#አራቱ_ወንጌላዊያን_በወንጌል_ላይ_ስለ_ጌታችን_ትንሳኤ_የጻፉት_ድርጊቶች_እና_ትዕይንቶች_እርስ_በእርሳቸው_ይጋጫሉ?
አራቱ ወንጌላዊያን ከየራሳቸው የትኩረት አቅጣጫ በዕለተ ትንሳኤ የተከናወኑትን ድርጊቶች እና የተፈጸሙትን ትዕይንቶች እግዚአብሔር መንፈስቅዱስ እንደገለጠላቸው የሚፈልጉት ነገር ላይ ብቻ የትኩረታቸውን ማዕከል በማድረግ ጽፈዋል።
#ማቴዎስ
👉 በሰንበት ሲነጋ ማርያም መግደላዊት እና ሁለተኛይቱ ማርያም መጡ ይላል። ማቴ 28:1
👉 ሲደርሱም መልአክ ከሰማይ ወርዶ ድንጋዩን እንዳንከባለለና ትንሳኤውንም አብስሮ ለደቀመዛሙርቱ ሄደው እንዲነግሩ አዘዛቸው። ማቴ 28–2—8
👉 በመንገድ ሲሄዱም ክርስቶስን እንዳገኙትና እንደሰገዱለት ይናገራል። ማቴ 28:9
#ማርቆስ
👉 ሰንበት ካለፈ በዋላ ሰሎሜ፣ መግደላዊት ማርያምና የያዕቆብ እናት ማርያም ሽቶ ገዝተው ሊቀቡት መምጣታቸውን ይናገራል። ማር 16:1–2
👉 ከሳምንቱ በፊተኛው (እሁድ) ቀን እጅግ ማልደው ፀሀይ ከወጣ በኋላ መጥተው መልአኩ አብስሯቸው ሄደው ለደቀመዛሙርቱ እንዲነግሯቸው አዘዛቸው። ማር 16:3–8
👉ከዛም በኋላ ለማርያም መግደላዊት ብቻ እንደታያት ይናገራል። ማር 16:9
#ሉቃስ
👉በሳምንቱ በመጀመሪያው ቀን ሽቶ ይዘው ማርያም መግደላዊት፣ ዮሐና፣ የያዕቆብ እናት ማርያም እንዲሁም ሌሎች ሴቶች ማልደው እንደመጡና መቃብሩም ጋር ሁለት መላእክት እንዳዩ ጽፏል። ሉቃ 24:1–8
#ዮሐንስ
👉መግደላዊት ማርያም ገና ጨለማ ሳለ ከሳምንቱ በፊተኛው ቀን እሁድ እንደመጣች የመቃብሩን ባዶ መሆን አይታ ለሐዋርያው ለቅዱስ ጴጥሮስ እና ለዮሐንስ ሄዳ መናገሯን እነርሱም መጥተው እንዳረጋገጡ ይናገራል። ዮሐ 20:1–10
👉 ማርያም መግደላዊት ግን የጌታን ሥጋ ወስደውታል ብላ እያለቀሰች እዛው እንደቆየች እና ሁለት መላእክት እንዳየች ጌታ ራሱም ተገልጦ እንዳነጋገራት አትንኪኝ እንዳላት ይናገራል። ዮሐ 20:11–17
✝ ከላይ የተጻፉትን ስንመለከት እርስ በእርሳቸው የሚጋጩ ይመስላሉ ነገር ግን በፍጹም ግጭት የለባቸውም። በአንድ ቀን እንዴት እንዲህ የተለያየ ሁኔታ ሊፈጠር ቻለ የሚያስብል ይመስላል። ነገር ግን ፍጹም ስህተት የሌለው ነው። እያንዳንዱ ከተፈጸመው ነገር የተወሰነውን ወስደው በአገላለጽ አለያይተው ጻፉት እንጂ። ለምሳሌ ሁለት ሰዎች እግር ኳስ ለማየት ስታዲየም ቢገቡ አንዱ ሜዳ ላይ ስለተደረገው ጨዋታ ቢዘግብ ሌላው ደግሞ ስለ ደጋፊውና ስለ ስታዲየሙ ድባብ ቢናገር ሁለቱ ተጋጭተዋል ማለት አይደለም። አራቱ ወንጌላዊያንም ስለጌታችን ትንሳኤ ሲተርኩ ከተለያየ የትኩረት አቅጣጫ አንድ ነገር ላይ ማዕከል አድርገው ዘገቡት። እንዴት እንደሆነ እንመልከት እስኪ:
#የሰዎቹን_አካሄድ_በተመለከተ
👉ቅዱስ ማቴዎስ መግደላዊት ማርያምና ሁለተኛይቱ ማርያም አለ። ይህ ማለት ወደ መቃብሩ ሌሎች ሰዎች አልመጡም ማለት አይደለም። እነርሱ "ብቻቸውን" መጡ ብሎ አልተናገረምና።
👉ቅዱስ ማርቆስ ደግሞ ማቴዎስ ያልጠቀሳትን ሰሎሜን ጨመራት።
👉ቅዱስ ሉቃስ ደግሞ በአጠቃላይ ወደ መቃብሩ የመጡትን ሴቶች ጠቀሳቸው።
👉የዮሐንስ ወንጌል ደግሞ ማርያም መግደላዊት ከሁሉም ቀድማ (በጭለማ) መምጣቷን ይናገራል።
#ስለተከሰቱት_ትዕይንቶች
👉የቅዱስ ማቴዎስን ዘገባ ስንመለከት መልአኩ ድንጋዩን አንከባሎ ሲቀመጥ ሴቶቹ ተመልክተዋል። ከዛም መልአኩ የመቃብሩን ባዶ መሆን ካዩ በኋላ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲያበስሩ ነገራቸው። በታዘዙት መሰረት ሄደው ለደቀመዛሙርቱ ሲያበስሩ ዮሐንስ እና ጴጥሮስ መጥተው አረጋግጠው ሄደዋል። ቅዱስ ማቴዎስ ግን መቃብሩን ደቀ መዛሙርቱ መተው ማረጋገጣቸውን ሳይናገር አልፎታል።
በመልአኩ ብስራት ሴቶቹ ለደቀመዛሙርቱ ሊያበስሩ ሲሄዱ በመንገድ ጌታችንን አይተው እንደሰገዱለት ተጽፏል። ይህን ስንመለከት ደግሞ ዮሐንስ ማርያም መግደላዊትን ጌታችን እንዳናገራትና አትንኪኝ እንዳላት የተጻፈውን ሳይገልጥ ሴቶቹ ጌታን እንዳገኙት ወደ ገሊላ እንዲሄዱ ንገሯቸው ሚለውን ብቻ ጽፏል። ይህ ማለት ግን ሌሎች ድርጊቶች አልተፈጸሙም ማለት አይደለም።
👉ቅዱስ ማርቆስ መልአኩ ድንጋዩን ማንከባለሉን ሳይገልጥ መቃብሩን መልአኩ እንዳሳያቸው እና ሄደው ትንሳኤውን እንዲያበስሩ እንዲሁም ጌታ መጀመሪያ ለማርያም መግደላዊት መታየቱን ገለጸ።
👉ቅዱስ ሉቃስ ደግሞ መልአኩ ድንጋዩን ማንከባለሉን ሴቶቹንም መላእክቱ እንዳናገሯቸው ሄደውም እንዲያበስሩ እንደነገሯቸው ጻፈ። ደቀ መዛሙርቱም በሴቶቹ ብስራት መጥተው ማረጋገጣቸውን ቅዱስ ጴጥሮስ ብሎ ቅዱስ ዮሐንስን ሳይጠቅስ ጽፏል። ቅዱስ ጴጥሮስ ብቻውን ነው የሄደው ማለት ግን አይደለም። ምክኒያቱም "ጴጥሮስ ብቻ" አይልምና።
👉ቅዱስ ዮሐንስ ደግሞ ሌሎቹ ሴቶች ዘግይተው የመጡ ቢሆንም ቀድማ የመጣቸው ግን ማርያም መግደላዊት ስለነበር ገና ጨለማ ሳለ በማለዳ ማርያም መግደላዊት መጣች ብሎ ተናገረ። ይህ ማለት ከእርሷ በኋላ ሌሎቹ ሴቶች አልመጡም ማለት አይደለም። የድንጋዩን መፈንቀል የመቃብሩን ባዶ መሆን ሄዳ ለደቀ መዛሙርቱ (ለጴጥሮስ እና ለዮሐንስ) ተናገረች። እነርሱም መተው አረጋግጠው ሄዱ። እርሷ ግን እዛው እያለቀሰች ቆየች መላእክቱም ስለ ምን እንደምታለቅስ ጠየቋት ጌታችንንም አገኘችው። አትንኪኝ አላት። ከሁሉም ቀድማ ትንሳኤውን አየች።
✝ እንደተመለከትነው አራቱም ወንጌላዊያን መጥቀስ የፈለጉትን ነገር ብቻ ጠቅሰው ተናገሩ እንጂ ታሪኩን አላፈለሱትም እርስ በእርሳቸውም አልተጋጩም።
#እስኪ_ሙሉ_ታሪክ_እና_ትዕይንቱን_እንመልከት።
ፀሐይ ከመውጣቷ በፊት ጭለማ ሳለ በማለዳ ማርያም መግደላዊት የክርስቶስን ሥጋ ሽቱ ልትቀባ መጣች። ከእርሷም ተከትለው ሌሎቹ ሴቶች ወደ መቃብሩ መጡ። የጌታ መልአክ ወርዶም ድንጋዩን አንከባለለው። መቃብሩም ባዶ መሆኑን ሴቶቹ ተመለከቱ። መላእክቱም መቃብሩ ባዶ መሆኑን እርሱም መነሳቱን ነገሯቸው ለደቀመዛሙርቱም እንዲነግሯቸው አዘዟቸው። ሴቶቹም ሄደው መቃብሩ ባዶ መሆኑንና ጌታም መነሳቱን ለቅዱስ ጴጥሮስ እና ለቅዱስ ዮሐንስ ነገሯቸው። ቅዱስ ጴጥሮስ እና ቅዱስ ዮሐንስም መጥተው አረጋገጠው ተመለሱ። ከእነርሱ ኋላም ሴቶቹ መጥተው ነበር ማርያም መግደላዊትም ጭምር መቃብር ውስጥ መላእክት ተገልጸው ከሴቶቹ ጋር ሲነጋገሩ ውጪ ደግሞ ለማርያም መግደላዊት ጌታ ተገለጠላት። መነሳቱንም ተጠራጥራ ነበርና አትንኪኝ አላት። ውስጥ የነበሩት ሴቶች የምስራቹን ለማብሰር በመንገድ ሲሄዱ ጌታ ራሱ ተገለጠላቸው። እነርሱም ሰገዱለት። (ለማርያም መግደላዊት ሲታያት ለሁለተኛ ጊዜ ነው።) የሆነውን ለደቀ መዛሙርቱ ነገሯቸው። በዚህ መሰረት አራቱም ወንጌላዊያን የጻፉትን ስንመለከት ምንም ግጭት እንደሌለ መረዳት እንችላለን።
ይቆየን።
በወንድማችን #አቤኔዘር ማሙሸት
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
አራቱ ወንጌላዊያን ከየራሳቸው የትኩረት አቅጣጫ በዕለተ ትንሳኤ የተከናወኑትን ድርጊቶች እና የተፈጸሙትን ትዕይንቶች እግዚአብሔር መንፈስቅዱስ እንደገለጠላቸው የሚፈልጉት ነገር ላይ ብቻ የትኩረታቸውን ማዕከል በማድረግ ጽፈዋል።
#ማቴዎስ
👉 በሰንበት ሲነጋ ማርያም መግደላዊት እና ሁለተኛይቱ ማርያም መጡ ይላል። ማቴ 28:1
👉 ሲደርሱም መልአክ ከሰማይ ወርዶ ድንጋዩን እንዳንከባለለና ትንሳኤውንም አብስሮ ለደቀመዛሙርቱ ሄደው እንዲነግሩ አዘዛቸው። ማቴ 28–2—8
