ኢኦተቤ04_1.mp3
791.3 KB
#የኢትዮጵያ_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ_ቤተክርስቲያን_ታሪክ
#ክፍል ሀያ ሁለት
#በመምህር #ማርቆስ አለማየሁ
#ይዘት
👉ምዕራፍ አራት
የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ከአጼናዖድ በኋላ (በ፰ኛው ሺህ)
ቤተክርስቲያን በዘመነ አጼ ልብነ ድንግል የቤተክርስቲያን ታላቅ ፈተና (የግራኝ ወረራ)
#ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
1 የግራኝ ወረራ ቤተ ክርስቲያናችን ላይ ያደረሰው ተጽዕኖ ምን ነበር?
2 አጼ ልብነ ድንግል ለቤተክርስቲያን ያደረጉት አስተዋጽኦ ምን ነበር?
መልሶቻችሁን እና አስተያየታችሁን
@Abenma እና @Midyam ላይ ያድርሱን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ክፍል ሀያ ሁለት
#በመምህር #ማርቆስ አለማየሁ
#ይዘት
👉ምዕራፍ አራት
የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ከአጼናዖድ በኋላ (በ፰ኛው ሺህ)
ቤተክርስቲያን በዘመነ አጼ ልብነ ድንግል የቤተክርስቲያን ታላቅ ፈተና (የግራኝ ወረራ)
#ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
1 የግራኝ ወረራ ቤተ ክርስቲያናችን ላይ ያደረሰው ተጽዕኖ ምን ነበር?
2 አጼ ልብነ ድንግል ለቤተክርስቲያን ያደረጉት አስተዋጽኦ ምን ነበር?
መልሶቻችሁን እና አስተያየታችሁን
@Abenma እና @Midyam ላይ ያድርሱን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋራ ይሁን ውድ የዓውደ ምህረት ቤተሰቦች #የልሳነ_ግዕዝ ትምህርት ክፍል አምስት ዛሬ ከምሽቱ 4 ሰዓት ላይ ይጠብቁን። እስከዛው ያለፉትን ክፍሎች ለማዳመጥ
ክፍል አንድ 👉
https://tttttt.me/AwediMeherit/1917
ክፍል ሁለት 👉
https://tttttt.me/AwediMeherit/1917
ክፍል ሦስት
https://tttttt.me/AwediMeherit/1926
ክፍል አራት
https://tttttt.me/AwediMeherit/1942
ክፍል አንድ 👉
https://tttttt.me/AwediMeherit/1917
ክፍል ሁለት 👉
https://tttttt.me/AwediMeherit/1917
ክፍል ሦስት
https://tttttt.me/AwediMeherit/1926
ክፍል አራት
https://tttttt.me/AwediMeherit/1942
Telegram
ዐውደ ምሕረት
#ትምህርተ_ልሳነ_ግዕዝ
#ክፍል_አንድ
#በመሪጌታ #አምሳለ_አበበ
#ይዘት
👉 የግዕዝ ቋንቋ አነሳስ
👉 የግዕዝ ቋንቋን መማር ለምን አስፈለገ?
👉 የግዕዝ ፊደል
#አድማጮች የምትሳተፉባቸው ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
ሀ የግዕዝ ቋንቋ ከየት ተገኘ? ጠባዩስ ምንድን ነው?
ለ የግዕዝ ቋንቋን መማር ለምን አስፈለገ?
ሐ ሔኖስ ማለት ምን ማለት ነው?
መ የ "ፊደል"ን ትርጉሞች ዘርዝሩ
ሠ ቅድመ አባ…
#ክፍል_አንድ
#በመሪጌታ #አምሳለ_አበበ
#ይዘት
👉 የግዕዝ ቋንቋ አነሳስ
👉 የግዕዝ ቋንቋን መማር ለምን አስፈለገ?
👉 የግዕዝ ፊደል
#አድማጮች የምትሳተፉባቸው ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
ሀ የግዕዝ ቋንቋ ከየት ተገኘ? ጠባዩስ ምንድን ነው?
ለ የግዕዝ ቋንቋን መማር ለምን አስፈለገ?
ሐ ሔኖስ ማለት ምን ማለት ነው?
መ የ "ፊደል"ን ትርጉሞች ዘርዝሩ
ሠ ቅድመ አባ…
Audio
#ትምህርተ_ልሳነ_ግዕዝ
#ክፍል_አምስት
#በመሪጌታ #አምሳለ_አበበ
#ይዘት
👉 አሥሩ መደብ መራሕያን አንቀጽ ሲሆኑ (ካለፈው የቀጠለ…)
#አድማጮች የምትሳተፉባቸው ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
ሀ ከአሥሩ መደብ መራሕያን አንቀጽ ሲሆኑ ለወንዶች ብቻ የምንጠቀምባቸው የትኞቹ ናቸው? ለሴቶችስ? ለጋራ የሚጠቅሙትስ?
ለ የሚከተሉትን ዐረፍተ ነገሮች ከተረጎማችሁ በኋላ የመርሐዮቹን አገልግሎት ግለጹ።
👉 አንተ ውእቱ ዘትገብር መንክረ።
👉 አንቲ ውእቱ መሶበ ወርቅ።
👉 አንትሙ ዘኢታፈቅሩኒ።
👉 አንቲ ዘታፈቅሪ ለውሉደ ሰብእ።
👉 አንትን ዘሖርካ ኀበ መቃብረ እግዚእ
መልሳችሁን
👉 @Abenma
ላይ አድርሱን።
እንዲሁም ትምህርቱ ላይ ያላችሁን ማንኛውንም ሀሳብ አስተያየት ጥያቄ
👉 @Midyam
👉 @Estiffit
👉 @Abenma
ላይ ያድርሱን። ትምህርቱን ለወዳጆችዎ ማጋራቱን አይዘንጉ።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ክፍል_አምስት
#በመሪጌታ #አምሳለ_አበበ
#ይዘት
👉 አሥሩ መደብ መራሕያን አንቀጽ ሲሆኑ (ካለፈው የቀጠለ…)
#አድማጮች የምትሳተፉባቸው ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
ሀ ከአሥሩ መደብ መራሕያን አንቀጽ ሲሆኑ ለወንዶች ብቻ የምንጠቀምባቸው የትኞቹ ናቸው? ለሴቶችስ? ለጋራ የሚጠቅሙትስ?
