#ቅዳሴና_ቀረርቶ
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
፡
፡
እውነታው ሰዎች ሊያወድሱህ ከፈለጉ ከፈጣሪ ታናሽ ያደርጉሃል።ሊዘልፉህ ከፈለጉ ደግሞ ሳጥናኤል የሚቀናበት ክፉ ያደርጉሃል ።ከሰመሃቸው ደግሞ ራስህን የመሆን ዕድል አይሰጡህም ሁሉም በፈለጉት መንገድ ሊቀርፁህ መጥረብያ ይስላሉ።ልብህን ከከፈትክላቸው የድርሻቸውን ጠርበዉህ ቅርፅ አልባ ያደርጉሃል።
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
“አካበድሽ ባንቺዬ ለሦሥት ሳምንት ነው እኮ ሚስቱ የምትሆኚው።" ቹቹ ለመልሴ እየተንገበገበች ፊቷን በሞላው
ዓይኗ አፈጠጠችብኝ። የዓይኗ ትልቀት ዓይኗ ፊቷ ላይ ያለ አካል ሳይሆን ፊቷ ዓይኗ ላይ ያለ ይመስለኛል። ከአፏ
የምትተፋቸው ቃላት ተሰካክተው ጆሮዬ ሲቀልባቸው የህንድ ፊልም ታሪክ ጭብጥ ነገር ነው የመሰለኝ።
"እንዴ?! ቢሆንስ ለምን ሁለት ሰዓት አይሆንም:: ስሜት የማይሰጠኝን ሁለት ደቂቃስ ቢሆን ለምን አሳልፋለሁ? እያልሽኝ ያለሽው ግን ገብቶሻል?" ይሄን ያልኩት ራሴን ስቆልል አልነበረም:: ራሱን የሚወድ ሰው ታውቁ ከሆነ በምንም ልኬት የእኔን ያህል አይሆንም።ደስታን የማይደምርልኝ የትም ቦታ መገኘቴን ራሴን እንደማባከን እቆጥረዋለሁ፡፡ ሚስት ከመሆን በላይ ብክነት ደግሞ ያለ አይመስለኝም። ያውም የውሸት
ሚስት። የሚብሰው ደግሞ በውል ለማላውቀው ወንድ!! መሳጭ
የሶስት ሰዓት ህንድ ፊልም የሚወጣው ጭብጥ ስለመሆኑ አመናችሁልኝ?
“ባንቺዬ እንደውለታ ቆጥረሽ ዋዪልኝ:: ቆይ አንቺ አድቬንቸር ትወጂ የለ? እንደሱ ቁጠሪው: ትንሽ ጭምትነት ከማብዛቱ
ውጪ ዳጊም ቢሆን የሚደብር ወንድ አይደለም:: በማሪያም?
በምትወጂው ነገር ይሁንብሽ እንቢ እንዳትዪኝ? ስሞትልሽ? ቅበሪኝ በቃ!" እሷ ይሄን እያለች እዚህ ታሪክ ውስጥ ያልገባኝ
ነገር እንዳለ አሰላለሁ።
ቹቹ እኔ በምሰራበት መንግስታዊ ያልሆነ የውጪ ሀገር በጎ አድራጎት ድርጅት ውስጥ የስራ ባልደረባዬ ናት። ወሬ
አፍቃሪነቷ ቅጥ የለሽ ቢሆንም የልቧ ገራገርነት ይይዘኛል። ቁርስና ወሬ ቀርቦላት ምርጫ ቢሰጣት ወሬ በሻይ ትመርጣለች።አንዳንዴ ከእውነቴ አወራታለሁ:: ብዙ ጊዜ ግን ትሰለቸኛለች።
ቢሆንም ስለራሷ የወደቀ ስሜት ስለሚሰማት ታሳዝነኛለች።ወሬዋ እበጂ እበጂ ቢለኝም 'አልሰማሽም'ብያት አላውቅም።እሷም ሰሚ አገኘው ብላ ነው መሰለኝ አታዝንልኝም። የረብ የለሽ ቀዳዳዋ ማራገፍያ ታደርገኛለች። የዛሬ ስልቀጣዋን ለየት የሚያደርገው ጆሮ የሚይዝ ረብ ስላለው ነው፡፡ ቢያንስ ቅደም ተከተል አለው:: ቢበዛ ደግሞ የስልቀጣው ቅጥያ አካል መሪ ተዋናይ እኔ እንድሆን መፈለጓ የሆነ ቶሎ ቢያልቅ የሚያሰኝ ትረካ ዓይነት ቅብ አለው።
በእርግጥ እብደት ቅልቅል ቅብም አለው።
ናዝሬት የሚኖሩት የዳግማዊ ቤተሰቦች እኔ ቬሎ ካለመልበሴ ውጪ ሰርግ ቀረሽ ድግስ ደግሰው አስር ዓመት ያላዩትን
ልጃቸውን እና አግብቻለሁ ብሎ የዋሻቸውን ሚስቱን (እኔን) ሲቀበሉን ነበር ሀቀኛውን እብደት ማበድ የጀመርኩት።እናቱ ለሰአታት ያልቆመ እምባቸውን እያፈሰሱ አገላብጠው ሲስሙኝ እና ቤተዘመድ በስለት እንደወለዱት ጨቅላ በስስት
ዓይናችንን እያዩ ሲመርቁን መሀከላቸው
ቆሜ ሚስቱ አይደለሁም' ማለት ዳድቶኝ ነበር፡፡ዳግማዊ ከአዲስ አበባ ጀምሮ
ለመድረክ እንደሚለማመዱት ተውኔት ሲደጋግም የነበረውን ውሸት ለሚታክት ያህል ጊዜ ሲዋሽ ስሰማው ጆሮ እየመረጠ የሚስማ ቢሆን ተመኘሁ።
ከተጋባን ሁለት ዓመታችን ነው። እሷ ትምህርት ላይ ስለሆነች
ነው ለጊዜው ልጅ የመውለዱን ሀሳብ ያራዘምነው:: ትምህርቷን አቋርጣ ስለመጣች እሷ ከሦስት ሳምንት
በኋላ ትመለሳለች::......" ከታደሙት ሰዎች መሃከል ስለጋብቻችን
ለጠየቀው ሁሉ ያለመሰልቸት እነዚህን መልሶችና ምክንያቶች ይደረድራል።
ጥንቅቅ ያለ ስርዓታም መሆኑ ልብ የሚስቅዝ ነገር አለው፡፡ሰዎች በየቦታው ፍፁም ትክክል መስለው ሲታዩ ሰውኛ
አይመስለኝም።ከራሱ እየተቧቀሰ ከካባቢው በቀረፀለት የትክክለኝነት ሳጥን ውስጥ የሚንፈራገጥ ሰው ራሱን ያጣ
አሳዛኝ ይመስለኛል። ለእያንዳንዱ ነገሩ የሚጠነቀቅ ሰው ራሱን እየሆነ እንዳልሆነ ነው የሚገባኝ፡፡ ራስን መሆን እርማት አይጠይቅም:: ራስን ለመሆን ጥንቃቄ አያሻም፡፡ መጠኑ ቢለያይም ሁላችንም ጋ ጥቂት እብደት፣ ጥቂትም ስህተት፣ጥቂትም ፀፀት እና ጥቂትም ውድቀት አለ ብዬ አስባለሁ::
ከአራት ሰዓት ባልበለጠ ከመላው ቤተሰቡ እና ወዳጆቻቸው ጋር በነበረኝ ሰርግ መሰል ቆይታ የገባኝ ነገር ሁሉም ለዳግማዊ ልክ አልባ ፍቅርና ክብር እንዳላቸው ነው፡፡ ቆንጅዬው ወንድሙ
ቢኒያምና የመጨረሻዋ እህቱ ቅድስት ዓይኑን እንኳን በድፍረት እያዩ አያወሩትም በእርግጥ እርሱም ለእናቱ ያለው ፍቅር
እና ለቤተሰቡ የሚያደርገው ጥንቃቂ የልክፍት አይነት ነው።የዚህ ትስስር ቋጠሮ የተለየ ነገር እንዳለው ቢገባኝም
አልጠየቅኩትም፡፡
የዚህ ቀሽም የቹቹ ድርሰት ዋና ገፀባህሪ ለመሆን ስክሪፕቱን እንዴት እንዳነበብኩት እና እንዳሳመነኝ ልንገራችሁ።
ቹቹን ካወቅኳት ጀምሮ ስለ አዳዳ ቸርነት አውርታ አይበቃትም::
ደጋግሜ ከመስማቴ የተነሳ አንድ የሆነ መንደር ውስጥ የማውቃቸው ሴትዮ ሁሉ ይመስሉኛል:: አዳዲ የዳግማዊ እናት
ለቹቹም አሳዳጊዋ ናቸው:: በልጅነቷ አባቷ ሲሞት እናቷ ለቅርብ ወዳጃቸው ለአዳዲ እንዲያሳድጓት በአደራ ሰጥተዋት ነው ዛሬ ከእናቷ በላይ የምትወዳቸውን አዳዳን ያገኘቻቸው:: ምንም ዓይነት የደም ትስስር እንደሌላቸው ማውራት አትፈልግም።የሴትየዋን ጥሩነት በዝምድና ትስስር ስትለዋውሰው ግራ
ይጋባኛል። በምን ሂሳብ በደም መቀላቀሉ የሴትየዋን እንደሚያከብደው አይገለጥልኝም:: እንደ እኔ እንደውም ያለ
ምንም ደም ግምድ ደግ መሆናቸው ዋጋቸውን የሚጨምረው ይመስለኛል።
እኔ እንኳን በማስታውሰው መጠን አዳዳ ብዙ ጊዜ ታመው የዕድሜያቸው ፍፃሜ ጫፍ ላይ እየተንጠለጠሉ ከሞት ጋር
ተጨባብጠው የተመለሱበትን ወቅት በቹቹ ስራ መቅረትና መምጣት አስታውሳለው። ተለይቷቸው አሜሪካ ከገባ ዓመታት ለሆነው እና በየቀኑ ድምፃቸውን ካልሰማ ለማያምነው ዳግማዊ የእናቱ በሰበብ አስባብ ራሳቸውን እየሳቱ ሆስፒታል መገኘት
ከእርሳቸው እኩል ከሞት ጋር እንደመፋጠጥ ጭንቅ እንደነበረው
ቹቹ ከነገረችኝ በላይ ቤተሰሱን ስቀላቀል ገብቶኛል። ዳግማዊ የእናትየው በየእለቱ
ሚስት አግብተህ ዓለሜን ኣሳየኝና ከሞትኩም አይቆጨኝ ጭቅጭቅ ሲበረታበት ነው አንድ እለት ታመው ከሞት አፋፍ እንደተመለሱ “ሞቼም ቢሆን እኮ ይኸው ነበር::' ሲሉት አዳልጦት አግብቻለሁ ያላቸው:: የአንድ ቃል
ቅጥፈት ይዛበት የምትመጣውን የተግተለተለ መዓት በዛች ቅፅበት አላሰባትም ነበር። ሚስቱን ከቤተሰቡ ጋር ማስተዋወቅ እንደ ልጅ ግዴታ መሆኑም አልተገለጠለትም። ምናልባትም
ከእናቱ የቅፅበት እልልታ ጋር ሲያነፃፅረው የተናገረው ውሽት ክብደት አልገዘፈበትም
“መዋሸት አይታክትህም?" ብዬው ነበር በሰርግ መሰል ዝግጅቱ ላይ የታደምን ቀን ማታ እንደ ባልና ሚስት ወደ ተዘጋጀልን መኝታ ቤት እንደገባን፡፡
“አብረን እየዋሸን ነው::” አለኝ ኮስተር እንዳለ። ምንም እንዳልመሰለው
ለማስመሰል ይሞክራል እንጂ መዋሸቱ
እንደጎረበጠው ያስታውቅበታል፡፡
የቀጠፈውን ቅጥፈት እናቱ ቢያውቁ ሊፈጠር የሚችለው ቀውስ
ለብቻው ከሚሸከመው በላይ ስለተቆለለበት ነበር ከቤተሰቡ በተለየ
በእድሜ ለምትቀርበው እና እራሱን ሆኖ ለሚያወራት ቹቹ እውነቱን የነገራት እና የውሸት ጋብቻ የመፍጠሩን ድርሰት
የፃፈችው እርሷ ናት። ይሄ ድርጊት ለእኔ ብቻ ይሆን ቅሽምና የመሰለኝ አልገባኝም ምክኒያቱም ዳግማዊም የተሻለ መፍትሄ
በማጣቱ ይሁን ወይም ስለኔ
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
፡
፡
እውነታው ሰዎች ሊያወድሱህ ከፈለጉ ከፈጣሪ ታናሽ ያደርጉሃል።ሊዘልፉህ ከፈለጉ ደግሞ ሳጥናኤል የሚቀናበት ክፉ ያደርጉሃል ።ከሰመሃቸው ደግሞ ራስህን የመሆን ዕድል አይሰጡህም ሁሉም በፈለጉት መንገድ ሊቀርፁህ መጥረብያ ይስላሉ።ልብህን ከከፈትክላቸው የድርሻቸውን ጠርበዉህ ቅርፅ አልባ ያደርጉሃል።
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
“አካበድሽ ባንቺዬ ለሦሥት ሳምንት ነው እኮ ሚስቱ የምትሆኚው።" ቹቹ ለመልሴ እየተንገበገበች ፊቷን በሞላው
ዓይኗ አፈጠጠችብኝ። የዓይኗ ትልቀት ዓይኗ ፊቷ ላይ ያለ አካል ሳይሆን ፊቷ ዓይኗ ላይ ያለ ይመስለኛል። ከአፏ
የምትተፋቸው ቃላት ተሰካክተው ጆሮዬ ሲቀልባቸው የህንድ ፊልም ታሪክ ጭብጥ ነገር ነው የመሰለኝ።
"እንዴ?! ቢሆንስ ለምን ሁለት ሰዓት አይሆንም:: ስሜት የማይሰጠኝን ሁለት ደቂቃስ ቢሆን ለምን አሳልፋለሁ? እያልሽኝ ያለሽው ግን ገብቶሻል?" ይሄን ያልኩት ራሴን ስቆልል አልነበረም:: ራሱን የሚወድ ሰው ታውቁ ከሆነ በምንም ልኬት የእኔን ያህል አይሆንም።ደስታን የማይደምርልኝ የትም ቦታ መገኘቴን ራሴን እንደማባከን እቆጥረዋለሁ፡፡ ሚስት ከመሆን በላይ ብክነት ደግሞ ያለ አይመስለኝም። ያውም የውሸት
ሚስት። የሚብሰው ደግሞ በውል ለማላውቀው ወንድ!! መሳጭ
የሶስት ሰዓት ህንድ ፊልም የሚወጣው ጭብጥ ስለመሆኑ አመናችሁልኝ?
“ባንቺዬ እንደውለታ ቆጥረሽ ዋዪልኝ:: ቆይ አንቺ አድቬንቸር ትወጂ የለ? እንደሱ ቁጠሪው: ትንሽ ጭምትነት ከማብዛቱ
ውጪ ዳጊም ቢሆን የሚደብር ወንድ አይደለም:: በማሪያም?
በምትወጂው ነገር ይሁንብሽ እንቢ እንዳትዪኝ? ስሞትልሽ? ቅበሪኝ በቃ!" እሷ ይሄን እያለች እዚህ ታሪክ ውስጥ ያልገባኝ
ነገር እንዳለ አሰላለሁ።
ቹቹ እኔ በምሰራበት መንግስታዊ ያልሆነ የውጪ ሀገር በጎ አድራጎት ድርጅት ውስጥ የስራ ባልደረባዬ ናት። ወሬ
አፍቃሪነቷ ቅጥ የለሽ ቢሆንም የልቧ ገራገርነት ይይዘኛል። ቁርስና ወሬ ቀርቦላት ምርጫ ቢሰጣት ወሬ በሻይ ትመርጣለች።አንዳንዴ ከእውነቴ አወራታለሁ:: ብዙ ጊዜ ግን ትሰለቸኛለች።
ቢሆንም ስለራሷ የወደቀ ስሜት ስለሚሰማት ታሳዝነኛለች።ወሬዋ እበጂ እበጂ ቢለኝም 'አልሰማሽም'ብያት አላውቅም።እሷም ሰሚ አገኘው ብላ ነው መሰለኝ አታዝንልኝም። የረብ የለሽ ቀዳዳዋ ማራገፍያ ታደርገኛለች። የዛሬ ስልቀጣዋን ለየት የሚያደርገው ጆሮ የሚይዝ ረብ ስላለው ነው፡፡ ቢያንስ ቅደም ተከተል አለው:: ቢበዛ ደግሞ የስልቀጣው ቅጥያ አካል መሪ ተዋናይ እኔ እንድሆን መፈለጓ የሆነ ቶሎ ቢያልቅ የሚያሰኝ ትረካ ዓይነት ቅብ አለው።
በእርግጥ እብደት ቅልቅል ቅብም አለው።
ናዝሬት የሚኖሩት የዳግማዊ ቤተሰቦች እኔ ቬሎ ካለመልበሴ ውጪ ሰርግ ቀረሽ ድግስ ደግሰው አስር ዓመት ያላዩትን
ልጃቸውን እና አግብቻለሁ ብሎ የዋሻቸውን ሚስቱን (እኔን) ሲቀበሉን ነበር ሀቀኛውን እብደት ማበድ የጀመርኩት።እናቱ ለሰአታት ያልቆመ እምባቸውን እያፈሰሱ አገላብጠው ሲስሙኝ እና ቤተዘመድ በስለት እንደወለዱት ጨቅላ በስስት
ዓይናችንን እያዩ ሲመርቁን መሀከላቸው
ቆሜ ሚስቱ አይደለሁም' ማለት ዳድቶኝ ነበር፡፡ዳግማዊ ከአዲስ አበባ ጀምሮ
ለመድረክ እንደሚለማመዱት ተውኔት ሲደጋግም የነበረውን ውሸት ለሚታክት ያህል ጊዜ ሲዋሽ ስሰማው ጆሮ እየመረጠ የሚስማ ቢሆን ተመኘሁ።
ከተጋባን ሁለት ዓመታችን ነው። እሷ ትምህርት ላይ ስለሆነች
ነው ለጊዜው ልጅ የመውለዱን ሀሳብ ያራዘምነው:: ትምህርቷን አቋርጣ ስለመጣች እሷ ከሦስት ሳምንት
በኋላ ትመለሳለች::......" ከታደሙት ሰዎች መሃከል ስለጋብቻችን
ለጠየቀው ሁሉ ያለመሰልቸት እነዚህን መልሶችና ምክንያቶች ይደረድራል።
ጥንቅቅ ያለ ስርዓታም መሆኑ ልብ የሚስቅዝ ነገር አለው፡፡ሰዎች በየቦታው ፍፁም ትክክል መስለው ሲታዩ ሰውኛ
አይመስለኝም።ከራሱ እየተቧቀሰ ከካባቢው በቀረፀለት የትክክለኝነት ሳጥን ውስጥ የሚንፈራገጥ ሰው ራሱን ያጣ
አሳዛኝ ይመስለኛል። ለእያንዳንዱ ነገሩ የሚጠነቀቅ ሰው ራሱን እየሆነ እንዳልሆነ ነው የሚገባኝ፡፡ ራስን መሆን እርማት አይጠይቅም:: ራስን ለመሆን ጥንቃቄ አያሻም፡፡ መጠኑ ቢለያይም ሁላችንም ጋ ጥቂት እብደት፣ ጥቂትም ስህተት፣ጥቂትም ፀፀት እና ጥቂትም ውድቀት አለ ብዬ አስባለሁ::
ከአራት ሰዓት ባልበለጠ ከመላው ቤተሰቡ እና ወዳጆቻቸው ጋር በነበረኝ ሰርግ መሰል ቆይታ የገባኝ ነገር ሁሉም ለዳግማዊ ልክ አልባ ፍቅርና ክብር እንዳላቸው ነው፡፡ ቆንጅዬው ወንድሙ
ቢኒያምና የመጨረሻዋ እህቱ ቅድስት ዓይኑን እንኳን በድፍረት እያዩ አያወሩትም በእርግጥ እርሱም ለእናቱ ያለው ፍቅር
እና ለቤተሰቡ የሚያደርገው ጥንቃቂ የልክፍት አይነት ነው።የዚህ ትስስር ቋጠሮ የተለየ ነገር እንዳለው ቢገባኝም
አልጠየቅኩትም፡፡
የዚህ ቀሽም የቹቹ ድርሰት ዋና ገፀባህሪ ለመሆን ስክሪፕቱን እንዴት እንዳነበብኩት እና እንዳሳመነኝ ልንገራችሁ።
ቹቹን ካወቅኳት ጀምሮ ስለ አዳዳ ቸርነት አውርታ አይበቃትም::
ደጋግሜ ከመስማቴ የተነሳ አንድ የሆነ መንደር ውስጥ የማውቃቸው ሴትዮ ሁሉ ይመስሉኛል:: አዳዲ የዳግማዊ እናት
ለቹቹም አሳዳጊዋ ናቸው:: በልጅነቷ አባቷ ሲሞት እናቷ ለቅርብ ወዳጃቸው ለአዳዲ እንዲያሳድጓት በአደራ ሰጥተዋት ነው ዛሬ ከእናቷ በላይ የምትወዳቸውን አዳዳን ያገኘቻቸው:: ምንም ዓይነት የደም ትስስር እንደሌላቸው ማውራት አትፈልግም።የሴትየዋን ጥሩነት በዝምድና ትስስር ስትለዋውሰው ግራ
ይጋባኛል። በምን ሂሳብ በደም መቀላቀሉ የሴትየዋን እንደሚያከብደው አይገለጥልኝም:: እንደ እኔ እንደውም ያለ
ምንም ደም ግምድ ደግ መሆናቸው ዋጋቸውን የሚጨምረው ይመስለኛል።
እኔ እንኳን በማስታውሰው መጠን አዳዳ ብዙ ጊዜ ታመው የዕድሜያቸው ፍፃሜ ጫፍ ላይ እየተንጠለጠሉ ከሞት ጋር
ተጨባብጠው የተመለሱበትን ወቅት በቹቹ ስራ መቅረትና መምጣት አስታውሳለው። ተለይቷቸው አሜሪካ ከገባ ዓመታት ለሆነው እና በየቀኑ ድምፃቸውን ካልሰማ ለማያምነው ዳግማዊ የእናቱ በሰበብ አስባብ ራሳቸውን እየሳቱ ሆስፒታል መገኘት
ከእርሳቸው እኩል ከሞት ጋር እንደመፋጠጥ ጭንቅ እንደነበረው
ቹቹ ከነገረችኝ በላይ ቤተሰሱን ስቀላቀል ገብቶኛል። ዳግማዊ የእናትየው በየእለቱ
ሚስት አግብተህ ዓለሜን ኣሳየኝና ከሞትኩም አይቆጨኝ ጭቅጭቅ ሲበረታበት ነው አንድ እለት ታመው ከሞት አፋፍ እንደተመለሱ “ሞቼም ቢሆን እኮ ይኸው ነበር::' ሲሉት አዳልጦት አግብቻለሁ ያላቸው:: የአንድ ቃል
ቅጥፈት ይዛበት የምትመጣውን የተግተለተለ መዓት በዛች ቅፅበት አላሰባትም ነበር። ሚስቱን ከቤተሰቡ ጋር ማስተዋወቅ እንደ ልጅ ግዴታ መሆኑም አልተገለጠለትም። ምናልባትም
ከእናቱ የቅፅበት እልልታ ጋር ሲያነፃፅረው የተናገረው ውሽት ክብደት አልገዘፈበትም
“መዋሸት አይታክትህም?" ብዬው ነበር በሰርግ መሰል ዝግጅቱ ላይ የታደምን ቀን ማታ እንደ ባልና ሚስት ወደ ተዘጋጀልን መኝታ ቤት እንደገባን፡፡
“አብረን እየዋሸን ነው::” አለኝ ኮስተር እንዳለ። ምንም እንዳልመሰለው
ለማስመሰል ይሞክራል እንጂ መዋሸቱ
እንደጎረበጠው ያስታውቅበታል፡፡
የቀጠፈውን ቅጥፈት እናቱ ቢያውቁ ሊፈጠር የሚችለው ቀውስ
ለብቻው ከሚሸከመው በላይ ስለተቆለለበት ነበር ከቤተሰቡ በተለየ
በእድሜ ለምትቀርበው እና እራሱን ሆኖ ለሚያወራት ቹቹ እውነቱን የነገራት እና የውሸት ጋብቻ የመፍጠሩን ድርሰት
የፃፈችው እርሷ ናት። ይሄ ድርጊት ለእኔ ብቻ ይሆን ቅሽምና የመሰለኝ አልገባኝም ምክኒያቱም ዳግማዊም የተሻለ መፍትሄ
በማጣቱ ይሁን ወይም ስለኔ
👍5
#ቅዳሴና_ቀረርቶ
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
...ዳግማዊ ስለእኔ ከሰማው ውጪ አብሮኝ በነበረው ቆይታ ሊያውቅ የሚችለው ነገር መኖሩን እንጃ! ነገሩ እኔስ ምን አውቃለሁ? ስለእርሱ አይደለም እኮ አረ ስለራሴ..ስቆላል አይደለም። የሚያውቁኝ የሚመስላቸው ሰዎች ብዙ ሲሉ
እሰማለሁ። ዳሩ እንኳን ሌሎች እራሴም ስለራሴ ነኝ' ያልኩትን ላልሆን እችላለሁ።
#አስቀያሚ_አይደለሁም።
እግዜር የስሜት ባለቤት ከሆነ የእርሱን ፈገግታ የመሰለ ውበት አለሽ ባሉኝ ማግስት ምን ያደርጋል የሰከነች
አይደለችም ይሉኛል ፤ ፈገግታሽ የሰማይ መልአክትን መጎናፀፊያ ይመስላል ባሉኝ ማግስት እንደሸርሙጣ ታስካካለች ይሉኛል ፤ የሰውነቴን መዋቅር ከምርጥ ቀራፂ ውብ ቅርፅ ጋር ባነፃፀሩት ማግስት ክብሯን አትጠብቅም ለስሜቷ ትተኛለች ይሉኛል።
#ያላዋቂ_አይደለሁም።
ቤተሰቦቼን እና በደቦ ያሳደጉኝን የሰፈሬን ሰዎች ጨምሮ የሚያውቁኝ ሁሉ ከመዋዕለ ህፃናት ጀምሮ እስከ ማስተርስ
በማዕረግ መጨረሴን አድንቀው ሳይጨርሱ ምን ያደርጋልኀቆማ መቅረቷ ነው ይላሉ።ማወቅ የሚሹት ነገር ሲኖር
እንዳልጠየቁኝ፣ የዕለት መፍትሄ ሲሹ እንዳላማከሩኝ፤በኪሎ የሚበልጣትን መፅሐፍ ይዛ የምትዞር ጉረኛ ናት
ይሉኛል፡፡
#ስሜት_አልባ_አይደለሁም።
ዛር እንዳለበት ባለውቃቢ አብሮኝ እንዳላበደ፣ የሚያደርገኝ ጠፍቶት በስሜት እንዳልሰከረ የሱ እብደት ጎበዝ
ሲያስብለው የኔ ያለመሽኮርመም ብዙ ወንድ የምታውቅ ባለጌ ያስብለኛል።
#አመለ_ቢስ_አይደለሁም፡፡
ግልፅነቴ ደንቆት አንቺን ያገኘ ወንድ አፈስ ባለኝ ቅፅበት
“ለምን ታዲያ አንተ አታፍሰኝም?” ስለው “ሴት ልጅ እንዲህ እትልም” ይለኛል።
#አላማማኝ_አይደለሁም።
ሀይማኖቴ ፍቅር ነው። የሰውን ልጅ ሁሉ መውደድ።ራሴን እወዳለሁ። ለዛ ነው ሌሎችን የሚወድ ልብ ያለኝ፡፡
ለራሱ ፍቅር የሌለው ለሌላ ተርፎት የሚለግሰው መውደድ ብትሉኝ ያንቀኛል። በሰውኛ ልኬት ሰውን የመውደድ ጣሪያ ራስን ከመውደድ ልክ መሆኑን ለማሳየት
ይመስለኛል ክርስቶስ ከህግ ሁሉ የበላይ ህግ የትኛው መሆኑን ሲጠየቅ ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ' ያለው::
የፈጣሪ ትርጉሙ ለኔ ፍቅር ነው። የማላየውን ፈጣሪ ማምለክ እና መውደድ በአምሳሉ በፈጠራቸው በሰዎች
ሁሉ ውስጥ አለ ብሎ ማመን እነሱን ማክበርና መውደድ ነው።
ፍቅር ከክፋት በብዙ የራቀ ነውና ለክፋት የሆነ ልብ የለኝም። አንዳንዶቹ ግን እንደነሱ በሀይማኖት ካባ ራሴን
ደብቄ አለማስመሰሌን እኔኑ እያሙ እዛው ካባቸው ውስጥ ይደበቃሉ። በልባቸው ጠብታ ቅንነት ሳይኖር ለፍቅርና
እግዜርን ለመፍራት የሚኖሩ ያስመስሉታል። እኔ ግን ከክፉ ልብ ከመነጨ ምርቃት ይልቅ በአንድ ልኩ ከቅን ልብ የሆነ እርግማን ይሻላል ባይ ነኝ፡፡ ኡኡቴ ብርጉድሽ ቀርቶብኝ ፈስሽን በያዝሽልኝ ትል ነበር እናኒ ( አክስቴ)
#ንፉግ_አይደለሁም።
መስጠት ከመትረፍረፍ አንጀት የሚፈልቅ ወይም ከመብዛት ማዕድ የሚዘገን አልያም ከመበልፀግ ማህፀን የሚወለድ እንዳልሆነ አውቃለው።
መስጠት ከመንፈስ እንጂ ከሌጣ እውቀት የተጋባ 'መክሊት' አይመስለኝም ።(መክሊት ያልኩት መስጠት ከምግባር ስለሚልቅብኝ ነው።መስጠት በትርፍ ካርዶች የምትቆምርበት ሲሆን ለሰማዩ ፅድቅም ለምድሩ ብድራትም መብቃቱን እጠራጠራለሁ።በየእለት ልመናዋ 'የምሰጠው አታሳጣኝ' እያለች የምትለምን ልበ መልካም አክስት ናት ያሳደገችኝ።
#የአራዳ_ደንባራ_አይደለሁም።
ባህሌን አክባሪ መሆኔን ባወደሱ ቅፅበት እናትና አባቴ ባወጡልኝ ስም (ባንቺ ወግ አየሁ) ሲሳለቁ እሰማቸዋለሁ።በእርግጥ አንዳንዴ ቤተሰቦቼ ከአስር ተከታታይ ወንድ ልጅ በኋላ በየደብሩና በየደጀ ሰላሙ ተደፍተው እና በየአዋቂውና ውቃቢው ቤት አፈንድጀው የወለዱኝን ሴት ልጃቸውን እንኳን ለግለሰብ ለአንድ ሃገር ኸረ ምን ለሃገር ለአህጉር ራሱ የሚበዛ ዓረፍተ ነገር ስም ከነተጎታቹ ማንዘላዘል ውዴታ ነው ጥላቻ? ብዬ አስባለሁ።'ባንቺ ወግአገኘሁ'የእኔ ስም የኔ መጠርያ ሳይሆን የወላጆቼ ታሪክ ነው ያለፈ ታሪካቸውን የውልደቴ ፈንጠዝያቸውን፣ ምን አልባትም የሰፈር ሰው 'ሴት ልጅ ፍለጋ ደርዘን ወንድ ታቅፋ ሽሙጥ የተቀባበላቸውን ስላቅ የመልስ ምት! ምን አለፋችሁ ያደለው 'የህይወቴ እርምጃ ከአፍ እስከገደፉ' እያለ መፅሐፍ ይፅፋል የኔ ቤተሰቦች የህይወት ታሪካቸውን ለዓመታት እንዲነበብ በኔ ስም በደማቁ ፅፈውታል።የሚጠራኝ ሁሉ ያነብላቸዋል።
እውነታው ሰዎች ሊያወድሱህ ከፈለጉ ከፈጣሪ ታናሽ ያደርጉሃል።ሊዘልፉህ ከፈለጉ ደግሞ ሳጥናኤል የሚቀናበት ክፉ ያደርጉሃል ።ከሰመሃቸው ደግሞ ራስህን የመሆን ዕድል አይሰጡህም ሁሉም በፈለጉት መንገድ ሊቀርፁህ መጥረብያ ይስላሉ።ልብህን ከከፈትክላቸው የድርሻቸውን ጠርበዉህ ቅርፅ አልባ ያደርጉሃል።በእርግጥ በአንድ ነገር እስማማለው። እሳት ሳይኖር ጭስ የለም።እሳት ባህሪዬን ከሚያንቀለቅሉት እና ከሚያሰሙኝ ምክንያቶች አንዱ የቢኒያም አይነት ወንዶች ናቸው። የማልቋቋመው 'ወንዳም ውበት' ያላቸው ወንዶች!! ወንዳዊ ውበት የምለው የሰፋ ደረትና ትከሻ ወይም የጎላ አይንና ሰልካካ አፍንጫ አልያም ረጅም ቁመና አይነት የአካል ውቅረቶች አይደሉም።የሆነ እንቅስቃሲያቸው አስተያየታቸው የከንፈር እንቅስቃሲያቸው፣ አስተያየታቸው፣አረማመዳቸው፣የድምፃየው ምት፣አሳሳቃቃቸው፣ ወዘተ ተረፈ....ሽፍደት ያለበት አይነት ጥቂት ወንዶች አሉ። ቢኒ የውሸት ባሌ የዲጉ(ዳግማዊ) ታናሽ ወንድም ከጥቂቶቹ ነው። ገና የወንድሙን ሚስት ሲተዋወቀኝ ነበር።
"ኖ.....ኖ.....ባንቺ አትባልጊ" ያልኩት ለራሴ
በነገራችሁ ላይ ቤተሰቡ በቁልምጫ የመጠራራት ክፉኛ ጥንወት የተጠናወተው ነው። ዳግማዊ-ዲጉ፣ ቅድስት-ኪዱ፣ ቢኒያም-ቢኒ.....እናትየውን ዲጉ 'እናቴ' እያለ ነው የሚጠራቸው፣
ኪዱ 'እታባ' ቢኒ 'እማዬ' ፣ ቹቹ እና የሰፈር ሰው 'አዳዳ'. ...አሁን በናታችሁ ባንቺ ወግ አየሁ ሲቆላጰስ 'ቤች',ይሆናል?....የገረመኝ ሌላ ቁልመጫ የዲጉ ጓደኛ ስም ነው። ስሙ አበጀ ነው።ሲጠሩት 'አጄ' ብለውት እርፍ!!
"የክለብ አመልሽን አልነገርኩትም። ለሶስት ሳምንት ጨዋ መሆን መቼም አያቅትሽም ።" አለችኝ ቹቹ አዳ ከቤተሰቡ ጋር አቀባበል የተደረገልን እለት ማታ ወደ ጆሮዬ ቸጠግታ።
ታውቃለች።የሚያውቁኝ ያውቃሉ። ትንሽዬ ልብ ናት ያለችኝ።ቶሎ የምትግል ቶሎ የምትበርድ። በትንሽዬ ደስታ ምቃ ከደረቴ ልታመልጥ ትፈነጥዛለች። በሚጢጢዬ ሀዘን በረዳ በደረቴ ውስጥ ሟሽሻ ትጠፋለች።ጥሎብኝ በግራ ወይም በቀኝ ጠርዝ የመንጠለጠል ልክፍት ከጥግ እያላተመኝ መካከለኛ አመለካከት ሀጥያት ይመስለኛል። ስለእውነቱ ይሄ የኔ ብቻ ችግር መሆኑን እጠረጥራለሁ።አብዛኞቻችን የተጠረቅንባቸው ጎራዎች ሁለት ፅንፍ ይመስሉኛል። መካከለኛ የሚባል ነገር የማናውቅ እንበዛለን።ወዳጅ ወይም ጠላት፣ህይወት ወይም ሞት፣ መልካም ወይም ክፉ፣ ደጋፊ ወይም ተቃዋሚ....