👉 በመንገድ ሲሄዱም ክርስቶስን እንዳገኙትና እንደሰገዱለት ይናገራል። ማቴ 28:9
#ማርቆስ
👉 ሰንበት ካለፈ በዋላ ሰሎሜ፣ መግደላዊት ማርያምና የያዕቆብ እናት ማርያም ሽቶ ገዝተው ሊቀቡት መምጣታቸውን ይናገራል። ማር 16:1–2
👉 ከሳምንቱ በፊተኛው (እሁድ) ቀን እጅግ ማልደው ፀሀይ ከወጣ በኋላ መጥተው መልአኩ አብስሯቸው ሄደው ለደቀመዛሙርቱ እንዲነግሯቸው አዘዛቸው። ማር 16:3–8
👉ከዛም በኋላ ለማርያም መግደላዊት ብቻ እንደታያት ይናገራል። ማር 16:9
#ሉቃስ
👉በሳምንቱ በመጀመሪያው ቀን ሽቶ ይዘው ማርያም መግደላዊት፣ ዮሐና፣ የያዕቆብ እናት ማርያም እንዲሁም ሌሎች ሴቶች ማልደው እንደመጡና መቃብሩም ጋር ሁለት መላእክት እንዳዩ ጽፏል። ሉቃ 24:1–8
#ዮሐንስ
👉መግደላዊት ማርያም ገና ጨለማ ሳለ ከሳምንቱ በፊተኛው ቀን እሁድ እንደመጣች የመቃብሩን ባዶ መሆን አይታ ለሐዋርያው ለቅዱስ ጴጥሮስ እና ለዮሐንስ ሄዳ መናገሯን እነርሱም መጥተው እንዳረጋገጡ ይናገራል። ዮሐ 20:1–10
👉 ማርያም መግደላዊት ግን የጌታን ሥጋ ወስደውታል ብላ እያለቀሰች እዛው እንደቆየች እና ሁለት መላእክት እንዳየች ጌታ ራሱም ተገልጦ እንዳነጋገራት አትንኪኝ እንዳላት ይናገራል። ዮሐ 20:11–17
✝ ከላይ የተጻፉትን ስንመለከት እርስ በእርሳቸው የሚጋጩ ይመስላሉ ነገር ግን በፍጹም ግጭት የለባቸውም። በአንድ ቀን እንዴት እንዲህ የተለያየ ሁኔታ ሊፈጠር ቻለ የሚያስብል ይመስላል። ነገር ግን ፍጹም ስህተት የሌለው ነው። እያንዳንዱ ከተፈጸመው ነገር የተወሰነውን ወስደው በአገላለጽ አለያይተው ጻፉት እንጂ። ለምሳሌ ሁለት ሰዎች እግር ኳስ ለማየት ስታዲየም ቢገቡ አንዱ ሜዳ ላይ ስለተደረገው ጨዋታ ቢዘግብ ሌላው ደግሞ ስለ ደጋፊውና ስለ ስታዲየሙ ድባብ ቢናገር ሁለቱ ተጋጭተዋል ማለት አይደለም። አራቱ ወንጌላዊያንም ስለጌታችን ትንሳኤ ሲተርኩ ከተለያየ የትኩረት አቅጣጫ አንድ ነገር ላይ ማዕከል አድርገው ዘገቡት። እንዴት እንደሆነ እንመልከት እስኪ:
#የሰዎቹን_አካሄድ_በተመለከተ
👉ቅዱስ ማቴዎስ መግደላዊት ማርያምና ሁለተኛይቱ ማርያም አለ። ይህ ማለት ወደ መቃብሩ ሌሎች ሰዎች አልመጡም ማለት አይደለም። እነርሱ "ብቻቸውን" መጡ ብሎ አልተናገረምና።
👉ቅዱስ ማርቆስ ደግሞ ማቴዎስ ያልጠቀሳትን ሰሎሜን ጨመራት።
👉ቅዱስ ሉቃስ ደግሞ በአጠቃላይ ወደ መቃብሩ የመጡትን ሴቶች ጠቀሳቸው።
👉የዮሐንስ ወንጌል ደግሞ ማርያም መግደላዊት ከሁሉም ቀድማ (በጭለማ) መምጣቷን ይናገራል።
#ስለተከሰቱት_ትዕይንቶች
👉የቅዱስ ማቴዎስን ዘገባ ስንመለከት መልአኩ ድንጋዩን አንከባሎ ሲቀመጥ ሴቶቹ ተመልክተዋል። ከዛም መልአኩ የመቃብሩን ባዶ መሆን ካዩ በኋላ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲያበስሩ ነገራቸው። በታዘዙት መሰረት ሄደው ለደቀመዛሙርቱ ሲያበስሩ ዮሐንስ እና ጴጥሮስ መጥተው አረጋግጠው ሄደዋል። ቅዱስ ማቴዎስ ግን መቃብሩን ደቀ መዛሙርቱ መተው ማረጋገጣቸውን ሳይናገር አልፎታል።
በመልአኩ ብስራት ሴቶቹ ለደቀመዛሙርቱ ሊያበስሩ ሲሄዱ በመንገድ ጌታችንን አይተው እንደሰገዱለት ተጽፏል። ይህን ስንመለከት ደግሞ ዮሐንስ ማርያም መግደላዊትን ጌታችን እንዳናገራትና አትንኪኝ እንዳላት የተጻፈውን ሳይገልጥ ሴቶቹ ጌታን እንዳገኙት ወደ ገሊላ እንዲሄዱ ንገሯቸው ሚለውን ብቻ ጽፏል። ይህ ማለት ግን ሌሎች ድርጊቶች አልተፈጸሙም ማለት አይደለም።
👉ቅዱስ ማርቆስ መልአኩ ድንጋዩን ማንከባለሉን ሳይገልጥ መቃብሩን መልአኩ እንዳሳያቸው እና ሄደው ትንሳኤውን እንዲያበስሩ እንዲሁም ጌታ መጀመሪያ ለማርያም መግደላዊት መታየቱን ገለጸ።
👉ቅዱስ ሉቃስ ደግሞ መልአኩ ድንጋዩን ማንከባለሉን ሴቶቹንም መላእክቱ እንዳናገሯቸው ሄደውም እንዲያበስሩ እንደነገሯቸው ጻፈ። ደቀ መዛሙርቱም በሴቶቹ ብስራት መጥተው ማረጋገጣቸውን ቅዱስ ጴጥሮስ ብሎ ቅዱስ ዮሐንስን ሳይጠቅስ ጽፏል። ቅዱስ ጴጥሮስ ብቻውን ነው የሄደው ማለት ግን አይደለም። ምክኒያቱም "ጴጥሮስ ብቻ" አይልምና።
👉ቅዱስ ዮሐንስ ደግሞ ሌሎቹ ሴቶች ዘግይተው የመጡ ቢሆንም ቀድማ የመጣቸው ግን ማርያም መግደላዊት ስለነበር ገና ጨለማ ሳለ በማለዳ ማርያም መግደላዊት መጣች ብሎ ተናገረ። ይህ ማለት ከእርሷ በኋላ ሌሎቹ ሴቶች አልመጡም ማለት አይደለም። የድንጋዩን መፈንቀል የመቃብሩን ባዶ መሆን ሄዳ ለደቀ መዛሙርቱ (ለጴጥሮስ እና ለዮሐንስ) ተናገረች። እነርሱም መተው አረጋግጠው ሄዱ። እርሷ ግን እዛው እያለቀሰች ቆየች መላእክቱም ስለ ምን እንደምታለቅስ ጠየቋት ጌታችንንም አገኘችው። አትንኪኝ አላት። ከሁሉም ቀድማ ትንሳኤውን አየች።
✝ እንደተመለከትነው አራቱም ወንጌላዊያን መጥቀስ የፈለጉትን ነገር ብቻ ጠቅሰው ተናገሩ እንጂ ታሪኩን አላፈለሱትም እርስ በእርሳቸውም አልተጋጩም።
#እስኪ_ሙሉ_ታሪክ_እና_ትዕይንቱን_እንመልከት።
ፀሐይ ከመውጣቷ በፊት ጭለማ ሳለ በማለዳ ማርያም መግደላዊት የክርስቶስን ሥጋ ሽቱ ልትቀባ መጣች። ከእርሷም ተከትለው ሌሎቹ ሴቶች ወደ መቃብሩ መጡ። የጌታ መልአክ ወርዶም ድንጋዩን አንከባለለው። መቃብሩም ባዶ መሆኑን ሴቶቹ ተመለከቱ። መላእክቱም መቃብሩ ባዶ መሆኑን እርሱም መነሳቱን ነገሯቸው ለደቀመዛሙርቱም እንዲነግሯቸው አዘዟቸው። ሴቶቹም ሄደው መቃብሩ ባዶ መሆኑንና ጌታም መነሳቱን ለቅዱስ ጴጥሮስ እና ለቅዱስ ዮሐንስ ነገሯቸው። ቅዱስ ጴጥሮስ እና ቅዱስ ዮሐንስም መጥተው አረጋገጠው ተመለሱ። ከእነርሱ ኋላም ሴቶቹ መጥተው ነበር ማርያም መግደላዊትም ጭምር መቃብር ውስጥ መላእክት ተገልጸው ከሴቶቹ ጋር ሲነጋገሩ ውጪ ደግሞ ለማርያም መግደላዊት ጌታ ተገለጠላት። መነሳቱንም ተጠራጥራ ነበርና አትንኪኝ አላት። ውስጥ የነበሩት ሴቶች የምስራቹን ለማብሰር በመንገድ ሲሄዱ ጌታ ራሱ ተገለጠላቸው። እነርሱም ሰገዱለት። (ለማርያም መግደላዊት ሲታያት ለሁለተኛ ጊዜ ነው።) የሆነውን ለደቀ መዛሙርቱ ነገሯቸው። በዚህ መሰረት አራቱም ወንጌላዊያን የጻፉትን ስንመለከት ምንም ግጭት እንደሌለ መረዳት እንችላለን።
ይቆየን።
በወንድማችን #አቤኔዘር ማሙሸት
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ገደ? የሚል ጥያቄ ሆኖ እናገኘዋለን) መልሱ ጥያቄው ውስጥ ያለ ነው ጌታው ስለሆነ ለጌታ ደግሞ ስግደት ስለሚገባ ሰገደለት ። “ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው።” ማቴ4፥10 ዘጸ 20÷4-5 ይህ አይነቱ ስግደት ለእግዚአብሔር ብቻ የሚገባ ስግደት ነው በስያሜ ደረጃም የአምልኮ ወይም የባህሪ ስግደት በመባል ይታወቃል ። ፈጥረህ የምትገዛ አልፋና ኦሜጋ አንተ ብቻ ነህ ስንል አምላክነት የባሕርይ ገንዘቡ ለሆነ ለእግዚአብሔር ብቻ የምንሰግደው የአምልኮ የስግደት ዐይነት ነው ሁለተኛው ደግሞ ለቅዱሳኑ ሁሉ ይበልጡኑ ለእመቤታች የምንሰግደው የስግደት ዐይነት ሲሆን የጸጋ ወይም የአክብሮት ስግደት በመባል ይጠራል :: በኤልሳቤጥ ሆድ ውስጥ የነበረው የ6ወሩ ጽንስ ቅዱስ ዮሐንስም ይህ ጠንቅቆ የገባው በመሆኑ በእናቱ በኤልሳቤጥ ፊት ለፊት ለቆመችው ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም የፀጋ (የአክብሮት)በሆዷ ለጸነሰችው የዕለት ጽንስ ደግሞ እንደ ፈጣሪነቱ የባሕርይ (የአምልኮ)ስግደት አስተባብሮ ሰግዷል ::