ለ የሚከተሉትን ዐረፍተ ነገሮች ከተረጎማችሁ በኋላ የመርሐዮቹን አገልግሎት ግለጹ።
👉 አንተ ውእቱ ዘትገብር መንክረ።
👉 አንቲ ውእቱ መሶበ ወርቅ።
👉 አንትሙ ዘኢታፈቅሩኒ።
👉 አንቲ ዘታፈቅሪ ለውሉደ ሰብእ።
👉 አንትን ዘሖርካ ኀበ መቃብረ እግዚእ
መልሳችሁን
👉 @Abenma
ላይ አድርሱን።
እንዲሁም ትምህርቱ ላይ ያላችሁን ማንኛውንም ሀሳብ አስተያየት ጥያቄ
👉 @Midyam
👉 @Estiffit
👉 @Abenma
ላይ ያድርሱን። ትምህርቱን ለወዳጆችዎ ማጋራቱን አይዘንጉ።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ምዕራፍ አራት ክፍል ሁለት በመምህር #ማርቆስ_አለማየሁ ዛሬ ከምሽቱ 4 ሰዓት የሚቀርብ ይሆናል።
ምዕራፍ አራት ክፍል አንድ
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://tttttt.me/AwediMeherit/1976
ምዕራፍ አራት ክፍል አንድ
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://tttttt.me/AwediMeherit/1976
Telegram
ዓውደ ምህረት
#የኢትዮጵያ_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ_ቤተክርስቲያን_ታሪክ
#ክፍል ሀያ ሁለት
#በመምህር #ማርቆስ አለማየሁ
#ይዘት
👉ምዕራፍ አራት
የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ከአጼናዖድ በኋላ (በ፰ኛው ሺህ)
ቤተክርስቲያን በዘመነ አጼ ልብነ ድንግል የቤተክርስቲያን ታላቅ ፈተና (የግራኝ ወረራ)
#ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
1 የግራኝ ወረራ ቤተ ክርስቲያናችን ላይ ያደረሰው ተጽዕኖ ምን ነበር?
2 አጼ ልብነ ድንግል…
#ክፍል ሀያ ሁለት
#በመምህር #ማርቆስ አለማየሁ
#ይዘት
👉ምዕራፍ አራት
የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ከአጼናዖድ በኋላ (በ፰ኛው ሺህ)
ቤተክርስቲያን በዘመነ አጼ ልብነ ድንግል የቤተክርስቲያን ታላቅ ፈተና (የግራኝ ወረራ)
#ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
1 የግራኝ ወረራ ቤተ ክርስቲያናችን ላይ ያደረሰው ተጽዕኖ ምን ነበር?
2 አጼ ልብነ ድንግል…
ኢኦተቤ04_2.mp3
1.3 MB
#የኢትዮጵያ_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ_ቤተክርስቲያን_ታሪክ
#ክፍል ሀያ ሦስት
#በመምህር #ማርቆስ አለማየሁ
#ይዘት
👉 ቤተ ክርስቲያን ከአጼ ገላውዴዎስ እስከ አጼ ፋሲል
#ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
1 ቤተ ክርስቲያን በዘመነ አጼ ገላውዴዎስ የገጠማት ችግር ምንድን ነበር?
2 አጼ ፋሲል ለቤተክርስቲያን ያደረጉት አስተዋጽኦ ምን ነበር?
መልሶቻችሁን እና አስተያየታችሁን
@Abenma እና @Midyam ላይ ያድርሱን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ክፍል ሀያ ሦስት
#በመምህር #ማርቆስ አለማየሁ
#ይዘት
👉 ቤተ ክርስቲያን ከአጼ ገላውዴዎስ እስከ አጼ ፋሲል
#ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
1 ቤተ ክርስቲያን በዘመነ አጼ ገላውዴዎስ የገጠማት ችግር ምንድን ነበር?
2 አጼ ፋሲል ለቤተክርስቲያን ያደረጉት አስተዋጽኦ ምን ነበር?
መልሶቻችሁን እና አስተያየታችሁን
@Abenma እና @Midyam ላይ ያድርሱን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ነባር አንቀጽ.mp3
1.7 MB
#ትምህርተ_ልሳነ_ግዕዝ
#ክፍል_ስድስት
#በመሪጌታ #አምሳለ_አበበ
#ይዘት
👉 አሥሩ መደብ መራሕያን ነባር አንቀጽ ሲሆኑ
#አድማጮች የምትሳተፉባቸው ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
ሀ ነባር አንቀጽ ምንድን ነው?
ለ አሥሩ መደብ መራሕያን ነባር አንቀጽ ሆነው ሲገቡ በምሳሌ አስረዱ።
ሐ "አነ መምህርት።" የሚለው ዓረፍተ ነገር ትርጉሙ ምንድን ነው? በዚህ ዓረፍተ ነገር "አነ" ያለው ሁለት አገልግሎቶች ምንድን ናቸው?
መልሳችሁን
👉 @Abenma
ላይ አድርሱን።
እንዲሁም ትምህርቱ ላይ ያላችሁን ማንኛውንም ሀሳብ አስተያየት ጥያቄ
👉 @Midyam
👉 @Estiffit
👉 @Abenma
ላይ ያድርሱን። ትምህርቱን ለወዳጆችዎ ማጋራቱን አይዘንጉ።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ክፍል_ስድስት
#በመሪጌታ #አምሳለ_አበበ
#ይዘት
👉 አሥሩ መደብ መራሕያን ነባር አንቀጽ ሲሆኑ
#አድማጮች የምትሳተፉባቸው ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
ሀ ነባር አንቀጽ ምንድን ነው?
ለ አሥሩ መደብ መራሕያን ነባር አንቀጽ ሆነው ሲገቡ በምሳሌ አስረዱ።
ሐ "አነ መምህርት።" የሚለው ዓረፍተ ነገር ትርጉሙ ምንድን ነው? በዚህ ዓረፍተ ነገር "አነ" ያለው ሁለት አገልግሎቶች ምንድን ናቸው?