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ከሁለቱም ጠርዞች ስላተም፣ ስፈነጥዝም ሳዝንም የሚያበርደኝ ሁካታ ሆኗል።በሁለቱም ዋልታ ስናኝ ከሰው ጋር ማውራት ደስ አይለኝም ። የማደርገው እንደዚህ ነው በፊት በፊት በፀጥታ ረዥም መንገድ በእግሬ መጓዝ በመጠኑ የሚያበርደኝ መድሃኒቴ ነበር።አሁን ግን አብዛኛው እንዲህ ባሉ ቀኖቼ ለዳንኪራ የሚመቸኝን ልብስና ጫማ አደርጋለሁ ፣ ብቻዬን ክለብ እሄዳለው፣ አካሌ ዝሎ እስኪብረከረክ እጨፍራለሁ። ካለማጋነን አይኖችና ቀልቦች የምይዝ ጎበዝ ደናሽ ነኝ። በእንቅስቃሴዬ ስልት በሰውነቴ ላይ የሚደንሱ አይኖች እና ትከሻዬ ላይ ተቆልለው የሚከብዱኝ ቀልቦች ለሁካታው የሰጠሁትን ትኩረት
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
...ዳግማዊ ስለእኔ ከሰማው ውጪ አብሮኝ በነበረው ቆይታ ሊያውቅ የሚችለው ነገር መኖሩን እንጃ! ነገሩ እኔስ ምን አውቃለሁ? ስለእርሱ አይደለም እኮ አረ ስለራሴ..ስቆላል አይደለም። የሚያውቁኝ የሚመስላቸው ሰዎች ብዙ ሲሉ
እሰማለሁ። ዳሩ እንኳን ሌሎች እራሴም ስለራሴ ነኝ' ያልኩትን ላልሆን እችላለሁ።
#አስቀያሚ_አይደለሁም።
እግዜር የስሜት ባለቤት ከሆነ የእርሱን ፈገግታ የመሰለ ውበት አለሽ ባሉኝ ማግስት ምን ያደርጋል የሰከነች
አይደለችም ይሉኛል ፤ ፈገግታሽ የሰማይ መልአክትን መጎናፀፊያ ይመስላል ባሉኝ ማግስት እንደሸርሙጣ ታስካካለች ይሉኛል ፤ የሰውነቴን መዋቅር ከምርጥ ቀራፂ ውብ ቅርፅ ጋር ባነፃፀሩት ማግስት ክብሯን አትጠብቅም ለስሜቷ ትተኛለች ይሉኛል።
#ያላዋቂ_አይደለሁም።
ቤተሰቦቼን እና በደቦ ያሳደጉኝን የሰፈሬን ሰዎች ጨምሮ የሚያውቁኝ ሁሉ ከመዋዕለ ህፃናት ጀምሮ እስከ ማስተርስ
በማዕረግ መጨረሴን አድንቀው ሳይጨርሱ ምን ያደርጋልኀቆማ መቅረቷ ነው ይላሉ።ማወቅ የሚሹት ነገር ሲኖር
እንዳልጠየቁኝ፣ የዕለት መፍትሄ ሲሹ እንዳላማከሩኝ፤በኪሎ የሚበልጣትን መፅሐፍ ይዛ የምትዞር ጉረኛ ናት
ይሉኛል፡፡
#ስሜት_አልባ_አይደለሁም።
ዛር እንዳለበት ባለውቃቢ አብሮኝ እንዳላበደ፣ የሚያደርገኝ ጠፍቶት በስሜት እንዳልሰከረ የሱ እብደት ጎበዝ
ሲያስብለው የኔ ያለመሽኮርመም ብዙ ወንድ የምታውቅ ባለጌ ያስብለኛል።
#አመለ_ቢስ_አይደለሁም፡፡
ግልፅነቴ ደንቆት አንቺን ያገኘ ወንድ አፈስ ባለኝ ቅፅበት
“ለምን ታዲያ አንተ አታፍሰኝም?” ስለው “ሴት ልጅ እንዲህ እትልም” ይለኛል።
#አላማማኝ_አይደለሁም።
ሀይማኖቴ ፍቅር ነው። የሰውን ልጅ ሁሉ መውደድ።ራሴን እወዳለሁ። ለዛ ነው ሌሎችን የሚወድ ልብ ያለኝ፡፡
ለራሱ ፍቅር የሌለው ለሌላ ተርፎት የሚለግሰው መውደድ ብትሉኝ ያንቀኛል። በሰውኛ ልኬት ሰውን የመውደድ ጣሪያ ራስን ከመውደድ ልክ መሆኑን ለማሳየት
ይመስለኛል ክርስቶስ ከህግ ሁሉ የበላይ ህግ የትኛው መሆኑን ሲጠየቅ ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ' ያለው::
የፈጣሪ ትርጉሙ ለኔ ፍቅር ነው። የማላየውን ፈጣሪ ማምለክ እና መውደድ በአምሳሉ በፈጠራቸው በሰዎች
ሁሉ ውስጥ አለ ብሎ ማመን እነሱን ማክበርና መውደድ ነው።
ፍቅር ከክፋት በብዙ የራቀ ነውና ለክፋት የሆነ ልብ የለኝም። አንዳንዶቹ ግን እንደነሱ በሀይማኖት ካባ ራሴን
ደብቄ አለማስመሰሌን እኔኑ እያሙ እዛው ካባቸው ውስጥ ይደበቃሉ። በልባቸው ጠብታ ቅንነት ሳይኖር ለፍቅርና
እግዜርን ለመፍራት የሚኖሩ ያስመስሉታል። እኔ ግን ከክፉ ልብ ከመነጨ ምርቃት ይልቅ በአንድ ልኩ ከቅን ልብ የሆነ እርግማን ይሻላል ባይ ነኝ፡፡ ኡኡቴ ብርጉድሽ ቀርቶብኝ ፈስሽን በያዝሽልኝ ትል ነበር እናኒ ( አክስቴ)
#ንፉግ_አይደለሁም።
መስጠት ከመትረፍረፍ አንጀት የሚፈልቅ ወይም ከመብዛት ማዕድ የሚዘገን አልያም ከመበልፀግ ማህፀን የሚወለድ እንዳልሆነ አውቃለው።
መስጠት ከመንፈስ እንጂ ከሌጣ እውቀት የተጋባ 'መክሊት' አይመስለኝም ።(መክሊት ያልኩት መስጠት ከምግባር ስለሚልቅብኝ ነው።መስጠት በትርፍ ካርዶች የምትቆምርበት ሲሆን ለሰማዩ ፅድቅም ለምድሩ ብድራትም መብቃቱን እጠራጠራለሁ።በየእለት ልመናዋ 'የምሰጠው አታሳጣኝ' እያለች የምትለምን ልበ መልካም አክስት ናት ያሳደገችኝ።
#የአራዳ_ደንባራ_አይደለሁም።
ባህሌን አክባሪ መሆኔን ባወደሱ ቅፅበት እናትና አባቴ ባወጡልኝ ስም (ባንቺ ወግ አየሁ) ሲሳለቁ እሰማቸዋለሁ።በእርግጥ አንዳንዴ ቤተሰቦቼ ከአስር ተከታታይ ወንድ ልጅ በኋላ በየደብሩና በየደጀ ሰላሙ ተደፍተው እና በየአዋቂውና ውቃቢው ቤት አፈንድጀው የወለዱኝን ሴት ልጃቸውን እንኳን ለግለሰብ ለአንድ ሃገር ኸረ ምን ለሃገር ለአህጉር ራሱ የሚበዛ ዓረፍተ ነገር ስም ከነተጎታቹ ማንዘላዘል ውዴታ ነው ጥላቻ? ብዬ አስባለሁ።'ባንቺ ወግአገኘሁ'የእኔ ስም የኔ መጠርያ ሳይሆን የወላጆቼ ታሪክ ነው ያለፈ ታሪካቸውን የውልደቴ ፈንጠዝያቸውን፣ ምን አልባትም የሰፈር ሰው 'ሴት ልጅ ፍለጋ ደርዘን ወንድ ታቅፋ ሽሙጥ የተቀባበላቸውን ስላቅ የመልስ ምት! ምን አለፋችሁ ያደለው 'የህይወቴ እርምጃ ከአፍ እስከገደፉ' እያለ መፅሐፍ ይፅፋል የኔ ቤተሰቦች የህይወት ታሪካቸውን ለዓመታት እንዲነበብ በኔ ስም በደማቁ ፅፈውታል።የሚጠራኝ ሁሉ ያነብላቸዋል።
እውነታው ሰዎች ሊያወድሱህ ከፈለጉ ከፈጣሪ ታናሽ ያደርጉሃል።ሊዘልፉህ ከፈለጉ ደግሞ ሳጥናኤል የሚቀናበት ክፉ ያደርጉሃል ።ከሰመሃቸው ደግሞ ራስህን የመሆን ዕድል አይሰጡህም ሁሉም በፈለጉት መንገድ ሊቀርፁህ መጥረብያ ይስላሉ።ልብህን ከከፈትክላቸው የድርሻቸውን ጠርበዉህ ቅርፅ አልባ ያደርጉሃል።በእርግጥ በአንድ ነገር እስማማለው። እሳት ሳይኖር ጭስ የለም።እሳት ባህሪዬን ከሚያንቀለቅሉት እና ከሚያሰሙኝ ምክንያቶች አንዱ የቢኒያም አይነት ወንዶች ናቸው። የማልቋቋመው 'ወንዳም ውበት' ያላቸው ወንዶች!! ወንዳዊ ውበት የምለው የሰፋ ደረትና ትከሻ ወይም የጎላ አይንና ሰልካካ አፍንጫ አልያም ረጅም ቁመና አይነት የአካል ውቅረቶች አይደሉም።የሆነ እንቅስቃሲያቸው አስተያየታቸው የከንፈር እንቅስቃሲያቸው፣ አስተያየታቸው፣አረማመዳቸው፣የድምፃየው ምት፣አሳሳቃቃቸው፣ ወዘተ ተረፈ....ሽፍደት ያለበት አይነት ጥቂት ወንዶች አሉ። ቢኒ የውሸት ባሌ የዲጉ(ዳግማዊ) ታናሽ ወንድም ከጥቂቶቹ ነው። ገና የወንድሙን ሚስት ሲተዋወቀኝ ነበር።
"ኖ.....ኖ.....ባንቺ አትባልጊ" ያልኩት ለራሴ
በነገራችሁ ላይ ቤተሰቡ በቁልምጫ የመጠራራት ክፉኛ ጥንወት የተጠናወተው ነው። ዳግማዊ-ዲጉ፣ ቅድስት-ኪዱ፣ ቢኒያም-ቢኒ.....እናትየውን ዲጉ 'እናቴ' እያለ ነው የሚጠራቸው፣
ኪዱ 'እታባ' ቢኒ 'እማዬ' ፣ ቹቹ እና የሰፈር ሰው 'አዳዳ'. ...አሁን በናታችሁ ባንቺ ወግ አየሁ ሲቆላጰስ 'ቤች',ይሆናል?....የገረመኝ ሌላ ቁልመጫ የዲጉ ጓደኛ ስም ነው። ስሙ አበጀ ነው።ሲጠሩት 'አጄ' ብለውት እርፍ!!
"የክለብ አመልሽን አልነገርኩትም። ለሶስት ሳምንት ጨዋ መሆን መቼም አያቅትሽም ።" አለችኝ ቹቹ አዳ ከቤተሰቡ ጋር አቀባበል የተደረገልን እለት ማታ ወደ ጆሮዬ ቸጠግታ።
ታውቃለች።የሚያውቁኝ ያውቃሉ። ትንሽዬ ልብ ናት ያለችኝ።ቶሎ የምትግል ቶሎ የምትበርድ። በትንሽዬ ደስታ ምቃ ከደረቴ ልታመልጥ ትፈነጥዛለች። በሚጢጢዬ ሀዘን በረዳ በደረቴ ውስጥ ሟሽሻ ትጠፋለች።ጥሎብኝ በግራ ወይም በቀኝ ጠርዝ የመንጠለጠል ልክፍት ከጥግ እያላተመኝ መካከለኛ አመለካከት ሀጥያት ይመስለኛል። ስለእውነቱ ይሄ የኔ ብቻ ችግር መሆኑን እጠረጥራለሁ።አብዛኞቻችን የተጠረቅንባቸው ጎራዎች ሁለት ፅንፍ ይመስሉኛል። መካከለኛ የሚባል ነገር የማናውቅ እንበዛለን።ወዳጅ ወይም ጠላት፣ህይወት ወይም ሞት፣ መልካም ወይም ክፉ፣ ደጋፊ ወይም ተቃዋሚ....
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ከሁለቱም ጠርዞች ስላተም፣ ስፈነጥዝም ሳዝንም የሚያበርደኝ ሁካታ ሆኗል።በሁለቱም ዋልታ ስናኝ ከሰው ጋር ማውራት ደስ አይለኝም ። የማደርገው እንደዚህ ነው በፊት በፊት በፀጥታ ረዥም መንገድ በእግሬ መጓዝ በመጠኑ የሚያበርደኝ መድሃኒቴ ነበር።አሁን ግን አብዛኛው እንዲህ ባሉ ቀኖቼ ለዳንኪራ የሚመቸኝን ልብስና ጫማ አደርጋለሁ ፣ ብቻዬን ክለብ እሄዳለው፣ አካሌ ዝሎ እስኪብረከረክ እጨፍራለሁ። ካለማጋነን አይኖችና ቀልቦች የምይዝ ጎበዝ ደናሽ ነኝ። በእንቅስቃሴዬ ስልት በሰውነቴ ላይ የሚደንሱ አይኖች እና ትከሻዬ ላይ ተቆልለው የሚከብዱኝ ቀልቦች ለሁካታው የሰጠሁትን ትኩረት
❤2👍2😁1
#ቅዳሴና_ቀረርቶ
፡
፡
#ክፍል_ሦስት
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
፡
፡
.."የአባቴን ገዳይ ገድዬ ነው ከሃገር የተሰደድኩት።" አለኝ ዳግማዊ ምንም የሚያስደነግጥ ነገር እንዳልነገረኝ ሁሉ በመሀከላችን የትራስ ድንበር አበጅተን በምንተኛበት አልጋ ላይ እንደተገደመ።
"ገድዬ ማለት? "
"በገንዘብ ተጣልተው የገዛ ጓደኛው ነው በስለት ወግቶ የገደለው።"
"ከዛስ?"
"ሰውየው እንዴት እንደሆነ ባላወቅነው ሁኔታ በሶስተኛው ወር ተፈታ።"
"ከዚያ በኋላ ያለውን?" አልኩት አስደንጋጩን የወሬ ክፍል 'ገደልኩት' ያለኝን ለማረጋገ። ደምስሩ ተገታተረብኝ። ፊቱ ተቀያየረ። የአሁን ትንግርት የሚነግረኝ ይመስል ሰውነቱ እየተንቀጠቀጠ ነው የሚያወራው። ሲያወራኝ ተመሳቀልኩ። ስሜቱን ለመረዳት እየሞከርኩ ስሜቴ ተሳከረ። ልክና ስህተት ውሉ ተጣረሰብኝ።
አባቱ ሲገደሉ በአይኑ አይቷቸዋል። በራፋቸው ላይ ነው የተገደሉት። ዳግማዊ አመሻሽ ላይ ወደ ቤት በሚወስደው ጭር ያለ ቀጭን መንገድ እየገሰገሰ ሰፈር ሲደርስ ከወዳጃቸው ጋር እየተጓዙ አባቱን በርቀት አይቷቸዋል። እንዲያዩት ስላልፈለገ ወደ ኋላ ቀረት ብሎ ከአይናቸው ሰወር አለ። ቤታቸው መግብያ ጋር ሲደርስ የተቃቀፉ መስለው። ብዙም ሳይቆይ ግን አባትየው ወደቁ። ወዳጃቸው አካባቢያቸውን ቃኘት እያደረጉ ከሩጫ ባልተናነሰ ፍጥነት ከዳግማዊ በተቃራኒ አቅጣጫ መሄድ ጀመሩ። ዳግማዊ እየሮጠ አባተቱጋ ሲደርስ ጣር ላይ ነበሩ። ከደረታቸው የሚፈስ ደማቸውንና በእጃቸው ፍራፍሬና የተጠቀለለ ኬክ መያዛቸውን እኩል ቃኘው። የቅድስት አሰራ አምስት ዓመት ልደት በዓሏ ነበር። በጣር ስቃይ ውስጥ ሆነው እጁን ጨብጠው ቤተሰቡን እንዲንከባከብ ለመኑት። ዳግማዊ ገዳያቸውን ከመከተልና አባቱን ከማንሳት የቱ እንደሚቀድም ግራ ገብቶት ዋለለ። በደመ ነፍስ የእናቱን፣ የእህቱን፣ የኸንድሙን፣ የሚያስታውሰውን ሰው ስም ሁሉ በጩህት ተጣራ።
"እናቴ የኔን ጩህት ሰምታ ስትሮጥ ከቤታችን መግቢያ ደረጃ ላይ ወድቃ እግሯ ተሰብሮ ነው ስታነክስ ያየሻት" አለኝ እያንዘፈዘፈው።
ገዳይ የተፈቱት ገና የፍርድ ሂደቱ እንኳን ሳያልቅ ነበር። ይመለከተዋል ላሉት አካል አቤት አሉ። አቤቱታቸው መልስ ከማግኘቱ አስቀድሞ ገዳይ ሀገር መቀየረቻው ተሰማ። ዳግማዊ ተከተላቸው። የአባቱን አገዳደል ተመሳሳዩን አድርጎ ወደ ሱዳን ተሰደደ። ቤተሰቡም የሚኖርበትን የደብረ ማርቆስ ከተማ ጥሎ ናዝሬት ከተማ።
"አንዳንዴ ህይወት ፍትህ አታውቅም። ይሄኔ ፍትህን በራስ እጅ መስጠት! !" አለ ከቀድሞው ተረጋግቶ።
"ለዚህ ነው ቤተሰቦችህ እንደ መሲህ የሚያዩህ? " አልኩት ያልኩት ተገቢ መሆኑ ግራ እያጋባኝ።
አባቱ ከሞቱ በኋላ በአባትየው የእህል ንግድ ይተዳደር የነበረው ቤተሰብ ውጥንቅጡ ወጣ። ዳግማዊ ለአራት አመታት እዚህ ግባ የማይባል ኑሮ ሱዳን አገር አንገላታው። ይሄኔ ቢኒያም ትምህርቱን አቁሞ እህቱንና እናቱን ማስተዳደር ግድ ሆነበት።
"ባንተ ቦታ ሆኜ ስሜቱን አላውቅም። ግን በምንም ሂሳብ ጠፋት በጥፋት ተጣፍቶ መልሱ ልክ አይመጣም።" አልኩት።
"አንዳንድ ጥቃትና መቀማጥሽ በይቅርታና በተፃፈ ህግ እንደማይዳኝ የሚገባሽ ባሏን ለተቀማች እናቱና አባታቸውን ላጡ ታናናሾቹ ብቸኛ ተስፋቸው የሆነ ወንድ ልጅ ሆነሽ ስታይው ነው። አለኝ።
"ሳትገባኝ ቀርተህ አይደለም።" አልኩት ስሜቱን የጎዳሁት መስሎኝ እጄን አሻግሬ እጆቹን እየዳበስኩ።
"እንደማልገባሽ ይገባኛል።" ሲለኝ የሳሎኑ በር ተንኳኳ እና ለመክፈት ተነሳ። ለምን እንደተከተልኩት ሳላውቅ ተከትየው ሳሎን ሄድኩ። ቢኒያም ነው። ተስተካክሎ መቆም እስኪያቅተው ሰክሯል። እናትየው ከመኝታ ቤታቸው ብቅ አሉ። ከመጣን አራተኛ ቀናችን መሆኑ ነው። ከአታካች የአራት ቀን መሰንበት በኋላ ዛሬ ቢኒያም ስላመሸ ሳንተኛ እየጠበቅነው ነበር።
"ደህና አደራችሁ? ማለቴ አመሻችሁ? አለ ሶስታችንንም ተራ በተራ እያየ። ዳግማዊ ተናዷል። እናት ከዝነዋል። እኔ ካለመዋሸት በሁኔታው ሳቄ መጥቷል።
"ደሞ ተጣላችሁ? " አሉ እናቱ።
"አልተጣላንም። ተጣላችኝ" አለ ቢኒያም በቁሙ ሶፋው ላይ እየወደቀ።
"ማናት?" ጠየቀ ዳግማዊ።
"አለችልህ የሴት ጉድ!!። መለሱ እናት ፍቅረኛው መሆኗን እና ከእርሷ ጋር ሲጣላ እየጠጣ እንደሚያመሽ አከሉበት። ቀጥለውም "ቢቆጠር ከፍቅራቸው ፀባያቸው ይበልጣል። ልጅቷም ብቻዋን አይደለችም የሆነ ጋኔን ቢጤ ያግዛታል። ልጁን ጂል እኮ ነው ያደረገችው።" እየተናገሩ ወደ መኝታ ቤታቸው ተመለሱ።
"አሁን ግባና ተኛ ጠዋት እንነጋገራለን።" አለ ዳግማዊ በቁጣ ወደመኝታ ቤት ለመግባት እየተነሳ።
"ዲጉ ግን ፍሪጅ ውስጥ ነበር እንዴ የከረምሽው?" አለ ቢኒያም ስካርና ሳቅ እየተቀላቀለበት። ዳግማዊ ዘወር ብሎ አየው።
"ማለቴ አልተለወጥሽም።" ሲለው እኔ ሳቄን ለቀኩት። ዳግማዊ እኔንም እሱንም በአንድ ዙር ገላምጦን ገባ። አታምኑትም!! ሰክሮ ሲለፋደድ እንኳን የሚፈታተን መስህብ አለው። ባልተሰማ ለማለፍ የሚከብድ ፍም ስሜት።
"ትልቅ ልጅ እኮ ነው ልትቆጣው ባልሆነ" አልኩት ዳግማዊን እንደቅድማችን እንደተጋደምን። በነገራችሁ ላይ ምንም ተፈጥሮ አያውቅም። የእኔ ምክንያት ዳግማዊ የሚያማልለኝ አይነት ወንድ አይደለም። የእርሱን አላውቅም።
"ቤች 'ፕሊስ' ከቤተሰቤ ጋር እንዴት መግባባት እንዳለብኝ ለኔ ተይልኝ!!" አለኝ እንደተለመደው ጀርባውን አዙሮ እየተኛ።
"አብረን እየዋሸን ነው አላልከኝም? ቤተሰባዊነቱንም አብረን እየኖርነው ነው።"አልኩት። አልመለሰልኝም። ራሱን የቤተሰቡ እረኛ አድርጎ መቁጠሩ ከእድሜው የበዛ ጭምት አድርጎታል።
ከነጋ በኋላ እንቅልፍ እንዲወስደኝ ስገለባበጥ አርፍጄ ተነስቼ ጎዳ ስገባ እታባ ቁርስ እያበሰሉ አገኘኋቸው እያንዳንዱ የቤተሰብ አባል ያለው አጥርና ገደብ ይጨንቃል።የተመጠኑ እና የተለመዱ ጨዋታዎችን ከመጫወት ያለፈ ቅርርብ የላቸውም።እዚህ ቤት መከባበር እና መፈራራት ድንበራቸው ተቀላቅሏል።አብሬአቸው ስቀመጥ ልቤ ምጥ ይይዛታል።
የክፍል አለቃ እነዳስጠነቀቀዉ ተማሪ እጄን ማጣመር ሁሉ ይዳዳኛል ገደባቸውን አፍርሼ ላወራቸው ብሞክርም መልሳቸው አጭርና ለሌላ ጨዋታ የማይጋብዝ ይሆንብኛል ።እታባ ቁርስ ማብሰሉን እንዳግዛቸው ስላልፈቀዱልኝ አገጠባቸው ሆኜ የባጥ የቆጡን አወራለሁ።አንድ ወሬ እጀምራለሁ። ሳልጨርስ ሌላ እጀምራለሁ በዝምታ ከስንት አንዴ ዓይኔን እያዩ ከመስማት ያለፈ አይመልሱልኝም ሁሉም ሰው ሌላን ሰው ወደራሱ የሚጋብዝበት ርቀት ገደብ አለው።ጭራሹኑ ማንንም የማያስደፍረው የራሱ ክልልም ይኖረዋል።እኔ ደግሞ መሰረታዊ ችግሬ የሰዎችን ድንበር መጣስ ደስ ይለኛል። አንድን ሰው ስቀርበውና ቀስ በቀስ አጥሩን እያለፍኩ መዝለቅ የቻልኩ ሲመስለኝ ክብረ ወሰኑን እንዳሻሻለ አትሌት ሀሴት አደርጋለሁ።
"በይ ባልሽን ቁርስ ደርሷል በይው።" አሉኝ እታባ ከወሬዬም ለመገላገል ይመስላል። ለዲጉ መልእክቱን ካስተላለፍኩ በኋላ የማደርገው ሳይገባኝ ወደ ቢኒ ክፍል አመራሁ። ባንኳኳ መልስ የለም። ደግሜ አንኳኳሁ።
"አቤት?" አለ ቢኒ በጎርናና አንደበት። ለመግባት ፍቃድ ሳልጠይቅ ነው የዘለኩት። አልጋው ላይ እንደተጋደመ ሲጋራ እያጨሰ ነበር።እኔ መሆኔን ሲያውቅ ሲጋራውን ለማጥፋት ፈጠነ። እንደ መአት የሚፈራው ሚሴቱ ነኛ!
"አጭስ ችግር የለውም። ጭስ አታባክን ።" አልኩት።
"ልግባ ወይ አይባልም እንዴ? ራቁቴን ብሆንስ?" አለኝ ቀልድ በመሰለ ቅሬታ።
"ጠባሳ አለብህ እንዴ ታድያ? ራቁትክን የሆንክ እንደሆነስ?" መለስኩለት ከንፈሩን
ወደ ጎን ሸፈፍ አድርጎ ፈገግ አለ። ከንፈሩ የሚያቀ
፡
፡
#ክፍል_ሦስት
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
፡
፡
.."የአባቴን ገዳይ ገድዬ ነው ከሃገር የተሰደድኩት።" አለኝ ዳግማዊ ምንም የሚያስደነግጥ ነገር እንዳልነገረኝ ሁሉ በመሀከላችን የትራስ ድንበር አበጅተን በምንተኛበት አልጋ ላይ እንደተገደመ።
"ገድዬ ማለት? "
"በገንዘብ ተጣልተው የገዛ ጓደኛው ነው በስለት ወግቶ የገደለው።"
"ከዛስ?"
"ሰውየው እንዴት እንደሆነ ባላወቅነው ሁኔታ በሶስተኛው ወር ተፈታ።"
"ከዚያ በኋላ ያለውን?" አልኩት አስደንጋጩን የወሬ ክፍል 'ገደልኩት' ያለኝን ለማረጋገ። ደምስሩ ተገታተረብኝ። ፊቱ ተቀያየረ። የአሁን ትንግርት የሚነግረኝ ይመስል ሰውነቱ እየተንቀጠቀጠ ነው የሚያወራው። ሲያወራኝ ተመሳቀልኩ። ስሜቱን ለመረዳት እየሞከርኩ ስሜቴ ተሳከረ። ልክና ስህተት ውሉ ተጣረሰብኝ።
አባቱ ሲገደሉ በአይኑ አይቷቸዋል። በራፋቸው ላይ ነው የተገደሉት። ዳግማዊ አመሻሽ ላይ ወደ ቤት በሚወስደው ጭር ያለ ቀጭን መንገድ እየገሰገሰ ሰፈር ሲደርስ ከወዳጃቸው ጋር እየተጓዙ አባቱን በርቀት አይቷቸዋል። እንዲያዩት ስላልፈለገ ወደ ኋላ ቀረት ብሎ ከአይናቸው ሰወር አለ። ቤታቸው መግብያ ጋር ሲደርስ የተቃቀፉ መስለው። ብዙም ሳይቆይ ግን አባትየው ወደቁ። ወዳጃቸው አካባቢያቸውን ቃኘት እያደረጉ ከሩጫ ባልተናነሰ ፍጥነት ከዳግማዊ በተቃራኒ አቅጣጫ መሄድ ጀመሩ። ዳግማዊ እየሮጠ አባተቱጋ ሲደርስ ጣር ላይ ነበሩ። ከደረታቸው የሚፈስ ደማቸውንና በእጃቸው ፍራፍሬና የተጠቀለለ ኬክ መያዛቸውን እኩል ቃኘው። የቅድስት አሰራ አምስት ዓመት ልደት በዓሏ ነበር። በጣር ስቃይ ውስጥ ሆነው እጁን ጨብጠው ቤተሰቡን እንዲንከባከብ ለመኑት። ዳግማዊ ገዳያቸውን ከመከተልና አባቱን ከማንሳት የቱ እንደሚቀድም ግራ ገብቶት ዋለለ። በደመ ነፍስ የእናቱን፣ የእህቱን፣ የኸንድሙን፣ የሚያስታውሰውን ሰው ስም ሁሉ በጩህት ተጣራ።
"እናቴ የኔን ጩህት ሰምታ ስትሮጥ ከቤታችን መግቢያ ደረጃ ላይ ወድቃ እግሯ ተሰብሮ ነው ስታነክስ ያየሻት" አለኝ እያንዘፈዘፈው።
ገዳይ የተፈቱት ገና የፍርድ ሂደቱ እንኳን ሳያልቅ ነበር። ይመለከተዋል ላሉት አካል አቤት አሉ። አቤቱታቸው መልስ ከማግኘቱ አስቀድሞ ገዳይ ሀገር መቀየረቻው ተሰማ። ዳግማዊ ተከተላቸው። የአባቱን አገዳደል ተመሳሳዩን አድርጎ ወደ ሱዳን ተሰደደ። ቤተሰቡም የሚኖርበትን የደብረ ማርቆስ ከተማ ጥሎ ናዝሬት ከተማ።
"አንዳንዴ ህይወት ፍትህ አታውቅም። ይሄኔ ፍትህን በራስ እጅ መስጠት! !" አለ ከቀድሞው ተረጋግቶ።
"ለዚህ ነው ቤተሰቦችህ እንደ መሲህ የሚያዩህ? " አልኩት ያልኩት ተገቢ መሆኑ ግራ እያጋባኝ።
አባቱ ከሞቱ በኋላ በአባትየው የእህል ንግድ ይተዳደር የነበረው ቤተሰብ ውጥንቅጡ ወጣ። ዳግማዊ ለአራት አመታት እዚህ ግባ የማይባል ኑሮ ሱዳን አገር አንገላታው። ይሄኔ ቢኒያም ትምህርቱን አቁሞ እህቱንና እናቱን ማስተዳደር ግድ ሆነበት።
"ባንተ ቦታ ሆኜ ስሜቱን አላውቅም። ግን በምንም ሂሳብ ጠፋት በጥፋት ተጣፍቶ መልሱ ልክ አይመጣም።" አልኩት።
"አንዳንድ ጥቃትና መቀማጥሽ በይቅርታና በተፃፈ ህግ እንደማይዳኝ የሚገባሽ ባሏን ለተቀማች እናቱና አባታቸውን ላጡ ታናናሾቹ ብቸኛ ተስፋቸው የሆነ ወንድ ልጅ ሆነሽ ስታይው ነው። አለኝ።
"ሳትገባኝ ቀርተህ አይደለም።" አልኩት ስሜቱን የጎዳሁት መስሎኝ እጄን አሻግሬ እጆቹን እየዳበስኩ።
"እንደማልገባሽ ይገባኛል።" ሲለኝ የሳሎኑ በር ተንኳኳ እና ለመክፈት ተነሳ። ለምን እንደተከተልኩት ሳላውቅ ተከትየው ሳሎን ሄድኩ። ቢኒያም ነው። ተስተካክሎ መቆም እስኪያቅተው ሰክሯል። እናትየው ከመኝታ ቤታቸው ብቅ አሉ። ከመጣን አራተኛ ቀናችን መሆኑ ነው። ከአታካች የአራት ቀን መሰንበት በኋላ ዛሬ ቢኒያም ስላመሸ ሳንተኛ እየጠበቅነው ነበር።
"ደህና አደራችሁ? ማለቴ አመሻችሁ? አለ ሶስታችንንም ተራ በተራ እያየ። ዳግማዊ ተናዷል። እናት ከዝነዋል። እኔ ካለመዋሸት በሁኔታው ሳቄ መጥቷል።
"ደሞ ተጣላችሁ? " አሉ እናቱ።
"አልተጣላንም። ተጣላችኝ" አለ ቢኒያም በቁሙ ሶፋው ላይ እየወደቀ።
"ማናት?" ጠየቀ ዳግማዊ።
"አለችልህ የሴት ጉድ!!። መለሱ እናት ፍቅረኛው መሆኗን እና ከእርሷ ጋር ሲጣላ እየጠጣ እንደሚያመሽ አከሉበት። ቀጥለውም "ቢቆጠር ከፍቅራቸው ፀባያቸው ይበልጣል። ልጅቷም ብቻዋን አይደለችም የሆነ ጋኔን ቢጤ ያግዛታል። ልጁን ጂል እኮ ነው ያደረገችው።" እየተናገሩ ወደ መኝታ ቤታቸው ተመለሱ።
"አሁን ግባና ተኛ ጠዋት እንነጋገራለን።" አለ ዳግማዊ በቁጣ ወደመኝታ ቤት ለመግባት እየተነሳ።
"ዲጉ ግን ፍሪጅ ውስጥ ነበር እንዴ የከረምሽው?" አለ ቢኒያም ስካርና ሳቅ እየተቀላቀለበት። ዳግማዊ ዘወር ብሎ አየው።
"ማለቴ አልተለወጥሽም።" ሲለው እኔ ሳቄን ለቀኩት። ዳግማዊ እኔንም እሱንም በአንድ ዙር ገላምጦን ገባ። አታምኑትም!! ሰክሮ ሲለፋደድ እንኳን የሚፈታተን መስህብ አለው። ባልተሰማ ለማለፍ የሚከብድ ፍም ስሜት።
"ትልቅ ልጅ እኮ ነው ልትቆጣው ባልሆነ" አልኩት ዳግማዊን እንደቅድማችን እንደተጋደምን። በነገራችሁ ላይ ምንም ተፈጥሮ አያውቅም። የእኔ ምክንያት ዳግማዊ የሚያማልለኝ አይነት ወንድ አይደለም። የእርሱን አላውቅም።
"ቤች 'ፕሊስ' ከቤተሰቤ ጋር እንዴት መግባባት እንዳለብኝ ለኔ ተይልኝ!!" አለኝ እንደተለመደው ጀርባውን አዙሮ እየተኛ።
"አብረን እየዋሸን ነው አላልከኝም? ቤተሰባዊነቱንም አብረን እየኖርነው ነው።"አልኩት። አልመለሰልኝም። ራሱን የቤተሰቡ እረኛ አድርጎ መቁጠሩ ከእድሜው የበዛ ጭምት አድርጎታል።
ከነጋ በኋላ እንቅልፍ እንዲወስደኝ ስገለባበጥ አርፍጄ ተነስቼ ጎዳ ስገባ እታባ ቁርስ እያበሰሉ አገኘኋቸው እያንዳንዱ የቤተሰብ አባል ያለው አጥርና ገደብ ይጨንቃል።የተመጠኑ እና የተለመዱ ጨዋታዎችን ከመጫወት ያለፈ ቅርርብ የላቸውም።እዚህ ቤት መከባበር እና መፈራራት ድንበራቸው ተቀላቅሏል።አብሬአቸው ስቀመጥ ልቤ ምጥ ይይዛታል።
የክፍል አለቃ እነዳስጠነቀቀዉ ተማሪ እጄን ማጣመር ሁሉ ይዳዳኛል ገደባቸውን አፍርሼ ላወራቸው ብሞክርም መልሳቸው አጭርና ለሌላ ጨዋታ የማይጋብዝ ይሆንብኛል ።እታባ ቁርስ ማብሰሉን እንዳግዛቸው ስላልፈቀዱልኝ አገጠባቸው ሆኜ የባጥ የቆጡን አወራለሁ።አንድ ወሬ እጀምራለሁ። ሳልጨርስ ሌላ እጀምራለሁ በዝምታ ከስንት አንዴ ዓይኔን እያዩ ከመስማት ያለፈ አይመልሱልኝም ሁሉም ሰው ሌላን ሰው ወደራሱ የሚጋብዝበት ርቀት ገደብ አለው።ጭራሹኑ ማንንም የማያስደፍረው የራሱ ክልልም ይኖረዋል።እኔ ደግሞ መሰረታዊ ችግሬ የሰዎችን ድንበር መጣስ ደስ ይለኛል። አንድን ሰው ስቀርበውና ቀስ በቀስ አጥሩን እያለፍኩ መዝለቅ የቻልኩ ሲመስለኝ ክብረ ወሰኑን እንዳሻሻለ አትሌት ሀሴት አደርጋለሁ።
"በይ ባልሽን ቁርስ ደርሷል በይው።" አሉኝ እታባ ከወሬዬም ለመገላገል ይመስላል። ለዲጉ መልእክቱን ካስተላለፍኩ በኋላ የማደርገው ሳይገባኝ ወደ ቢኒ ክፍል አመራሁ። ባንኳኳ መልስ የለም። ደግሜ አንኳኳሁ።
"አቤት?" አለ ቢኒ በጎርናና አንደበት። ለመግባት ፍቃድ ሳልጠይቅ ነው የዘለኩት። አልጋው ላይ እንደተጋደመ ሲጋራ እያጨሰ ነበር።እኔ መሆኔን ሲያውቅ ሲጋራውን ለማጥፋት ፈጠነ። እንደ መአት የሚፈራው ሚሴቱ ነኛ!
"አጭስ ችግር የለውም። ጭስ አታባክን ።" አልኩት።
"ልግባ ወይ አይባልም እንዴ? ራቁቴን ብሆንስ?" አለኝ ቀልድ በመሰለ ቅሬታ።
"ጠባሳ አለብህ እንዴ ታድያ? ራቁትክን የሆንክ እንደሆነስ?" መለስኩለት ከንፈሩን
ወደ ጎን ሸፈፍ አድርጎ ፈገግ አለ። ከንፈሩ የሚያቀ
👍4
#ቅዳሴና_ቀረርቶ
፡
፡
#ክፍል_አራት
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
፡
፡
"ይቅርታ ዲጉ!" ብቻ ብሎት ወደ ክፍሉ ገባ።
ቀለም አልባ ቀን ከዋልን በኋላ ቢኒ ዛሬም ስላመሸ እታባን እንዲተኙ ነዘነዝን፣ ዲጉ በጥናት ሰበብ (አዳማ ዩኒቨርስቲ ተማሪ ናት) ወደ መኝታቸው ሲሄዱ እኔና ዲጉ ጠባቧ ሳሎን ቀረን። ዝንብ እግሯን ወለም ቢላት በሚሰማ አይነት ዝምታ ተወጠርን።
"ኸረ ቢያንስ ቲቪውን ክፈተው።" አልኩት
ሪሞቱን አቀበለኝ።ሽለላ ሲቀረው እየተንጎራደደ እና ሰአቱን በማይክሮ ሰከንድ ልዩነት እየገላመጠ ሲጠብቅ ቢኒ እኩለ ለሊት ላይ ጥንቅቅ ብሎ ተከሰተ። በእጁ የያዘውን ሲጋራ ሲያይ ዲጉ አበደበት።
"ጋጠ ወጥነት ካማረህ ለምን ራስህን ችለህ አትወጣም?" ብሎት በሩን ቆልፎ ወደ መኝታ ቤቱ ገባ።
"ቆንጆ ናት?" አልኩት። ቢኒን ነው የጠየኩት።
"ማን?"