🚩*በምንስ አውቆ ? ለሚለው በኤልሳቤጥ የመላባት መንፈስ ቅዱስ ለሆዷ ጽንስ ተርፎላት የ6ወሩ ጽንስ ጌታውና እመቤቱን በሚገባ አውቀ የሚገባውንም ስግደት ሰገደላቸው “በኤልሳቤጥም መንፈስ ቅዱስ ሞላባት፥” #ሉቃስ 1፥41
የቅዱስ ጴጥሮስ እና የቅዱስ ጳውሎስ የአካል ቅድስናቸው ለልብሶቻቸውና ለጥላቸው ተርፎ ተአምራትን እንዳደረጉ ሁሉ የእናቱ በመንፈስ ቅዱስ መሞላት ለልጆ ተረፈና አዋቂ አደረገው “ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለምና።” #ሉቃስ 1፥37 “የሰማይና የምድር ጌታ አባት ሆይ፥ ይህን ከጥበበኞችና ከአስተዋዮች ሰውረህ ለሕፃናት ስለ ገለጥህላቸው አመሰግናለሁ፤ አዎን አባት ሆይ፥ ፈቃድህ በፊትህ እንዲህ ሆኖአልና።” #ሉቃስ 10፥21
4) የሰው ነጻ ፈቃድ እና የእግዚአብሔር ወሳኝነት እንዴት ይታያል?
ሰው ነጻ ፍቃድ አለው እግዚአብሔር ደግሞ የባህሪ አዋቂነት አለው:: እግዚአብሔር አዋቂ ነው እንጂ ለሰዎች በሰጣቸው ነጻ ፍቃድ ላይ ወሳኝ አይደለም ወሳኙ ሰው ነው ከወሰነማ የሰጠው ነጻ ፍቃድ ነጻ ፍቃድ አይሰኝም ስለዚህ የጥያቄውን መንፈስ ማስተካከል ይገባል ሰው ነጻ ፍቃድ አለው እግዚአብሔር ደግሞ የባሕሪው የሆነ ፍጽም ዕውቀት አለው :: የእግዚአብሔር አዋቂነት በሰው ነጻ ፍቃድ ላይ ተጽኖ ያደርጋል ወይ? ካሉ ግን መልሱ በፍጹም አያደርግም የሚል ይሆናል ። #ለምሳሌ ብዙ ጊዜ ከዚህ ርዕስ ጋር ተያይዞ የሚነሳውን የአስቆሮቱ ይሁዳን ብናነሳ ለይሁዳ እንደዛ መሆን የተነገረበት ትንቢት አስገድዶት እንደሆነ የሚመስላቸው ሰዎች አሉ ትክክል ግን አይደለም ቅዱስ ጳውሎስ ስለ ፍቅር በተናገረበት አንቀጹ ፍቅር ከሁሉ እንደሚበልጥ ሲጠቅስ ትንቢት እራሱ ቢሆን ይሻራል የማይሻረው ፍቅር ነው ብሎ የፍቅርን ኃያልነት ሲናገር እናነባለን 1ቆሮ 13 ÷ 2(8) ምን ማለት ነው ትንቢትም ቢሆን እንኳ ስለ ፍቅር ፈንታ ይሻራል ማለቱ ነው ስለዚህ የትንቢት አስገዳጅነት የሚባል ነገር የለም ማለት ነው ይሁዳ ከገንዘብ ፍቅር ይልቅ የክርስቶስ ፍቅር አቃጥሎት ቢሆን ኖሮ ትንቢቱ እራሱ ሊሻርለት ይችል ነበር ነገር ግን ከንዘብ ወዳድ ነበርና ከሚጠፉሁ ገንብ ጋር አብሮ ጠፉ የትንቢቱም መፈጸሚያ ሆነ ። ስለዚህ በአጭሩ የእግዚአብሔር የወደፊቱን የማወቅ ባሕሪው አስገዳጅነት አለው አይባልም::
5 ) እጣፈንታ የሚባል ነገርስ አለ?
አዎን አለ ነገር ግን የዕጣ ፈንታው የምርጫ ካርድ ያለው ሰው ጋር ነው #ለምሳሌ “ልብህ በእግዚአብሔር ፊት የቀና አይደለምና ከዚህ ነገር ዕድል ወይም ፈንታ የለህም።” ሐዋ8፥21 ይህ ንግግር ወይም ገጸ ንባብ የሚያስረዳን ዕድል ፈንታና ጽዋ ተርታ የሚባል ነገር እንዳለ ነው የክርስቶስን ፍጽም አምላክነት የመቤታችንን አማላጅነት የቅዱሳኑን ተራዳይነትና ክብር ለሚያምንና ለሚቀበል ሁሉ ጽዋ ተርታው ዕድል ፈንታው ከክርስቶ ጋር ይሆናል ማለት ነው ለዛ ነው የተጠመቅን መሥጋወደሙ የከበርን በቅዱሳኑ ምልጃና ቃል ኪዳን የምንተማመን ሁሉ በክርስቶስ ክርስቲያኖች የተሰኘነው:: ክርስቲያኖች አካል ናቸው ክርስቶስ ደግሞ እራሳቸው ነው::
ዮሐንስ 13
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁵ በኋላም በመታጠቢያው ውኃ ጨመረ፥ የደቀ መዛሙርቱንም እግር ሊያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ ጨርቅ ሊያብስ ጀመረ።
ወደ ስምዖን ጴጥሮስም መጣ፤ እርሱም፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ የእኔን እግር ታጥባለህን? አለው።
ኢየሱስም መልሶ፦ እኔ የማደርገውን አንተ አሁን አታውቅም፥ በኋላ ግን ታስተውለዋለህ አለው።
ጴጥሮስም፦ የእኔን እግር ለዘላለም አታጥብም አለው። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም፦ካላጠብሁህ፥ከእኔ ጋር #ዕድል_ፈንታ_ጽዋ_ተርታ የለህም ብሎ መለሰለት።
ስምዖን ጴጥሮስም፦ ደንግጡ ጌታ ሆይ፥ እጄንና ራሴን ደግሞ እንጂ እግሬን ብቻ አይደለም አለው።
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም፦ የታጠበ እግሩን ከመታጠብ በቀር ሌላ አያስፈልገውም፥ ሁለንተናው ግን ንጹሕ ነው፤ እናንተም ንጹሐን ናችሁ፥
የመታጠብና ያለ መታጠብ ምርጫ የቅዱስ ጴጥሮስ ነበር በመታጠቡ ሊያገኘው የሚችለውን ነገር መስጠት እና ባለመታጠቡ ሊያጣው የሚችለው መንፈግ የፈጣሪ ድርሻ ነበር :: ዛሬም በጥምቀት የሚገኝ ጸጋ የማግኘት የምርጫ ካርድ በእጃችን ነው ዕጣ ፈንታችንን በክርስቶስ ወይም ከሌላ ወገም የማድረግ መብቱ የኛ ነው እንደ ምርጫችን መስጠት የርሱ ነው ስለዚህ ዕጣ ፍንታ ለሁሉ የተሰጠና የተፈቀደ ሲሆን የፈለጉ ብቻ የሚመርጡት የዕራስን ዕድል በራስ የመወሰን መብት ነው ማለት ነው።
#ነገር_ግን_ሁላችሁ_አይደላችሁም አለው። (ይህ ማለቱ ይሁዳን የመሰሉ ከአድያንን ምን ሊያደርጉ እንደሚችሉ የተሰጣቸውን በጥምቀት የተገኘ ልጅነታቸውም በገንዘብ የሚያረክሱ እንዳሉ ሲያመለክት ነው ይህም እግዘብሔርን ፍጽም አዋቂ ነው ያልነውን ያጠነክርልናል ይህ ንግግሩ ለይሁዳ በአሉታዊ መንገድ ተጽኖ አላደረገችም ይልቁኑ ከክፋት ሀሳቡ ተመልሶ በቀና ወደ ማገልገል ልትመልሰው የምትችል የማንቂያ ንግግር ነበረች ይሁዳ ግን አላስተዋለም በገንዘብ ፍቅር ዐይነ ልቡናው ታውሯልና የጌታችን ይህ ዐይነት ምክርና ማንቂያ በዚህ ብቻ የቆመ አልነበረም ምክንያቱም ይሁዳ የትንቢት መፈጸሚያ እንዲሁን ከቶ አይፈቅድም ነበርና በእራት ተቀምጠውም ሳሉ “የሰው ልጅ አልፎ ለሚሰጥበት ለዚያ ሰው ወዮለት፤ ያ ሰው ባልተወለደ ይሻለው ነበር " በማለትም የሀሳብ ክእደቱን ወደ ተግባር እንዳያሳድገው እያስተማረው እያስጠነቀቀውም ጭምር ነበር በገንዘብ ፍቅር ተነድፏልና ግና ሊመለስ አልቻለም ሰይጣን ለወዳጁ ድርብ ነው እንዲሉ ይባስ በልቡ ሰይጣን አደረበት። ማር14፥21
ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጆች መዳን የሚሆነውን የድርሻውን ሁሉ ተወጥቷል ከአጥያት መንጫ ጥምቀትን መስርቶ ሥጋውንም ቆርሶ ደሙንም አፍስሶ ሰጥቶናል ከዚህ መዳን ቀርቦ በክርስቶስ ክርስቲያን የመሆንን ዕጣ ፈንታ ጽዋ ተርታን የማግኛ የምርጫ ካርዱ ግን በእጃችን ነው እርሷም ነጻ ፍቃዳችን ናት::
“ማርያምስ ማንም ሊቀማት የማይችለውን መልካሙን ዕድል መረጠች” ሉቃስ 10፥42
ኃ/ማርያም
ጥቅምት 08/2013ዓ,ም
አ.አ ኢትዮጵያ
@YEAWEDIMERITE
ዓውደ ምሕረት የእናንተ
👇👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
🚩*በምንስ አውቆ ? ለሚለው በኤልሳቤጥ የመላባት መንፈስ ቅዱስ ለሆዷ ጽንስ ተርፎላት የ6ወሩ ጽንስ ጌታውና እመቤቱን በሚገባ አውቀ የሚገባውንም ስግደት ሰገደላቸው “በኤልሳቤጥም መንፈስ ቅዱስ ሞላባት፥” #ሉቃስ 1፥41
የቅዱስ ጴጥሮስ እና የቅዱስ ጳውሎስ የአካል ቅድስናቸው ለልብሶቻቸውና ለጥላቸው ተርፎ ተአምራትን እንዳደረጉ ሁሉ የእናቱ በመንፈስ ቅዱስ መሞላት ለልጆ ተረፈና አዋቂ አደረገው “ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለምና።” #ሉቃስ 1፥37 “የሰማይና የምድር ጌታ አባት ሆይ፥ ይህን ከጥበበኞችና ከአስተዋዮች ሰውረህ ለሕፃናት ስለ ገለጥህላቸው አመሰግናለሁ፤ አዎን አባት ሆይ፥ ፈቃድህ በፊትህ እንዲህ ሆኖአልና።” #ሉቃስ 10፥21
4) የሰው ነጻ ፈቃድ እና የእግዚአብሔር ወሳኝነት እንዴት ይታያል?