መልሳችሁን
👉 @Abenma
ላይ አድርሱን።
እንዲሁም ትምህርቱ ላይ ያላችሁን ማንኛውንም ሀሳብ አስተያየት ጥያቄ
👉 @Midyam
👉 @Estiffit
👉 @Abenma
ላይ ያድርሱን። ትምህርቱን ለወዳጆችዎ ማጋራቱን አይዘንጉ።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
Audio
#ትምህርተ_ልሳነ_ግዕዝ
#ክፍል_ሰባት
#ይዘት
👉 የአሥሩ መደብ መራሕያን ክፍሎች
👉የመደብ ክፍሎች
👉የጾታ ክፍሎች
#አድማጮች የምትሳተፉባቸው ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
ሀ አራቱን የአሥሩ መደብ መራሕያን ክፍሎች ዘርዝሩ።
ለ አሥሩ መደብ መራሕያን በመደብ ከፋፍላችሁ ዘርዝሩ።
ሐ አሥሩ መደብ መራሕያን በጾታ ከፋፍላችሁ ዘርዝሩ።
መልሳችሁን
👉 @Abenma
ላይ አድርሱን።
እንዲሁም ትምህርቱ ላይ ያላችሁን ማንኛውንም ሀሳብ አስተያየት ጥያቄ
👉 @Midyam
👉 @Estiffit
👉 @Abenma
ላይ ያድርሱን። ትምህርቱን ለወዳጆችዎ ማጋራቱን አይዘንጉ።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ክፍል_ሰባት
#ይዘት
👉 የአሥሩ መደብ መራሕያን ክፍሎች
👉የመደብ ክፍሎች
👉የጾታ ክፍሎች
#አድማጮች የምትሳተፉባቸው ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
ሀ አራቱን የአሥሩ መደብ መራሕያን ክፍሎች ዘርዝሩ።
ለ አሥሩ መደብ መራሕያን በመደብ ከፋፍላችሁ ዘርዝሩ።
ሐ አሥሩ መደብ መራሕያን በጾታ ከፋፍላችሁ ዘርዝሩ።
መልሳችሁን
👉 @Abenma
ላይ አድርሱን።
እንዲሁም ትምህርቱ ላይ ያላችሁን ማንኛውንም ሀሳብ አስተያየት ጥያቄ
👉 @Midyam
👉 @Estiffit
👉 @Abenma
ላይ ያድርሱን። ትምህርቱን ለወዳጆችዎ ማጋራቱን አይዘንጉ።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ልሳነ ግዕዝ02.mp3
611.7 KB
#ትምህርተ_ልሳነ_ግዕዝ
#ክፍል_ስምንት
#ይዘት
👉 የአሥሩ መደብ መራሕያን ክፍሎች
👉የቁጥር ክፍሎች
👉የቅርብ እና የሩቅ ክፍሎች
#አድማጮች የምትሳተፉባቸው ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
ሀ ነጠላ መራሕያንን ዘርዝሩ።
ለ ብዙ ቁጥር መራሕያንን ዘርዝሩ።
ሐ የቅርብ መራሕያንን ዘርዝሩ።
መ የሩቅ መራሕያንን ዘርዝሩ።
መልሳችሁን
👉 @Abenma
ላይ አድርሱን።
እንዲሁም ትምህርቱ ላይ ያላችሁን ማንኛውንም ሀሳብ አስተያየት ጥያቄ
👉 @Midyam
👉 @Estiffit
👉 @Abenma
ላይ ያድርሱን። ትምህርቱን ለወዳጆችዎ ማጋራቱን አይዘንጉ።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ክፍል_ስምንት
#ይዘት
👉 የአሥሩ መደብ መራሕያን ክፍሎች
👉የቁጥር ክፍሎች
👉የቅርብ እና የሩቅ ክፍሎች
#አድማጮች የምትሳተፉባቸው ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
ሀ ነጠላ መራሕያንን ዘርዝሩ።
ለ ብዙ ቁጥር መራሕያንን ዘርዝሩ።
ሐ የቅርብ መራሕያንን ዘርዝሩ።
መ የሩቅ መራሕያንን ዘርዝሩ።
መልሳችሁን
👉 @Abenma
ላይ አድርሱን።
እንዲሁም ትምህርቱ ላይ ያላችሁን ማንኛውንም ሀሳብ አስተያየት ጥያቄ
👉 @Midyam
👉 @Estiffit
👉 @Abenma
ላይ ያድርሱን። ትምህርቱን ለወዳጆችዎ ማጋራቱን አይዘንጉ።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
https://tttttt.me/AwediMeherit/1886
የክብረ ቅዱሳን ትምህርታችን ካቆመበት ዛሬ ማታ 4 ሰዓት ይጀምራል። ያለፉትን ክፍሎች ለማግኘት ሊንኩን ይጫኑ።
የክብረ ቅዱሳን ትምህርታችን ካቆመበት ዛሬ ማታ 4 ሰዓት ይጀምራል። ያለፉትን ክፍሎች ለማግኘት ሊንኩን ይጫኑ።
Telegram
ዓውደ ምህረት
#ክብረ_ቅዱሳን
#ክፍል ስምንት
#በወንድማችን #አቤኔዘር ማሙሸት
#ይዘት
👉 መንፈሳዊ ተጋድሎ ለምን አስፈለገ?
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ክፍል ስምንት
#በወንድማችን #አቤኔዘር ማሙሸት
#ይዘት
👉 መንፈሳዊ ተጋድሎ ለምን አስፈለገ?
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ክብረ ቅዱሳን01_09.amr
853.8 KB
#ክብረ_ቅዱሳን
#ክፍል ዘጠኝ
#በወንድማችን #አቤኔዘር ማሙሸት
#ይዘት
👉 የመንፈሳዊ ተጋድሎ መገለጫዎች
አድማጮች የምትሳተፉበት ጥያቄ
የመንፈሳዊ ተጋድሎ መገለጫዎች ምን ምን ናቸው?