"እንዲህ ራስህን የምታዝረከርክላት።"
"እ..ሰይጣን እኮ ቆንጆ ነው።" መለሰልኝ።
"ሰይጣንነቷን እንዳይሆን የምትወደው"
"ምኖን እንደምወደው አላውቅም።" በስካር አንደበቱ ስለሷ ገለፃና ትንፋሽ እስኪያጥረው ጠረቀ።ሳላቋርጠው ሰማሁት። ውበቷን፣ ፍቅሪሩን፣ወፈፌነቷን እየፈገገ እና እየጨፈገገ ሳለልኝ።
"እኔ ማለት እይታው የደበዘዘበት ከንቱ ነበርኩ።እሷ የአይኔ መነፅር ናት። ፊቴን አጥርቼ የማይባት፣ ኋላዬን የምቃኝባት፣ ጎኔን የምፈትሽባት።ሳወልቃት አስተካክዬ መርገጥ አልችልም።ያለሷ ወልጋዳ ነኝ"። የገለፀበት መንገድ ቀላልም ከባድም ሆነብኝ።
"ዓለምን በሌላ መነፅር ለማየት ፈሪ ሆነክ እንዳይሆን?" ስለው ዝም አለኝ።
"ደህና አደር!!" ብዬው ወደኋላ የሚጎትተኝን ልቤን ወደ ፊት በሚራመድ እግሬ እየረታሁ ጥየው ገባሁኝ።
"ለእህቱ ምሳሌ ለእናቱ መመኪያ እንዲሆን እፈልጋለሁ።" አለኝ ዲጎ ገና ከመግባቴ ጠብቆ።"የሚያወራው ስለ ህፃን ልጅ እንጂ ሀያ ዘጠኝ ዓመት ስለሞላው ወንድሙ አይመስልም።
"ሁሌ ለሌሎች መኖር ይከብድ ይመስለኛል። የራሱን ስሜት ማዳመጡ ሰውኛ ነው።"
"የራሱ ስሜት ስርአት አልባ መሆን ነው? ለታናሽ እህቱ ዱርዬነት ማስተማር? ህመምተኛ እናቱን እኩለ ሌሊት ድረስ ማስጠበቅ?"
የሚናገረው ከሙሉ ቅንነትና ለቤተሰቡ ተቆርቋሪነት ነው። እንኳን የሌላን ሰው የመኖር ልጓም የራስን የሕይወት አቅጣጫ መወሰን የማይቻልበት አጋጣሚ የትዪለሌ መሆኑን ላስረዳው ምከርኩ። ስሜት፣ ሕይወት፣ ኑረት፣ ህልም፣ ቅዠት....ለእርሱ ከቤተሰቡ የሚበልጥ የለውም።ራሱን እንደ አባትም እንደ ታላቅ ወንድምም እንደ መልካም ልጅም እንዲቆጠር ከአባቱ የመጨረሻ ቃል በላይ የቤተሰቡ በእርሱ ላይ ያለው እምነት አስገድዶታል።አልፈርድበትም። በተቃራኒው የዘመኑን አጋማሽ ለቤተሰቡ መኖሩ አሳዘነኝ።በቤተሰቡ መሃል የሚፈጥረው ኢምንት ክስተት ሳትቀር የእርሱ ሃላፊነት እንደሆነ የሚሰማው መሆኑ ከቤተሰቡ ደስታ በላይ የሚያስደስተው ነገር አለመኖሩን ነገረኝ።
"ሳትዋሽ ንገረኝ አጭሰህ፣ ሰክረህ.. ምናምን አታውቅም?"
"አላውቅም። ቀጭራሽ!! መጠጣት እጠጣለሁ።ሰክሬ ግን አላውቅም" በሰላም?" ልለው ቃቶኝ ነበር።ለእሱ ቀልድ አይሆንም ብዬ ተውኩት።
"እሺ በህይወትህ የሰራኸው ትልቁ እብደት ምንድን ነው?"
"ለምን አብዳለሁ?"
"እሺ ስትበሳጭ ወይ ስትበሽቅ በምንድን ነው ብስጭትህን የምታበርደው?" ስለው ፈጥኖ አልመለሰልኝም።
"ምንም።" አለ እርግጠኝነት በጎደለው ድምፀት።
"አትዋሽ!!" ስለው ፊቱን አዙሮ ተኛ!! ጀርባውን እንደሰጠኝ "አንቺስ? ስትበሳጪ በምንድነው የምታበርጂው?" አለኝ። ለመልሴ ምንም ሳይጓጓ።
"በብዛት ክለብ ወጥቼ እጨፍራለሁ። አንዳንዴ ረጅም ወክ ሳደረግ እረጋጋለሁ" መለስኩለት። ዝም ብሎኝ ተኛ!!
ጠዋት ያለወትሮዬ አርፍጄ ስነቃ ቀድሞኝ ነቅቶ ኮርኒሱ ላይ ፈጧል።
"እስቲ ዛሬ ወጣ እንበል? አዋዋላችንን እንቀይር?" አልኩት።
"ወጥተንስ?"
"እህ...እዚህ ቤት ከገባን ስድስት ቀናችን"
"ቤች በጣም ይቅርታ! ለኔ ብለሽ ብዙ እያደረግሽ እንደሆነ አውቃለሁሁ። እንዴት እንደማመሰግንሽ አላውቅም። እኔ ከእናቴጋ ልቆይ። ከኪዱ ጋ ወጣ በሉ።"
"ኪዱ ነገ ፈተና አላት!!" ስለው መላ እንደሚፈልግ ሰው እንደማሰብ አደረገ። ግን ምንም አልተናገረም።
"ቤን ከስራ ስንት ሰዓት ነው የምትወጣው?" አልኩት ሆን ብዬ ቤተረቡ ለቁርስ በተሰበሰበበት።
"አስር ሰአት ገደማ" አለኝ እየተጣደፈ እየተመገበ።
"ማክያቶ እንድንጠጣ ነበር።" ስለው ምን እንዳስደነገጠው ክው አለ።
"እነማን ?" ሲል ሳቄን አፈንኩት። በቆረጣ ዲጉን አየው።
"እኔና አንተ!!! ኪዱ ነገ ፈተና ናት፣ዲጉ መውጣት አልፈለገም።" ያልኩትን እንዳልሰማ መሰለ።ሲሰርቅ እንደያዙት ህፃን ተቁለጨለጨ።
"እ?" አልኩት መስማቱን ለማረጋገጥ
"እ?" አለኝ መልሶ እንደባነነ ሰው።
"ነፃ በሆንክ ሰዓት ዘወር ዘወር አድርጋት።" አለው ዲጉ ማረጋገጫ ለመስጠት።የወንድሙ አኳኋን የእርሱን ሀሳብ ፍለጋ መሆኑ ገብቶታል።
"እሺ እንደጨረስኩ አመጣለሁ።" አለኝ።
እንዳለው ቀደም ብሎ መጣ።መክሰስ በልተን ወይን እየጠጣን ስንጫወት አመሸን።ወይኑን ለኔ ትቶልኝ ቢራ መጠጣት ቀጠለ። ያላነሳነው እና ያልጣልነው ርዕስ አልተገኘም። ብዙ ዘመን እንደሚተዋወቁ ጓደኛሞች ስለብዙ ነገር አወራን። ፍቅረኛውን ብቻ ያከለችበትን ዓለም ስፋት ላስረዳው ምከርኩ።በፍቅር ስሜት ተሟገተኝ። በተጨባጭ እውነት ተከራከርኩት።በቁም ነገራችን መሃል ከወይኑ ጋር ተደምሮ ውስጤ የሚንቀለቀል ልክፍቴን ለመግታት እታገላለሁ።
"አንቹ?" አለኝ።
"ምናባክ?"
"አሁን እንዴት ነው ያየሽኝ?"
"እንዴት አየሁህ?"
"እንደ ወንንድሜ ሚስት ባልሆነ አስተያየት።"
'ባንቺ እረፊ ለብልግናሽ ልጓም አበጂለት" አልኩት ራሴን፣ እሱን ግን
"ማታ የምትጠጣው ቢራ ጠዋት በጄሪካን ቢሰጡህ አታነሳውም።በል ተነስ እንሂድ!!" ብዬው ለመሄድ ተነሳን።
የሚቀጥለው ቀን የተሻለ ቀን ሆነ።
በሚቀጥሉት ቀናት ውስጥ ቤቱን ሳቅ እየሞላው ጨዋታ እየደመቀ መጣ።
በብዙ የሚደመጠው የኔ ሳቅና ወሬ ቢሆንም! ከቤን ጋር ወጥተን መፅሀፍት ገዛን።(ማታ ማታ የማነብላቸውን የግጥም በድብሎች ጭምር።)ከእታባ ጋር ቤተክርስቲያን፣ ከኪዱ ጋር አማርኛ ሲኒማ ሄደናል።(ሁለቱም ለራሴ ስል በፍፁም የማላደርጋቸው ናቸው።)ከቤን ጋር በተለይ ተግባባን።ሁለት ቀን ስልኩን ደብቄበት በሌላ ስልክ እንዳይደውልላት ቃል አስገብቼው ስለነበር ለፍቅረኛው ሳይደውልላት ዋለ።አድርጎት ስለማያውቅ ደጋግማ ስትደውል አላነሳሁላትም።እቤት ድረስ መጥታ ስልኩን ረስቶት መሄዱን ስነግራት እየተውረገረገች እና እያጉተመተመች ወጣች።ውብ ናት!! ቤን ሲሰማ በዲጉ ፊት መደነስ ቃጣው።ጉንጬን ስሞኝ "ቴንኪው"ብሎኝ ወደ ክፍሉ ገባ።
ከፍቅረኛው ውጪ በማንበብና ከቤተሰቡ ገር በመሆን መብሰልሰሉን ቀጥሏል።
"እቤት መምጣት እሷጋ ከመሄድ በላይ እንዲናፍቀኝ አደረግሽኝ" አለኝ የሆነ ቀን።
"እሰይ!! ታረቀችህ?" አሉ እታባ ቤኒ በጊዜ ወደቤቱ የገባ ቀን።
"ከራሴ ለመታረቅ የሞከርኩ ነው እማዬ !!" ብሏቸው ነበር።
በዚ ሁሉ ቀናትና ክስተቶች መሃከል በቀን ቢያንስ ሁለቴ እየደወለች አዲስ ነገር ካለ ለመስማት ለምትጠዘጥዘኝ ቹቹ ወሬ ማቀበል የየእለት ግዴታዬ ነው።
በአንዱ ቀን ማታ እቤት ውስጥ ወይንና ውስኪ ተገዝቶ እየተጎነጨን ስንጫወት አመሸን።በእርግጥ ዲጉ ከመጫወትና ከመጠጣት ይልቅ የኛን ልክ ሲቆጣጠር አመሸ ማለት ይቻላል።በልጅነት ስለሰራናቸው ጥፋቶችና እና ተንኮሎች እየተጫወትን ቤተሰቡ እየተበሻሸቀ ሳይታሰብ እኩለ ሌሊት ሆነ።ዲጉ
፡
፡
#ክፍል_አራት
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
፡
፡
"ይቅርታ ዲጉ!" ብቻ ብሎት ወደ ክፍሉ ገባ።
ቀለም አልባ ቀን ከዋልን በኋላ ቢኒ ዛሬም ስላመሸ እታባን እንዲተኙ ነዘነዝን፣ ዲጉ በጥናት ሰበብ (አዳማ ዩኒቨርስቲ ተማሪ ናት) ወደ መኝታቸው ሲሄዱ እኔና ዲጉ ጠባቧ ሳሎን ቀረን። ዝንብ እግሯን ወለም ቢላት በሚሰማ አይነት ዝምታ ተወጠርን።
"ኸረ ቢያንስ ቲቪውን ክፈተው።" አልኩት
ሪሞቱን አቀበለኝ።ሽለላ ሲቀረው እየተንጎራደደ እና ሰአቱን በማይክሮ ሰከንድ ልዩነት እየገላመጠ ሲጠብቅ ቢኒ እኩለ ለሊት ላይ ጥንቅቅ ብሎ ተከሰተ። በእጁ የያዘውን ሲጋራ ሲያይ ዲጉ አበደበት።
"ጋጠ ወጥነት ካማረህ ለምን ራስህን ችለህ አትወጣም?" ብሎት በሩን ቆልፎ ወደ መኝታ ቤቱ ገባ።
"ቆንጆ ናት?" አልኩት። ቢኒን ነው የጠየኩት።
"ማን?"
"እንዲህ ራስህን የምታዝረከርክላት።"
"እ..ሰይጣን እኮ ቆንጆ ነው።" መለሰልኝ።
"ሰይጣንነቷን እንዳይሆን የምትወደው"
"ምኖን እንደምወደው አላውቅም።" በስካር አንደበቱ ስለሷ ገለፃና ትንፋሽ እስኪያጥረው ጠረቀ።ሳላቋርጠው ሰማሁት። ውበቷን፣ ፍቅሪሩን፣ወፈፌነቷን እየፈገገ እና እየጨፈገገ ሳለልኝ።
"እኔ ማለት እይታው የደበዘዘበት ከንቱ ነበርኩ።እሷ የአይኔ መነፅር ናት። ፊቴን አጥርቼ የማይባት፣ ኋላዬን የምቃኝባት፣ ጎኔን የምፈትሽባት።ሳወልቃት አስተካክዬ መርገጥ አልችልም።ያለሷ ወልጋዳ ነኝ"። የገለፀበት መንገድ ቀላልም ከባድም ሆነብኝ።
"ዓለምን በሌላ መነፅር ለማየት ፈሪ ሆነክ እንዳይሆን?" ስለው ዝም አለኝ።
"ደህና አደር!!" ብዬው ወደኋላ የሚጎትተኝን ልቤን ወደ ፊት በሚራመድ እግሬ እየረታሁ ጥየው ገባሁኝ።
"ለእህቱ ምሳሌ ለእናቱ መመኪያ እንዲሆን እፈልጋለሁ።" አለኝ ዲጎ ገና ከመግባቴ ጠብቆ።"የሚያወራው ስለ ህፃን ልጅ እንጂ ሀያ ዘጠኝ ዓመት ስለሞላው ወንድሙ አይመስልም።
"ሁሌ ለሌሎች መኖር ይከብድ ይመስለኛል። የራሱን ስሜት ማዳመጡ ሰውኛ ነው።"
"የራሱ ስሜት ስርአት አልባ መሆን ነው? ለታናሽ እህቱ ዱርዬነት ማስተማር? ህመምተኛ እናቱን እኩለ ሌሊት ድረስ ማስጠበቅ?"
የሚናገረው ከሙሉ ቅንነትና ለቤተሰቡ ተቆርቋሪነት ነው። እንኳን የሌላን ሰው የመኖር ልጓም የራስን የሕይወት አቅጣጫ መወሰን የማይቻልበት አጋጣሚ የትዪለሌ መሆኑን ላስረዳው ምከርኩ። ስሜት፣ ሕይወት፣ ኑረት፣ ህልም፣ ቅዠት....ለእርሱ ከቤተሰቡ የሚበልጥ የለውም።ራሱን እንደ አባትም እንደ ታላቅ ወንድምም እንደ መልካም ልጅም እንዲቆጠር ከአባቱ የመጨረሻ ቃል በላይ የቤተሰቡ በእርሱ ላይ ያለው እምነት አስገድዶታል።አልፈርድበትም። በተቃራኒው የዘመኑን አጋማሽ ለቤተሰቡ መኖሩ አሳዘነኝ።በቤተሰቡ መሃል የሚፈጥረው ኢምንት ክስተት ሳትቀር የእርሱ ሃላፊነት እንደሆነ የሚሰማው መሆኑ ከቤተሰቡ ደስታ በላይ የሚያስደስተው ነገር አለመኖሩን ነገረኝ።
"ሳትዋሽ ንገረኝ አጭሰህ፣ ሰክረህ.. ምናምን አታውቅም?"
"አላውቅም። ቀጭራሽ!! መጠጣት እጠጣለሁ።ሰክሬ ግን አላውቅም" በሰላም?" ልለው ቃቶኝ ነበር።ለእሱ ቀልድ አይሆንም ብዬ ተውኩት።
"እሺ በህይወትህ የሰራኸው ትልቁ እብደት ምንድን ነው?"
"ለምን አብዳለሁ?"
"እሺ ስትበሳጭ ወይ ስትበሽቅ በምንድን ነው ብስጭትህን የምታበርደው?" ስለው ፈጥኖ አልመለሰልኝም።
"ምንም።" አለ እርግጠኝነት በጎደለው ድምፀት።
"አትዋሽ!!" ስለው ፊቱን አዙሮ ተኛ!! ጀርባውን እንደሰጠኝ "አንቺስ? ስትበሳጪ በምንድነው የምታበርጂው?" አለኝ። ለመልሴ ምንም ሳይጓጓ።
"በብዛት ክለብ ወጥቼ እጨፍራለሁ። አንዳንዴ ረጅም ወክ ሳደረግ እረጋጋለሁ" መለስኩለት። ዝም ብሎኝ ተኛ!!
ጠዋት ያለወትሮዬ አርፍጄ ስነቃ ቀድሞኝ ነቅቶ ኮርኒሱ ላይ ፈጧል።
"እስቲ ዛሬ ወጣ እንበል? አዋዋላችንን እንቀይር?" አልኩት።
"ወጥተንስ?"
"እህ...እዚህ ቤት ከገባን ስድስት ቀናችን"
"ቤች በጣም ይቅርታ! ለኔ ብለሽ ብዙ እያደረግሽ እንደሆነ አውቃለሁሁ። እንዴት እንደማመሰግንሽ አላውቅም። እኔ ከእናቴጋ ልቆይ። ከኪዱ ጋ ወጣ በሉ።"
"ኪዱ ነገ ፈተና አላት!!" ስለው መላ እንደሚፈልግ ሰው እንደማሰብ አደረገ። ግን ምንም አልተናገረም።
"ቤን ከስራ ስንት ሰዓት ነው የምትወጣው?" አልኩት ሆን ብዬ ቤተረቡ ለቁርስ በተሰበሰበበት።
"አስር ሰአት ገደማ" አለኝ እየተጣደፈ እየተመገበ።
"ማክያቶ እንድንጠጣ ነበር።" ስለው ምን እንዳስደነገጠው ክው አለ።
"እነማን ?" ሲል ሳቄን አፈንኩት። በቆረጣ ዲጉን አየው።
"እኔና አንተ!!! ኪዱ ነገ ፈተና ናት፣ዲጉ መውጣት አልፈለገም።" ያልኩትን እንዳልሰማ መሰለ።ሲሰርቅ እንደያዙት ህፃን ተቁለጨለጨ።
"እ?" አልኩት መስማቱን ለማረጋገጥ
"እ?" አለኝ መልሶ እንደባነነ ሰው።
"ነፃ በሆንክ ሰዓት ዘወር ዘወር አድርጋት።" አለው ዲጉ ማረጋገጫ ለመስጠት።የወንድሙ አኳኋን የእርሱን ሀሳብ ፍለጋ መሆኑ ገብቶታል።
"እሺ እንደጨረስኩ አመጣለሁ።" አለኝ።
እንዳለው ቀደም ብሎ መጣ።መክሰስ በልተን ወይን እየጠጣን ስንጫወት አመሸን።ወይኑን ለኔ ትቶልኝ ቢራ መጠጣት ቀጠለ። ያላነሳነው እና ያልጣልነው ርዕስ አልተገኘም። ብዙ ዘመን እንደሚተዋወቁ ጓደኛሞች ስለብዙ ነገር አወራን። ፍቅረኛውን ብቻ ያከለችበትን ዓለም ስፋት ላስረዳው ምከርኩ።በፍቅር ስሜት ተሟገተኝ። በተጨባጭ እውነት ተከራከርኩት።በቁም ነገራችን መሃል ከወይኑ ጋር ተደምሮ ውስጤ የሚንቀለቀል ልክፍቴን ለመግታት እታገላለሁ።
"አንቹ?" አለኝ።
"ምናባክ?"
"አሁን እንዴት ነው ያየሽኝ?"
"እንዴት አየሁህ?"
"እንደ ወንንድሜ ሚስት ባልሆነ አስተያየት።"
'ባንቺ እረፊ ለብልግናሽ ልጓም አበጂለት" አልኩት ራሴን፣ እሱን ግን
"ማታ የምትጠጣው ቢራ ጠዋት በጄሪካን ቢሰጡህ አታነሳውም።በል ተነስ እንሂድ!!" ብዬው ለመሄድ ተነሳን።
የሚቀጥለው ቀን የተሻለ ቀን ሆነ።
በሚቀጥሉት ቀናት ውስጥ ቤቱን ሳቅ እየሞላው ጨዋታ እየደመቀ መጣ።
በብዙ የሚደመጠው የኔ ሳቅና ወሬ ቢሆንም! ከቤን ጋር ወጥተን መፅሀፍት ገዛን።(ማታ ማታ የማነብላቸውን የግጥም በድብሎች ጭምር።)ከእታባ ጋር ቤተክርስቲያን፣ ከኪዱ ጋር አማርኛ ሲኒማ ሄደናል።(ሁለቱም ለራሴ ስል በፍፁም የማላደርጋቸው ናቸው።)ከቤን ጋር በተለይ ተግባባን።ሁለት ቀን ስልኩን ደብቄበት በሌላ ስልክ እንዳይደውልላት ቃል አስገብቼው ስለነበር ለፍቅረኛው ሳይደውልላት ዋለ።አድርጎት ስለማያውቅ ደጋግማ ስትደውል አላነሳሁላትም።እቤት ድረስ መጥታ ስልኩን ረስቶት መሄዱን ስነግራት እየተውረገረገች እና እያጉተመተመች ወጣች።ውብ ናት!! ቤን ሲሰማ በዲጉ ፊት መደነስ ቃጣው።ጉንጬን ስሞኝ "ቴንኪው"ብሎኝ ወደ ክፍሉ ገባ።
ከፍቅረኛው ውጪ በማንበብና ከቤተሰቡ ገር በመሆን መብሰልሰሉን ቀጥሏል።
"እቤት መምጣት እሷጋ ከመሄድ በላይ እንዲናፍቀኝ አደረግሽኝ" አለኝ የሆነ ቀን።
"እሰይ!! ታረቀችህ?" አሉ እታባ ቤኒ በጊዜ ወደቤቱ የገባ ቀን።
"ከራሴ ለመታረቅ የሞከርኩ ነው እማዬ !!" ብሏቸው ነበር።
በዚ ሁሉ ቀናትና ክስተቶች መሃከል በቀን ቢያንስ ሁለቴ እየደወለች አዲስ ነገር ካለ ለመስማት ለምትጠዘጥዘኝ ቹቹ ወሬ ማቀበል የየእለት ግዴታዬ ነው።
በአንዱ ቀን ማታ እቤት ውስጥ ወይንና ውስኪ ተገዝቶ እየተጎነጨን ስንጫወት አመሸን።በእርግጥ ዲጉ ከመጫወትና ከመጠጣት ይልቅ የኛን ልክ ሲቆጣጠር አመሸ ማለት ይቻላል።በልጅነት ስለሰራናቸው ጥፋቶችና እና ተንኮሎች እየተጫወትን ቤተሰቡ እየተበሻሸቀ ሳይታሰብ እኩለ ሌሊት ሆነ።ዲጉ
👍7❤1
#ቅዳሴና_ቀረርቶ
፡
፡
#ክፍል_አምስት
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
፡
..በልጅነቴ እንደ ድንቡሽቡሽ ህፃን አቅፈው ጉንጬን የሚቆነጥጡኝ አልነበርኩም።
ንፍጥና ዝንብ የማያጣው የፊቴ ገፅታ፤ሁሌ በዝንብ የሚወረረው ትንሽዬ የቤታችን ቆሻሻማ ቀለም ያለው መመገብያ ጠረጴዛ አፍ፣ ጆሮ፣ አፍንጫና ዓይን ቢኖረው እኔን የሚመስል ይመስለኝ ነበር። እንደውም "ውይ መድሃኒያለም!! 'ሴት ልጅ ስጠን' ብለው ቢሳሉ ወንድ የመሰለች ሴት ልጅ ይስጣቸው?" ይሉ ነበር የሰፈር ሰዎች ሲያሽሟጥጡ።ሳድግ ፍፁም ተቀየርኩ። 'አዲስ አበባ ነው ያቆነጃት' ሲሉ እሰማቸዋለሁ አንዳንዶች። 'ወትሮም ንፍጣም ስለሆነች እንጂ ውበትስ አላነሳትም' ይላሉ ሌሎች። እንደ እውነቱ ግን የልጅነት ፎቶዬን ሳየው የአሁኗ ባንቺ ከየት እንደተፈለቀቀች ይገርመኛል።ከፀጉሬ እና በጥቂቱ ከአይኔ ውጪ አንዳች የሚቀራረብ ነገር የለኝም።
ግን የስለት ልጅ ነኝ።
በስንት እግዚኦታ የተገኘሁ። ሲመስለኝ አባቴ ለእናቴ 'እስኪ ዛሬ ደግሞ እንሞክር' እያለ ሰውነቷን ዘልቆ ሲዋሃዳት የሚሰጣትን የፍስሃ ስርቅርቅታዋን ትታ ታቦታትን ስትለማመን የተረገዝኩ ይመስለኛል።እንጂ እንደብዙዎቻችሁ በስሜት ግልቢያ፣ በላብና ወዝ አጀባ፣ በስግብግብ ትንፋሾች ልውውጥ መሃል በአጋጣሚ የጓጎልኩ አይደለሁም። 'እንደው ዛሬስ ተከስታ ይሆን?'እየተባልኩ በጉጉት ቀናት የተቆጠሩልኝ ነኝ እንጂ እረስተውኝ ሰንብተው የእናቴ ደም ሲቆም ደንግጣ፣አባቴ ሲሰማ በርግጎ፣ 'ትወለድ? ወይስ ተጨናገፍ?' ተመክሮብኝ፣ በ'ምን ይደረግ ወደዝህች ዓለም አልመጣሁም።
ግን ደግሞ ንፍጣም ነኝ......
የስለት ልጅ መሆኔ እንደሌሎቹ ወንድሞቼ እናቴ ለገበያ ለመሸጥ የምትጋግረውን ጥቁር የገብስ ዳቦ በየቀኑ ከዝንቦች ጋር ተጋርቼ ከመብላት ያስከነዳ እድል አልጨመረልኝም።ቢጫ ፍሬ ካለው የበደና ዛፍ ስር ፍሬውን እየለቀምኩ ስመጥ፣ዝንቦቹ ከአፌ ለሀጭና እጄ ላይ ከተራረፈው የፍሬው ጭማቂ ሲልሱ እውላለሁ።አንዳንዴ እቤቴ ስመገብ የሚቀራመቱኝ ዝንቦች ራሳቸው የትም ብሄድ እየተከተሉ የሚያባሉኝ ይመስለኛል። ብቻዬን እንዳልበላ ሲያባሉኝ። የትም የሚያጅቡኝ ወዳጆቼ መሆናቸው እንድለምዳየው አድርጎኝ ይሁን ከአፌ ጠርዝ ለሀጩንና የበደና ፍሬ ጭማቂ ሲልሱ 'እሽ' ሳልላቸው ይጠጣሉ።
ቢሆንም የስለት ልጅ ነኝ።
ታድያ ለምን ተለማምነው ወለዱኝ? እናቴ በየዓመቱ ቦሎ (ክላውዶ) ታሰራለች እያሉ ያሟታል።ሃሃሃ እንኳን መኪና በቅጡ የምትጫማው ኮንጎ ጫማ የላትም። በየአመቱ ከምንኖርበት ክፍለ ሀገር ደብረዘይት ድረስ እየሄደች ለቆሪጡ አታጓድልም ይሏታል።ለዛ ነው ዓመታዊ ሁለገብ ምርመራ እንደሚያደርግ መኪና ቦሎ ታሰራለች የሚሏት።
ባለውቃቢው መርቅኖ ይሆን እናቴ የወሰደችለት አረቄ አናቱ ላይ ፊጥ ብሎበት እንጃ ብልፅግናን የምታዘግናቸው፣ልዑል የሚንበረከክላት ቆንጆ፣ ከአፏ የጥበብ ወንዝ የሚፈልቅ ሴት ልጅ እንደሚወልዱ ነገራት።
ሲመስለኝ 'ሴት ትሁን ወንድ ገፅታዋ ያልለየ ልጅ ይኖርሻል፣ ስሟንም ታንዘላዝይዋለሽ፣ ለቤተሰቡ ችጋር ትደምራለች።' ለማለት ፈልጎ ይመስለኛል። ሳስበው የአባቴ ኩትኳቶ ድብቅ ኢላማው የሴት ልጅ ጉጉት ሳይሆን ከእናቴ መሃፀን ሀብት ቆፍሮ ማውጣት ነበር።ቢሆንም ቢሆንም የስለት ልጅ ነኝ።
አባትና እናቴ የተስፋውን ቃል ቢጠብቁ ቢጠብቁ ከመልክ ማስጠሎ፣ ከአንደበት ኮልታፋ ገመድ አፍ፣እንኳን የደለበ ብልፅግና ወደ ቤታቸው ላመጣለቸው ቀርቶ ያላቸውን ቀለብ የምቦጠቡጥ ነቀዝ እንደወለዱ ገባቸው። ከኛ ምግብነት ተርፎ እናቴ ገብያ የምትሸጠው የገብስ ዳቦ ገቢና አባታችን በሹፌርነት በሚያገኛት ደምወዝ የሚተዳደረው ቤታችን ችግር ይጫጫነው ጀመር። ታላላቆቼ እያከኩ እቤት የሚውሉ ፎከታሞች እንጂ የሚማሩም የሚሰሩም አልነበሩም።
ስምንት አመት ሲሆነኝ አዲስ አበባ የምትኖረው የእናቴ እህት እናኒ ልታሳድገኝ ወሰደችኝ።ከወላጆቼ ጋር ችጋር ከሚጠብሰኝ እናኒ ጋር መምጣቴ እድለኛነት ነበር።ደስታ እንጂ ቅሬታ አልነበረኝም። እናኒ መሀን ናት! ልጅ የላትም። አባቴ ከስጋ እህቶቹ አስበልጦ ነው እናኒን የሚወዳት። 'እንዴት አንድ ሴት ልጅህን ትሰጣለህ?' ሲሉት "እንኳን ለእናኒ ለአፈርስ ይሰጥ የለ እንዴ?" ይላል ውስጥ ውስጡን እኔን ማጣቱ ይሆን ድንገት ያ የተተነበየለት ብልፅግና በሱ ፋንታ የእናኒን ቤት እንዳያጠምቀው ስጋት ስቅዞት ቅር መሰኘቱን መደበቅ እያቃተው።
'እኛ ሰፈር' ካልኳችሁ አዲስ አበባ የምንኖርበትን የእናኒን ቤት ሰፈር ነው። ድሮ ድሮ በአፄው ዘመን የሁለት ወንድማማቾች ቤት ነበር። በደርግ ዘመን መንጌ በህይወት ላሉ የወነድማማቾች ቤተሰቦች መኖርያ የሚሆን ያልተንዛዛ ማረፍያ ሰጥቷቸው የተቀሩትን ቤቶች ወረሰባቸው።ለተለያዩ መኖርያ አልባ አስራ ሶስት አባራዎች ሸንሽኖ ሰጣቸው።የቀበሌ ቤት ተባለ። ሰፈራችን ከወድያ ጥግ የእናኒ ባል ዘመዶች ቤት በብዙ የቀበሌ ቤት ተከቦ ሲያናፋ በወዲህ ጥግ የእናኒ ቤት በሌሎች የቀበሌ ቤቶች አጀብ ተጀንኖ ነግሷል።
እኛ ሰፈር አጥር የለም። ድንበር ብሎ ፈሊጥ አይሰራም። በራሳቸው ቤት እና በተሻለ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚኖሩት የእናኒ ባል ዘመዶችም ሆነ እናኒ ሳይቀር ድንበራቸው በቀበሌ ቤት ከሚኖሩት ጋር ተቀላቅሏል። የ 'እኔ' ነው የሚባሉ ንብረቶች እንደየቤቱ ቢለያዩም አይበዙም ግለኝነት የሚያጠቃት ሙሉ እንኳን እየአፈሏት ከምትተኛላቸው ወንዶች ጋር እንጀራዋን ከምትጋግርበት አልጋዋና ለገመድነት ከቀረቡ ፓንቶቿ በቀር እንዳንነካባት የምትከለክለን ነገር የለም።
እናኒ የሰራችልኝን ፓስታ ቁርስ በልቼ፣ አልማዝ የምትሰጠኝን አንባሻ ለትምህርት ቤት በብብቴ ሸጉጬ፣ የአለሚቱን ጆሮ ጌጥ ሰርቄ በእረፍት ሰዓት ጆሮዬ ላይ ለጥፌ ያን ነጫጭባ ማቲ ሁላ አስቀንቼ፣ የቀናኝ ቀን ከእትዬ ሰርካለም ቤት ረከቦት ላይ ስኳር ሰርቄ በባለማንገቻው ጅንስ ሱሪዬ የደረት ኪስ አስቀምጥና የእናኒን ቀሰም እንደ ስትሮው በመጠቀም ከደረት ኪሴ ስኳር እየሳብኩ ስቅም ትን ብሎኝ ተይዤ ፣ ከትምህርት ስመለስ እናኒ በር ዘግታ ቡና ልትጠጣ ሄዳ ከሆነ የበሩ ደረጃ ላይ ስጠብቃት እንቅልፍ ይዞኝ እብስ ሲል አንዳቸው ተሸክመው እቤታቸው አስገብተው አስተኝተውኝ፣የሚሰራልኝን ከሰፈሩ ህፃናት የተለየ ምግብ እናኒ ሳታየኝ ደብቄ ለእኩዮቼ አጉርሼ፣የሁሉም ልጅ ሆኜ ሁሉም ቤተሰቦቼ ሆነው በደቦ አደግኩ። እድገት ነው ብለው ባሳዩኝ መስመር ተምወገዘግኩ።
እትዬ ሰርካለም ቤት ለሰረቅኩት ስኳር አስናቀች ቤት ተመዝልጌ፣ የእናኒን ብርጭቆ ለሰበርኩት ትልቋ ፀሃይ ቤት ጭኔ ተፈትሎ፣ ከጎረቤት ልጅ ለተጣላሁት ስሞታ ለመምህሬ ተነግሮ መምህሬ ከትምህርት በፊት በጭነረ እጃቸውን አፍታተው፤ ጭኔን በቁንጥጫ ሲቀራመቱት ነው ያደኩት።
ለጋሽ አበባ (ትልቅ ከሆንኩ በኋላም ስማቸውን አላውቀውም)ከፈትለ ቤት በጠርሙስ አረቄ እንድገዛ ተልኬ ስመለስ አንድ ጉንጭ አረቄ መዋጥ ሱስ ሆኖብኝ ስትንቀለቀዪ አጉድለሽ አመጣሽ ብለው ሲነጫነጩብኝ ፣ ሙሉ በማስታጠብያ ያጠራቀመችውን የእንትኗን እጣቢ እና ከእጣቢው ላይ የተንሳፈፈ ኮንደም ጓሮ እንድደፋላት ልካኝ ኮንደሙን በእንጨት ከውሃው አውጥቼ በምንነቱ ስገረም፣ ለደራረሱ ልጃገረዶችና ጎረምሶች ደብዳቤ አመላላሽ ሆኜ ስላክ በየመንገዱ የተፃፃፉትን የፍቅር መሸፋፈድ ሳነብ፣ የበለጡ ልጅ የካራቴ ፊልም አምጪልኝ ብሎ ሲልከኝ ያመጣሁለትን ፊልም እቤት በለጡ ሳትኖር ጠብቆ በር ዘጋግቶ ሲያይ እኔ ብቻ በማውቀት የኋላው መስኮት ማጮለቂያ እያጮለኩ የማየው የራቁት ካራቴ ትንግርት ፊልሙን ለእርሱ ብዬ ሳይሆን ለራሴው እንደማመጣው ሁሉ ሲያስፈነጥዘኝ ያልላከኝ
፡
፡
#ክፍል_አምስት
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
፡
..በልጅነቴ እንደ ድንቡሽቡሽ ህፃን አቅፈው ጉንጬን የሚቆነጥጡኝ አልነበርኩም።
ንፍጥና ዝንብ የማያጣው የፊቴ ገፅታ፤ሁሌ በዝንብ የሚወረረው ትንሽዬ የቤታችን ቆሻሻማ ቀለም ያለው መመገብያ ጠረጴዛ አፍ፣ ጆሮ፣ አፍንጫና ዓይን ቢኖረው እኔን የሚመስል ይመስለኝ ነበር። እንደውም "ውይ መድሃኒያለም!! 'ሴት ልጅ ስጠን' ብለው ቢሳሉ ወንድ የመሰለች ሴት ልጅ ይስጣቸው?" ይሉ ነበር የሰፈር ሰዎች ሲያሽሟጥጡ።ሳድግ ፍፁም ተቀየርኩ። 'አዲስ አበባ ነው ያቆነጃት' ሲሉ እሰማቸዋለሁ አንዳንዶች። 'ወትሮም ንፍጣም ስለሆነች እንጂ ውበትስ አላነሳትም' ይላሉ ሌሎች። እንደ እውነቱ ግን የልጅነት ፎቶዬን ሳየው የአሁኗ ባንቺ ከየት እንደተፈለቀቀች ይገርመኛል።ከፀጉሬ እና በጥቂቱ ከአይኔ ውጪ አንዳች የሚቀራረብ ነገር የለኝም።
ግን የስለት ልጅ ነኝ።
በስንት እግዚኦታ የተገኘሁ። ሲመስለኝ አባቴ ለእናቴ 'እስኪ ዛሬ ደግሞ እንሞክር' እያለ ሰውነቷን ዘልቆ ሲዋሃዳት የሚሰጣትን የፍስሃ ስርቅርቅታዋን ትታ ታቦታትን ስትለማመን የተረገዝኩ ይመስለኛል።እንጂ እንደብዙዎቻችሁ በስሜት ግልቢያ፣ በላብና ወዝ አጀባ፣ በስግብግብ ትንፋሾች ልውውጥ መሃል በአጋጣሚ የጓጎልኩ አይደለሁም። 'እንደው ዛሬስ ተከስታ ይሆን?'እየተባልኩ በጉጉት ቀናት የተቆጠሩልኝ ነኝ እንጂ እረስተውኝ ሰንብተው የእናቴ ደም ሲቆም ደንግጣ፣አባቴ ሲሰማ በርግጎ፣ 'ትወለድ? ወይስ ተጨናገፍ?' ተመክሮብኝ፣ በ'ምን ይደረግ ወደዝህች ዓለም አልመጣሁም።
ግን ደግሞ ንፍጣም ነኝ......