ሰው ነጻ ፍቃድ አለው እግዚአብሔር ደግሞ የባህሪ አዋቂነት አለው:: እግዚአብሔር አዋቂ ነው እንጂ ለሰዎች በሰጣቸው ነጻ ፍቃድ ላይ ወሳኝ አይደለም ወሳኙ ሰው ነው ከወሰነማ የሰጠው ነጻ ፍቃድ ነጻ ፍቃድ አይሰኝም ስለዚህ የጥያቄውን መንፈስ ማስተካከል ይገባል ሰው ነጻ ፍቃድ አለው እግዚአብሔር ደግሞ የባሕሪው የሆነ ፍጽም ዕውቀት አለው :: የእግዚአብሔር አዋቂነት በሰው ነጻ ፍቃድ ላይ ተጽኖ ያደርጋል ወይ? ካሉ ግን መልሱ በፍጹም አያደርግም የሚል ይሆናል ። #ለምሳሌ ብዙ ጊዜ ከዚህ ርዕስ ጋር ተያይዞ የሚነሳውን የአስቆሮቱ ይሁዳን ብናነሳ ለይሁዳ እንደዛ መሆን የተነገረበት ትንቢት አስገድዶት እንደሆነ የሚመስላቸው ሰዎች አሉ ትክክል ግን አይደለም ቅዱስ ጳውሎስ ስለ ፍቅር በተናገረበት አንቀጹ ፍቅር ከሁሉ እንደሚበልጥ ሲጠቅስ ትንቢት እራሱ ቢሆን ይሻራል የማይሻረው ፍቅር ነው ብሎ የፍቅርን ኃያልነት ሲናገር እናነባለን 1ቆሮ 13 ÷ 2(8) ምን ማለት ነው ትንቢትም ቢሆን እንኳ ስለ ፍቅር ፈንታ ይሻራል ማለቱ ነው ስለዚህ የትንቢት አስገዳጅነት የሚባል ነገር የለም ማለት ነው ይሁዳ ከገንዘብ ፍቅር ይልቅ የክርስቶስ ፍቅር አቃጥሎት ቢሆን ኖሮ ትንቢቱ እራሱ ሊሻርለት ይችል ነበር ነገር ግን ከንዘብ ወዳድ ነበርና ከሚጠፉሁ ገንብ ጋር አብሮ ጠፉ የትንቢቱም መፈጸሚያ ሆነ ። ስለዚህ በአጭሩ የእግዚአብሔር የወደፊቱን የማወቅ ባሕሪው አስገዳጅነት አለው አይባልም::
5 ) እጣፈንታ የሚባል ነገርስ አለ?
አዎን አለ ነገር ግን የዕጣ ፈንታው የምርጫ ካርድ ያለው ሰው ጋር ነው #ለምሳሌ “ልብህ በእግዚአብሔር ፊት የቀና አይደለምና ከዚህ ነገር ዕድል ወይም ፈንታ የለህም።” ሐዋ8፥21 ይህ ንግግር ወይም ገጸ ንባብ የሚያስረዳን ዕድል ፈንታና ጽዋ ተርታ የሚባል ነገር እንዳለ ነው የክርስቶስን ፍጽም አምላክነት የመቤታችንን አማላጅነት የቅዱሳኑን ተራዳይነትና ክብር ለሚያምንና ለሚቀበል ሁሉ ጽዋ ተርታው ዕድል ፈንታው ከክርስቶ ጋር ይሆናል ማለት ነው ለዛ ነው የተጠመቅን መሥጋወደሙ የከበርን በቅዱሳኑ ምልጃና ቃል ኪዳን የምንተማመን ሁሉ በክርስቶስ ክርስቲያኖች የተሰኘነው:: ክርስቲያኖች አካል ናቸው ክርስቶስ ደግሞ እራሳቸው ነው::
ዮሐንስ 13
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁵ በኋላም በመታጠቢያው ውኃ ጨመረ፥ የደቀ መዛሙርቱንም እግር ሊያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ ጨርቅ ሊያብስ ጀመረ።
ወደ ስምዖን ጴጥሮስም መጣ፤ እርሱም፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ የእኔን እግር ታጥባለህን? አለው።
ኢየሱስም መልሶ፦ እኔ የማደርገውን አንተ አሁን አታውቅም፥ በኋላ ግን ታስተውለዋለህ አለው።
ጴጥሮስም፦ የእኔን እግር ለዘላለም አታጥብም አለው። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም፦ካላጠብሁህ፥ከእኔ ጋር #ዕድል_ፈንታ_ጽዋ_ተርታ የለህም ብሎ መለሰለት።
ስምዖን ጴጥሮስም፦ ደንግጡ ጌታ ሆይ፥ እጄንና ራሴን ደግሞ እንጂ እግሬን ብቻ አይደለም አለው።
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም፦ የታጠበ እግሩን ከመታጠብ በቀር ሌላ አያስፈልገውም፥ ሁለንተናው ግን ንጹሕ ነው፤ እናንተም ንጹሐን ናችሁ፥
የመታጠብና ያለ መታጠብ ምርጫ የቅዱስ ጴጥሮስ ነበር በመታጠቡ ሊያገኘው የሚችለውን ነገር መስጠት እና ባለመታጠቡ ሊያጣው የሚችለው መንፈግ የፈጣሪ ድርሻ ነበር :: ዛሬም በጥምቀት የሚገኝ ጸጋ የማግኘት የምርጫ ካርድ በእጃችን ነው ዕጣ ፈንታችንን በክርስቶስ ወይም ከሌላ ወገም የማድረግ መብቱ የኛ ነው እንደ ምርጫችን መስጠት የርሱ ነው ስለዚህ ዕጣ ፍንታ ለሁሉ የተሰጠና የተፈቀደ ሲሆን የፈለጉ ብቻ የሚመርጡት የዕራስን ዕድል በራስ የመወሰን መብት ነው ማለት ነው።
#ነገር_ግን_ሁላችሁ_አይደላችሁም አለው። (ይህ ማለቱ ይሁዳን የመሰሉ ከአድያንን ምን ሊያደርጉ እንደሚችሉ የተሰጣቸውን በጥምቀት የተገኘ ልጅነታቸውም በገንዘብ የሚያረክሱ እንዳሉ ሲያመለክት ነው ይህም እግዘብሔርን ፍጽም አዋቂ ነው ያልነውን ያጠነክርልናል ይህ ንግግሩ ለይሁዳ በአሉታዊ መንገድ ተጽኖ አላደረገችም ይልቁኑ ከክፋት ሀሳቡ ተመልሶ በቀና ወደ ማገልገል ልትመልሰው የምትችል የማንቂያ ንግግር ነበረች ይሁዳ ግን አላስተዋለም በገንዘብ ፍቅር ዐይነ ልቡናው ታውሯልና የጌታችን ይህ ዐይነት ምክርና ማንቂያ በዚህ ብቻ የቆመ አልነበረም ምክንያቱም ይሁዳ የትንቢት መፈጸሚያ እንዲሁን ከቶ አይፈቅድም ነበርና በእራት ተቀምጠውም ሳሉ “የሰው ልጅ አልፎ ለሚሰጥበት ለዚያ ሰው ወዮለት፤ ያ ሰው ባልተወለደ ይሻለው ነበር " በማለትም የሀሳብ ክእደቱን ወደ ተግባር እንዳያሳድገው እያስተማረው እያስጠነቀቀውም ጭምር ነበር በገንዘብ ፍቅር ተነድፏልና ግና ሊመለስ አልቻለም ሰይጣን ለወዳጁ ድርብ ነው እንዲሉ ይባስ በልቡ ሰይጣን አደረበት። ማር14፥21
ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጆች መዳን የሚሆነውን የድርሻውን ሁሉ ተወጥቷል ከአጥያት መንጫ ጥምቀትን መስርቶ ሥጋውንም ቆርሶ ደሙንም አፍስሶ ሰጥቶናል ከዚህ መዳን ቀርቦ በክርስቶስ ክርስቲያን የመሆንን ዕጣ ፈንታ ጽዋ ተርታን የማግኛ የምርጫ ካርዱ ግን በእጃችን ነው እርሷም ነጻ ፍቃዳችን ናት::
“ማርያምስ ማንም ሊቀማት የማይችለውን መልካሙን ዕድል መረጠች” ሉቃስ 10፥42
ኃ/ማርያም
ጥቅምት 08/2013ዓ,ም
አ.አ ኢትዮጵያ
@YEAWEDIMERITE
ዓውደ ምሕረት የእናንተ
👇👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
“ #በሌላ_ሰው ገንዘብ ካልታመናችሁ፥
#የእናንተን ማን ይሰጣችኋል? ”
#ሉቃስ ፲ ፮ ፥፲ ፪
ወደ ሌላ ሀገር የሚሄድ ሰው ባሮቹን ጠርቶ ያለውን ገንዘብ እንደ ሰጣቸው እንዲሁ ይሆናልና፤
ለእያንዳንዱ እንደ ዓቅሙ፥ ለአንዱ አምስት መክሊት ለአንዱ ሁለት ለአንዱም አንድ ሰጠና ወደ ሌላ አገር ወዲያው ሄደ።
አምስት መክሊትም የተቀበለው ሄዶ ነገደበት ሌላም አምስት አተረፈ፤ እንዲሁም ሁለት የተቀበለው ሌላ ሁለት አተረፈ። አንድ የተቀበለው ግን ሄዶ ምድርን ቈፈረና የጌታውን ገንዘብ ቀበረ። ከብዙ ዘመንም በኋላ የእነዚያ ባሮች ጌታ መጣና ተቆጣጠራቸው።
#አምስት መክሊት የተቀበለውም ቀረበና ሌላ አምስት መክሊት አስረክቦ፦ ጌታ ሆይ፥ አምስት መክሊት ሰጥተኸኝ ነበር፤ እነሆ፥ ሌላ አምስት መክሊት አተረፍሁበት አለ።
#ጌታውም፦ መልካም፥ አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ አለው። ሁለት መክሊትም የተቀበለው ደግሞ ቀርቦ፦ ጌታ ሆይ፥ ሁለት መክሊት ሰጥተኸኝ ነበር፤ እነሆ፥ ሌላ ሁለት መክሊት አተረፍሁበት አለ።
#ጌታውም፦ መልካም፥ አንተ በጎ፥ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፥ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ አለው።
#አንድ_መክሊትም የተቀበለው ደግሞ ቀርቦ፦ ጌታ ሆይ፥ ካልዘራህባት የምታጭድ ካልበተንህባትም የምትሰበስብ ጨካኝ ሰው መሆንህን አውቃለሁ፤ ፈራሁም ሄጄም መክሊትህን በምድር ቀበርሁት፤ እነሆ፥ መክሊትህ አለህ አለ።
#ጌታውም መልሶ እንዲህ አለው፦ አንተ ክፉና ሃኬተኛ ባሪያ፥ ካልዘራሁባት እንዳጭድ ካልበተንሁባትም እንድሰበስብ ታውቃለህን?