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ክፍል ዘጠኝ
#በወንድማችን #አቤኔዘር ማሙሸት
#ይዘት
👉 የመንፈሳዊ ተጋድሎ መገለጫዎች
አድማጮች የምትሳተፉበት ጥያቄ
የመንፈሳዊ ተጋድሎ መገለጫዎች ምን ምን ናቸው?
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ኢኦተቤ04_2.mp3
1.3 MB
#የኢትዮጵያ_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ_ቤተክርስቲያን_ታሪክ
#ክፍል ሀያ ሦስት
#በመምህር #ማርቆስ አለማየሁ
#ይዘት
👉 ቤተ ክርስቲያን ከአጼ ገላውዴዎስ እስከ አጼ ፋሲል
#ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
1 ቤተ ክርስቲያን በዘመነ አጼ ገላውዴዎስ የገጠማት ችግር ምንድን ነበር?
2 አጼ ፋሲል ለቤተክርስቲያን ያደረጉት አስተዋጽኦ ምን ነበር?
መልሶቻችሁን እና አስተያየታችሁን
@Abenma እና @Midyam ላይ ያድርሱን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ክፍል ሀያ ሦስት
#በመምህር #ማርቆስ አለማየሁ
#ይዘት
👉 ቤተ ክርስቲያን ከአጼ ገላውዴዎስ እስከ አጼ ፋሲል
#ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
1 ቤተ ክርስቲያን በዘመነ አጼ ገላውዴዎስ የገጠማት ችግር ምንድን ነበር?
2 አጼ ፋሲል ለቤተክርስቲያን ያደረጉት አስተዋጽኦ ምን ነበር?
መልሶቻችሁን እና አስተያየታችሁን
@Abenma እና @Midyam ላይ ያድርሱን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ክብረ ቅዱሳን01_10.amr
896.2 KB
#ክብረ_ቅዱሳን
#ክፍል አሥር
#በወንድማችን #አቤኔዘር ማሙሸት
#ይዘት
👉 ቅዱሳን በመንፈሳዊ ተጋድሎ መከራን ከማን ይቀበላሉ?
አድማጮች የምትሳተፉበት ጥያቄ
ቅዱሳን በመንፈሳዊ ተጋድሎ መከራን ከማን ከማን እንደሚቀበሉ ዘርዝሩ።
መልስ እና አስተያየት መስጫ
👇👇👇👇👇👇
@Amtcombot
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ክፍል አሥር
#በወንድማችን #አቤኔዘር ማሙሸት
#ይዘት
👉 ቅዱሳን በመንፈሳዊ ተጋድሎ መከራን ከማን ይቀበላሉ?
አድማጮች የምትሳተፉበት ጥያቄ
ቅዱሳን በመንፈሳዊ ተጋድሎ መከራን ከማን ከማን እንደሚቀበሉ ዘርዝሩ።
መልስ እና አስተያየት መስጫ
👇👇👇👇👇👇
@Amtcombot
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ኢኦተቤ04_3.amr
776.1 KB
#የኢትዮጵያ_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ_ቤተክርስቲያን_ታሪክ
#ክፍል ሀያ አራት
#በመምህር #ማርቆስ አለማየሁ
#ይዘት
👉 ቤተ ክርስቲያን በቅብዐት እና ጸጋ ኑፋቄዎች የደረሰባት ፈተናዎች
አስተያየታችሁን
@Midyam ላይ ያድርሱን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ክፍል ሀያ አራት
#በመምህር #ማርቆስ አለማየሁ
#ይዘት
👉 ቤተ ክርስቲያን በቅብዐት እና ጸጋ ኑፋቄዎች የደረሰባት ፈተናዎች
አስተያየታችሁን
@Midyam ላይ ያድርሱን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ግዕዝ ንባብ.amr
Your recordings
#ትምህርተ_ልሳነ_ግዕዝ
#ክፍል_ዘጠኝ
#ይዘት
👉 የግዕዝ ቋንቋ የአነባበብ ስልት
#አድማጮች የምትሳተፉባቸው ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
ሀ አምስቱን የግዕዝ ቋንቋ የአነባበብ ስልት ዘርዝሩ።
ለ "ክብር" በሚለው ቃል ውስጥ ስንት ድምጽ አለ?
ሐ በጥቅልል እና ቁጥር ድምጾች መካከል ያለውን ልዩነት ምሳሌ (አስረጅ) በመጥቀስ አብራሩ።
መልሳችሁን እንዲሁም ትምህርቱ ላይ ያላችሁን ማንኛውንም ሀሳብ አስተያየት
👉 @Amtcombot
ላይ አድርሱን።
ትምህርቱን ለወዳጆችዎ ማጋራቱን አይዘንጉ።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ክፍል_ዘጠኝ
#ይዘት
👉 የግዕዝ ቋንቋ የአነባበብ ስልት
#አድማጮች የምትሳተፉባቸው ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
ሀ አምስቱን የግዕዝ ቋንቋ የአነባበብ ስልት ዘርዝሩ።
ለ "ክብር" በሚለው ቃል ውስጥ ስንት ድምጽ አለ?
ሐ በጥቅልል እና ቁጥር ድምጾች መካከል ያለውን ልዩነት ምሳሌ (አስረጅ) በመጥቀስ አብራሩ።
መልሳችሁን እንዲሁም ትምህርቱ ላይ ያላችሁን ማንኛውንም ሀሳብ አስተያየት
👉 @Amtcombot
ላይ አድርሱን።
ትምህርቱን ለወዳጆችዎ ማጋራቱን አይዘንጉ።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#የሥርዓተ_ቅዳሴ ትምህርታችን #ክፍል_ሦስት ዛሬ ምሽት #4:00 ላይ ይለቀቃል። በዛሬው ትምህርታችንም
#የህንጻ_ቤተ_ክርስቲያን_ምሳሌያዊ_ትርጉሞች
የሚለውን የምንመለከት ይሆናል።
ከዚህ ቀደም የቀረቡትን ትምህርቶች ለምትፈልጉ
👇👇👇👇
ክፍል አንድ
https://tttttt.me/AwediMeherit/2122
👇👇👇👇
ክፍል ሁለት
https://tttttt.me/AwediMeherit/2144
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#የህንጻ_ቤተ_ክርስቲያን_ምሳሌያዊ_ትርጉሞች
የሚለውን የምንመለከት ይሆናል።
ከዚህ ቀደም የቀረቡትን ትምህርቶች ለምትፈልጉ
👇👇👇👇
ክፍል አንድ
https://tttttt.me/AwediMeherit/2122
👇👇👇👇
ክፍል ሁለት
https://tttttt.me/AwediMeherit/2144
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
Telegram
ዓውደ ምህረት
ሥርዓተ ቅዳሴ ክፍል አንድ
በቀሲስ #አስተርአየ ጌጤ
ይዘት
👉ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
"ወናስተብቑአክሙ አሐዊነ
ገስጾሙ ለዝሉፋነ" ....