የስለት ልጅ መሆኔ እንደሌሎቹ ወንድሞቼ እናቴ ለገበያ ለመሸጥ የምትጋግረውን ጥቁር የገብስ ዳቦ በየቀኑ ከዝንቦች ጋር ተጋርቼ ከመብላት ያስከነዳ እድል አልጨመረልኝም።ቢጫ ፍሬ ካለው የበደና ዛፍ ስር ፍሬውን እየለቀምኩ ስመጥ፣ዝንቦቹ ከአፌ ለሀጭና እጄ ላይ ከተራረፈው የፍሬው ጭማቂ ሲልሱ እውላለሁ።አንዳንዴ እቤቴ ስመገብ የሚቀራመቱኝ ዝንቦች ራሳቸው የትም ብሄድ እየተከተሉ የሚያባሉኝ ይመስለኛል። ብቻዬን እንዳልበላ ሲያባሉኝ። የትም የሚያጅቡኝ ወዳጆቼ መሆናቸው እንድለምዳየው አድርጎኝ ይሁን ከአፌ ጠርዝ ለሀጩንና የበደና ፍሬ ጭማቂ ሲልሱ 'እሽ' ሳልላቸው ይጠጣሉ።
ቢሆንም የስለት ልጅ ነኝ።
ታድያ ለምን ተለማምነው ወለዱኝ? እናቴ በየዓመቱ ቦሎ (ክላውዶ) ታሰራለች እያሉ ያሟታል።ሃሃሃ እንኳን መኪና በቅጡ የምትጫማው ኮንጎ ጫማ የላትም። በየአመቱ ከምንኖርበት ክፍለ ሀገር ደብረዘይት ድረስ እየሄደች ለቆሪጡ አታጓድልም ይሏታል።ለዛ ነው ዓመታዊ ሁለገብ ምርመራ እንደሚያደርግ መኪና ቦሎ ታሰራለች የሚሏት።
ባለውቃቢው መርቅኖ ይሆን እናቴ የወሰደችለት አረቄ አናቱ ላይ ፊጥ ብሎበት እንጃ ብልፅግናን የምታዘግናቸው፣ልዑል የሚንበረከክላት ቆንጆ፣ ከአፏ የጥበብ ወንዝ የሚፈልቅ ሴት ልጅ እንደሚወልዱ ነገራት።
ሲመስለኝ 'ሴት ትሁን ወንድ ገፅታዋ ያልለየ ልጅ ይኖርሻል፣ ስሟንም ታንዘላዝይዋለሽ፣ ለቤተሰቡ ችጋር ትደምራለች።' ለማለት ፈልጎ ይመስለኛል። ሳስበው የአባቴ ኩትኳቶ ድብቅ ኢላማው የሴት ልጅ ጉጉት ሳይሆን ከእናቴ መሃፀን ሀብት ቆፍሮ ማውጣት ነበር።ቢሆንም ቢሆንም የስለት ልጅ ነኝ።
አባትና እናቴ የተስፋውን ቃል ቢጠብቁ ቢጠብቁ ከመልክ ማስጠሎ፣ ከአንደበት ኮልታፋ ገመድ አፍ፣እንኳን የደለበ ብልፅግና ወደ ቤታቸው ላመጣለቸው ቀርቶ ያላቸውን ቀለብ የምቦጠቡጥ ነቀዝ እንደወለዱ ገባቸው። ከኛ ምግብነት ተርፎ እናቴ ገብያ የምትሸጠው የገብስ ዳቦ ገቢና አባታችን በሹፌርነት በሚያገኛት ደምወዝ የሚተዳደረው ቤታችን ችግር ይጫጫነው ጀመር። ታላላቆቼ እያከኩ እቤት የሚውሉ ፎከታሞች እንጂ የሚማሩም የሚሰሩም አልነበሩም።
ስምንት አመት ሲሆነኝ አዲስ አበባ የምትኖረው የእናቴ እህት እናኒ ልታሳድገኝ ወሰደችኝ።ከወላጆቼ ጋር ችጋር ከሚጠብሰኝ እናኒ ጋር መምጣቴ እድለኛነት ነበር።ደስታ እንጂ ቅሬታ አልነበረኝም። እናኒ መሀን ናት! ልጅ የላትም። አባቴ ከስጋ እህቶቹ አስበልጦ ነው እናኒን የሚወዳት። 'እንዴት አንድ ሴት ልጅህን ትሰጣለህ?' ሲሉት "እንኳን ለእናኒ ለአፈርስ ይሰጥ የለ እንዴ?" ይላል ውስጥ ውስጡን እኔን ማጣቱ ይሆን ድንገት ያ የተተነበየለት ብልፅግና በሱ ፋንታ የእናኒን ቤት እንዳያጠምቀው ስጋት ስቅዞት ቅር መሰኘቱን መደበቅ እያቃተው።
'እኛ ሰፈር' ካልኳችሁ አዲስ አበባ የምንኖርበትን የእናኒን ቤት ሰፈር ነው። ድሮ ድሮ በአፄው ዘመን የሁለት ወንድማማቾች ቤት ነበር። በደርግ ዘመን መንጌ በህይወት ላሉ የወነድማማቾች ቤተሰቦች መኖርያ የሚሆን ያልተንዛዛ ማረፍያ ሰጥቷቸው የተቀሩትን ቤቶች ወረሰባቸው።ለተለያዩ መኖርያ አልባ አስራ ሶስት አባራዎች ሸንሽኖ ሰጣቸው።የቀበሌ ቤት ተባለ። ሰፈራችን ከወድያ ጥግ የእናኒ ባል ዘመዶች ቤት በብዙ የቀበሌ ቤት ተከቦ ሲያናፋ በወዲህ ጥግ የእናኒ ቤት በሌሎች የቀበሌ ቤቶች አጀብ ተጀንኖ ነግሷል።
እኛ ሰፈር አጥር የለም። ድንበር ብሎ ፈሊጥ አይሰራም። በራሳቸው ቤት እና በተሻለ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚኖሩት የእናኒ ባል ዘመዶችም ሆነ እናኒ ሳይቀር ድንበራቸው በቀበሌ ቤት ከሚኖሩት ጋር ተቀላቅሏል። የ 'እኔ' ነው የሚባሉ ንብረቶች እንደየቤቱ ቢለያዩም አይበዙም ግለኝነት የሚያጠቃት ሙሉ እንኳን እየአፈሏት ከምትተኛላቸው ወንዶች ጋር እንጀራዋን ከምትጋግርበት አልጋዋና ለገመድነት ከቀረቡ ፓንቶቿ በቀር እንዳንነካባት የምትከለክለን ነገር የለም።
እናኒ የሰራችልኝን ፓስታ ቁርስ በልቼ፣ አልማዝ የምትሰጠኝን አንባሻ ለትምህርት ቤት በብብቴ ሸጉጬ፣ የአለሚቱን ጆሮ ጌጥ ሰርቄ በእረፍት ሰዓት ጆሮዬ ላይ ለጥፌ ያን ነጫጭባ ማቲ ሁላ አስቀንቼ፣ የቀናኝ ቀን ከእትዬ ሰርካለም ቤት ረከቦት ላይ ስኳር ሰርቄ በባለማንገቻው ጅንስ ሱሪዬ የደረት ኪስ አስቀምጥና የእናኒን ቀሰም እንደ ስትሮው በመጠቀም ከደረት ኪሴ ስኳር እየሳብኩ ስቅም ትን ብሎኝ ተይዤ ፣ ከትምህርት ስመለስ እናኒ በር ዘግታ ቡና ልትጠጣ ሄዳ ከሆነ የበሩ ደረጃ ላይ ስጠብቃት እንቅልፍ ይዞኝ እብስ ሲል አንዳቸው ተሸክመው እቤታቸው አስገብተው አስተኝተውኝ፣የሚሰራልኝን ከሰፈሩ ህፃናት የተለየ ምግብ እናኒ ሳታየኝ ደብቄ ለእኩዮቼ አጉርሼ፣የሁሉም ልጅ ሆኜ ሁሉም ቤተሰቦቼ ሆነው በደቦ አደግኩ። እድገት ነው ብለው ባሳዩኝ መስመር ተምወገዘግኩ።
እትዬ ሰርካለም ቤት ለሰረቅኩት ስኳር አስናቀች ቤት ተመዝልጌ፣ የእናኒን ብርጭቆ ለሰበርኩት ትልቋ ፀሃይ ቤት ጭኔ ተፈትሎ፣ ከጎረቤት ልጅ ለተጣላሁት ስሞታ ለመምህሬ ተነግሮ መምህሬ ከትምህርት በፊት በጭነረ እጃቸውን አፍታተው፤ ጭኔን በቁንጥጫ ሲቀራመቱት ነው ያደኩት።
ለጋሽ አበባ (ትልቅ ከሆንኩ በኋላም ስማቸውን አላውቀውም)ከፈትለ ቤት በጠርሙስ አረቄ እንድገዛ ተልኬ ስመለስ አንድ ጉንጭ አረቄ መዋጥ ሱስ ሆኖብኝ ስትንቀለቀዪ አጉድለሽ አመጣሽ ብለው ሲነጫነጩብኝ ፣ ሙሉ በማስታጠብያ ያጠራቀመችውን የእንትኗን እጣቢ እና ከእጣቢው ላይ የተንሳፈፈ ኮንደም ጓሮ እንድደፋላት ልካኝ ኮንደሙን በእንጨት ከውሃው አውጥቼ በምንነቱ ስገረም፣ ለደራረሱ ልጃገረዶችና ጎረምሶች ደብዳቤ አመላላሽ ሆኜ ስላክ በየመንገዱ የተፃፃፉትን የፍቅር መሸፋፈድ ሳነብ፣ የበለጡ ልጅ የካራቴ ፊልም አምጪልኝ ብሎ ሲልከኝ ያመጣሁለትን ፊልም እቤት በለጡ ሳትኖር ጠብቆ በር ዘጋግቶ ሲያይ እኔ ብቻ በማውቀት የኋላው መስኮት ማጮለቂያ እያጮለኩ የማየው የራቁት ካራቴ ትንግርት ፊልሙን ለእርሱ ብዬ ሳይሆን ለራሴው እንደማመጣው ሁሉ ሲያስፈነጥዘኝ ያልላከኝ
👍1
#ቅዳሴና_ቀረርቶ
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
...በአስር ዓመቴ አባባ ተስፋዬ ጋ በህፃናት የቴሌቭዥን ፕሮግራም ልታይ ሄድኩኝ። ቅዳሜ ጠዋት የሰፈሩ ማቲ
ተሰብስቦ የኛ ቤት የጣውላ ወለል ላይ ፈልቷል እኔን በቴሌቭዥን ለማየት:: ትልልቆቹ ጎረቤቶቻችን እናኒን
ከበው ወንበር ላይ ሰፍረዋል። ስንቁነጠነጥ ቆይተን በቴሌቭዥኑ መስኮት የኔ ምስል ብቅ አለ። የጦጢትን
ተረት ተርቼ ሙዚቃ ስሞዝቅ እናንዬ ዘላ ከተቀመጠችበት ተነስታ ባደረገችው ነጠላ ጫማ ጠፈጠፈችኝ፡፡ የዘፈንኩት
ዘፈን እንዳስጠፈጠፈኝ የገባኝ ቆይቶ ነው። እናንዬ ብዙ ጊዜ በጠዋት ተነስታ የምታንጎራጉረው እንጉርጉሮ ነበር፡፡
"ውሰጂው ውሰጂው ከጭኔ ፈልቅቀሽ
የቀማኛ ሃገር ነው አንቺም ተጠንቅቀሽ…
የኔ በሽታዬ ድርብ አይወድልኝ
እባክህ አንተ ልጅ ሚስትህን ፍታልኝ
ባልሽን እሰሪ እንጂ በጭራ ገመድ
እኔ ከንጉስ ሃገር የት አባሽ ልሂድ
ባልም አላገባ ለሃሳብም አልቸኩል
የነእንትናዬን ባል እይዛለሁ ለኩል
ራሷ ናት ያስለመደችኝ:: የምቀጣው ግን እኔ። እናንዬን ሳስባት ሁሌም ትገርመኛለች። በራሷ ልጅነት ውስጥ ነው
እኔን የምትመራኝ የሚመስለኝ ቢያንስ ዘመን የሰጠኝን ጭማሪ ከግምት አትጥፈውም፡፡ ቴክኖሎጂና የዓለም ፈጣን ስልጣኔ የደመረልኝን ስጦታ አታገናዝበውም፡፡ እርሷ በሄደችበት
መንገድ የምሄድ፣ እርሷ የወደቀችውን
አወዳደቅ የምደግም፣ እርሷ የተሰበረችውን አሰባበር የምሰበር ታደርገኛለች። ገና መንገዱን ሳልጀምረው
እሷ ለተወላገደችው መወላገድ እኔን ትቀጣኛለች ገና ለገና የተወላገድኩ ከመሰላት ደግሞ እሷ ወድቃበታለች እና አሁንም መውደቅ ማለፌ ሳይለይ እቀጣለሁ፡፡ ያልሰመረ
የራሷን ፍፃሜ እኔ እንድጨርስላት ይመስለኛል በተዘዋዋሪ ራሷን እንድሆን በቀበቶ ትገራኛለች። እርሷ ያለመችውን
ዶክተርና ኢንጂነርነት እኔ እንድሆንላት ምኞቷን እንድመኝላት በምክርም በዱላ ቀስ በቀስ አለማምዳኛለች።
ዓይኔን በዓይኔ አየሁት መባል ያለበት ይሄኔ ይመስለኛል።
ማደግ የሚናፍቀኝ እንደነ እገሊት' እንደነ እገሌ ለመሆን ሆነ። እንደ ራሴ' መሆን መኖሩን የማውቅበት ስንዝር የሀሳብ ክፍተት አልነበረኝም።እገሊትና እገሌን ለመሆን ስኳትን ብዙ ስብርባሪ እገሌዎችን ሆንኩ:: ሁሉንም የምመክር፣ ልክና ስህተትን ልክ ሆኜና ተሳስቼ የምፈትን፣ቀናና ወልጋዳውን ቀንቼና ተወላግጄ የማረጋግጥ ሆንኩ። ምክንያቱም ትክክለኛ መንገድ የሚሉትን በዱላና በስድብ ሊያሳምኑኝ ሲሞክሩ እንጂ ሲኖሩት አይቼ የማላውቅ ነኛ!!
በአካሌም ሆነ በመንፈሴ ማደጌ ለራሴ በቅጡ ሳይገባኝ "ገና ጡቷ ብቅ ብቅ ከማለቱ እንዴት እንደሚያደርጋት እዩልኝ
ብለው እየወሸከቱ እንደሚያደርጋት' እንዳሉት እንድሆን ገፉኝ።
የእናኒን ልጅ ተመልከቷት? እንደ እናቷ ቁሌታም ናት።ብለው እስካር ድረስ እንድቆላ ጣዱኝ፡፡
“ዳሌዋ አረጥርጧል።ወንድ ጀምራለች።"
እያሉ ሲደመድሙ ወንድ የሚጀመርበትን ውል ለመያዝ አፈጠኑኝ።
ከዛሬ ነገ አንዱ የክፍል ተማሪ ደብዳቤ ፅፎ በእረፍት ተደብቆ ደብተሬ ውስጥ ይከትልኛል ብዬ ብጠብቅም፡፡ ወይ
እቴ! እንደዛ ነበር የሚያደርጉት የኔ ዘመን ወንዶች! ከዛ ሴቷ ደብዳቤውን ስታገኝ ምን አስባ እንደሆነ ባይገባኝም
ቢሮ ሄዳ ትከሳለች:: ስሙን ከፃፈ አለቀለት! የትምህርት ቤቱ የአንድ ሳምንት ወሬ እገሌ ለእገሊት ደብዳቤ ፃፈላት'
በሚል አጀንዳ ሴቷን የማሞገስ ወንድየውን የማብሸቅ ዓይነት ይሆናል።
ታዲያ እኔ ከትምህርት ቤቱም በማስቀየም አንደኛ ሳልሆን
ለማርቀር ልጅ ማን ደብዳቤ
ይፅፍልኛል?አልፈርድባቸውም ወንድ ነውኮ የምመስል የነበረው!
እንኳን አላለውና ደብዳቤ የመፃፉ ድርሻ የሴቶች ቢሆን ኖሮ እኔ ለዛ ውቤ ለሚሉት ለኛ ሰፈር ልጅ ደብዳቤ እፅፍለት ነበር? ሴት ለሴት በሌላ ያሳማኛል...
(ጭራሽ ልብስ ሰፊ የሆኑት አባቱ ባለፈው ምን ሲሉት ሰማሁ? በየቀኑ የሱሪው ዚፕ እየተበላሸ ሲያስቸግራቸው
በየቀኑ እየገዙ ዚፕ ሲገጥሙ ንድድ ብሏቸው።
“ይህቺ የሽምብራ ጥሬ ለምታክል ወሸላህ በየጊዜው ዚፕ
ገጥሜ አልችልም ወረድ እያደረግ ሽና!” ብለው የሱሪውን ዚፕ በክር ደፈኑት።
ደብዳቤ የተፃፈላት ልጅ ስትታማ አንገቷን ሰገግ አድርጋ በተፈላጊ ነኝ ስሜት የመሄዷ ነገር ልቤን ጠለፈው።
የእናንዬ ልጅ ስታድግ እየቆነጀች መጣች' ያሉኝ የእድሜዬ ቁጥር ላይ እቤት ሄጄ ሳሰላ ድንቅዬ ሀሳብ መጣችልኝ።
እቤት ያገኘሁትን አሮጌ መፅሄቶች ሰበሰብኩ፤ ውስጡ የተፃፉ የፍቅር ተረኮችና ደብዳቤዎች አገላብጬ፡ ለራሲ
ደብዳቤ ፃፍኩ!
“ባንቺ አንቺን ካየሁሽ ቀን ጀምሮ ትኩስ ነገር አልጠጣም ምክንያቱም በልቤ ውስጥ ያለሽውን አንቺን እንፋሎቱ እንዳያቃጥልብኝ ብዬ ነው። ......የሚል ውበኛ አገላለፅ እንደነበረው አስታውሳለሁ።
በሚቀጥለው ቀን የእረፍት ሰዓት አልደርስ አለኝ፡፡ ጭራሽ የአማርኛ መምህር ገብቶ ህልማቹ ምንድነው ብሎ ቅዠታችንን ያስለፈልፈናል። አሁን ሽልጦ በልቶ ያልጠገበ ልጅ ጠግቦ ከማደር ውጪ ምን ህልም ይኖረዋል? ለማለም
መጀመሪያ መጥገብኮ ያስፈልጋል። ሆድ እየጮኸ መቃዠት እንጂ ማለም በየት ይመጣል?
ቢታለም በጎድጓዳ ሳህን ሙሉ ምርጥ ቡሌ።
የሆነው ሆኖ እረፍት አልቆ ስንመለስ ደብዳቤ ተፅፎ ደብተሬ ውስጥ አገኘሁ ብዬ ቀወጥኩት። ቢሮ ሄጄ ከሰስኩ። ተቀወጠ። የሆነ ደስ የሚል ነገር ነበረው
ለመጀመሪያ ጊዜ የማያውቁኝ ልጆች ሁላ ስለእኔ ማውራት ጀመሩ። ዝነኛ ሆንኩ። ደጋግሜ ለራሴ ደብዳቤ ፃፍኩ።
ወላጅ ይዤ መጣሁ። እናኒም “ልጄ ትምህርቷን እንዳትማር ወንዶቹ አላስቀምጥ አሏት” ብላ ቀወጠችው።
ወግ እኮ ነው:: ትኩረት መሳብ ውስጥ ያለውን ደስታ መለማመድ ጀመርኩ።
አቶ ተስፋልኝ (የጠጄ ባለቤት) እንኳን አንድ ቀን እየተቻኮልኩ ከቤቴ ስወጣ ድሮ ህፃን ሳለን መንቁራሪት መኪና የምንላትን መኪናቸውን መኪና ለመግፋት ይሁን
የሚከፍሏት የማጀቱን ስራ ለመከወን የማይገባኝ ሰራተኛቸው እየገፋች ሊያስነሱ ሲታገሉ ደረስኩ፡፡
"እንዴ የእናቷ ልጅ ፐ አረጥርጠሽ የለ እንዴ?” አሉኝ ቂጤን ቸብ እያደረጉ ከመኪናነት ይልቅ ለተንቀሳቃሽ የቀበሌ ቤትነት በቀረበች መኪናቸው ሊሸኙን ጋበዙኝና ከርሳቸው በተቃራኒ ያለውን በቤት በር መቀርቀሪያና በጋን የተቆለፈውን በር ከፍተው አስገቡኝ፡፡በመከራ ተነስተን መጓዝ እንደጀመርን አንዲት ወጣት መንገዱን በረጋ መንፈስ ስታቋርጥ እርሳቸው ተበሳጩ፡፡ ከመቀመጫቸው ትንሽ ብድግ እንደማለት
ብለው ደረታቸው ላይ የተንጠለጠለ ፊሽካቸውን ወደ አፋቸው ለግተው
መስታወት በሌለው መስኮታቸው አንገታቸውን አሰግገው አካባቢውን በፊሽካ ቀወጡት!!! አስከትለውም
"እመቤት ወይ ጥግሽን ያዢ ወይ ትዳር ያዢ!
ብለዋት ወደቀድሞ ቦታቸውና ሁኔታቸው ተመልሰው ማሽከርከራቸውን ቀጠሉ፡ቀጠል አድርገው
እንዴት ነው ታዲያ ያቺን ነገር ጀመርሽ እንዴ?” አሉኝ እንደማሽኮርመም እያደረጋቸው። ከሰፈር የሚያስወጣው
መታጠፊያጋ ከመድረሳችን አዘውትረው ከሚለብሷት ባለደረት ኪስ ሸሚዛቸው አነስተኛ የፊት መስታወት መዥረጥ አድርገው ለወትሮው የመኪናው ስፖኪዮ
በሚያርፍበት ቦት በእጃቸው ደግፈው ካመቻቹት በኋላ ከኋላቸው መኪና ያለመኖሩን ሲያረጋግጡ ተጠመዘዙ።
መስታወቷንም ሌላ መጠምዘዣ እስኪገጥመን መልሰው ደረት ኪሳቸው ዶሏት እንድመልስላቸው ይጠብቁኛል።
ምንድነው የምጀምረው?” ብዬ ስጮህባቸው ስልክ እያወራ በመኪና መንገድ ዚግዛግ የሚሄድ ጎረምሳ ገጠመን።እንደተለመደው ፊሽካቸውን ወደ አፋቸው ከመቀመጫቸው ብድግ፣ በመስታወት አልባ መስኮታቸዉ
ብቅ ብለው ልጁ እስኪደናበር ፊሽካቸውን ካስጮሁት በኋላ
የልጁን እናት አስታኮ ያሉ የብል
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
...በአስር ዓመቴ አባባ ተስፋዬ ጋ በህፃናት የቴሌቭዥን ፕሮግራም ልታይ ሄድኩኝ። ቅዳሜ ጠዋት የሰፈሩ ማቲ
ተሰብስቦ የኛ ቤት የጣውላ ወለል ላይ ፈልቷል እኔን በቴሌቭዥን ለማየት:: ትልልቆቹ ጎረቤቶቻችን እናኒን
ከበው ወንበር ላይ ሰፍረዋል። ስንቁነጠነጥ ቆይተን በቴሌቭዥኑ መስኮት የኔ ምስል ብቅ አለ። የጦጢትን
ተረት ተርቼ ሙዚቃ ስሞዝቅ እናንዬ ዘላ ከተቀመጠችበት ተነስታ ባደረገችው ነጠላ ጫማ ጠፈጠፈችኝ፡፡ የዘፈንኩት
ዘፈን እንዳስጠፈጠፈኝ የገባኝ ቆይቶ ነው። እናንዬ ብዙ ጊዜ በጠዋት ተነስታ የምታንጎራጉረው እንጉርጉሮ ነበር፡፡
"ውሰጂው ውሰጂው ከጭኔ ፈልቅቀሽ
የቀማኛ ሃገር ነው አንቺም ተጠንቅቀሽ…
የኔ በሽታዬ ድርብ አይወድልኝ
እባክህ አንተ ልጅ ሚስትህን ፍታልኝ
ባልሽን እሰሪ እንጂ በጭራ ገመድ
እኔ ከንጉስ ሃገር የት አባሽ ልሂድ
ባልም አላገባ ለሃሳብም አልቸኩል
የነእንትናዬን ባል እይዛለሁ ለኩል
ራሷ ናት ያስለመደችኝ:: የምቀጣው ግን እኔ። እናንዬን ሳስባት ሁሌም ትገርመኛለች። በራሷ ልጅነት ውስጥ ነው
እኔን የምትመራኝ የሚመስለኝ ቢያንስ ዘመን የሰጠኝን ጭማሪ ከግምት አትጥፈውም፡፡ ቴክኖሎጂና የዓለም ፈጣን ስልጣኔ የደመረልኝን ስጦታ አታገናዝበውም፡፡ እርሷ በሄደችበት
መንገድ የምሄድ፣ እርሷ የወደቀችውን
አወዳደቅ የምደግም፣ እርሷ የተሰበረችውን አሰባበር የምሰበር ታደርገኛለች። ገና መንገዱን ሳልጀምረው
እሷ ለተወላገደችው መወላገድ እኔን ትቀጣኛለች ገና ለገና የተወላገድኩ ከመሰላት ደግሞ እሷ ወድቃበታለች እና አሁንም መውደቅ ማለፌ ሳይለይ እቀጣለሁ፡፡ ያልሰመረ
የራሷን ፍፃሜ እኔ እንድጨርስላት ይመስለኛል በተዘዋዋሪ ራሷን እንድሆን በቀበቶ ትገራኛለች። እርሷ ያለመችውን
ዶክተርና ኢንጂነርነት እኔ እንድሆንላት ምኞቷን እንድመኝላት በምክርም በዱላ ቀስ በቀስ አለማምዳኛለች።
ዓይኔን በዓይኔ አየሁት መባል ያለበት ይሄኔ ይመስለኛል።
ማደግ የሚናፍቀኝ እንደነ እገሊት' እንደነ እገሌ ለመሆን ሆነ። እንደ ራሴ' መሆን መኖሩን የማውቅበት ስንዝር የሀሳብ ክፍተት አልነበረኝም።እገሊትና እገሌን ለመሆን ስኳትን ብዙ ስብርባሪ እገሌዎችን ሆንኩ:: ሁሉንም የምመክር፣ ልክና ስህተትን ልክ ሆኜና ተሳስቼ የምፈትን፣ቀናና ወልጋዳውን ቀንቼና ተወላግጄ የማረጋግጥ ሆንኩ። ምክንያቱም ትክክለኛ መንገድ የሚሉትን በዱላና በስድብ ሊያሳምኑኝ ሲሞክሩ እንጂ ሲኖሩት አይቼ የማላውቅ ነኛ!!
በአካሌም ሆነ በመንፈሴ ማደጌ ለራሴ በቅጡ ሳይገባኝ "ገና ጡቷ ብቅ ብቅ ከማለቱ እንዴት እንደሚያደርጋት እዩልኝ
ብለው እየወሸከቱ እንደሚያደርጋት' እንዳሉት እንድሆን ገፉኝ።
የእናኒን ልጅ ተመልከቷት? እንደ እናቷ ቁሌታም ናት።ብለው እስካር ድረስ እንድቆላ ጣዱኝ፡፡
“ዳሌዋ አረጥርጧል።ወንድ ጀምራለች።"
እያሉ ሲደመድሙ ወንድ የሚጀመርበትን ውል ለመያዝ አፈጠኑኝ።
ከዛሬ ነገ አንዱ የክፍል ተማሪ ደብዳቤ ፅፎ በእረፍት ተደብቆ ደብተሬ ውስጥ ይከትልኛል ብዬ ብጠብቅም፡፡ ወይ
እቴ! እንደዛ ነበር የሚያደርጉት የኔ ዘመን ወንዶች! ከዛ ሴቷ ደብዳቤውን ስታገኝ ምን አስባ እንደሆነ ባይገባኝም
ቢሮ ሄዳ ትከሳለች:: ስሙን ከፃፈ አለቀለት! የትምህርት ቤቱ የአንድ ሳምንት ወሬ እገሌ ለእገሊት ደብዳቤ ፃፈላት'
በሚል አጀንዳ ሴቷን የማሞገስ ወንድየውን የማብሸቅ ዓይነት ይሆናል።
ታዲያ እኔ ከትምህርት ቤቱም በማስቀየም አንደኛ ሳልሆን
ለማርቀር ልጅ ማን ደብዳቤ
ይፅፍልኛል?አልፈርድባቸውም ወንድ ነውኮ የምመስል የነበረው!
እንኳን አላለውና ደብዳቤ የመፃፉ ድርሻ የሴቶች ቢሆን ኖሮ እኔ ለዛ ውቤ ለሚሉት ለኛ ሰፈር ልጅ ደብዳቤ እፅፍለት ነበር? ሴት ለሴት በሌላ ያሳማኛል...
(ጭራሽ ልብስ ሰፊ የሆኑት አባቱ ባለፈው ምን ሲሉት ሰማሁ? በየቀኑ የሱሪው ዚፕ እየተበላሸ ሲያስቸግራቸው
በየቀኑ እየገዙ ዚፕ ሲገጥሙ ንድድ ብሏቸው።
“ይህቺ የሽምብራ ጥሬ ለምታክል ወሸላህ በየጊዜው ዚፕ
ገጥሜ አልችልም ወረድ እያደረግ ሽና!” ብለው የሱሪውን ዚፕ በክር ደፈኑት።
ደብዳቤ የተፃፈላት ልጅ ስትታማ አንገቷን ሰገግ አድርጋ በተፈላጊ ነኝ ስሜት የመሄዷ ነገር ልቤን ጠለፈው።
የእናንዬ ልጅ ስታድግ እየቆነጀች መጣች' ያሉኝ የእድሜዬ ቁጥር ላይ እቤት ሄጄ ሳሰላ ድንቅዬ ሀሳብ መጣችልኝ።
እቤት ያገኘሁትን አሮጌ መፅሄቶች ሰበሰብኩ፤ ውስጡ የተፃፉ የፍቅር ተረኮችና ደብዳቤዎች አገላብጬ፡ ለራሲ
ደብዳቤ ፃፍኩ!
“ባንቺ አንቺን ካየሁሽ ቀን ጀምሮ ትኩስ ነገር አልጠጣም ምክንያቱም በልቤ ውስጥ ያለሽውን አንቺን እንፋሎቱ እንዳያቃጥልብኝ ብዬ ነው። ......የሚል ውበኛ አገላለፅ እንደነበረው አስታውሳለሁ።
በሚቀጥለው ቀን የእረፍት ሰዓት አልደርስ አለኝ፡፡ ጭራሽ የአማርኛ መምህር ገብቶ ህልማቹ ምንድነው ብሎ ቅዠታችንን ያስለፈልፈናል። አሁን ሽልጦ በልቶ ያልጠገበ ልጅ ጠግቦ ከማደር ውጪ ምን ህልም ይኖረዋል? ለማለም
መጀመሪያ መጥገብኮ ያስፈልጋል። ሆድ እየጮኸ መቃዠት እንጂ ማለም በየት ይመጣል?
ቢታለም በጎድጓዳ ሳህን ሙሉ ምርጥ ቡሌ።
የሆነው ሆኖ እረፍት አልቆ ስንመለስ ደብዳቤ ተፅፎ ደብተሬ ውስጥ አገኘሁ ብዬ ቀወጥኩት። ቢሮ ሄጄ ከሰስኩ። ተቀወጠ። የሆነ ደስ የሚል ነገር ነበረው
ለመጀመሪያ ጊዜ የማያውቁኝ ልጆች ሁላ ስለእኔ ማውራት ጀመሩ። ዝነኛ ሆንኩ። ደጋግሜ ለራሴ ደብዳቤ ፃፍኩ።
ወላጅ ይዤ መጣሁ። እናኒም “ልጄ ትምህርቷን እንዳትማር ወንዶቹ አላስቀምጥ አሏት” ብላ ቀወጠችው።
ወግ እኮ ነው:: ትኩረት መሳብ ውስጥ ያለውን ደስታ መለማመድ ጀመርኩ።
አቶ ተስፋልኝ (የጠጄ ባለቤት) እንኳን አንድ ቀን እየተቻኮልኩ ከቤቴ ስወጣ ድሮ ህፃን ሳለን መንቁራሪት መኪና የምንላትን መኪናቸውን መኪና ለመግፋት ይሁን
የሚከፍሏት የማጀቱን ስራ ለመከወን የማይገባኝ ሰራተኛቸው እየገፋች ሊያስነሱ ሲታገሉ ደረስኩ፡፡
"እንዴ የእናቷ ልጅ ፐ አረጥርጠሽ የለ እንዴ?” አሉኝ ቂጤን ቸብ እያደረጉ ከመኪናነት ይልቅ ለተንቀሳቃሽ የቀበሌ ቤትነት በቀረበች መኪናቸው ሊሸኙን ጋበዙኝና ከርሳቸው በተቃራኒ ያለውን በቤት በር መቀርቀሪያና በጋን የተቆለፈውን በር ከፍተው አስገቡኝ፡፡በመከራ ተነስተን መጓዝ እንደጀመርን አንዲት ወጣት መንገዱን በረጋ መንፈስ ስታቋርጥ እርሳቸው ተበሳጩ፡፡ ከመቀመጫቸው ትንሽ ብድግ እንደማለት
ብለው ደረታቸው ላይ የተንጠለጠለ ፊሽካቸውን ወደ አፋቸው ለግተው
መስታወት በሌለው መስኮታቸው አንገታቸውን አሰግገው አካባቢውን በፊሽካ ቀወጡት!!! አስከትለውም
"እመቤት ወይ ጥግሽን ያዢ ወይ ትዳር ያዢ!
ብለዋት ወደቀድሞ ቦታቸውና ሁኔታቸው ተመልሰው ማሽከርከራቸውን ቀጠሉ፡ቀጠል አድርገው
እንዴት ነው ታዲያ ያቺን ነገር ጀመርሽ እንዴ?” አሉኝ እንደማሽኮርመም እያደረጋቸው። ከሰፈር የሚያስወጣው
መታጠፊያጋ ከመድረሳችን አዘውትረው ከሚለብሷት ባለደረት ኪስ ሸሚዛቸው አነስተኛ የፊት መስታወት መዥረጥ አድርገው ለወትሮው የመኪናው ስፖኪዮ
በሚያርፍበት ቦት በእጃቸው ደግፈው ካመቻቹት በኋላ ከኋላቸው መኪና ያለመኖሩን ሲያረጋግጡ ተጠመዘዙ።
መስታወቷንም ሌላ መጠምዘዣ እስኪገጥመን መልሰው ደረት ኪሳቸው ዶሏት እንድመልስላቸው ይጠብቁኛል።
ምንድነው የምጀምረው?” ብዬ ስጮህባቸው ስልክ እያወራ በመኪና መንገድ ዚግዛግ የሚሄድ ጎረምሳ ገጠመን።እንደተለመደው ፊሽካቸውን ወደ አፋቸው ከመቀመጫቸው ብድግ፣ በመስታወት አልባ መስኮታቸዉ
ብቅ ብለው ልጁ እስኪደናበር ፊሽካቸውን ካስጮሁት በኋላ
የልጁን እናት አስታኮ ያሉ የብል
❤1👍1👏1
#ቅዳሴና_ቀረርቶ
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
“ደስ ነዋ የሚልህ!!" አልኩት መልሱ እንደዛ እንዳልሆነ ባውቀውም።
እናቴን አይተሻታል? አባዬ ከሞተ በኋላ እንዲህ መሳቋን አላውቅም:: አንቺ ካልተኛሽ ማንም ወደ መኝታው ለመሄድ
እንደማይፈልግስ አይተሻል? ነገ ምንድነው የምላቸው?ተጣላን? ተለያየን? ሌላ ሀዘን ልደርብባቸው?"
