ውድ አንባብያን ያለፈው ክፍል ላይ በስተት ክፍል 21 22 የተባለው በስተት ነው ምንም የታሪክ መቆራረጥ የለም መልካም ንባብ
#ፍቅር_ከፈላስፋ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሦስት
✍
፡
፡
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
#ፍሰሀ
‹‹አሁን ተስማምቼለው››
‹‹አመስግናለው››
‹‹አንድ ነገር ልጠይቅሽ ነበር?››
‹‹አለቃ እኮ ለመጠየቅ ፍቃድ አይጠይቅም››
‹‹አሁን እኮ የስራ ሰዓት አይደለም …ስለዚህ አለቃ ምናምን ብሎ ነገር የለም..››አልኳት
‹‹እሺ ጠይቀኝ››አለቺኝ አቀማጧን እያስተካከለች
‹‹የዛን ቀን እሷን ለማናደድ ብለሽ ያደረግሺውን እንደሆነ ባውቅም ግን በምንም አይነት ከአዕምሮዬ ላወጣው አልቻልኩም….ከአዕመሮዬም ብቻ አይደለም ከህልሜም ማስወገድ አልቻልኩም….ሙሉ አዕምሮዬ በአንቺ ከንፈር ተሞልቷል…ምነው አሁንም አንድ ሰው አበሳጭቷት በሳመቺኝ እያልኩ በየቀኑ ነው የምፀልየው…
‹‹እየቀለድክ ነው አይደል?››አለቺኝ በፈገግታ እና በመኮሳተር መካከል በሚዋልል ስሜት
‹‹አይደለም…››አልኩና እንደምንም እራሴን አደፋፍሬ እጇን በመዶፎቼ መካከል አስገባውና እያሻሸው ንግግሬን ቀጠልኩ..አልተቃወመችኝም፡፡
‹‹አይደለም..እውነቴን ነው…ከህይወቴ አንድ አመት ተቀንሶ ያንን አይነት መሳም አንድ ጊዜ ደግማ ትሳምህ ብባል እስማማለው …እና እባክሽ..››
‹‹እንዲህ አይጠየቅም እኮ …አንድን ሴት እንዴት ልሳምሽ ብለህ ትጠይቃታለህ…ነውር እኮ ነው፡፡ነው ወይስ ውጭ ስለኖርክ ነውር የሚባል ነገር እረስተሀል?››
‹‹እንደዛ ማለቴ አይደለም..ፍቅረኛዬ እንድትሆኚ እየጠየቅኩሽ ነው››
በጥያቄዬ ምንም የመገረም ስሜት አልታየባትም ‹‹ከዛም በፊት ፍቅረኛ አለሽ ወይ ተብሎ ይጠየቃል…በዛ ላይ አንተም ፍቅረኛ አንዳለችህ አውቃለው..ታዲያ ፍቅረኛ ያለችውን ሰው መጥበስ የምፈልግ ይመስልሀል…?››
‹‹የእኔን እርሺው አብቅቶለታል..አንቺን ፍቅረኛ አለሽ ወይ ብዬ ያልጠየቅኩሽ ግን መልሱን ስለፈራው ነው..አለኝ ካልሺኝ ምን እንደምሆን አላውቅም…››
‹‹የእውነት ልንገርህ አለኝ ብልህም ምንም አትሆንም ..ሁሉም ወንዶች አንዱን ሴት ለማሰመን እንዲህ ነው የሚሉት..››
‹‹እወነቴን ነው …ትክክለኛ የሚሰማኝን ነው እየነገርኩሽ ያለውት..እኔ እስከዛሬ የነበሩት የፍቅር ገጠመኞቼ በአጋጣሚ የተከሰቱ ስለነበሩ እንዲህ አይነት ውስብስብ ነገሮችን አላውቃቸውም…››
‹‹ይሁን ግን የእሳትእራትን የፍቅር ታሪክ ታውቃለህ
አላውቅም እስኪ ንገሪኝ…
የአሳት እራት ፍቅረኛው እየመሰለችው ነው አንፖል በበራ ቁጥር ሲሽከረከር እምታየው ….ሴቷ ለፍቅር ዝግጁ ስትሆን የራሷን ብርሀን ከሰውነቷ አመንጭታ በመርጨት ነው ምልክት የምትሰጠው.. በዛ ብርሀን ተስቦ ወደ እሷ ይሄድና ፍቅሩን ያጣጥማል…እና ይሄ የዋህ አፍቃሪ የሚያምር እና የሚንበለበል ብርሀን ባየበት ሁሉ አፍቃሪ ያገኘ እየመሰላው ተንደርድሮ ምስግ ነው…የሚንበለበል እወነተኛ እሷት ውስጥም ቢሆን ከመግባት ስሜቱን መግታት አይችልም…ከገባና ደግሞ ታውቃለህ እርር ክስም ማለቱ አይቀርም …
‹‹እና ምን ለማለት ነው..››አልኳት ምሳሌዋ ግራ አጋብቶኝ
‹‹ከእኔ ጋር የሚጠብቅህ ፍቅር መንደድ እና መክሰምንም ሊያስከትልብህ ይችላል ብዬ እያመከርኩህ ነው››
‹‹ሰምቼሻለው..እሺ በይኝ እንጄ መንደዱም መክሰሉም አያስጨንቀኝም››
‹‹ወደ እኔ ተሳበች እና ወደ ከንፈሬ ተጠጋች…ከበቀደም ለታው መሳም በላይ የጠለቀ..ከዛ በላይ የሚያደነዝነዝና ረጅም ትንፋሸ አስቋራጭ ነበር… ከተቀመጥኩበት ሶፋ ተንሸራትቼ ወለል ላይ በጉልበቴ እስከምንበረከክ ድረስ አቅል የሚያሳጣ አይነት መሳም ነበር የሳመቺኝ….ቆይ የአሳሳም ጥበብን በዩኒቨርሲቲ ደረጃ የሚያሰለጥን ተቋም አለ እንዴ…?.እንደዛ ካልሆነማ እንዲህ አይነትን አደንዛዣ አሳሳም ጥበብ ልትጎናፀፍ ትችላለች፡፡
እንደምንም ገፍታ ነበር ከንፈሯን ከከንፈሬ ያለቀቀችው….
ትንፋሽ ወስጄ እራሴን ካረጋጋው ቡኃላ‹‹እና እሺ አልሺኝ ማለት ነው..ፍቅረኛሞች ሆነናል ማለት ነው››ስል በመንሰፍሰፍ አይነት ስሜት ጠየቅኮት
‹‹በፍጽም አልሆንም….ስብሰባው ተካሄዶ የዚህን የፕሮፖዛል ውጤት ካወቅክ ቡኃላ መልሰህ ምትጠይቀኝ ከሆነ የዛን ጊዜ መልሱን ነግርሀለው››
ምን ማለቷ እንደሆነ ግልጽ ሊሆንልኝ አልቻለም‹‹ፕሮፖዛሉ ውጤትና የእኔ እና አንቺ ጉዳይን ምን አገናኘው…?.››
ተገናኘም አልተገናኘውም ያልኩህን ከማድረግ ውጭ ምንም ምርጫ የለህም…ከፈለክ ወይም ከዛ ቡኃላም ፍቅርህ የሚኖር ከሆነ እዚሁ አጠገብህ ጋር ስለምገኝ ጠይቀኝ….አንድ ሰምንት አይደል የሚቀረው..?ሳምንት መታገስ ያቅትሀል?
ይብላኝ ላንቺ እንጂ እኔስ ጠብቃለው….ስሜቴ በሳምንት የሚጠፋ መስሎሽ ነው…?ከአመታት ቡኃላም ብትይኝም ተመሳሳይ ጥያቄ ነው የምጠይቂኝ….የፍቅር ጓደኛዬ ሁኚ ብዬ…..
‹‹እናያለን…››አለቺኝ
‹‹እናያለን ››አባባሏ አስፈራኝ..የሆነ እሳት በውስጤ እንዲጫር አደረገብኝ….
❤️ፌናን
===
እለቱ እሁድ ነው…ያው ይሄ ዓረፍተ ነገር ብቻ የሚገልፀው ሀሳብ አለ አይደል…….?እለቱ ዕሁድ ከሆነ ብዙ ነገሮች የሚረጋጉበት ቀን ነው ማለት ነው..፡፡ወከባና መተረማማስ በጣም የሚቀንስበት ቀን…የስራ ስልክ ሲያወሩ ከመዋል ተገላግለው ቤተሰብን ወይም ወዳጅ ዘመድን በመደወል እንዴት ናችሁ….? የሚባልበት ቀን …የታመመ የሚጠየቅበት ፤ያዘነን የሚያፅናኑበት ለመንፈስ የቀረበ ስራ የሚሰራበት ቀን፡፡
በቤታችን ውስጥ ነው ምንገኘው..እኔ አባቴና እናቴ ብቻ ..ወይ ሳልነጋራችሁ እናቴ ከውጭ ተመልሳ ከመጣች ዛሬ ሶስተኛ ቀኗ ነው…ደግሞ በዚህ ዘመን ከውጭ ተመልሶ መምጣት ብርቅ ነው እንዴ….? እንደማትሉኝ ተስፋ አደርጋለው…
ለማኛውም የዛሬዋ ቀን ልዩ ቀን እንድትሆን ስለፈለኩ ለሁሉም የቤቱ ሰራተኞች ፍቃድ ሰጥቼያቸዋለው…ግን ከመሄዳቸው በፊት ቀኑን ሙሉ ሲያግዙኝ እና ለእለቱ የሚያስፈልገውን ነገር ሁሉ ሲሰሩልኝ ነው የዋሉት ..ልክ እንደምፈልገው፡፡አሁን ሰዓቱ ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ነው፡፡እናቴ የገዛ መኝታ ቤቷ እንደተኛች ነው..አባቴ ደግሞ ያው እንደልማዱ ላይብረሪው ውስጥ እራሱን ዘግቶ ወይ እያነበበ ነው ወይ ደግሞ እየጻፈ ነው..ብቻ እዛ ነው ያለው፡፡
እኔ ደግሞ የምግብ ጠረጵዛው በምግብ እየሞላው ነው….ልክ እንደጨረስኩና ነገሮች በፈለኮቸው መሰረት እንደተማቻቹና ቀልብ ሳቢ እንደሆኑ ካረጋገጥኩ ቡኃላ ወደእናቴ መኝታ ቤት አመራው
===
..በዝግታ ሳንኳኳ ‹‹ግቡ››የሚል የደከመ ድምጽ ፍቃድ ሰጠኝ… በራፉን ገፋ አድርጌ ገባው…እናቴ አልጋዋን በወረቀት ሞልታ አፍንጫዋ ላይ የሰካችው መነጻር ከፍ ዝቅ አያደረገች አንገቷን አቀርቅራ ወረቀቷቹ ላይ አፍጥጣለች፡፡
‹‹እንዴ እማ የተኛሽ መስሎኝ ነበር እኮ….?››
‹‹በዚህ ሰዓት…….?አረ አልተኛውም››
‹‹ይሄ ሁሉ ወረቀት ምንድ ነው….?››
‹‹የካምፓኒውን የስድስት ወር ሪፖርት ልከውልኝ ነው..እስኑ እያየውት ነው››
‹‹ምነው ተዲያ ተኮሳተርሽ ….….?የጠፋ ነገር አለ እንዴ…….?››
‹‹አይ የለም…..አንድ ብቻ ደስ ያላለኝ ነገር አለ…››
‹‹ልትነግሪኝ ትቺያለሽ….?››
‹‹የሰውዬው ልጅ ስር-አስኪያጅ ከሆነ ምን ያህል ጊዜ ሆነው….?››
‹‹ወር ከሀያ ቀን …››
‹‹እና ምን አድርጎ ነው በዚህ አጭር ጊዜ በጣም የተለየ ትርፍ ሊገኝ የቻለው…….?››
‹‹ጎበዝ ነው ብዬ ነግሬሻለው እኮ….›››አልኳት በፈገግታ ተሞልቼ
‹‹አይ ይሄንን ስራ ጥርሴን የነቀልኩበት ነው..የፈለገ ጎበዝ ቢሆን ሁለት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ሊታይ የሚችል ልዩነት ማምጣት የሚችል ሰው አይኖርም… ምን አልባት ስራውን በደንብ የሚያውቅና ካምፓኒውን ቀድሞ
#ፍቅር_ከፈላስፋ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሦስት
✍
፡
፡
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
#ፍሰሀ
‹‹አሁን ተስማምቼለው››
‹‹አመስግናለው››
‹‹አንድ ነገር ልጠይቅሽ ነበር?››
‹‹አለቃ እኮ ለመጠየቅ ፍቃድ አይጠይቅም››
‹‹አሁን እኮ የስራ ሰዓት አይደለም …ስለዚህ አለቃ ምናምን ብሎ ነገር የለም..››አልኳት
‹‹እሺ ጠይቀኝ››አለቺኝ አቀማጧን እያስተካከለች
‹‹የዛን ቀን እሷን ለማናደድ ብለሽ ያደረግሺውን እንደሆነ ባውቅም ግን በምንም አይነት ከአዕምሮዬ ላወጣው አልቻልኩም….ከአዕመሮዬም ብቻ አይደለም ከህልሜም ማስወገድ አልቻልኩም….ሙሉ አዕምሮዬ በአንቺ ከንፈር ተሞልቷል…ምነው አሁንም አንድ ሰው አበሳጭቷት በሳመቺኝ እያልኩ በየቀኑ ነው የምፀልየው…
‹‹እየቀለድክ ነው አይደል?››አለቺኝ በፈገግታ እና በመኮሳተር መካከል በሚዋልል ስሜት
‹‹አይደለም…››አልኩና እንደምንም እራሴን አደፋፍሬ እጇን በመዶፎቼ መካከል አስገባውና እያሻሸው ንግግሬን ቀጠልኩ..አልተቃወመችኝም፡፡
‹‹አይደለም..እውነቴን ነው…ከህይወቴ አንድ አመት ተቀንሶ ያንን አይነት መሳም አንድ ጊዜ ደግማ ትሳምህ ብባል እስማማለው …እና እባክሽ..››
‹‹እንዲህ አይጠየቅም እኮ …አንድን ሴት እንዴት ልሳምሽ ብለህ ትጠይቃታለህ…ነውር እኮ ነው፡፡ነው ወይስ ውጭ ስለኖርክ ነውር የሚባል ነገር እረስተሀል?››
‹‹እንደዛ ማለቴ አይደለም..ፍቅረኛዬ እንድትሆኚ እየጠየቅኩሽ ነው››
በጥያቄዬ ምንም የመገረም ስሜት አልታየባትም ‹‹ከዛም በፊት ፍቅረኛ አለሽ ወይ ተብሎ ይጠየቃል…በዛ ላይ አንተም ፍቅረኛ አንዳለችህ አውቃለው..ታዲያ ፍቅረኛ ያለችውን ሰው መጥበስ የምፈልግ ይመስልሀል…?››
‹‹የእኔን እርሺው አብቅቶለታል..አንቺን ፍቅረኛ አለሽ ወይ ብዬ ያልጠየቅኩሽ ግን መልሱን ስለፈራው ነው..አለኝ ካልሺኝ ምን እንደምሆን አላውቅም…››
‹‹የእውነት ልንገርህ አለኝ ብልህም ምንም አትሆንም ..ሁሉም ወንዶች አንዱን ሴት ለማሰመን እንዲህ ነው የሚሉት..››
‹‹እወነቴን ነው …ትክክለኛ የሚሰማኝን ነው እየነገርኩሽ ያለውት..እኔ እስከዛሬ የነበሩት የፍቅር ገጠመኞቼ በአጋጣሚ የተከሰቱ ስለነበሩ እንዲህ አይነት ውስብስብ ነገሮችን አላውቃቸውም…››
‹‹ይሁን ግን የእሳትእራትን የፍቅር ታሪክ ታውቃለህ
አላውቅም እስኪ ንገሪኝ…
የአሳት እራት ፍቅረኛው እየመሰለችው ነው አንፖል በበራ ቁጥር ሲሽከረከር እምታየው ….ሴቷ ለፍቅር ዝግጁ ስትሆን የራሷን ብርሀን ከሰውነቷ አመንጭታ በመርጨት ነው ምልክት የምትሰጠው.. በዛ ብርሀን ተስቦ ወደ እሷ ይሄድና ፍቅሩን ያጣጥማል…እና ይሄ የዋህ አፍቃሪ የሚያምር እና የሚንበለበል ብርሀን ባየበት ሁሉ አፍቃሪ ያገኘ እየመሰላው ተንደርድሮ ምስግ ነው…የሚንበለበል እወነተኛ እሷት ውስጥም ቢሆን ከመግባት ስሜቱን መግታት አይችልም…ከገባና ደግሞ ታውቃለህ እርር ክስም ማለቱ አይቀርም …
‹‹እና ምን ለማለት ነው..››አልኳት ምሳሌዋ ግራ አጋብቶኝ
‹‹ከእኔ ጋር የሚጠብቅህ ፍቅር መንደድ እና መክሰምንም ሊያስከትልብህ ይችላል ብዬ እያመከርኩህ ነው››
‹‹ሰምቼሻለው..እሺ በይኝ እንጄ መንደዱም መክሰሉም አያስጨንቀኝም››
‹‹ወደ እኔ ተሳበች እና ወደ ከንፈሬ ተጠጋች…ከበቀደም ለታው መሳም በላይ የጠለቀ..ከዛ በላይ የሚያደነዝነዝና ረጅም ትንፋሸ አስቋራጭ ነበር… ከተቀመጥኩበት ሶፋ ተንሸራትቼ ወለል ላይ በጉልበቴ እስከምንበረከክ ድረስ አቅል የሚያሳጣ አይነት መሳም ነበር የሳመቺኝ….ቆይ የአሳሳም ጥበብን በዩኒቨርሲቲ ደረጃ የሚያሰለጥን ተቋም አለ እንዴ…?.እንደዛ ካልሆነማ እንዲህ አይነትን አደንዛዣ አሳሳም ጥበብ ልትጎናፀፍ ትችላለች፡፡
እንደምንም ገፍታ ነበር ከንፈሯን ከከንፈሬ ያለቀቀችው….
ትንፋሽ ወስጄ እራሴን ካረጋጋው ቡኃላ‹‹እና እሺ አልሺኝ ማለት ነው..ፍቅረኛሞች ሆነናል ማለት ነው››ስል በመንሰፍሰፍ አይነት ስሜት ጠየቅኮት
‹‹በፍጽም አልሆንም….ስብሰባው ተካሄዶ የዚህን የፕሮፖዛል ውጤት ካወቅክ ቡኃላ መልሰህ ምትጠይቀኝ ከሆነ የዛን ጊዜ መልሱን ነግርሀለው››
ምን ማለቷ እንደሆነ ግልጽ ሊሆንልኝ አልቻለም‹‹ፕሮፖዛሉ ውጤትና የእኔ እና አንቺ ጉዳይን ምን አገናኘው…?.››
ተገናኘም አልተገናኘውም ያልኩህን ከማድረግ ውጭ ምንም ምርጫ የለህም…ከፈለክ ወይም ከዛ ቡኃላም ፍቅርህ የሚኖር ከሆነ እዚሁ አጠገብህ ጋር ስለምገኝ ጠይቀኝ….አንድ ሰምንት አይደል የሚቀረው..?ሳምንት መታገስ ያቅትሀል?
ይብላኝ ላንቺ እንጂ እኔስ ጠብቃለው….ስሜቴ በሳምንት የሚጠፋ መስሎሽ ነው…?ከአመታት ቡኃላም ብትይኝም ተመሳሳይ ጥያቄ ነው የምጠይቂኝ….የፍቅር ጓደኛዬ ሁኚ ብዬ…..
‹‹እናያለን…››አለቺኝ
‹‹እናያለን ››አባባሏ አስፈራኝ..የሆነ እሳት በውስጤ እንዲጫር አደረገብኝ….
❤️ፌናን
===
እለቱ እሁድ ነው…ያው ይሄ ዓረፍተ ነገር ብቻ የሚገልፀው ሀሳብ አለ አይደል…….?እለቱ ዕሁድ ከሆነ ብዙ ነገሮች የሚረጋጉበት ቀን ነው ማለት ነው..፡፡ወከባና መተረማማስ በጣም የሚቀንስበት ቀን…የስራ ስልክ ሲያወሩ ከመዋል ተገላግለው ቤተሰብን ወይም ወዳጅ ዘመድን በመደወል እንዴት ናችሁ….? የሚባልበት ቀን …የታመመ የሚጠየቅበት ፤ያዘነን የሚያፅናኑበት ለመንፈስ የቀረበ ስራ የሚሰራበት ቀን፡፡
በቤታችን ውስጥ ነው ምንገኘው..እኔ አባቴና እናቴ ብቻ ..ወይ ሳልነጋራችሁ እናቴ ከውጭ ተመልሳ ከመጣች ዛሬ ሶስተኛ ቀኗ ነው…ደግሞ በዚህ ዘመን ከውጭ ተመልሶ መምጣት ብርቅ ነው እንዴ….? እንደማትሉኝ ተስፋ አደርጋለው…
ለማኛውም የዛሬዋ ቀን ልዩ ቀን እንድትሆን ስለፈለኩ ለሁሉም የቤቱ ሰራተኞች ፍቃድ ሰጥቼያቸዋለው…ግን ከመሄዳቸው በፊት ቀኑን ሙሉ ሲያግዙኝ እና ለእለቱ የሚያስፈልገውን ነገር ሁሉ ሲሰሩልኝ ነው የዋሉት ..ልክ እንደምፈልገው፡፡አሁን ሰዓቱ ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ነው፡፡እናቴ የገዛ መኝታ ቤቷ እንደተኛች ነው..አባቴ ደግሞ ያው እንደልማዱ ላይብረሪው ውስጥ እራሱን ዘግቶ ወይ እያነበበ ነው ወይ ደግሞ እየጻፈ ነው..ብቻ እዛ ነው ያለው፡፡
እኔ ደግሞ የምግብ ጠረጵዛው በምግብ እየሞላው ነው….ልክ እንደጨረስኩና ነገሮች በፈለኮቸው መሰረት እንደተማቻቹና ቀልብ ሳቢ እንደሆኑ ካረጋገጥኩ ቡኃላ ወደእናቴ መኝታ ቤት አመራው
===
..በዝግታ ሳንኳኳ ‹‹ግቡ››የሚል የደከመ ድምጽ ፍቃድ ሰጠኝ… በራፉን ገፋ አድርጌ ገባው…እናቴ አልጋዋን በወረቀት ሞልታ አፍንጫዋ ላይ የሰካችው መነጻር ከፍ ዝቅ አያደረገች አንገቷን አቀርቅራ ወረቀቷቹ ላይ አፍጥጣለች፡፡
‹‹እንዴ እማ የተኛሽ መስሎኝ ነበር እኮ….?››
‹‹በዚህ ሰዓት…….?አረ አልተኛውም››
‹‹ይሄ ሁሉ ወረቀት ምንድ ነው….?››
‹‹የካምፓኒውን የስድስት ወር ሪፖርት ልከውልኝ ነው..እስኑ እያየውት ነው››
‹‹ምነው ተዲያ ተኮሳተርሽ ….….?የጠፋ ነገር አለ እንዴ…….?››
‹‹አይ የለም…..አንድ ብቻ ደስ ያላለኝ ነገር አለ…››
‹‹ልትነግሪኝ ትቺያለሽ….?››
‹‹የሰውዬው ልጅ ስር-አስኪያጅ ከሆነ ምን ያህል ጊዜ ሆነው….?››
‹‹ወር ከሀያ ቀን …››
‹‹እና ምን አድርጎ ነው በዚህ አጭር ጊዜ በጣም የተለየ ትርፍ ሊገኝ የቻለው…….?››
‹‹ጎበዝ ነው ብዬ ነግሬሻለው እኮ….›››አልኳት በፈገግታ ተሞልቼ
‹‹አይ ይሄንን ስራ ጥርሴን የነቀልኩበት ነው..የፈለገ ጎበዝ ቢሆን ሁለት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ሊታይ የሚችል ልዩነት ማምጣት የሚችል ሰው አይኖርም… ምን አልባት ስራውን በደንብ የሚያውቅና ካምፓኒውን ቀድሞ
👍3
#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሦስት (🔞)
፡
፡
#የቺቺኒያ_ወርቃማ_ዘመን_ማክተም
ታህሳስ 13፣1999 ከለሊቱ 7፡15
ቺቺኒያ ከረጅም ጊዜ በኃላ መምጣቴ ነው፡፡ ማርቲ ባትደውልልኝ ኖሮ መምጣቴንም እንጃ
"ሮዚ እንዴት ነሽ?”
"አለሁልሽ ማርቲዬ!አንቺ እንዴት ነሽ?”
"I'm doing fine Rozi ! ቺቺንያ አትናፍቅሽም እንዴ አንቺ ጨካኝ?… ዛሬ ለምን ብቅ አትዪም...?
"ምን እሰራለሁ ብለሽ ነው ቺቺንያ…እናንተ ሽምቅ ተዋጊዎቹ ካላችሁ አይበቃም ማርቲ"
"ግዴለሽም ! እንደዚህማ አትይንም፡፡ እኛ ነን እሳድግን ሰው ያረግንሽ…እንዴት ይረሳል ተረሳሽ ሆይ
የሚለውን ሙዚቃ ጋብዘንሻል…ሂሂሂ…የምር ሮዚ ሙች ዛሬ ስፖንሰር እናድርግሽ…እኔ ቤት ፏ ብልጭ
እያልን እናድራለን፡፡ ደሞ ኤልሲና ቹቹ በጣም ናፍቀውሻል፤ የምሬን ነው ሁልጊዜ ነው የሚያነሱሽ
" እስከዛሬ እየቦጨቃችሁኝ ነው አይደል? አልወዳችሁም እሺ!!.ለማንኛውም እመጣለሁ…የሆድ የሆዳችንን እናወራለን፤ጨዋታችሁ ናፍቆኛል"
ሮዚ ሙች አስደስተን ነው የምንልክሽ ደሞ በዚያው የቺቺንያን አዲሷን ኮከብ አስተዋውቅሻለሁ?”
"ማናት ደግሞ ባለተራ?” ከኛ በኋላም ኮከብ ተወለደች ማለት ነው? ይገርማል...
ሊሊ ቂጦ ትባላለች! ስሟንም ሰምቼው አላውቅም እንዳትይኝ ብቻ? ዝናዋ እንኳንስ አዲሳባ ዱባይም ናኝቷል ነው የሚባለው"
"ጭራሽ ስሟንም ሰምቼው አላውቅም፡፡ ማርቲ ሙች አላውቃትም!ምንድናት ደግሞ እሷ?”
የአይጥ መርዝ ልበልሽ? ሂሂሂ...ስትመጪ ታያታለሽ...
ኡ…ኡ…ቴ..ሰስፔንስ መሆኑ ነው? ለማንኛውም ለሷ ብዬ ሳይሆን እንቺን ለማየት ስል እመጣለሁ።
ስደርስ ልደውልልሽ አይደል?.…!!!”
"እጠብቅሻለው አደራ እነ ቹቹንም ስለምነግራቸው እንዳታስደግፊን"
በማርቲ ግብዣ መሰረት ከረዥም ጊዜ በኋላ ቺቺንያን ረገጥኩ፡፡ እውነቱን ለመናገር በቺቺንያ አዲሱ ገፅታ
በጣም ደንግጫለሁ፡፡መጀሪያ የገዛ አይኔን ተጠራጠርኩ፡፡ ቀጥሎ ትዝታዬን ..
ምኗም የቀድሟዋን ቺቺንያ አትመልስም።
እኔ የማውቃት ቺቺኒያ እንዲህ አልነበረችማ፡፡
ለማንኛውም ከማርቲ ጋር ከባር ባር ፣ ከፐብ Tብ እየዞርን መጠጣቱን ተያያዝነው።በአንድ ወቅት እንደ እጄ
መዳፍ እብጠርጥሬ ለማውቃው ሰፈር እንግዳ የመሆን፣ግራ የመጋባት እና የመደናገር ስሜቶች ተፈራረቁብኝ።ቺቺንያ የሮም አወዳደቅን ነው የደገመችው፣ ቺቺንያ የራሷን ቀብር ነው የማሰችው ልክ እንደ ፌቨን ባርች ራሷን ነው ሲጥ ያረገቸው፡፡ብዥታዬን ለማጥራት ማርቲን በጥያቄዎች አጣደፍኳት።
«ምን ተፈጠረ በናትሽ?ቺቺንያ በመቼው እንደዚህ አረጀች? እኔ ማመን ነው ያቃተኝ ከአገር ሳልወጣ እንዴት በዚህ ፍጥነት ቺቺንያ ቀድማኝ ታረጃለች…?»