፤ ወንድሞች ሆይ፥ እንመክራችኋለን፤ ያለ ሥርዓት የሚሄዱትን ገሥጹአቸው፤
(1ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 5: 14)
👉 @awedimeherit
👉 @awedimeherit
👉 @awedimeherit
በቀሲስ #አስተርአየ ጌጤ
ይዘት
👉ሥርዓተ ቤተክርስቲያን
"ወናስተብቑአክሙ አሐዊነ
ገስጾሙ ለዝሉፋነ" ....
፤ ወንድሞች ሆይ፥ እንመክራችኋለን፤ ያለ ሥርዓት የሚሄዱትን ገሥጹአቸው፤
(1ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 5: 14)
👉 @awedimeherit
👉 @awedimeherit
👉 @awedimeherit
Forwarded from ዐውደ ምሕረት
#በኩረ_ሙታን_ወትንሳኤ
#ክፍል ሁለት
ክርስቶስ ተንስዓ ሙታን
በአቢይ ኃይል ወስልጣን
አሰሮ ለሰይጣን
አግአዞ ለዓዳም
ሰላም
እምይዜሰ
ኮነ
ፍስሐ ወሰላም
የተወደዳችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእናታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት ልጆች የቅዱሳን ወዳጆች እንደምን ቆያችሁ?
አሜን የትንሳኤያችን በኩር አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከባሕሪይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ ከባሕሪይ ሕይወቱ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር ዛሬም ዘውትርም እስከ ዘለዓለም ድረስ በፍጥረቱ አንደበት የከበረ የተመሰገነ ይሁን፡፡
በመጀመሪያው ጽሑፋችን ክርስቶስ በኩር እንዲሁም በኩረ ሙታን የተባለበትን ምክኒያት በሰፊው ተመልክተን ነበር፡፡ ለዛሬ ደግሞ ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ የተባለበትን ምክኒያት እንመለከታለን፡፡
ትንሳኤ ማለት ‹‹ተንስአ›› ከሚለው የግዕዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ከሙታን ተለይቶ መነሳት ማለት ነው፡፡ ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ ነው ማለት ከሙታን ተለይቶ ለመነሳት ቀዳሚ የመጀመሪያ ነው ማለት ነው፡፡ ይህ ማለት ከክርስቶስ በፊት ከሙታን ተለይቶ የተነሳ የለም ማለት ግን አይደለም፡፡ ታዲያ ስለምን በኩረ ትንሳኤ ተባለ ቢሉ አባቶች ስለ ሁለት ምክኒያት እንደሆነ ያስረዳሉ፡፡
፩. ሞትን ድል አድርጎ የተነሳው በሥልጣኑ በመሆኑ ነው፡፡ ሌሎች ከሙታን ተለይተው ቢነሱ ለእነርሱ አስነሺ አካል አላቸው፡፡ ለምሳሌ በዮሐ 11፡11-44 ስንመለከት ከሞተ አራት ቀን የሆነውን አልአዛርን ጌታችን ከሞት እንዳስነሳው እንመለከታለን፡፡ አልአዛር ከሞት የተነሳው በራሱ ስልጣን አይደለም፡፡ ይልቁንስ ለመነሳቱ ሌላ አስነሺ አካል አስፈልጎታል፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲነሳ ግን ለእርሱ አስነሺ አካል አላስፈለገውም በስልጣኑ ተነሳ እንጂ፡፡ ነገር ግን በሐዋ 3፡15 ላይ ‹‹እግዚአብሔር ከሙታን አስነሳው፡፡›› ተብሎ ተጽፎ እናገኛለን፡፡ ይህ ቃል ለክርስቶስ ሌላ አስነሺ አካል አለው አልያም በስልጣኑ አልተነሳም ለማለት አይደለም፡፡ በመሰረቱ ክርስቶስ ራሱ እግዚአብሔር ነው፡፡ ዮሐ 1፡3 ዮሐ 5፡17 ታዲያ እግዚአብሔር አስነሳው ቢባል መለኮትነቱ በሥልጣኑ አስነሳው ማለት ነው፡፡ እግዚአብሔር ራሱን በራሱ ማክበር ልማዱ እንደሆነ እንዲሁ እግዚአብሔር አስነሳው ቢባል መለኮትነቱ በስልጣኑ አስነሳው ማለት ነው፡፡ ጌታችን ሳይሞት ከሙታን ተለይቶ የሚነሳው በራሱ ስልጣን፤ ሌላ አስነሺ አካልም አንደማያስፈልገው በዮሐ 2፡19 ላይ ‹‹ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱት በሦስት ቀንም አስነሳዋለው ፡፡›› ብሏል፡፡ መቅደስ የተባለው የራሱን ሰውነት እንደሆነም ቁጥር 21 ላይ ይመሰክራል፡፡ ከሙታን ከተነሳም በኋላ ሐዋርያት ይህን ቃል አስታውሰውት ነበር፡፡ ዮሐ 2፡22 በመሆኑም በዚህ ምክኒያት ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ ይባላል፡፡
፪. ሁለተኛው ምክኒያት ክርስቶስ ስለ ምን በኩረ ትንሳኤ ተባለ ቢሉ ሌሎች ቢነሱ የሥጋ ሞት ዳግመኛ ያገኛቸዋል፡፡ ክርስቶስ ግን ሞትን ድል አደርጎ ሲነሳ ሞት ዳግመኛ አያገኘውምና በኩረ ትንሳኤ ተብሏል፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ መልዕክቱ 1ኛቆሮ 15፡55 ላይ ‹‹ሞት ሆይ መውጊያህ ወዴት አለ? ሲዖል ሆይ ድል መንሳትህ ወዴት አለ?›› እንዲል፡፡
ስለዚህ ከላይ ባነሳናቸው ሁለት ምክኒያቶች አንደኛው ክርስቶስ ሲነሳ ለእርሱ አስነሺ አካል እንዳላስፈለገው ይልቁኑ በራሱ ኃይል እና ስልጣን በመነሳቱ እንዲሁም ዳግመኛ የሥጋ ሞት ክርስቶስን ስለማያገኘው ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ ተብሏል፡፡ መልካም ዘመነ ትንሳኤ ይሁንልን፡፡
የልዑል እግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን አማላጅነት የቅዱሳኑ ተራዳኢነት አይለየን፡፡ ይቆየን፡፡
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር፡፡
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ክፍል ሁለት
ክርስቶስ ተንስዓ ሙታን
በአቢይ ኃይል ወስልጣን
አሰሮ ለሰይጣን
አግአዞ ለዓዳም
ሰላም
እምይዜሰ
ኮነ
ፍስሐ ወሰላም
የተወደዳችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእናታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት ልጆች የቅዱሳን ወዳጆች እንደምን ቆያችሁ?