ቤተስቡ በቀረበኝና ባመነኝ መጠን ውሽታምነቴ ሳይገዝፍብኝ
ቀርቶ አልነበረም። እንደዛም ሆኖ ግን መሰረታዊ ችግሬ የሰው ድንበር መጣስ አይደል? ርቀት ማበጀት አልቻልኩም፡፡
"እሺ ምን እንዳደርግልህ ትፈልጋለህ? ምን አድርጌ ላግዝህ? አሁን ላይ ካንተ ባልተናነሰ የዚህ ቤተሰብ ጉዳት ይጎዳኛል"አልኩት ከልቤ።
“ቤች አንቺ እኮ ከሚጠበቅብሽ በላይ ውለታ እየዋልሽልኝ ነው::
ስራሽን፣ ህይወትሽን ትተሽ ለቤተሰቤ ሳቅ እየሆንሽ ነው፡፡የቀረው ትንሽ ቀን ነው:: ወንዙን ስንደርስ እንሻገረዋለን" አለኝ
ጭንቀቱ ሳይለቀው:: ባይገባውም ጭንቀቱን አጋብቶብኛል፡፡ምክንያቱም የውሸቱ ዋና ተዋናይ ነኛ!
"አንቺን የመሰለች ሁሉ ሙሉ የሆነች ሴት እንዴት እስከዛሬ ባል የላትም?" አለኝ ከደቂቃዎች ዝምታ በኋላ ያለመተኛቴን
ሲያረጋግጥ፡፡
እውነቱን ብነግርህ አብረን ያሳለፍነውን ቤተሰባዊነት ሁሉ ታቀለዋለህ:: ይቅርብህ! ምናልባት የምንለያይ ቀን አስታውሰህ ከጠየቅከኝ እነግርሃለሁ::" አልኩት የምሬን ነበር፡፡
እስከማስታውሰው ለማግባት የተመኘሁት ወንድ የለም፡፡ ገና እንዳየኋቸው ሰውነቴን የሚያግሉት ወንዳዊ ውበት ያላቸው ጥቂት ወንዶች አውቃለው።የተወሰኑትም ሞክሪያቸዋለሁ በማይገባኝ ምክንያት ይሰለቹኛል። ከወሲብ ያለፈ ማሰብ አልችልም:: አንድ የሆነ እድሜዬ ላይ ፍቅርና ወሲብ ትርጉማቸው ተዳቅሎብኛል የቱጋ እንደነበር አላውቀው ምናልባት ከመጀመሪያው ጀምሮ....
በግልብ አማርኛ ባያስቀምጡትም የእኛ ሰፈር ሴት ማደጓ ከሚታወቅበት ምልክት አንዱ ባለመኪና ወንድ ሰፈር ድረስ
ሲሸኛት መታየቷ ነው። ከዚህ ተያይዞ አፍንጫ የሚወጋ ሽቶ መርከፍከፍ፣ ተረከዙ ረዥም ጫማ ላይ መሰቀል፣ ሰፈር
እምብዛም አለመታየት፣ እንግሊዘኛ ሙዚቃ ማብዛት፣አምሽቶ ቤተሰቡን ማስጠበቅ በዚህ የእድገት ዘርፍ የሚጠቀስ ነው ባለመኪናው በሀብትም ይሁን በዝና አልያም በውበት መንጠቅ ያለ ከሆነ እንዴት አድርጋ ሰጥታው ነው? ምን ብታቀምሰው ነው? እንትኗ ጣፍቶላታል።አይነት ሹክ ሹክታዎች ከአንድ ወንድ ጋር ለመቆራኘት ፍቅር ሳይሆን 'እንትን' ወሳኝ ነጥብ መሆኑን በሚያሰምር እርግጠኝነት ሲወሸክቱ ስሰማ እንደማደጌ ያደግኩ የመሰለኝ እድምዬ ላይ ድንግልናዬን ጠላሁት። የእድገቴ እንቅፋት የሆነብኝ መሰለኝ። ማንም ይሁን እንዲገላግለኝ አጥብቄ ሻትኩኝ። ስለድንቅየው ድንግልና ያነበብኳቸው ልብ ወለድ መፅሀፍት እንደተፀፈውና ሲወራ እንደሰማሁት ዓይነት የፍርሃትም ሆነ የመሰሰት ስሜት እንዲሰማኝ ብመኝም አልተሰማኝም
በእግሮቼ መሃል ተሸክሜው የምዞረው ቋጥኝ ያህል በየቀኑ ይከብደኛል፡፡ ይሄን ቋጥኝ ማን እና እንዴት ይንድልኛል?
አልነበረም የሚያስፈራኝ
ይልቅስ ጎረቤታችን ሙሉ እንደ ዳዊት ስትደግመው ስሰማ ያደግኩት የሴት ልጅ ምትሃተኛው የእንትን ጥፋጥና ጉዳይ ሽው እያለ ያሳስበኛል ያሳስበኛል። እንትኔ ባይጣፍጥልኝስ? ፍቅረኛዬ ስለመረረው ወይ ስለጎመዘዘው ቢተወኝስ? ባሌ ሌላ ጣፋጭ እንትን ያላት ቢወሽምብኝስ? እንዲጣፍጥልኝ ምንድነው ማድረግ ያለብኝ? ማወቅ ካለብኝ በላይ ያለእድሜዬ አወቅኩ:: ከትምህርት ሰዓቴ ውጪ ከታላላቆቼ ጋር በየከተማው መቦዘን የየእለት ምግባሬ ሆነ። አደግኩ!!
"ሞዴል ነሽ?" አለኝ መንገድ ላይ ታክሲ ስጠብቅ አይቶኝ መኪናውን ያቆመልኝ
ሰዉዬ መኪናው ውስጥ ገብቼ
ከመደላደሌ። አስራ ስድስተኛው የእድሜዬ ቁጥር ላይ ነበርኩ፡፡
በጭንቅላቴ ንቅናቄ አለመሆኔን ነገርኩት።
"ይሄን የመሰለ አቋም እያባከንኩት ነው አትዪኝም?" አለኝ ከመላው አቋሜ ይልቅ በአጭር ቁምጣዬ ባልተከለለው ቀይ ጭኔ ላይ ዓይኑን ዘፍዝፎ። የማስታወቂያ ድርጅት ባለቤት መሆኑን ነግሮኝ ሞዴል እንድሆን እንደሚያግዘኝ ምሎ ተገዘተ:: በልቤ ሩብ ታክል እንኳን ባላምነውም መስማማቴን ገለፅኩለት፡፡ ሞዴል የመሆን ጉዞዬን ከእርሱ ጋር እራት በመብላት እርምጃ አንድ ቆጠርኩ። ሞዴል ከመሆን በላይ ከእርሱ ጋር በየቦታው መታየቱን ነበር የወደድኩት፡፡ አልጋ ላይ የጣለኝ የእርሱ በመሃላ
የታጀበ የእንዲህ አደርግልሻለሁ' ሰበካ ብዛት አልነበረም ድንግል ያለመሆን ናፍቆቴ እንጂ፡፡ የልጆቼ እናት ከሚላት ሚስቱ አላገኘሁትም ያለውን ፈንጠዝያ አብሮኝ ሲፈነጥዝ ከረመ፡፡
በየእለቱ የምለምደው አዲስ ስሜት እንጂ ባለሚስትነቱ ቁብ የሰጠሁት ጉዳይ አልነበረም። በቃሉ መሰረት ከፋሽኑ ዓለም ጋር ቢያስተዋውቀኝም የሚያደነቃቅፈኝ አካሄድ ነበረው። በግልፅ የነገረኝ ከእኔ ጋር የሚያደርገውን የድብቅ ጨዋታ ማንም እንዳያውቅ ማስጠንቀቂያው ነበር። በግልፅ ባይነግረኝም
የተረዳሁት ደግሞ ለስኬቴ ከፋሽኑ ጋር በተያያዘ ላስተዋወቀኝ ወንዶች ፀባዬን እንዳሳምር በሳቅ ታጅቦ ሲያወራ 'ብመቻቸው' እንደማይከፋ በዘወርዋራው ነገረኝ። የፋሽኑን ሃሳብ ለጊዜው
ትቼው ከእርሱ ጋር የነበረኝንም ድብቅ ጨዋታ አቆምኩ።ከሌላ ወንድ ጋር ለመቆራኘት ብዙ ጊዜ አላባከንኩም።
የትኛው እድሜዬ ላይ እንደሆነ አላውቅም።እናንዬ ባሏ እንደማያስደስታት በስድብ አዘል ቃላት መኝታ ቤታቸውን ዘግተው ስትነግረውና በለሊት ሲዘላለፉ በራቸው ላይ ተለጥፌ
ያደመጥኮቸው እድሜዬ ላይ ከባሏ ጓደኛጋ እቤታችን ሶፋ ላይ ስትባልግ ደርሼባት ለጥፋቷ ማጣፍያ እርካታ ማጣቷን አስታካ ስለወሲብ ወሳኝነት የነገረችኝ እድሜዬ ላይ፤ አልያም
ወሳኙን ጉዳይ ለመሞከር ቆንጅዬውን የሰፈራችንን አውደልዳይ የሳምኩት እለት
ከንፈርሽ ለመሳም የተፈጠረ ነው።ያለው እድሜዬ ላይ ፤ ድንግል ያለመሆን ጉጉቴን እውን ያደረጋል ወንድ በልብስ ያልተከለለ ገላዬን አይቶ አለመፈተን እንደማይችል የነገረኝ እድሜዬ ላይ የዩኒቨርስቲ ወንዶች ጓደኞቼ ስለፍቅሮኞቻቸው የአልጋ ጉብዝና እያደነቁ ሲያወሩ የሴት ልጅ ውበት እንጂ እውቀት ለወንድ ምኑም አለመሆኑን
የገባኝ የመሰለኝ እድሜዬ ላይ ፤ አብሬያቸው የተኛኋቸው ወንዶች ግዙፍ ትኩረታቸው የወሲብ ጨዋታዬ እንጂ የ
የአስተሳሰብ ወይም የሞራል ደረጃ አለመሆኑ የገባኝ የመሰለኝ እድሜዬ ላይ
አላውቀውም። ብቻ በእነዚህ ሁላ
እድሜዬ ወይም በአንደኛው እድሜዬ የፍቅር ትርጉም በወሲብ ትርጉም ተቀይሮብኛል። ተባእት ሁሉ የማየው ውበት የሚያሞቀኝ በማነባቸው መፅሀፍት ውስጥ ደምቀው እንደተፃፉት የፍቅር ተረኳች በፍቅር የምወድቅለት ፍጡር አይደለም፡፡ ሳየው ቀልቤን የሚነጥቀኝ የወንድ ውበት አለ።በቃ አብሬው እስክሆን የሚያስገበግበኝ ሳገኘው የሚያንገሸግሸኝ እንዲህ አይነት ውበት የሌላቸው ወንዶች ትኩረቴንም አይኔንም ስበውት ጊዜዬን ከነሱ ጋር አጥፍቼ አላውቅም።ከዲጉ በስተቀር
እሱም የውሽት ጥምረት በመሆኑ
"ውሃ ልጠጣ" ብዬው ከመኝታ ቤት ወጣሁ፡፡ ውሃ ጠምቶኝ ሳይሆን ጥያቄውን ሽሽት። ሳሎን ቢኒያም ተቀምጦ ሳየው "ምነው? ሰላም አይደለህም እንዴ?" አልኩት።
"አይ ደህና ነኝ፡፡ እንቅልፌ ስላልመጣ ነው::" መለሰልኝ።
"ማውራት ትፈልጋለህ?"
"አይይይ ደህና ነኝ እኮ" እያለኝ የግራውን ቅንድብ ወደ ላይ ሰቅሎ ያየኝ እይታ የሚቀጥለውን እርምጃ አስኬደኝ፡፡ ለከንፈሩ የቀረበ ቦታ ጉንጩን ስሜው ልሄድ ስል እጄን ያዘኝ፡፡
"እውነቱን ንገሪኝ" አለ በሹክሹክታ ድምፅ፡፡
"የምኑን እውነት"
"የወንድሜ ሚስት ለምድን ነው ልቤን እና ስሜቴን የምትፈታተነው?"
“
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
“ደስ ነዋ የሚልህ!!" አልኩት መልሱ እንደዛ እንዳልሆነ ባውቀውም።
እናቴን አይተሻታል? አባዬ ከሞተ በኋላ እንዲህ መሳቋን አላውቅም:: አንቺ ካልተኛሽ ማንም ወደ መኝታው ለመሄድ
እንደማይፈልግስ አይተሻል? ነገ ምንድነው የምላቸው?ተጣላን? ተለያየን? ሌላ ሀዘን ልደርብባቸው?"
ቤተስቡ በቀረበኝና ባመነኝ መጠን ውሽታምነቴ ሳይገዝፍብኝ
ቀርቶ አልነበረም። እንደዛም ሆኖ ግን መሰረታዊ ችግሬ የሰው ድንበር መጣስ አይደል? ርቀት ማበጀት አልቻልኩም፡፡
"እሺ ምን እንዳደርግልህ ትፈልጋለህ? ምን አድርጌ ላግዝህ? አሁን ላይ ካንተ ባልተናነሰ የዚህ ቤተሰብ ጉዳት ይጎዳኛል"አልኩት ከልቤ።
“ቤች አንቺ እኮ ከሚጠበቅብሽ በላይ ውለታ እየዋልሽልኝ ነው::
ስራሽን፣ ህይወትሽን ትተሽ ለቤተሰቤ ሳቅ እየሆንሽ ነው፡፡የቀረው ትንሽ ቀን ነው:: ወንዙን ስንደርስ እንሻገረዋለን" አለኝ
ጭንቀቱ ሳይለቀው:: ባይገባውም ጭንቀቱን አጋብቶብኛል፡፡ምክንያቱም የውሸቱ ዋና ተዋናይ ነኛ!
"አንቺን የመሰለች ሁሉ ሙሉ የሆነች ሴት እንዴት እስከዛሬ ባል የላትም?" አለኝ ከደቂቃዎች ዝምታ በኋላ ያለመተኛቴን
ሲያረጋግጥ፡፡
እውነቱን ብነግርህ አብረን ያሳለፍነውን ቤተሰባዊነት ሁሉ ታቀለዋለህ:: ይቅርብህ! ምናልባት የምንለያይ ቀን አስታውሰህ ከጠየቅከኝ እነግርሃለሁ::" አልኩት የምሬን ነበር፡፡
እስከማስታውሰው ለማግባት የተመኘሁት ወንድ የለም፡፡ ገና እንዳየኋቸው ሰውነቴን የሚያግሉት ወንዳዊ ውበት ያላቸው ጥቂት ወንዶች አውቃለው።የተወሰኑትም ሞክሪያቸዋለሁ በማይገባኝ ምክንያት ይሰለቹኛል። ከወሲብ ያለፈ ማሰብ አልችልም:: አንድ የሆነ እድሜዬ ላይ ፍቅርና ወሲብ ትርጉማቸው ተዳቅሎብኛል የቱጋ እንደነበር አላውቀው ምናልባት ከመጀመሪያው ጀምሮ....
በግልብ አማርኛ ባያስቀምጡትም የእኛ ሰፈር ሴት ማደጓ ከሚታወቅበት ምልክት አንዱ ባለመኪና ወንድ ሰፈር ድረስ
ሲሸኛት መታየቷ ነው። ከዚህ ተያይዞ አፍንጫ የሚወጋ ሽቶ መርከፍከፍ፣ ተረከዙ ረዥም ጫማ ላይ መሰቀል፣ ሰፈር
እምብዛም አለመታየት፣ እንግሊዘኛ ሙዚቃ ማብዛት፣አምሽቶ ቤተሰቡን ማስጠበቅ በዚህ የእድገት ዘርፍ የሚጠቀስ ነው ባለመኪናው በሀብትም ይሁን በዝና አልያም በውበት መንጠቅ ያለ ከሆነ እንዴት አድርጋ ሰጥታው ነው? ምን ብታቀምሰው ነው? እንትኗ ጣፍቶላታል።አይነት ሹክ ሹክታዎች ከአንድ ወንድ ጋር ለመቆራኘት ፍቅር ሳይሆን 'እንትን' ወሳኝ ነጥብ መሆኑን በሚያሰምር እርግጠኝነት ሲወሸክቱ ስሰማ እንደማደጌ ያደግኩ የመሰለኝ እድምዬ ላይ ድንግልናዬን ጠላሁት። የእድገቴ እንቅፋት የሆነብኝ መሰለኝ። ማንም ይሁን እንዲገላግለኝ አጥብቄ ሻትኩኝ። ስለድንቅየው ድንግልና ያነበብኳቸው ልብ ወለድ መፅሀፍት እንደተፀፈውና ሲወራ እንደሰማሁት ዓይነት የፍርሃትም ሆነ የመሰሰት ስሜት እንዲሰማኝ ብመኝም አልተሰማኝም
በእግሮቼ መሃል ተሸክሜው የምዞረው ቋጥኝ ያህል በየቀኑ ይከብደኛል፡፡ ይሄን ቋጥኝ ማን እና እንዴት ይንድልኛል?
አልነበረም የሚያስፈራኝ
ይልቅስ ጎረቤታችን ሙሉ እንደ ዳዊት ስትደግመው ስሰማ ያደግኩት የሴት ልጅ ምትሃተኛው የእንትን ጥፋጥና ጉዳይ ሽው እያለ ያሳስበኛል ያሳስበኛል። እንትኔ ባይጣፍጥልኝስ? ፍቅረኛዬ ስለመረረው ወይ ስለጎመዘዘው ቢተወኝስ? ባሌ ሌላ ጣፋጭ እንትን ያላት ቢወሽምብኝስ? እንዲጣፍጥልኝ ምንድነው ማድረግ ያለብኝ? ማወቅ ካለብኝ በላይ ያለእድሜዬ አወቅኩ:: ከትምህርት ሰዓቴ ውጪ ከታላላቆቼ ጋር በየከተማው መቦዘን የየእለት ምግባሬ ሆነ። አደግኩ!!
"ሞዴል ነሽ?" አለኝ መንገድ ላይ ታክሲ ስጠብቅ አይቶኝ መኪናውን ያቆመልኝ
ሰዉዬ መኪናው ውስጥ ገብቼ
ከመደላደሌ። አስራ ስድስተኛው የእድሜዬ ቁጥር ላይ ነበርኩ፡፡
በጭንቅላቴ ንቅናቄ አለመሆኔን ነገርኩት።
"ይሄን የመሰለ አቋም እያባከንኩት ነው አትዪኝም?" አለኝ ከመላው አቋሜ ይልቅ በአጭር ቁምጣዬ ባልተከለለው ቀይ ጭኔ ላይ ዓይኑን ዘፍዝፎ። የማስታወቂያ ድርጅት ባለቤት መሆኑን ነግሮኝ ሞዴል እንድሆን እንደሚያግዘኝ ምሎ ተገዘተ:: በልቤ ሩብ ታክል እንኳን ባላምነውም መስማማቴን ገለፅኩለት፡፡ ሞዴል የመሆን ጉዞዬን ከእርሱ ጋር እራት በመብላት እርምጃ አንድ ቆጠርኩ። ሞዴል ከመሆን በላይ ከእርሱ ጋር በየቦታው መታየቱን ነበር የወደድኩት፡፡ አልጋ ላይ የጣለኝ የእርሱ በመሃላ
የታጀበ የእንዲህ አደርግልሻለሁ' ሰበካ ብዛት አልነበረም ድንግል ያለመሆን ናፍቆቴ እንጂ፡፡ የልጆቼ እናት ከሚላት ሚስቱ አላገኘሁትም ያለውን ፈንጠዝያ አብሮኝ ሲፈነጥዝ ከረመ፡፡
በየእለቱ የምለምደው አዲስ ስሜት እንጂ ባለሚስትነቱ ቁብ የሰጠሁት ጉዳይ አልነበረም። በቃሉ መሰረት ከፋሽኑ ዓለም ጋር ቢያስተዋውቀኝም የሚያደነቃቅፈኝ አካሄድ ነበረው። በግልፅ የነገረኝ ከእኔ ጋር የሚያደርገውን የድብቅ ጨዋታ ማንም እንዳያውቅ ማስጠንቀቂያው ነበር። በግልፅ ባይነግረኝም
የተረዳሁት ደግሞ ለስኬቴ ከፋሽኑ ጋር በተያያዘ ላስተዋወቀኝ ወንዶች ፀባዬን እንዳሳምር በሳቅ ታጅቦ ሲያወራ 'ብመቻቸው' እንደማይከፋ በዘወርዋራው ነገረኝ። የፋሽኑን ሃሳብ ለጊዜው
ትቼው ከእርሱ ጋር የነበረኝንም ድብቅ ጨዋታ አቆምኩ።ከሌላ ወንድ ጋር ለመቆራኘት ብዙ ጊዜ አላባከንኩም።
የትኛው እድሜዬ ላይ እንደሆነ አላውቅም።እናንዬ ባሏ እንደማያስደስታት በስድብ አዘል ቃላት መኝታ ቤታቸውን ዘግተው ስትነግረውና በለሊት ሲዘላለፉ በራቸው ላይ ተለጥፌ
ያደመጥኮቸው እድሜዬ ላይ ከባሏ ጓደኛጋ እቤታችን ሶፋ ላይ ስትባልግ ደርሼባት ለጥፋቷ ማጣፍያ እርካታ ማጣቷን አስታካ ስለወሲብ ወሳኝነት የነገረችኝ እድሜዬ ላይ፤ አልያም
ወሳኙን ጉዳይ ለመሞከር ቆንጅዬውን የሰፈራችንን አውደልዳይ የሳምኩት እለት
ከንፈርሽ ለመሳም የተፈጠረ ነው።ያለው እድሜዬ ላይ ፤ ድንግል ያለመሆን ጉጉቴን እውን ያደረጋል ወንድ በልብስ ያልተከለለ ገላዬን አይቶ አለመፈተን እንደማይችል የነገረኝ እድሜዬ ላይ የዩኒቨርስቲ ወንዶች ጓደኞቼ ስለፍቅሮኞቻቸው የአልጋ ጉብዝና እያደነቁ ሲያወሩ የሴት ልጅ ውበት እንጂ እውቀት ለወንድ ምኑም አለመሆኑን
የገባኝ የመሰለኝ እድሜዬ ላይ ፤ አብሬያቸው የተኛኋቸው ወንዶች ግዙፍ ትኩረታቸው የወሲብ ጨዋታዬ እንጂ የ
የአስተሳሰብ ወይም የሞራል ደረጃ አለመሆኑ የገባኝ የመሰለኝ እድሜዬ ላይ
አላውቀውም። ብቻ በእነዚህ ሁላ
እድሜዬ ወይም በአንደኛው እድሜዬ የፍቅር ትርጉም በወሲብ ትርጉም ተቀይሮብኛል። ተባእት ሁሉ የማየው ውበት የሚያሞቀኝ በማነባቸው መፅሀፍት ውስጥ ደምቀው እንደተፃፉት የፍቅር ተረኳች በፍቅር የምወድቅለት ፍጡር አይደለም፡፡ ሳየው ቀልቤን የሚነጥቀኝ የወንድ ውበት አለ።በቃ አብሬው እስክሆን የሚያስገበግበኝ ሳገኘው የሚያንገሸግሸኝ እንዲህ አይነት ውበት የሌላቸው ወንዶች ትኩረቴንም አይኔንም ስበውት ጊዜዬን ከነሱ ጋር አጥፍቼ አላውቅም።ከዲጉ በስተቀር
እሱም የውሽት ጥምረት በመሆኑ
"ውሃ ልጠጣ" ብዬው ከመኝታ ቤት ወጣሁ፡፡ ውሃ ጠምቶኝ ሳይሆን ጥያቄውን ሽሽት። ሳሎን ቢኒያም ተቀምጦ ሳየው "ምነው? ሰላም አይደለህም እንዴ?" አልኩት።
"አይ ደህና ነኝ፡፡ እንቅልፌ ስላልመጣ ነው::" መለሰልኝ።
"ማውራት ትፈልጋለህ?"
"አይይይ ደህና ነኝ እኮ" እያለኝ የግራውን ቅንድብ ወደ ላይ ሰቅሎ ያየኝ እይታ የሚቀጥለውን እርምጃ አስኬደኝ፡፡ ለከንፈሩ የቀረበ ቦታ ጉንጩን ስሜው ልሄድ ስል እጄን ያዘኝ፡፡
"እውነቱን ንገሪኝ" አለ በሹክሹክታ ድምፅ፡፡
"የምኑን እውነት"
"የወንድሜ ሚስት ለምድን ነው ልቤን እና ስሜቴን የምትፈታተነው?"
“
👍5
#ቅዳሴና_ቀረርቶ
፡
፡
#ክፍል_ስምንት
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
...ቤን ቤቱን የሞላው ሰው በአድናቆት እስኪያጨበጭብ ደጋግሞ በተለያዩ
ሙዚቃ አስደነሰኝ፡፡ ልክፍቴ የሚያሳብደኝ መሰለኝ። ወገቤን ይዞ ሰውነቴን ወደ ሰውነቱ በሃይል ካጣበቀኝ በኋላ “አቁሚ! ብሉኝ መልሶ በሃይል ከሰውነቱ ገፍትሮኝ ዳንሱን ቀጠለ።
"ምኑን ላቁም?” አልኩት ከልቤ ሳይገባኝ። ከንፈሩን ወደታች ለጥጦ ወደ ዓይኔ ጠቆመኝ፡፡ በገደምዳሜው ብዙ ወንዶች ስለሚሉኝ ስለዓይኔ ሽፍደት እያወራ መሆኑ ገባኝ፡፡ አሁኑኑ በዚያች ቅፅበት ከእርሱ ጋር ስለመተኛት የሚያስበውን ጭንቅላቴነን ሃሳብ ማስቀየር ከባድ ሆነብኝ።በዳንሱ ስልት ሰውነቴ ላይ የሚያርፈው እጁ አፌን እያስከፈተኝ ነው።
"ዓይንሽና ከንፈርሽ.." ብሎ የጀመረውንም
ዓረፍተ ነገር ልቤንም ሰቅሎ አቆመው። ምን ማድረግ እንዳለብኝ አላወቅኩም.
ከእጁ አፈትልኬ ዲጉ አጠገብ ሄጄ ተቀመጥኩ፡፡ የሚያናድደ ፈገግታ አሳይቶኝ ከኪዱ ጋር መጨፈር ጀመረ፡፡ የተሰማኝ እሳት ገብቶታል። ዲጉ ሊገስፀኝም ሊመክረኝም ቢሞክር ተኪላ
ደጋግሜ ጨለጥኩ፡ ምሽቱ ሲገፋ መጨረሻዬ የማይሆን ጥፋት መሆኑ ስለገባኝ የመሄድ ሀሳብ አመጣሁ::
"ገና ሳንጀምር?" አላ ቤን፡፡
“ምነው ደበረሽ እንዴ? ቤት እንቀይር ከፈለግሽ?" አለ ዲጉ የእነሱን የመቆየት ፍላጎት ሳይ ፍላጎታቸውን ለማክበር
ተስማማሁ፡፡ ቢሆንም እየደነስኩ አይደለም። ዲጉ እንድደንስ ሲጠይቀኝ የምር አልመሰለኝም።ከቤን ሀሳብ የገላገለኝ ስለመሰለኝ አብሬው መደነስ ጀመርኩ።አላመንኩትም። ወግ አጥባቂው ዲጉ እንዲህ ቅንጥስ ዘርጋ እያለ ይውረገረጋል ብዬ ማሰብ የምችልበት ፍንጭ አልነበረኝም፡፡
"እንዲህ መደነስ እንዴት ሆነልህ?" አልኩት መገረሜን መደበቅ እያቃተኝ።
"እንዴት ማለት?"
"አካብዴ ስለሆንክ ክለብ ወጥተህ ትጨፍራለህ ብዬ ማሰብ ከብዶኝ ነዋ!" ስለው አልመለሰልኝም፡፡ በተቀየረው ሙዚቃ ስልቱን ቀይሮ ዳንሱን ቀጠለ። እየደነስኩ ልክፍቴ ውል አለብኝ፡፡
ዳንስና ወሲብ! ወንድማማቾቹ ሊያሳብዱኝ ነው? ምን ዓይነት
ፈተና ነው? ይሄን ሁሉ ቀን አብሬው አንድ አልጋ ላይ ስተኛ መኖሩ ትርጉም ያልሰጠኝ ሰውዬ በአንድ ዘፈን ዳንስ
ይፈታተነኛል? ወደ ጆሮዬ ጠጋ ብሎ "በህይወትሽ ትልቁ ስኬትሽ ምን ቢሰምርልሽ ነው?" አለኝ። እስከማስታውሰው የትኛውም ወለል ላይም አልጋ ላይም ያስደነስኝ ወንድ የህይወት ግቤን ምን እንደሆነ ጠይቆኝ አያውቅም።
የማውቃቸው ወንዶች አልጋ ላይ ከመወዛወዝ ያለፈ ህልም ያለኝ
አይመስላቸውም። ህልሙ ቀርቶ ከነጭራሹኑ ሌላ ሀሳብ ጭንቅላቴ ውስጥ ያለ አይመስላቸውም። የአባቴ ስም “እንትን' የሆነ እስኪመስለኝ
ባንቺ ሲባል ከስሜ ጋር ተያይዞ
የሚታወሳቸው መዳራት ነው። አብሮኝ ከመጋደሙ በፊት የጭንቅላቴን ብስለት፣ የሀሳቤን ርቀት ሲያደንቅና ሲያበረታታኝ
የነበረ ወንድ ከተኛኝ በኋላ ነፍስ ያለኝ ባንቺ ፈፅሞ እረሳውና ባንቺ መዳሪያ አካሌ ብቻ እሆንበታለሁ፡፡ ሁሌም በየደቂቃው ያለ ወንድ የማልንቀሳቀስ፣ ያለ ወሲብ የማላድር ልክፍተኛ
አድርጎኝ ያርፈዋል:: በሃሳቡ ካየኝ ወንድ ጋር ሁሉ ያባልገኛል።
የዚህ እሳቢያቸው መሰረት ደግሞ ሜዳው ላይ ከተገኘሁ በኋላ
ከልቤ መጫወቴ ይመስለኛል። እኔ በማውቀው ጥቂት ልምዴ
ለወንዱ ከብዙ ሴት መዳራት የልምድ መደመር ሲሆነው ለሴቷ መርከስ ይሆናል። ለወንዱ በራሱ የመተማመን ምንጩ ሲሆነው
ለሴቷ ሳትፈልግ ጨዋ ለመባል የምትዋሽበት ማፈርያዋ ይሆናል። አብረውኝ የሚያብዱበትን ጊዜ ይወዱታል ደጋግመው ሊያጣጥሙት ይፈልጋሉ፡፡በእኩል መጠን ይፈሩኛል። እብደቴ እና ግልፅነቴ ጨዋ የሚሏት አይነት ሴት አይደለምና ካገኘሁት የምጋደም እንስሳ እመስላቸዋለው ከእነርሱ ጋር እንድተኛ ያደረገኝን የተለየ ስበታቸውን ማወቅ አይፈልጉም። ራሳቸውን ከመደዴው ወንድ ጋር ይደምሩትና ከሁሉም ጋር ያስማግጡኛል፡ ከኔ ጋር ቁም ነገር ማሰብ የማይታሰብ ይሆንባቸዋል። ግንኙነታችንን ወደ ቁም ነገር ማሳደጉ ቀርቶ ወሬያቸው እንኳን ከወሲብ ጋር የተነካካ ብቻ ይሆናል ብሽቅ!!
በእርግጥ 'ጨዋነት' ትርጉሙ በየትኛው ድርጊት እንደሚቃኝ ለእኔ ባይገባኝም በማህበረሰብ ስምምነት ጨዋ የሚሏት አይነት ሴት አደለሁም ቀልቤን ከገዙኝ ወንዶች ጋር ያለ መሽኮርመም ተጋድሚያለሁ። ከአንድ ወንድ ጋር አልሰነብትም ይሄ ግን የእኔ ጥፋት አይመስለኝም:: የወሲብ አሻንጉሊቱ
ከመሆን የዘለለ ትርጉም ከማልሰጠው ወንድ ጋር ለምን ምክንያት ብዬ እሰነብታለሁ? አብሮኝ እየቀበጠ ጨዋ ሚስት ለሚፈልግ ወንድ ለምን ግብ ማቋያ እሆነዋለሁ? ያ ማለት ግን በየትኛውም ትርጉም ለአንድ ወንድ ታማኝ አይደለሁም ማለት አይደለም፡፡ በእርግጥ የእርሱ እንድሆንለት የተመኘሁት ወንድ ገጥሞኝ ስለማያውቅ የአንድ ሰው ሆኖ ስለመሰንበት አስቤ አላውቅም የሚገርመኝ 'ጨዋ ያላትን ሚስቱን እቤቱ አጋድሞ ከእኔ ጋር የተንዛለለ ወንድ ከአንድ በላይ አውቃለሁ፡፡ እኔጋ ቁሌቴን ይወደዋል። ሚስቱጋ ጨዋነቷን ይወደዋል፡፡ አንዳንዴ
ሳቄ የሚያመልጠኝ በእንደነዚህ አይነት ወንዶች ነው። የሚያገባትና ልጅ የምትወልድለት ሴት ቢቻል ሌላ ወንድ
የማታውቅ ብትሆንለት ደስ ይለዋል። ምናልባት ያፈቅራታል ያከብራታልም:: አብዛኛውን ጊዜ እንደዚህ አይነት ሚስቶች ቁሌታም አይደሉም። ያን ቁሌት ፍለጋ ደግሞ ሌላ ሴትጋ ይቆፍራል። ገጥሞኝ ስለማያውቅ እርግጠኛነቴን ብጠራጠርም እኔ ግን ታማኝነቴ የሚገባው ወንድ ሲሆን የሱ ብቻ
እንደምሆን አስባለሁ ወይም ምኞቴ ነው።
ከዛሬው እጅግ ብዙ ትናንቶች ርቆ ራሴን የማውቀውን ያህል ያውቀኛል ብዬ የማምንበት ለብዙ ዓመታት የማውቀው የነበረ ጓደኛዬ ጋር በአንድ ወልካፋ ቀን ጓደኝነታችንን ወደ ፍቅር ልናሳድገው ገመድን። ከዛ በፊት ስለገጠሙኝ ማን መሆኔን ከእነርሱ ጋር ባደረግኩት የወሲብ ዝላይ የሚገልፁ ወንዶች
ከፍቶኝ ሳወራው አብሮኝ ኮንኗቸዋል። እንደተጨማሪ አሪፍነት እንጂ እንደግዙፉ እኔነቴ እንዴት እንዳዩት እያወሳ
ቀሽምነታቸውን ነግሮኝ አምኜዋለሁ:: አልጋ ላይ የተዋደቅንባት ቀን ግን ያለፉ ዓመታት ጓደኛውን አስረሳው:: ለዓመታት
የሚያውቀኝ ባንቺ አልጋ ላይ ባስፈነጠዘችው ባንቺ ተሰረዘች፡፡ሌላ ቁምነገር ላወራው ብፈልገው አጣሁት
ታውቃለህ? በህይወቴ አንዲት የምደምቅበት ቅፅበት እንዲኖረኝ
እመኛለሁ፡፡ ከስሜ ቀድሞ ኢትዮጲያዊነቴ የሚጠራበት ቅፅበት::" አልኩት ያሰብኩት ከአፌ ከመውጣቱ በፊት የሚረዳኝ የነበረ ጓደኛዬን አስቤ፡፡
በቴሌቭዥን የአስር ሺህ ኪሎ ሜትር አሸናፊዋ የሀገሬ አትሌት የሀገሯን ባንዲራ
በከፍታ ስታሰቅል እየተመለከትን ሳለ የተነፈስኩት ምኞቴ ነበር።
ያው ጉብዝናሽ እንትን ላይ ነው:: ለምን ፖርን' ሰርተሽ አታስጠሪያትም? እርግጠኛ ነኝ ውድድር ቢኖር 'ዩ ዊል ጎና ቢ ኤ ስታር" አለኝ።በሱ ቤት ማፌዙ ነው። ገንገበት
የተቀመጠበት ትቼው ብቻዬን በእግሬ ረዥም መንገድ ተጎዝኩ
መንገዱ ዳር የቀለጠ ሁከት የሰማሁበት ክለብ ገባሁ። ብስጭቴ
በሁካታ እና በተኪላ ከላለስኩት ለመጀመሪያ ጊዜ ከማላውቀው ሰው ጋር ተኛሁ። ያ ቀን ክለብ እየጨፈረች ያየችውን ባለነጭ ሸሚዝ ወይም ደናሽ ወንድ የምትወዳጀውና ከወንድ ጋር ከአንዴ በላይ የማትተኛው ባንቺ የተወለደችበት ምሽት ነበር በጠዋት ስነቃ አብሬው ያደርኩትን ሰው ላወራው አልፈለኩም።ሳያየኝ ወጥቼ ሄድኩ።አፈላልጎ አግኝቶኝ የመጀመርያ ጥያቄው የነበረው "ምነው? አላስደሰትኩሽም?” የሚል ነበር። ይሄ ክስተት ደስ የሚል ጨዋታ አስለመደኝ፡፡ ከወንድ ጋር እብድ ያለ ጨዋታ ተጫውቶ በጨዋታው ብቁ እንዳልነበር እንዲሰማው ማድረግ ሌላ እድል አጊንቶ ብቃቱን
፡
፡
#ክፍል_ስምንት
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
...ቤን ቤቱን የሞላው ሰው በአድናቆት እስኪያጨበጭብ ደጋግሞ በተለያዩ
ሙዚቃ አስደነሰኝ፡፡ ልክፍቴ የሚያሳብደኝ መሰለኝ። ወገቤን ይዞ ሰውነቴን ወደ ሰውነቱ በሃይል ካጣበቀኝ በኋላ “አቁሚ! ብሉኝ መልሶ በሃይል ከሰውነቱ ገፍትሮኝ ዳንሱን ቀጠለ።
"ምኑን ላቁም?” አልኩት ከልቤ ሳይገባኝ። ከንፈሩን ወደታች ለጥጦ ወደ ዓይኔ ጠቆመኝ፡፡ በገደምዳሜው ብዙ ወንዶች ስለሚሉኝ ስለዓይኔ ሽፍደት እያወራ መሆኑ ገባኝ፡፡ አሁኑኑ በዚያች ቅፅበት ከእርሱ ጋር ስለመተኛት የሚያስበውን ጭንቅላቴነን ሃሳብ ማስቀየር ከባድ ሆነብኝ።በዳንሱ ስልት ሰውነቴ ላይ የሚያርፈው እጁ አፌን እያስከፈተኝ ነው።
"ዓይንሽና ከንፈርሽ.." ብሎ የጀመረውንም
ዓረፍተ ነገር ልቤንም ሰቅሎ አቆመው። ምን ማድረግ እንዳለብኝ አላወቅኩም.