እውነቴን ነበር፡፡ በፊት እንደነበረው ያህል ብዙ ደንበኛ የለም፡፡ ቀደምት ቺቺንያውያን ይቺን ግዛት ርቀዋታል፡፡ ቺቺኒያን ያነቁት፣ ስሟን ያስጠሩት፣አንዳቸውም የሉም! ሁኔታውን ሳየው አለመኖራቸው ወይ
አለመኖራችን አልገረመኝም፡፡ እነ አለም ቀዬ ፣ሰኒ መቀሌ፣ሩት ቂጦ፣ሪቾ ክልስ፣ኤደን ቡብስ አልሚ ጋቢና፣ መቅዲ ቀሽት እና ኪዲ ናዝሬት ወዘተ ወደው አይደለም ለካ ቺቺንያን የለቀቁት አስባለኝ
የቺቺንያ እድባር በነበረው «ሜሪ ባር» ውስጥ ቁጭብለን እየጠጣን ነው፡፡ የት እንሂድ ሲባል የሚሪ ባርን አለመዘጋት ነው መጀመሪያ ያረጋገጥኩት፡፡ ትንሽ ዞር ዞር ብለን ስለነበር በጉጉት ነበር እዚህ የደረስኩት ተራርቀው የሚጠጡ ሶስት ወንዶች ብቻ ይታዩኛል፤የዛሬን አያድርገውና ሜሪ ቤት ከእኩለ ሌሊት ጎህ እስኪቀድ ከአፍ እስከ ገደፉ ሞልቶ አንድ ቦታ ሲለቀቅ ሁለት ወንድ የሚገባበት ቤት ነበር፡፡ዛሬ ያ ታሪክ
የሆነ ይመስላል፡፡ከአርባ በላይ የሚሆኑ በከተማው አሉ የተባሉ ሴቶች ተመርጠው ነበር በዚህ ቤት
የሚሰሩት፡፡ ሜሪ ባር ነው የምሰራው ማለት እኮ ኩራት ነበር፡፡ እኔም እንዷ የዚህ ቤት ሞዴል ነበርኩ፤
እምሴን ያፍታታሁት በዚህ ቤት ነበር፡፡
ዛሬ ባዶ ሆኖ ሳየው እንዴት ይህች ጠባብ ባር 40ችንንም ትችለን እንደነበር አስቤ ተገረምኩ፡፡ እነዚያ ሁሉ ሴቶች ግን የት የት ገቡ ይሆን? የቱ የቱ የህይወት መንገድ ወሰዳቸው ይሆን? ፌቨን ራሷን ሰቀለች…በኤች አይቪ ስለተያዘች ነው ራሷን የሰቀለችው ይላሉ እንጂ እውነተኛው ምክንያት ያ አይደለም፡፡ ፌቨን ራሷን የሰቀለችው እንደዚያ ለፍታ ጥራና ግራ ሀብታም ትምህርት ቤት አስተምራ ያሳደገቻት ሴት ልጇ
ሸሌ ሆና እየሰራች እንደሆነ ስለደረሰችበት ነው:: “ ለልጄ ሸሌነትን አውርሼ በህይወት ከምኖር ባልኖር
እመርጣለሁ…እማምላክን የምሬን ነው እናትም ልጅም ሸሌ ሲሆኑ አይደብርም?» ትለን ነበር፡፡ ራሷን
ከማጥፋቷ አንድ ቀን በፊት እነ ጌች ጋ እየቃምን እንደቀልድ “ሰሞኑን ራሴን ሲጥ ላደርግ ስለምችል ዛሬ መሰናበቻ አኔ ነኝ የማስቅማችሁ” አለችን፡፡ ግማሾቻችን ሳቅንባት፡፡ ግማሾቻችን ለቀልድም ቢሆን
እንደሱ አይባልም ብለን ገሰጽናት፡፡ ጓደኛዋ ሳራ ደግሞ “ከሞትሽ አደራ ጫማዎችሽን ለኔ አውርሰሽኝ
መሆን አለበት” አለቻት፡፡ ሁላችንም ሳቅን፡፡ በነገታው ጠዋት ሁላችንንም የቀሰቀሰን አባዲና ፖሊስ
ነበር። ከነ ሙላት ቤት ጀርባ ፌቨን ራሷን ሰቅላ ተገኘች። በተወችው ማስታወሻ ዉስጥ ሁለት መልዕከት ትታለች።አንዱ ለሳራ ሁሉንም ጫማዎቿን ማውረሷን የሚገልጽ ሲሆን ሁለተኛው ለልጄ አረብ አገር ሄደች ብላችሁ ዋሹልኝ የሚል
የአደራ መልዕከት ነው የተወችው፡፡ ብዙዎቻችን ከመደንገጣችን የተነሳ ለሁለት ቀን ስራ አልገባንም።
ሌሎቹ የት የት ገቡ ብዬ ማሰብ ጀመርኩ። "ሪቾ ክልስ"ያን ቂጥ የመሰለ የማህጸን ሀኪም አግብታ አሜሪካ ሄደች።
ሚስቱን ትቶ እሷን ሊበዳ ይመጣ ነበር። ተመቻቹ ሚስቴ እንዳንቺ ሴክስ አትወድም ብሎ ሚስቱን አስደግፎ እሷን አግብቶ አሜሪካ ይዟት ሄደ።ለጓደኞቿ ከአሚሪካ ትደውላለች አሉ፡፡
"መቅዲ ቀሽት” ዱባይ ይሄን አረብ በየቤቱ እየሄደች እየደነሰች ሪያል ትቀበለዋለች። "ሰኒ መቀሌ" ታጋይ
ዘመዷ ቺቺንያ ባጋጣሚ ሊጠጣ በመጣበት አግኝቷት አንጠልጥሎ መኪናው ውስጥ ከቶ ከዚ ሕይወት ካወጣት በኃላ አልተመለሰችም፡፡
“ፒክ አፕ” ደብል ገቢና የቤት መኪና ይዛ ተክለሀይማኖት ኣካባቢ
አይተናታል የሚል ወሬ ሰምቻለሁ፡፡
ፍቅርተ ባላገር ባሏን የማይሆን ነገር ተናግራው በሽጉጥ ገላገላት፡፡ “ኤደን ቡብስ” አልተቻለችም ይሄን እርቃን ቤት
እየከፈተች ታሸከሽካለች፤ ብሩ ጥሟታል መሰለኝ አንዱን ሲዘጉባት ሌላ እየከፈተች ፖሊስን ተስፋ ያስቆረጠች ታታሪ ሰራተኛ ሆናለች፡፡ ስንቶቹን ቆጥሬ እችላለሁ…
አሁን በየጥጉ የቆሙ አራት ሴቶች ብቻ ይታዩኛል ። ሜሪ ባር ውስጥ የተከፈተው ደማቅ ሙዚቃ ቤቱን ሊያሞቀው፣ ሊያነቃው አልቻለም፤ ከባድ ድብርት ተጭኖታል፡፡ ቤትን ቤት የሚያደርገው ሰው እንጂ ሙዚቃ እንዳልሆነ ምስከር ነው ሜሪ ፐብ፡፡ በዘመኑ በቀን እስከ ስምንት መቶ ወንድ እንደሚያስተናግድ
ሲወራለት የነበረው ሜሪ ባር ይኸው አሁን በጣት የሚቆጠሩ ድብርታም ደምበኞቹን ይዞ ያዛጋል፡፡
ሲገርም!
ትርሲት ያለ ምንም መጠጥ ጥግ ላይ ብቻዋን ቆማለች፤ ይሔ በራሱ ተዓምር ነው:: ተያይተናል፤ ሁለታችንም እያወቅን አላየሁም ኣሉ ተባብለን እንጂ ተያይተናል።እንዴት እሷ ብቻ እዚህ እንደቀረች እያብሰለሰልኩ ባላየ ዞርኩ፡፡ያው ያ ምቀኝነቷ ይሆናል እንደ ሀውልት እዚህ ባር ውስጥ የቸነከራት፡፡
ይህች የሎጥ ሚስት የመሰለች ሸሌ" ሀሳቤ መልሶ እኔኑ ፈገግ አሰኘኝ፡፡ ቤቱ እውነትም ሜሪ ባር መሆኑን
እንዳልጠራጠር የተቀመጠች ምልከት መሰለችኝ፡፡ ወደ እርጅናው እየሄደች ነው፤የቀድሞ ውበቷ በኖ ጠፍቷል ፣ እየሰረቅኩ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሦስት (🔞)
፡
፡
#የቺቺኒያ_ወርቃማ_ዘመን_ማክተም
ታህሳስ 13፣1999 ከለሊቱ 7፡15
ቺቺኒያ ከረጅም ጊዜ በኃላ መምጣቴ ነው፡፡ ማርቲ ባትደውልልኝ ኖሮ መምጣቴንም እንጃ
"ሮዚ እንዴት ነሽ?”
"አለሁልሽ ማርቲዬ!አንቺ እንዴት ነሽ?”
"I'm doing fine Rozi ! ቺቺንያ አትናፍቅሽም እንዴ አንቺ ጨካኝ?… ዛሬ ለምን ብቅ አትዪም...?
"ምን እሰራለሁ ብለሽ ነው ቺቺንያ…እናንተ ሽምቅ ተዋጊዎቹ ካላችሁ አይበቃም ማርቲ"
"ግዴለሽም ! እንደዚህማ አትይንም፡፡ እኛ ነን እሳድግን ሰው ያረግንሽ…እንዴት ይረሳል ተረሳሽ ሆይ
የሚለውን ሙዚቃ ጋብዘንሻል…ሂሂሂ…የምር ሮዚ ሙች ዛሬ ስፖንሰር እናድርግሽ…እኔ ቤት ፏ ብልጭ
እያልን እናድራለን፡፡ ደሞ ኤልሲና ቹቹ በጣም ናፍቀውሻል፤ የምሬን ነው ሁልጊዜ ነው የሚያነሱሽ
" እስከዛሬ እየቦጨቃችሁኝ ነው አይደል? አልወዳችሁም እሺ!!.ለማንኛውም እመጣለሁ…የሆድ የሆዳችንን እናወራለን፤ጨዋታችሁ ናፍቆኛል"
ሮዚ ሙች አስደስተን ነው የምንልክሽ ደሞ በዚያው የቺቺንያን አዲሷን ኮከብ አስተዋውቅሻለሁ?”
"ማናት ደግሞ ባለተራ?” ከኛ በኋላም ኮከብ ተወለደች ማለት ነው? ይገርማል...
ሊሊ ቂጦ ትባላለች! ስሟንም ሰምቼው አላውቅም እንዳትይኝ ብቻ? ዝናዋ እንኳንስ አዲሳባ ዱባይም ናኝቷል ነው የሚባለው"
"ጭራሽ ስሟንም ሰምቼው አላውቅም፡፡ ማርቲ ሙች አላውቃትም!ምንድናት ደግሞ እሷ?”
የአይጥ መርዝ ልበልሽ? ሂሂሂ...ስትመጪ ታያታለሽ...
ኡ…ኡ…ቴ..ሰስፔንስ መሆኑ ነው? ለማንኛውም ለሷ ብዬ ሳይሆን እንቺን ለማየት ስል እመጣለሁ።
ስደርስ ልደውልልሽ አይደል?.…!!!”
"እጠብቅሻለው አደራ እነ ቹቹንም ስለምነግራቸው እንዳታስደግፊን"
በማርቲ ግብዣ መሰረት ከረዥም ጊዜ በኋላ ቺቺንያን ረገጥኩ፡፡ እውነቱን ለመናገር በቺቺንያ አዲሱ ገፅታ
በጣም ደንግጫለሁ፡፡መጀሪያ የገዛ አይኔን ተጠራጠርኩ፡፡ ቀጥሎ ትዝታዬን ..
ምኗም የቀድሟዋን ቺቺንያ አትመልስም።
እኔ የማውቃት ቺቺኒያ እንዲህ አልነበረችማ፡፡
ለማንኛውም ከማርቲ ጋር ከባር ባር ፣ ከፐብ Tብ እየዞርን መጠጣቱን ተያያዝነው።በአንድ ወቅት እንደ እጄ
መዳፍ እብጠርጥሬ ለማውቃው ሰፈር እንግዳ የመሆን፣ግራ የመጋባት እና የመደናገር ስሜቶች ተፈራረቁብኝ።ቺቺንያ የሮም አወዳደቅን ነው የደገመችው፣ ቺቺንያ የራሷን ቀብር ነው የማሰችው ልክ እንደ ፌቨን ባርች ራሷን ነው ሲጥ ያረገቸው፡፡ብዥታዬን ለማጥራት ማርቲን በጥያቄዎች አጣደፍኳት።
«ምን ተፈጠረ በናትሽ?ቺቺንያ በመቼው እንደዚህ አረጀች? እኔ ማመን ነው ያቃተኝ ከአገር ሳልወጣ እንዴት በዚህ ፍጥነት ቺቺንያ ቀድማኝ ታረጃለች…?»
እውነቴን ነበር፡፡ በፊት እንደነበረው ያህል ብዙ ደንበኛ የለም፡፡ ቀደምት ቺቺንያውያን ይቺን ግዛት ርቀዋታል፡፡ ቺቺኒያን ያነቁት፣ ስሟን ያስጠሩት፣አንዳቸውም የሉም! ሁኔታውን ሳየው አለመኖራቸው ወይ
አለመኖራችን አልገረመኝም፡፡ እነ አለም ቀዬ ፣ሰኒ መቀሌ፣ሩት ቂጦ፣ሪቾ ክልስ፣ኤደን ቡብስ አልሚ ጋቢና፣ መቅዲ ቀሽት እና ኪዲ ናዝሬት ወዘተ ወደው አይደለም ለካ ቺቺንያን የለቀቁት አስባለኝ
የቺቺንያ እድባር በነበረው «ሜሪ ባር» ውስጥ ቁጭብለን እየጠጣን ነው፡፡ የት እንሂድ ሲባል የሚሪ ባርን አለመዘጋት ነው መጀመሪያ ያረጋገጥኩት፡፡ ትንሽ ዞር ዞር ብለን ስለነበር በጉጉት ነበር እዚህ የደረስኩት ተራርቀው የሚጠጡ ሶስት ወንዶች ብቻ ይታዩኛል፤የዛሬን አያድርገውና ሜሪ ቤት ከእኩለ ሌሊት ጎህ እስኪቀድ ከአፍ እስከ ገደፉ ሞልቶ አንድ ቦታ ሲለቀቅ ሁለት ወንድ የሚገባበት ቤት ነበር፡፡ዛሬ ያ ታሪክ
የሆነ ይመስላል፡፡ከአርባ በላይ የሚሆኑ በከተማው አሉ የተባሉ ሴቶች ተመርጠው ነበር በዚህ ቤት
የሚሰሩት፡፡ ሜሪ ባር ነው የምሰራው ማለት እኮ ኩራት ነበር፡፡ እኔም እንዷ የዚህ ቤት ሞዴል ነበርኩ፤
እምሴን ያፍታታሁት በዚህ ቤት ነበር፡፡
ዛሬ ባዶ ሆኖ ሳየው እንዴት ይህች ጠባብ ባር 40ችንንም ትችለን እንደነበር አስቤ ተገረምኩ፡፡ እነዚያ ሁሉ ሴቶች ግን የት የት ገቡ ይሆን? የቱ የቱ የህይወት መንገድ ወሰዳቸው ይሆን? ፌቨን ራሷን ሰቀለች…በኤች አይቪ ስለተያዘች ነው ራሷን የሰቀለችው ይላሉ እንጂ እውነተኛው ምክንያት ያ አይደለም፡፡ ፌቨን ራሷን የሰቀለችው እንደዚያ ለፍታ ጥራና ግራ ሀብታም ትምህርት ቤት አስተምራ ያሳደገቻት ሴት ልጇ
ሸሌ ሆና እየሰራች እንደሆነ ስለደረሰችበት ነው:: “ ለልጄ ሸሌነትን አውርሼ በህይወት ከምኖር ባልኖር
እመርጣለሁ…እማምላክን የምሬን ነው እናትም ልጅም ሸሌ ሲሆኑ አይደብርም?» ትለን ነበር፡፡ ራሷን
ከማጥፋቷ አንድ ቀን በፊት እነ ጌች ጋ እየቃምን እንደቀልድ “ሰሞኑን ራሴን ሲጥ ላደርግ ስለምችል ዛሬ መሰናበቻ አኔ ነኝ የማስቅማችሁ” አለችን፡፡ ግማሾቻችን ሳቅንባት፡፡ ግማሾቻችን ለቀልድም ቢሆን
እንደሱ አይባልም ብለን ገሰጽናት፡፡ ጓደኛዋ ሳራ ደግሞ “ከሞትሽ አደራ ጫማዎችሽን ለኔ አውርሰሽኝ
መሆን አለበት” አለቻት፡፡ ሁላችንም ሳቅን፡፡ በነገታው ጠዋት ሁላችንንም የቀሰቀሰን አባዲና ፖሊስ
ነበር። ከነ ሙላት ቤት ጀርባ ፌቨን ራሷን ሰቅላ ተገኘች። በተወችው ማስታወሻ ዉስጥ ሁለት መልዕከት ትታለች።አንዱ ለሳራ ሁሉንም ጫማዎቿን ማውረሷን የሚገልጽ ሲሆን ሁለተኛው ለልጄ አረብ አገር ሄደች ብላችሁ ዋሹልኝ የሚል
የአደራ መልዕከት ነው የተወችው፡፡ ብዙዎቻችን ከመደንገጣችን የተነሳ ለሁለት ቀን ስራ አልገባንም።
ሌሎቹ የት የት ገቡ ብዬ ማሰብ ጀመርኩ። "ሪቾ ክልስ"ያን ቂጥ የመሰለ የማህጸን ሀኪም አግብታ አሜሪካ ሄደች።
ሚስቱን ትቶ እሷን ሊበዳ ይመጣ ነበር። ተመቻቹ ሚስቴ እንዳንቺ ሴክስ አትወድም ብሎ ሚስቱን አስደግፎ እሷን አግብቶ አሜሪካ ይዟት ሄደ።ለጓደኞቿ ከአሚሪካ ትደውላለች አሉ፡፡
"መቅዲ ቀሽት” ዱባይ ይሄን አረብ በየቤቱ እየሄደች እየደነሰች ሪያል ትቀበለዋለች። "ሰኒ መቀሌ" ታጋይ
ዘመዷ ቺቺንያ ባጋጣሚ ሊጠጣ በመጣበት አግኝቷት አንጠልጥሎ መኪናው ውስጥ ከቶ ከዚ ሕይወት ካወጣት በኃላ አልተመለሰችም፡፡
“ፒክ አፕ” ደብል ገቢና የቤት መኪና ይዛ ተክለሀይማኖት ኣካባቢ
አይተናታል የሚል ወሬ ሰምቻለሁ፡፡
ፍቅርተ ባላገር ባሏን የማይሆን ነገር ተናግራው በሽጉጥ ገላገላት፡፡ “ኤደን ቡብስ” አልተቻለችም ይሄን እርቃን ቤት
እየከፈተች ታሸከሽካለች፤ ብሩ ጥሟታል መሰለኝ አንዱን ሲዘጉባት ሌላ እየከፈተች ፖሊስን ተስፋ ያስቆረጠች ታታሪ ሰራተኛ ሆናለች፡፡ ስንቶቹን ቆጥሬ እችላለሁ…
አሁን በየጥጉ የቆሙ አራት ሴቶች ብቻ ይታዩኛል ። ሜሪ ባር ውስጥ የተከፈተው ደማቅ ሙዚቃ ቤቱን ሊያሞቀው፣ ሊያነቃው አልቻለም፤ ከባድ ድብርት ተጭኖታል፡፡ ቤትን ቤት የሚያደርገው ሰው እንጂ ሙዚቃ እንዳልሆነ ምስከር ነው ሜሪ ፐብ፡፡ በዘመኑ በቀን እስከ ስምንት መቶ ወንድ እንደሚያስተናግድ
ሲወራለት የነበረው ሜሪ ባር ይኸው አሁን በጣት የሚቆጠሩ ድብርታም ደምበኞቹን ይዞ ያዛጋል፡፡
ሲገርም!