አሜን የትንሳኤያችን በኩር አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከባሕሪይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ ከባሕሪይ ሕይወቱ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር ዛሬም ዘውትርም እስከ ዘለዓለም ድረስ በፍጥረቱ አንደበት የከበረ የተመሰገነ ይሁን፡፡
በመጀመሪያው ጽሑፋችን ክርስቶስ በኩር እንዲሁም በኩረ ሙታን የተባለበትን ምክኒያት በሰፊው ተመልክተን ነበር፡፡ ለዛሬ ደግሞ ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ የተባለበትን ምክኒያት እንመለከታለን፡፡
ትንሳኤ ማለት ‹‹ተንስአ›› ከሚለው የግዕዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ከሙታን ተለይቶ መነሳት ማለት ነው፡፡ ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ ነው ማለት ከሙታን ተለይቶ ለመነሳት ቀዳሚ የመጀመሪያ ነው ማለት ነው፡፡ ይህ ማለት ከክርስቶስ በፊት ከሙታን ተለይቶ የተነሳ የለም ማለት ግን አይደለም፡፡ ታዲያ ስለምን በኩረ ትንሳኤ ተባለ ቢሉ አባቶች ስለ ሁለት ምክኒያት እንደሆነ ያስረዳሉ፡፡
፩. ሞትን ድል አድርጎ የተነሳው በሥልጣኑ በመሆኑ ነው፡፡ ሌሎች ከሙታን ተለይተው ቢነሱ ለእነርሱ አስነሺ አካል አላቸው፡፡ ለምሳሌ በዮሐ 11፡11-44 ስንመለከት ከሞተ አራት ቀን የሆነውን አልአዛርን ጌታችን ከሞት እንዳስነሳው እንመለከታለን፡፡ አልአዛር ከሞት የተነሳው በራሱ ስልጣን አይደለም፡፡ ይልቁንስ ለመነሳቱ ሌላ አስነሺ አካል አስፈልጎታል፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲነሳ ግን ለእርሱ አስነሺ አካል አላስፈለገውም በስልጣኑ ተነሳ እንጂ፡፡ ነገር ግን በሐዋ 3፡15 ላይ ‹‹እግዚአብሔር ከሙታን አስነሳው፡፡›› ተብሎ ተጽፎ እናገኛለን፡፡ ይህ ቃል ለክርስቶስ ሌላ አስነሺ አካል አለው አልያም በስልጣኑ አልተነሳም ለማለት አይደለም፡፡ በመሰረቱ ክርስቶስ ራሱ እግዚአብሔር ነው፡፡ ዮሐ 1፡3 ዮሐ 5፡17 ታዲያ እግዚአብሔር አስነሳው ቢባል መለኮትነቱ በሥልጣኑ አስነሳው ማለት ነው፡፡ እግዚአብሔር ራሱን በራሱ ማክበር ልማዱ እንደሆነ እንዲሁ እግዚአብሔር አስነሳው ቢባል መለኮትነቱ በስልጣኑ አስነሳው ማለት ነው፡፡ ጌታችን ሳይሞት ከሙታን ተለይቶ የሚነሳው በራሱ ስልጣን፤ ሌላ አስነሺ አካልም አንደማያስፈልገው በዮሐ 2፡19 ላይ ‹‹ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱት በሦስት ቀንም አስነሳዋለው ፡፡›› ብሏል፡፡ መቅደስ የተባለው የራሱን ሰውነት እንደሆነም ቁጥር 21 ላይ ይመሰክራል፡፡ ከሙታን ከተነሳም በኋላ ሐዋርያት ይህን ቃል አስታውሰውት ነበር፡፡ ዮሐ 2፡22 በመሆኑም በዚህ ምክኒያት ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ ይባላል፡፡
፪. ሁለተኛው ምክኒያት ክርስቶስ ስለ ምን በኩረ ትንሳኤ ተባለ ቢሉ ሌሎች ቢነሱ የሥጋ ሞት ዳግመኛ ያገኛቸዋል፡፡ ክርስቶስ ግን ሞትን ድል አደርጎ ሲነሳ ሞት ዳግመኛ አያገኘውምና በኩረ ትንሳኤ ተብሏል፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ መልዕክቱ 1ኛቆሮ 15፡55 ላይ ‹‹ሞት ሆይ መውጊያህ ወዴት አለ? ሲዖል ሆይ ድል መንሳትህ ወዴት አለ?›› እንዲል፡፡
ስለዚህ ከላይ ባነሳናቸው ሁለት ምክኒያቶች አንደኛው ክርስቶስ ሲነሳ ለእርሱ አስነሺ አካል እንዳላስፈለገው ይልቁኑ በራሱ ኃይል እና ስልጣን በመነሳቱ እንዲሁም ዳግመኛ የሥጋ ሞት ክርስቶስን ስለማያገኘው ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ ተብሏል፡፡ መልካም ዘመነ ትንሳኤ ይሁንልን፡፡
የልዑል እግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን አማላጅነት የቅዱሳኑ ተራዳኢነት አይለየን፡፡ ይቆየን፡፡
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር፡፡
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#በኩረ_ሙታን_ወትንሳኤ
#ክፍል ሁለት
ክርስቶስ ተንስዓ ሙታን
በአቢይ ኃይል ወስልጣን
አሰሮ ለሰይጣን
አግአዞ ለዓዳም
ሰላም
እምይዜሰ
ኮነ
ፍስሐ ወሰላም
የተወደዳችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእናታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት ልጆች የቅዱሳን ወዳጆች እንደምን ቆያችሁ?