ስለዚህ ገንዘቤን ለለዋጮች አደራ ልትሰጠው በተገባህ ነበር፥ እኔም መጥቼ ያለኝን ከትርፉ ጋር እወስደው ነበር። ስለዚህ መክሊቱን ውሰዱበት አሥር መክሊትም ላለው ስጡት፤ ላለው ሁሉ ይሰጠዋልና ይበዛለትማል፤ ከሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።
የማይጠቅመውንም ባሪያ በውጭ ወዳለው ጨለማ አውጡት፤ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።
የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ ወንጌል ቅዱስ ማቴዎስ እንደጻፈው የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳ ፭ ÷፲ ፬ - ፴
#የእናንተን ማን ይሰጣችኋል? ”
#ሉቃስ ፲ ፮ ፥፲ ፪
ወደ ሌላ ሀገር የሚሄድ ሰው ባሮቹን ጠርቶ ያለውን ገንዘብ እንደ ሰጣቸው እንዲሁ ይሆናልና፤
ለእያንዳንዱ እንደ ዓቅሙ፥ ለአንዱ አምስት መክሊት ለአንዱ ሁለት ለአንዱም አንድ ሰጠና ወደ ሌላ አገር ወዲያው ሄደ።
አምስት መክሊትም የተቀበለው ሄዶ ነገደበት ሌላም አምስት አተረፈ፤ እንዲሁም ሁለት የተቀበለው ሌላ ሁለት አተረፈ። አንድ የተቀበለው ግን ሄዶ ምድርን ቈፈረና የጌታውን ገንዘብ ቀበረ። ከብዙ ዘመንም በኋላ የእነዚያ ባሮች ጌታ መጣና ተቆጣጠራቸው።
#አምስት መክሊት የተቀበለውም ቀረበና ሌላ አምስት መክሊት አስረክቦ፦ ጌታ ሆይ፥ አምስት መክሊት ሰጥተኸኝ ነበር፤ እነሆ፥ ሌላ አምስት መክሊት አተረፍሁበት አለ።
#ጌታውም፦ መልካም፥ አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ አለው። ሁለት መክሊትም የተቀበለው ደግሞ ቀርቦ፦ ጌታ ሆይ፥ ሁለት መክሊት ሰጥተኸኝ ነበር፤ እነሆ፥ ሌላ ሁለት መክሊት አተረፍሁበት አለ።
#ጌታውም፦ መልካም፥ አንተ በጎ፥ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፥ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ አለው።
#አንድ_መክሊትም የተቀበለው ደግሞ ቀርቦ፦ ጌታ ሆይ፥ ካልዘራህባት የምታጭድ ካልበተንህባትም የምትሰበስብ ጨካኝ ሰው መሆንህን አውቃለሁ፤ ፈራሁም ሄጄም መክሊትህን በምድር ቀበርሁት፤ እነሆ፥ መክሊትህ አለህ አለ።
#ጌታውም መልሶ እንዲህ አለው፦ አንተ ክፉና ሃኬተኛ ባሪያ፥ ካልዘራሁባት እንዳጭድ ካልበተንሁባትም እንድሰበስብ ታውቃለህን?
ስለዚህ ገንዘቤን ለለዋጮች አደራ ልትሰጠው በተገባህ ነበር፥ እኔም መጥቼ ያለኝን ከትርፉ ጋር እወስደው ነበር። ስለዚህ መክሊቱን ውሰዱበት አሥር መክሊትም ላለው ስጡት፤ ላለው ሁሉ ይሰጠዋልና ይበዛለትማል፤ ከሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።
የማይጠቅመውንም ባሪያ በውጭ ወዳለው ጨለማ አውጡት፤ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።
የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ ወንጌል ቅዱስ ማቴዎስ እንደጻፈው የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳ ፭ ÷፲ ፬ - ፴
#አንዳንድ ልጆች ከወላጆቻቸው የሚበልጡበት ጊዜ አለ አንዳንድ ወላጆች ደግሞ በነገሮች ዕይታ ከልጆቻቸው የሚያንሱበትም ጊዜ አለ ። እናታችን ቅድስት ኢየሉጣ ይህን በመገንዘቧ ነበር ልጇን ሕፃኑ ቂርቆስን ስለ መልካም ምክሩ ልጇ ሆኖ ሳለ አባቴ ብላ ለመጥራት የተገደደችሁ ።
በእርግጥም የሥጋ ሞት እጅግ መራራና አስፈሪ ነው ። መድኅን ዓለም ክርስቶስ እንኳን ወዶ ፣ፈቅዶ የሞታችንን ጽዋ ሊጠጣልን ለካሳ፣ ለቤዛ መጥቶ ሳለ ጊዜው ደርሶ በአሙስ ምሽት የአይሁድ ወታደሮች ሊይዙት ሲመጡ ግን በአትክልት ቦታ በጌቴ ሰማኔ ሆኖ "አባት ሆይ ብትወድስ ይህች ጽዋ ከእኔ ትለፍ " ሲል ጸሎትን አድርጓል። #ማቴ 26÷39
#ይህም የሚያሳየን በመከራችን ጊዜ ወደ ሰማይ አባታችን መጸለይ እንደሚገባን ብቻ ሳይሆን የሥጋ ሞት ምነኛ አሰቃቂ ና አስፈሪ እንደሆነ ጭምር የሚያሳይ ነው ። ስለሆነም የቅድስት እየሉጣ ፍርሃት አያስደንቅም የሚያስደንቀውስ የልጇ እሳት መድፈር ነው ። “ አባት ሆይ፥ ይህን ከጥበበኞችና ከአስተዋዮች ሰውረህ ለሕፃናት ስለ ገለጥህላቸው አመሰግናለሁ፤ አዎን አባት ሆይ፥ ፈቃድህ በፊትህ እንዲህ ሆኖአልና።” #ሉቃስ 10፥21
በቤተክርስቲያናችን ታሪክ ገና በአፍላ ዕድሜያቸው በበሳልነታቸውና በአስተሳሰብ አድማሳቸው የተነሳ አረጋዊ ወይም ሽማግሌ ተብለው የተጠሩ ቅዱሳን አሉ ለምሳሌ ወደ ሀገራችን ከመጡ ከዘጠኑ ቅዱሳን መካከል ሮማዊው ኮከብ ዘሚካኤል(አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ) ማንሳት ይቻላል:: ዘሚካኤል አረጋዊ የሚል ስያሜን ያገኙት ገና አስራ አምስት ዓመት እንኳን ሳይሞላቸው ነበር።
#ቅዱስ_ወንጌል ከአንዱ ከተማ ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላይቱ ከተማ ሽሹ እንዳለ ከሮም መኮንን ሸሽታ ወደ ሌላ ሀገር ልጇን ይዛ ብትሄድ ያን የሸሸችሁ ክፉ መኮንን በዚህም ሀገር አገኛት የምታመልከውን አምላክ ክዳ የእርሱን ጣዖት እድታመልክም ጠየቃት ቅድስት ኢየሉጣ ግን ከእግዚአብሔር በቀር ሌሎች አማልክትን ማምለክ የሚገባ ወይም የማይገባ መሆኑን ይህን የሦስት ዓመት ልጄን ጠይቀው እርሱ ይንገርህ አለችሁ
መኮንኑም ቅዱስ ቂርቆስን በተመለከተው ጊዜ ፊቱ ብሩህና ደስተኛ ሕፃን እንደሆነ አስተዋለ ቀርቦም አንተ ደስተኛ ሕፃን እንዴት ነህ ሲል የማግባባት ሰላምታን አቀረበለት ሕፃኑ ቅዱስ ቂርቆስ ግን አዎን የኔ ደስታ ተጠብቆልኛል አንተ ግን ከዚህ እኩይ ሥራህ ካልተመለስ ልቅሶና ጥርስ ማፏጨት ጥልቅ ሐዘንም ይቆይሃል መጽሐፍ ለዝንጉዎች ተድላና ደስታ የላቸውም ይላልና አለው።“ለክፉዎች ሰላም የላቸውም ይላል አምላኬ።” #ኢሳ 57፥21
#መኳንንቱንና ጣዖታቱንም ሁሉ እረገማቸው ከኃይሉም ጽናት የተነሳ ሁሉ አደነቁ እግዚአብሔር ንግግርንና ኃይልን ሰጥቶታልና "ስለ እኔ ወደ ገዥዎች ወደ ነገሥታትም ትወሰዳላችሁ ። አሳልፈውም ሲሰጡአችሁ፥ የምትናገሩት በዚያች ሰዓት ይሰጣችኋልና እንዴት ወይስ ምን እንድትናገሩ አትጨነቁ፤ በእናንተ የሚናገር የአባታችሁ መንፈስ ነው እንጂ፥ የምትናገሩ እናንተ አይደላችሁምና። ተብሎ እንደተጻፈ #ማቴ 10÷18-20