ትርሲት ያለ ምንም መጠጥ ጥግ ላይ ብቻዋን ቆማለች፤ ይሔ በራሱ ተዓምር ነው:: ተያይተናል፤ ሁለታችንም እያወቅን አላየሁም ኣሉ ተባብለን እንጂ ተያይተናል።እንዴት እሷ ብቻ እዚህ እንደቀረች እያብሰለሰልኩ ባላየ ዞርኩ፡፡ያው ያ ምቀኝነቷ ይሆናል እንደ ሀውልት እዚህ ባር ውስጥ የቸነከራት፡፡
ይህች የሎጥ ሚስት የመሰለች ሸሌ" ሀሳቤ መልሶ እኔኑ ፈገግ አሰኘኝ፡፡ ቤቱ እውነትም ሜሪ ባር መሆኑን
እንዳልጠራጠር የተቀመጠች ምልከት መሰለችኝ፡፡ ወደ እርጅናው እየሄደች ነው፤የቀድሞ ውበቷ በኖ ጠፍቷል ፣ እየሰረቅኩ
👍8❤2
#ሰመመን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሦስት
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
እሑድ ጠዋት እስክንድር ማንደፍሮ ከእንቅልፉ ሲነቃ ከሳምሶን ጉልቤው ” በስተቀር ቀድሞት የተነሣ አልነበረም ። ሳምሶን እንደ ልማዱ በጠዋት ተነሥቶ ስፖርት በመሥራት ላይ ነበር ። እስክንድር እንደ ነቃ ዐይኑን በጣቶቹ
ጠራርጎ ሳምሶንን አጨልቆ ተመለከተው ላቡ በግንባሩ ላይ እየወረደ ፡ መሬቱ ላይ ተንጋሎ አንገቱን በእጁ እየደገፈ ከወጓቡ በመነሣትና በመተኛት የሆድ ጂምናስቲክ ይሠራል።ሳምሶን ለስፖርት ያለው ፍቅር እስክንድርን ሁሌም ያስደንቀዋል ። ጠዋት ጠዋት ቀድሞ ተነሥቶ ሰውነቱን ሳያፍታታ ምንም ቢሆን ወደ ውጭ አይወጣም ፡
እስክንድር በሳምሶን እንቅስቃሴ ተነቃቅቶ ስፖርት ለጤንነት ! ” አለና ከመኝታው ውስጥ ተፈናጥሮ ወጣ ። ድካም ስለ “
ተጫጫነው ከአልጋው ለመነሣት የፈጠረው ዘዴ ነበር ። ልብሱን ለባብሶ ከጨረሰ በኋላ ክፍሉ ውስጥ ይንጎራደድ ጀመር ።
“ ምነው ዛሬ በሌሊት ? ”አለው ሳምሶን ፥ በእሑድ ቀን የእስክንድር ማልዶ መነሣት እንግዳ ገር ሆኖበት
አንዳንዴ ለውጥ ያስፈልጋል ።
የምን ለውጥ ? ” አለ ሳምሶን " ጂምናስቲኩን ጨርሶ ዱብ ዱብ በማለት ሰውነቱን እያዝናና ።
“ አንዳንድ ሰንበቶችን ማልዶ የመነሳት ለውጥ አለውና እስክንድር ወደ መስኮቱ ሄዶ ከፈተው።
የጠዋት ፀሐይ ሣር ቅጠሉን ልዩ ድምቀት ሰጥታዋለች።ከእሑድነቱ ሌላ ፥ ጠዋት እንደ መሆኑ መጠን በግቢው ውስጥ የሚንቀሳቀስ ተማሪ ኣልነበረም ለአታክልቱ ከፀሐይ ብርሃን ጋር ውበትና ድምቀት የሰጠው ጸጥታውም ጭምር መስሎ ታየው " የሰዎች ንቅናቄና የሞተሮች ድምፅ የአታክልትን ውበት ውጦ እንደሚውል ተሰማው ። ተፈጥሮን ከመቼውም ይልቅ ፥ ጠዋትና ማታ ጸጥታ ጠብቀን የምናደንቀው በዚህ ሳይሆን ይቀራል ? በዚህ ዓለም ሳይ ድምፅ
የሌለው ተፍጨርጭሮ ድምፁን ያላሰማ ፥ ለመደነቅም ሆነ ለመደነቅም ሆነ ለመታወስ ዕድል አይገጥመውም እያለ ባልተጨበጠ ሐሳብ ሲመራምር ቆይቶ ፥ ለማንኛውም ዛሬ ግሩም ቀን ይምስላል የተስፋ ቀን ነው ” አለ በልቡ ።
አበልና “ ድብርት ” ገና እንደ ተኙ ናቸው ። የአቤል እንቅልፍ እንኳ ያጠራጥራል ። እንኳንስ ድምፅ እየሰማ ሊያንቀላፋ በጸጥታውም ጊዜ በትግል ነው የሚተኛው “ድብርት” ግን ከየቀን ብዛት የሳምሶንን የጠዋት እስፖርት ጆሮው ስለ ለመደለት መባነኑን ትቷል ።
እስክንድር ፊቱን ለመታጠብ የመኝታ ክፍሉን ለቆ ወጣ ለምን ማለዳ እንደ ተነሣ ራሱን በጠየቀ ጊዜ ተጨባጭ
መልስ አጣ አቤል በሌሊት ተነሥቶ እንዳያመልጠኝ ፈርቼ ይሆን ? ” ሲል ራሱን ጠየቀ የቀትር በኋላውን ቀጠሮ ለአቤል የሚነግርበትን ዘዴ ከማታ ጀምሮ ሲያሰላስል ነበር ያደረው ። ከማርታ ጋር የጠነሰሱትን ሴራ በግልጽ ሊነግረው አይችልም” ። ስውር ጥበብ በመፈለግ ከባድ የአንጎል ጃምናስቲክ ሠራ ለራሱ ጥበብ ገና ሳይከሰትለት ሐሳቦ
ሮጦ እነትግስ ክፍል ግባ ። ለመሆኑ ማርታስ ትዕግሥትን የማታለሉ ጥበብ ሰምሮላት ይሆን ? ” ሲል እሲበ።
ፊቱን ታጥቦ ሲመለስ ቁርስ ደርሶል ፡ቁርስ ቁርስ እያለ አቤልና ድብርትን ? አስነሣቸው ። “ድብርት ፊቱን እንዳጨፈገገ ከብርድ ልብሱ ውስጥ በወጣ ጊዜ እስክንድር ስሜቱ ገብቶት በሆዱ እየሣቅ ማበጠሪያ ይፈልግ
ጀመር በአፉ ባይቆጣም ውስጥ ውስጡን እየተነፋነፈ መሆኑ ገባው በልቡ ምን እያለ እየረገመኝ ይሆን? እያለ ማበጠሪያውን እንሥቶ ወደ መስኮቱ ተጠጋ ። ሁሉም በመስኮቱ መስታወት እያዩ ነው ፥ ጸጉራቸውን የሚያበጥሩት
ጸጉሩን ማበጠር ሲጀምር፥ ጥርጣሬ ስሜት ወደ ሳምሶን ዘወር አለ ። ሳምሶምም የሚጥልበትን የተረብ ቃል እያዘጋጀ ያየው ስለ ነበር። ዐይን ለዐይን ተገጣጠሙ የዓይኖቻቸው ግጭት ከቋንቋ ይበልጥ ስላግባባቸው ሁለቱም ተሳስቀው ዐይኖቻውን መለሱ ።
ዛሬ አንድ ቃል እንዳትናገረኝ ” አለው እስክንድር በሥጋት ስሜት ።
“ ማ ተናግረህ ? ” አለው ሳምሶን ፡ የመነቃቃት ሣቅ እየሳቀ ። “ እኛ እንደሆን ሁላችንም ተነሥተናል ጎረቤት ክፍሎችን እንዳትቀሰቅስ ቀስ ብለህ አበጥር።
ዕረፍ ብዬሃለሁ አንተ መላጣ
“ እምልህ በኋላ ወቀሳው ለኛእ ንዳይተርፍ ብዬ ነው።”እስክንድር እንደ ወትሮው ቀልዶ ሊያልፍ አልፈለገም
ስማ ሳምሶን እውነት ይህን ከኪንኪ ጸጐሬን ከልቤ እንደምኮራበት ታውቃለህ ? ” አለው ።
ወደህ ነው ? የተፈጠረልህ አይለወጥ ነገር ! ”
“ እንዴ ስለ ተፈጠረልኝ ሳይሆን በከንኪነቴ እኮራበታለሁ ነው የምልህ ! ”
ይሁንልህ ! ” አለው ሳምሶን በማብሸቅ ዐይነት።አቤልና ድብርት” ልብሳቸውን ለብሰው ፊታቸውን ሊታጠቡ ወጡ ።
“ ለመሆኑ አጭር ኪንኪ ጸጉር መጥፎ ፥ ረዥም ሉጫ ጸጉር ቆንጆ አድርጎ መመዘኛ ያወጣው ምን እንደሆነ ታውቃለህ ? ” አለው እስክንድር አምርሮ
እንጃ እኔ መመዘኛዉ ሲወጣ አልተወለድኩም።
“ አትቀልድ ” አለው እስክንድር የምናገረው።
አትቀልድ አለው እስክንድቁም የምናገረው ቁም ነገር ነው ። አሁን የምንጠቀምበትን የጥሩና መጥፎ ጸጉር
መመዝኛ ያወጣሁት ረዥም ጸጉር ያላቸው። ነጮቹ ናቸው አየህ ነጮች የእኛን የአፍሪካውያንን የዕድገት ኋላ ቀርነት በመመርዝ ክፉኛ ተፅኖአቸውን
በው መመርኮዝ ክፉኛ ተጽዕኖአቸውን አሳርፈውብናል በሚቻላቸው አጋጣሚ ሁሉ በባህላችን ፡ በአኗኗሯችን በአፈጣጠራችን አፊዘዋል። በኋላ ቀርነታችን ተሣልቀዋል ። የዝንጆሮነት ዘመናችሁን አልጨረሳችሁም ” ሊሉን ሞክረዋል ። የሚገርመው የእነሱ ጥረት ሳይሆን የእኛ ለእነሱ እምነትና ፍላጎት መስገድ ነው ። በጣም የሚያሳዝነው ደግሞ የእነሱ ተጽዕኖ ከአባቶቻችንና ከአያቶቻችን ይልቅ በእኛ በተማርነው ትውልድ ላይ ይበልጥ መንጸባረቁ ነው ። ኧረ ! ማይማኑ አያቶቻችን ለሀገራቸው ! ለባህላቸውና ለእምነታቸው ጠንካሮች ነበሩ ። እኛ ነን እንጂ ለውጪ ባህልና እምነት ልፍስፍስ የሆነው ! ”
ረጋ ብሎ የጀመረውን ንግግሩን ውስጣዊ እምነቱ እያጋለው ድምፀቱ ሲጨምርና ፊቱ ሲለዋወጥ ቢመለከትም ሳምሶን የሚረታለት አልሆነም ።
“ ይህ ሁሉ ፍልስፍና አሁን ለኪንኪ ጸጉርህ ማሳመሪያ ነው ? በል እሺ ይሁንልህ ፤ጥሩ ነው ። ”
እስክንድር አሁንም ለቀልድ ቦታ አልሰጠውም ።
ነጮች ለራሳቸው በሚያመቻቸው የነሱን ፍላጎት በሚጠብቅና የነሱን ባህል በሚያንጸባርቅ ሁኔታ ያወጡት መመዘኛም ሆነ መመሪያ ለአፍሪካውያን አይሠራም ። ይህ ከባህል ወረራው አንዱ ክፍል ነው ። አፍሪካውያኖች የራሳችን የሆነ የውበት መመዘኛ ሊኖረን ይገባል ። ደግሞም አለን ። ጥቁረታችን የጸጉራችን እጥረትና ከርዳዳነት ለኛ ውበት ነው ። ”
“ በል እንግዲህ ሁለተኛ ስላ ፀጉር አላነሣም ” አለ ሳምሶን ግማሽ የመሸነፍ ግማሽ የማሾፍ ስሜት እያሳየ ።
“ ምናለበት ? በተከራከርክ ቁጥር ብዙ ትማራለህ ። አለና እስክንድር ጸጉሩን ችምችም አርጎ ካበጠረ በኋላ ተመልከት ባለሉጫና ረዥም ጸጉሮቹ እንዲህ ማድረግ አይችሉም ” አለው ።
ሳምሶን ሥቆ ዝም አለ ።
አራቱም ተጣጥበውና ተበጣጥረው ከጨረሱ በኋላ ለቁርስ ወደ ምግብ እዳራሽ ሔዱ።እስክንድር አሁንም የሚያሰላስለው ። ለሰዓት በኋላው ቀጠሮ አቤኔን የሚያታልልበትን መንገድ ነበር መመገቢያ አዳራሽ ውስጥ ከገቡ በኋላ
ድብርት ከነሱ ተነጥሎ ለብቻው ጥግ ሔዶ ተቀመጠ ።ሦስቴም ነገሩ ስለ ገባችው ተሣሣቁ ። ምንጊዜም ሳምሶን
ያለበት ቦታ መቀመጥ አይወድም ። ይወርፈዋል ። ሥራዬ ብሎ ያበሽቀዋል ። መኝታም ከእሱ ሥር የሚተኛው የግድ
ሆኖበት ነው።
“ ልሒድና አጠገቡ ልቀመጥ ? ” አላቸው ሳምሶን ተንኮል
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሦስት
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
እሑድ ጠዋት እስክንድር ማንደፍሮ ከእንቅልፉ ሲነቃ ከሳምሶን ጉልቤው ” በስተቀር ቀድሞት የተነሣ አልነበረም ። ሳምሶን እንደ ልማዱ በጠዋት ተነሥቶ ስፖርት በመሥራት ላይ ነበር ። እስክንድር እንደ ነቃ ዐይኑን በጣቶቹ
ጠራርጎ ሳምሶንን አጨልቆ ተመለከተው ላቡ በግንባሩ ላይ እየወረደ ፡ መሬቱ ላይ ተንጋሎ አንገቱን በእጁ እየደገፈ ከወጓቡ በመነሣትና በመተኛት የሆድ ጂምናስቲክ ይሠራል።ሳምሶን ለስፖርት ያለው ፍቅር እስክንድርን ሁሌም ያስደንቀዋል ። ጠዋት ጠዋት ቀድሞ ተነሥቶ ሰውነቱን ሳያፍታታ ምንም ቢሆን ወደ ውጭ አይወጣም ፡
እስክንድር በሳምሶን እንቅስቃሴ ተነቃቅቶ ስፖርት ለጤንነት ! ” አለና ከመኝታው ውስጥ ተፈናጥሮ ወጣ ። ድካም ስለ “
ተጫጫነው ከአልጋው ለመነሣት የፈጠረው ዘዴ ነበር ። ልብሱን ለባብሶ ከጨረሰ በኋላ ክፍሉ ውስጥ ይንጎራደድ ጀመር ።
“ ምነው ዛሬ በሌሊት ? ”አለው ሳምሶን ፥ በእሑድ ቀን የእስክንድር ማልዶ መነሣት እንግዳ ገር ሆኖበት
አንዳንዴ ለውጥ ያስፈልጋል ።
የምን ለውጥ ? ” አለ ሳምሶን " ጂምናስቲኩን ጨርሶ ዱብ ዱብ በማለት ሰውነቱን እያዝናና ።
“ አንዳንድ ሰንበቶችን ማልዶ የመነሳት ለውጥ አለውና እስክንድር ወደ መስኮቱ ሄዶ ከፈተው።
የጠዋት ፀሐይ ሣር ቅጠሉን ልዩ ድምቀት ሰጥታዋለች።ከእሑድነቱ ሌላ ፥ ጠዋት እንደ መሆኑ መጠን በግቢው ውስጥ የሚንቀሳቀስ ተማሪ ኣልነበረም ለአታክልቱ ከፀሐይ ብርሃን ጋር ውበትና ድምቀት የሰጠው ጸጥታውም ጭምር መስሎ ታየው " የሰዎች ንቅናቄና የሞተሮች ድምፅ የአታክልትን ውበት ውጦ እንደሚውል ተሰማው ። ተፈጥሮን ከመቼውም ይልቅ ፥ ጠዋትና ማታ ጸጥታ ጠብቀን የምናደንቀው በዚህ ሳይሆን ይቀራል ? በዚህ ዓለም ሳይ ድምፅ
የሌለው ተፍጨርጭሮ ድምፁን ያላሰማ ፥ ለመደነቅም ሆነ ለመደነቅም ሆነ ለመታወስ ዕድል አይገጥመውም እያለ ባልተጨበጠ ሐሳብ ሲመራምር ቆይቶ ፥ ለማንኛውም ዛሬ ግሩም ቀን ይምስላል የተስፋ ቀን ነው ” አለ በልቡ ።
አበልና “ ድብርት ” ገና እንደ ተኙ ናቸው ። የአቤል እንቅልፍ እንኳ ያጠራጥራል ። እንኳንስ ድምፅ እየሰማ ሊያንቀላፋ በጸጥታውም ጊዜ በትግል ነው የሚተኛው “ድብርት” ግን ከየቀን ብዛት የሳምሶንን የጠዋት እስፖርት ጆሮው ስለ ለመደለት መባነኑን ትቷል ።
እስክንድር ፊቱን ለመታጠብ የመኝታ ክፍሉን ለቆ ወጣ ለምን ማለዳ እንደ ተነሣ ራሱን በጠየቀ ጊዜ ተጨባጭ
መልስ አጣ አቤል በሌሊት ተነሥቶ እንዳያመልጠኝ ፈርቼ ይሆን ? ” ሲል ራሱን ጠየቀ የቀትር በኋላውን ቀጠሮ ለአቤል የሚነግርበትን ዘዴ ከማታ ጀምሮ ሲያሰላስል ነበር ያደረው ። ከማርታ ጋር የጠነሰሱትን ሴራ በግልጽ ሊነግረው አይችልም” ። ስውር ጥበብ በመፈለግ ከባድ የአንጎል ጃምናስቲክ ሠራ ለራሱ ጥበብ ገና ሳይከሰትለት ሐሳቦ
ሮጦ እነትግስ ክፍል ግባ ። ለመሆኑ ማርታስ ትዕግሥትን የማታለሉ ጥበብ ሰምሮላት ይሆን ? ” ሲል እሲበ።
ፊቱን ታጥቦ ሲመለስ ቁርስ ደርሶል ፡ቁርስ ቁርስ እያለ አቤልና ድብርትን ? አስነሣቸው ። “ድብርት ፊቱን እንዳጨፈገገ ከብርድ ልብሱ ውስጥ በወጣ ጊዜ እስክንድር ስሜቱ ገብቶት በሆዱ እየሣቅ ማበጠሪያ ይፈልግ
ጀመር በአፉ ባይቆጣም ውስጥ ውስጡን እየተነፋነፈ መሆኑ ገባው በልቡ ምን እያለ እየረገመኝ ይሆን? እያለ ማበጠሪያውን እንሥቶ ወደ መስኮቱ ተጠጋ ። ሁሉም በመስኮቱ መስታወት እያዩ ነው ፥ ጸጉራቸውን የሚያበጥሩት
ጸጉሩን ማበጠር ሲጀምር፥ ጥርጣሬ ስሜት ወደ ሳምሶን ዘወር አለ ። ሳምሶምም የሚጥልበትን የተረብ ቃል እያዘጋጀ ያየው ስለ ነበር። ዐይን ለዐይን ተገጣጠሙ የዓይኖቻቸው ግጭት ከቋንቋ ይበልጥ ስላግባባቸው ሁለቱም ተሳስቀው ዐይኖቻውን መለሱ ።
ዛሬ አንድ ቃል እንዳትናገረኝ ” አለው እስክንድር በሥጋት ስሜት ።
“ ማ ተናግረህ ? ” አለው ሳምሶን ፡ የመነቃቃት ሣቅ እየሳቀ ። “ እኛ እንደሆን ሁላችንም ተነሥተናል ጎረቤት ክፍሎችን እንዳትቀሰቅስ ቀስ ብለህ አበጥር።
ዕረፍ ብዬሃለሁ አንተ መላጣ
“ እምልህ በኋላ ወቀሳው ለኛእ ንዳይተርፍ ብዬ ነው።”እስክንድር እንደ ወትሮው ቀልዶ ሊያልፍ አልፈለገም
ስማ ሳምሶን እውነት ይህን ከኪንኪ ጸጐሬን ከልቤ እንደምኮራበት ታውቃለህ ? ” አለው ።
ወደህ ነው ? የተፈጠረልህ አይለወጥ ነገር ! ”
“ እንዴ ስለ ተፈጠረልኝ ሳይሆን በከንኪነቴ እኮራበታለሁ ነው የምልህ ! ”
ይሁንልህ ! ” አለው ሳምሶን በማብሸቅ ዐይነት።አቤልና ድብርት” ልብሳቸውን ለብሰው ፊታቸውን ሊታጠቡ ወጡ ።
“ ለመሆኑ አጭር ኪንኪ ጸጉር መጥፎ ፥ ረዥም ሉጫ ጸጉር ቆንጆ አድርጎ መመዘኛ ያወጣው ምን እንደሆነ ታውቃለህ ? ” አለው እስክንድር አምርሮ
እንጃ እኔ መመዘኛዉ ሲወጣ አልተወለድኩም።
“ አትቀልድ ” አለው እስክንድር የምናገረው።
አትቀልድ አለው እስክንድቁም የምናገረው ቁም ነገር ነው ። አሁን የምንጠቀምበትን የጥሩና መጥፎ ጸጉር
መመዝኛ ያወጣሁት ረዥም ጸጉር ያላቸው። ነጮቹ ናቸው አየህ ነጮች የእኛን የአፍሪካውያንን የዕድገት ኋላ ቀርነት በመመርዝ ክፉኛ ተፅኖአቸውን
በው መመርኮዝ ክፉኛ ተጽዕኖአቸውን አሳርፈውብናል በሚቻላቸው አጋጣሚ ሁሉ በባህላችን ፡ በአኗኗሯችን በአፈጣጠራችን አፊዘዋል። በኋላ ቀርነታችን ተሣልቀዋል ። የዝንጆሮነት ዘመናችሁን አልጨረሳችሁም ” ሊሉን ሞክረዋል ። የሚገርመው የእነሱ ጥረት ሳይሆን የእኛ ለእነሱ እምነትና ፍላጎት መስገድ ነው ። በጣም የሚያሳዝነው ደግሞ የእነሱ ተጽዕኖ ከአባቶቻችንና ከአያቶቻችን ይልቅ በእኛ በተማርነው ትውልድ ላይ ይበልጥ መንጸባረቁ ነው ። ኧረ ! ማይማኑ አያቶቻችን ለሀገራቸው ! ለባህላቸውና ለእምነታቸው ጠንካሮች ነበሩ ። እኛ ነን እንጂ ለውጪ ባህልና እምነት ልፍስፍስ የሆነው ! ”
ረጋ ብሎ የጀመረውን ንግግሩን ውስጣዊ እምነቱ እያጋለው ድምፀቱ ሲጨምርና ፊቱ ሲለዋወጥ ቢመለከትም ሳምሶን የሚረታለት አልሆነም ።
“ ይህ ሁሉ ፍልስፍና አሁን ለኪንኪ ጸጉርህ ማሳመሪያ ነው ? በል እሺ ይሁንልህ ፤ጥሩ ነው ። ”
እስክንድር አሁንም ለቀልድ ቦታ አልሰጠውም ።
ነጮች ለራሳቸው በሚያመቻቸው የነሱን ፍላጎት በሚጠብቅና የነሱን ባህል በሚያንጸባርቅ ሁኔታ ያወጡት መመዘኛም ሆነ መመሪያ ለአፍሪካውያን አይሠራም ። ይህ ከባህል ወረራው አንዱ ክፍል ነው ። አፍሪካውያኖች የራሳችን የሆነ የውበት መመዘኛ ሊኖረን ይገባል ። ደግሞም አለን ። ጥቁረታችን የጸጉራችን እጥረትና ከርዳዳነት ለኛ ውበት ነው ። ”
“ በል እንግዲህ ሁለተኛ ስላ ፀጉር አላነሣም ” አለ ሳምሶን ግማሽ የመሸነፍ ግማሽ የማሾፍ ስሜት እያሳየ ።
“ ምናለበት ? በተከራከርክ ቁጥር ብዙ ትማራለህ ። አለና እስክንድር ጸጉሩን ችምችም አርጎ ካበጠረ በኋላ ተመልከት ባለሉጫና ረዥም ጸጉሮቹ እንዲህ ማድረግ አይችሉም ” አለው ።
ሳምሶን ሥቆ ዝም አለ ።
አራቱም ተጣጥበውና ተበጣጥረው ከጨረሱ በኋላ ለቁርስ ወደ ምግብ እዳራሽ ሔዱ።እስክንድር አሁንም የሚያሰላስለው ። ለሰዓት በኋላው ቀጠሮ አቤኔን የሚያታልልበትን መንገድ ነበር መመገቢያ አዳራሽ ውስጥ ከገቡ በኋላ
ድብርት ከነሱ ተነጥሎ ለብቻው ጥግ ሔዶ ተቀመጠ ።ሦስቴም ነገሩ ስለ ገባችው ተሣሣቁ ። ምንጊዜም ሳምሶን
ያለበት ቦታ መቀመጥ አይወድም ። ይወርፈዋል ። ሥራዬ ብሎ ያበሽቀዋል ። መኝታም ከእሱ ሥር የሚተኛው የግድ
ሆኖበት ነው።
“ ልሒድና አጠገቡ ልቀመጥ ? ” አላቸው ሳምሶን ተንኮል
👍4
#ቆንጆዎቹ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሦስት
፡
፡
#ድርሰት_ሰርቅ_ዳ
...“አባ አይቀድሱብኝ። ይልቅ መስቀሉን ወዲያ ያስቀምጠና ልብሶን አወላልቀው አቅፈውኝ ይደሩ፡፡” አላች የለበሰችውን አበሻ ቀሚስ እያወለቀች::
ያወለቀችውን ቀሚስ ከቁም ሳጥኗ ሰቅላ ተመለሰች፡፡ ከሰውነቷ ጋር የተለጠፈ የሚመስለውንና ያፈጠጠ ጡቷን ወጥሮ የያዘውን ነጭ ልስልስ የውስጥ ልብሷን በጭንቅላቷ በኩል እየታገለች ሳበችው:: መካከለኛ የፓፓያ ቅርጽ ያላቸው ጡቶቿ ውስጥ ልብሱ ሟዥቅ አድርጓቸው ሲያልፍ ናትናኤል ዓይን ላይ እንደ ጎማ ደጋግመ ነጠሩበት፡፡ ያልተሟሽ ሸክላ
የመሰለው ደረቷና እንብርቷ ኣካባቢ የሚታየው ቅርጿ ገና ሳይነኩት ከሩቅ
የሚለሰልስ ነው:: የዳሌዋ ማዛን በአግባቡ አበጥ ብሎ የሽንጧን አወራረድ
ደርዝ ይጠብቃል፡፡ ናትናኤል ባለፉት ቀናት እየተላመዳት በመምጣቱ
ዓይናፋርነቱን ከላዩ ላያ ጥሎ ለመጀመሪያ ጊዜ ቄስነቱን ረስቶ ትክ ብሎ ተመለከታት፡፡ አይኖቹን ከሰውነቷ ላይ ወደ ታች ከታች ወደ ላይ አራወጣቸው፡፡ ዞር በል ይሉኝታ... ህሊና በማስተዋል እየታገዘ በውበት አድናቆት ያርካ…ተፈጥሮ ትደነቅ... ከእግዚአብሄር በታች ቅርጽ ቢመለክ ምን ያስገርማል! ....ሴት ልጅ ቅርጽ፤ የጽጌረዳ አበባ ቅርጽ የግራር ዛፍ
ቅርጽ፤ የወንዝ ዳር አለት፤ የንስር አሞራ፤ የእንስሳ ፣የሜዳ አህያ... የዘውዲቱ... እህህ!
“ምነው አባ ቄሱ ትኩር ብለው አዩኝ?” ስትለው ከሄደበት ሃገር ተመለሰ፡፡
“አይ ዝም ብዬ እንደው…. አለ አይደል…” የሚመልስላት ጠፋው፡፡ ትንሽ ደንገጥ እንደማለት ቢልም እይታውን ከላይዋ ላይ አልነቅል አለ፡፡
ዘውዲቱ እየተውረገረገች ወደ ቁም ሳጥኗ ተጠግታ እጇን ወደ ውስጥ ሰድዳ የተሰበረ የፊት መስታወት ስታወጣ ሰ
በጀርባና በትከሻዋ የደሳሳዋን ትንሽ ክፍል የታመቀ አየር የምትቀፈው መሰለች፡፡ : የዳሌዋ ሚዛናዊ እንቅስቃሴ ለመጥ ካለው ቀጭን ወገቧ ጋር ሙዚቃዊ ስልት ፈጥሮ በውስጥ ሱሪ ብቻ የተሸፈነውን መቀመጫዋን ጎልቶ እንዲወጣ አድርጎታል፡፡ናትናኤል ሰውነቱ ሲሟሟቅ ተሰማው፡፡ : ይሄ ነው ብሎ የማይለው ኣንዳች ስሜት ሁለመናውን ይወረውና ደወጣጥረው ጀመር፡፡
“እንዳቅማችን እኛም መስተዋት ኣለን… የተሰበረም ቢሆን የፒያሳም ባይሆን ቅባትም…” አለችና ከአልጋዋ ትራስጌ የቅባት ቆርቆሮና ብልቃጥ አወጣችና ኣልጋው ሳይ እግሪን ኣነባብራ ተቀምጣ ትቀባባ ጀመር፡፡
ኑሮ ካሉት መቃብር ይሞቃል ሲሉ አልሰማሽም? አይዞሽ" አላት ግርንቡዷ ላይ እንደተቀመጠ ዓይኖቹን በተነባበሩት እግሮቿ ላይ ተክሎ የባቶቿን ዘና ያለ ማሪኪ አወራረድ እያደነቀ::
“እሱስ እውነትክን ነው... አትመልከቺ ሱፍ አትዪ መኪና እኛም እንገዛለ ዕድሉ ሲቃና” ብሎ የለ ዘፋኝ" አለች በአሮጌ ማበጠሪያ ፀጉሯን እየሞዠቀች::
ናትናኤል ሳያስበው እንድ የሚጸጽተወ ነገር ድንገት ተናገረ::
“ቆንጆ ነሽ አላት ትንፋሹ እየተናነቀው፡፡ የአድናቆት ቃል ምን ይጎዳል?
“ቆንጆ ነኝ? ቆንጆ ነኝ? አለችና መስተዋቱን አልጋዋ ላይ ውርውር
አድርጋ
“የቄስ ቆንጆስ እንተ...” ብላ ድኩላ እንደሚያጠምድ ነብር ዘላ ተጠመጠመችበት፡፡ ጭኖቿን ጉልበቱ ላይ አጋድማ እያገላበጠች ታሻሽው
ጀመር፡፡
“ልቀቂኝ እለ ሊገፈትራት እየተፍጨረጨረ፡፡
“አሁን ገና ተያዝክ አይደል…” እያለች በሳቅ ትንከተክት ጀመር ፤
ያሞጠሞጠ ጡቶቿን ደረቱ ላይ እንደ ደንገላሳ እያንከባለለች
እንዲህ ነች ዘውዲቱ! ቆንጆ ነሽ እያልክ ደሞ ልትገፈትረኝ፡፡”እጆቿን ሊያስለቅቃት ሞከረ፡፡
“አልለቅህ ዛሬ ብር አምባርህን ሳልሰብረው! …ሙከራዋን ወደ ቀልድ ለወጠች እየተፍነከነከች፡፡
ዝር በይ ዘውዲቱ” በመጨረሻ ተሳከለት፡፡ ሲገፈትራት እጇን አላልታ ለቀቀችውና አልጋዋ ውስጥ ጉብታ እያስካካች ትንፈቀፈቅ ጀመር። ሙከራዋን ቡኋልዮሽ ኣስተሳሰቧ ቀልድ እድርጋ እንዳየችው ለናትናኤል ታውቆታል፡፡
ናትናኤል ሁለመናው እንደጋለ ነው፡፡ አልቦታል፡፡ የልቡ አመታት ጨምሯል፡፡ ቀዝቃዛ ገላዋ ለቆት የሄደ አልመስል እስኪለው ድረስ ተቅበጠበጠ፤ ተቁነጠነጠ፡፡ ሱሪው መወጣጠሩን አሁን ነው ያወቀው። ሠይጣን የሚባለው ለካ ይሄ ነው ኣዳምና ሄዋን ወይስ ሄዋንና ኣዳም አዳም ለካ ደካማ ነው… ኢምንት…. የሴት ትንፋሽ በሙቀት ንረት በቅጽበት
ጉድ የሚያደርገው የሴት ልጅ ገላ ሲነካውና የሴት ልጅ ጣት ሊዳስሰው
በረዶ ቀልጦ በሴኮንዶች ምርኮኛ የሚያደርገው ይገርማል ለካ ሰው ወዶ አይደለም አይገቡበት አዘቅት የሚወርደው በጨለማ ዋሻ ውስጥ የሚሰምጠው ለጥቂት እኮ ነበር፡፡ ለዓላማው የተነሳሳ መሆኑና በኣስተዳደጉ ባይተዋር የሆነበትን ሽርሙጥናን መጥላቱ እንጂ ጉድ ሆኖ ነበር፡፡ ለማናቸውም ግን ፈተና ነው ዛሬ ያሳለፈው። ዘውዲቱም አይበገሬነቱ እንደገባት ግልጽ ነው።
“እረ ና ተኛ ባክህ.…እኔ እንቅልፌ መጣ… መስታወቷን ደሞ እቦታዋ አኑርልኝ፡፡ ጎሽ የኔ ቤት ጠባቂ… የኔ ዘበኛ አለችው እያዛጋች፡፡
“ጭኔ ሳትገባ ታቅፈኛለህ እሺ? በገብርኤል” አለች ቀጠለችና “በሚገባ እንጅ፡፡ ወንድም እህቱን አቅፎ አይተኛም ያለው ማነው?” አላት ፈገግ ብሎ፡፡
ያንን ሌሊት አቅፏት አደረ፡፡
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ዘውዲቱ ያላትን ሁሉ በገዛችለት በማግስቱ ቦት ጫማን አጥልቆ
ጋቢውን አጣፍቶ ለብሶ ጥምጥሙን ጠምጥሞ፤ መስቀሉን ጉያው ከቶ
ጺሙን አጎፍሮ በምርኩዙ መሬቱን እየተነኮሰ ጭራውን በተን መለስ
እያደረገ ጭንቀትና ፍርሃት እያንጠረጠሩት ወጣ፡፡
“ያመሻሉ እንዴ?” አለችው የቤቷን ተለዋጭ ቀልፍ እየሰጠችው::
“አይመስለኝም፡፡” አላት የተንዘላዘለ ጋቢውን ወደ ትከሻው ሽቅብ
እየሰበሰሰ።
“ተጠንቀቅ... እ... እቤትህ . ድረስ ባትሄድ ጥሩ ነው::ባይሆን ባለቤትህ ከቤት የምትወጣበትን መንገድ ፈልግ፡፡”
“አታስቢ” ብሏት ወጣ፡፡
በጠባቧ ኮረኮንች መንገድ አልፎ ከዋናው የመኪና መንገድ ብቅ እንዳለ ፍርሃት ፍርሃት አለው፡፡ ሰው ሁሉ እሱን እሱን የሚያይ የሚመረምር መሰለው፡፡ ታክሲ ተሳፍሮ ወደፒያሳ ገስጎሰ፡፡ ሂሣቡን ከፍሎ
ከታክሲ ከወረደ በኋላ በመሃል ፒያሳ ሲያልፍ የገዛ ምስሉን በረጃጅሞቹ
የሱቅ መስታወቶች ውስጥ ሲመለከት ለራሱም ማመን አቃተው!ምኑም ቄስ
አልመስልህ አለው:: የሚያውቁት ቢያገኙት…ፈጣሪዬ! አለ ከራሱ ጋር፡፡
አንድ ነገር ደግሞ ይጎለዋል፡፡ ከውጭ የሚታየው አለባበሱ ቅስናው ሕጋዊ
መሆን አለበት። ሕጋዊ የመታወቂያ ወረቀት ያስፈልገዋል፡፡ ምን ማድረግ
እንዳለበት ለሳምንታት አውጥቶ አውርዶ በዝርዝር አቅዶታል፡፡ ጊዜ አላጠፋም መንገዱን ተሻግሮ ከአንድ ፎቶግራፍ ማንሻ ቤት ገባ።
“እንደምን ዋልሽልኝ የኔ ልጅ፡፡” አላት ጠረጴዛ ኋላ ተቀምጣ ትናንሽ ፎቶግራፎች በመቀስ የምትክረክም ሴት ሲያይ፡፡
“አቤት እንደምን ዋሉ፡፡” አለች ልጅቷ ከተቀመጠችበት ተነስታ ቄሱ
ከጉያቸው ያወጡትን መስቀል እየተሳለመች።
“እባክሽ ፎቶ : ልነሳ ብዬ… አሁን ይደርስልኝ ይሆን?' አላት አስተዛዝኖ፡፡
“አዬ… አሁን እንኳን አይደርስሎትም፡፡ ነገ በዚሁ ስዓት ቢመጡ አዘጋጅተን እንጠብቆታለን፡፡”
“እይ! አይ! ነገ በዚህ ሰዓትማ ደብረሊባኖስ አቀበቱ ላይ ነኝ፡፡ አሁን
አልከሽዬ፡፡ እባክሽ የእኔ ልጅ ላስቸግርሽ፡፡ መንገደኛ ሁኜ ነው፡፡”
ለሳምንታት ያጠናውን ቃለ ምልልስ እንዳመጣው፡ እያስተካከለ ያወርደው
ጀመር ቄሱ፡፡ ቀዝቃዛ ፍርሃት ነፍስ ዘርቶ በጀርባው ተንቆረቆረ፡፡
“እስቲ ይቆዩ አንዴ፡፡ አስራት! አስራት!” እያላች ወደ ጓዳ ገባች ልጅቷ፡፡ ብዙም ሳትቆይ ረዘም ጠቆር ያለ ጺማም ወጣት ተከትሏት መጣ፡፡
“እንደምን አለልኝ የእኔ ልጅ::”
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሦስት
፡
፡
#ድርሰት_ሰርቅ_ዳ
...“አባ አይቀድሱብኝ። ይልቅ መስቀሉን ወዲያ ያስቀምጠና ልብሶን አወላልቀው አቅፈውኝ ይደሩ፡፡” አላች የለበሰችውን አበሻ ቀሚስ እያወለቀች::
ያወለቀችውን ቀሚስ ከቁም ሳጥኗ ሰቅላ ተመለሰች፡፡ ከሰውነቷ ጋር የተለጠፈ የሚመስለውንና ያፈጠጠ ጡቷን ወጥሮ የያዘውን ነጭ ልስልስ የውስጥ ልብሷን በጭንቅላቷ በኩል እየታገለች ሳበችው:: መካከለኛ የፓፓያ ቅርጽ ያላቸው ጡቶቿ ውስጥ ልብሱ ሟዥቅ አድርጓቸው ሲያልፍ ናትናኤል ዓይን ላይ እንደ ጎማ ደጋግመ ነጠሩበት፡፡ ያልተሟሽ ሸክላ
የመሰለው ደረቷና እንብርቷ ኣካባቢ የሚታየው ቅርጿ ገና ሳይነኩት ከሩቅ
የሚለሰልስ ነው:: የዳሌዋ ማዛን በአግባቡ አበጥ ብሎ የሽንጧን አወራረድ
ደርዝ ይጠብቃል፡፡ ናትናኤል ባለፉት ቀናት እየተላመዳት በመምጣቱ
ዓይናፋርነቱን ከላዩ ላያ ጥሎ ለመጀመሪያ ጊዜ ቄስነቱን ረስቶ ትክ ብሎ ተመለከታት፡፡ አይኖቹን ከሰውነቷ ላይ ወደ ታች ከታች ወደ ላይ አራወጣቸው፡፡ ዞር በል ይሉኝታ... ህሊና በማስተዋል እየታገዘ በውበት አድናቆት ያርካ…ተፈጥሮ ትደነቅ... ከእግዚአብሄር በታች ቅርጽ ቢመለክ ምን ያስገርማል! ....ሴት ልጅ ቅርጽ፤ የጽጌረዳ አበባ ቅርጽ የግራር ዛፍ
ቅርጽ፤ የወንዝ ዳር አለት፤ የንስር አሞራ፤ የእንስሳ ፣የሜዳ አህያ... የዘውዲቱ... እህህ!