አሜን የትንሳኤያችን በኩር አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከባሕሪይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ ከባሕሪይ ሕይወቱ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር ዛሬም ዘውትርም እስከ ዘለዓለም ድረስ በፍጥረቱ አንደበት የከበረ የተመሰገነ ይሁን፡፡
በመጀመሪያው ጽሑፋችን ክርስቶስ በኩር እንዲሁም በኩረ ሙታን የተባለበትን ምክኒያት በሰፊው ተመልክተን ነበር፡፡ ለዛሬ ደግሞ ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ የተባለበትን ምክኒያት እንመለከታለን፡፡
ትንሳኤ ማለት ‹‹ተንስአ›› ከሚለው የግዕዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ከሙታን ተለይቶ መነሳት ማለት ነው፡፡ ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ ነው ማለት ከሙታን ተለይቶ ለመነሳት ቀዳሚ የመጀመሪያ ነው ማለት ነው፡፡ ይህ ማለት ከክርስቶስ በፊት ከሙታን ተለይቶ የተነሳ የለም ማለት ግን አይደለም፡፡ ታዲያ ስለምን በኩረ ትንሳኤ ተባለ ቢሉ አባቶች ስለ ሁለት ምክኒያት እንደሆነ ያስረዳሉ፡፡
፩. ሞትን ድል አድርጎ የተነሳው በሥልጣኑ በመሆኑ ነው፡፡ ሌሎች ከሙታን ተለይተው ቢነሱ ለእነርሱ አስነሺ አካል አላቸው፡፡ ለምሳሌ በዮሐ 11፡11-44 ስንመለከት ከሞተ አራት ቀን የሆነውን አልአዛርን ጌታችን ከሞት እንዳስነሳው እንመለከታለን፡፡ አልአዛር ከሞት የተነሳው በራሱ ስልጣን አይደለም፡፡ ይልቁንስ ለመነሳቱ ሌላ አስነሺ አካል አስፈልጎታል፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲነሳ ግን ለእርሱ አስነሺ አካል አላስፈለገውም በስልጣኑ ተነሳ እንጂ፡፡ ነገር ግን በሐዋ 3፡15 ላይ ‹‹እግዚአብሔር ከሙታን አስነሳው፡፡›› ተብሎ ተጽፎ እናገኛለን፡፡ ይህ ቃል ለክርስቶስ ሌላ አስነሺ አካል አለው አልያም በስልጣኑ አልተነሳም ለማለት አይደለም፡፡ በመሰረቱ ክርስቶስ ራሱ እግዚአብሔር ነው፡፡ ዮሐ 1፡3 ዮሐ 5፡17 ታዲያ እግዚአብሔር አስነሳው ቢባል መለኮትነቱ በሥልጣኑ አስነሳው ማለት ነው፡፡ እግዚአብሔር ራሱን በራሱ ማክበር ልማዱ እንደሆነ እንዲሁ እግዚአብሔር አስነሳው ቢባል መለኮትነቱ በስልጣኑ አስነሳው ማለት ነው፡፡ ጌታችን ሳይሞት ከሙታን ተለይቶ የሚነሳው በራሱ ስልጣን፤ ሌላ አስነሺ አካልም አንደማያስፈልገው በዮሐ 2፡19 ላይ ‹‹ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱት በሦስት ቀንም አስነሳዋለው ፡፡›› ብሏል፡፡ መቅደስ የተባለው የራሱን ሰውነት እንደሆነም ቁጥር 21 ላይ ይመሰክራል፡፡ ከሙታን ከተነሳም በኋላ ሐዋርያት ይህን ቃል አስታውሰውት ነበር፡፡ ዮሐ 2፡22 በመሆኑም በዚህ ምክኒያት ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ ይባላል፡፡
፪. ሁለተኛው ምክኒያት ክርስቶስ ስለ ምን በኩረ ትንሳኤ ተባለ ቢሉ ሌሎች ቢነሱ የሥጋ ሞት ዳግመኛ ያገኛቸዋል፡፡ ክርስቶስ ግን ሞትን ድል አደርጎ ሲነሳ ሞት ዳግመኛ አያገኘውምና በኩረ ትንሳኤ ተብሏል፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ መልዕክቱ 1ኛቆሮ 15፡55 ላይ ‹‹ሞት ሆይ መውጊያህ ወዴት አለ? ሲዖል ሆይ ድል መንሳትህ ወዴት አለ?›› እንዲል፡፡
ስለዚህ ከላይ ባነሳናቸው ሁለት ምክኒያቶች አንደኛው ክርስቶስ ሲነሳ ለእርሱ አስነሺ አካል እንዳላስፈለገው ይልቁኑ በራሱ ኃይል እና ስልጣን በመነሳቱ እንዲሁም ዳግመኛ የሥጋ ሞት ክርስቶስን ስለማያገኘው ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ ተብሏል፡፡ መልካም ዘመነ ትንሳኤ ይሁንልን፡፡
የልዑል እግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን አማላጅነት የቅዱሳኑ ተራዳኢነት አይለየን፡፡ ይቆየን፡፡
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር፡፡
አዘጋጅ #አቤኔዘር_ማሙሸት
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ክፍል ሁለት
ክርስቶስ ተንስዓ ሙታን
በአቢይ ኃይል ወስልጣን
አሰሮ ለሰይጣን
አግአዞ ለዓዳም
ሰላም
እምይዜሰ
ኮነ
ፍስሐ ወሰላም
የተወደዳችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእናታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት ልጆች የቅዱሳን ወዳጆች እንደምን ቆያችሁ?