መኮንኑም የሕፃኑን ንግግር በሰማ ጊዜ አፈረ ታላቅ የውኃ ጋን አዘጋጅታችሁ ውኃው እስከሚፍለቀለቅ በእሳት ላይ ጣዱት ውኃውም ሲፈላ ሕፃኑንና እናቱን በዚያ ጨምሯቸው ብሎ አዘዘ ።
#ጭፍሮችም እንደተባሉት አደረጉ የውኃው ፍላትም ድምጹ እንደ ክረምት ጊዜ ነጎድጓድ የሚያስፈራና የሚያስገመግም ሆነ ይህ ጊዜ የሕፃኑ እናት ቅድስት ኢየሉጣ ፈራች ሃይማኖቷም ከልቧ ተሸረሸረ ልጄ ሆይ ይህ ነገር ይቅርብን ንጉሥ ያለንን እንፈጽም አለችው።
ሕፃኑ ቅዱስ ቂርቆስ ግን ወደ ሰማይ አንጋጦ መላእክትን በጽረ አርያም ፣ ሐዋርያትን በስብከተ ዓለም ፣ ጻድቃንን በገዳም፣ ሰማዕታትን በደም ያጸናህ እናቴንም በሃይማኖት አጽናት ሲል ስለ እናቱ የእምነት መጉደል ወደ ፈጣሪው ጸለየ።
#እግዚአብሔርም የእናቱን ዐይነ ልቡና ገልጦ ለቅዱሳን ሰማዕታቱ ያዘጋጀውን የጽድቅ አክሊልን አሳያት ያን ጊዜ ቅድስት እየሉጣ በመንፈስ ተጽናናች ፣ በሃይማኖት ጸናች ንጉሡንና ጣዖታቱን ናቀች ልጇ ቂርቆስንም " #ልጄ_ስትሆን_አባት_ሆንክኝ " አለችሁ ተያይዘውም በእሳት ወደ ተፍለቀለቀው የውኃ ጋን ውስጥ ገቡ
#ከእግዚአብሔር_የተላከ_የመላእክት_አለቃ_ቅዱስ ገብርኤልም ከዐይን ጥቅሻ ፈጥኖ መጥቶ #በጌታችን_በመድኃኒታችን_በኢየሱስ_ክርስቶስ_መስቀል ያን ፍል ውኃ እንደ ክረምት ጊዜ ውርጭ አቀዘቀዘው። ሕፃኑና እናቱም ያለ ምንም ጉዳት ከጋኑ ወጡ። " #የእግዚአብሔር_መላእክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል " እንዲል #መዝ 33÷7
.......... #ይቆየን............
#የእግዚአብሔር ቸርነት የመላእኩ ጠባቂየት የቅዱሳኑ የእናትና ልጅ በረከታቸው አይለየን !
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ሐምሌ ፲ ፰/፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
በእርግጥም የሥጋ ሞት እጅግ መራራና አስፈሪ ነው ። መድኅን ዓለም ክርስቶስ እንኳን ወዶ ፣ፈቅዶ የሞታችንን ጽዋ ሊጠጣልን ለካሳ፣ ለቤዛ መጥቶ ሳለ ጊዜው ደርሶ በአሙስ ምሽት የአይሁድ ወታደሮች ሊይዙት ሲመጡ ግን በአትክልት ቦታ በጌቴ ሰማኔ ሆኖ "አባት ሆይ ብትወድስ ይህች ጽዋ ከእኔ ትለፍ " ሲል ጸሎትን አድርጓል። #ማቴ 26÷39
#ይህም የሚያሳየን በመከራችን ጊዜ ወደ ሰማይ አባታችን መጸለይ እንደሚገባን ብቻ ሳይሆን የሥጋ ሞት ምነኛ አሰቃቂ ና አስፈሪ እንደሆነ ጭምር የሚያሳይ ነው ። ስለሆነም የቅድስት እየሉጣ ፍርሃት አያስደንቅም የሚያስደንቀውስ የልጇ እሳት መድፈር ነው ። “ አባት ሆይ፥ ይህን ከጥበበኞችና ከአስተዋዮች ሰውረህ ለሕፃናት ስለ ገለጥህላቸው አመሰግናለሁ፤ አዎን አባት ሆይ፥ ፈቃድህ በፊትህ እንዲህ ሆኖአልና።” #ሉቃስ 10፥21
በቤተክርስቲያናችን ታሪክ ገና በአፍላ ዕድሜያቸው በበሳልነታቸውና በአስተሳሰብ አድማሳቸው የተነሳ አረጋዊ ወይም ሽማግሌ ተብለው የተጠሩ ቅዱሳን አሉ ለምሳሌ ወደ ሀገራችን ከመጡ ከዘጠኑ ቅዱሳን መካከል ሮማዊው ኮከብ ዘሚካኤል(አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ) ማንሳት ይቻላል:: ዘሚካኤል አረጋዊ የሚል ስያሜን ያገኙት ገና አስራ አምስት ዓመት እንኳን ሳይሞላቸው ነበር።
#ቅዱስ_ወንጌል ከአንዱ ከተማ ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላይቱ ከተማ ሽሹ እንዳለ ከሮም መኮንን ሸሽታ ወደ ሌላ ሀገር ልጇን ይዛ ብትሄድ ያን የሸሸችሁ ክፉ መኮንን በዚህም ሀገር አገኛት የምታመልከውን አምላክ ክዳ የእርሱን ጣዖት እድታመልክም ጠየቃት ቅድስት ኢየሉጣ ግን ከእግዚአብሔር በቀር ሌሎች አማልክትን ማምለክ የሚገባ ወይም የማይገባ መሆኑን ይህን የሦስት ዓመት ልጄን ጠይቀው እርሱ ይንገርህ አለችሁ
መኮንኑም ቅዱስ ቂርቆስን በተመለከተው ጊዜ ፊቱ ብሩህና ደስተኛ ሕፃን እንደሆነ አስተዋለ ቀርቦም አንተ ደስተኛ ሕፃን እንዴት ነህ ሲል የማግባባት ሰላምታን አቀረበለት ሕፃኑ ቅዱስ ቂርቆስ ግን አዎን የኔ ደስታ ተጠብቆልኛል አንተ ግን ከዚህ እኩይ ሥራህ ካልተመለስ ልቅሶና ጥርስ ማፏጨት ጥልቅ ሐዘንም ይቆይሃል መጽሐፍ ለዝንጉዎች ተድላና ደስታ የላቸውም ይላልና አለው።“ለክፉዎች ሰላም የላቸውም ይላል አምላኬ።” #ኢሳ 57፥21
#መኳንንቱንና ጣዖታቱንም ሁሉ እረገማቸው ከኃይሉም ጽናት የተነሳ ሁሉ አደነቁ እግዚአብሔር ንግግርንና ኃይልን ሰጥቶታልና "ስለ እኔ ወደ ገዥዎች ወደ ነገሥታትም ትወሰዳላችሁ ። አሳልፈውም ሲሰጡአችሁ፥ የምትናገሩት በዚያች ሰዓት ይሰጣችኋልና እንዴት ወይስ ምን እንድትናገሩ አትጨነቁ፤ በእናንተ የሚናገር የአባታችሁ መንፈስ ነው እንጂ፥ የምትናገሩ እናንተ አይደላችሁምና። ተብሎ እንደተጻፈ #ማቴ 10÷18-20
መኮንኑም የሕፃኑን ንግግር በሰማ ጊዜ አፈረ ታላቅ የውኃ ጋን አዘጋጅታችሁ ውኃው እስከሚፍለቀለቅ በእሳት ላይ ጣዱት ውኃውም ሲፈላ ሕፃኑንና እናቱን በዚያ ጨምሯቸው ብሎ አዘዘ ።
#ጭፍሮችም እንደተባሉት አደረጉ የውኃው ፍላትም ድምጹ እንደ ክረምት ጊዜ ነጎድጓድ የሚያስፈራና የሚያስገመግም ሆነ ይህ ጊዜ የሕፃኑ እናት ቅድስት ኢየሉጣ ፈራች ሃይማኖቷም ከልቧ ተሸረሸረ ልጄ ሆይ ይህ ነገር ይቅርብን ንጉሥ ያለንን እንፈጽም አለችው።
ሕፃኑ ቅዱስ ቂርቆስ ግን ወደ ሰማይ አንጋጦ መላእክትን በጽረ አርያም ፣ ሐዋርያትን በስብከተ ዓለም ፣ ጻድቃንን በገዳም፣ ሰማዕታትን በደም ያጸናህ እናቴንም በሃይማኖት አጽናት ሲል ስለ እናቱ የእምነት መጉደል ወደ ፈጣሪው ጸለየ።
#እግዚአብሔርም የእናቱን ዐይነ ልቡና ገልጦ ለቅዱሳን ሰማዕታቱ ያዘጋጀውን የጽድቅ አክሊልን አሳያት ያን ጊዜ ቅድስት እየሉጣ በመንፈስ ተጽናናች ፣ በሃይማኖት ጸናች ንጉሡንና ጣዖታቱን ናቀች ልጇ ቂርቆስንም " #ልጄ_ስትሆን_አባት_ሆንክኝ " አለችሁ ተያይዘውም በእሳት ወደ ተፍለቀለቀው የውኃ ጋን ውስጥ ገቡ
#ከእግዚአብሔር_የተላከ_የመላእክት_አለቃ_ቅዱስ ገብርኤልም ከዐይን ጥቅሻ ፈጥኖ መጥቶ #በጌታችን_በመድኃኒታችን_በኢየሱስ_ክርስቶስ_መስቀል ያን ፍል ውኃ እንደ ክረምት ጊዜ ውርጭ አቀዘቀዘው። ሕፃኑና እናቱም ያለ ምንም ጉዳት ከጋኑ ወጡ። " #የእግዚአብሔር_መላእክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል " እንዲል #መዝ 33÷7
.......... #ይቆየን............
#የእግዚአብሔር ቸርነት የመላእኩ ጠባቂየት የቅዱሳኑ የእናትና ልጅ በረከታቸው አይለየን !