“ምነው አባ ቄሱ ትኩር ብለው አዩኝ?” ስትለው ከሄደበት ሃገር ተመለሰ፡፡
“አይ ዝም ብዬ እንደው…. አለ አይደል…” የሚመልስላት ጠፋው፡፡ ትንሽ ደንገጥ እንደማለት ቢልም እይታውን ከላይዋ ላይ አልነቅል አለ፡፡
ዘውዲቱ እየተውረገረገች ወደ ቁም ሳጥኗ ተጠግታ እጇን ወደ ውስጥ ሰድዳ የተሰበረ የፊት መስታወት ስታወጣ ሰ
በጀርባና በትከሻዋ የደሳሳዋን ትንሽ ክፍል የታመቀ አየር የምትቀፈው መሰለች፡፡ : የዳሌዋ ሚዛናዊ እንቅስቃሴ ለመጥ ካለው ቀጭን ወገቧ ጋር ሙዚቃዊ ስልት ፈጥሮ በውስጥ ሱሪ ብቻ የተሸፈነውን መቀመጫዋን ጎልቶ እንዲወጣ አድርጎታል፡፡ናትናኤል ሰውነቱ ሲሟሟቅ ተሰማው፡፡ : ይሄ ነው ብሎ የማይለው ኣንዳች ስሜት ሁለመናውን ይወረውና ደወጣጥረው ጀመር፡፡
“እንዳቅማችን እኛም መስተዋት ኣለን… የተሰበረም ቢሆን የፒያሳም ባይሆን ቅባትም…” አለችና ከአልጋዋ ትራስጌ የቅባት ቆርቆሮና ብልቃጥ አወጣችና ኣልጋው ሳይ እግሪን ኣነባብራ ተቀምጣ ትቀባባ ጀመር፡፡
ኑሮ ካሉት መቃብር ይሞቃል ሲሉ አልሰማሽም? አይዞሽ" አላት ግርንቡዷ ላይ እንደተቀመጠ ዓይኖቹን በተነባበሩት እግሮቿ ላይ ተክሎ የባቶቿን ዘና ያለ ማሪኪ አወራረድ እያደነቀ::
“እሱስ እውነትክን ነው... አትመልከቺ ሱፍ አትዪ መኪና እኛም እንገዛለ ዕድሉ ሲቃና” ብሎ የለ ዘፋኝ" አለች በአሮጌ ማበጠሪያ ፀጉሯን እየሞዠቀች::
ናትናኤል ሳያስበው እንድ የሚጸጽተወ ነገር ድንገት ተናገረ::
“ቆንጆ ነሽ አላት ትንፋሹ እየተናነቀው፡፡ የአድናቆት ቃል ምን ይጎዳል?
“ቆንጆ ነኝ? ቆንጆ ነኝ? አለችና መስተዋቱን አልጋዋ ላይ ውርውር
አድርጋ
“የቄስ ቆንጆስ እንተ...” ብላ ድኩላ እንደሚያጠምድ ነብር ዘላ ተጠመጠመችበት፡፡ ጭኖቿን ጉልበቱ ላይ አጋድማ እያገላበጠች ታሻሽው
ጀመር፡፡
“ልቀቂኝ እለ ሊገፈትራት እየተፍጨረጨረ፡፡
“አሁን ገና ተያዝክ አይደል…” እያለች በሳቅ ትንከተክት ጀመር ፤
ያሞጠሞጠ ጡቶቿን ደረቱ ላይ እንደ ደንገላሳ እያንከባለለች
እንዲህ ነች ዘውዲቱ! ቆንጆ ነሽ እያልክ ደሞ ልትገፈትረኝ፡፡”እጆቿን ሊያስለቅቃት ሞከረ፡፡
“አልለቅህ ዛሬ ብር አምባርህን ሳልሰብረው! …ሙከራዋን ወደ ቀልድ ለወጠች እየተፍነከነከች፡፡
ዝር በይ ዘውዲቱ” በመጨረሻ ተሳከለት፡፡ ሲገፈትራት እጇን አላልታ ለቀቀችውና አልጋዋ ውስጥ ጉብታ እያስካካች ትንፈቀፈቅ ጀመር። ሙከራዋን ቡኋልዮሽ ኣስተሳሰቧ ቀልድ እድርጋ እንዳየችው ለናትናኤል ታውቆታል፡፡
ናትናኤል ሁለመናው እንደጋለ ነው፡፡ አልቦታል፡፡ የልቡ አመታት ጨምሯል፡፡ ቀዝቃዛ ገላዋ ለቆት የሄደ አልመስል እስኪለው ድረስ ተቅበጠበጠ፤ ተቁነጠነጠ፡፡ ሱሪው መወጣጠሩን አሁን ነው ያወቀው። ሠይጣን የሚባለው ለካ ይሄ ነው ኣዳምና ሄዋን ወይስ ሄዋንና ኣዳም አዳም ለካ ደካማ ነው… ኢምንት…. የሴት ትንፋሽ በሙቀት ንረት በቅጽበት
ጉድ የሚያደርገው የሴት ልጅ ገላ ሲነካውና የሴት ልጅ ጣት ሊዳስሰው
በረዶ ቀልጦ በሴኮንዶች ምርኮኛ የሚያደርገው ይገርማል ለካ ሰው ወዶ አይደለም አይገቡበት አዘቅት የሚወርደው በጨለማ ዋሻ ውስጥ የሚሰምጠው ለጥቂት እኮ ነበር፡፡ ለዓላማው የተነሳሳ መሆኑና በኣስተዳደጉ ባይተዋር የሆነበትን ሽርሙጥናን መጥላቱ እንጂ ጉድ ሆኖ ነበር፡፡ ለማናቸውም ግን ፈተና ነው ዛሬ ያሳለፈው። ዘውዲቱም አይበገሬነቱ እንደገባት ግልጽ ነው።
“እረ ና ተኛ ባክህ.…እኔ እንቅልፌ መጣ… መስታወቷን ደሞ እቦታዋ አኑርልኝ፡፡ ጎሽ የኔ ቤት ጠባቂ… የኔ ዘበኛ አለችው እያዛጋች፡፡
“ጭኔ ሳትገባ ታቅፈኛለህ እሺ? በገብርኤል” አለች ቀጠለችና “በሚገባ እንጅ፡፡ ወንድም እህቱን አቅፎ አይተኛም ያለው ማነው?” አላት ፈገግ ብሎ፡፡
ያንን ሌሊት አቅፏት አደረ፡፡
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ዘውዲቱ ያላትን ሁሉ በገዛችለት በማግስቱ ቦት ጫማን አጥልቆ
ጋቢውን አጣፍቶ ለብሶ ጥምጥሙን ጠምጥሞ፤ መስቀሉን ጉያው ከቶ
ጺሙን አጎፍሮ በምርኩዙ መሬቱን እየተነኮሰ ጭራውን በተን መለስ
እያደረገ ጭንቀትና ፍርሃት እያንጠረጠሩት ወጣ፡፡
“ያመሻሉ እንዴ?” አለችው የቤቷን ተለዋጭ ቀልፍ እየሰጠችው::
“አይመስለኝም፡፡” አላት የተንዘላዘለ ጋቢውን ወደ ትከሻው ሽቅብ
እየሰበሰሰ።
“ተጠንቀቅ... እ... እቤትህ . ድረስ ባትሄድ ጥሩ ነው::ባይሆን ባለቤትህ ከቤት የምትወጣበትን መንገድ ፈልግ፡፡”
“አታስቢ” ብሏት ወጣ፡፡
በጠባቧ ኮረኮንች መንገድ አልፎ ከዋናው የመኪና መንገድ ብቅ እንዳለ ፍርሃት ፍርሃት አለው፡፡ ሰው ሁሉ እሱን እሱን የሚያይ የሚመረምር መሰለው፡፡ ታክሲ ተሳፍሮ ወደፒያሳ ገስጎሰ፡፡ ሂሣቡን ከፍሎ
ከታክሲ ከወረደ በኋላ በመሃል ፒያሳ ሲያልፍ የገዛ ምስሉን በረጃጅሞቹ
የሱቅ መስታወቶች ውስጥ ሲመለከት ለራሱም ማመን አቃተው!ምኑም ቄስ
አልመስልህ አለው:: የሚያውቁት ቢያገኙት…ፈጣሪዬ! አለ ከራሱ ጋር፡፡
አንድ ነገር ደግሞ ይጎለዋል፡፡ ከውጭ የሚታየው አለባበሱ ቅስናው ሕጋዊ
መሆን አለበት። ሕጋዊ የመታወቂያ ወረቀት ያስፈልገዋል፡፡ ምን ማድረግ
እንዳለበት ለሳምንታት አውጥቶ አውርዶ በዝርዝር አቅዶታል፡፡ ጊዜ አላጠፋም መንገዱን ተሻግሮ ከአንድ ፎቶግራፍ ማንሻ ቤት ገባ።
“እንደምን ዋልሽልኝ የኔ ልጅ፡፡” አላት ጠረጴዛ ኋላ ተቀምጣ ትናንሽ ፎቶግራፎች በመቀስ የምትክረክም ሴት ሲያይ፡፡
“አቤት እንደምን ዋሉ፡፡” አለች ልጅቷ ከተቀመጠችበት ተነስታ ቄሱ
ከጉያቸው ያወጡትን መስቀል እየተሳለመች።
“እባክሽ ፎቶ : ልነሳ ብዬ… አሁን ይደርስልኝ ይሆን?' አላት አስተዛዝኖ፡፡
“አዬ… አሁን እንኳን አይደርስሎትም፡፡ ነገ በዚሁ ስዓት ቢመጡ አዘጋጅተን እንጠብቆታለን፡፡”
“እይ! አይ! ነገ በዚህ ሰዓትማ ደብረሊባኖስ አቀበቱ ላይ ነኝ፡፡ አሁን
አልከሽዬ፡፡ እባክሽ የእኔ ልጅ ላስቸግርሽ፡፡ መንገደኛ ሁኜ ነው፡፡”
ለሳምንታት ያጠናውን ቃለ ምልልስ እንዳመጣው፡ እያስተካከለ ያወርደው
ጀመር ቄሱ፡፡ ቀዝቃዛ ፍርሃት ነፍስ ዘርቶ በጀርባው ተንቆረቆረ፡፡
“እስቲ ይቆዩ አንዴ፡፡ አስራት! አስራት!” እያላች ወደ ጓዳ ገባች ልጅቷ፡፡ ብዙም ሳትቆይ ረዘም ጠቆር ያለ ጺማም ወጣት ተከትሏት መጣ፡፡
“እንደምን አለልኝ የእኔ ልጅ::”
👍4
#የወድያነሽ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሦስት
፡
፡
#ድርሰት_በኀይለመለኮት_መዋዕል
...አሮጊቷ ሠራተኛችን ነጋ ጠባ እየታመሙ መውደቅ መነሣት ስለ
በዛባቸው «እስኪ በጠበሉም በምኑም ልሞካክረው» ብለው ከሔዱ ወሩ ተጋመሰ::በእርሳቸው እግር እንዲት ልጅ እግር ሠራተኛ ተካን፡ የወዲያነሽም ያሳለፈችው ችግርና መከራ ቁጣና ግልምጫ ረሃብና እርዛት ሁሉ ከአእምሮዋ ላይ የማይደመሰስና የማይረሳ የኑሮ ትምህርት አስጠንቷታል። በዚሁ የተነሣ አዲሷን ሠራተኛችንን በርኅራኄና በደግነት ታያታለች። በትምህርትም ረገድ ከቀን ወደ
ቀን በመበርታቷ በእርሷ ላይ ያለኝ ተስፋ እንደ አበባ እምቡጥ በየጊዜው ይፈነዳ
ጀመር። የደመወዜ ከፍ ማለት የቤታችንን ዕቃዎች በአዳዲስ ምርጥ ቁሳቁሶች
ለመተካት ረዳ፡፡ ለውጥ የኑሮ መስተዋት ነው። የየወዲያነሽ መልክና ውበትም
የቀድሞ ደረጃውን ሊይዝ ስንዝር ታህል ቀረው፡፡ በክርክርና በውይይት
እንድትመራና እንድታምን ያደረግሁት ጥረት ከጊዜው ሁኔታ ጋር እየተቀራረበ
የሚራመድ የልፋት ውጤት እስገኘልኝ። ጸጉሯ እንገቷ ላይ እየተገማሸረ
የቀሚሷን እንገትያ መዳሰስ ጀመረ፡፡ ዕድሜዋ ኻያ ሰባት ገደማ በመድረሱ
ደርባባና ጐዝጉዝ ያለች ወጣት ሆነች፡፡ እንዲያውም በምኗም በምኗም በከፍተኛ
ምቾትና ድሎት ካደገችው እኅቴ ይልቅ የእኔዋ የወዲያነሽ በእጅጉ ላቀች፡፡
የውብነሽ የንግድ ሥራ ትምህርቷን ጨርሳ ከንግድ ትምህርት ቤት
ከተመረቀች ሦስት ወር ዐለፋት፡፡ ነገር ግን መስከረም ሲጠባ ሥራ ትጀምሪያለሽ
ተብላ ቦዝና ከረመች፡፡ አባቴ ከግሼን ማርያም በተመለሰ በሳምንቱ በደኅና ደሞዝ ሥራ ጀመረች።
አንድ ቀን እሑድ ከቀኑ አምስት ሰዓት ገደማ ላይ እኔና የወዲያነሽ በእግራችን ወደ አፍንጮ በር ስናዘግም ቅድስት ማርያም ቤተ-ክርስቲያን ደረስን።
በቤተ ክርስቲያኑ ዐውደ ምሕረትና አካባቢ እጅግ በጣም ብዙ ሕዝብ ተሰብስቧል።
በሕዝቡ መኻል እየተጋፋን ወደ ሰሜን አቅጣጫ ስንጓዝ የኅዳር ማርያም መሆኗ
ትዝ አለኝ፡፡ ሕዝቡ እየተግተለተላ ወዲያ ወዲህ ሲሔድ ድንጋዩ የተፈነቀለበት
ቁጫጭ መስሏል፡፡ የወዲያነሽ ግንባሩን በጥንግ እንደ ተመታ ገነኛ ቀጥ ብላ
ቆመች፡፡ የቀኝ እጀን ይዛ ወደ ኋላ እየጎተተች «ጌትዬ ጉድፈላልህ! የዛሬን
አውጣኝ! » ስትል ትንፋሿ በድንጋጤ ወደ ውስጥ ሠረገ፡፡
ከወደፊታችን አንዳች አደጋ የመጣ መስሉኝ አፍጥጬ ተመለከትኩ፡፡
አገር አማን ነበር፡፡ ለካስ ነገሩ ወዲህ ኖሯል፡፡ ከፊት ለፊታችን ትንሽ ራቅ ብሎ
አንድ ቀጠን ረዘም ብለው ጥቁር ሱፍ የለበሱና አሽከር ያስከተሉ የቀይ ዳግ
አዛውንት ወደ እኛ ሲመጡ አየሁ። አባቴ ነው።
የወዲያነሽ እጅ በዱላ የተመታ ይመስል ተዝለፈለፈ። የበደነ አካል የያዝኩ መሰለኝ፡፡ እጅዋን ለቅቄ ወደ ጎን ገፋኋት። አልራቀችም፡፡ ከአባቴ በስተጀርባ እናቴና እኅቴ አንዲት ነባር ሠራተኛ አስከትለው ይከተላሉ፡፡የወዲያነሽ ትንሽ ፈንጠር ብላ በግራ ጎናቸው ዐልፋ ሄደች። በከዘራ በጥፊና በክርን ደብድበው ካባረሯት ወዲህ እናቴንና እህቴን ስታያቸው የመጀመሪያ የመጀመርያ ጊዜዋ ነበር።
ሁለት እጆቼን ወደኋላዩ አድርጌ ልምጥ ብዬ እጅ ነሳሁ፡፡ እሱ ግን ሌላም እላለ። «እንተ ከሃዲ! ወይኔ ያየህ ይራድ! የማታ ማታ እንዲህ ታደርገኝ?
በቁሜ ቀብረኸኝ ትሄድ? አዝኘብሃለሁና ወላዲተ አምላክ በዕለተ ቀኗ ትመስክር
አይቀናህም!! እንዲሁ አውታታ ሆነህ ትቀራለህ! በል ሒድ!» አለና ከእግር
እስከ ራሴ በጥላቻ ግርምሞኝ ሄደ፡፡
ከአባቴ በስተጀርባ ቆማ የነበረችው እናቴ ዐይኔን ከማየት ብላ ከሠራተኛዋ ጋር ታወራ ነበር። ነጭ ጋቢ የለበሰችው የውብነሽ በፍርሃት ዐይኗን እያቁለጨለጨች ጨበጥ አድርጋኝ ወደ እነርሱ ተመለሰች፡፡ ሆድና ጀርባ ሆነን
እነርሱ ወደ ደቡብ እኛ ወደ ሰሜን ተጓዝን፡፡ የወዲያነሽ ምን አሉህ?' እንኳ ብላ አልጠየቀችኝም፡፡ እኔም አላነሣሁላትም፡፡ የወጣንበትን ጉዳይ ፈጽመን ወደ ልጃትን ዘንድ ሄድን፡፡
ከዚያ ቀደም በወሰድንለት የመላያ እርሳሶች እየተጠቀመ በአንድ መስመር አልባ ወረቀት ላይ የምታምር ሰማያዊ አበባ ሥሉ ቅጠሎቿን አረንጓዴ ቀለም እየቀባ ሲያሳምራት ቀስ ብለን ከበስተጀርባው ቆመን አየን።እኔና የወዲያነሽ እርስ በርሳችን ተያየን፡፡ ፊቱን ወደ ምዕራብ አዙሮ በመቀመጡ ለመጥለቅ የጥቂት ጊዜ ጉዞ ብቻ የቀራት ፀሐይ ብርሃኗን በስላች ለቃ በነጩ ወረቀት ላይ ደማቅ ቦግታ ፈጥራለች። ዐይኖቹ እንዳይጎዱ ሠጋሁ፡፡ ከበላዩ እንደ ታቦት ድባብ ጉፍ ብሉ ቅርንጫፎቹን በቅጠሎች ፤ያሳመረው የባሕር ማዶ ተክል ለሰስ ባለው የምሽት ነፋስ ይወዛወዛል።ከበስተጀርባችን ባላው መሬት ላይ ያረፈው የዛፍ ጥላ በውዝዋዜ እየተመራ በቅርንጫፎቹና በቅጠላ ቅጠሎቹ ሥዕል ይሥላል። አንድ ሉክ ገለጠ። አራት ረዘም ረዘም ያሉ የተሰናሰሉ ተራሮች በተጉበጠበጡ መስመሮች ተያይዘው ቡናና ጥቁር ቀለም ተቀብተዋል፡፡ ዕጫፍ ጫፋቸው ላይ ሁለት ሁለትና አልፎ ልፎም ሦስት ዛፎች ጉች ጉች ብለዋል። ከተራሮቹ እግር አንሥቶ እስከ ወረቀቱ የታች ጠርዝ ድረስ አረንጓዴና ቀይ፣ ቢጫና ሰማያዊ መስመር
ከወዲያ ወዲህ ተመሳቅለው ጭራሮ መሰል ውስብስብ መረብ ጥረዋል።
ከየተራራው መኻል ላይ ደግሞ እየተጥመዘመዙ የሚወርዱ ደማቅ ሰማያዊ መስመሮች አሽቆልቁለዋል። ጅረቶች መሆናቸው ነው፡፡
እኔና እርሷ ደረቁ ፀደይ አፈር ላይ እግሮቻችንን ዘርግተን ተቀመጥን። ጋሻዬነህ በሁለታችን መኻል ፊቱን ወደ እኛ አዘሮ በመቀመጡ ሁለታችንም በወሬና በጥያቄ ተሻማነው። ዐልፎ ዐልፎ ኮልተፍ ይላል፡፡ ፀሐይ ያላትን ሙቀትና ብርሃን ዘክዝካ የጨረሰች ይመስል ቀስ በቀስ ሙቀትና ብርሃን እየነፈገች ከተራራው በስተጀርባ ተሰወረች። ዳግማኛ የማትመለሰዋ ቀንም አብራ ለዘልዓለም ጠለቀች። ሕፃናቱና ከፍ ከፍ ያሉት ልጆች ሁሉ ወደ መኝታ ክፍላቸው የሚዝብት ጊዜ በመድረሱ ልጆች ሁሉ ሊገቡ ነው፡ልሂድ እኔም» ብሎ በየተራ አየን። ያመጣንለትን ዕቃ በቀኝ እጁ ዐቅፎ
የሥዕል ደብተሩንና እርሳሶቹን በግራ እጁ ጨብጦ ተነሣ፡፡ እኛም ጉንጩን
ስመን ተለየነው:: ከዚያን ዕለት ወዲህ ስለ ልጃችን ጉዳይ ሐሳብ ገባን፡፡ከእኛው ጋር ቢሆን ለአስተዳደጉ እንደሚበጅ ስንወያይበት ሰነበትንና ከእጓለ
ማውታ ልናወጣው ተስማምተን ዝግጅቶች ጀመርን።
በዚህ መኻል የዘመዶቼን ሁኔታ ለማወቅ ስለ ጓጓሁ እስኪ የሚባለውን ልስማ በማለት ከሩቅ ዘመዶቼ ውስጥ ጠንቃቃውን መርጬ አንድ ቀን ወደ
ቤት ይዤው መጣሁ፡፡ እንግዳዩ እንግዳዋ በመሆኑ አንጀት በሚያርስ አኳኋን ተቀብላ አስተናገደችው፡፡ ለመሄድ ሲነሣም የእንግዳ ወጉ ሁነኛ ጥቂት ልሸኝህ ብዩው አብረን ወጣን፡፡ ሳይታወቀን ብዙ ተጓዝን፡፡ በጨዋታችን መኻል«መቼም ስለዚህ ጉዳይ ወላጆችህ ምንም አልሰሙ፣ ሰምተዋል እንዴ?» ብሎ ጠየቀኝ፡፡
ለካስ አንድ ቀን እነጉልላት ቤት በእንግድነት እንደተቀመጠ እኔና
ጉልላት ስንነጋገር አንዳንድ የቃላት ፍንጣሪ ወሬ ሰምቶ ኖሯል። «አዎ እስከ
ዛሬ ድረስ አልሰሙም ያም ሆነ ይህ መስማታቸው አይቀርም የእኔ ውሳኔ ግን
አይለወጥም» ብዬ ሐተታ ሳላበዛ ዝም አልኩ፡፡ “ታዲያ ነገ ጧት አባትህ
ባድራጎትህ ተናደውና ተበሳጭተው ከዚህ ሁሉ ሀብት ንብረታቸው ላይ ቢነቅሉህስ?» አለኝ፡፡ “ይኸ ቀላል ጉዳይ ነው። ሁልጊዜ ሰዎች ሸምጥጠው ያወረዱትን ፍሬ መመገብ የለብኝም፡፡ እኔም በድርሻዬ መሽምጠጥና የመሽምጠጥን ልፋት ማየትና መቅመስ አለብኝ፡፡ ዛሬ ተወዝፈ ነገ በሚወረስ ነገር አልተማመንም፡፡ እሱ ያፈራውን ንብረትና ሀብት ያህል እኔም በዘዴና በቆራጥነት ከሠራ አገኘዋለሁ። ከዚያ በኋላ እኔም በፈንታዩ አውራሽ ሆንኩ ማለት ነው፡፡ ይህ ነው
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሦስት
፡
፡
#ድርሰት_በኀይለመለኮት_መዋዕል
...አሮጊቷ ሠራተኛችን ነጋ ጠባ እየታመሙ መውደቅ መነሣት ስለ
በዛባቸው «እስኪ በጠበሉም በምኑም ልሞካክረው» ብለው ከሔዱ ወሩ ተጋመሰ::በእርሳቸው እግር እንዲት ልጅ እግር ሠራተኛ ተካን፡ የወዲያነሽም ያሳለፈችው ችግርና መከራ ቁጣና ግልምጫ ረሃብና እርዛት ሁሉ ከአእምሮዋ ላይ የማይደመሰስና የማይረሳ የኑሮ ትምህርት አስጠንቷታል። በዚሁ የተነሣ አዲሷን ሠራተኛችንን በርኅራኄና በደግነት ታያታለች። በትምህርትም ረገድ ከቀን ወደ
ቀን በመበርታቷ በእርሷ ላይ ያለኝ ተስፋ እንደ አበባ እምቡጥ በየጊዜው ይፈነዳ
ጀመር። የደመወዜ ከፍ ማለት የቤታችንን ዕቃዎች በአዳዲስ ምርጥ ቁሳቁሶች
ለመተካት ረዳ፡፡ ለውጥ የኑሮ መስተዋት ነው። የየወዲያነሽ መልክና ውበትም
የቀድሞ ደረጃውን ሊይዝ ስንዝር ታህል ቀረው፡፡ በክርክርና በውይይት
እንድትመራና እንድታምን ያደረግሁት ጥረት ከጊዜው ሁኔታ ጋር እየተቀራረበ
የሚራመድ የልፋት ውጤት እስገኘልኝ። ጸጉሯ እንገቷ ላይ እየተገማሸረ
የቀሚሷን እንገትያ መዳሰስ ጀመረ፡፡ ዕድሜዋ ኻያ ሰባት ገደማ በመድረሱ
ደርባባና ጐዝጉዝ ያለች ወጣት ሆነች፡፡ እንዲያውም በምኗም በምኗም በከፍተኛ
ምቾትና ድሎት ካደገችው እኅቴ ይልቅ የእኔዋ የወዲያነሽ በእጅጉ ላቀች፡፡
የውብነሽ የንግድ ሥራ ትምህርቷን ጨርሳ ከንግድ ትምህርት ቤት
ከተመረቀች ሦስት ወር ዐለፋት፡፡ ነገር ግን መስከረም ሲጠባ ሥራ ትጀምሪያለሽ
ተብላ ቦዝና ከረመች፡፡ አባቴ ከግሼን ማርያም በተመለሰ በሳምንቱ በደኅና ደሞዝ ሥራ ጀመረች።
አንድ ቀን እሑድ ከቀኑ አምስት ሰዓት ገደማ ላይ እኔና የወዲያነሽ በእግራችን ወደ አፍንጮ በር ስናዘግም ቅድስት ማርያም ቤተ-ክርስቲያን ደረስን።
በቤተ ክርስቲያኑ ዐውደ ምሕረትና አካባቢ እጅግ በጣም ብዙ ሕዝብ ተሰብስቧል።
በሕዝቡ መኻል እየተጋፋን ወደ ሰሜን አቅጣጫ ስንጓዝ የኅዳር ማርያም መሆኗ
ትዝ አለኝ፡፡ ሕዝቡ እየተግተለተላ ወዲያ ወዲህ ሲሔድ ድንጋዩ የተፈነቀለበት
ቁጫጭ መስሏል፡፡ የወዲያነሽ ግንባሩን በጥንግ እንደ ተመታ ገነኛ ቀጥ ብላ
ቆመች፡፡ የቀኝ እጀን ይዛ ወደ ኋላ እየጎተተች «ጌትዬ ጉድፈላልህ! የዛሬን
አውጣኝ! » ስትል ትንፋሿ በድንጋጤ ወደ ውስጥ ሠረገ፡፡
ከወደፊታችን አንዳች አደጋ የመጣ መስሉኝ አፍጥጬ ተመለከትኩ፡፡
አገር አማን ነበር፡፡ ለካስ ነገሩ ወዲህ ኖሯል፡፡ ከፊት ለፊታችን ትንሽ ራቅ ብሎ
አንድ ቀጠን ረዘም ብለው ጥቁር ሱፍ የለበሱና አሽከር ያስከተሉ የቀይ ዳግ
አዛውንት ወደ እኛ ሲመጡ አየሁ። አባቴ ነው።
የወዲያነሽ እጅ በዱላ የተመታ ይመስል ተዝለፈለፈ። የበደነ አካል የያዝኩ መሰለኝ፡፡ እጅዋን ለቅቄ ወደ ጎን ገፋኋት። አልራቀችም፡፡ ከአባቴ በስተጀርባ እናቴና እኅቴ አንዲት ነባር ሠራተኛ አስከትለው ይከተላሉ፡፡የወዲያነሽ ትንሽ ፈንጠር ብላ በግራ ጎናቸው ዐልፋ ሄደች። በከዘራ በጥፊና በክርን ደብድበው ካባረሯት ወዲህ እናቴንና እህቴን ስታያቸው የመጀመሪያ የመጀመርያ ጊዜዋ ነበር።
ሁለት እጆቼን ወደኋላዩ አድርጌ ልምጥ ብዬ እጅ ነሳሁ፡፡ እሱ ግን ሌላም እላለ። «እንተ ከሃዲ! ወይኔ ያየህ ይራድ! የማታ ማታ እንዲህ ታደርገኝ?
በቁሜ ቀብረኸኝ ትሄድ? አዝኘብሃለሁና ወላዲተ አምላክ በዕለተ ቀኗ ትመስክር
አይቀናህም!! እንዲሁ አውታታ ሆነህ ትቀራለህ! በል ሒድ!» አለና ከእግር
እስከ ራሴ በጥላቻ ግርምሞኝ ሄደ፡፡
ከአባቴ በስተጀርባ ቆማ የነበረችው እናቴ ዐይኔን ከማየት ብላ ከሠራተኛዋ ጋር ታወራ ነበር። ነጭ ጋቢ የለበሰችው የውብነሽ በፍርሃት ዐይኗን እያቁለጨለጨች ጨበጥ አድርጋኝ ወደ እነርሱ ተመለሰች፡፡ ሆድና ጀርባ ሆነን
እነርሱ ወደ ደቡብ እኛ ወደ ሰሜን ተጓዝን፡፡ የወዲያነሽ ምን አሉህ?' እንኳ ብላ አልጠየቀችኝም፡፡ እኔም አላነሣሁላትም፡፡ የወጣንበትን ጉዳይ ፈጽመን ወደ ልጃትን ዘንድ ሄድን፡፡
ከዚያ ቀደም በወሰድንለት የመላያ እርሳሶች እየተጠቀመ በአንድ መስመር አልባ ወረቀት ላይ የምታምር ሰማያዊ አበባ ሥሉ ቅጠሎቿን አረንጓዴ ቀለም እየቀባ ሲያሳምራት ቀስ ብለን ከበስተጀርባው ቆመን አየን።እኔና የወዲያነሽ እርስ በርሳችን ተያየን፡፡ ፊቱን ወደ ምዕራብ አዙሮ በመቀመጡ ለመጥለቅ የጥቂት ጊዜ ጉዞ ብቻ የቀራት ፀሐይ ብርሃኗን በስላች ለቃ በነጩ ወረቀት ላይ ደማቅ ቦግታ ፈጥራለች። ዐይኖቹ እንዳይጎዱ ሠጋሁ፡፡ ከበላዩ እንደ ታቦት ድባብ ጉፍ ብሉ ቅርንጫፎቹን በቅጠሎች ፤ያሳመረው የባሕር ማዶ ተክል ለሰስ ባለው የምሽት ነፋስ ይወዛወዛል።ከበስተጀርባችን ባላው መሬት ላይ ያረፈው የዛፍ ጥላ በውዝዋዜ እየተመራ በቅርንጫፎቹና በቅጠላ ቅጠሎቹ ሥዕል ይሥላል። አንድ ሉክ ገለጠ። አራት ረዘም ረዘም ያሉ የተሰናሰሉ ተራሮች በተጉበጠበጡ መስመሮች ተያይዘው ቡናና ጥቁር ቀለም ተቀብተዋል፡፡ ዕጫፍ ጫፋቸው ላይ ሁለት ሁለትና አልፎ ልፎም ሦስት ዛፎች ጉች ጉች ብለዋል። ከተራሮቹ እግር አንሥቶ እስከ ወረቀቱ የታች ጠርዝ ድረስ አረንጓዴና ቀይ፣ ቢጫና ሰማያዊ መስመር
ከወዲያ ወዲህ ተመሳቅለው ጭራሮ መሰል ውስብስብ መረብ ጥረዋል።
ከየተራራው መኻል ላይ ደግሞ እየተጥመዘመዙ የሚወርዱ ደማቅ ሰማያዊ መስመሮች አሽቆልቁለዋል። ጅረቶች መሆናቸው ነው፡፡
እኔና እርሷ ደረቁ ፀደይ አፈር ላይ እግሮቻችንን ዘርግተን ተቀመጥን። ጋሻዬነህ በሁለታችን መኻል ፊቱን ወደ እኛ አዘሮ በመቀመጡ ሁለታችንም በወሬና በጥያቄ ተሻማነው። ዐልፎ ዐልፎ ኮልተፍ ይላል፡፡ ፀሐይ ያላትን ሙቀትና ብርሃን ዘክዝካ የጨረሰች ይመስል ቀስ በቀስ ሙቀትና ብርሃን እየነፈገች ከተራራው በስተጀርባ ተሰወረች። ዳግማኛ የማትመለሰዋ ቀንም አብራ ለዘልዓለም ጠለቀች። ሕፃናቱና ከፍ ከፍ ያሉት ልጆች ሁሉ ወደ መኝታ ክፍላቸው የሚዝብት ጊዜ በመድረሱ ልጆች ሁሉ ሊገቡ ነው፡ልሂድ እኔም» ብሎ በየተራ አየን። ያመጣንለትን ዕቃ በቀኝ እጁ ዐቅፎ
የሥዕል ደብተሩንና እርሳሶቹን በግራ እጁ ጨብጦ ተነሣ፡፡ እኛም ጉንጩን
ስመን ተለየነው:: ከዚያን ዕለት ወዲህ ስለ ልጃችን ጉዳይ ሐሳብ ገባን፡፡ከእኛው ጋር ቢሆን ለአስተዳደጉ እንደሚበጅ ስንወያይበት ሰነበትንና ከእጓለ
ማውታ ልናወጣው ተስማምተን ዝግጅቶች ጀመርን።
በዚህ መኻል የዘመዶቼን ሁኔታ ለማወቅ ስለ ጓጓሁ እስኪ የሚባለውን ልስማ በማለት ከሩቅ ዘመዶቼ ውስጥ ጠንቃቃውን መርጬ አንድ ቀን ወደ
ቤት ይዤው መጣሁ፡፡ እንግዳዩ እንግዳዋ በመሆኑ አንጀት በሚያርስ አኳኋን ተቀብላ አስተናገደችው፡፡ ለመሄድ ሲነሣም የእንግዳ ወጉ ሁነኛ ጥቂት ልሸኝህ ብዩው አብረን ወጣን፡፡ ሳይታወቀን ብዙ ተጓዝን፡፡ በጨዋታችን መኻል«መቼም ስለዚህ ጉዳይ ወላጆችህ ምንም አልሰሙ፣ ሰምተዋል እንዴ?» ብሎ ጠየቀኝ፡፡
ለካስ አንድ ቀን እነጉልላት ቤት በእንግድነት እንደተቀመጠ እኔና
ጉልላት ስንነጋገር አንዳንድ የቃላት ፍንጣሪ ወሬ ሰምቶ ኖሯል። «አዎ እስከ
ዛሬ ድረስ አልሰሙም ያም ሆነ ይህ መስማታቸው አይቀርም የእኔ ውሳኔ ግን
አይለወጥም» ብዬ ሐተታ ሳላበዛ ዝም አልኩ፡፡ “ታዲያ ነገ ጧት አባትህ
ባድራጎትህ ተናደውና ተበሳጭተው ከዚህ ሁሉ ሀብት ንብረታቸው ላይ ቢነቅሉህስ?» አለኝ፡፡ “ይኸ ቀላል ጉዳይ ነው። ሁልጊዜ ሰዎች ሸምጥጠው ያወረዱትን ፍሬ መመገብ የለብኝም፡፡ እኔም በድርሻዬ መሽምጠጥና የመሽምጠጥን ልፋት ማየትና መቅመስ አለብኝ፡፡ ዛሬ ተወዝፈ ነገ በሚወረስ ነገር አልተማመንም፡፡ እሱ ያፈራውን ንብረትና ሀብት ያህል እኔም በዘዴና በቆራጥነት ከሠራ አገኘዋለሁ። ከዚያ በኋላ እኔም በፈንታዩ አውራሽ ሆንኩ ማለት ነው፡፡ ይህ ነው
👍3❤1
#ምንትዋብ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሦስት
፡
፡
#ድርሰት_በሕይወት_ተፈራ
"በእግዝሃር ፍጥረት ሴት ልሁን እንጂ ምን ይጎለኛል?”
ምንትዋብ ለራሷ፣ ለሃገሯና ለጐንደር በገባችው ቃል መሠረት
በቅድሚያ ሰላም ማስፈንንና ሃገር ማረጋጋትን መረጠች። ለዚህም
እንዲበጅና የልጇን መንግሥት ለማደላደልና ለማጠናከር ንጉሥ
ሲነግሥ እንደሚደረገው ከብርሃን ሰገድ ኢያሱ ጋር ሆና መኳንንቱን
አሸዋ ግንብ ሰብስባ ሹመት ሰጠች። ሕዝቡ የወደደውን ሹመቱ እንዲጸና አደረገች፤ የሚሻረውን ሻረች።
የልጇን መንግሥት ይበልጥ ለማጠናከር ግራዝማች ኒቆላዎስን፣ አዛዥ አርከሌድስንና ወልደልዑልን ደጃዝማች ብላ ሾመቻቸው።
በደንቡ መሠረት ግብር አገባች፣ ብላም ከመኳንንቱ ጋር ምክክር
አደረገች።በምክክሩ መሠረት ደጃዝማች ኮንቤን የጃዊና የዳሞት ገዢ ኣድርጋ በመሾሟ ቀድሞውንም አፄ በካፋ ላይ ሲያምጹ የነበሩት ጃዊዎች
ኮንቤን አንፈልግም ሲሉ እሷም ላይ አመጹባት። ለምን ሹመቱን
እንደተቃወሙ ስትጠይቅ፣ “ኸራሳችን የወጣ፣ ወግ ልማዳችንን ሚያቅ ኸራሳችን የተወለደ ይሾምልን” አሏት።
መኳንንቱን እንደገና ወርቅ ሰቀላ ውስጥ ሰብስባ መከረች።
መጽሐፉም ወኩሎ በዘትገብር ተማከር ምስለ ሰብእ፡ እስመ ዘእንበለ ምክርሰ ገቢር ዕበድ ውእቱ ማንኛውንም ስራ ስትሠራ ከሰዎች ጋር ተማከር፤ አለበለዚያ የሰነፍ ሥራ ይሆንብሀል ነው የሚለው።
መኳንንቱም፣ “እንደ ልማዳቸው እናርግላቸው” አሉ። ምንትዋብ
ተቀበለች። ሻለቃ ወረኛን ብትልክላቸው ጃዊዎች ፈነጠዙ፤ ተረጋጉ።እሷም የመጀመሪያውን የአስተዳደር ትምህርት ገበየች። እንደገናም ከኢያሱ ጋር ሆና ሃገር ላረጋጉት ሹመት ሰጠች።
ሕዝቡን አስደስታ፣ እሷም ተደሰተች፣ ሃገርም ተረጋጋች:
ደስታውና መረጋጋቱ ግን በአስተዳደር በኩል ሊገጥማት ከሚችለው ችግር ለረጅም ጊዜ ሊያድናት አለመቻሉን በመገንዘብ፣ ከመኳንንቱ ጋር ከምታደርገው ምክክር ውጭ ብዙውን ጊዜዋን ከኒቆላዎስ፣ከወልደልዑል፣ ከአርከሌድስ፣ ከአያቷ፣ ከእናቷ፣ ከአጎቷና ከአጎቷ ልጆች
ጋር እየተሰበሰበች ስለአስተዳደር መወያየትን ልማድ አደረገች።
እንደሁልጊዜያቸው አንድ ቀን እልፍኝ ውስጥ ተሰብስበው ሳለ፣
“እኔ ስንኳ” አለቻቸው። “እኔ ስንኳ ሌት ተቀን ማስበው እንዴት
ላስተዳድር እያልሁ ነው። የነገሥሁ ዕለት ድኻው ምንኛ ተስፋ
እንደጣለብኝ አይቻለሁ። ኸነሱ ተስፋ አንሼ ልገኝ አልሻም። ምኞቴ
ሁሉ ላገሬ መልካም ማረግ ነው። ሌላው ደሞ ኸመኳንንቱ መኻልም
ቋረኛ ሊገዛን?'፣ ብሎ ብሎ ቋረኛ ይንገሥ?” ሚሉ እንዳሉ አውቃለሁ።ቋረኛ ብሆን ኸነሱ እንደማላንስ ማሳየት ፈልጋለሁ። በናንተ ድጋፍ መዠመሪያ መጠናከር አለብኝ። እኔ ዋናው አገር እንዲረጋጋና የኢያሱ
አልጋ እንዲደላደል ነው ምፈልግ። የኢያሱ አልጋ እንዲደላደል ደሞ
አገር መረጋጋት አለበት።”
እንደ ባሏ የግዛት ዘመኗን አመጽ እያበረዱ ማሳለፍ አልፈቀደችም።
ይህን ስታሰላስል ወልደልዑል ሲናገር፣ ከእንቅልፏ እንደባነነች ሁሉ ራሷን ነቅነቅ ዐይኗን እርግብግብ እያደረገች አየችው።
ስሜቷን ተረድቶ ሐሳቧንም እንደሚጋራ ሊያሳያት፣ “ምታስቢው ሁሉ ይገባኛል” አላት። “ልክ ነው። ድኻው ተስፋውን ኻንቺ አኑሯልና
ቢከብድሽ አያስገርምም። ሁሉን እንደምትወጪ ግን እንተማመንብሻለን።
እንዳልሽውም ደሞ ኸቋራ ስለመጣሽ ንቀትና ጥርጣሬ አላቸው። ቋረኛ የፍየልም እረኛ ማዶል ሚሉን? ቋራን እንደዝኸ ንቀው እኼው አንቺን አፈራ። አንቺም ደሞ ማን እንደ ሆንሽ ማሳየት አለብሽ። እንዳው ነው እንጂ ኸየትም ነይ ኸየትም ሥራሽ ነው ሚያስመሰግንሽ። አሁንም
ጠንክረሽ ማስተዳደር ነው ያለብሽ። እንዳልሽው የአጤ ብርሃን ሰገድ ኢያሱ አልጋ እንዲደላደል አገር መረጋጋት አለበት። አገር እንዲረጋጋ
ደሞ አንዱ ኸመኳንንቱ ጋር ስምም መሆን ነው። እነሱ ማዶሉ ለሰዉ ሚቀርቡ? ኻለነሱ የት ይሆናል ። ባለፈው የዳሞት ገዢ የነበረው ተንሴ ማሞ ብዙ ግዝየ፣ “እኒህ ቋረኞች” ሲል ተሰምቷል ። ግዝየውን ጠብቆ ማመጡ አይቀርም። ወህኒ አምባን ደሞ በሚገባ ማስጠበቅ አለብን።
እኔም ሁሉን ባይነቁራኛ እመለከታለሁ” አለና እነአርከሌድስን መልከት
አድርጎ፣ “እኛ እስታለን ድረስ ጥቃት አይደርስብሽም። አንቺም
በተፈጥሮሽ ጠንካራና አስተዋይ ነሽ” አላት።
“ላለፉት ሰባት ዓመታት ስለቤተመንግሥት ብዙ ነገር ተምሬያለሁ”አለቻቸው፣ እጆቿን ደረቷ ላይ አስቀምጣ። “እኼ ይመጣል ብየም ባይሆን ማን ምን እንደ ሆነ ሳጠና ነው የቆየሁ። ቋራ ሳለሁ እንዳው ንጉሥ አዛዥ ናዛዥ ይመስለኝ ነበር...”
ኒቆላዎስ ጣልቃ ገባ፣ “ንጉሥ በርግጥም አዛዥ ናዛዥ ነው። መኳንንቱ ብዙውን ግዝየ ኸንጉሡ በዝምድናም ይሁን በጋብቻ የተሳሰሩ ቢሆኑም ንጉሡ የፈለጉትን መኰንን በፈለጉ ግዘየ ያለ ማስጠንቀቂያ ኸማረጉ
ሊያነሱት፣ ይዞታውን ሁሉ ሊነጥቁት ይችላሉ። አይተሽ የለ እንዴ አንድ መኰንን ያለ ንጉሡ ፈቃድ መዘዋወር ስንኳ እንደማይችል? ግና ያለ መኳንንቱ መንግሥት አይጠናም። አማካሮቹ፣ የቤተመንግሥት
ምሰሶዎቹ እነሱኮ ናቸው። እነሱን በጅ ማረግና ኸነሱ መምከር ግዴታ ነው። ፍታ ነገሥቱም ያዛል። ፈላስፋውም ቢሆን 'በገዛ ራሱ ምክር ብቻ ሚኸድ ሰው ይደክመዋል፣ ኻልሆነም ነገር ወድቆ ይቀራል ይል የለ?
ደሞስ ግብር ሰብሳቢዎቹ፣ ጦርነት ሲኖር ተዋጊዎቹና አዋጊዎቹ እነሱ
ማዶሉ? ፍርድ ሸንጎ ሚቀመጡ፣ ዳኛ ሚሆኑም እነሱ ናቸው። ንጉሡ ነው ሚፈርዱ። የግዛቶቹ ሁሉ አስተዳዳሪዎችም እነሱው ናቸው። አንድ ሲፈልጉ የራሳቸውን ፍርድ ቢሰጡም፣ የነሱን ሰምተውና አመዛዝነው
መኰንን አመጸብሽ ማለት አንድ ግዛት ይዞብሽ ኸደ ማለት ነው።
ያኔ ለማስገበር ጦርነት ትገጥሚያለሽ። በመጨረሻም ኸወህኒ አንዱን አምጥተው ያነግሡብሻል።ኻንች ከሆኑ አመጥ ቢነሳ ስንኳ ሚያዳፍኑልሽ
እነሱም ናቸው። ሚያቀጣጥሉብሽም እነሱ ሊሆኑ ይችላሉ። ስለዝኸ አብረሽ እየመከርሽ፣ እየሾምሽና እየሸለምሽ ይዞታቸውን እየጠበቅሽና እየጨመርሽ ነው መያዝ ያለብሽ። እንካ በእንካ ነው ነገሩ። ስትሾሚ ደሞ ባለፈው እንዳረግሽው ጥሩ ሚያስተዳድረውን ትሾሚያለሽ፤
ማይጠቅመውን ታማኝ ቢሆንም ስንኳ ትሽሪያለሽ።”
“እኔ አሳቤ ያው ጃንሆይ እንደሚያረጉት ኸጥንትም ቢሆን ያለ ማዶል? የመኻሉን ጠበቅ አርጌ ይዤ የሩቁን ግዛታቸውን እንደ ልማዳቸው ራሳቸውን እንዲያስተዳድሩ ነው.. ያው አሁን ለጃዊዎች እንዳረግነው። ዋናው ዓላማየ አገር ማረጋጋትና መንግሥት ማደላደልነው።”
“አንገብርም ብለው ኻላመጡና ድኻውን ኻልበደሉ በቀር ጣልቃ
ሳትገቢ” አላት፣ ኒቆላዎስ።
“አዎ ጣልቃ ሳልገባባቸው። መኳንንቱ ብዙ ግዝየ ኸዝኸ ይመጡ የለ? ቤታቸው ራሱ እዝሁ ቤተመንግሥት አጠገብ ነው። ምማከረውም ኸነሱ ነው። ማነንም ጦር እያነሱ ማስገበር አልፈልግም። በሰላም አንድ
ሁነን እነሱም ግብር እያገቡ፣ ድኻውን በደንቡ እያስተዳደሩ መኖርን ነው ምመርጥ። እነሱም ሆኑ ድኻው እኔ ላይ እምነት እንዲጥሉ ፈቃዴ ነው። እምነት ኻልጣሉብኝ እንዴት ማስተዳደር እችላለሁ? ጥሩ ታስተዳደርሁ ደሞ እምነት እንደሚጥሉብኝ አውቃለሁ።”
“ትክክል” አሉ፣ ዮልያና።
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሦስት
፡
፡
#ድርሰት_በሕይወት_ተፈራ
"በእግዝሃር ፍጥረት ሴት ልሁን እንጂ ምን ይጎለኛል?”
ምንትዋብ ለራሷ፣ ለሃገሯና ለጐንደር በገባችው ቃል መሠረት
በቅድሚያ ሰላም ማስፈንንና ሃገር ማረጋጋትን መረጠች። ለዚህም
እንዲበጅና የልጇን መንግሥት ለማደላደልና ለማጠናከር ንጉሥ
ሲነግሥ እንደሚደረገው ከብርሃን ሰገድ ኢያሱ ጋር ሆና መኳንንቱን
አሸዋ ግንብ ሰብስባ ሹመት ሰጠች። ሕዝቡ የወደደውን ሹመቱ እንዲጸና አደረገች፤ የሚሻረውን ሻረች።
የልጇን መንግሥት ይበልጥ ለማጠናከር ግራዝማች ኒቆላዎስን፣ አዛዥ አርከሌድስንና ወልደልዑልን ደጃዝማች ብላ ሾመቻቸው።
በደንቡ መሠረት ግብር አገባች፣ ብላም ከመኳንንቱ ጋር ምክክር
አደረገች።በምክክሩ መሠረት ደጃዝማች ኮንቤን የጃዊና የዳሞት ገዢ ኣድርጋ በመሾሟ ቀድሞውንም አፄ በካፋ ላይ ሲያምጹ የነበሩት ጃዊዎች
ኮንቤን አንፈልግም ሲሉ እሷም ላይ አመጹባት። ለምን ሹመቱን
እንደተቃወሙ ስትጠይቅ፣ “ኸራሳችን የወጣ፣ ወግ ልማዳችንን ሚያቅ ኸራሳችን የተወለደ ይሾምልን” አሏት።
መኳንንቱን እንደገና ወርቅ ሰቀላ ውስጥ ሰብስባ መከረች።
መጽሐፉም ወኩሎ በዘትገብር ተማከር ምስለ ሰብእ፡ እስመ ዘእንበለ ምክርሰ ገቢር ዕበድ ውእቱ ማንኛውንም ስራ ስትሠራ ከሰዎች ጋር ተማከር፤ አለበለዚያ የሰነፍ ሥራ ይሆንብሀል ነው የሚለው።
መኳንንቱም፣ “እንደ ልማዳቸው እናርግላቸው” አሉ። ምንትዋብ
ተቀበለች። ሻለቃ ወረኛን ብትልክላቸው ጃዊዎች ፈነጠዙ፤ ተረጋጉ።እሷም የመጀመሪያውን የአስተዳደር ትምህርት ገበየች። እንደገናም ከኢያሱ ጋር ሆና ሃገር ላረጋጉት ሹመት ሰጠች።
ሕዝቡን አስደስታ፣ እሷም ተደሰተች፣ ሃገርም ተረጋጋች:
ደስታውና መረጋጋቱ ግን በአስተዳደር በኩል ሊገጥማት ከሚችለው ችግር ለረጅም ጊዜ ሊያድናት አለመቻሉን በመገንዘብ፣ ከመኳንንቱ ጋር ከምታደርገው ምክክር ውጭ ብዙውን ጊዜዋን ከኒቆላዎስ፣ከወልደልዑል፣ ከአርከሌድስ፣ ከአያቷ፣ ከእናቷ፣ ከአጎቷና ከአጎቷ ልጆች
ጋር እየተሰበሰበች ስለአስተዳደር መወያየትን ልማድ አደረገች።
እንደሁልጊዜያቸው አንድ ቀን እልፍኝ ውስጥ ተሰብስበው ሳለ፣
“እኔ ስንኳ” አለቻቸው። “እኔ ስንኳ ሌት ተቀን ማስበው እንዴት
ላስተዳድር እያልሁ ነው። የነገሥሁ ዕለት ድኻው ምንኛ ተስፋ
እንደጣለብኝ አይቻለሁ። ኸነሱ ተስፋ አንሼ ልገኝ አልሻም። ምኞቴ
ሁሉ ላገሬ መልካም ማረግ ነው። ሌላው ደሞ ኸመኳንንቱ መኻልም
ቋረኛ ሊገዛን?'፣ ብሎ ብሎ ቋረኛ ይንገሥ?” ሚሉ እንዳሉ አውቃለሁ።ቋረኛ ብሆን ኸነሱ እንደማላንስ ማሳየት ፈልጋለሁ። በናንተ ድጋፍ መዠመሪያ መጠናከር አለብኝ። እኔ ዋናው አገር እንዲረጋጋና የኢያሱ
አልጋ እንዲደላደል ነው ምፈልግ። የኢያሱ አልጋ እንዲደላደል ደሞ
አገር መረጋጋት አለበት።”
እንደ ባሏ የግዛት ዘመኗን አመጽ እያበረዱ ማሳለፍ አልፈቀደችም።
ይህን ስታሰላስል ወልደልዑል ሲናገር፣ ከእንቅልፏ እንደባነነች ሁሉ ራሷን ነቅነቅ ዐይኗን እርግብግብ እያደረገች አየችው።
ስሜቷን ተረድቶ ሐሳቧንም እንደሚጋራ ሊያሳያት፣ “ምታስቢው ሁሉ ይገባኛል” አላት። “ልክ ነው። ድኻው ተስፋውን ኻንቺ አኑሯልና
ቢከብድሽ አያስገርምም። ሁሉን እንደምትወጪ ግን እንተማመንብሻለን።
እንዳልሽውም ደሞ ኸቋራ ስለመጣሽ ንቀትና ጥርጣሬ አላቸው። ቋረኛ የፍየልም እረኛ ማዶል ሚሉን? ቋራን እንደዝኸ ንቀው እኼው አንቺን አፈራ። አንቺም ደሞ ማን እንደ ሆንሽ ማሳየት አለብሽ። እንዳው ነው እንጂ ኸየትም ነይ ኸየትም ሥራሽ ነው ሚያስመሰግንሽ። አሁንም
ጠንክረሽ ማስተዳደር ነው ያለብሽ። እንዳልሽው የአጤ ብርሃን ሰገድ ኢያሱ አልጋ እንዲደላደል አገር መረጋጋት አለበት። አገር እንዲረጋጋ
ደሞ አንዱ ኸመኳንንቱ ጋር ስምም መሆን ነው። እነሱ ማዶሉ ለሰዉ ሚቀርቡ? ኻለነሱ የት ይሆናል ። ባለፈው የዳሞት ገዢ የነበረው ተንሴ ማሞ ብዙ ግዝየ፣ “እኒህ ቋረኞች” ሲል ተሰምቷል ። ግዝየውን ጠብቆ ማመጡ አይቀርም። ወህኒ አምባን ደሞ በሚገባ ማስጠበቅ አለብን።
እኔም ሁሉን ባይነቁራኛ እመለከታለሁ” አለና እነአርከሌድስን መልከት
አድርጎ፣ “እኛ እስታለን ድረስ ጥቃት አይደርስብሽም። አንቺም
በተፈጥሮሽ ጠንካራና አስተዋይ ነሽ” አላት።
“ላለፉት ሰባት ዓመታት ስለቤተመንግሥት ብዙ ነገር ተምሬያለሁ”አለቻቸው፣ እጆቿን ደረቷ ላይ አስቀምጣ። “እኼ ይመጣል ብየም ባይሆን ማን ምን እንደ ሆነ ሳጠና ነው የቆየሁ። ቋራ ሳለሁ እንዳው ንጉሥ አዛዥ ናዛዥ ይመስለኝ ነበር...”
ኒቆላዎስ ጣልቃ ገባ፣ “ንጉሥ በርግጥም አዛዥ ናዛዥ ነው። መኳንንቱ ብዙውን ግዝየ ኸንጉሡ በዝምድናም ይሁን በጋብቻ የተሳሰሩ ቢሆኑም ንጉሡ የፈለጉትን መኰንን በፈለጉ ግዘየ ያለ ማስጠንቀቂያ ኸማረጉ
ሊያነሱት፣ ይዞታውን ሁሉ ሊነጥቁት ይችላሉ። አይተሽ የለ እንዴ አንድ መኰንን ያለ ንጉሡ ፈቃድ መዘዋወር ስንኳ እንደማይችል? ግና ያለ መኳንንቱ መንግሥት አይጠናም። አማካሮቹ፣ የቤተመንግሥት
ምሰሶዎቹ እነሱኮ ናቸው። እነሱን በጅ ማረግና ኸነሱ መምከር ግዴታ ነው። ፍታ ነገሥቱም ያዛል። ፈላስፋውም ቢሆን 'በገዛ ራሱ ምክር ብቻ ሚኸድ ሰው ይደክመዋል፣ ኻልሆነም ነገር ወድቆ ይቀራል ይል የለ?
ደሞስ ግብር ሰብሳቢዎቹ፣ ጦርነት ሲኖር ተዋጊዎቹና አዋጊዎቹ እነሱ
ማዶሉ? ፍርድ ሸንጎ ሚቀመጡ፣ ዳኛ ሚሆኑም እነሱ ናቸው። ንጉሡ ነው ሚፈርዱ። የግዛቶቹ ሁሉ አስተዳዳሪዎችም እነሱው ናቸው። አንድ ሲፈልጉ የራሳቸውን ፍርድ ቢሰጡም፣ የነሱን ሰምተውና አመዛዝነው
መኰንን አመጸብሽ ማለት አንድ ግዛት ይዞብሽ ኸደ ማለት ነው።
ያኔ ለማስገበር ጦርነት ትገጥሚያለሽ። በመጨረሻም ኸወህኒ አንዱን አምጥተው ያነግሡብሻል።ኻንች ከሆኑ አመጥ ቢነሳ ስንኳ ሚያዳፍኑልሽ
እነሱም ናቸው። ሚያቀጣጥሉብሽም እነሱ ሊሆኑ ይችላሉ። ስለዝኸ አብረሽ እየመከርሽ፣ እየሾምሽና እየሸለምሽ ይዞታቸውን እየጠበቅሽና እየጨመርሽ ነው መያዝ ያለብሽ። እንካ በእንካ ነው ነገሩ። ስትሾሚ ደሞ ባለፈው እንዳረግሽው ጥሩ ሚያስተዳድረውን ትሾሚያለሽ፤
ማይጠቅመውን ታማኝ ቢሆንም ስንኳ ትሽሪያለሽ።”
“እኔ አሳቤ ያው ጃንሆይ እንደሚያረጉት ኸጥንትም ቢሆን ያለ ማዶል? የመኻሉን ጠበቅ አርጌ ይዤ የሩቁን ግዛታቸውን እንደ ልማዳቸው ራሳቸውን እንዲያስተዳድሩ ነው.. ያው አሁን ለጃዊዎች እንዳረግነው። ዋናው ዓላማየ አገር ማረጋጋትና መንግሥት ማደላደልነው።”
“አንገብርም ብለው ኻላመጡና ድኻውን ኻልበደሉ በቀር ጣልቃ
ሳትገቢ” አላት፣ ኒቆላዎስ።
“አዎ ጣልቃ ሳልገባባቸው። መኳንንቱ ብዙ ግዝየ ኸዝኸ ይመጡ የለ? ቤታቸው ራሱ እዝሁ ቤተመንግሥት አጠገብ ነው። ምማከረውም ኸነሱ ነው። ማነንም ጦር እያነሱ ማስገበር አልፈልግም። በሰላም አንድ
ሁነን እነሱም ግብር እያገቡ፣ ድኻውን በደንቡ እያስተዳደሩ መኖርን ነው ምመርጥ። እነሱም ሆኑ ድኻው እኔ ላይ እምነት እንዲጥሉ ፈቃዴ ነው። እምነት ኻልጣሉብኝ እንዴት ማስተዳደር እችላለሁ? ጥሩ ታስተዳደርሁ ደሞ እምነት እንደሚጥሉብኝ አውቃለሁ።”
“ትክክል” አሉ፣ ዮልያና።
👍5
#ምንዱባን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሦስት
፡
፡
#ትርጉም_ከዬሐንስ_ገፃዲቅ
...እነዣን ቫልዣ ከነበሩበት አካባቢ ከቤተክርስቲያን ደጃፍ የማይጠፋ
አንድ ለማኝ ነበር:: ዣን ቫልዣ በዚያ ባለፈ ቁጥር ሣንቲም ይጥልለታል፡፡ለማኙን የሚመቀኙ የመንደሩ ሰዎች ሰላይ ነው እያሉ ያወሩበታል፡፡ አልፎ አልፎ ዣን ቫልዣ ቆም እያለ ያዋራዋል፡፡ ግን ሲያዋራው ለማኙ ቀና አይልም::
አንድ ቀን ማታ ዣን ቫልዣ በዚያ ሲያልፍ ለማኙ ዘወትር
ከሚቀመጥበት ቁጭ ብሎ ያየዋል:: ያን እለት ኮዜት አብራው አልነበረችም::ሰውዬው ከተቀመጠበት አጠገብ የመንገድ መብራት በርቶ ስለነበር በጉልህ
( ይታያል:: ዣን ቫልዣ እንደተለመደው ወደ እርሱ ሄዶ ሣንቲም ሰጠው::ለማኙ ቀና ብሎ በማየት አፈጠጠበት:: ወዲያው ወደ መሬት አቀረቀረ፡፡
ፊቱን ሲያየው ያ ዘወትር ጎብጦ እና የሰባ ዓመት ሽማግሌ መስሉ
የሰውዬው አመለካከት ቅጽበታዊ ስለነበር ገዣን ቫልዣን አስደነገጠው:: ይቀመጥ የነበረው ሰው ቀደም ሲል የሚያውቀውና የሚከታተለ ክፉ ሰው እንደሆነ ጠረጠረ፡፡ በዚህ ጊዜ ጥቅጥቅ ካለ ጫካ ነብር ያየ መሰለው::
መናገር ወይም መሮጥ ወይም መቆም ተሳነው:: ለማኙን አተኩር ከማየት ግን አልቦዘነም::
«ወይ ጉድ!» አለ ዣን ቫልዣ እርስ በራሱ ሲነጋገር፡፡ «አበድኩ፤
በሕልሜ መሆን አለበት! ሊሆን አይችልም!» አለ እየተጨነቀና እየተከዘ ወደ ቤቱ ተመልሶ ሄደ፡፡ ያየው ለማኝ ዣቬር እንደሆነ ራሱም ማመን አቃተው:: በ ቅዠት እንጂ እውነት አይሆንም ሲል ደመደመ፡፡
ያን እለት ማታ ያየው ሰው ዣቬር እንደሆነ ለማወቅ እንዲችል
ስላላናገረው በጣም ቆጨው:: በሚቀጥለው ቀን ለዓይን ያዝ ሲያደርግ ወደዚያ ሥፍራ ሄደ፡፡ ለማኙ ከተለመደው ሥፍራ ጸሎት የሚያደርስ መስሎ ቁጭ ብሎአል። እንደተለመደው ሣንቲም እየጣለለት «ታዲያስ
ደህና አመሸህ» ሲል ሰላምታ ሰጠው። ለማኙ «እግዚአብሔር ይስጥልኝ ያስንብትልኝ» ብሎ መልስ ከሰጠ በኋላ መፅዋቾቹን ለማየት አሁንም ቀና አለ፡፡ እውነትም ጠዋሪ ያጣ የሽማግሌ ለማኝ እንጂ ዣቬር እንዳልነበረ
አረጋገጠ፡፡
«እኔስ ምን ማለቴ ነው? አሁን ዣቬር ከየት መጣ ብዬ አሰብኩ? ወይ ጉድ! ዓይኔ እየደከመ ነው?» በማለት ካሰላሰለ በኋላ ነገሩን ረሳው::
ከጥቂት ቀናት በኋላ፤ ከምሽቱ ወደ ሁለት ሰዓት ገደማ ይሆናል፤
ከክፍሉ ውስጥ ኮዜትን የእጅ ጽሑፍ እያለማመደ ሳለ የቤቱ ዋና መግቢያ ያለወትሮው ተከፍቶ ሲዘጋ ሰማ:: እንግዳ ነገር ሆነበት:: ከቤቱ ውስጥ የሚኖሩት እሱ ራሱ፤ ኮዜትና አሮጊትዋ ናቸው:: አሮጊትዋ እንደሆነ ሻማ ለመቆጠብ ስትል ገና ሳይጨልም ነው የምትተኛው:: ኮዜት ዝም እንድትል ምልክት ሰጣት:: በደረጃው ሰው ለመውጣቱ ኮቴ ሰማ፡፡ ምናልባት አሮጊትዋ
ትሆናለች ሲል አሰበ፡፡ አሁንም አዳመጠ፡፡ ከበድ ያላ ኮቴ ስለነበረ የወንድ ኮቴ መሰለው:: ግን አሮጊትዋ የምትጠቀምበት መጫሚያ እኮ በጣም ከባድ
ነው። ሆነም ቀረም ዣን ቫልዣ ሻማውን አጠፋ፡፡
ኮዜት እንድትተኛ ዝቅ ባለ ድምፅ ከነገራት በኋላ ግምባርዋን ሳማት፡
የኮቴው ድምፅ ፀጥ አለ። ዣን ቫልዣ ከነበረበት ሳይነቃነቅ ዝም ብሎ ከቆየ በኋላ ፊቱን ወደ በር ኣዞረ፡፡ አካባቢው ፀጥ እንዳለ ጥቂት ጊዜ አለፈ፡፡ በበሩ
የቁልፍ ቀዳዳ የሻማ መብራት ጭላንጭል አየ:: በዚህም ከበሩ አካባቢ በውጭ በኩል አንድ ሰው ሻማ ይዞ እንደቆመ አረጋገጠ፡፡
ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ በቁልፉ ቀዳዳ ይታይ የነበረው ጭላንጭል ጠፋ፡ ግን ኮቴ አልተስማም:: ዣን ቫልዣ ልብሱን ሳያወልቅ ከአልጋው ላይ
ተጋደመ፡፡ ሆኖም ሌሊቱን ሙሉ እንቅልፍ አልወሰደው፡፡
ሊነጋጋ ሲል ትንሽ እንዳሸለበው በር ተከፍቶ ኖሮ በሩ ሲንጣጣ ስ
ቀስቀሰው:: ሌሊት የሰማው ዓይነት ኮቴተ ተንቀሳቀሰ:: የኮቴው ድምፅ በመቃረቡ እየጉላ ሄደ፡፡ ብድግ ብሎ ወደ በር በመሄድ በበሩ ቁልፍ ቀዳዳ ወደ ውጭ ተመለከተ፡፡ ሰፊ ቀዳዳ ስለነበር በደምብ ያሳያል፡፡ አንድ ሰው
በዣን ቫልዣ ክፍል በራፍ አለፈ፡፡ በሩ አጠገብ ሲደርስ አልቆመም፡ ብዙ ብርሃን ስላልነበረ የሰውዬውን ማንነት ለመለየት አልቻለም። የሰውዬው ሙሉ ቁመና ከጀርባው ባየ ጊዜ በጣም ረጅም ሰው መሆኑን ተገነዘበ፡፡
ቅርጹንና የለበሰውን ልብስ ከዣቬር ጋር ሲያስተያየው ተመሳስሉበት፡፡
የመስኮቱን መጋረጃ በመግለጥ በመስኮት ሰውየውን ለመየት ለመመለስ ድፍረት ስላነሰው ተወው፡፡ ይህ ሰው በሩን በቁልፍ ከፍቶ እንደገባ አልተጠራጠረም:: ታዲያ የበሩን ቁልፍ ማን ሰጠው? ምንድነው ነገሩ?
ከጠዋቱ በአንድ ሰዓት መቶ ፍራንክ ከቦርሳው አውጥቶ ካጣጠፈው በኋላ ኪሱ ውስጥ ጨመረው፡፡ እጁን ከኪሱ ሲያወጣ ሣንቲሞች ከኪሱ ሾልከው መሬት በመውደቃቸው አስደነገጡት፡፡ ወደ ምድር ቤት ወርዶ
በድብቅ ውጭውን ተመለከተ፡፡ ጭር ብሏል፤ ማንም በዚያ አካባቢ አይታይም፡፡ ሆኖም በአካባቢው ብዙ ዛፎች ስለነበሩ ማን እንደትደበቀ ለማየት አይቻልም:: ወደ ክፍሉ ተመለሰ፡፡ «ኮዜት ተነሽ» አለ። እጅዋን
ይዞ ተያይዘው ከቤታቸው ወጡ፡፡
በጨለማ የሚሸፍት ድምፅ
የለሽ ውሻ
ዣን ቫልዣ ዋናውን መንገድ ትቶ በመንደር ውስጥ ተጓዘ፡ መንደር
ቆየ ውስጥ የሚታጠፍ መንገድ ካጋጠመው ቀጥታውን ትቶ ይታጠፋል፡፡
ገበሩ ይህንንም ያደረገው ምናልባት የሚከተለው ሰው ካለ ዱካውን ለማጥፋት
ነበር፡፡
ጨረቃዋ ሙሉ ነበረች:: ይህም በመሆኑ ዣን ቫልዣ ደስ አለው።
የጨረቃው ብርሃን ሁሉንም ያሳይ ስለነበረ በተለይ ራቅ ብሎ ሲሄድ ሰው እንዳልተከተለው አረጋገጠ፡፡ ከምሽቱ አምስት ሰዓት ገደማ በ14ተኛ ፖሊስ ጣቢያ አጠገብ አለፈ:: ከጣቢያው ጥቂት እንደራቀ ማጅራቱን ከበደው፡፡
ፊቱን ወደኋላ አዙሮ ተመለከተ፡፡ የጣቢው መብራት ወገግ ብሉ ይበራ ስለነበር ሦስት ሰዎች እንደሚከተሉት ተገነዘበ፡፡
«ትንሽ ፈጠን በይ ልጄ» አላት ኮዜትን፡፡ ከዚያ አካባቢ ቶሎ ለመጥፋት ፈጠን ኣለ:: ጥቂት እንደተጓዙ ከአደባባይ ደረሱ:: ጨረቃዋ ከፍ በማለትዋ የአደባባዩ አካባቢ ወለል ብሎአል፡፡ እነዚያ ሦስት ሰዎች እነማን እንደሆኑ ለማወቅ ዣን ቫልዣ ጨለምለም ካለ ከአንድ በር አጠገብ ተሸጉጠ፡፡
ብርሃን ስለነበር ሰዎቹ በኤደባባዩ ሲያልፉ ሊያያቸው ይችላል:: ሰዎቹ ጊዜ አልወሰዱም፤ ወዲያው ከአደባባዩ ደረሰ፡፡ አሁን አንድ ሰው ተጨምሮ አራት ሆኑ፡፡ አራቱም ዱላ ይዘዋል፡፡ ሁሉም ግዙፍ ሰውነት ስለነበራቸው በጣም ያስፈራሉ፡፡
ከአደባባዩ ሲደርሱ ቆም ብለው ይወያዩ ጀመር፡፡ ከመካከላቸው
አንዱ መሪያቸው ሳይሆን አልቀረም፤ ዣን ቫልዣ ወደሔደበት አቅጣጫ አመለከተ፡፡ ሌላው ደግሞ ወደ ሌላው አቅጣጫ በጣቱ በመጠንቆር አሳየ::
የቡድኑ መሪ ወደ አመለከተበት አቅጣጫ ፊቱን ሲያዞር የጨረቃ ብርሃን ከፊቱ ላይ በማረፉ በግልጽ ታየ:: መሪው ዣቬር እንደነበር ዣን ቫልዣ አወቀው::
«ወዴት ይሄድ ይሆን» ሲል ዣን ቫልገ አሰበ፡፡ ሰዎቹ ቆመው
ሲከራከሩ እርሱ ለማምለጥ ፈልጎ ከተደበቀበት ወጥቶ ሳይታይ በአቋራጭ መንገዱን ቀጠለ፡፡ መንገዱ ላይ ሰው አልነበረም:: ፈጠን ፈጠን አለ፡፡ወደኋላ ዞር ብሎ ተመለከተ:: ማንም የለም::
ድልድይ ካለበት ደረሰ፡፡ አንድ ትልቅ እቃ የተጫነ ጋሪ ድልድዩን
ቀስ ብሉ ሲያቋርጥ እየ:: ጋሪው እርሱ ወደሚሄድበት አቅጣጫ ነበር የሚሄደው:: ጋሪውን ከለላ በማድረግ መንገዱን ቀጠለ፡፡ ጥቂት ከተጓዘ በኋላ ፊቱን አዙሮ ወደኋላ ተመለከተ:: ከሩቁ የአራት ሰዎች ጥላ አየ፡፡ ሰዎቹ ግን በአካል አልታዩትም::
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሦስት
፡
፡
#ትርጉም_ከዬሐንስ_ገፃዲቅ
...እነዣን ቫልዣ ከነበሩበት አካባቢ ከቤተክርስቲያን ደጃፍ የማይጠፋ
አንድ ለማኝ ነበር:: ዣን ቫልዣ በዚያ ባለፈ ቁጥር ሣንቲም ይጥልለታል፡፡ለማኙን የሚመቀኙ የመንደሩ ሰዎች ሰላይ ነው እያሉ ያወሩበታል፡፡ አልፎ አልፎ ዣን ቫልዣ ቆም እያለ ያዋራዋል፡፡ ግን ሲያዋራው ለማኙ ቀና አይልም::
አንድ ቀን ማታ ዣን ቫልዣ በዚያ ሲያልፍ ለማኙ ዘወትር
ከሚቀመጥበት ቁጭ ብሎ ያየዋል:: ያን እለት ኮዜት አብራው አልነበረችም::ሰውዬው ከተቀመጠበት አጠገብ የመንገድ መብራት በርቶ ስለነበር በጉልህ
( ይታያል:: ዣን ቫልዣ እንደተለመደው ወደ እርሱ ሄዶ ሣንቲም ሰጠው::ለማኙ ቀና ብሎ በማየት አፈጠጠበት:: ወዲያው ወደ መሬት አቀረቀረ፡፡
ፊቱን ሲያየው ያ ዘወትር ጎብጦ እና የሰባ ዓመት ሽማግሌ መስሉ
የሰውዬው አመለካከት ቅጽበታዊ ስለነበር ገዣን ቫልዣን አስደነገጠው:: ይቀመጥ የነበረው ሰው ቀደም ሲል የሚያውቀውና የሚከታተለ ክፉ ሰው እንደሆነ ጠረጠረ፡፡ በዚህ ጊዜ ጥቅጥቅ ካለ ጫካ ነብር ያየ መሰለው::
መናገር ወይም መሮጥ ወይም መቆም ተሳነው:: ለማኙን አተኩር ከማየት ግን አልቦዘነም::
«ወይ ጉድ!» አለ ዣን ቫልዣ እርስ በራሱ ሲነጋገር፡፡ «አበድኩ፤
በሕልሜ መሆን አለበት! ሊሆን አይችልም!» አለ እየተጨነቀና እየተከዘ ወደ ቤቱ ተመልሶ ሄደ፡፡ ያየው ለማኝ ዣቬር እንደሆነ ራሱም ማመን አቃተው:: በ ቅዠት እንጂ እውነት አይሆንም ሲል ደመደመ፡፡
ያን እለት ማታ ያየው ሰው ዣቬር እንደሆነ ለማወቅ እንዲችል
ስላላናገረው በጣም ቆጨው:: በሚቀጥለው ቀን ለዓይን ያዝ ሲያደርግ ወደዚያ ሥፍራ ሄደ፡፡ ለማኙ ከተለመደው ሥፍራ ጸሎት የሚያደርስ መስሎ ቁጭ ብሎአል። እንደተለመደው ሣንቲም እየጣለለት «ታዲያስ
ደህና አመሸህ» ሲል ሰላምታ ሰጠው። ለማኙ «እግዚአብሔር ይስጥልኝ ያስንብትልኝ» ብሎ መልስ ከሰጠ በኋላ መፅዋቾቹን ለማየት አሁንም ቀና አለ፡፡ እውነትም ጠዋሪ ያጣ የሽማግሌ ለማኝ እንጂ ዣቬር እንዳልነበረ
አረጋገጠ፡፡
«እኔስ ምን ማለቴ ነው? አሁን ዣቬር ከየት መጣ ብዬ አሰብኩ? ወይ ጉድ! ዓይኔ እየደከመ ነው?» በማለት ካሰላሰለ በኋላ ነገሩን ረሳው::
ከጥቂት ቀናት በኋላ፤ ከምሽቱ ወደ ሁለት ሰዓት ገደማ ይሆናል፤
ከክፍሉ ውስጥ ኮዜትን የእጅ ጽሑፍ እያለማመደ ሳለ የቤቱ ዋና መግቢያ ያለወትሮው ተከፍቶ ሲዘጋ ሰማ:: እንግዳ ነገር ሆነበት:: ከቤቱ ውስጥ የሚኖሩት እሱ ራሱ፤ ኮዜትና አሮጊትዋ ናቸው:: አሮጊትዋ እንደሆነ ሻማ ለመቆጠብ ስትል ገና ሳይጨልም ነው የምትተኛው:: ኮዜት ዝም እንድትል ምልክት ሰጣት:: በደረጃው ሰው ለመውጣቱ ኮቴ ሰማ፡፡ ምናልባት አሮጊትዋ
ትሆናለች ሲል አሰበ፡፡ አሁንም አዳመጠ፡፡ ከበድ ያላ ኮቴ ስለነበረ የወንድ ኮቴ መሰለው:: ግን አሮጊትዋ የምትጠቀምበት መጫሚያ እኮ በጣም ከባድ
ነው። ሆነም ቀረም ዣን ቫልዣ ሻማውን አጠፋ፡፡
ኮዜት እንድትተኛ ዝቅ ባለ ድምፅ ከነገራት በኋላ ግምባርዋን ሳማት፡
የኮቴው ድምፅ ፀጥ አለ። ዣን ቫልዣ ከነበረበት ሳይነቃነቅ ዝም ብሎ ከቆየ በኋላ ፊቱን ወደ በር ኣዞረ፡፡ አካባቢው ፀጥ እንዳለ ጥቂት ጊዜ አለፈ፡፡ በበሩ
የቁልፍ ቀዳዳ የሻማ መብራት ጭላንጭል አየ:: በዚህም ከበሩ አካባቢ በውጭ በኩል አንድ ሰው ሻማ ይዞ እንደቆመ አረጋገጠ፡፡
ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ በቁልፉ ቀዳዳ ይታይ የነበረው ጭላንጭል ጠፋ፡ ግን ኮቴ አልተስማም:: ዣን ቫልዣ ልብሱን ሳያወልቅ ከአልጋው ላይ
ተጋደመ፡፡ ሆኖም ሌሊቱን ሙሉ እንቅልፍ አልወሰደው፡፡
ሊነጋጋ ሲል ትንሽ እንዳሸለበው በር ተከፍቶ ኖሮ በሩ ሲንጣጣ ስ
ቀስቀሰው:: ሌሊት የሰማው ዓይነት ኮቴተ ተንቀሳቀሰ:: የኮቴው ድምፅ በመቃረቡ እየጉላ ሄደ፡፡ ብድግ ብሎ ወደ በር በመሄድ በበሩ ቁልፍ ቀዳዳ ወደ ውጭ ተመለከተ፡፡ ሰፊ ቀዳዳ ስለነበር በደምብ ያሳያል፡፡ አንድ ሰው
በዣን ቫልዣ ክፍል በራፍ አለፈ፡፡ በሩ አጠገብ ሲደርስ አልቆመም፡ ብዙ ብርሃን ስላልነበረ የሰውዬውን ማንነት ለመለየት አልቻለም። የሰውዬው ሙሉ ቁመና ከጀርባው ባየ ጊዜ በጣም ረጅም ሰው መሆኑን ተገነዘበ፡፡
ቅርጹንና የለበሰውን ልብስ ከዣቬር ጋር ሲያስተያየው ተመሳስሉበት፡፡
የመስኮቱን መጋረጃ በመግለጥ በመስኮት ሰውየውን ለመየት ለመመለስ ድፍረት ስላነሰው ተወው፡፡ ይህ ሰው በሩን በቁልፍ ከፍቶ እንደገባ አልተጠራጠረም:: ታዲያ የበሩን ቁልፍ ማን ሰጠው? ምንድነው ነገሩ?