አሜን የትንሳኤያችን በኩር አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከባሕሪይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ ከባሕሪይ ሕይወቱ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር ዛሬም ዘውትርም እስከ ዘለዓለም ድረስ በፍጥረቱ አንደበት የከበረ የተመሰገነ ይሁን፡፡
በመጀመሪያው ጽሑፋችን ክርስቶስ በኩር እንዲሁም በኩረ ሙታን የተባለበትን ምክኒያት በሰፊው ተመልክተን ነበር፡፡ ለዛሬ ደግሞ ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ የተባለበትን ምክኒያት እንመለከታለን፡፡
ትንሳኤ ማለት ‹‹ተንስአ›› ከሚለው የግዕዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ከሙታን ተለይቶ መነሳት ማለት ነው፡፡ ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ ነው ማለት ከሙታን ተለይቶ ለመነሳት ቀዳሚ የመጀመሪያ ነው ማለት ነው፡፡ ይህ ማለት ከክርስቶስ በፊት ከሙታን ተለይቶ የተነሳ የለም ማለት ግን አይደለም፡፡ ታዲያ ስለምን በኩረ ትንሳኤ ተባለ ቢሉ አባቶች ስለ ሁለት ምክኒያት እንደሆነ ያስረዳሉ፡፡
፩. ሞትን ድል አድርጎ የተነሳው በሥልጣኑ በመሆኑ ነው፡፡ ሌሎች ከሙታን ተለይተው ቢነሱ ለእነርሱ አስነሺ አካል አላቸው፡፡ ለምሳሌ በዮሐ 11፡11-44 ስንመለከት ከሞተ አራት ቀን የሆነውን አልአዛርን ጌታችን ከሞት እንዳስነሳው እንመለከታለን፡፡ አልአዛር ከሞት የተነሳው በራሱ ስልጣን አይደለም፡፡ ይልቁንስ ለመነሳቱ ሌላ አስነሺ አካል አስፈልጎታል፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲነሳ ግን ለእርሱ አስነሺ አካል አላስፈለገውም በስልጣኑ ተነሳ እንጂ፡፡ ነገር ግን በሐዋ 3፡15 ላይ ‹‹እግዚአብሔር ከሙታን አስነሳው፡፡›› ተብሎ ተጽፎ እናገኛለን፡፡ ይህ ቃል ለክርስቶስ ሌላ አስነሺ አካል አለው አልያም በስልጣኑ አልተነሳም ለማለት አይደለም፡፡ በመሰረቱ ክርስቶስ ራሱ እግዚአብሔር ነው፡፡ ዮሐ 1፡3 ዮሐ 5፡17 ታዲያ እግዚአብሔር አስነሳው ቢባል መለኮትነቱ በሥልጣኑ አስነሳው ማለት ነው፡፡ እግዚአብሔር ራሱን በራሱ ማክበር ልማዱ እንደሆነ እንዲሁ እግዚአብሔር አስነሳው ቢባል መለኮትነቱ በስልጣኑ አስነሳው ማለት ነው፡፡ ጌታችን ሳይሞት ከሙታን ተለይቶ የሚነሳው በራሱ ስልጣን፤ ሌላ አስነሺ አካልም አንደማያስፈልገው በዮሐ 2፡19 ላይ ‹‹ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱት በሦስት ቀንም አስነሳዋለው ፡፡›› ብሏል፡፡ መቅደስ የተባለው የራሱን ሰውነት እንደሆነም ቁጥር 21 ላይ ይመሰክራል፡፡ ከሙታን ከተነሳም በኋላ ሐዋርያት ይህን ቃል አስታውሰውት ነበር፡፡ ዮሐ 2፡22 በመሆኑም በዚህ ምክኒያት ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ ይባላል፡፡
፪. ሁለተኛው ምክኒያት ክርስቶስ ስለ ምን በኩረ ትንሳኤ ተባለ ቢሉ ሌሎች ቢነሱ የሥጋ ሞት ዳግመኛ ያገኛቸዋል፡፡ ክርስቶስ ግን ሞትን ድል አደርጎ ሲነሳ ሞት ዳግመኛ አያገኘውምና በኩረ ትንሳኤ ተብሏል፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ መልዕክቱ 1ኛቆሮ 15፡55 ላይ ‹‹ሞት ሆይ መውጊያህ ወዴት አለ? ሲዖል ሆይ ድል መንሳትህ ወዴት አለ?›› እንዲል፡፡
ስለዚህ ከላይ ባነሳናቸው ሁለት ምክኒያቶች አንደኛው ክርስቶስ ሲነሳ ለእርሱ አስነሺ አካል እንዳላስፈለገው ይልቁኑ በራሱ ኃይል እና ስልጣን በመነሳቱ እንዲሁም ዳግመኛ የሥጋ ሞት ክርስቶስን ስለማያገኘው ክርስቶስ በኩረ ትንሳኤ ተብሏል፡፡ መልካም ዘመነ ትንሳኤ ይሁንልን፡፡
የልዑል እግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን አማላጅነት የቅዱሳኑ ተራዳኢነት አይለየን፡፡ ይቆየን፡፡
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር፡፡
አዘጋጅ #አቤኔዘር_ማሙሸት
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
Audio
#ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ ነኝ አላለም?????
#ክፍል አንድ
በወንድማችን #አቤኔዘር
👇👇👇👇👇
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👆👆👆👆👆
#ክፍል አንድ
በወንድማችን #አቤኔዘር
👇👇👇👇👇
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👆👆👆👆👆
Audio
#ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ ነኝ አላለም?????
#ክፍል ሁለት
በወንድማችን #አቤኔዘር
👇👇👇👇👇
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👆👆👆👆👆
#ክፍል ሁለት
በወንድማችን #አቤኔዘር
👇👇👇👇👇
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👉 @AwediMeherit 👈
👆👆👆👆👆