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ሐምሌ ፲ ፰/፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
Forwarded from ዐውደ ምሕረት (😷ተርቢኖስ ሰብስቤ😷)
“ #በሌላ_ሰው ገንዘብ ካልታመናችሁ፥
#የእናንተን ማን ይሰጣችኋል? ”
#ሉቃስ ፲ ፮ ፥፲ ፪
ወደ ሌላ ሀገር የሚሄድ ሰው ባሮቹን ጠርቶ ያለውን ገንዘብ እንደ ሰጣቸው እንዲሁ ይሆናልና፤
ለእያንዳንዱ እንደ ዓቅሙ፥ ለአንዱ አምስት መክሊት ለአንዱ ሁለት ለአንዱም አንድ ሰጠና ወደ ሌላ አገር ወዲያው ሄደ።
አምስት መክሊትም የተቀበለው ሄዶ ነገደበት ሌላም አምስት አተረፈ፤ እንዲሁም ሁለት የተቀበለው ሌላ ሁለት አተረፈ። አንድ የተቀበለው ግን ሄዶ ምድርን ቈፈረና የጌታውን ገንዘብ ቀበረ። ከብዙ ዘመንም በኋላ የእነዚያ ባሮች ጌታ መጣና ተቆጣጠራቸው።
#አምስት መክሊት የተቀበለውም ቀረበና ሌላ አምስት መክሊት አስረክቦ፦ ጌታ ሆይ፥ አምስት መክሊት ሰጥተኸኝ ነበር፤ እነሆ፥ ሌላ አምስት መክሊት አተረፍሁበት አለ።
#ጌታውም፦ መልካም፥ አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ አለው። ሁለት መክሊትም የተቀበለው ደግሞ ቀርቦ፦ ጌታ ሆይ፥ ሁለት መክሊት ሰጥተኸኝ ነበር፤ እነሆ፥ ሌላ ሁለት መክሊት አተረፍሁበት አለ።
#ጌታውም፦ መልካም፥ አንተ በጎ፥ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፥ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ አለው።
#አንድ_መክሊትም የተቀበለው ደግሞ ቀርቦ፦ ጌታ ሆይ፥ ካልዘራህባት የምታጭድ ካልበተንህባትም የምትሰበስብ ጨካኝ ሰው መሆንህን አውቃለሁ፤ ፈራሁም ሄጄም መክሊትህን በምድር ቀበርሁት፤ እነሆ፥ መክሊትህ አለህ አለ።
#ጌታውም መልሶ እንዲህ አለው፦ አንተ ክፉና ሃኬተኛ ባሪያ፥ ካልዘራሁባት እንዳጭድ ካልበተንሁባትም እንድሰበስብ ታውቃለህን?
ስለዚህ ገንዘቤን ለለዋጮች አደራ ልትሰጠው በተገባህ ነበር፥ እኔም መጥቼ ያለኝን ከትርፉ ጋር እወስደው ነበር። ስለዚህ መክሊቱን ውሰዱበት አሥር መክሊትም ላለው ስጡት፤ ላለው ሁሉ ይሰጠዋልና ይበዛለትማል፤ ከሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።
የማይጠቅመውንም ባሪያ በውጭ ወዳለው ጨለማ አውጡት፤ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።
የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ ወንጌል ቅዱስ ማቴዎስ እንደጻፈው የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳ ፭ ÷፲ ፬ - ፴
#የእናንተን ማን ይሰጣችኋል? ”
#ሉቃስ ፲ ፮ ፥፲ ፪
ወደ ሌላ ሀገር የሚሄድ ሰው ባሮቹን ጠርቶ ያለውን ገንዘብ እንደ ሰጣቸው እንዲሁ ይሆናልና፤
ለእያንዳንዱ እንደ ዓቅሙ፥ ለአንዱ አምስት መክሊት ለአንዱ ሁለት ለአንዱም አንድ ሰጠና ወደ ሌላ አገር ወዲያው ሄደ።
አምስት መክሊትም የተቀበለው ሄዶ ነገደበት ሌላም አምስት አተረፈ፤ እንዲሁም ሁለት የተቀበለው ሌላ ሁለት አተረፈ። አንድ የተቀበለው ግን ሄዶ ምድርን ቈፈረና የጌታውን ገንዘብ ቀበረ። ከብዙ ዘመንም በኋላ የእነዚያ ባሮች ጌታ መጣና ተቆጣጠራቸው።
#አምስት መክሊት የተቀበለውም ቀረበና ሌላ አምስት መክሊት አስረክቦ፦ ጌታ ሆይ፥ አምስት መክሊት ሰጥተኸኝ ነበር፤ እነሆ፥ ሌላ አምስት መክሊት አተረፍሁበት አለ።
#ጌታውም፦ መልካም፥ አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ አለው። ሁለት መክሊትም የተቀበለው ደግሞ ቀርቦ፦ ጌታ ሆይ፥ ሁለት መክሊት ሰጥተኸኝ ነበር፤ እነሆ፥ ሌላ ሁለት መክሊት አተረፍሁበት አለ።
#ጌታውም፦ መልካም፥ አንተ በጎ፥ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፥ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ አለው።
#አንድ_መክሊትም የተቀበለው ደግሞ ቀርቦ፦ ጌታ ሆይ፥ ካልዘራህባት የምታጭድ ካልበተንህባትም የምትሰበስብ ጨካኝ ሰው መሆንህን አውቃለሁ፤ ፈራሁም ሄጄም መክሊትህን በምድር ቀበርሁት፤ እነሆ፥ መክሊትህ አለህ አለ።
#ጌታውም መልሶ እንዲህ አለው፦ አንተ ክፉና ሃኬተኛ ባሪያ፥ ካልዘራሁባት እንዳጭድ ካልበተንሁባትም እንድሰበስብ ታውቃለህን?
ስለዚህ ገንዘቤን ለለዋጮች አደራ ልትሰጠው በተገባህ ነበር፥ እኔም መጥቼ ያለኝን ከትርፉ ጋር እወስደው ነበር። ስለዚህ መክሊቱን ውሰዱበት አሥር መክሊትም ላለው ስጡት፤ ላለው ሁሉ ይሰጠዋልና ይበዛለትማል፤ ከሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።
የማይጠቅመውንም ባሪያ በውጭ ወዳለው ጨለማ አውጡት፤ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።
የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ ወንጌል ቅዱስ ማቴዎስ እንደጻፈው የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳ ፭ ÷፲ ፬ - ፴
#አንዳንድ ልጆች ከወላጆቻቸው የሚበልጡበት ጊዜ አለ አንዳንድ ወላጆች ደግሞ በነገሮች ዕይታ ከልጆቻቸው የሚያንሱበትም ጊዜ አለ ። እናታችን ቅድስት ኢየሉጣ ይህን በመገንዘቧ ነበር ልጇን ሕፃኑ ቂርቆስን ስለ መልካም ምክሩ ልጇ ሆኖ ሳለ አባቴ ብላ ለመጥራት የተገደደችሁ ።
በእርግጥም የሥጋ ሞት እጅግ መራራና አስፈሪ ነው ። መድኅን ዓለም ክርስቶስ እንኳን ወዶ ፣ፈቅዶ የሞታችንን ጽዋ ሊጠጣልን ለካሳ፣ ለቤዛ መጥቶ ሳለ ጊዜው ደርሶ በአሙስ ምሽት የአይሁድ ወታደሮች ሊይዙት ሲመጡ ግን በአትክልት ቦታ በጌቴ ሰማኔ ሆኖ "አባት ሆይ ብትወድስ ይህች ጽዋ ከእኔ ትለፍ " ሲል ጸሎትን አድርጓል። #ማቴ 26÷39
#ይህም የሚያሳየን በመከራችን ጊዜ ወደ ሰማይ አባታችን መጸለይ እንደሚገባን ብቻ ሳይሆን የሥጋ ሞት ምነኛ አሰቃቂ ና አስፈሪ እንደሆነ ጭምር የሚያሳይ ነው ። ስለሆነም የቅድስት እየሉጣ ፍርሃት አያስደንቅም የሚያስደንቀውስ የልጇ እሳት መድፈር ነው ። “ አባት ሆይ፥ ይህን ከጥበበኞችና ከአስተዋዮች ሰውረህ ለሕፃናት ስለ ገለጥህላቸው አመሰግናለሁ፤ አዎን አባት ሆይ፥ ፈቃድህ በፊትህ እንዲህ ሆኖአልና።” #ሉቃስ 10፥21
በቤተክርስቲያናችን ታሪክ ገና በአፍላ ዕድሜያቸው በበሳልነታቸውና በአስተሳሰብ አድማሳቸው የተነሳ አረጋዊ ወይም ሽማግሌ ተብለው የተጠሩ ቅዱሳን አሉ ለምሳሌ ወደ ሀገራችን ከመጡ ከዘጠኑ ቅዱሳን መካከል ሮማዊው ኮከብ ዘሚካኤል(አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ) ማንሳት ይቻላል:: ዘሚካኤል አረጋዊ የሚል ስያሜን ያገኙት ገና አስራ አምስት ዓመት እንኳን ሳይሞላቸው ነበር።
#ቅዱስ_ወንጌል ከአንዱ ከተማ ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላይቱ ከተማ ሽሹ እንዳለ ከሮም መኮንን ሸሽታ ወደ ሌላ ሀገር ልጇን ይዛ ብትሄድ ያን የሸሸችሁ ክፉ መኮንን በዚህም ሀገር አገኛት የምታመልከውን አምላክ ክዳ የእርሱን ጣዖት እድታመልክም ጠየቃት ቅድስት ኢየሉጣ ግን ከእግዚአብሔር በቀር ሌሎች አማልክትን ማምለክ የሚገባ ወይም የማይገባ መሆኑን ይህን የሦስት ዓመት ልጄን ጠይቀው እርሱ ይንገርህ አለችሁ