ከእጁ አፈትልኬ ዲጉ አጠገብ ሄጄ ተቀመጥኩ፡፡ የሚያናድደ ፈገግታ አሳይቶኝ ከኪዱ ጋር መጨፈር ጀመረ፡፡ የተሰማኝ እሳት ገብቶታል። ዲጉ ሊገስፀኝም ሊመክረኝም ቢሞክር ተኪላ
ደጋግሜ ጨለጥኩ፡ ምሽቱ ሲገፋ መጨረሻዬ የማይሆን ጥፋት መሆኑ ስለገባኝ የመሄድ ሀሳብ አመጣሁ::
"ገና ሳንጀምር?" አላ ቤን፡፡
“ምነው ደበረሽ እንዴ? ቤት እንቀይር ከፈለግሽ?" አለ ዲጉ የእነሱን የመቆየት ፍላጎት ሳይ ፍላጎታቸውን ለማክበር
ተስማማሁ፡፡ ቢሆንም እየደነስኩ አይደለም። ዲጉ እንድደንስ ሲጠይቀኝ የምር አልመሰለኝም።ከቤን ሀሳብ የገላገለኝ ስለመሰለኝ አብሬው መደነስ ጀመርኩ።አላመንኩትም። ወግ አጥባቂው ዲጉ እንዲህ ቅንጥስ ዘርጋ እያለ ይውረገረጋል ብዬ ማሰብ የምችልበት ፍንጭ አልነበረኝም፡፡
"እንዲህ መደነስ እንዴት ሆነልህ?" አልኩት መገረሜን መደበቅ እያቃተኝ።
"እንዴት ማለት?"
"አካብዴ ስለሆንክ ክለብ ወጥተህ ትጨፍራለህ ብዬ ማሰብ ከብዶኝ ነዋ!" ስለው አልመለሰልኝም፡፡ በተቀየረው ሙዚቃ ስልቱን ቀይሮ ዳንሱን ቀጠለ። እየደነስኩ ልክፍቴ ውል አለብኝ፡፡
ዳንስና ወሲብ! ወንድማማቾቹ ሊያሳብዱኝ ነው? ምን ዓይነት
ፈተና ነው? ይሄን ሁሉ ቀን አብሬው አንድ አልጋ ላይ ስተኛ መኖሩ ትርጉም ያልሰጠኝ ሰውዬ በአንድ ዘፈን ዳንስ
ይፈታተነኛል? ወደ ጆሮዬ ጠጋ ብሎ "በህይወትሽ ትልቁ ስኬትሽ ምን ቢሰምርልሽ ነው?" አለኝ። እስከማስታውሰው የትኛውም ወለል ላይም አልጋ ላይም ያስደነስኝ ወንድ የህይወት ግቤን ምን እንደሆነ ጠይቆኝ አያውቅም።
የማውቃቸው ወንዶች አልጋ ላይ ከመወዛወዝ ያለፈ ህልም ያለኝ
አይመስላቸውም። ህልሙ ቀርቶ ከነጭራሹኑ ሌላ ሀሳብ ጭንቅላቴ ውስጥ ያለ አይመስላቸውም። የአባቴ ስም “እንትን' የሆነ እስኪመስለኝ
ባንቺ ሲባል ከስሜ ጋር ተያይዞ
የሚታወሳቸው መዳራት ነው። አብሮኝ ከመጋደሙ በፊት የጭንቅላቴን ብስለት፣ የሀሳቤን ርቀት ሲያደንቅና ሲያበረታታኝ
የነበረ ወንድ ከተኛኝ በኋላ ነፍስ ያለኝ ባንቺ ፈፅሞ እረሳውና ባንቺ መዳሪያ አካሌ ብቻ እሆንበታለሁ፡፡ ሁሌም በየደቂቃው ያለ ወንድ የማልንቀሳቀስ፣ ያለ ወሲብ የማላድር ልክፍተኛ
አድርጎኝ ያርፈዋል:: በሃሳቡ ካየኝ ወንድ ጋር ሁሉ ያባልገኛል።
የዚህ እሳቢያቸው መሰረት ደግሞ ሜዳው ላይ ከተገኘሁ በኋላ
ከልቤ መጫወቴ ይመስለኛል። እኔ በማውቀው ጥቂት ልምዴ
ለወንዱ ከብዙ ሴት መዳራት የልምድ መደመር ሲሆነው ለሴቷ መርከስ ይሆናል። ለወንዱ በራሱ የመተማመን ምንጩ ሲሆነው
ለሴቷ ሳትፈልግ ጨዋ ለመባል የምትዋሽበት ማፈርያዋ ይሆናል። አብረውኝ የሚያብዱበትን ጊዜ ይወዱታል ደጋግመው ሊያጣጥሙት ይፈልጋሉ፡፡በእኩል መጠን ይፈሩኛል። እብደቴ እና ግልፅነቴ ጨዋ የሚሏት አይነት ሴት አይደለምና ካገኘሁት የምጋደም እንስሳ እመስላቸዋለው ከእነርሱ ጋር እንድተኛ ያደረገኝን የተለየ ስበታቸውን ማወቅ አይፈልጉም። ራሳቸውን ከመደዴው ወንድ ጋር ይደምሩትና ከሁሉም ጋር ያስማግጡኛል፡ ከኔ ጋር ቁም ነገር ማሰብ የማይታሰብ ይሆንባቸዋል። ግንኙነታችንን ወደ ቁም ነገር ማሳደጉ ቀርቶ ወሬያቸው እንኳን ከወሲብ ጋር የተነካካ ብቻ ይሆናል ብሽቅ!!
በእርግጥ 'ጨዋነት' ትርጉሙ በየትኛው ድርጊት እንደሚቃኝ ለእኔ ባይገባኝም በማህበረሰብ ስምምነት ጨዋ የሚሏት አይነት ሴት አደለሁም ቀልቤን ከገዙኝ ወንዶች ጋር ያለ መሽኮርመም ተጋድሚያለሁ። ከአንድ ወንድ ጋር አልሰነብትም ይሄ ግን የእኔ ጥፋት አይመስለኝም:: የወሲብ አሻንጉሊቱ
ከመሆን የዘለለ ትርጉም ከማልሰጠው ወንድ ጋር ለምን ምክንያት ብዬ እሰነብታለሁ? አብሮኝ እየቀበጠ ጨዋ ሚስት ለሚፈልግ ወንድ ለምን ግብ ማቋያ እሆነዋለሁ? ያ ማለት ግን በየትኛውም ትርጉም ለአንድ ወንድ ታማኝ አይደለሁም ማለት አይደለም፡፡ በእርግጥ የእርሱ እንድሆንለት የተመኘሁት ወንድ ገጥሞኝ ስለማያውቅ የአንድ ሰው ሆኖ ስለመሰንበት አስቤ አላውቅም የሚገርመኝ 'ጨዋ ያላትን ሚስቱን እቤቱ አጋድሞ ከእኔ ጋር የተንዛለለ ወንድ ከአንድ በላይ አውቃለሁ፡፡ እኔጋ ቁሌቴን ይወደዋል። ሚስቱጋ ጨዋነቷን ይወደዋል፡፡ አንዳንዴ
ሳቄ የሚያመልጠኝ በእንደነዚህ አይነት ወንዶች ነው። የሚያገባትና ልጅ የምትወልድለት ሴት ቢቻል ሌላ ወንድ
የማታውቅ ብትሆንለት ደስ ይለዋል። ምናልባት ያፈቅራታል ያከብራታልም:: አብዛኛውን ጊዜ እንደዚህ አይነት ሚስቶች ቁሌታም አይደሉም። ያን ቁሌት ፍለጋ ደግሞ ሌላ ሴትጋ ይቆፍራል። ገጥሞኝ ስለማያውቅ እርግጠኛነቴን ብጠራጠርም እኔ ግን ታማኝነቴ የሚገባው ወንድ ሲሆን የሱ ብቻ
እንደምሆን አስባለሁ ወይም ምኞቴ ነው።
ከዛሬው እጅግ ብዙ ትናንቶች ርቆ ራሴን የማውቀውን ያህል ያውቀኛል ብዬ የማምንበት ለብዙ ዓመታት የማውቀው የነበረ ጓደኛዬ ጋር በአንድ ወልካፋ ቀን ጓደኝነታችንን ወደ ፍቅር ልናሳድገው ገመድን። ከዛ በፊት ስለገጠሙኝ ማን መሆኔን ከእነርሱ ጋር ባደረግኩት የወሲብ ዝላይ የሚገልፁ ወንዶች
ከፍቶኝ ሳወራው አብሮኝ ኮንኗቸዋል። እንደተጨማሪ አሪፍነት እንጂ እንደግዙፉ እኔነቴ እንዴት እንዳዩት እያወሳ
ቀሽምነታቸውን ነግሮኝ አምኜዋለሁ:: አልጋ ላይ የተዋደቅንባት ቀን ግን ያለፉ ዓመታት ጓደኛውን አስረሳው:: ለዓመታት
የሚያውቀኝ ባንቺ አልጋ ላይ ባስፈነጠዘችው ባንቺ ተሰረዘች፡፡ሌላ ቁምነገር ላወራው ብፈልገው አጣሁት
ታውቃለህ? በህይወቴ አንዲት የምደምቅበት ቅፅበት እንዲኖረኝ
እመኛለሁ፡፡ ከስሜ ቀድሞ ኢትዮጲያዊነቴ የሚጠራበት ቅፅበት::" አልኩት ያሰብኩት ከአፌ ከመውጣቱ በፊት የሚረዳኝ የነበረ ጓደኛዬን አስቤ፡፡
በቴሌቭዥን የአስር ሺህ ኪሎ ሜትር አሸናፊዋ የሀገሬ አትሌት የሀገሯን ባንዲራ
በከፍታ ስታሰቅል እየተመለከትን ሳለ የተነፈስኩት ምኞቴ ነበር።
ያው ጉብዝናሽ እንትን ላይ ነው:: ለምን ፖርን' ሰርተሽ አታስጠሪያትም? እርግጠኛ ነኝ ውድድር ቢኖር 'ዩ ዊል ጎና ቢ ኤ ስታር" አለኝ።በሱ ቤት ማፌዙ ነው። ገንገበት
የተቀመጠበት ትቼው ብቻዬን በእግሬ ረዥም መንገድ ተጎዝኩ
መንገዱ ዳር የቀለጠ ሁከት የሰማሁበት ክለብ ገባሁ። ብስጭቴ
በሁካታ እና በተኪላ ከላለስኩት ለመጀመሪያ ጊዜ ከማላውቀው ሰው ጋር ተኛሁ። ያ ቀን ክለብ እየጨፈረች ያየችውን ባለነጭ ሸሚዝ ወይም ደናሽ ወንድ የምትወዳጀውና ከወንድ ጋር ከአንዴ በላይ የማትተኛው ባንቺ የተወለደችበት ምሽት ነበር በጠዋት ስነቃ አብሬው ያደርኩትን ሰው ላወራው አልፈለኩም።ሳያየኝ ወጥቼ ሄድኩ።አፈላልጎ አግኝቶኝ የመጀመርያ ጥያቄው የነበረው "ምነው? አላስደሰትኩሽም?” የሚል ነበር። ይሄ ክስተት ደስ የሚል ጨዋታ አስለመደኝ፡፡ ከወንድ ጋር እብድ ያለ ጨዋታ ተጫውቶ በጨዋታው ብቁ እንዳልነበር እንዲሰማው ማድረግ ሌላ እድል አጊንቶ ብቃቱን
👍4❤1👏1
#ቅዳሴና_ቀረርቶ
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
ስለወሲብ ሳላስብ አይደለም ሰዓት ብዙ ቀናት ቆይቼ አውቅ የለ?እንደፀሀፊው ገለፃ ወሲብ ተኮርና ወሲብ ንኪኪ ያላቸው እንደ ከንፈር ማሞጥሞጥ( ሞላ ብሎ ጠርዝ ያለው ከንፈር ሲመለከቱ
ሊሆን ይችላል)፣ መንገድ ሲሄዱ ደልዳላ ሸበላ ከፊት ሲመጣ አካሄድን መቀነር ሲያልፍ ደግሞ ዳሌን ማመናቀር በጉምዥት ምራቅ መዋጥ፣ ከማያውቁት ሰው ጋር በህልም መዋሰብ እና ወዘተትረፈረፈ....ስለሚካተቱበት ቀናት የሚለውን ተውኩት።ለሁለቱ ወንድማማቾች የተሰማኝ ስሜት
ሲቅለበለብ ሀሳቤን ከደነው::
ከነጋ እስከ አሁን መች ስለወሲብ አሰብኩ? ብዬ እያሰብኩ በሀሳቢ
መሃል ሀሳብ መጣልኝ። ለካ አሁን ራሱ እያሰላሁት ነው። የተረገመ ፀሃፊ!!
ስለወሲብም፣ ስላነበብኩት መፅሄትም፣
ለመርሳት መፅሄቱን ከደንኩት:: ዲጉንና ቤንን በማነፃፀር የሚዳክር ሀሳቤን ግን መክደን አልቻልኩም። ላለማስታወስ
በተውተረተርኩ ልክ ቅደም ተከተሉን ሳይስት ሁሉም በጭንቅላቴ ውስጥ ይከሰታል፡፡ የገባኝ ነገር በመርሳት ውስጥ
ማስታወስ መኖሩ ነው።ለመርሳት መሞከር ራሱ በብርቱ ማስታወስ ነው። መርሳት የሚቻለው መርሳትን ራሱን
በመርሳት ነው:: መፅሄቱን አስቀምጨው እንኳን እያሰብኩ ነው ግን ውል የሌለው ሀሳብ። ምን እያሰብኩ እንደሆነ እንኳን
አላውቀውም::
"ምነው አትተኚም እንዴ?" አለኝ ዲጉ ከእንቅልፉ ነቅቶ፡፡
"እንቅልፍ እንቢ አለኝ" መለስኩለት፡፡
“ምን እያስጨነቀሽ ነው?" አለኝ፡፡
"አላውቀውም"
“ምን ባደርግልሽ ጥሩ ትሆኛለሽ?"
"ወክ እናድርግ?" አልኩት ስጨናነቅ አንዳንዴ እንደማደርገው።
“ለሊት እኮ ነው:: አሁን?"
"በቃ እሺ ተወው!!"
ተነስቶ ልብስ ደረበና ለኔም አቀብሎኝ ሳንረብሽ በሩን ከፍተን ወጣን።መብራት
የሚበራባቸውን ጭር ያሉ መንገዶች
እየተከተልን መጓዝ ቀጠልን፡፡
"እስከዛሬ እንዴት ብቸኛ እንደሆንሽ ገርሞኛል።” አለኝ ያልመለስኩለትን ጥያቄ ድጋሚ እየገረበ፡፡
"አታዋራኝ አላልኩህም?" በእንዲህ ያለ የእግር ጉዞ ማውራት ደስ አይለኝም::
"ይቅርታ ረሳሁት::"
ምንም ቃል ሳንለዋወጥ ክንዱን ይዤው ብዙ ርቀት ተጓጉዘን ተመለስን። ደክሞኛል። በሩን ከፍተን ስንገባ ሳሎን ቢኒያም ተቀምጧል፡፡
“ምን ሆናችሁ ነው? በሩ ሲከፈት ሰምቼ....
ዲጉ አስረድቶት ወደውስጥ ሲዘልቅ ጠብቆ ምን ሆነሽ ነው?ችግር አለ?" አለኝ፡፡
አይ ዝም ብሎ ቀላል ነገር ነው::" መለስኩለት እና ለደቂቃዎች
ባዋራው የማልቆጣጠረውን ስሜቴን ሽሽት ዲጉን ተከትዬ ወደ መኝታ ቤት ገባሁ፡፡
ዲጉ ጋደም ብሎ እየጠበቀኝ ነበር።
“አሁንስ እንቅልፍ የሚወስድሽ ይመስልሻል?" ነበር የጠየቀኝ
ለምን ባል እንዳላገባሁ ታውቃለህ?" ነበር የመለስኩላት።
"አላውቅም ንገሪኝ!” አለኝ በመሃከላችን ድንበር የምናበጅባቸውን ትራሶች እያስቸካከለ
አልጋ ልብሱ ውስጥ እየገባሁ አወራሁለት፡፡ እንዴት እንደሆነ ባላውቅም ያወራሁለት ሁሉ የገባው መሰለኝ። የቆዘምኩ የመሰለው ደቂቃ ላይ ትራሶቹን አንስቶ ክንዱን እንድንተራስ አሳየኝ
በአንዳቸውም የተለየ ስሜት ተሰምቶሽ አያውቅም"? ከወሲብ ውጪ የሆነውን እነሱነታቸውን እንድትወጂላቸው አድርገውሽ አያውቁም?" አለኝ የተንተራስኩት እጁ እስኪደነዝዝ ባለ የጊዜ ርዝመት ብቻዬን አውርቼ ሳበቃ፡፡
"አላስታውስም። ወይም አላስተዋልኩም:: በፍቅር እንዳስበው
የሚያደርግ ጉልበት ያለው ወንድ ገጥሞኝ አያውቅ ይሆናል።
"ምናልባት ለፍቅር የሆነ ልብ ያጣሽው አንቺ ልትሆኚ ትችያለሽ።" ብሎኝ መልስ እንደሌለኝ ሲያውቅ እንተኛ? አለኝ
ነግቶ ከእንቅልፌ ስነቃ ስተኛ እንደነበረው ሳይንቀሳቀስ ክንዱ ላይ እንዳለሁ ነበር።ከእንቅልፉ አልነቃም:: የተከደኑ ዓይኖቹን እያየሁ ውል የለሽ ሀሳብ ስፈትል የኪዱ ጩኸት ከሳሎን ቤት
ተሰማ እና ሁለታችንም ከአልጋችን ዘለን ሮጥን።
እታባ እራሳቸውን ስተው ወድቀው ነበር ኪዱ የጮኸችው። ደማቸው ከፍ ማለቱን ሀኪሞቹ ነገሩን፡፡ ሆስፒታል ውለን ማታ
ላይ የዲጉን ጓደኛ አጄን ጨምሮ ሁሉም የቤተሰቡ አባል ሶፋው ላይ የተኙትን እታባን ከቦ ተሰበሰበ። ለመምጣት ነጥብ ሰበብ ስትፈልግ የነበረችው ቹቹም የእታባን መታመም አስታካ የሁለት ቀን ፈቃድ ሞልታ መጣች ያለወትሮዬ ዝም ማለቴ የታወቀኝ "ምነው ዝም አልሽ?"፣ "ምን ሆነሻል?"፣"አሁን እኮ ደህና ናት
አትጨነቂ" ሁሉም የየራሱን ሲለኝ ነው። ሲመሽ ዝምታው ከበደ።
"ግጥምም ቢሆን አንብቢልን" አለኝ ቤኒ፡፡
መኝታ ቤት ገብቼ ባዶ ነጫጭ ሉኮች ይዤ ተመለስኩ።በተሰበሰበው ሰው ቁጥር ልክ ፖስታና እስክሪብቶ ልኬ አስገዛው።በእያንዳንዱ ፖስታ ውስጥ በአጭሩ የተቆራረጠ ወረቆቶች አደረኩና ለሁሉም አንዳንድ ሰጠኋቸው።
"የደረሳቹሁ ፖስታ ላይ ስማችሁን ፃፉበት።"አልኳቸውና እኔም
ተመሳሳዩን አደረግኩኝ፡፡ ከዛም ስማቸውን የፃፉበትን ፖስታ አጠገባቸው ላላ ሰው እንዲሰጡ አደረግኩ፡፡ ፖስታውን የተቀበለው ሰው ፖስታው ላይ ያለውን ስም እያነበበ ስሙን
ሳይፅፍ ስለዛ ሰው ሁለት የሚነቅፈውን እና ሁለት የሚያመሰግነውን ባህሪ እንዲፅፍ፣ ሲጨርስ አጠገቡ ላለ ሰው
አቀብሎ ሌላ ፖስታ እንዲቀበል......... እያለ በመጨረሻ የራሱ ስም የተፃፈበት ፖስታ ዞሮ ሲደርስው ከእርሱ ውጪ ያለ ሰው በሙሉ ስለርሱ የፃፈው አስተያየት ይደርሰዋል፡፡ በእውነተኛነት የተሰማንን ለመፃፍ እና ምንም አይነት አስተያየት ቢፃፍ ላለመነጫነጭ ቃል ተገባብተን ፖስታውን ተቀባበልን።ጊዜ ማሳለፍያ የሚሆን ነገር ለመፍጠር አስቤ ነበር ሀሳቡን ያመጣሁት፡፡ በትክክል ስለሁሉም የተሰማኝንና የሚመስለኝን እየፃፍኩ ጨርሼ የራሴን ፖስታ ተቀበልኩ። እንደሁላቸውም ማንበብ ጀመርኩ ሁሉም አድናቆትና ክብር ነው የገለፁልኝ። ከአንደኛው ወረቀት ውጪ።
"ውሸታም ነሽ!" ነው የሚለው።ሁሉም የተፃፈለትን እያወራ ተቃለደ።ተቀራረበ። እታባ እንኳን እየተጫወቱ አመሹ።እኔ ግን ተናድጃለሁ።ውሸታም ያለኝ ቤን እንደሆነ ገብቶኛል።መናደዴ ገብቶታል።
"ቤች ተጫወቺ እንጂ ያስቀየመሽ አስተያየት ነበረ እንዴ?” አለኝ ፌዝ ባለው ቃና።
"አረ የለም።" አልኩት እኔም የውሸት እየሳኩ።
ሁሉም ወደመኝታው ሲሄድ ቤን መኝታ ቤት ገባሁ። መስኮቱ ላይ ደገፍ ብሎ እንደምመጣ እንደሚያውቅ ሁሉ ውጪ ውጪውን እያየ ነበር።
“ምንድነው የዋሸሁህ?" አልኩት
"ምንም እንዳልተሰማሁሽ ታስመስያለሽ፡፡"
"አስመስዬ አላውቅም፡፡ እንደተሰማኸኝ ስላወቅክ መስሎኝ እየተፈታተንኩህ እንደሆነ የገባህ::"
"ለምን ትሸሺኛለሽ ታዲያ?"
"የወንድምህ ሚስት ነኝ!"
"ደስተኛ ግን አይደለሽም:: በመሀከላችሁ የባልና የሚስት ቅርበት አይደለም ያለው:: የደበቃችሁን ነገር እንዳለ ነው የሚሰማኝ፡
ባይሆን ኖሮ የምታዪኝን አስተያየት አትዪኝም ነበር
"እና የሆነስ እንደሆን?" ስለው ፊቱ ላይ የሳለው ፈገግታው ያበሳጫል።
“እኔ እንጃ!! እዚህ ቤት ከረገጥሽ ጀምሮ ባገኘሽው አጋጣሚ ልቤን ትሸርፊዋለሽ ባትናገሪውም በዓይንሽ ብቻ እንደወንድሜ ሚስት እንዳይሽ አታደርጊኝም። ብታገልም አለማሰብ አልቻልኩም "አለኝ ቅንድቡን ሰቅሎ
“ልብህ ጠቧት አካልህን ሁሉ ተቆጣጥራ የነበረች ፍቅረኛህን ከምታስብበት ጊዜ ተርፎህ?"
"ከሷ በተረፈኝ ጊዜ አይደለም ስላንቺ እያሰብኩ ያለሁት። በየቀኑ በምታሳዪኝ ነገር ጭንቅላቴን ወጥረሽው አንቺን ለመሳም ከማሰብ የተረፈ ጊዜ ነው ያጣሁት"
ቃላቶቹን በቄንጥ ከአፉ እያወጣቸው ወደኔ ተጠጋ፡፡ በጣም ተጠጋኝ፡፡ የሚቀጥለውን እርምጃ እኔው ላለመውሰድ ራሴን እየገሰፅኩ ጠበቅኩት፡፡ ቃላቶቼ እየተሰባበበረና
ትን
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
ስለወሲብ ሳላስብ አይደለም ሰዓት ብዙ ቀናት ቆይቼ አውቅ የለ?እንደፀሀፊው ገለፃ ወሲብ ተኮርና ወሲብ ንኪኪ ያላቸው እንደ ከንፈር ማሞጥሞጥ( ሞላ ብሎ ጠርዝ ያለው ከንፈር ሲመለከቱ
ሊሆን ይችላል)፣ መንገድ ሲሄዱ ደልዳላ ሸበላ ከፊት ሲመጣ አካሄድን መቀነር ሲያልፍ ደግሞ ዳሌን ማመናቀር በጉምዥት ምራቅ መዋጥ፣ ከማያውቁት ሰው ጋር በህልም መዋሰብ እና ወዘተትረፈረፈ....ስለሚካተቱበት ቀናት የሚለውን ተውኩት።ለሁለቱ ወንድማማቾች የተሰማኝ ስሜት
ሲቅለበለብ ሀሳቤን ከደነው::
ከነጋ እስከ አሁን መች ስለወሲብ አሰብኩ? ብዬ እያሰብኩ በሀሳቢ
መሃል ሀሳብ መጣልኝ። ለካ አሁን ራሱ እያሰላሁት ነው። የተረገመ ፀሃፊ!!
ስለወሲብም፣ ስላነበብኩት መፅሄትም፣
ለመርሳት መፅሄቱን ከደንኩት:: ዲጉንና ቤንን በማነፃፀር የሚዳክር ሀሳቤን ግን መክደን አልቻልኩም። ላለማስታወስ
በተውተረተርኩ ልክ ቅደም ተከተሉን ሳይስት ሁሉም በጭንቅላቴ ውስጥ ይከሰታል፡፡ የገባኝ ነገር በመርሳት ውስጥ
ማስታወስ መኖሩ ነው።ለመርሳት መሞከር ራሱ በብርቱ ማስታወስ ነው። መርሳት የሚቻለው መርሳትን ራሱን
በመርሳት ነው:: መፅሄቱን አስቀምጨው እንኳን እያሰብኩ ነው ግን ውል የሌለው ሀሳብ። ምን እያሰብኩ እንደሆነ እንኳን
አላውቀውም::
"ምነው አትተኚም እንዴ?" አለኝ ዲጉ ከእንቅልፉ ነቅቶ፡፡
"እንቅልፍ እንቢ አለኝ" መለስኩለት፡፡
“ምን እያስጨነቀሽ ነው?" አለኝ፡፡
"አላውቀውም"
“ምን ባደርግልሽ ጥሩ ትሆኛለሽ?"
"ወክ እናድርግ?" አልኩት ስጨናነቅ አንዳንዴ እንደማደርገው።
“ለሊት እኮ ነው:: አሁን?"
"በቃ እሺ ተወው!!"
ተነስቶ ልብስ ደረበና ለኔም አቀብሎኝ ሳንረብሽ በሩን ከፍተን ወጣን።መብራት
የሚበራባቸውን ጭር ያሉ መንገዶች
እየተከተልን መጓዝ ቀጠልን፡፡
"እስከዛሬ እንዴት ብቸኛ እንደሆንሽ ገርሞኛል።” አለኝ ያልመለስኩለትን ጥያቄ ድጋሚ እየገረበ፡፡
"አታዋራኝ አላልኩህም?" በእንዲህ ያለ የእግር ጉዞ ማውራት ደስ አይለኝም::
"ይቅርታ ረሳሁት::"
ምንም ቃል ሳንለዋወጥ ክንዱን ይዤው ብዙ ርቀት ተጓጉዘን ተመለስን። ደክሞኛል። በሩን ከፍተን ስንገባ ሳሎን ቢኒያም ተቀምጧል፡፡
“ምን ሆናችሁ ነው? በሩ ሲከፈት ሰምቼ....
ዲጉ አስረድቶት ወደውስጥ ሲዘልቅ ጠብቆ ምን ሆነሽ ነው?ችግር አለ?" አለኝ፡፡
አይ ዝም ብሎ ቀላል ነገር ነው::" መለስኩለት እና ለደቂቃዎች
ባዋራው የማልቆጣጠረውን ስሜቴን ሽሽት ዲጉን ተከትዬ ወደ መኝታ ቤት ገባሁ፡፡
ዲጉ ጋደም ብሎ እየጠበቀኝ ነበር።
“አሁንስ እንቅልፍ የሚወስድሽ ይመስልሻል?" ነበር የጠየቀኝ
ለምን ባል እንዳላገባሁ ታውቃለህ?" ነበር የመለስኩላት።
"አላውቅም ንገሪኝ!” አለኝ በመሃከላችን ድንበር የምናበጅባቸውን ትራሶች እያስቸካከለ
አልጋ ልብሱ ውስጥ እየገባሁ አወራሁለት፡፡ እንዴት እንደሆነ ባላውቅም ያወራሁለት ሁሉ የገባው መሰለኝ። የቆዘምኩ የመሰለው ደቂቃ ላይ ትራሶቹን አንስቶ ክንዱን እንድንተራስ አሳየኝ
በአንዳቸውም የተለየ ስሜት ተሰምቶሽ አያውቅም"? ከወሲብ ውጪ የሆነውን እነሱነታቸውን እንድትወጂላቸው አድርገውሽ አያውቁም?" አለኝ የተንተራስኩት እጁ እስኪደነዝዝ ባለ የጊዜ ርዝመት ብቻዬን አውርቼ ሳበቃ፡፡
"አላስታውስም። ወይም አላስተዋልኩም:: በፍቅር እንዳስበው
የሚያደርግ ጉልበት ያለው ወንድ ገጥሞኝ አያውቅ ይሆናል።
"ምናልባት ለፍቅር የሆነ ልብ ያጣሽው አንቺ ልትሆኚ ትችያለሽ።" ብሎኝ መልስ እንደሌለኝ ሲያውቅ እንተኛ? አለኝ
ነግቶ ከእንቅልፌ ስነቃ ስተኛ እንደነበረው ሳይንቀሳቀስ ክንዱ ላይ እንዳለሁ ነበር።ከእንቅልፉ አልነቃም:: የተከደኑ ዓይኖቹን እያየሁ ውል የለሽ ሀሳብ ስፈትል የኪዱ ጩኸት ከሳሎን ቤት
ተሰማ እና ሁለታችንም ከአልጋችን ዘለን ሮጥን።
እታባ እራሳቸውን ስተው ወድቀው ነበር ኪዱ የጮኸችው። ደማቸው ከፍ ማለቱን ሀኪሞቹ ነገሩን፡፡ ሆስፒታል ውለን ማታ
ላይ የዲጉን ጓደኛ አጄን ጨምሮ ሁሉም የቤተሰቡ አባል ሶፋው ላይ የተኙትን እታባን ከቦ ተሰበሰበ። ለመምጣት ነጥብ ሰበብ ስትፈልግ የነበረችው ቹቹም የእታባን መታመም አስታካ የሁለት ቀን ፈቃድ ሞልታ መጣች ያለወትሮዬ ዝም ማለቴ የታወቀኝ "ምነው ዝም አልሽ?"፣ "ምን ሆነሻል?"፣"አሁን እኮ ደህና ናት
አትጨነቂ" ሁሉም የየራሱን ሲለኝ ነው። ሲመሽ ዝምታው ከበደ።
"ግጥምም ቢሆን አንብቢልን" አለኝ ቤኒ፡፡
መኝታ ቤት ገብቼ ባዶ ነጫጭ ሉኮች ይዤ ተመለስኩ።በተሰበሰበው ሰው ቁጥር ልክ ፖስታና እስክሪብቶ ልኬ አስገዛው።በእያንዳንዱ ፖስታ ውስጥ በአጭሩ የተቆራረጠ ወረቆቶች አደረኩና ለሁሉም አንዳንድ ሰጠኋቸው።
"የደረሳቹሁ ፖስታ ላይ ስማችሁን ፃፉበት።"አልኳቸውና እኔም
ተመሳሳዩን አደረግኩኝ፡፡ ከዛም ስማቸውን የፃፉበትን ፖስታ አጠገባቸው ላላ ሰው እንዲሰጡ አደረግኩ፡፡ ፖስታውን የተቀበለው ሰው ፖስታው ላይ ያለውን ስም እያነበበ ስሙን
ሳይፅፍ ስለዛ ሰው ሁለት የሚነቅፈውን እና ሁለት የሚያመሰግነውን ባህሪ እንዲፅፍ፣ ሲጨርስ አጠገቡ ላለ ሰው
አቀብሎ ሌላ ፖስታ እንዲቀበል......... እያለ በመጨረሻ የራሱ ስም የተፃፈበት ፖስታ ዞሮ ሲደርስው ከእርሱ ውጪ ያለ ሰው በሙሉ ስለርሱ የፃፈው አስተያየት ይደርሰዋል፡፡ በእውነተኛነት የተሰማንን ለመፃፍ እና ምንም አይነት አስተያየት ቢፃፍ ላለመነጫነጭ ቃል ተገባብተን ፖስታውን ተቀባበልን።ጊዜ ማሳለፍያ የሚሆን ነገር ለመፍጠር አስቤ ነበር ሀሳቡን ያመጣሁት፡፡ በትክክል ስለሁሉም የተሰማኝንና የሚመስለኝን እየፃፍኩ ጨርሼ የራሴን ፖስታ ተቀበልኩ። እንደሁላቸውም ማንበብ ጀመርኩ ሁሉም አድናቆትና ክብር ነው የገለፁልኝ። ከአንደኛው ወረቀት ውጪ።
"ውሸታም ነሽ!" ነው የሚለው።ሁሉም የተፃፈለትን እያወራ ተቃለደ።ተቀራረበ። እታባ እንኳን እየተጫወቱ አመሹ።እኔ ግን ተናድጃለሁ።ውሸታም ያለኝ ቤን እንደሆነ ገብቶኛል።መናደዴ ገብቶታል።
"ቤች ተጫወቺ እንጂ ያስቀየመሽ አስተያየት ነበረ እንዴ?” አለኝ ፌዝ ባለው ቃና።
"አረ የለም።" አልኩት እኔም የውሸት እየሳኩ።
ሁሉም ወደመኝታው ሲሄድ ቤን መኝታ ቤት ገባሁ። መስኮቱ ላይ ደገፍ ብሎ እንደምመጣ እንደሚያውቅ ሁሉ ውጪ ውጪውን እያየ ነበር።
“ምንድነው የዋሸሁህ?" አልኩት
"ምንም እንዳልተሰማሁሽ ታስመስያለሽ፡፡"
"አስመስዬ አላውቅም፡፡ እንደተሰማኸኝ ስላወቅክ መስሎኝ እየተፈታተንኩህ እንደሆነ የገባህ::"
"ለምን ትሸሺኛለሽ ታዲያ?"
"የወንድምህ ሚስት ነኝ!"
"ደስተኛ ግን አይደለሽም:: በመሀከላችሁ የባልና የሚስት ቅርበት አይደለም ያለው:: የደበቃችሁን ነገር እንዳለ ነው የሚሰማኝ፡
ባይሆን ኖሮ የምታዪኝን አስተያየት አትዪኝም ነበር
"እና የሆነስ እንደሆን?" ስለው ፊቱ ላይ የሳለው ፈገግታው ያበሳጫል።
“እኔ እንጃ!! እዚህ ቤት ከረገጥሽ ጀምሮ ባገኘሽው አጋጣሚ ልቤን ትሸርፊዋለሽ ባትናገሪውም በዓይንሽ ብቻ እንደወንድሜ ሚስት እንዳይሽ አታደርጊኝም። ብታገልም አለማሰብ አልቻልኩም "አለኝ ቅንድቡን ሰቅሎ
“ልብህ ጠቧት አካልህን ሁሉ ተቆጣጥራ የነበረች ፍቅረኛህን ከምታስብበት ጊዜ ተርፎህ?"
"ከሷ በተረፈኝ ጊዜ አይደለም ስላንቺ እያሰብኩ ያለሁት። በየቀኑ በምታሳዪኝ ነገር ጭንቅላቴን ወጥረሽው አንቺን ለመሳም ከማሰብ የተረፈ ጊዜ ነው ያጣሁት"
ቃላቶቹን በቄንጥ ከአፉ እያወጣቸው ወደኔ ተጠጋ፡፡ በጣም ተጠጋኝ፡፡ የሚቀጥለውን እርምጃ እኔው ላለመውሰድ ራሴን እየገሰፅኩ ጠበቅኩት፡፡ ቃላቶቼ እየተሰባበበረና
ትን
👍3
#ቅዳሴና_ቀረርቶ
፡
፡
#ክፍል_አስር
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
በሩ በስሱ ተቆረቆረ እና ዲጉ ስሜን ሲጣራ ሰማሁት። ስቆይበት ግራ ተጋብቶ እንደፈለገኝ እየነገረኝ ወደመኝታ ቤታችን
ሄድን።የሆነ የጥፋተኝነት ስሜት ተሰማኝ፡፡ ሲያጠፋ እንደያዙት ህፃን ቀባጠርኩ፡፡
ምንም አልመለሰልኝም፡፡ ፊቱን አዙሮ ተኛ
ለብዙኛ ጊዜ ተገላበጥኩ፡፡ ለብዙኛ ጊዜ ተነፈስኩ፡፡ ለብዙኛ ጊዜ ስልኬን እያነሳሁ ሰዓት አየሁ፡፡ ለብዙኛ ጊዜ ፊቱን አዙሮ
እንደትናንቱ ክንዱ ላይ ብተኛ ፈለግኩ፡፡
"እሱጋ ማደር ፈልገሽ ነበር?" አለኝ ሳይንቀሳቀስ። እንቅልፍ
የወሰደው መስሎኝ ነበር። ደነገጥኩ፡፡ አልመለስኩለትም።ቃላቶች ምላሴ ላይ ሟሙ:: በቀሰስተኛ እንቅስቃሴ ፊቱን እና
ሰውነቱን ወደ እኔ አዙሮ "ማለፍ የሚከብዱሽ አይነት ወንድ ነው አይደል? ሚስቴ አለመሆንሽን ነግረሽዋል?
አብረሽው ተኛሽ?" ድምፁ ዝግ ያለ ቢሆንም ቁጣ አለው።
“ዲጉ ምንም ነገር አልነገርኩትም። ደግሞስ ምን ብዬ እነግረዋለሁ? አብሬውም አልተኛሁም::"
"ቤተሰቤን የመጠበቅ ሀላፊነት አለብኝ::" አለኝ የቀላ አይኑን እየጎለጎለ፡፡
"ከእኔ ነው እንዴ ታዲያ የምትጠብቃቸው?"
"መጠበቅ ካለባቸውና የስሜትሽ ማራገፊያ ልታደርጊ ካጠመድሻቸው አዎን ካንቺም እጠብቃቸዋለሁ።"የመረረ ቁጣ ያለበት ንግግር ነበር።
ልመልስለት ባስብም አቃተኝ፡፡ የመጨረሻው ንግግሩ ልቤን ዝቅ ሲያደርገው ታውቆኛል።የትኛው የሰውነት አካሌ ላይ የማይገባኝን ቅስሜን ሲያነካክተው ተስምቶኛል ተሰምቶኛል። በማያውቅ ልክ ስለራሴ መጥፎ ስሜት ተሰማኝ፡፡ ምንም ያከልኩ መሰለኝ፡፡ወናነት ከበበኝ፡፡
በዛው ምሽት ሹልክ ብዬ ቤቱን መልቀቅ ፈለግኩ፡፡ ለርካሽ ስሜቴ እንጂ ለቤተሰባዊ መተሳሰራቸው ግድ የሌለኝ ብሽቅ እንደሆንኩ የነገረኝን ማረጋገጥ መሰለኝ እና መልሼ ተውኩት። እንባዬ
መጣ፡፡ የማለቅስበት ምክንያት ንፍዘት ስለመሰለኝ የዓይኔ ቆብ እንደተንጠለጠለ አስቀረሁት።ፊቴን ከእርሱ ከልዬ
ለመተኛት ሞከርኩ፡፡ ደቂቃዎች አለፉ፡፡ ጭንቅላቴ የሚፈነዳ መሰለኝ፡፡ ተነስቼ ጃኬት ስደርብ እንዳልተኛ አየሁት፡፡ ምንም ሳይለኝ ልብስ ደረበና ተከተለኝ፡፡ ከልቤ የፈለግኩት መጨፈር ነበር፡፡ ብቻዬን ክለብ መሄድ፣ ተኪላ መደጋገም፣ በሙዚቃው ማበድ፣ ጠዋት ከሆነ ከማለቀው ወንድ ጎን መንቃት፣ ሁሌም
እንደሚሆነው ጠዋት ከምወስደው ሙቅ ሻወር ጋር ምሽቱን መለቃለቅ... እንደዛ ነበር የፈለግኩት፡፡ ግን አልቻልኩም::
ስለእኔ የተናገረውን ማረጋገጥ አልፈለግኩም። በለሊት ጎን ለጎን
ወክ እያደረግን በዝምታ ተጓዝን፡፡ ጉንጩ ላይ የሚምዘገዘግ እንባዬን ፈቃድ አልሰጠሁትም:: ከቁጥጥሬ ውጪ ነበር፡፡
"ከዚህ በኋላ ያለው መንገድ ጥሩ አይደለም፡፡ እንመለስ?" ሲለኝ
ነበር ትናንት ከተጓዝነው በላይ እንደሄድን የገባኝ፡፡ መልስ ሳልሰጠው አንገቴን እንደደፋሁ አቅጣጫዬን ቀይሬ
ወደመጣንበት ዞርኩ።
"እያለቀስሽ ነው እንዴ?" አለኝ ከፊቴ ቀድሞ ፊቴን ካቀረቀርኩበት ቀና እያደረገ እያየኝ። ድንጋጤው አይኖቹ ውስጥ ያስታውቃል
"አም ሶ ሶሪ ቤች በእናቴ ሞት ይቅርታ" አለኝ ግራ እየተጋባ ይባስ ተናነቀኝ፡፡ ሳግ የበዛበት መንሰቅሰቅ ጀመርኩ፡፡የሚያደርገው ጠፍቶት ተቁነጠነጠ፡፡
"በእግዚአብሔር ቤች በናትሽ! በናትሽ ተለመኚ ይቅርታ ላለማልቀስ በታገልኩ ልክ እንባዬ ገደቡን ይጥሳል።
"እሺ ምን ላድርግልሽ? ምን ባደርግልሽ ጥሩ ትሆኛለሽ?"
"ዝም ብትለኝ!!"
እያለቀስሽ እንዴት ዝም ማለት እችላለሁ? ማልቀሱን ካቆምሽ ዝም እልሻለሁ።" አለኝ። በጭንቅላቴ ንቅናቄ እሺታዬን ነገርኩት። እሱ ዝም ለማለት እየታገለ እኔ እንባዬን ለማቆም እየታገልኩ እቤት ደረስን፡፡ ልቤ ተከፍቶበታል፡፡ ግን ደግሞ ክንዱ ላይ መሆኔ ደስ ብሎኛል። ምንም አላወራንም። እንቅልፍ ወሰደን። ከዛች ለሊት በኋላ በየትኛው ቅፅበት እንደተፈጠረ ያልገባኝ የስሜት ለውጥ ውስጤ ተከስቷል። የቀድሞዋ ባንቺ
ያለመሆኔ ታውቆኛል፡፡
"ከስራ ስወጣ መክሰስ እንብላ?" አለኝ ቤኒ በተለመደው ሁኔታ ፡ ምንድነው የሆነው?በአንድ ምሽት ሞገሱ የተገፈፈው ወይስ የእኔ ዓይን ነው ማየት ያቃተው? ቀልቤን የሚነሳኝ ስበቱ የጠፋብኝ፣ የሚፈታተነኝ ወንዳዊ ግርማው ቀልቤን የቀለለብኝ፡፡ ዲጉን አየሁት፡፡ እንዳቀረቀረ ምግቡን ለመጉሪስ
ያዘጋጃል።
"ቤኒ ይቅርብኝ፡፡ ዛሬ ትንሽ ጉንፋን ነገር ይዞኛል:: ከቤት ባልወጣ ነው ደስ የሚለኝ።" ያልኩት የዲጉን ጥርጣሬ ለማንፃት አልነበረም። የተሰማኝ እንደዛ ስለነበረ ።እንጂ
"ምነው ልጄ? ምን አገኘሽ?" አሉኝ እታባ። ዛሬ ደህና ሆነው እየተንቀሳቀሱ ነው።
"አይ ኸረ ቀላል ነው እታባ!!"
"ሆስፒታል እንሂድ?” ቀጠለ ዲጉ።
"እስቲም እንግባ?" ሰለሰች ኪዱ።
“ኸረ ይሄን ያህል አይደለም።" አልኩኝ ጭንቀታቸው ጭንቅ እየሆነብኝ።
ያለወትሮዬ መኝታ ቤት ተጋድሜ ዋልኩኝ፡፡ ዲጉ እየደጋገመ
ቢመላለስም ደህንነቴን ከመጠየቅ ያለፈ ሳንነጋገር ይወጣል።
ቤተሰቡን ላለማስጨነቅ ማምሻውን
አብሬያቸው ብቀመጥም ዝምታዬ እና የውሸት ፈገግታዬ ሳይረብሻቸው አላለፈም:: ቤኒ አምሽቶ ሰሞኑን ትቶት የነበረ ስካሩን ሰክሮ እየተወላከፈ መጣ።
እታባ ምሬታቸውን አሰሙ።ኪዱ ባትናገርም በድርጊቱ መቀየሟን የሚያሳይ ገፅታ አስይታው ወደመኝታዋ ሄደች ዲጉ ወደ መኝታ ቤቱ ይዞት ገባ። ምን እንደሚባባሉ ባይሰማኝም
እየተቆጣው እንደሆነ ከድምፁ ያስታውቃል፡፡ እታባን አስተኝቻቸው ወደመኝታ ቤታችን ከመግባቴ ዲጉ በቁጣ እየነደደ ተከትሎኝ ገባ።
ፀጉሩን እየቆፈረ መኝታ ቤቱ ውስጥ ባለው ክፍት ቦታ ሁሉ ተንጎራደደ። አስፈሪ ሆነብኝ፡፡ ዓይኔን ከሰውነቱ እንቅስቃሴ ጋር ከማንቀዋለል ያለፈ ማድረግ አቃተኝ፡፡ ብዙ ርቀት የሚያቃጥል የሚመስል ረጅም ትንፋሽ ያወጣል።
"ሚስትህ ላንተ አትገባህም:: የሚገባትን ፍቅርና እንክብካቤ አልሰጠሀትም አለኝ እኮ!" ሲለኝ ደነገጥኩም ተናደድኩም፡፡
ሁለቱንም ግን መግለፅ አቃተኝ።አይኖቼ እንደፈጠጡ ለደቂቃ ቆዩ።
ምን ነግረሽው ነው? ምን ብለሽው ነው?ቀና ብሎ አይቶኝ የማያውቅ ልጅ በድፍረት የሚዘልፈኝ?"
"ዲጉ በእናትህ ይሁንብህ እኔ ምንም አላልኩትም፡፡ ምንም የነገርኩትም ነገር የለም።ቁጣው አስፈርቶኛል።
"ምንድነው ፍላጎትሽ? ይሄን ቤተሰብ ማመስ ነው እቅድሽ እዚ ቤት አብረሽኝ ስትመጪ የልቤ ጭንቀት ገብቶሽ ልታግዢኝ መስሎኝ አምሼሽ ነበር። ቹቹን እኔን ያወቀበትን ቀን እራሱን ለእናቱ አግብቻለሁ ብሎ የዋሸበትን ቀን ወንድሙን..... ተራ በተራ ረገመ:: ኮነነ፡፡
"ሚስቴን የቀማኸኝ የቀማኸኝ አይነት እየመሰለኝ ነው። ብሎታል ቤኒ።
ሰው እንዲህ ተናዶ በፊልም ካልሆነ አይቼ የማውቅ አይመስለኝም:: ለተውኔት የተለማመዱት ንዴት ነው የሚመስለው። ሰውነቱ ሁሉ አንዱ አካል ከአንደኛው ተጣልቶ መለያየት የፈለገ አይነት ይወረጫጫል። ስለወቀሰኝ
አልተበሳጨሁም፡፡ የእሱ ሚስት መስዬ ቤተሰቡን በመቀላቀል እሱን የምጠቅመው ትሞትብኛለች የሚላቸውን እናቱን የጠበቅኩለት፣ በህይወቴ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሌላ ሰው ጥሩ
በመስራት ያተረፍኩ መስሎኝ እንጂ አንዳችም የተለየ ፍላጎት አልነበረኝም
ነገሮች ያልፈለግኳቸውን አቅጣጫ ሲይዙም በምን አገባኝ ጥዬ መሄድ እችል ነበር፡፡ ግን አቃተኝ:: ምክንያቴ ቢኒ ይመስለኝ ነበር፡፡ ግን አልነበረም:: ይኸው ዲጉ እንዲህ እየዘለፈኝ እንኳን የማስበው የቀረኝ ሶስት ቀን አጭር መሆኑን ነው።
ሊወጣ ልብስ መደረብ ሲጀምር "የት ልትሄድ ነው?" አልኩት
ከተቀመጥኩበት ተነስቼ አጠገቡ እየደረስኩ።
እንዳትከተይኝ።" ብሎኝ ወደበሩ ሲያመራ ቀድሜው በሩን ተደግፌ ቆ
፡
፡
#ክፍል_አስር
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
በሩ በስሱ ተቆረቆረ እና ዲጉ ስሜን ሲጣራ ሰማሁት። ስቆይበት ግራ ተጋብቶ እንደፈለገኝ እየነገረኝ ወደመኝታ ቤታችን
ሄድን።የሆነ የጥፋተኝነት ስሜት ተሰማኝ፡፡ ሲያጠፋ እንደያዙት ህፃን ቀባጠርኩ፡፡
ምንም አልመለሰልኝም፡፡ ፊቱን አዙሮ ተኛ
ለብዙኛ ጊዜ ተገላበጥኩ፡፡ ለብዙኛ ጊዜ ተነፈስኩ፡፡ ለብዙኛ ጊዜ ስልኬን እያነሳሁ ሰዓት አየሁ፡፡ ለብዙኛ ጊዜ ፊቱን አዙሮ
እንደትናንቱ ክንዱ ላይ ብተኛ ፈለግኩ፡፡
"እሱጋ ማደር ፈልገሽ ነበር?" አለኝ ሳይንቀሳቀስ። እንቅልፍ
የወሰደው መስሎኝ ነበር። ደነገጥኩ፡፡ አልመለስኩለትም።ቃላቶች ምላሴ ላይ ሟሙ:: በቀሰስተኛ እንቅስቃሴ ፊቱን እና
ሰውነቱን ወደ እኔ አዙሮ "ማለፍ የሚከብዱሽ አይነት ወንድ ነው አይደል? ሚስቴ አለመሆንሽን ነግረሽዋል?
አብረሽው ተኛሽ?" ድምፁ ዝግ ያለ ቢሆንም ቁጣ አለው።
“ዲጉ ምንም ነገር አልነገርኩትም። ደግሞስ ምን ብዬ እነግረዋለሁ? አብሬውም አልተኛሁም::"
"ቤተሰቤን የመጠበቅ ሀላፊነት አለብኝ::" አለኝ የቀላ አይኑን እየጎለጎለ፡፡
"ከእኔ ነው እንዴ ታዲያ የምትጠብቃቸው?"
"መጠበቅ ካለባቸውና የስሜትሽ ማራገፊያ ልታደርጊ ካጠመድሻቸው አዎን ካንቺም እጠብቃቸዋለሁ።"የመረረ ቁጣ ያለበት ንግግር ነበር።
ልመልስለት ባስብም አቃተኝ፡፡ የመጨረሻው ንግግሩ ልቤን ዝቅ ሲያደርገው ታውቆኛል።የትኛው የሰውነት አካሌ ላይ የማይገባኝን ቅስሜን ሲያነካክተው ተስምቶኛል ተሰምቶኛል። በማያውቅ ልክ ስለራሴ መጥፎ ስሜት ተሰማኝ፡፡ ምንም ያከልኩ መሰለኝ፡፡ወናነት ከበበኝ፡፡
በዛው ምሽት ሹልክ ብዬ ቤቱን መልቀቅ ፈለግኩ፡፡ ለርካሽ ስሜቴ እንጂ ለቤተሰባዊ መተሳሰራቸው ግድ የሌለኝ ብሽቅ እንደሆንኩ የነገረኝን ማረጋገጥ መሰለኝ እና መልሼ ተውኩት። እንባዬ
መጣ፡፡ የማለቅስበት ምክንያት ንፍዘት ስለመሰለኝ የዓይኔ ቆብ እንደተንጠለጠለ አስቀረሁት።ፊቴን ከእርሱ ከልዬ
ለመተኛት ሞከርኩ፡፡ ደቂቃዎች አለፉ፡፡ ጭንቅላቴ የሚፈነዳ መሰለኝ፡፡ ተነስቼ ጃኬት ስደርብ እንዳልተኛ አየሁት፡፡ ምንም ሳይለኝ ልብስ ደረበና ተከተለኝ፡፡ ከልቤ የፈለግኩት መጨፈር ነበር፡፡ ብቻዬን ክለብ መሄድ፣ ተኪላ መደጋገም፣ በሙዚቃው ማበድ፣ ጠዋት ከሆነ ከማለቀው ወንድ ጎን መንቃት፣ ሁሌም
እንደሚሆነው ጠዋት ከምወስደው ሙቅ ሻወር ጋር ምሽቱን መለቃለቅ... እንደዛ ነበር የፈለግኩት፡፡ ግን አልቻልኩም::
ስለእኔ የተናገረውን ማረጋገጥ አልፈለግኩም። በለሊት ጎን ለጎን
ወክ እያደረግን በዝምታ ተጓዝን፡፡ ጉንጩ ላይ የሚምዘገዘግ እንባዬን ፈቃድ አልሰጠሁትም:: ከቁጥጥሬ ውጪ ነበር፡፡
"ከዚህ በኋላ ያለው መንገድ ጥሩ አይደለም፡፡ እንመለስ?" ሲለኝ
ነበር ትናንት ከተጓዝነው በላይ እንደሄድን የገባኝ፡፡ መልስ ሳልሰጠው አንገቴን እንደደፋሁ አቅጣጫዬን ቀይሬ
ወደመጣንበት ዞርኩ።
"እያለቀስሽ ነው እንዴ?" አለኝ ከፊቴ ቀድሞ ፊቴን ካቀረቀርኩበት ቀና እያደረገ እያየኝ። ድንጋጤው አይኖቹ ውስጥ ያስታውቃል
"አም ሶ ሶሪ ቤች በእናቴ ሞት ይቅርታ" አለኝ ግራ እየተጋባ ይባስ ተናነቀኝ፡፡ ሳግ የበዛበት መንሰቅሰቅ ጀመርኩ፡፡የሚያደርገው ጠፍቶት ተቁነጠነጠ፡፡
"በእግዚአብሔር ቤች በናትሽ! በናትሽ ተለመኚ ይቅርታ ላለማልቀስ በታገልኩ ልክ እንባዬ ገደቡን ይጥሳል።
"እሺ ምን ላድርግልሽ? ምን ባደርግልሽ ጥሩ ትሆኛለሽ?"
"ዝም ብትለኝ!!"
እያለቀስሽ እንዴት ዝም ማለት እችላለሁ? ማልቀሱን ካቆምሽ ዝም እልሻለሁ።" አለኝ። በጭንቅላቴ ንቅናቄ እሺታዬን ነገርኩት። እሱ ዝም ለማለት እየታገለ እኔ እንባዬን ለማቆም እየታገልኩ እቤት ደረስን፡፡ ልቤ ተከፍቶበታል፡፡ ግን ደግሞ ክንዱ ላይ መሆኔ ደስ ብሎኛል። ምንም አላወራንም። እንቅልፍ ወሰደን። ከዛች ለሊት በኋላ በየትኛው ቅፅበት እንደተፈጠረ ያልገባኝ የስሜት ለውጥ ውስጤ ተከስቷል። የቀድሞዋ ባንቺ
ያለመሆኔ ታውቆኛል፡፡
"ከስራ ስወጣ መክሰስ እንብላ?" አለኝ ቤኒ በተለመደው ሁኔታ ፡ ምንድነው የሆነው?በአንድ ምሽት ሞገሱ የተገፈፈው ወይስ የእኔ ዓይን ነው ማየት ያቃተው? ቀልቤን የሚነሳኝ ስበቱ የጠፋብኝ፣ የሚፈታተነኝ ወንዳዊ ግርማው ቀልቤን የቀለለብኝ፡፡ ዲጉን አየሁት፡፡ እንዳቀረቀረ ምግቡን ለመጉሪስ
ያዘጋጃል።
"ቤኒ ይቅርብኝ፡፡ ዛሬ ትንሽ ጉንፋን ነገር ይዞኛል:: ከቤት ባልወጣ ነው ደስ የሚለኝ።" ያልኩት የዲጉን ጥርጣሬ ለማንፃት አልነበረም። የተሰማኝ እንደዛ ስለነበረ ።እንጂ
"ምነው ልጄ? ምን አገኘሽ?" አሉኝ እታባ። ዛሬ ደህና ሆነው እየተንቀሳቀሱ ነው።
"አይ ኸረ ቀላል ነው እታባ!!"
"ሆስፒታል እንሂድ?” ቀጠለ ዲጉ።
"እስቲም እንግባ?" ሰለሰች ኪዱ።
“ኸረ ይሄን ያህል አይደለም።" አልኩኝ ጭንቀታቸው ጭንቅ እየሆነብኝ።
ያለወትሮዬ መኝታ ቤት ተጋድሜ ዋልኩኝ፡፡ ዲጉ እየደጋገመ
ቢመላለስም ደህንነቴን ከመጠየቅ ያለፈ ሳንነጋገር ይወጣል።
ቤተሰቡን ላለማስጨነቅ ማምሻውን
አብሬያቸው ብቀመጥም ዝምታዬ እና የውሸት ፈገግታዬ ሳይረብሻቸው አላለፈም:: ቤኒ አምሽቶ ሰሞኑን ትቶት የነበረ ስካሩን ሰክሮ እየተወላከፈ መጣ።
እታባ ምሬታቸውን አሰሙ።ኪዱ ባትናገርም በድርጊቱ መቀየሟን የሚያሳይ ገፅታ አስይታው ወደመኝታዋ ሄደች ዲጉ ወደ መኝታ ቤቱ ይዞት ገባ። ምን እንደሚባባሉ ባይሰማኝም
እየተቆጣው እንደሆነ ከድምፁ ያስታውቃል፡፡ እታባን አስተኝቻቸው ወደመኝታ ቤታችን ከመግባቴ ዲጉ በቁጣ እየነደደ ተከትሎኝ ገባ።
ፀጉሩን እየቆፈረ መኝታ ቤቱ ውስጥ ባለው ክፍት ቦታ ሁሉ ተንጎራደደ። አስፈሪ ሆነብኝ፡፡ ዓይኔን ከሰውነቱ እንቅስቃሴ ጋር ከማንቀዋለል ያለፈ ማድረግ አቃተኝ፡፡ ብዙ ርቀት የሚያቃጥል የሚመስል ረጅም ትንፋሽ ያወጣል።
"ሚስትህ ላንተ አትገባህም:: የሚገባትን ፍቅርና እንክብካቤ አልሰጠሀትም አለኝ እኮ!" ሲለኝ ደነገጥኩም ተናደድኩም፡፡
ሁለቱንም ግን መግለፅ አቃተኝ።አይኖቼ እንደፈጠጡ ለደቂቃ ቆዩ።
ምን ነግረሽው ነው? ምን ብለሽው ነው?ቀና ብሎ አይቶኝ የማያውቅ ልጅ በድፍረት የሚዘልፈኝ?"
"ዲጉ በእናትህ ይሁንብህ እኔ ምንም አላልኩትም፡፡ ምንም የነገርኩትም ነገር የለም።ቁጣው አስፈርቶኛል።
"ምንድነው ፍላጎትሽ? ይሄን ቤተሰብ ማመስ ነው እቅድሽ እዚ ቤት አብረሽኝ ስትመጪ የልቤ ጭንቀት ገብቶሽ ልታግዢኝ መስሎኝ አምሼሽ ነበር። ቹቹን እኔን ያወቀበትን ቀን እራሱን ለእናቱ አግብቻለሁ ብሎ የዋሸበትን ቀን ወንድሙን..... ተራ በተራ ረገመ:: ኮነነ፡፡
"ሚስቴን የቀማኸኝ የቀማኸኝ አይነት እየመሰለኝ ነው። ብሎታል ቤኒ።
ሰው እንዲህ ተናዶ በፊልም ካልሆነ አይቼ የማውቅ አይመስለኝም:: ለተውኔት የተለማመዱት ንዴት ነው የሚመስለው። ሰውነቱ ሁሉ አንዱ አካል ከአንደኛው ተጣልቶ መለያየት የፈለገ አይነት ይወረጫጫል። ስለወቀሰኝ
አልተበሳጨሁም፡፡ የእሱ ሚስት መስዬ ቤተሰቡን በመቀላቀል እሱን የምጠቅመው ትሞትብኛለች የሚላቸውን እናቱን የጠበቅኩለት፣ በህይወቴ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሌላ ሰው ጥሩ
በመስራት ያተረፍኩ መስሎኝ እንጂ አንዳችም የተለየ ፍላጎት አልነበረኝም
ነገሮች ያልፈለግኳቸውን አቅጣጫ ሲይዙም በምን አገባኝ ጥዬ መሄድ እችል ነበር፡፡ ግን አቃተኝ:: ምክንያቴ ቢኒ ይመስለኝ ነበር፡፡ ግን አልነበረም:: ይኸው ዲጉ እንዲህ እየዘለፈኝ እንኳን የማስበው የቀረኝ ሶስት ቀን አጭር መሆኑን ነው።
ሊወጣ ልብስ መደረብ ሲጀምር "የት ልትሄድ ነው?" አልኩት
ከተቀመጥኩበት ተነስቼ አጠገቡ እየደረስኩ።
እንዳትከተይኝ።" ብሎኝ ወደበሩ ሲያመራ ቀድሜው በሩን ተደግፌ ቆ
👍7
#ቅዳሴና_ቀረርቶ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
በአንደኛው እጁ አንገቴን አነቀኝ፡፡ እየሳመኝ አንገቴ ላይ ትንፋሽ እስኪያጥረኝ ሲጠብቅ በእጄ ላስለቅቀው
ዲጉ?" አልኩት ከንፈሬን ከከንፈሩ በቀስታ አላቅቄ፡፡ ቀስ ብሎ እጁን እየሰበሰበ ደጋግሞ ወደውጪ እየተነፈሰ ንዴቱን ለማብረድ ሞከረ በቆምኩበት ትቶኝ አልጋው ጫፍ ላይ ተቀመጠ። ከቆምኩበት ሳልንቀሳቀስ ቆየሁ፡፡
“ስናደድ የማደርገው እንደዚህ ነው::” አለኝ መሬት መሬቱን እያየ።
“ባር ነበር ልትሄድ የነበረው?" አልኩት መገረሜን መደበቅ እያቃተኝ፡፡
በማንበብ እና በመስማት ደረጃ ሲበሳጩ ወሲብ ማድረግ የሚመርጡ ሰዎች እንዳሉ አውቃለሁ፡፡ እንደ ዲጉ አይነት የረጉ ሰዎች ባህሪ ይሆናል ብሎ
ማሰብ ግን ከበደኝ።በጭንቅላቱ ንቅናቄ ግምቴ ልክ መሆኑን ነገረኝ፡፡አልፈራሁትም፡፡ አልጠላሁትም፡፡ አልኮነንኩትም። ምን እያሰብኩ እንደሆነ ራሴን የምጠይቅበት ሽራፊ ደቂቃ ሳላባክን አጠገቡ ደረስኩ። ገብቶታል። የእርሱ በማይመስል ፍጥነትና ጉልበት
አጠገቡ ከመድረሴ ቀለበኝ፡፡
"ይቅርታ" አለኝ ጠዋት የበለዘ ክንዴን እያሻሸ በፀፀት በታጀለ ስሜት ውስጥ ሆኜ።
"አልጠላሁትም!! ተቃራኒው ነው የተሰማኝ፡፡" አልኩት ከልቤ።
የዚህን እለት ማታ ልባችን ያገነፈለው ሀሴት ፊታችን ላይ እየጮኸ እራት ሊጋብዘኝ ይዞኝ ወጣ፡፡እንዲህ ያልተቀዣበረ ፍስሃ ተሰምቶት አያውቅም በወንድማማቾች መሃል የተፈጠረው መቃረን ሀሳቤን ሊከፍለው ቢታገልም በሚሰማኝ ፌሽታ ይዋጣል፡፡ የመጀመሪያው ከወንድ ጋር የኖረኝ የተለየ
ስሜት የነበረው እራት ነበር። ለቹቹ የተፈጠረውን ስነግራት ጆሮዬ እስኪደነቁር በስልኩ ሞገድ ጮኸች። እውነቴን መሆኑን ለማረጋገጥ ደጋግማ አስማለችኝ።እንደበፊቱ ሳይሰለቸኝ ደጋግሜ ማልኩላት። ቤን ለስራ ጉዳይ ከከተማ እንደሚወጣ ለእነእታባ ነግሯቸው በነጋታው ሄደ፡፡ እኔና ዲጉ ግን ከኛ መራቅ ፈልጎ መሆኑ ገብቶናል።
ብትችዪና ተጨማሪ ቀናትን እዚህ ብትሆኚ ስወድሽ" አለኝ ዲጉ ቀጥረነው የነበረው የቀን ገደብ የሚያልቅ
ቀን፡ ልጠይቀው የነበረው ከዛስ?” የሚለውን ነበር፡፡ ስለነገ አብሮነታችን ያሰበውን ነበር ማወቅ የምፈልገው:: ምናልባት መልሱን ፈርቼ ወይም ይሄን ለመጠየቅ የፈጠንኩ ስለመሰለኝ
ዲጉ ያለምንም ማቅማማት የዓመት ፈቃዴን ወጣሁ። ለቤተሰቡ የተሻለ የመሰለው በድጋሚ መዋሸት ነበር እናም ቀን ለመጨመር ማሰባችንን ብቻ ነገራቸው:: ደስታቸው ስለአየለባቸው ለምን? እንዴት? ያለ ምንም።
“ዲጉ እየፈራሁ ነው::" አልኩት ከእርሱ ጋር ሆኜ የሚያልፉት እያንዳንዱ ቀናት ልቤ እስኪጨነቅ በመውደዱ እየተጣበበ
እንደሆነ በተሰማኝ ሰዓት
"ለምን? ምንድን ነው የሚያስፈራሽ?"
| "ከዚህ ቀደም እንዲህ ዓይነት ስሜት ተሰምቶኝ አያውቅም፡፡ ዲጉ
በጣም እየወደድኩህ ነው።ተመልስህ መሄድህን ሳስበው ምናለ ቢቀርብኝ እላለሁ።" አልኩት። መልሱ የነገ ህይወቱ ውጥን ውስጥ እኔ መደመሬን እንዲያረጋግጥልኝ እየፈለግኩ፡፡
“ከወደድሽኝ ለምን ልቅርብሽ? በቻልሽው ልክ ውደጂኝ” አለኝ።እርሱም እኔም ነገን መፍራቴን እናውቃለን፡፡ ነገር ግን ስለነገ
ከሚያረጋግጥልኝ ይልቅ “ለነገ ሀዘን የዛሬ ደስታሽን ቀብድ ታስዬዣለሽ?" አለኝ
ነገም እኮ ዛሬ ይሆናል፡፡ ዛሬ ትላንት ሲባል ነገ ዛሬ ሊሆን ትላንት ላይ የነበረኝ ፍካት የዛሬ መክሰም ሊሆን ይችላል፡” ብዬ መለስኩለት።
"ስለነገ ዋስትና የለንም።ዛሬን እንኑር አለኝ።
ይሄ የቃላት ልውውጣችን እየፈራ ለነበረ ልቤ ተጨማሪ ፍርሃት ደረበበት ዲጉ ሁሌም ስለነገ ህይወታችን ልጠይቀው በሞከርኩ ቁጥር ስለአሁን ብቻ እንድንኖር ስለነገ እየወጠንን ዛሬያችንን እንዳናባክን ነው የሚመልስልኝ፡ ባልፈልግም አለማሰብ አቃተኝ።እርሱ ወደ ህይወቴ እስከመጣበት ጊዜ ድረስ ሁሉ ሰላም ነበር በምርጥ ፀሃፊ እንደተተየበ 'ቧልት' ተውኔት
የትዕይንቱን ቅደም ተከተል እየጠበቀ የሚያልፍ ሳቅና ደስታ የሞላበት ፍፁም ነበር፡፡ እኔም ስለዛሬ እንጂ ሰለነገ የማልኖር ነበርኩ፡፡በነጎዱ ትናንቶቼ ውስጥ ለተከሰቱ ስዎችም ክስተቶችም
ቁብ ያልነበረኝ ቅርብ አላሚ ነበርኩ፡፡
አመንኩት። ወይም ካለማመን ውጪ ምርጫ አልሰጠኝም ነበር እና ዛሬን አብሬው ኖርኩ፡፡ የዛሬ ደስታዬን ሸመትኩ፡፡ በደስታዬ ውስጥ ምሉዕነቱ የእርሱ ፍቅር ነበረ።በሳቄ ውስጥ እርሱ ነበረ። የህይወቴ ፀሃይ ሆኖ ያደመቀኝም ያሞቀኝም እርሱ ሆነ፡፡ ልዩነታችን ለእኔ በእርሱ ውስጥ ዛሬ ነበረ። ነገም በእርሱ ውስጥ ይኖራል፡፡ በትናንተናዬ ውስጥ ብዙዎች ኖረዋል፡፡ የቱም ቀኔ በነሱ ውስጥ ኖሮ አያውቅም፡፡ቀኖች እንጂ በእርሱ ውስጥ ያሉት
እርሱ አልነበረም በቀኖቼ ውስጥ ያለው::
ዘግይቶ ሲገባኝ ለእርሱ እንደዛ አልነበረም፡፡በዛሬው ውስጥ እኔ አለሁ።በነገው ውስጥ የትኛዋም ሴት ልትሆን እንደምትችል፡፡በትናንትናው
ውስጥ አንዷ እንደኖረችው፡፡ እኔ የቀኖቹ ክስተት ብቻ ነበርኩ!! ያን ያወቅኩት በብዙ ዛሬዎች ከጠፋሁ በኋላ ማርገዜን የነገርኩት ቀን ነበር፡፡ ልጅህን በሆዴ ተሸክሜያለሁ ያልኩት ሳይሆን የሚሳሳላትን የባተሰቡን አካል ገደልኩኝ
ያልኩት ነበር የሚመስለው፡፡ የማላውቀው አብሬው የከረምኩት ያልሆነ ሌላ ሰው ሆነ።
"ምን አስበሽ ነው?" አለኝ ከብዙ ድንፋታ በኋላ፡ ደንግጬ ስለነበር ዝም ብዬ ነበር ስሰማው የነበረው። የተረጋጋሁ
ስለመሰለኝ የሚያነክስ ልቤን ደግፌ መለስኩለት።
“ምንም! ምንም አስቤ አልነበረም:: ጭራሹኑም አስቤው የተከሰተ
ነገር አልነበረም። ማርገዜን ሳውቅ ግን ደስ ነበር ያለኝ፡፡ አንተም ደስ የሚልህ ነበር የመሰለኝ፡፡"
“በፍፁም! በፍፁም ካንቺ ጋር ራሴን ለማሰር ዝግጁ አይደለሁም::" ያለኝ ብዙ ህመም ነበረው:: ብዙ መስበር፡፡ የበዛ
ውድቀት።
“አልገባኝም:: ከኔ ጋር ራስህን ማሰር? እስከአሁን የነበረን ነገር ምንድን ነበር?"
“ምንም! አብረን የምናሳልፈውን ጊዜ
እወደዋለሁ፡፡ እወድሽማለሁ። ለየትኛውም ሀላፊነት ግን ዝግጁ አይደለሁም::" መኝታ ቤታችን ውስጥ እየጮኸ ነው የሚናገረው:: ቤተሰቦቹ
ቢሰሙት እንኳን ግድ የነበረው አይመስልም። ኢምንት ያህል የፍቅር ቃና የለውም። ለምንድነበር እንደወደደኝ ሲሰማኝ የነበረው
"በቃ? በመሃከላችን የነበረው ነገር ላንተ ትርጉሙ ይህቺን ታህል ነው? ምንም?" ይሄን ስጠይቀው እኔም እየጮህኩና እየተቆጣው ነበር።
“በህይወትሽ አዲስ ነገር አልተከሰተም፡፡ ከሆነ ሰው ጋር መሆንም መለያየትም አዲስ የተከሰተብሽ አታስመስዪ፡፡ የበደልኩሽ አድርገሽ አትውቀሺኝ።” ላለው መልስ አልነበረኝም፡፡ መመለስ
ፈልጌም ቢሆን የትኛውም ቃል ስሜቴን አይገልፀውም ነበር። እየተጎተትኩ ከመኝታ ቤቱ ለመውጣት ስጀምር በተናገረው ይሁን እኔጋር በፈጠረው ስሜት ተቀዣበረ።
“ቤች በእናቴ ይሁንብሽ ይቅርታ! እንደሱ ማለቴ አልነበረም አንቺ ጥሩ ሴት ነሽ! ነገር ግን...አለ ያዘነበት ወይም የተፀፀተበት ልክ በነዛ ቃላት ያጠቆረውን ልቤን ትንሽዬ እንኳን ማከም አይችልም። በእርሱና በወንድሙ መሃከል የተፈጠረው
ፀብ ምክኒያቷ እኔ መሆኔንና ቤን ከቤት የወጣው እኔን ስለሚወደኝ መሆኑን ዘበዘበ። ለቤተሰቡ ቅድሚያ እንደሚሰጥ
ነገረኝ፡፡
"ማለት የፈለግከውን ብለሃል ዲጉዬ::" ብዬው የእጅ ቦርሳዬን ይዤ ወጣሁ። ቢከተለኝ ተመኝቼ ነበር። እሱ ግን አላደረገውም።ቀጥታ ወደ አዲስ አበባ መጣሁ።
የፈራሁት ነገ ዛሬ ሲሆን የህይወቴ ብቻ ሳይሆን የዓለም ፀሃይ እርሱ የሆነ እስኪመስለኝ ዓለም ጨለመችብኝ አይወደኝም። በህይወቴ ፍቅርን ያወቅኩበት ሰው የሳምንታት አጣባቂው እና የአልጋ ፈንጠዝያው አጋር ከመሆን ያለፈ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
በአንደኛው እጁ አንገቴን አነቀኝ፡፡ እየሳመኝ አንገቴ ላይ ትንፋሽ እስኪያጥረኝ ሲጠብቅ በእጄ ላስለቅቀው
ዲጉ?" አልኩት ከንፈሬን ከከንፈሩ በቀስታ አላቅቄ፡፡ ቀስ ብሎ እጁን እየሰበሰበ ደጋግሞ ወደውጪ እየተነፈሰ ንዴቱን ለማብረድ ሞከረ በቆምኩበት ትቶኝ አልጋው ጫፍ ላይ ተቀመጠ። ከቆምኩበት ሳልንቀሳቀስ ቆየሁ፡፡
“ስናደድ የማደርገው እንደዚህ ነው::” አለኝ መሬት መሬቱን እያየ።
“ባር ነበር ልትሄድ የነበረው?" አልኩት መገረሜን መደበቅ እያቃተኝ፡፡
በማንበብ እና በመስማት ደረጃ ሲበሳጩ ወሲብ ማድረግ የሚመርጡ ሰዎች እንዳሉ አውቃለሁ፡፡ እንደ ዲጉ አይነት የረጉ ሰዎች ባህሪ ይሆናል ብሎ
ማሰብ ግን ከበደኝ።በጭንቅላቱ ንቅናቄ ግምቴ ልክ መሆኑን ነገረኝ፡፡አልፈራሁትም፡፡ አልጠላሁትም፡፡ አልኮነንኩትም። ምን እያሰብኩ እንደሆነ ራሴን የምጠይቅበት ሽራፊ ደቂቃ ሳላባክን አጠገቡ ደረስኩ። ገብቶታል። የእርሱ በማይመስል ፍጥነትና ጉልበት
አጠገቡ ከመድረሴ ቀለበኝ፡፡
"ይቅርታ" አለኝ ጠዋት የበለዘ ክንዴን እያሻሸ በፀፀት በታጀለ ስሜት ውስጥ ሆኜ።
"አልጠላሁትም!! ተቃራኒው ነው የተሰማኝ፡፡" አልኩት ከልቤ።
የዚህን እለት ማታ ልባችን ያገነፈለው ሀሴት ፊታችን ላይ እየጮኸ እራት ሊጋብዘኝ ይዞኝ ወጣ፡፡እንዲህ ያልተቀዣበረ ፍስሃ ተሰምቶት አያውቅም በወንድማማቾች መሃል የተፈጠረው መቃረን ሀሳቤን ሊከፍለው ቢታገልም በሚሰማኝ ፌሽታ ይዋጣል፡፡ የመጀመሪያው ከወንድ ጋር የኖረኝ የተለየ
ስሜት የነበረው እራት ነበር። ለቹቹ የተፈጠረውን ስነግራት ጆሮዬ እስኪደነቁር በስልኩ ሞገድ ጮኸች። እውነቴን መሆኑን ለማረጋገጥ ደጋግማ አስማለችኝ።እንደበፊቱ ሳይሰለቸኝ ደጋግሜ ማልኩላት። ቤን ለስራ ጉዳይ ከከተማ እንደሚወጣ ለእነእታባ ነግሯቸው በነጋታው ሄደ፡፡ እኔና ዲጉ ግን ከኛ መራቅ ፈልጎ መሆኑ ገብቶናል።
ብትችዪና ተጨማሪ ቀናትን እዚህ ብትሆኚ ስወድሽ" አለኝ ዲጉ ቀጥረነው የነበረው የቀን ገደብ የሚያልቅ
ቀን፡ ልጠይቀው የነበረው ከዛስ?” የሚለውን ነበር፡፡ ስለነገ አብሮነታችን ያሰበውን ነበር ማወቅ የምፈልገው:: ምናልባት መልሱን ፈርቼ ወይም ይሄን ለመጠየቅ የፈጠንኩ ስለመሰለኝ
ዲጉ ያለምንም ማቅማማት የዓመት ፈቃዴን ወጣሁ። ለቤተሰቡ የተሻለ የመሰለው በድጋሚ መዋሸት ነበር እናም ቀን ለመጨመር ማሰባችንን ብቻ ነገራቸው:: ደስታቸው ስለአየለባቸው ለምን? እንዴት? ያለ ምንም።
“ዲጉ እየፈራሁ ነው::" አልኩት ከእርሱ ጋር ሆኜ የሚያልፉት እያንዳንዱ ቀናት ልቤ እስኪጨነቅ በመውደዱ እየተጣበበ
እንደሆነ በተሰማኝ ሰዓት
"ለምን? ምንድን ነው የሚያስፈራሽ?"
| "ከዚህ ቀደም እንዲህ ዓይነት ስሜት ተሰምቶኝ አያውቅም፡፡ ዲጉ
በጣም እየወደድኩህ ነው።ተመልስህ መሄድህን ሳስበው ምናለ ቢቀርብኝ እላለሁ።" አልኩት። መልሱ የነገ ህይወቱ ውጥን ውስጥ እኔ መደመሬን እንዲያረጋግጥልኝ እየፈለግኩ፡፡
“ከወደድሽኝ ለምን ልቅርብሽ? በቻልሽው ልክ ውደጂኝ” አለኝ።እርሱም እኔም ነገን መፍራቴን እናውቃለን፡፡ ነገር ግን ስለነገ
ከሚያረጋግጥልኝ ይልቅ “ለነገ ሀዘን የዛሬ ደስታሽን ቀብድ ታስዬዣለሽ?" አለኝ
ነገም እኮ ዛሬ ይሆናል፡፡ ዛሬ ትላንት ሲባል ነገ ዛሬ ሊሆን ትላንት ላይ የነበረኝ ፍካት የዛሬ መክሰም ሊሆን ይችላል፡” ብዬ መለስኩለት።
"ስለነገ ዋስትና የለንም።ዛሬን እንኑር አለኝ።
ይሄ የቃላት ልውውጣችን እየፈራ ለነበረ ልቤ ተጨማሪ ፍርሃት ደረበበት ዲጉ ሁሌም ስለነገ ህይወታችን ልጠይቀው በሞከርኩ ቁጥር ስለአሁን ብቻ እንድንኖር ስለነገ እየወጠንን ዛሬያችንን እንዳናባክን ነው የሚመልስልኝ፡ ባልፈልግም አለማሰብ አቃተኝ።እርሱ ወደ ህይወቴ እስከመጣበት ጊዜ ድረስ ሁሉ ሰላም ነበር በምርጥ ፀሃፊ እንደተተየበ 'ቧልት' ተውኔት
የትዕይንቱን ቅደም ተከተል እየጠበቀ የሚያልፍ ሳቅና ደስታ የሞላበት ፍፁም ነበር፡፡ እኔም ስለዛሬ እንጂ ሰለነገ የማልኖር ነበርኩ፡፡በነጎዱ ትናንቶቼ ውስጥ ለተከሰቱ ስዎችም ክስተቶችም
ቁብ ያልነበረኝ ቅርብ አላሚ ነበርኩ፡፡
አመንኩት። ወይም ካለማመን ውጪ ምርጫ አልሰጠኝም ነበር እና ዛሬን አብሬው ኖርኩ፡፡ የዛሬ ደስታዬን ሸመትኩ፡፡ በደስታዬ ውስጥ ምሉዕነቱ የእርሱ ፍቅር ነበረ።በሳቄ ውስጥ እርሱ ነበረ። የህይወቴ ፀሃይ ሆኖ ያደመቀኝም ያሞቀኝም እርሱ ሆነ፡፡ ልዩነታችን ለእኔ በእርሱ ውስጥ ዛሬ ነበረ። ነገም በእርሱ ውስጥ ይኖራል፡፡ በትናንተናዬ ውስጥ ብዙዎች ኖረዋል፡፡ የቱም ቀኔ በነሱ ውስጥ ኖሮ አያውቅም፡፡ቀኖች እንጂ በእርሱ ውስጥ ያሉት
እርሱ አልነበረም በቀኖቼ ውስጥ ያለው::
ዘግይቶ ሲገባኝ ለእርሱ እንደዛ አልነበረም፡፡በዛሬው ውስጥ እኔ አለሁ።በነገው ውስጥ የትኛዋም ሴት ልትሆን እንደምትችል፡፡በትናንትናው
ውስጥ አንዷ እንደኖረችው፡፡ እኔ የቀኖቹ ክስተት ብቻ ነበርኩ!! ያን ያወቅኩት በብዙ ዛሬዎች ከጠፋሁ በኋላ ማርገዜን የነገርኩት ቀን ነበር፡፡ ልጅህን በሆዴ ተሸክሜያለሁ ያልኩት ሳይሆን የሚሳሳላትን የባተሰቡን አካል ገደልኩኝ
ያልኩት ነበር የሚመስለው፡፡ የማላውቀው አብሬው የከረምኩት ያልሆነ ሌላ ሰው ሆነ።
"ምን አስበሽ ነው?" አለኝ ከብዙ ድንፋታ በኋላ፡ ደንግጬ ስለነበር ዝም ብዬ ነበር ስሰማው የነበረው። የተረጋጋሁ
ስለመሰለኝ የሚያነክስ ልቤን ደግፌ መለስኩለት።
“ምንም! ምንም አስቤ አልነበረም:: ጭራሹኑም አስቤው የተከሰተ
ነገር አልነበረም። ማርገዜን ሳውቅ ግን ደስ ነበር ያለኝ፡፡ አንተም ደስ የሚልህ ነበር የመሰለኝ፡፡"
“በፍፁም! በፍፁም ካንቺ ጋር ራሴን ለማሰር ዝግጁ አይደለሁም::" ያለኝ ብዙ ህመም ነበረው:: ብዙ መስበር፡፡ የበዛ
ውድቀት።
“አልገባኝም:: ከኔ ጋር ራስህን ማሰር? እስከአሁን የነበረን ነገር ምንድን ነበር?"
“ምንም! አብረን የምናሳልፈውን ጊዜ
እወደዋለሁ፡፡ እወድሽማለሁ። ለየትኛውም ሀላፊነት ግን ዝግጁ አይደለሁም::" መኝታ ቤታችን ውስጥ እየጮኸ ነው የሚናገረው:: ቤተሰቦቹ
ቢሰሙት እንኳን ግድ የነበረው አይመስልም። ኢምንት ያህል የፍቅር ቃና የለውም። ለምንድነበር እንደወደደኝ ሲሰማኝ የነበረው
"በቃ? በመሃከላችን የነበረው ነገር ላንተ ትርጉሙ ይህቺን ታህል ነው? ምንም?" ይሄን ስጠይቀው እኔም እየጮህኩና እየተቆጣው ነበር።
“በህይወትሽ አዲስ ነገር አልተከሰተም፡፡ ከሆነ ሰው ጋር መሆንም መለያየትም አዲስ የተከሰተብሽ አታስመስዪ፡፡ የበደልኩሽ አድርገሽ አትውቀሺኝ።” ላለው መልስ አልነበረኝም፡፡ መመለስ
ፈልጌም ቢሆን የትኛውም ቃል ስሜቴን አይገልፀውም ነበር። እየተጎተትኩ ከመኝታ ቤቱ ለመውጣት ስጀምር በተናገረው ይሁን እኔጋር በፈጠረው ስሜት ተቀዣበረ።
“ቤች በእናቴ ይሁንብሽ ይቅርታ! እንደሱ ማለቴ አልነበረም አንቺ ጥሩ ሴት ነሽ! ነገር ግን...አለ ያዘነበት ወይም የተፀፀተበት ልክ በነዛ ቃላት ያጠቆረውን ልቤን ትንሽዬ እንኳን ማከም አይችልም። በእርሱና በወንድሙ መሃከል የተፈጠረው
ፀብ ምክኒያቷ እኔ መሆኔንና ቤን ከቤት የወጣው እኔን ስለሚወደኝ መሆኑን ዘበዘበ። ለቤተሰቡ ቅድሚያ እንደሚሰጥ
ነገረኝ፡፡
"ማለት የፈለግከውን ብለሃል ዲጉዬ::" ብዬው የእጅ ቦርሳዬን ይዤ ወጣሁ። ቢከተለኝ ተመኝቼ ነበር። እሱ ግን አላደረገውም።ቀጥታ ወደ አዲስ አበባ መጣሁ።
የፈራሁት ነገ ዛሬ ሲሆን የህይወቴ ብቻ ሳይሆን የዓለም ፀሃይ እርሱ የሆነ እስኪመስለኝ ዓለም ጨለመችብኝ አይወደኝም። በህይወቴ ፍቅርን ያወቅኩበት ሰው የሳምንታት አጣባቂው እና የአልጋ ፈንጠዝያው አጋር ከመሆን ያለፈ
👍6😁1
#ቅዳሴና_ቀረርቶ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሁለት(የመጨረሻ ክፍል)
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
...በራሴ መንገድ በውድቀቴ እንኳን ተሳልቄ የማልፍ ጠንካራ እንደነበርኩ ነው የማስበው።አሁን ግን ተሸነፍኩ።ቹቹ በየቀኑ ከስራ በኋላ እኔጋ ትመጣለች። ስለዲጉ ላወራት የምችል ብቸኛ ሰው እርሷ ናት።እለፈልፍላታለው።ከእኔ እኩል እያወራች ይሆን ትሰማኛለች.በእግሬ ለመጓዝ ሞክሪያለሁ። ዓይኔን ሲያለቅስ አገኘዋለሁ ክለብ ሄጄ ለመጨፈር ሞክሪያለሁ። አድርጌው የማላውቅ
ይመስል ቀፈፈኝ።አስር ደቂቃ ሳልቆይ ወደ ቤቴ ተመለስኩ።ለዲጉ ልደውልለት ስልኬን እያነሳሁ ከራሴ ተሟግቻለሁ፡፡ ራሴን የበለጠ ማዋረድ መሰለኝ፡፡ ራሴን ከማዋረድና አሁን ከሚሰማኝ ስቃይ የቱ እንደሚበልጥ ማበላለጥ እያቃተኝ የመደወሉን ሀሳብ እተወዋለሁ።
አዲስ አበባ በተመለስኩ በአራተኛ ቀኔ የተንኳኳ በሬን ስከፍት ቤን መሆኑ አስደነገጠኝ፡፡ እቤት ገብቶ እንደተቀመጠ "ተጎሳቆልሽ እኮ አሞሻል እንዴ?" አለኝ ከላይ እስከ ታች እያየኝ።
"አዎን ታምሜያለሁ:: ልትጠይቀኝ መስሎኝ የመጣኸው? ደስ
አለህ? ከዲጉ ጋር ስለተጣላሁ ደስ አለህ? እንኳን ያሰብከው ሆነልህ!" ንዴቴን ማብረጃ ስላገኘሁ ተወጣሁበት እንጂ የቤን ቤቱን ለቆ መውጣት ለእኔና ለዲጉ መለያየት ያበረከተው ነገር
ምንም መሆኑን በልቤ አውቃለሁ።
ይወድሻል።" አለኝ ቀለል አድርጎ፡፡
"ቤች ደስ አላለኝም! ደስ ሊለኝም አይችልም:: ዲጉ የምወደው ወንድሜ ነው።አንቺ የእርሱ ሚስት ነሽ! ምንም ቢሰማኝ ካንቺ ጋር ልክ አይሆንም:: እንደወደድሽው አውቃለሁ።እሱም
ለጊዜው የቱን ማስቀደም እንዳለበት ግራ
ገብቶት እንጂ ይወድሻል።አለኝ ቀለል አድርጎ።
እመነኝ አንተ የማታውቀው ነገር አለ ቤን!" አልኩት በቀሰስተኛ ድምፅ።
"ሁሉንም አውቃለሁ።ዲጉ ነግሮኛል። ቁምነገሩ እንዴት ጀመራችሁ አይደለም አሁን በመሃከላችሁ ያለው ትስስር ነው።" አለኝ።
"ትስስር? የውሸት ነው። የወደደኝ በመስለኝ ጊዜ ሁሉ እሱጋ ያ ስሜት አልነበረም።"አልኩት ከልቤ።
“ማረጋገጥ ትፈልጊያለሽ?"
“ምኑን?"
"እንደሚወደሽ?"
"አዎን"
"እመኚኝ! ወደ ቤት እንመለስ! እኔ የምልሽን አድርጊ!” ሲለኝ
ስላመንኩት ሳይሆን ዲጉ አጠገብ ከመሆን የተሻለ የምሆንበት
ቦታ ስላልነበረኝ ለመስማማት አስቤ ነበር፡፡ በቤኒ ታጅቦ ወደ ቤት መመለሱ ጥሩ ሀሳብ ስላልመሰለኝ ቤኒ ብቻውን ተመለሰ።
በሚቀጥለው ቀን ግን እታባ ራሳቸው ቹቹን አስከትለው ሲመጡ እንቢ የማልልበት በቂ ሰበብ በመሆኑ አብሬያቸው ተመለስኩ፡፡
እታባ ሲያዩኝ ነበር የተቆጡኝ።
እናትሽ አይደለሁም? ቢያስከፋሽ ለኔ አትነግሪኝም? እንዴት እኔ እያለሁ ዘመዶች ሽጋ ትሄጃለሽ?" ሲሉኝ የተዋሹት ውሽት
መኖሩ ገባኝ።እቤት ከተመለስን በኋላ ከቤን ጋር በረንዳ ላይ ተቀምጬ ዲጉና ኪዱ ከውጪ መጡ። ኪዱ ተጠመጠመችብኝ፡፡ዲጉ ጨበጠኝ እና መሸሽ በሚመስል ሁኔታ ወደ ቤት ገባ፡፡እታባ ቤተሰቡ በተሰበሰበበት ዲጉ ይቅርታ እንዲጠይቀኝ አደረጉ
እኔ ከሄድኩ ጀምሮ በራሱ ሲበሽቅ መቆየቱን ኪዱ ነገረችኝ ።እኔ ግን መስማት የምፈልገው ከእርሱ አፍ ነው።
ይቅርታ የጠየቀኝ ለቤተሰቡ ብሎ ይሁን ከልቡ ማረጋገጥ ነው ፍላጎቴ።እስኪመሽ ድረስ አንድ ነገር ይለኛል ብዬ ብጠብቀው እየደጋገመ “ስለተመለስሽ ደስ ብሎኛል።" ከማለት የዘለለ ለእኔ
ስላለው ስሜት መተንፈስ አልፈለገም፡፡
ሲመሽ መኝታ ቤት ገብቼ ልብስ ስቀይር ዲጉ ወደ ውስጥ ዘለቀ።
"የት ልትሄጂ ነው?" አለኝ፡፡
"ከቤን ጋር ልንጨፍር!” መለስኩለት ቤን እንዳለኝ።
አደረጉ። እኔ ከሄድኩ ጀምሮ በራሱ ሲስሽቅ መቆየቱን
ነገረችኝ። እኔ ግን መስማት የምፈልገው ከእርሱ አፍ ነው::
“ምን ማለት ነው? ተመልሰሽ የመጣሽው ከእርሱ ጋር ለመሆን ነው?" ድምፁን ከፍ አድርጎ በንዴት ጠየቀኝ።
“ምን ግድ አለህ? ከሆነ ሰው ጋር መሆን ከዛ መሄድ አዲስ በህይወቴ የተፈጠረ ነገር ነው እንዴ? ከኔ ጋር መሆኑ ከበቃህ
ከማን ጋር መሆን እንደሌለብኝ ልትነግረኝ ምኔ ነህ?" አልኩት ከእሱ የባሰ ተቆጥቼ
ሌላው ቢቀር ልጄን ነው በሆድሽ የያዝሽው?" አለኝ አስቦ
ሲያበቃ፡፡
“ኸረ? እኔጋ ልጅ የለህም፡፡ ዝግጁ እኮ አይደለህም: የእኔ እንጂ ያንተ ልጅ አይደለም::"
“በቤተሰቤ ውስጥ እንዲህ እንዲሆን አልፈቅድም::" ከማለቱ ቤን ገባ።
"ጨረስሽ?" አለኝ ምንም እንዳልተፈጠረ አስመስሎ፡፡ ጫማዬን እያጠለቅኩ ነበር። ዲጉ እኔን ትቶ ወንድሙ ላይ መደንፋት ጀመረ።እየሰራ ያለው ነገር ጋጠወጥነት መሆኑን ደጋግሞ ነገረው ከመናደዱ የተነሳ ድምፁ እየተዘጋ መጣ፡፡
የቱ ነው የምር ያናደደህ? ከኔ ጋር መሆኗ ነው ካንተ ጋር አለመሆኗ?” አለው ቤን በእርጋታ። ዲጉ መልስ አልመለሰም።ቤን ቀጥሎ "ቶሎ ውጪ" ብሎኝ ሁለታችንን ለብቻችን ጥሎን ሄደ።
"አሁኑኑ እንደማትሄጂ ንገሪው።" አለኝ በሩን ተደግፎ እንዳልወጣ እየተከላከላ፡፡
ለምን ብዬ? እስኪ ያን የማላደርግበት አንድ በቂ ምክንያት አቅርብልኝ።" አልኩት ፊቱ ቆሜ።
"ዛሬ አብረሽው ከወጣሽ ትጣዪኛለሽ፡፡" ሲለኝ ሳቅኩኝ፡፡
“ዲጉዬ ተጣልተኸኛል እኮ! ልቤን እንክት አድርገኸው ተጣልተኸኛል።” አልኩት፡፡ አልመለሰልኝም:: ዓይኖቹን አሸሻቸው፡፡
“እሺ አሁን አሳልፈኝ፡፡" አልኩት።
መጀመርያውኑም ውሸትሽን ነበር ማለት ነው።አልወደድሽኝም ውሸታም ነሽ።ወደሽኝ ቢሆን በዚህ አጭር ቀን ከቤን ጋር አትሆኚም ።እንዳልሽው መጣላታችን ጎድቶሽ ቢሆን እነደዚህ አታደርጊም።ውሸትሽን ነበር እየተወራጨ ይለፈልፋል።የግንባሩ ደም ስር ተገታትሮ ያፈጥብኛል።መልስ ሳልሰጠው በሩን ከፍቼ ልወጣ ስል በሃይል አስቆመኝ፡፡ ባስቆመኝ ጉልበት ያለማቋረጥ ሳመኝ፡፡
"እሺ ቤች ይቅርታ! ይቅርታ በቃ ክፉ ሆኜብሻለሁ፡፡ ለተናገርኩሽ ልብሽን ለሰበረ ንግግሬ ሁሉ በፈለግሽው ቅጭኝ፡፡ እከፍላለሁ።”አለኝ መሳሙን አቁሞ፡፡ ከዚህኛው ንግግር በኋላ እኔ ካቆመበት ቀጠልኩ።
እንድ ነገር ልጠይቅህ?" አልኩት። አልጋው ላይ እንደተዘረርን
“ምን ልመልስልሽ?"
“ስለተበሳጨህ ብቻ ነው? ወይስ?" ምን ብዬ መጠየቅ እንዳለብኝ ጠፋኝ፡፡ ማወቅ የፈለግኩት ግን እሱጋ የነበረኝን ዋጋ ነበር።
እመኚኝ እንዳየሁሽ!! በዛው ቅፅበት የልቤን አጥር ንደሽው ነበር። መቀበል ያቃተኝ ለፍቅርሽ መንበርከኬን ነበር፡፡ ፈራሁ። አለኝ።ላወራ አፌን ስከፍት ዝም አድል ጣቱን ከንፈሬ ላይ አድርጎ ነገረኝ።
“የዛን እለት ማታ በዛ አውሬነት ውስጥ ሆኜ ራስሽን ልትሰጪኝ ስታምኚኝ ፍቅርሽ ብትነግሪኝ ከምረዳው በላይ ገብቶኛል።" ሲለኝ ደስታዬ ጥጉን አጣ፡፡ ከቤን ጋር ሆነ ብለን ያደረግነው ድራማ እንደነበር ስነግረው አልጋው ላይ ተንጋሎ ሳቀ። ደስ ብሉን ስለወደፊታችን ስናቅድ አመሸን፡፡ለመጋባት ወሰንን፡፡ እንቅልፍ ሳይወስደን ብዙ ቆየን። የዚህን ደስታ ልክ አጣጥሜው ማወቄን እንጃ
አንድ ነገር ገባኝ።ህይወት የሂሳብ ቀመር ይመስል የሁለት ተመሳሳይ ነገር ድምር ወይም ብዜት ሁሌ መልሱ አንድ ዓይነት አይመጣባትም:: ውጤቱን የሚወስኑት ሰዎች ናቸው፡፡
በሚቀጥለው ቀን ማታ እኔና ዲጉ ወጣን፡፡ ወደ ቤት ስንመለስ የማርገዜን ዜና ለቤተሰቡ ልናበስር አቅደናል። ሆቴል መግቢያ በርጋ ስንደርስ የምስራቹን ሊነግረው እና የወደፊት እቅዳችንን
ሊያማክረው ፈልጎ አብሮን እራት እንዲበላ የቀጠረው ጓደኛው አጄ እኩል አብሮን ደረስ።ለሰላምታ እጄን ስዘረጋ የፍንዳታ ድምፅ ሲሰማ፤ ዲጉ በቁሙ ሲወድቅ እና ሰቅጣጭ የመኪና ጎማ
ድምፅ ተሰምቶ መኪናው ሲፈተለክ የምንም ሰከንድ ክፍተት ያለ የማይመስል ፈጣን ትዕይንት ነበር
ከአጠገቤ በንፋ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሁለት(የመጨረሻ ክፍል)
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
...በራሴ መንገድ በውድቀቴ እንኳን ተሳልቄ የማልፍ ጠንካራ እንደነበርኩ ነው የማስበው።አሁን ግን ተሸነፍኩ።ቹቹ በየቀኑ ከስራ በኋላ እኔጋ ትመጣለች። ስለዲጉ ላወራት የምችል ብቸኛ ሰው እርሷ ናት።እለፈልፍላታለው።ከእኔ እኩል እያወራች ይሆን ትሰማኛለች.በእግሬ ለመጓዝ ሞክሪያለሁ። ዓይኔን ሲያለቅስ አገኘዋለሁ ክለብ ሄጄ ለመጨፈር ሞክሪያለሁ። አድርጌው የማላውቅ
ይመስል ቀፈፈኝ።አስር ደቂቃ ሳልቆይ ወደ ቤቴ ተመለስኩ።ለዲጉ ልደውልለት ስልኬን እያነሳሁ ከራሴ ተሟግቻለሁ፡፡ ራሴን የበለጠ ማዋረድ መሰለኝ፡፡ ራሴን ከማዋረድና አሁን ከሚሰማኝ ስቃይ የቱ እንደሚበልጥ ማበላለጥ እያቃተኝ የመደወሉን ሀሳብ እተወዋለሁ።
አዲስ አበባ በተመለስኩ በአራተኛ ቀኔ የተንኳኳ በሬን ስከፍት ቤን መሆኑ አስደነገጠኝ፡፡ እቤት ገብቶ እንደተቀመጠ "ተጎሳቆልሽ እኮ አሞሻል እንዴ?" አለኝ ከላይ እስከ ታች እያየኝ።
"አዎን ታምሜያለሁ:: ልትጠይቀኝ መስሎኝ የመጣኸው? ደስ
አለህ? ከዲጉ ጋር ስለተጣላሁ ደስ አለህ? እንኳን ያሰብከው ሆነልህ!" ንዴቴን ማብረጃ ስላገኘሁ ተወጣሁበት እንጂ የቤን ቤቱን ለቆ መውጣት ለእኔና ለዲጉ መለያየት ያበረከተው ነገር
ምንም መሆኑን በልቤ አውቃለሁ።
ይወድሻል።" አለኝ ቀለል አድርጎ፡፡
"ቤች ደስ አላለኝም! ደስ ሊለኝም አይችልም:: ዲጉ የምወደው ወንድሜ ነው።አንቺ የእርሱ ሚስት ነሽ! ምንም ቢሰማኝ ካንቺ ጋር ልክ አይሆንም:: እንደወደድሽው አውቃለሁ።እሱም
ለጊዜው የቱን ማስቀደም እንዳለበት ግራ
ገብቶት እንጂ ይወድሻል።አለኝ ቀለል አድርጎ።
እመነኝ አንተ የማታውቀው ነገር አለ ቤን!" አልኩት በቀሰስተኛ ድምፅ።
"ሁሉንም አውቃለሁ።ዲጉ ነግሮኛል። ቁምነገሩ እንዴት ጀመራችሁ አይደለም አሁን በመሃከላችሁ ያለው ትስስር ነው።" አለኝ።
"ትስስር? የውሸት ነው። የወደደኝ በመስለኝ ጊዜ ሁሉ እሱጋ ያ ስሜት አልነበረም።"አልኩት ከልቤ።
“ማረጋገጥ ትፈልጊያለሽ?"
“ምኑን?"
"እንደሚወደሽ?"
"አዎን"
"እመኚኝ! ወደ ቤት እንመለስ! እኔ የምልሽን አድርጊ!” ሲለኝ
ስላመንኩት ሳይሆን ዲጉ አጠገብ ከመሆን የተሻለ የምሆንበት
ቦታ ስላልነበረኝ ለመስማማት አስቤ ነበር፡፡ በቤኒ ታጅቦ ወደ ቤት መመለሱ ጥሩ ሀሳብ ስላልመሰለኝ ቤኒ ብቻውን ተመለሰ።
በሚቀጥለው ቀን ግን እታባ ራሳቸው ቹቹን አስከትለው ሲመጡ እንቢ የማልልበት በቂ ሰበብ በመሆኑ አብሬያቸው ተመለስኩ፡፡
እታባ ሲያዩኝ ነበር የተቆጡኝ።
እናትሽ አይደለሁም? ቢያስከፋሽ ለኔ አትነግሪኝም? እንዴት እኔ እያለሁ ዘመዶች ሽጋ ትሄጃለሽ?" ሲሉኝ የተዋሹት ውሽት
መኖሩ ገባኝ።እቤት ከተመለስን በኋላ ከቤን ጋር በረንዳ ላይ ተቀምጬ ዲጉና ኪዱ ከውጪ መጡ። ኪዱ ተጠመጠመችብኝ፡፡ዲጉ ጨበጠኝ እና መሸሽ በሚመስል ሁኔታ ወደ ቤት ገባ፡፡እታባ ቤተሰቡ በተሰበሰበበት ዲጉ ይቅርታ እንዲጠይቀኝ አደረጉ
እኔ ከሄድኩ ጀምሮ በራሱ ሲበሽቅ መቆየቱን ኪዱ ነገረችኝ ።እኔ ግን መስማት የምፈልገው ከእርሱ አፍ ነው።
ይቅርታ የጠየቀኝ ለቤተሰቡ ብሎ ይሁን ከልቡ ማረጋገጥ ነው ፍላጎቴ።እስኪመሽ ድረስ አንድ ነገር ይለኛል ብዬ ብጠብቀው እየደጋገመ “ስለተመለስሽ ደስ ብሎኛል።" ከማለት የዘለለ ለእኔ
ስላለው ስሜት መተንፈስ አልፈለገም፡፡
ሲመሽ መኝታ ቤት ገብቼ ልብስ ስቀይር ዲጉ ወደ ውስጥ ዘለቀ።
"የት ልትሄጂ ነው?" አለኝ፡፡
"ከቤን ጋር ልንጨፍር!” መለስኩለት ቤን እንዳለኝ።
አደረጉ። እኔ ከሄድኩ ጀምሮ በራሱ ሲስሽቅ መቆየቱን
ነገረችኝ። እኔ ግን መስማት የምፈልገው ከእርሱ አፍ ነው::
“ምን ማለት ነው? ተመልሰሽ የመጣሽው ከእርሱ ጋር ለመሆን ነው?" ድምፁን ከፍ አድርጎ በንዴት ጠየቀኝ።
“ምን ግድ አለህ? ከሆነ ሰው ጋር መሆን ከዛ መሄድ አዲስ በህይወቴ የተፈጠረ ነገር ነው እንዴ? ከኔ ጋር መሆኑ ከበቃህ
ከማን ጋር መሆን እንደሌለብኝ ልትነግረኝ ምኔ ነህ?" አልኩት ከእሱ የባሰ ተቆጥቼ
ሌላው ቢቀር ልጄን ነው በሆድሽ የያዝሽው?" አለኝ አስቦ
ሲያበቃ፡፡
“ኸረ? እኔጋ ልጅ የለህም፡፡ ዝግጁ እኮ አይደለህም: የእኔ እንጂ ያንተ ልጅ አይደለም::"
“በቤተሰቤ ውስጥ እንዲህ እንዲሆን አልፈቅድም::" ከማለቱ ቤን ገባ።
"ጨረስሽ?" አለኝ ምንም እንዳልተፈጠረ አስመስሎ፡፡ ጫማዬን እያጠለቅኩ ነበር። ዲጉ እኔን ትቶ ወንድሙ ላይ መደንፋት ጀመረ።እየሰራ ያለው ነገር ጋጠወጥነት መሆኑን ደጋግሞ ነገረው ከመናደዱ የተነሳ ድምፁ እየተዘጋ መጣ፡፡
የቱ ነው የምር ያናደደህ? ከኔ ጋር መሆኗ ነው ካንተ ጋር አለመሆኗ?” አለው ቤን በእርጋታ። ዲጉ መልስ አልመለሰም።ቤን ቀጥሎ "ቶሎ ውጪ" ብሎኝ ሁለታችንን ለብቻችን ጥሎን ሄደ።
"አሁኑኑ እንደማትሄጂ ንገሪው።" አለኝ በሩን ተደግፎ እንዳልወጣ እየተከላከላ፡፡
ለምን ብዬ? እስኪ ያን የማላደርግበት አንድ በቂ ምክንያት አቅርብልኝ።" አልኩት ፊቱ ቆሜ።
"ዛሬ አብረሽው ከወጣሽ ትጣዪኛለሽ፡፡" ሲለኝ ሳቅኩኝ፡፡
“ዲጉዬ ተጣልተኸኛል እኮ! ልቤን እንክት አድርገኸው ተጣልተኸኛል።” አልኩት፡፡ አልመለሰልኝም:: ዓይኖቹን አሸሻቸው፡፡
“እሺ አሁን አሳልፈኝ፡፡" አልኩት።
መጀመርያውኑም ውሸትሽን ነበር ማለት ነው።አልወደድሽኝም ውሸታም ነሽ።ወደሽኝ ቢሆን በዚህ አጭር ቀን ከቤን ጋር አትሆኚም ።እንዳልሽው መጣላታችን ጎድቶሽ ቢሆን እነደዚህ አታደርጊም።ውሸትሽን ነበር እየተወራጨ ይለፈልፋል።የግንባሩ ደም ስር ተገታትሮ ያፈጥብኛል።መልስ ሳልሰጠው በሩን ከፍቼ ልወጣ ስል በሃይል አስቆመኝ፡፡ ባስቆመኝ ጉልበት ያለማቋረጥ ሳመኝ፡፡
"እሺ ቤች ይቅርታ! ይቅርታ በቃ ክፉ ሆኜብሻለሁ፡፡ ለተናገርኩሽ ልብሽን ለሰበረ ንግግሬ ሁሉ በፈለግሽው ቅጭኝ፡፡ እከፍላለሁ።”አለኝ መሳሙን አቁሞ፡፡ ከዚህኛው ንግግር በኋላ እኔ ካቆመበት ቀጠልኩ።
እንድ ነገር ልጠይቅህ?" አልኩት። አልጋው ላይ እንደተዘረርን
“ምን ልመልስልሽ?"
“ስለተበሳጨህ ብቻ ነው? ወይስ?" ምን ብዬ መጠየቅ እንዳለብኝ ጠፋኝ፡፡ ማወቅ የፈለግኩት ግን እሱጋ የነበረኝን ዋጋ ነበር።
እመኚኝ እንዳየሁሽ!! በዛው ቅፅበት የልቤን አጥር ንደሽው ነበር። መቀበል ያቃተኝ ለፍቅርሽ መንበርከኬን ነበር፡፡ ፈራሁ። አለኝ።ላወራ አፌን ስከፍት ዝም አድል ጣቱን ከንፈሬ ላይ አድርጎ ነገረኝ።
“የዛን እለት ማታ በዛ አውሬነት ውስጥ ሆኜ ራስሽን ልትሰጪኝ ስታምኚኝ ፍቅርሽ ብትነግሪኝ ከምረዳው በላይ ገብቶኛል።" ሲለኝ ደስታዬ ጥጉን አጣ፡፡ ከቤን ጋር ሆነ ብለን ያደረግነው ድራማ እንደነበር ስነግረው አልጋው ላይ ተንጋሎ ሳቀ። ደስ ብሉን ስለወደፊታችን ስናቅድ አመሸን፡፡ለመጋባት ወሰንን፡፡ እንቅልፍ ሳይወስደን ብዙ ቆየን። የዚህን ደስታ ልክ አጣጥሜው ማወቄን እንጃ
አንድ ነገር ገባኝ።ህይወት የሂሳብ ቀመር ይመስል የሁለት ተመሳሳይ ነገር ድምር ወይም ብዜት ሁሌ መልሱ አንድ ዓይነት አይመጣባትም:: ውጤቱን የሚወስኑት ሰዎች ናቸው፡፡
በሚቀጥለው ቀን ማታ እኔና ዲጉ ወጣን፡፡ ወደ ቤት ስንመለስ የማርገዜን ዜና ለቤተሰቡ ልናበስር አቅደናል። ሆቴል መግቢያ በርጋ ስንደርስ የምስራቹን ሊነግረው እና የወደፊት እቅዳችንን
ሊያማክረው ፈልጎ አብሮን እራት እንዲበላ የቀጠረው ጓደኛው አጄ እኩል አብሮን ደረስ።ለሰላምታ እጄን ስዘረጋ የፍንዳታ ድምፅ ሲሰማ፤ ዲጉ በቁሙ ሲወድቅ እና ሰቅጣጭ የመኪና ጎማ
ድምፅ ተሰምቶ መኪናው ሲፈተለክ የምንም ሰከንድ ክፍተት ያለ የማይመስል ፈጣን ትዕይንት ነበር
ከአጠገቤ በንፋ
👍7