ከጠዋቱ በአንድ ሰዓት መቶ ፍራንክ ከቦርሳው አውጥቶ ካጣጠፈው በኋላ ኪሱ ውስጥ ጨመረው፡፡ እጁን ከኪሱ ሲያወጣ ሣንቲሞች ከኪሱ ሾልከው መሬት በመውደቃቸው አስደነገጡት፡፡ ወደ ምድር ቤት ወርዶ
በድብቅ ውጭውን ተመለከተ፡፡ ጭር ብሏል፤ ማንም በዚያ አካባቢ አይታይም፡፡ ሆኖም በአካባቢው ብዙ ዛፎች ስለነበሩ ማን እንደትደበቀ ለማየት አይቻልም:: ወደ ክፍሉ ተመለሰ፡፡ «ኮዜት ተነሽ» አለ። እጅዋን
ይዞ ተያይዘው ከቤታቸው ወጡ፡፡
በጨለማ የሚሸፍት ድምፅ
የለሽ ውሻ
ዣን ቫልዣ ዋናውን መንገድ ትቶ በመንደር ውስጥ ተጓዘ፡ መንደር
ቆየ ውስጥ የሚታጠፍ መንገድ ካጋጠመው ቀጥታውን ትቶ ይታጠፋል፡፡
ገበሩ ይህንንም ያደረገው ምናልባት የሚከተለው ሰው ካለ ዱካውን ለማጥፋት
ነበር፡፡
ጨረቃዋ ሙሉ ነበረች:: ይህም በመሆኑ ዣን ቫልዣ ደስ አለው።
የጨረቃው ብርሃን ሁሉንም ያሳይ ስለነበረ በተለይ ራቅ ብሎ ሲሄድ ሰው እንዳልተከተለው አረጋገጠ፡፡ ከምሽቱ አምስት ሰዓት ገደማ በ14ተኛ ፖሊስ ጣቢያ አጠገብ አለፈ:: ከጣቢያው ጥቂት እንደራቀ ማጅራቱን ከበደው፡፡
ፊቱን ወደኋላ አዙሮ ተመለከተ፡፡ የጣቢው መብራት ወገግ ብሉ ይበራ ስለነበር ሦስት ሰዎች እንደሚከተሉት ተገነዘበ፡፡
«ትንሽ ፈጠን በይ ልጄ» አላት ኮዜትን፡፡ ከዚያ አካባቢ ቶሎ ለመጥፋት ፈጠን ኣለ:: ጥቂት እንደተጓዙ ከአደባባይ ደረሱ:: ጨረቃዋ ከፍ በማለትዋ የአደባባዩ አካባቢ ወለል ብሎአል፡፡ እነዚያ ሦስት ሰዎች እነማን እንደሆኑ ለማወቅ ዣን ቫልዣ ጨለምለም ካለ ከአንድ በር አጠገብ ተሸጉጠ፡፡
ብርሃን ስለነበር ሰዎቹ በኤደባባዩ ሲያልፉ ሊያያቸው ይችላል:: ሰዎቹ ጊዜ አልወሰዱም፤ ወዲያው ከአደባባዩ ደረሰ፡፡ አሁን አንድ ሰው ተጨምሮ አራት ሆኑ፡፡ አራቱም ዱላ ይዘዋል፡፡ ሁሉም ግዙፍ ሰውነት ስለነበራቸው በጣም ያስፈራሉ፡፡
ከአደባባዩ ሲደርሱ ቆም ብለው ይወያዩ ጀመር፡፡ ከመካከላቸው
አንዱ መሪያቸው ሳይሆን አልቀረም፤ ዣን ቫልዣ ወደሔደበት አቅጣጫ አመለከተ፡፡ ሌላው ደግሞ ወደ ሌላው አቅጣጫ በጣቱ በመጠንቆር አሳየ::
የቡድኑ መሪ ወደ አመለከተበት አቅጣጫ ፊቱን ሲያዞር የጨረቃ ብርሃን ከፊቱ ላይ በማረፉ በግልጽ ታየ:: መሪው ዣቬር እንደነበር ዣን ቫልዣ አወቀው::
«ወዴት ይሄድ ይሆን» ሲል ዣን ቫልገ አሰበ፡፡ ሰዎቹ ቆመው
ሲከራከሩ እርሱ ለማምለጥ ፈልጎ ከተደበቀበት ወጥቶ ሳይታይ በአቋራጭ መንገዱን ቀጠለ፡፡ መንገዱ ላይ ሰው አልነበረም:: ፈጠን ፈጠን አለ፡፡ወደኋላ ዞር ብሎ ተመለከተ:: ማንም የለም::
ድልድይ ካለበት ደረሰ፡፡ አንድ ትልቅ እቃ የተጫነ ጋሪ ድልድዩን
ቀስ ብሉ ሲያቋርጥ እየ:: ጋሪው እርሱ ወደሚሄድበት አቅጣጫ ነበር የሚሄደው:: ጋሪውን ከለላ በማድረግ መንገዱን ቀጠለ፡፡ ጥቂት ከተጓዘ በኋላ ፊቱን አዙሮ ወደኋላ ተመለከተ:: ከሩቁ የአራት ሰዎች ጥላ አየ፡፡ ሰዎቹ ግን በአካል አልታዩትም::
👍17😢4👏2
#ገረገራ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሦስት
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
...በእኩል ሰሞን ኹለት ተቃራኒ የሚመስሉ ጥቅሶች ሰማሁ አንደኛዉ:-
“ተስፋ የሚባል ተሟጦ ተሟጦ፣ ጭልጥ ብሎ አልቋል:
እንጥፍጣፊዉ እንኳን በማንም እጅ ላይ የለም፡ አሁን ማንም
ላይ መንጠልጠል አንችልም:: የራሳችንን ተስፋ ግን ራሳችን
እንዳንፈጥር የሚከለክለን የለም!” ሲለኝ
ሌላኛዉ ደግሞ፡-
“እግዚአብሔርን በመተማመን የሚጠባበቁ ግን ኃይላቸውን
ያድሳሉ፧ እንደ ንሥር በክንፍ ይወጣሉ፡ ይሮጣሉ፣አይታክቱም: ይኼዳሉ፣ አይደክሙም” ይላል
ኹለቱም ስለ ተስፋ ናቸዉ፡፡ ለኹለቱም ምንጭ ተጠቅሶልኛል ኹለቱንም የነገሩኝ ሰዎች ለእኔ ከማሰብ እንደ ነገሩኝ አዉቃለሁ የመጀመሪያዉን በቅጡ የማዉቃቸዉ ዘመናዊ የሥነ ልቡና ባለሙያ፣ ኹለተኛዉን ደግሞ
በቅጡ የሚያዉቁኝ የንስሐ አባቴ ናቸዉ የነገሩኝ፡ የመጀመሪያዉ
እምነቱንም ሥራዉንም ያንቺ ጉዳይ ነዉ ሲሉኝ፤ ኹለተኛዉ ደግሞ ማመኑ ያንቺ፣ ሥራዉ ግን የእግዚአብሔር ነዉ ብለዉኛል፡
ሕይወት ደግሞ የምርጫ ወንበር ናት አሉ᎓ ታዲያ እኔ የቱን ልምረጥ?
የቱን ነዉ መምረጥ ያለብኝ?
እህቶቼ እና ወንድሞቼ እንደ ዋዛ ጀምረዉ፣ አንድ በአንድ ሸርተት እያሉ ጥለዉኝ ጥለዉኝ፣ አሁን አፉን ሞልቶ እህቴ ነሽ የሚለኝ ጠፍቷል።
እንዲያዉ ምናልባት ቆርጠዉ ያልቆረጡ ቢኖሩም እንኳን፣ ጨክነዉ እህታችን አይደለሽም አይሉኝ እንደሆነ እንጂ፣ እንደ ወትሮዉ ግን በእርግጠኝነት ‹እህታችን ነሽ አይሉኝም: እኔን ከመጥላታቸዉ የተነሳ
እህ ብላ የወለደቻቸዉን እመዋን ሳይቀር የዉብርስት እናት› እስከ ማለት ደርሰዋል የጃሪምስ እንዲያዉም አይወራም:
ይኼ ሁሉ ለሆነብኝ ለእኔ፣ ልጄ ባትኖርልኝ ኖሮ፣ ይኸኔ ሟች ነበርሁ። አፈር ገብቼ ነበር።
በስንት ዉጣ ዉረድ ቢሆንም፣ ልጄ ቱናት የመጀመሪያ ሕክምናዋን አግኝታልኛለች:: ጭንቅላቷ ላይ የሚመነጨዉ የዉሃ ክምችት እና ጥቅም
ላይ የሚዉለዉ ዉሃ
እንዲመጣጠን የሚያደርግ ቀዶ ሕክምና ተደርጎላታል በእርግጥ ሕክምናዉ እንኳንስ የእኔን የእናቷን አንጀት፣ ደመኛዬ ነሽ የሚለኝን ጃሪምን ሳይቀር አንሰፍስፋዋለች አሉ ያቺን ከደም የቀዘቀዘች እርጥብ ገላዋን ተቀዳ፣ ጀርባዋ ላይ ለነበረዉ የአጥንት ክፍተት
ጉዳቷ ሕክምና ተደርጎላታል፡ ይኼም አይብቃሽ ብሏት፣ ከላይ
ከጭንቅላቷ እና ዝቅ ብሎ ደግሞ ሆዷ ላይ ቀዳደዉ ነበር ማስተንፈሻ ቱቦዉን (shunt) የቀበሩላት።
አቤት መቻሏ!
እንደ'ኔ ፍራቻ ሳይሆን እንደ እሷ ብርቱነት፣ በትንሽ በትልቁ ሞተችብኝ እያልሁ ሥርበተበት ቱናት ናትና ልጅቷ፣ ሁሉንም ቻለችዉ፡ ችላ አሳለፈችዉ፡ እንደ ቱናት ቻይ አለ ወይ በምድር? እኔ አላዉቅም።
“አልሄድሽም እንዴ እመዋ?” አልሁ፣ ከልጄ ጋር ብቻ ዘግቼ
የተቀመጥሁበትን ክፍል በር ድንገት ያንኳኳችብኝ እመዋ መስላኝ ሌላ ሰዉ መሆኑን ያወቅሁት ድምፁን ስሰማ ነዉ፡፡
“ሰላም አደርሽ ዉብርስት?''
“እግዚአብሔር ይመስገን ማነዉ?” አልሁ፣ በሩን ለመክፈት
እያቅማማሁ አቅማምቼ አቅማምቼ ስከፍተዉ፣ አንድ ወጣት ከደጅ ቆሞ አገኘሁት ቁመናዉ ልጅ እግር ቢሆንም፣ አንተ ብሎ ማቅለሉ
አልመጣልኝም የእመዋን ቤት በረሃ፣ ልጄ ቱናትን ደግሞ ገዳም አድርጌ እሷ ዉስጥ ከመነንሁ ወዲህ፣ የመነኮሳቱ ባህል እና ሥርዓት እያደረብኝ መጥቷል፡ ማልዬለታለሁ አነጋገሬን፣ አመጋገቤን፣ ጸሎቴን፣ አጠቃላይ
ሥነ ሥርዓቴን እና ለዓለም ያለኝን ርቀት እንደ መነኮሳት ለማድረግ
ልምምድ ላይ ነኝ የማነባቸዉ መጻሕፍት ሁሉ የምንኩስናን ሕይወት የሚያወሱ እንዲሆኑ እመርጣለሁ፡ ከዚህ ሌላ፣ ማንኛዉም ወደ ዓለም የሚስብ ነገር ላይ ድርሽ ማለቱን ትቼዋለሁ፡ ፈታኙን የቱናትን የሕክምና
ጣጣ ጨርሼ እመዋ ቤት ባለኝ ክፍል ዉስጥ ጠቅልዬ ከገባሁ
ወዲህ የከተማዉን ግርግር አይቼዉ አላዉቅም፡ እንኳንስ በአካል በወሬም እንኳን፣ ስለ ከንቱዉ ዓለም የመስማት ፍላጎቴ ሞቷል፡ አላስችል ብሎኝ
ካስቀረኋት አንድ ክራሬ በቀር የቀድሞ ልብሶቼን፣ የቀድሞ ጌጣጌቶቼን የቀድሞ ሥራዬን ሁሉ እንዳለ እርግፍ አድርጌዋለሁ
“ምን ልርዳዎ የኔ ወንድም?” አልሁት፣ በደህና ትሕትና᎓
“ጋሽ ባልቻ ሊያናግሩሽ ይፈልጋሉ” አለኝ፣ ሞባይሉን ሊያቀብለኝ እጁን
ወደ'ኔ እየዘረጋ
“ባልቻ?”
“አዎ፤ መስመር ላይ ናቸዉ: እንኪ አናግሪያቸዉ” አለ፣ እንደገና የበለጠ ቀረብ ብሎኝ፡፡
“ሄ..ሎ” አልሁ፣ እያቅማማሁ ሞባይሉን ተቀብዬ ወደ ጆሮዬ አድርጌዉ፡
“ማንም አልቀደመኝም አይደል?” አለኝ ባልቻ፣ አብሮኝ ያደረ ይመስል ጨርሶ ሰላም እንኳን ሳይለኝ፡
“ምኑን?”
“እህ! ረስቼዋለሁ እንዳትዪኝ ብቻ”
“ምኑን?”
“አንቺ! ቀኑን ረስተሽዋል?”
“እህእ፣ የቱን ቀን?”
“የዛሬ ዓመት እኮ ነዉ ቱናት የተወለደችዉ። ልደቷ መሆኑ ረስተሽዉ ነዉ?”
ወይ መርሳት! እንኳንስ የተወለደችበትን ይቅርና፣ መቼ ሕክምና እንደ ገባች፣ መቼ እንደ ወጣች፣ ለመጀመሪያ ጊዜ መቼ ፈገግ እንዳለችልኝ፣ የትኛዉን ልብሷን መቼ እንዳስገዛሁላት ጭምር ከነዕለቱ እና ከነሰዓቱ
ልረሳዉ አልችልም: ያም ቢሆን ግን የልደት ቀኗ ላይ ትንሽ ተወዛግቤ ነበር፡ ያለ ቀኗ ከሆዴ የተወለደችበትን ዕለት ነዉ ልደቷ ብዬ የማከብርላት ወይስ ከዚያ በኋላ ለኹለት ወራት ያህል ቆይታ ከማቆያ ክፍል ወጥታ እቅፌ ዉስጥ የገባችበትን ዕለት የሚለዉ ግራ አጋብቶኝ
ነበር ባልቻ የሚለዉን ከወሰድሁ ግን፣ እዉነትም የቱናት ልደት ዛሬ
ዛሬ ከሆዴ ከወጣች አንድ ሙሉ ዓመት የደፈነችበት ዕለት ነዉ።
“ረስተሽዋል አይደል?”
“ኧረ በጭራሽ!”
“እኮ ይዘሻት ነያ”
“የት?”
“አጠገብሽ ያለዉ ልጅ መኪና ይዟል: እሸቴ ነበር ሊመጣልሽ የነበረዉ: ግን አንድ ድንገተኛ ተልእኮ ተሰጠዉ እና መምጣት አልቻለም አንቺ እስከምትደርሺ ግን እሱም ሥራዉን ይጨርሳል። ስለዚህ ቱናት ቆንጆ አድርገሽ አልብሻትና ይዘሻት ቶሎ ነይ”
“እህእ፤ መቀለድህ ነዉ እንዴ? ከመቼ ወዲህ ነዉ እንኳንስ ገዳሜ
ቱናትን ይዤ ይቅርና ለራሴስ ብሆን ከዚህ ወጥቼ የማዉቀዉ?”
“ይልቅ እንዳትቆዩ” ብሎ፣ ስልኩን ጆሮዬ ላይ ጠረቀመዉ፡ እንደ
ወትሮዉ ቢሆን እንኳንስ እያወራሁለት ሊዘጋብኝ ይቅርና፣ ቻዉ ተባብለን እንኳን ለመዝጋት እጁ እሺ አይለዉም: የአሁኑ ግን በእሱ የማላዉቀዉ እንግዳ ዐመል ሆነብኝ፡ ተዋክቦ ነዉ እንዳልል፣ ምንም የቸኮለ አይመስልም: መቼም ጊዜ ባይኖረዉ ኖሮ የቱናትን ልደት ካላከበርን
አይለኝም።
ከተቀየመም ይቀየመኝ እንጂ ቱናትን የትም ወስጄ አላንገላታትም ብዬ
ወሰንሁና ሞባይሉን ለሰጠኝ ልጅ ልመልስለት ዞር ስል አጣሁት ባልቻን
አናግሬ ስጨርስ እንደምከተለዉ እርግጠኛ በመሆን ከግቢ ዉጪ ወደ
መኪናዉ ተመልሷል፡ እየጠበቀኝ ስዘገይበት ጊዜ፣ ያቺን የሲራክ ፯ ኮድ
የሆነችዋን የመኪና ጥሩንባ አሰማኝ፡ ቢያንስ ሞባይሉን መመለስ
ስላለብኝ፣ ልጄ ለቅጽበት ብታጣኝ የማጣት መስሎኝ እንደ ፈራሁላት
ወደ መኪናዉ ሮጥሁ።
“ይቅርታ ወንድሜ፣ ባልቻ ዝም ብሎ ነዉ እዚህ ድረስ ያደከመዎ” አልሁት፣ በመነኩሴ የትሕትና ልምምዴ፡
ቱናት ገዳምሽ ናት ብለዉኝ የለ የንስሐ አባቴ? ታዲያ ገዳምን ወዳለበት
ሄደዉ ይሳለሙታል እንጂ፣ ራሱ ገዳም ተነቅሎ ካልመጣልኝ ይባላል እንዴ? በጭራሽ! ያዉም የገዳምን ክብር ከሚያዉቀዉ ከባልቻ ይኼ
ይጠበቃል? አዝናለሁ፣ ያለ ተፈጥሮዋ ወደ ጩኸት አዉጥቼ ገዳም አላስረብሻትም: አልሄድም፡ በእሷ የሚያድረዉን አምላክ ማመስገን የፈለገ ቢኖር እየመጣ ይሳለማት እንጂ፣ ገዳሜን ለመንቀል በጭራሽ አላደርገዉም
አልሞክረውም
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሦስት
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
...በእኩል ሰሞን ኹለት ተቃራኒ የሚመስሉ ጥቅሶች ሰማሁ አንደኛዉ:-
“ተስፋ የሚባል ተሟጦ ተሟጦ፣ ጭልጥ ብሎ አልቋል:
እንጥፍጣፊዉ እንኳን በማንም እጅ ላይ የለም፡ አሁን ማንም
ላይ መንጠልጠል አንችልም:: የራሳችንን ተስፋ ግን ራሳችን
እንዳንፈጥር የሚከለክለን የለም!” ሲለኝ
ሌላኛዉ ደግሞ፡-
“እግዚአብሔርን በመተማመን የሚጠባበቁ ግን ኃይላቸውን
ያድሳሉ፧ እንደ ንሥር በክንፍ ይወጣሉ፡ ይሮጣሉ፣አይታክቱም: ይኼዳሉ፣ አይደክሙም” ይላል
ኹለቱም ስለ ተስፋ ናቸዉ፡፡ ለኹለቱም ምንጭ ተጠቅሶልኛል ኹለቱንም የነገሩኝ ሰዎች ለእኔ ከማሰብ እንደ ነገሩኝ አዉቃለሁ የመጀመሪያዉን በቅጡ የማዉቃቸዉ ዘመናዊ የሥነ ልቡና ባለሙያ፣ ኹለተኛዉን ደግሞ
በቅጡ የሚያዉቁኝ የንስሐ አባቴ ናቸዉ የነገሩኝ፡ የመጀመሪያዉ
እምነቱንም ሥራዉንም ያንቺ ጉዳይ ነዉ ሲሉኝ፤ ኹለተኛዉ ደግሞ ማመኑ ያንቺ፣ ሥራዉ ግን የእግዚአብሔር ነዉ ብለዉኛል፡
ሕይወት ደግሞ የምርጫ ወንበር ናት አሉ᎓ ታዲያ እኔ የቱን ልምረጥ?
የቱን ነዉ መምረጥ ያለብኝ?
እህቶቼ እና ወንድሞቼ እንደ ዋዛ ጀምረዉ፣ አንድ በአንድ ሸርተት እያሉ ጥለዉኝ ጥለዉኝ፣ አሁን አፉን ሞልቶ እህቴ ነሽ የሚለኝ ጠፍቷል።
እንዲያዉ ምናልባት ቆርጠዉ ያልቆረጡ ቢኖሩም እንኳን፣ ጨክነዉ እህታችን አይደለሽም አይሉኝ እንደሆነ እንጂ፣ እንደ ወትሮዉ ግን በእርግጠኝነት ‹እህታችን ነሽ አይሉኝም: እኔን ከመጥላታቸዉ የተነሳ
እህ ብላ የወለደቻቸዉን እመዋን ሳይቀር የዉብርስት እናት› እስከ ማለት ደርሰዋል የጃሪምስ እንዲያዉም አይወራም:
ይኼ ሁሉ ለሆነብኝ ለእኔ፣ ልጄ ባትኖርልኝ ኖሮ፣ ይኸኔ ሟች ነበርሁ። አፈር ገብቼ ነበር።
በስንት ዉጣ ዉረድ ቢሆንም፣ ልጄ ቱናት የመጀመሪያ ሕክምናዋን አግኝታልኛለች:: ጭንቅላቷ ላይ የሚመነጨዉ የዉሃ ክምችት እና ጥቅም
ላይ የሚዉለዉ ዉሃ
እንዲመጣጠን የሚያደርግ ቀዶ ሕክምና ተደርጎላታል በእርግጥ ሕክምናዉ እንኳንስ የእኔን የእናቷን አንጀት፣ ደመኛዬ ነሽ የሚለኝን ጃሪምን ሳይቀር አንሰፍስፋዋለች አሉ ያቺን ከደም የቀዘቀዘች እርጥብ ገላዋን ተቀዳ፣ ጀርባዋ ላይ ለነበረዉ የአጥንት ክፍተት
ጉዳቷ ሕክምና ተደርጎላታል፡ ይኼም አይብቃሽ ብሏት፣ ከላይ
ከጭንቅላቷ እና ዝቅ ብሎ ደግሞ ሆዷ ላይ ቀዳደዉ ነበር ማስተንፈሻ ቱቦዉን (shunt) የቀበሩላት።
አቤት መቻሏ!
እንደ'ኔ ፍራቻ ሳይሆን እንደ እሷ ብርቱነት፣ በትንሽ በትልቁ ሞተችብኝ እያልሁ ሥርበተበት ቱናት ናትና ልጅቷ፣ ሁሉንም ቻለችዉ፡ ችላ አሳለፈችዉ፡ እንደ ቱናት ቻይ አለ ወይ በምድር? እኔ አላዉቅም።
“አልሄድሽም እንዴ እመዋ?” አልሁ፣ ከልጄ ጋር ብቻ ዘግቼ
የተቀመጥሁበትን ክፍል በር ድንገት ያንኳኳችብኝ እመዋ መስላኝ ሌላ ሰዉ መሆኑን ያወቅሁት ድምፁን ስሰማ ነዉ፡፡
“ሰላም አደርሽ ዉብርስት?''
“እግዚአብሔር ይመስገን ማነዉ?” አልሁ፣ በሩን ለመክፈት
እያቅማማሁ አቅማምቼ አቅማምቼ ስከፍተዉ፣ አንድ ወጣት ከደጅ ቆሞ አገኘሁት ቁመናዉ ልጅ እግር ቢሆንም፣ አንተ ብሎ ማቅለሉ
አልመጣልኝም የእመዋን ቤት በረሃ፣ ልጄ ቱናትን ደግሞ ገዳም አድርጌ እሷ ዉስጥ ከመነንሁ ወዲህ፣ የመነኮሳቱ ባህል እና ሥርዓት እያደረብኝ መጥቷል፡ ማልዬለታለሁ አነጋገሬን፣ አመጋገቤን፣ ጸሎቴን፣ አጠቃላይ
ሥነ ሥርዓቴን እና ለዓለም ያለኝን ርቀት እንደ መነኮሳት ለማድረግ
ልምምድ ላይ ነኝ የማነባቸዉ መጻሕፍት ሁሉ የምንኩስናን ሕይወት የሚያወሱ እንዲሆኑ እመርጣለሁ፡ ከዚህ ሌላ፣ ማንኛዉም ወደ ዓለም የሚስብ ነገር ላይ ድርሽ ማለቱን ትቼዋለሁ፡ ፈታኙን የቱናትን የሕክምና
ጣጣ ጨርሼ እመዋ ቤት ባለኝ ክፍል ዉስጥ ጠቅልዬ ከገባሁ
ወዲህ የከተማዉን ግርግር አይቼዉ አላዉቅም፡ እንኳንስ በአካል በወሬም እንኳን፣ ስለ ከንቱዉ ዓለም የመስማት ፍላጎቴ ሞቷል፡ አላስችል ብሎኝ
ካስቀረኋት አንድ ክራሬ በቀር የቀድሞ ልብሶቼን፣ የቀድሞ ጌጣጌቶቼን የቀድሞ ሥራዬን ሁሉ እንዳለ እርግፍ አድርጌዋለሁ
“ምን ልርዳዎ የኔ ወንድም?” አልሁት፣ በደህና ትሕትና᎓
“ጋሽ ባልቻ ሊያናግሩሽ ይፈልጋሉ” አለኝ፣ ሞባይሉን ሊያቀብለኝ እጁን
ወደ'ኔ እየዘረጋ
“ባልቻ?”
“አዎ፤ መስመር ላይ ናቸዉ: እንኪ አናግሪያቸዉ” አለ፣ እንደገና የበለጠ ቀረብ ብሎኝ፡፡
“ሄ..ሎ” አልሁ፣ እያቅማማሁ ሞባይሉን ተቀብዬ ወደ ጆሮዬ አድርጌዉ፡
“ማንም አልቀደመኝም አይደል?” አለኝ ባልቻ፣ አብሮኝ ያደረ ይመስል ጨርሶ ሰላም እንኳን ሳይለኝ፡
“ምኑን?”
“እህ! ረስቼዋለሁ እንዳትዪኝ ብቻ”
“ምኑን?”
“አንቺ! ቀኑን ረስተሽዋል?”
“እህእ፣ የቱን ቀን?”
“የዛሬ ዓመት እኮ ነዉ ቱናት የተወለደችዉ። ልደቷ መሆኑ ረስተሽዉ ነዉ?”
ወይ መርሳት! እንኳንስ የተወለደችበትን ይቅርና፣ መቼ ሕክምና እንደ ገባች፣ መቼ እንደ ወጣች፣ ለመጀመሪያ ጊዜ መቼ ፈገግ እንዳለችልኝ፣ የትኛዉን ልብሷን መቼ እንዳስገዛሁላት ጭምር ከነዕለቱ እና ከነሰዓቱ
ልረሳዉ አልችልም: ያም ቢሆን ግን የልደት ቀኗ ላይ ትንሽ ተወዛግቤ ነበር፡ ያለ ቀኗ ከሆዴ የተወለደችበትን ዕለት ነዉ ልደቷ ብዬ የማከብርላት ወይስ ከዚያ በኋላ ለኹለት ወራት ያህል ቆይታ ከማቆያ ክፍል ወጥታ እቅፌ ዉስጥ የገባችበትን ዕለት የሚለዉ ግራ አጋብቶኝ
ነበር ባልቻ የሚለዉን ከወሰድሁ ግን፣ እዉነትም የቱናት ልደት ዛሬ
ዛሬ ከሆዴ ከወጣች አንድ ሙሉ ዓመት የደፈነችበት ዕለት ነዉ።
“ረስተሽዋል አይደል?”
“ኧረ በጭራሽ!”
“እኮ ይዘሻት ነያ”
“የት?”
“አጠገብሽ ያለዉ ልጅ መኪና ይዟል: እሸቴ ነበር ሊመጣልሽ የነበረዉ: ግን አንድ ድንገተኛ ተልእኮ ተሰጠዉ እና መምጣት አልቻለም አንቺ እስከምትደርሺ ግን እሱም ሥራዉን ይጨርሳል። ስለዚህ ቱናት ቆንጆ አድርገሽ አልብሻትና ይዘሻት ቶሎ ነይ”
“እህእ፤ መቀለድህ ነዉ እንዴ? ከመቼ ወዲህ ነዉ እንኳንስ ገዳሜ
ቱናትን ይዤ ይቅርና ለራሴስ ብሆን ከዚህ ወጥቼ የማዉቀዉ?”
“ይልቅ እንዳትቆዩ” ብሎ፣ ስልኩን ጆሮዬ ላይ ጠረቀመዉ፡ እንደ
ወትሮዉ ቢሆን እንኳንስ እያወራሁለት ሊዘጋብኝ ይቅርና፣ ቻዉ ተባብለን እንኳን ለመዝጋት እጁ እሺ አይለዉም: የአሁኑ ግን በእሱ የማላዉቀዉ እንግዳ ዐመል ሆነብኝ፡ ተዋክቦ ነዉ እንዳልል፣ ምንም የቸኮለ አይመስልም: መቼም ጊዜ ባይኖረዉ ኖሮ የቱናትን ልደት ካላከበርን
አይለኝም።
ከተቀየመም ይቀየመኝ እንጂ ቱናትን የትም ወስጄ አላንገላታትም ብዬ
ወሰንሁና ሞባይሉን ለሰጠኝ ልጅ ልመልስለት ዞር ስል አጣሁት ባልቻን
አናግሬ ስጨርስ እንደምከተለዉ እርግጠኛ በመሆን ከግቢ ዉጪ ወደ
መኪናዉ ተመልሷል፡ እየጠበቀኝ ስዘገይበት ጊዜ፣ ያቺን የሲራክ ፯ ኮድ
የሆነችዋን የመኪና ጥሩንባ አሰማኝ፡ ቢያንስ ሞባይሉን መመለስ
ስላለብኝ፣ ልጄ ለቅጽበት ብታጣኝ የማጣት መስሎኝ እንደ ፈራሁላት
ወደ መኪናዉ ሮጥሁ።
“ይቅርታ ወንድሜ፣ ባልቻ ዝም ብሎ ነዉ እዚህ ድረስ ያደከመዎ” አልሁት፣ በመነኩሴ የትሕትና ልምምዴ፡
ቱናት ገዳምሽ ናት ብለዉኝ የለ የንስሐ አባቴ? ታዲያ ገዳምን ወዳለበት
ሄደዉ ይሳለሙታል እንጂ፣ ራሱ ገዳም ተነቅሎ ካልመጣልኝ ይባላል እንዴ? በጭራሽ! ያዉም የገዳምን ክብር ከሚያዉቀዉ ከባልቻ ይኼ
ይጠበቃል? አዝናለሁ፣ ያለ ተፈጥሮዋ ወደ ጩኸት አዉጥቼ ገዳም አላስረብሻትም: አልሄድም፡ በእሷ የሚያድረዉን አምላክ ማመስገን የፈለገ ቢኖር እየመጣ ይሳለማት እንጂ፣ ገዳሜን ለመንቀል በጭራሽ አላደርገዉም
አልሞክረውም
👍29
#ኢቫንጋዲ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሦስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ሲሚንቶና ብረት የጫነው ኤንትሬ ከሌሊቱ አስር ሰዓት
ከእርባምንጭ ተነሳ፡፡ ያጓራል ያቃስታል ይንቶሰቶሳል. ጉራው
እንጂ ጎዞው የኤሊ ነው፡፡ ማዝገም… ከአርባምንጭ ቀይ አፈር ሁለት መቶ ስምንት ኪሎ ሜትር ለመጓዝ አስራ ሁለት ሰዓት ፈጀበት፡፡ሲሚንቶና ብረቱ ላይ ያሉት ተሳፋሪዎች የተሳፈሩት ተለምነው
ሳይሆን ለምነው ነው፡ ወደ ጂንካ የሚሄድ አስተማማኝ
ትራንስፖርት የለም፡፡ ወደዚያ መሄድ የፈለገ አማራጭ እንደሌለው አውቆ በአጋጣሚው መጠቀም አለበት፡፡ ካለበለዚያ ሲቀላና ሴቻ እያለ ሲንገላወድ ይከርማታል፡፡
የሚያንሰፈስፈው ውርጭ እያኮማተረው የማያተኩሰው የፀሐይ ሙቀት እያቃጠለው አይኑ ጆሮው አፍንጫው፦ አፉ አቧራ እየቃመ ከመሬት ርቆ ጭነት ላይ የወጣው ተሳፋሪ ለሁሉም
ሳይሳቀቅ ጭንቅላቱን በጨርቅ ቢጤ ጠቅልሎ በሁለቱ እጁ ካቦውን
ጥርቅም አድርጎ ይዞ እየተናጠ መጓዝ ነው፡፡ ታዲያ አቀበት ቁልቁለቱ ጫካና ሜዳው አይጠገብም፡፡ እንደ ጥሩ ትርዒት እየተቀያየረ ያዝናናል፧ “ሣይደግስ አይጣላ" እንዲሉ!
ካርለት አልፈርድ አርባ ምንጭ መቆየት አልፈለገችም፡፡በእርግጥ በቦታ አመራረጡ ምሥራቅ አፍሪካ ወደር አይገኝለትም
ተብሎ በውጭ ዜጎች የተመሰከረለት የበቀለ ሞላ ሆቴል ሁለት ቀለማቸው የተለያዩ ሐይቆች (ጫሞና አባያ) በርካታ የሆኑ ምንጮች በኢትዮጵያ ከሚገኙት ታላላቅ ተራሮች አንዱ ጉጂ ተራራና ከስሩ የኢኳቶሪያል የዝናብ ደን ያለው ተፈጥርው የማይሰለቻት ቢሆንም ችግሩ ሐመሮች ናፍቀዋታል።
የሐመሩን የፍዬል ቆዳዋን የሐመር ጎረምሶች የሽለሟትን የእጅ አንባር በአስሩም እጣቷ የምትጠቀምበትን ቀለበት የአንገቷን ጨሌ ስታይ የሐመር ትዝታዋ አገረሸ፡፡ መከባበሩ መተዛዘኑ አብሮ
መብላት መጠጣቱ ጫካውና መንደሩ ተራራውና ሜዳው
በተለይም የኢቫንጋዲ ጭፈራው ውልብሎ ታያት፡ ወደ ሐመር የምትሄድ ሳይሆን ከሐመር እንደምትመለስ ሁሉ! ልቧ እንደ ፅናፅል በፍርሃት ተንሿሿ፡ ፊቷ ገረጣ የሐመር ተፈጥሮአዊ ህይወት
ራባት፡፡
አጠገቧ ከኤንትሬው ጀርባ መኪናው ቆጥ ላይ ብዙ ሰው ሰፍሯል፡፡ ወታደር ተማሪ ነጋዴ ቄስ ሳይቀር አለ፡፡ ቀልዱ ጨዋታው ያስቀናል፡፡ ሰዎች ሁሌም ችግር ሲበዛባቸው ደጎች
ተዛዛኞች... መሆናቸው ያለ ነው፡ ካርለት ሁሉንም ስታጤን ቄሱ ሌላው ሲጫወት ዝም ብለው ሲያዳምጡ ይቆዩና ፈርጠም ብለው
ማሳረጊያ ሲሰጡ አስተውላቸዋለች፡፡ በእርግጥም የሚጫወቱት
አይገባትም ፤ ሆኖም ግን ይንከባከቧታል፡፡ አይናቸውን ወርወር
ያደርጉና ፈገግ ይሉላታል፡፡ እየደጋገሙ ያዩዋታል፡፡ ብታናግራቸው በወደደች ግን የቋንቋ ችግር አለ በመካከላቸው፡፡ እሳቸው ስለ እሷ እያሰቡ እንደሆን ገምታለች፡፡ ጠይቃ ሃሣባቸውን ማወቅ ባለመቻሏ ግን በተራዋ እሷም ስለ እሳቸው ማሰብ ጀመረች
ኢትዮጵያ የተለያዩ ሃይማኖቶች ያሉባት ሃገር ነች፡ ክርስቲያኑ ሙስሊሙ… ህዝቡ የአንዱ ወይም የሌላው ተከታይ ነው በአመዛኙ፡ የአገሪቱ ታሪክና የባህል መዘክርም የሚገኙ ናቸው፡፡ ካርለት አንዴ ሰሜን ኢትዮጵያን ለመጎብኘት አክሱም ላሊበላ ባህርዳር ጎንደር ሄዳ ብዙ ቤተክርስቲያኖችንና መስጊዶችን ጎብኝታለች፡ በምስራቅም እንዲሁ ማየት የሚገባትን አይታለች፡፡
ግን ደብረብርሃን ስላሴ
ጎንደርን በጎበኘችበት ጊዜ
የሚባለውን ታሪካዊ ቤተ ክርስቲያን ካየች በኋላ ከሁለት ወንድ መነኮሳት ጋር ያደረገችው የሣሣብ ልውውጥ አይረሳትም፡፡
ደርቡሾችና ግራኝ ሞሐመድ ብዙውን የጎንደር ቤተ
መንግሥትና ቤተ ክርስቲያን ሲያፈርሱና ሲያቃጥሉ ደብረብርሃን ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ግን ከመፍረስና ከመቃጠል ተርፏል፡ ሁሉም
አልደረሱበትም፡፡ እና ቤተክርስቲያኑ በወቅቱ
የነበረውን የአገሪቱን
የህንፃ ሥራ ጥበብ ምጥቀት የሚያረጋግጥ ነው፡፡
አፀደ ግቢው በውስጡ ያሉት ሥነ ስዕላቱ በመፅሐፍ ቅዱስ
ላይ ስሟ ሰባ ጊዜ ተደጋግሞ የተጠቀሰላትን ኢትዮጵያን ሃይማኖታዊ
ጥንካሬና ድንቅ የቤተ ክህነት ሥርዓት የሚያረጋግጥ ነው፡፡
ልጅ እግሩ መነኩሴ ለካርለትና ስአስጎብኚዋ የቤተ ክርስቲያኗን ታሪካዊነት ሲያስረዱዋቸው ከቆዩ በኋላ ከደብሩ
ከመውጣታቸው በፊት አንድ ጠና ያሉ መነኩሴ መግቢያው እድሞ
ካለው ሁለት ክፍል አንደኛው በር ላይ ዳዊታቸውን ሲደግሙ አየችና ከመነኩሴው ጋር ለመነጋገር ፎቁ ላይ ወጣች፡፡
መነኩሴው የተቀመጡት ! እሳቸውና ልጅ እግሩ
ከሚኖሩበት ክፍል
በሩ ላይ ነው፡: ከጎን ያለችው ክፍል ቢሮ ናት፡፡
ካርለትና አስጎብኝዋን ሲያዩ መነኩሴው ከተቀመጡበት
ተነሱና በትህትና ተቀበሏቸው፡፡ ወደ ውስጥ ግቡ እንዳይሉ ካርለት
ሴት ናት፡፡ ሴት ደግሞ ወደ መነኩሴ መኖሪያ ቤት አትገባም! ስለዚህ በረንዳ ላይ ቁጭ አሉ፡፡
አባ ከሰል ላይ በበራድ ውሃ ሞልተው ጣዱና ተመልሰው
ለወግ መጀመሪያ እህሣ እንደምን ናችሁ" አሉ፡ የመጀመሪያ ቋንቋቸው ትግርኛ መሆኑ ከአነጋገራቸው ይታወቃል፡
“እንዴት መነኩሴ ሆኑ?" ብላ ጠየቀቻቸው ካርለት
በአስተርጋሚዋ፡፡
“በአያልቅበቱ ፈቃድ ነዋ ካለ እሱ ፈቃድ ምን የሚሆን አለ" አምላካቸውን ሽቅብ አዩ፡፡ እግዚአብሔር ከመንበሩ ላይ ተቀምጦ
ታያቸው በአይነ ህሊናቸው: ቶሎ ሰገድ ብለው አይናቸውን መለሱ፡፡
እዚህ ምን አገልግሎት ይሰጣሉ?"
እህ የእግዚአብሔርን ቤት! ቤተ ክርስቲያኒቱን አገለግላለሁ ተደብር ደብር እየሄድሁ እግዚአብሔርን ማገልገል ነው ሥራዬ፡ ሌላ
ዓለማዊውን ህይወትማ ትቸው መጥቻለሁ,," ቀና ብለው ሁለት እጆቻቸውን ዘርግተው አጮልቀው
አዩ ወደ መንበሩ
“ቤተሰብ ልጅ አልነበረዎትም? ካርለት ሌላ ጥያቂ ጠየቀቻቸው፡
“ነበረኝ እንጂ! ግና ከአንድዬ ምን የሚበልጥ አለ!-" አዩ ሽቅብ፡፡ካርለት ከመነኩሴው ጋር ብዙ ሃሣብ ተለዋወጠችና ደስ
አላት፡
መነኩሴው ሻዩን በብርጭቆ ቀዱና በቀለምሻሽ ዳቦ ቆራርሰው ሰጧቸው ለነካርለት፡፡
“አባ… ሻዩ ፈልቷል አይመጡም ወይ" ጠና ያሉት መነኩሴ ልጅ እግሩን መነኩሴ ጠሩአቸው፡፡
“…ከቤተ-ክህነት ሙያ ሌላ ምን ሙያ አላችሁ?"
“ኧረገይ ከዚህ ሌላ ደግሞ ምን ሞያ ይኖረናል! ኧረ
የለንም፡፡"
“የሃይማኖት ተከታዩ ወደ ቤተ-ክርስቲያኗ ሲመጣ ምንድን ነው የምታስተምሩት?”
“መንፈሳዊ ትምህርት መንፈሳዊ ትምህርት ይማራል! ቅዱሳት መጽሐፍት ይነበበለታል…"
“ቤተ ክርስቲያኗን ስታገለግሉ ለእናንተ የሚያስፈልገው
መሠረታዊ ነገር ይሟላላችኋል?
“ኧረገይ! ኧረ ችግር ነው ችግሩማ እንዲህ በአጭር ጊዜ ተነስቶ አያልቅም ልጅ እግሩ መነኩሴ ተከዝ አሉ፡
"እርስዎ ሃይማኖትዎ ምንድነው? ጠና ያሉት መነኩሴ አንዴ አስተርጓሚዋን ሌላ ጊዜ እሷን እየተመለከቱ ጠየቋት፡፡
“የካቶሊክ ሃይማኖት ተከታይ ነኝ፡” ሁለቱም መነኮሳት ቀና ብለው አዩዋትናı “አሃ አሉ ባንድነት እንደ መደንገጥ ብለው፡፡
“በእኛ ሃገር መነኮሳት ከመንፈሳዊ እውቀታቸው ሌላ የሞራል ትምህርትና የሙያ ስልጠና ይሰጣቸዋል፡ ስለዚህ መነኮሳት ምዕመናኑ ወደ ቤተ ክርስትያን ሲመጡ መንፈሳዊ ብቻ ሳይሆን
ሞራላዊ ትምህርትም ያስተምራሉ፡
“የመነኮሳት እርዳታ በመንፈሳዊና ሞራላዊ ትምህርትም ብቻ
ሳይሆን በስልጠና ባገኙት
ሙያ በህክምና. በጓሮ አትክልት በእንጨትና ብረታብረት ሥራ….. ወዘተ ህዝቡን ያገለግሉታል፡፡
ስለዚህ መነኮሳት የራሳቸው ገቢ ያላቸው፤ ህዝቡን የሚረዱ ምፅዋት
የማይጠይቁ ነገር ግን ለህብረተሰቡ መንፈሳዊና ሞራላዊ ትምህርት
እየሰጡ በሙያ ሰልጥነው ደግሞ ቤተ ክርስቲያንን አገርን ወገንን… መርዳት መቻሉን አርአያን ሆነው የሚያስተምሩ አባቶች ናቸው
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሦስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ሲሚንቶና ብረት የጫነው ኤንትሬ ከሌሊቱ አስር ሰዓት
ከእርባምንጭ ተነሳ፡፡ ያጓራል ያቃስታል ይንቶሰቶሳል. ጉራው
እንጂ ጎዞው የኤሊ ነው፡፡ ማዝገም… ከአርባምንጭ ቀይ አፈር ሁለት መቶ ስምንት ኪሎ ሜትር ለመጓዝ አስራ ሁለት ሰዓት ፈጀበት፡፡ሲሚንቶና ብረቱ ላይ ያሉት ተሳፋሪዎች የተሳፈሩት ተለምነው
ሳይሆን ለምነው ነው፡ ወደ ጂንካ የሚሄድ አስተማማኝ
ትራንስፖርት የለም፡፡ ወደዚያ መሄድ የፈለገ አማራጭ እንደሌለው አውቆ በአጋጣሚው መጠቀም አለበት፡፡ ካለበለዚያ ሲቀላና ሴቻ እያለ ሲንገላወድ ይከርማታል፡፡
የሚያንሰፈስፈው ውርጭ እያኮማተረው የማያተኩሰው የፀሐይ ሙቀት እያቃጠለው አይኑ ጆሮው አፍንጫው፦ አፉ አቧራ እየቃመ ከመሬት ርቆ ጭነት ላይ የወጣው ተሳፋሪ ለሁሉም
ሳይሳቀቅ ጭንቅላቱን በጨርቅ ቢጤ ጠቅልሎ በሁለቱ እጁ ካቦውን
ጥርቅም አድርጎ ይዞ እየተናጠ መጓዝ ነው፡፡ ታዲያ አቀበት ቁልቁለቱ ጫካና ሜዳው አይጠገብም፡፡ እንደ ጥሩ ትርዒት እየተቀያየረ ያዝናናል፧ “ሣይደግስ አይጣላ" እንዲሉ!
ካርለት አልፈርድ አርባ ምንጭ መቆየት አልፈለገችም፡፡በእርግጥ በቦታ አመራረጡ ምሥራቅ አፍሪካ ወደር አይገኝለትም
ተብሎ በውጭ ዜጎች የተመሰከረለት የበቀለ ሞላ ሆቴል ሁለት ቀለማቸው የተለያዩ ሐይቆች (ጫሞና አባያ) በርካታ የሆኑ ምንጮች በኢትዮጵያ ከሚገኙት ታላላቅ ተራሮች አንዱ ጉጂ ተራራና ከስሩ የኢኳቶሪያል የዝናብ ደን ያለው ተፈጥርው የማይሰለቻት ቢሆንም ችግሩ ሐመሮች ናፍቀዋታል።
የሐመሩን የፍዬል ቆዳዋን የሐመር ጎረምሶች የሽለሟትን የእጅ አንባር በአስሩም እጣቷ የምትጠቀምበትን ቀለበት የአንገቷን ጨሌ ስታይ የሐመር ትዝታዋ አገረሸ፡፡ መከባበሩ መተዛዘኑ አብሮ
መብላት መጠጣቱ ጫካውና መንደሩ ተራራውና ሜዳው
በተለይም የኢቫንጋዲ ጭፈራው ውልብሎ ታያት፡ ወደ ሐመር የምትሄድ ሳይሆን ከሐመር እንደምትመለስ ሁሉ! ልቧ እንደ ፅናፅል በፍርሃት ተንሿሿ፡ ፊቷ ገረጣ የሐመር ተፈጥሮአዊ ህይወት
ራባት፡፡
አጠገቧ ከኤንትሬው ጀርባ መኪናው ቆጥ ላይ ብዙ ሰው ሰፍሯል፡፡ ወታደር ተማሪ ነጋዴ ቄስ ሳይቀር አለ፡፡ ቀልዱ ጨዋታው ያስቀናል፡፡ ሰዎች ሁሌም ችግር ሲበዛባቸው ደጎች
ተዛዛኞች... መሆናቸው ያለ ነው፡ ካርለት ሁሉንም ስታጤን ቄሱ ሌላው ሲጫወት ዝም ብለው ሲያዳምጡ ይቆዩና ፈርጠም ብለው
ማሳረጊያ ሲሰጡ አስተውላቸዋለች፡፡ በእርግጥም የሚጫወቱት
አይገባትም ፤ ሆኖም ግን ይንከባከቧታል፡፡ አይናቸውን ወርወር
ያደርጉና ፈገግ ይሉላታል፡፡ እየደጋገሙ ያዩዋታል፡፡ ብታናግራቸው በወደደች ግን የቋንቋ ችግር አለ በመካከላቸው፡፡ እሳቸው ስለ እሷ እያሰቡ እንደሆን ገምታለች፡፡ ጠይቃ ሃሣባቸውን ማወቅ ባለመቻሏ ግን በተራዋ እሷም ስለ እሳቸው ማሰብ ጀመረች
ኢትዮጵያ የተለያዩ ሃይማኖቶች ያሉባት ሃገር ነች፡ ክርስቲያኑ ሙስሊሙ… ህዝቡ የአንዱ ወይም የሌላው ተከታይ ነው በአመዛኙ፡ የአገሪቱ ታሪክና የባህል መዘክርም የሚገኙ ናቸው፡፡ ካርለት አንዴ ሰሜን ኢትዮጵያን ለመጎብኘት አክሱም ላሊበላ ባህርዳር ጎንደር ሄዳ ብዙ ቤተክርስቲያኖችንና መስጊዶችን ጎብኝታለች፡ በምስራቅም እንዲሁ ማየት የሚገባትን አይታለች፡፡
ግን ደብረብርሃን ስላሴ
ጎንደርን በጎበኘችበት ጊዜ
የሚባለውን ታሪካዊ ቤተ ክርስቲያን ካየች በኋላ ከሁለት ወንድ መነኮሳት ጋር ያደረገችው የሣሣብ ልውውጥ አይረሳትም፡፡
ደርቡሾችና ግራኝ ሞሐመድ ብዙውን የጎንደር ቤተ
መንግሥትና ቤተ ክርስቲያን ሲያፈርሱና ሲያቃጥሉ ደብረብርሃን ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ግን ከመፍረስና ከመቃጠል ተርፏል፡ ሁሉም
አልደረሱበትም፡፡ እና ቤተክርስቲያኑ በወቅቱ
የነበረውን የአገሪቱን
የህንፃ ሥራ ጥበብ ምጥቀት የሚያረጋግጥ ነው፡፡
አፀደ ግቢው በውስጡ ያሉት ሥነ ስዕላቱ በመፅሐፍ ቅዱስ
ላይ ስሟ ሰባ ጊዜ ተደጋግሞ የተጠቀሰላትን ኢትዮጵያን ሃይማኖታዊ
ጥንካሬና ድንቅ የቤተ ክህነት ሥርዓት የሚያረጋግጥ ነው፡፡
ልጅ እግሩ መነኩሴ ለካርለትና ስአስጎብኚዋ የቤተ ክርስቲያኗን ታሪካዊነት ሲያስረዱዋቸው ከቆዩ በኋላ ከደብሩ
ከመውጣታቸው በፊት አንድ ጠና ያሉ መነኩሴ መግቢያው እድሞ
ካለው ሁለት ክፍል አንደኛው በር ላይ ዳዊታቸውን ሲደግሙ አየችና ከመነኩሴው ጋር ለመነጋገር ፎቁ ላይ ወጣች፡፡
መነኩሴው የተቀመጡት ! እሳቸውና ልጅ እግሩ
ከሚኖሩበት ክፍል
በሩ ላይ ነው፡: ከጎን ያለችው ክፍል ቢሮ ናት፡፡
ካርለትና አስጎብኝዋን ሲያዩ መነኩሴው ከተቀመጡበት
ተነሱና በትህትና ተቀበሏቸው፡፡ ወደ ውስጥ ግቡ እንዳይሉ ካርለት
ሴት ናት፡፡ ሴት ደግሞ ወደ መነኩሴ መኖሪያ ቤት አትገባም! ስለዚህ በረንዳ ላይ ቁጭ አሉ፡፡
አባ ከሰል ላይ በበራድ ውሃ ሞልተው ጣዱና ተመልሰው
ለወግ መጀመሪያ እህሣ እንደምን ናችሁ" አሉ፡ የመጀመሪያ ቋንቋቸው ትግርኛ መሆኑ ከአነጋገራቸው ይታወቃል፡
“እንዴት መነኩሴ ሆኑ?" ብላ ጠየቀቻቸው ካርለት
በአስተርጋሚዋ፡፡
“በአያልቅበቱ ፈቃድ ነዋ ካለ እሱ ፈቃድ ምን የሚሆን አለ" አምላካቸውን ሽቅብ አዩ፡፡ እግዚአብሔር ከመንበሩ ላይ ተቀምጦ
ታያቸው በአይነ ህሊናቸው: ቶሎ ሰገድ ብለው አይናቸውን መለሱ፡፡
እዚህ ምን አገልግሎት ይሰጣሉ?"
እህ የእግዚአብሔርን ቤት! ቤተ ክርስቲያኒቱን አገለግላለሁ ተደብር ደብር እየሄድሁ እግዚአብሔርን ማገልገል ነው ሥራዬ፡ ሌላ
ዓለማዊውን ህይወትማ ትቸው መጥቻለሁ,," ቀና ብለው ሁለት እጆቻቸውን ዘርግተው አጮልቀው
አዩ ወደ መንበሩ
“ቤተሰብ ልጅ አልነበረዎትም? ካርለት ሌላ ጥያቂ ጠየቀቻቸው፡
“ነበረኝ እንጂ! ግና ከአንድዬ ምን የሚበልጥ አለ!-" አዩ ሽቅብ፡፡ካርለት ከመነኩሴው ጋር ብዙ ሃሣብ ተለዋወጠችና ደስ
አላት፡
መነኩሴው ሻዩን በብርጭቆ ቀዱና በቀለምሻሽ ዳቦ ቆራርሰው ሰጧቸው ለነካርለት፡፡
“አባ… ሻዩ ፈልቷል አይመጡም ወይ" ጠና ያሉት መነኩሴ ልጅ እግሩን መነኩሴ ጠሩአቸው፡፡
“…ከቤተ-ክህነት ሙያ ሌላ ምን ሙያ አላችሁ?"
“ኧረገይ ከዚህ ሌላ ደግሞ ምን ሞያ ይኖረናል! ኧረ
የለንም፡፡"
“የሃይማኖት ተከታዩ ወደ ቤተ-ክርስቲያኗ ሲመጣ ምንድን ነው የምታስተምሩት?”
“መንፈሳዊ ትምህርት መንፈሳዊ ትምህርት ይማራል! ቅዱሳት መጽሐፍት ይነበበለታል…"
“ቤተ ክርስቲያኗን ስታገለግሉ ለእናንተ የሚያስፈልገው
መሠረታዊ ነገር ይሟላላችኋል?
“ኧረገይ! ኧረ ችግር ነው ችግሩማ እንዲህ በአጭር ጊዜ ተነስቶ አያልቅም ልጅ እግሩ መነኩሴ ተከዝ አሉ፡
"እርስዎ ሃይማኖትዎ ምንድነው? ጠና ያሉት መነኩሴ አንዴ አስተርጓሚዋን ሌላ ጊዜ እሷን እየተመለከቱ ጠየቋት፡፡
“የካቶሊክ ሃይማኖት ተከታይ ነኝ፡” ሁለቱም መነኮሳት ቀና ብለው አዩዋትናı “አሃ አሉ ባንድነት እንደ መደንገጥ ብለው፡፡
“በእኛ ሃገር መነኮሳት ከመንፈሳዊ እውቀታቸው ሌላ የሞራል ትምህርትና የሙያ ስልጠና ይሰጣቸዋል፡ ስለዚህ መነኮሳት ምዕመናኑ ወደ ቤተ ክርስትያን ሲመጡ መንፈሳዊ ብቻ ሳይሆን
ሞራላዊ ትምህርትም ያስተምራሉ፡
“የመነኮሳት እርዳታ በመንፈሳዊና ሞራላዊ ትምህርትም ብቻ
ሳይሆን በስልጠና ባገኙት
ሙያ በህክምና. በጓሮ አትክልት በእንጨትና ብረታብረት ሥራ….. ወዘተ ህዝቡን ያገለግሉታል፡፡
ስለዚህ መነኮሳት የራሳቸው ገቢ ያላቸው፤ ህዝቡን የሚረዱ ምፅዋት
የማይጠይቁ ነገር ግን ለህብረተሰቡ መንፈሳዊና ሞራላዊ ትምህርት
እየሰጡ በሙያ ሰልጥነው ደግሞ ቤተ ክርስቲያንን አገርን ወገንን… መርዳት መቻሉን አርአያን ሆነው የሚያስተምሩ አባቶች ናቸው
👍24🥰2👎1