መኮንኑም ቅዱስ ቂርቆስን በተመለከተው ጊዜ ፊቱ ብሩህና ደስተኛ ሕፃን እንደሆነ አስተዋለ ቀርቦም አንተ ደስተኛ ሕፃን እንዴት ነህ ሲል የማግባባት ሰላምታን አቀረበለት ሕፃኑ ቅዱስ ቂርቆስ ግን አዎን የኔ ደስታ ተጠብቆልኛል አንተ ግን ከዚህ እኩይ ሥራህ ካልተመለስ ልቅሶና ጥርስ ማፏጨት ጥልቅ ሐዘንም ይቆይሃል መጽሐፍ ለዝንጉዎች ተድላና ደስታ የላቸውም ይላልና አለው።“ለክፉዎች ሰላም የላቸውም ይላል አምላኬ።” #ኢሳ 57፥21
#መኳንንቱንና ጣዖታቱንም ሁሉ እረገማቸው ከኃይሉም ጽናት የተነሳ ሁሉ አደነቁ እግዚአብሔር ንግግርንና ኃይልን ሰጥቶታልና "ስለ እኔ ወደ ገዥዎች ወደ ነገሥታትም ትወሰዳላችሁ ። አሳልፈውም ሲሰጡአችሁ፥ የምትናገሩት በዚያች ሰዓት ይሰጣችኋልና እንዴት ወይስ ምን እንድትናገሩ አትጨነቁ፤ በእናንተ የሚናገር የአባታችሁ መንፈስ ነው እንጂ፥ የምትናገሩ እናንተ አይደላችሁምና። ተብሎ እንደተጻፈ #ማቴ 10÷18-20
መኮንኑም የሕፃኑን ንግግር በሰማ ጊዜ አፈረ ታላቅ የውኃ ጋን አዘጋጅታችሁ ውኃው እስከሚፍለቀለቅ በእሳት ላይ ጣዱት ውኃውም ሲፈላ ሕፃኑንና እናቱን በዚያ ጨምሯቸው ብሎ አዘዘ ።
#ጭፍሮችም እንደተባሉት አደረጉ የውኃው ፍላትም ድምጹ እንደ ክረምት ጊዜ ነጎድጓድ የሚያስፈራና የሚያስገመግም ሆነ ይህ ጊዜ የሕፃኑ እናት ቅድስት ኢየሉጣ ፈራች ሃይማኖቷም ከልቧ ተሸረሸረ ልጄ ሆይ ይህ ነገር ይቅርብን ንጉሥ ያለንን እንፈጽም አለችው።
ሕፃኑ ቅዱስ ቂርቆስ ግን ወደ ሰማይ አንጋጦ መላእክትን በጽረ አርያም ፣ ሐዋርያትን በስብከተ ዓለም ፣ ጻድቃንን በገዳም፣ ሰማዕታትን በደም ያጸናህ እናቴንም በሃይማኖት አጽናት ሲል ስለ እናቱ የእምነት መጉደል ወደ ፈጣሪው ጸለየ።
#እግዚአብሔርም የእናቱን ዐይነ ልቡና ገልጦ ለቅዱሳን ሰማዕታቱ ያዘጋጀውን የጽድቅ አክሊልን አሳያት ያን ጊዜ ቅድስት እየሉጣ በመንፈስ ተጽናናች ፣ በሃይማኖት ጸናች ንጉሡንና ጣዖታቱን ናቀች ልጇ ቂርቆስንም " #ልጄ_ስትሆን_አባት_ሆንክኝ " አለችሁ ተያይዘውም በእሳት ወደ ተፍለቀለቀው የውኃ ጋን ውስጥ ገቡ
#ከእግዚአብሔር_የተላከ_የመላእክት_አለቃ_ቅዱስ ገብርኤልም ከዐይን ጥቅሻ ፈጥኖ መጥቶ #በጌታችን_በመድኃኒታችን_በኢየሱስ_ክርስቶስ_መስቀል ያን ፍል ውኃ እንደ ክረምት ጊዜ ውርጭ አቀዘቀዘው። ሕፃኑና እናቱም ያለ ምንም ጉዳት ከጋኑ ወጡ። " #የእግዚአብሔር_መላእክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል " እንዲል #መዝ 33÷7
.......... #ይቆየን............
#የእግዚአብሔር ቸርነት የመላእኩ ጠባቂየት የቅዱሳኑ የእናትና ልጅ በረከታቸው አይለየን !
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ሐምሌ ፲ ፰/፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
በእርግጥም የሥጋ ሞት እጅግ መራራና አስፈሪ ነው ። መድኅን ዓለም ክርስቶስ እንኳን ወዶ ፣ፈቅዶ የሞታችንን ጽዋ ሊጠጣልን ለካሳ፣ ለቤዛ መጥቶ ሳለ ጊዜው ደርሶ በአሙስ ምሽት የአይሁድ ወታደሮች ሊይዙት ሲመጡ ግን በአትክልት ቦታ በጌቴ ሰማኔ ሆኖ "አባት ሆይ ብትወድስ ይህች ጽዋ ከእኔ ትለፍ " ሲል ጸሎትን አድርጓል። #ማቴ 26÷39
#ይህም የሚያሳየን በመከራችን ጊዜ ወደ ሰማይ አባታችን መጸለይ እንደሚገባን ብቻ ሳይሆን የሥጋ ሞት ምነኛ አሰቃቂ ና አስፈሪ እንደሆነ ጭምር የሚያሳይ ነው ። ስለሆነም የቅድስት እየሉጣ ፍርሃት አያስደንቅም የሚያስደንቀውስ የልጇ እሳት መድፈር ነው ። “ አባት ሆይ፥ ይህን ከጥበበኞችና ከአስተዋዮች ሰውረህ ለሕፃናት ስለ ገለጥህላቸው አመሰግናለሁ፤ አዎን አባት ሆይ፥ ፈቃድህ በፊትህ እንዲህ ሆኖአልና።” #ሉቃስ 10፥21
በቤተክርስቲያናችን ታሪክ ገና በአፍላ ዕድሜያቸው በበሳልነታቸውና በአስተሳሰብ አድማሳቸው የተነሳ አረጋዊ ወይም ሽማግሌ ተብለው የተጠሩ ቅዱሳን አሉ ለምሳሌ ወደ ሀገራችን ከመጡ ከዘጠኑ ቅዱሳን መካከል ሮማዊው ኮከብ ዘሚካኤል(አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ) ማንሳት ይቻላል:: ዘሚካኤል አረጋዊ የሚል ስያሜን ያገኙት ገና አስራ አምስት ዓመት እንኳን ሳይሞላቸው ነበር።
#ቅዱስ_ወንጌል ከአንዱ ከተማ ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላይቱ ከተማ ሽሹ እንዳለ ከሮም መኮንን ሸሽታ ወደ ሌላ ሀገር ልጇን ይዛ ብትሄድ ያን የሸሸችሁ ክፉ መኮንን በዚህም ሀገር አገኛት የምታመልከውን አምላክ ክዳ የእርሱን ጣዖት እድታመልክም ጠየቃት ቅድስት ኢየሉጣ ግን ከእግዚአብሔር በቀር ሌሎች አማልክትን ማምለክ የሚገባ ወይም የማይገባ መሆኑን ይህን የሦስት ዓመት ልጄን ጠይቀው እርሱ ይንገርህ አለችሁ
መኮንኑም ቅዱስ ቂርቆስን በተመለከተው ጊዜ ፊቱ ብሩህና ደስተኛ ሕፃን እንደሆነ አስተዋለ ቀርቦም አንተ ደስተኛ ሕፃን እንዴት ነህ ሲል የማግባባት ሰላምታን አቀረበለት ሕፃኑ ቅዱስ ቂርቆስ ግን አዎን የኔ ደስታ ተጠብቆልኛል አንተ ግን ከዚህ እኩይ ሥራህ ካልተመለስ ልቅሶና ጥርስ ማፏጨት ጥልቅ ሐዘንም ይቆይሃል መጽሐፍ ለዝንጉዎች ተድላና ደስታ የላቸውም ይላልና አለው።“ለክፉዎች ሰላም የላቸውም ይላል አምላኬ።” #ኢሳ 57፥21
#መኳንንቱንና ጣዖታቱንም ሁሉ እረገማቸው ከኃይሉም ጽናት የተነሳ ሁሉ አደነቁ እግዚአብሔር ንግግርንና ኃይልን ሰጥቶታልና "ስለ እኔ ወደ ገዥዎች ወደ ነገሥታትም ትወሰዳላችሁ ። አሳልፈውም ሲሰጡአችሁ፥ የምትናገሩት በዚያች ሰዓት ይሰጣችኋልና እንዴት ወይስ ምን እንድትናገሩ አትጨነቁ፤ በእናንተ የሚናገር የአባታችሁ መንፈስ ነው እንጂ፥ የምትናገሩ እናንተ አይደላችሁምና። ተብሎ እንደተጻፈ #ማቴ 10÷18-20
መኮንኑም የሕፃኑን ንግግር በሰማ ጊዜ አፈረ ታላቅ የውኃ ጋን አዘጋጅታችሁ ውኃው እስከሚፍለቀለቅ በእሳት ላይ ጣዱት ውኃውም ሲፈላ ሕፃኑንና እናቱን በዚያ ጨምሯቸው ብሎ አዘዘ ።
#ጭፍሮችም እንደተባሉት አደረጉ የውኃው ፍላትም ድምጹ እንደ ክረምት ጊዜ ነጎድጓድ የሚያስፈራና የሚያስገመግም ሆነ ይህ ጊዜ የሕፃኑ እናት ቅድስት ኢየሉጣ ፈራች ሃይማኖቷም ከልቧ ተሸረሸረ ልጄ ሆይ ይህ ነገር ይቅርብን ንጉሥ ያለንን እንፈጽም አለችው።
ሕፃኑ ቅዱስ ቂርቆስ ግን ወደ ሰማይ አንጋጦ መላእክትን በጽረ አርያም ፣ ሐዋርያትን በስብከተ ዓለም ፣ ጻድቃንን በገዳም፣ ሰማዕታትን በደም ያጸናህ እናቴንም በሃይማኖት አጽናት ሲል ስለ እናቱ የእምነት መጉደል ወደ ፈጣሪው ጸለየ።
#እግዚአብሔርም የእናቱን ዐይነ ልቡና ገልጦ ለቅዱሳን ሰማዕታቱ ያዘጋጀውን የጽድቅ አክሊልን አሳያት ያን ጊዜ ቅድስት እየሉጣ በመንፈስ ተጽናናች ፣ በሃይማኖት ጸናች ንጉሡንና ጣዖታቱን ናቀች ልጇ ቂርቆስንም " #ልጄ_ስትሆን_አባት_ሆንክኝ " አለችሁ ተያይዘውም በእሳት ወደ ተፍለቀለቀው የውኃ ጋን ውስጥ ገቡ
#ከእግዚአብሔር_የተላከ_የመላእክት_አለቃ_ቅዱስ ገብርኤልም ከዐይን ጥቅሻ ፈጥኖ መጥቶ #በጌታችን_በመድኃኒታችን_በኢየሱስ_ክርስቶስ_መስቀል ያን ፍል ውኃ እንደ ክረምት ጊዜ ውርጭ አቀዘቀዘው። ሕፃኑና እናቱም ያለ ምንም ጉዳት ከጋኑ ወጡ። " #የእግዚአብሔር_መላእክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል " እንዲል #መዝ 33÷7
.......... #ይቆየን............
#የእግዚአብሔር ቸርነት የመላእኩ ጠባቂየት የቅዱሳኑ የእናትና ልጅ በረከታቸው አይለየን !
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ሐምሌ ፲ ፰/፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም