Forwarded from Teklu Tilahun
#ትንቢተ_ፍጻሜ
ወር_ባልሞላ_ጊዜ_2ኛ_ዕትም_ታተመ
እያንዳንዷን ቀን በጥንቃቄ እና በብልሀት መኖርን መዘንጋት የለብንም፡፡ እኛ የመጨረሻዎቹ የሰው ልጅ ፍጥረቶች መሆናችንን ተገንዝበን ይህችን ዓለም ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ እንደምንሰናበታት ባወቅን ጊዜ በእያንዳንዷ ቀናችን ጠንቃቃና ዝግጁ መሆን እንዳለብን መካሪ አያሻንም፡፡ ለሞት ከሚያበቁ በሽታዎች በርን ዘግቶ ማምለጥ፣ ከድንገተኛ መቅሰፍት እና ከወቅታዊ ወረርሽኝ ራስን በመሰወር የመጨረሻዋን ምድራዊ ሕይወት ኑሮ ጨርሶ ወደ ዘላለማዊ ቤታችን ጠቅልሎ ለመሄድ መጠንቀቅ የብልሆች ስራ ነው፡፡ ይህን እያሰባችሁ መኖር እንዳለባችሁ ለማስገንዘብ እወዳለሁ፡፡
#ሲልቪያ_ብራውን
#END_of_DAYS መጽሐፍ
#ትንቢተ_ፍጻሜ በሚል በአማርኛ ተተርጉሞ በገበያ ላይ ውሏል፡፡
*****
በክርስትና፣ በእስልምና፣ በጆሆቫ፣ በራስ ተፈሪያኖች… በሁሉም ኃይማኖቶች ስለዓለም ፍጻሜ የተነበየ መጽሐፍ፡፡
#ኢትዮጵያ_እና_የንጉሶች_ንጉስ_የሆኑት_አጼ_ኃይለስላሴም_በዚህ_መጽሐፍ_ውስጥ_ተጠቅሰዋል፡፡ ከትንቢተ ፍጻሜው ጋር ምን ያገናኛቸው ይሆን?
#እውን_እንደሚባለው_ዓለም_ፍጻሜዋ_አሁን_ይሆን? #ወይስ_ስንት_ዘመን_ትቆይ_ይሆን?
ተርጓሚ ራሴላስ ጋሻነህ
የመጽሐፈ ሔኖክ ኢትዮጵያዊና የስኬት ፍልስፍና መጽሐፍት ተርጓሚ
ወር_ባልሞላ_ጊዜ_2ኛ_ዕትም_ታተመ
እያንዳንዷን ቀን በጥንቃቄ እና በብልሀት መኖርን መዘንጋት የለብንም፡፡ እኛ የመጨረሻዎቹ የሰው ልጅ ፍጥረቶች መሆናችንን ተገንዝበን ይህችን ዓለም ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ እንደምንሰናበታት ባወቅን ጊዜ በእያንዳንዷ ቀናችን ጠንቃቃና ዝግጁ መሆን እንዳለብን መካሪ አያሻንም፡፡ ለሞት ከሚያበቁ በሽታዎች በርን ዘግቶ ማምለጥ፣ ከድንገተኛ መቅሰፍት እና ከወቅታዊ ወረርሽኝ ራስን በመሰወር የመጨረሻዋን ምድራዊ ሕይወት ኑሮ ጨርሶ ወደ ዘላለማዊ ቤታችን ጠቅልሎ ለመሄድ መጠንቀቅ የብልሆች ስራ ነው፡፡ ይህን እያሰባችሁ መኖር እንዳለባችሁ ለማስገንዘብ እወዳለሁ፡፡
#ሲልቪያ_ብራውን
#END_of_DAYS መጽሐፍ
#ትንቢተ_ፍጻሜ በሚል በአማርኛ ተተርጉሞ በገበያ ላይ ውሏል፡፡
*****
በክርስትና፣ በእስልምና፣ በጆሆቫ፣ በራስ ተፈሪያኖች… በሁሉም ኃይማኖቶች ስለዓለም ፍጻሜ የተነበየ መጽሐፍ፡፡
#ኢትዮጵያ_እና_የንጉሶች_ንጉስ_የሆኑት_አጼ_ኃይለስላሴም_በዚህ_መጽሐፍ_ውስጥ_ተጠቅሰዋል፡፡ ከትንቢተ ፍጻሜው ጋር ምን ያገናኛቸው ይሆን?
#እውን_እንደሚባለው_ዓለም_ፍጻሜዋ_አሁን_ይሆን? #ወይስ_ስንት_ዘመን_ትቆይ_ይሆን?
ተርጓሚ ራሴላስ ጋሻነህ
የመጽሐፈ ሔኖክ ኢትዮጵያዊና የስኬት ፍልስፍና መጽሐፍት ተርጓሚ
Forwarded from Teklu Tilahun - ተክሉ ጥላሁን
#ትንቢተ_ፍጻሜ
#3ኛ_ዕትም_በገበያ_ላይ
እያንዳንዷን ቀን በጥንቃቄ እና በብልሀት መኖርን መዘንጋት የለብንም፡፡ እኛ የመጨረሻዎቹ የሰው ልጅ ፍጥረቶች መሆናችንን ተገንዝበን ይህችን ዓለም ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ እንደምንሰናበታት ባወቅን ጊዜ በእያንዳንዷ ቀናችን ጠንቃቃና ዝግጁ መሆን እንዳለብን መካሪ አያሻንም፡፡ ለሞት ከሚያበቁ በሽታዎች በርን ዘግቶ ማምለጥ፣ ከድንገተኛ መቅሰፍት እና ከወቅታዊ ወረርሽኝ ራስን በመሰወር የመጨረሻዋን ምድራዊ ሕይወት ኑሮ ጨርሶ ወደ ዘላለማዊ ቤታችን ጠቅልሎ ለመሄድ መጠንቀቅ የብልሆች ስራ ነው፡፡ ይህን እያሰባችሁ መኖር እንዳለባችሁ ለማስገንዘብ እወዳለሁ፡፡
#ሲልቪያ_ብራውን
#END_of_DAYS መጽሐፍ
#ትንቢተ_ፍጻሜ በሚል በአማርኛ ተተርጉሞ በገበያ ላይ ውሏል፡፡
*
በክርስትና፣ በእስልምና፣ በጆሆቫ፣ በራስ ተፈሪያኖች… በሁሉም ኃይማኖቶች ስለዓለም ፍጻሜ የተነበየ መጽሐፍ፡፡
#ኢትዮጵያ_እና_የንጉሶች_ንጉስ_የሆኑት_አጼ_ኃይለስላሴም_በዚህ_መጽሐፍ_ውስጥ_ተጠቅሰዋል፡፡ ከትንቢተ ፍጻሜው ጋር ምን ያገናኛቸው ይሆን?
#እውን እንደሚባለው ዓለም ፍጻሜዋ አሁን ይሆን? #ወይስ_ስንት_ዘመን_ትቆይ_ይሆን?
ተርጓሚ ራሴላስ ጋሻነህ
የመጽሐፈ ሔኖክ ኢትዮጵያዊና የስኬት ፍልስፍና መጽሐፍት ተርጓሚ
👉 ይቀላቀሉን http://tttttt.me/teklutilahun
#3ኛ_ዕትም_በገበያ_ላይ
እያንዳንዷን ቀን በጥንቃቄ እና በብልሀት መኖርን መዘንጋት የለብንም፡፡ እኛ የመጨረሻዎቹ የሰው ልጅ ፍጥረቶች መሆናችንን ተገንዝበን ይህችን ዓለም ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ እንደምንሰናበታት ባወቅን ጊዜ በእያንዳንዷ ቀናችን ጠንቃቃና ዝግጁ መሆን እንዳለብን መካሪ አያሻንም፡፡ ለሞት ከሚያበቁ በሽታዎች በርን ዘግቶ ማምለጥ፣ ከድንገተኛ መቅሰፍት እና ከወቅታዊ ወረርሽኝ ራስን በመሰወር የመጨረሻዋን ምድራዊ ሕይወት ኑሮ ጨርሶ ወደ ዘላለማዊ ቤታችን ጠቅልሎ ለመሄድ መጠንቀቅ የብልሆች ስራ ነው፡፡ ይህን እያሰባችሁ መኖር እንዳለባችሁ ለማስገንዘብ እወዳለሁ፡፡
#ሲልቪያ_ብራውን
#END_of_DAYS መጽሐፍ
#ትንቢተ_ፍጻሜ በሚል በአማርኛ ተተርጉሞ በገበያ ላይ ውሏል፡፡
*
በክርስትና፣ በእስልምና፣ በጆሆቫ፣ በራስ ተፈሪያኖች… በሁሉም ኃይማኖቶች ስለዓለም ፍጻሜ የተነበየ መጽሐፍ፡፡
#ኢትዮጵያ_እና_የንጉሶች_ንጉስ_የሆኑት_አጼ_ኃይለስላሴም_በዚህ_መጽሐፍ_ውስጥ_ተጠቅሰዋል፡፡ ከትንቢተ ፍጻሜው ጋር ምን ያገናኛቸው ይሆን?
#እውን እንደሚባለው ዓለም ፍጻሜዋ አሁን ይሆን? #ወይስ_ስንት_ዘመን_ትቆይ_ይሆን?
ተርጓሚ ራሴላስ ጋሻነህ
የመጽሐፈ ሔኖክ ኢትዮጵያዊና የስኬት ፍልስፍና መጽሐፍት ተርጓሚ
👉 ይቀላቀሉን http://tttttt.me/teklutilahun
በአዲስ አበባ በህንጻ ግንባታ ሰራተኞች ላይ በደረሰ አደጋ ጉዳት ደረሰ!
በአዲስ አበባ ወሎ ሰፈር አካባቢ እየተገነባ ባለ ህንጻ ላይ ዛሬ ቅዳሜ ሐምሌ 18፤ 2012 ጠዋት ላይ በደረሰ አደጋ አንድ ሰው ሲሞት በ9 ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ከተማ የእሳትና የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ።በህንጻው ግንባታ ላይ የተሰማሩ 55 ሰራተኞችንም ጉዳት ሳይደረስባቸው በህይወት መትረፋቸውንም አስታውቋል።በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 የሚገኘው ይህ ህንጻ በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (INSA) መገንባት የጀመረ ሲሆን ግንባታው ሲገባደድ ኤጀንሲውን ጨምሮ የሰላም ሚኒስቴር እና ሌሎች ተቋማትን በውስጡ ይይዛል ተብሎ የሚጠበቅ ነው።
ዛሬ ከጠዋቱ ሶስት ሰዓት ተኩል ገደማ በህንጻው ላይ የደረሰው አደጋ መንስኤ በውጭ ግድግዳ ላይ የተለጠፉ የሴራሚክ ልባሶች መንሸራተት ያስከተለው እንደሆነ አንድ የነፍስ አድን ሰራተኛ ተናግረዋል። የሴራሚክ ልባሶቹ፤ በግንባታ ሰራተኛ መወጣጫዎች (ስካፎሊዲንግ) ላይ በማረፋቸው የመደርመስ አደጋ መከሰቱን እና ጉዳት መድረሱን አክለዋል። በመወጣጫ መደርመስ አደጋው ጽኑ ጉዳት ከደረሰባቸው ሰራተኞች መካከል አንድ ግለሰብ ሆስፒታል ሲደርስ ህይወቱ ማለፉን የአዲስ አበባ ከተማ የእሳትና የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አንድ ባለሙያ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገልጸዋል። ከባድ የመቁሰል አደጋ የደረሰባቸው ዘጠኝ የግንባታ ሰራተኞች በሆስፒታል በህክምና ላይ እንደሚገኙም አስረድተዋል።
#ኢትዮጵያ_ኢንሳይደር
@YeneTube @FikerAssefa1
በአዲስ አበባ ወሎ ሰፈር አካባቢ እየተገነባ ባለ ህንጻ ላይ ዛሬ ቅዳሜ ሐምሌ 18፤ 2012 ጠዋት ላይ በደረሰ አደጋ አንድ ሰው ሲሞት በ9 ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ከተማ የእሳትና የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ።በህንጻው ግንባታ ላይ የተሰማሩ 55 ሰራተኞችንም ጉዳት ሳይደረስባቸው በህይወት መትረፋቸውንም አስታውቋል።በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 የሚገኘው ይህ ህንጻ በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (INSA) መገንባት የጀመረ ሲሆን ግንባታው ሲገባደድ ኤጀንሲውን ጨምሮ የሰላም ሚኒስቴር እና ሌሎች ተቋማትን በውስጡ ይይዛል ተብሎ የሚጠበቅ ነው።
ዛሬ ከጠዋቱ ሶስት ሰዓት ተኩል ገደማ በህንጻው ላይ የደረሰው አደጋ መንስኤ በውጭ ግድግዳ ላይ የተለጠፉ የሴራሚክ ልባሶች መንሸራተት ያስከተለው እንደሆነ አንድ የነፍስ አድን ሰራተኛ ተናግረዋል። የሴራሚክ ልባሶቹ፤ በግንባታ ሰራተኛ መወጣጫዎች (ስካፎሊዲንግ) ላይ በማረፋቸው የመደርመስ አደጋ መከሰቱን እና ጉዳት መድረሱን አክለዋል። በመወጣጫ መደርመስ አደጋው ጽኑ ጉዳት ከደረሰባቸው ሰራተኞች መካከል አንድ ግለሰብ ሆስፒታል ሲደርስ ህይወቱ ማለፉን የአዲስ አበባ ከተማ የእሳትና የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አንድ ባለሙያ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገልጸዋል። ከባድ የመቁሰል አደጋ የደረሰባቸው ዘጠኝ የግንባታ ሰራተኞች በሆስፒታል በህክምና ላይ እንደሚገኙም አስረድተዋል።
#ኢትዮጵያ_ኢንሳይደር
@YeneTube @FikerAssefa1
በኢትዮጵያ እና በጎረቤት ሀገሮች የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ -19) ወቅታዊ ሁኔታ
#ኢትዮጵያ
በበሽታው የተያዙ - 26,204
ህይወታቸው ያለፈ - 479
#ሱዳን
በበሽታው የተያዙ - 12,115
ህይወታቸው ያለፈ - 792
#ደቡብ ሱዳን
በበሽታው የተያዙ - 2,478
ህይወታቸው ያለፈ - 47
ኤርትራ
በበሽታው የተያዙ - 285
ህይወታቸው ያለፈ - 0
#ሶማሊያ
በበሽታው የተያዙ - 3,227
ህይወታቸው ያለፈ - 93
#ኬንያ
በበሽታው የተያዙ - 28,753
ህይወታቸው ያለፈ - 460
@Yenetube @Fikerassefa
#ኢትዮጵያ
በበሽታው የተያዙ - 26,204
ህይወታቸው ያለፈ - 479
#ሱዳን
በበሽታው የተያዙ - 12,115
ህይወታቸው ያለፈ - 792
#ደቡብ ሱዳን
በበሽታው የተያዙ - 2,478
ህይወታቸው ያለፈ - 47
ኤርትራ
በበሽታው የተያዙ - 285
ህይወታቸው ያለፈ - 0
#ሶማሊያ
በበሽታው የተያዙ - 3,227
ህይወታቸው ያለፈ - 93
#ኬንያ
በበሽታው የተያዙ - 28,753
ህይወታቸው ያለፈ - 460
@Yenetube @Fikerassefa
Forwarded from Teklu Tilahun - ተክሉ ጥላሁን
#ትንቢተ_ፍጻሜ
#3ኛ_ዕትም_በገበያ_ላይ
እያንዳንዷን ቀን በጥንቃቄ እና በብልሀት መኖርን መዘንጋት የለብንም፡፡ እኛ የመጨረሻዎቹ የሰው ልጅ ፍጥረቶች መሆናችንን ተገንዝበን ይህችን ዓለም ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ እንደምንሰናበታት ባወቅን ጊዜ በእያንዳንዷ ቀናችን ጠንቃቃና ዝግጁ መሆን እንዳለብን መካሪ አያሻንም፡፡ ለሞት ከሚያበቁ በሽታዎች በርን ዘግቶ ማምለጥ፣ ከድንገተኛ መቅሰፍት እና ከወቅታዊ ወረርሽኝ ራስን በመሰወር የመጨረሻዋን ምድራዊ ሕይወት ኑሮ ጨርሶ ወደ ዘላለማዊ ቤታችን ጠቅልሎ ለመሄድ መጠንቀቅ የብልሆች ስራ ነው፡፡ ይህን እያሰባችሁ መኖር እንዳለባችሁ ለማስገንዘብ እወዳለሁ፡፡
#ሲልቪያ_ብራውን
#END_of_DAYS መጽሐፍ
#ትንቢተ_ፍጻሜ በሚል በአማርኛ ተተርጉሞ በገበያ ላይ ውሏል፡፡
*
በክርስትና፣ በእስልምና፣ በጆሆቫ፣ በራስ ተፈሪያኖች… በሁሉም ኃይማኖቶች ስለዓለም ፍጻሜ የተነበየ መጽሐፍ፡፡
#ኢትዮጵያ_እና_የንጉሶች_ንጉስ_የሆኑት_አጼ_ኃይለስላሴም_በዚህ_መጽሐፍ_ውስጥ_ተጠቅሰዋል፡፡ ከትንቢተ ፍጻሜው ጋር ምን ያገናኛቸው ይሆን?
#እውን እንደሚባለው ዓለም ፍጻሜዋ አሁን ይሆን? #ወይስ_ስንት_ዘመን_ትቆይ_ይሆን?
ተርጓሚ ራሴላስ ጋሻነህ
የመጽሐፈ ሔኖክ ኢትዮጵያዊና የስኬት ፍልስፍና መጽሐፍት ተርጓሚ
👉 ይቀላቀሉን http://tttttt.me/teklutilahun
#3ኛ_ዕትም_በገበያ_ላይ
እያንዳንዷን ቀን በጥንቃቄ እና በብልሀት መኖርን መዘንጋት የለብንም፡፡ እኛ የመጨረሻዎቹ የሰው ልጅ ፍጥረቶች መሆናችንን ተገንዝበን ይህችን ዓለም ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ እንደምንሰናበታት ባወቅን ጊዜ በእያንዳንዷ ቀናችን ጠንቃቃና ዝግጁ መሆን እንዳለብን መካሪ አያሻንም፡፡ ለሞት ከሚያበቁ በሽታዎች በርን ዘግቶ ማምለጥ፣ ከድንገተኛ መቅሰፍት እና ከወቅታዊ ወረርሽኝ ራስን በመሰወር የመጨረሻዋን ምድራዊ ሕይወት ኑሮ ጨርሶ ወደ ዘላለማዊ ቤታችን ጠቅልሎ ለመሄድ መጠንቀቅ የብልሆች ስራ ነው፡፡ ይህን እያሰባችሁ መኖር እንዳለባችሁ ለማስገንዘብ እወዳለሁ፡፡
#ሲልቪያ_ብራውን
#END_of_DAYS መጽሐፍ
#ትንቢተ_ፍጻሜ በሚል በአማርኛ ተተርጉሞ በገበያ ላይ ውሏል፡፡
*
በክርስትና፣ በእስልምና፣ በጆሆቫ፣ በራስ ተፈሪያኖች… በሁሉም ኃይማኖቶች ስለዓለም ፍጻሜ የተነበየ መጽሐፍ፡፡
#ኢትዮጵያ_እና_የንጉሶች_ንጉስ_የሆኑት_አጼ_ኃይለስላሴም_በዚህ_መጽሐፍ_ውስጥ_ተጠቅሰዋል፡፡ ከትንቢተ ፍጻሜው ጋር ምን ያገናኛቸው ይሆን?
#እውን እንደሚባለው ዓለም ፍጻሜዋ አሁን ይሆን? #ወይስ_ስንት_ዘመን_ትቆይ_ይሆን?
ተርጓሚ ራሴላስ ጋሻነህ
የመጽሐፈ ሔኖክ ኢትዮጵያዊና የስኬት ፍልስፍና መጽሐፍት ተርጓሚ
👉 ይቀላቀሉን http://tttttt.me/teklutilahun
ሕይወት ይቀጥላል !
ለሀገራችን ይበጃል ብለን በመረጥነው መንገድ እኔ እና ባልደረቦቼ በምንችለው ሁሉ ምርጫውን ለማሸነፍ ሌት ተቀን ደክመን ሠርተናል።
ለምርጫ የተመዘገበው ሕዝብ በካርዱ ያልተመዘገበው ደግሞ በዝምታው ምርጫውን አሳውቋል። ኢዜማ እንደ ፓርቲ ስለምርጫው ሂደት እና ውጤት ዝርዝር ማብራሪያ እንደሚሰጥ እና አቋም እንደሚይዝ ይጠበቃል።
መጪው ጊዜ የሕዝብን ምርጫ እና ውሳኔ በጸጋ ተቀብሎ ከአሸናፊው ጋር እንደ አገር ልጅ ተደጋግፎ የምንጓዝበት እንዲሆን እመኛለሁ። እስከዛሬ የሀሳብ ክርክር እና የምርጫ ፉክክር ስናደርግ ነበር። ከአሁን በኋላ ግን የተመረጠው እቅዱን ለማሳካት ያልተመረጥነው ደግሞ ለመጪው ጊዜ ለመዘጋጀት ዕድል አግኝተናል።
በምርጫ ስንወዳደር በሀገር ቤትም ሆነ ከሀገር ውጪም በሚያስፈልገን ሁሉ ለደገፋችሁን ምሥጋናችን ብዙ ነው። አሸናፊ ባያደርገንም ሃሳቦቻችንን ደግፋችሁ ድምጻችሁን የሰጣችሁን ኢትዮጵያውያንን ከልብ እናመሠግናለን። ሕይወት ግን እንደወትሮው ይቀጥላል።
#ኢትዮጵያ_እናመሰግናለን
#አዲስ_አበባ_እናመሰግናለን
አርክቴክት ዮሐንስ መኮንን
@Yenetube @Fikerassefa
ለሀገራችን ይበጃል ብለን በመረጥነው መንገድ እኔ እና ባልደረቦቼ በምንችለው ሁሉ ምርጫውን ለማሸነፍ ሌት ተቀን ደክመን ሠርተናል።
ለምርጫ የተመዘገበው ሕዝብ በካርዱ ያልተመዘገበው ደግሞ በዝምታው ምርጫውን አሳውቋል። ኢዜማ እንደ ፓርቲ ስለምርጫው ሂደት እና ውጤት ዝርዝር ማብራሪያ እንደሚሰጥ እና አቋም እንደሚይዝ ይጠበቃል።
መጪው ጊዜ የሕዝብን ምርጫ እና ውሳኔ በጸጋ ተቀብሎ ከአሸናፊው ጋር እንደ አገር ልጅ ተደጋግፎ የምንጓዝበት እንዲሆን እመኛለሁ። እስከዛሬ የሀሳብ ክርክር እና የምርጫ ፉክክር ስናደርግ ነበር። ከአሁን በኋላ ግን የተመረጠው እቅዱን ለማሳካት ያልተመረጥነው ደግሞ ለመጪው ጊዜ ለመዘጋጀት ዕድል አግኝተናል።
በምርጫ ስንወዳደር በሀገር ቤትም ሆነ ከሀገር ውጪም በሚያስፈልገን ሁሉ ለደገፋችሁን ምሥጋናችን ብዙ ነው። አሸናፊ ባያደርገንም ሃሳቦቻችንን ደግፋችሁ ድምጻችሁን የሰጣችሁን ኢትዮጵያውያንን ከልብ እናመሠግናለን። ሕይወት ግን እንደወትሮው ይቀጥላል።
#ኢትዮጵያ_እናመሰግናለን
#አዲስ_አበባ_እናመሰግናለን
አርክቴክት ዮሐንስ መኮንን
@Yenetube @Fikerassefa
በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ላይ በተፈጸመ ዝርፊያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ ኪሳራ ደረሰ!
በ2016 ዓ.ም ብቻ ከሶስት መቶ በላይ በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ላይ በተፈጸመ ዝርፊያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ ኪሳራ እንዳጋጠመው የ #ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ።በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የህግ አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ አበበ ተስፋ ለኢዜአ እንደገለጹት በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ላይ እየተፈጸመ ያለው ዝርፊያ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ አሳሳቢ ደረጃ መድረሱን ገልጸዋል።
በተቋሙ ላይ ከሚደርሰው ጉዳት በተጨማሪ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ሲዘረፉ በዜጎች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች ላይ የሚያሳድረው ተጽዕኖ ከፍተኛ ነው ብለዋል።በበጀት ዓመቱ ከተፈጸሙ ከሶስት መቶ በላይ ወንጀሎች ውስጥ በ31 ግለሰቦች ላይ ብቻ ከአንድ ዓመት እስከ አስራ ስምንት ዓመት የሚደርስ ጽኑ እስራት እንደተፈረደባቸው ነው ዳይሬክተሩ የገለጹት።ወንጀል ፈጻሚዎችን ተከታትሎ ተገቢውን ፍርድ መስጠት ላይ ያለው ውስንነት የወንጀል ፈጻሚዎቹ ቁጥር እንዲበራከት እያደረገ ነው ሲሉም ተናግረዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በ2016 ዓ.ም ብቻ ከሶስት መቶ በላይ በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ላይ በተፈጸመ ዝርፊያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ ኪሳራ እንዳጋጠመው የ #ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ።በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የህግ አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ አበበ ተስፋ ለኢዜአ እንደገለጹት በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ላይ እየተፈጸመ ያለው ዝርፊያ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ አሳሳቢ ደረጃ መድረሱን ገልጸዋል።
በተቋሙ ላይ ከሚደርሰው ጉዳት በተጨማሪ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ሲዘረፉ በዜጎች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች ላይ የሚያሳድረው ተጽዕኖ ከፍተኛ ነው ብለዋል።በበጀት ዓመቱ ከተፈጸሙ ከሶስት መቶ በላይ ወንጀሎች ውስጥ በ31 ግለሰቦች ላይ ብቻ ከአንድ ዓመት እስከ አስራ ስምንት ዓመት የሚደርስ ጽኑ እስራት እንደተፈረደባቸው ነው ዳይሬክተሩ የገለጹት።ወንጀል ፈጻሚዎችን ተከታትሎ ተገቢውን ፍርድ መስጠት ላይ ያለው ውስንነት የወንጀል ፈጻሚዎቹ ቁጥር እንዲበራከት እያደረገ ነው ሲሉም ተናግረዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
👍14😭3❤2
#ቱርክ ሶተኛው ዙር ንግግር ከመደረጉ በፊት #ኢትዮጵያን እና #ሶማሊያን በተናጠል ልታነጋግር መሆኑን ገልጸች
ቱርክ በ #ኢትዮጵያ እና #ሶማሊያ መካከል ሶተኛው ዙር ንግግር ከመደረጉ በፊት ሁለቱም አገራት ጋር በተናጠል ልታነጋግር ማቀዷን የቱርክየ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፊዳን ሃካን ተለጹ።
ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የባር በር ስምምነት መፈጸሟን ተከትሎ ከሶማሊያ ጋር የተፈጠረውን ውጥረት ለመፍታት በቱርክ አመቻችነት ሁለት ዙር ንግግር ተደርጓል።
ማክሰኞ ዕለት በአክራ ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው ሶስተኛው ዙር ንግግር ቀኑ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ጋር በመገጣጠሙ መራዘሙ ይታወቃል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ፊዳን፤ ቱርክየ የሁለቱን አገራት ሚንስትሮችን እና መሪዎች ለማነጋገር እየጣረች መሆኑን ለአናዶሉ ገልጸዋል። በአንካራው ንግግር ወቅት ሁለቱ አገራት “በተወሰኑ ነጥቦች መቀራረብ” በመቻላቸው ለተፈጠረው ችግር መፍትሄ ሊገኝ እንደሚችል ተስፋ እንዳላቸው ተናግረዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ቱርክ ካለፉት ሁለት ዙር ንግግሮች ልምዶች በመነሳት ሁለቱን አካላት በአንድ ላይ ከማነጋገር ይልቅ ብቻ ለብቻ በማነጋገር የጋራ አስማሚ ነጥብ ላይ ሲደርሱ ለማገናኘት ማቀዷን ገልጸዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ቱርክ በ #ኢትዮጵያ እና #ሶማሊያ መካከል ሶተኛው ዙር ንግግር ከመደረጉ በፊት ሁለቱም አገራት ጋር በተናጠል ልታነጋግር ማቀዷን የቱርክየ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፊዳን ሃካን ተለጹ።
ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የባር በር ስምምነት መፈጸሟን ተከትሎ ከሶማሊያ ጋር የተፈጠረውን ውጥረት ለመፍታት በቱርክ አመቻችነት ሁለት ዙር ንግግር ተደርጓል።
ማክሰኞ ዕለት በአክራ ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው ሶስተኛው ዙር ንግግር ቀኑ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ጋር በመገጣጠሙ መራዘሙ ይታወቃል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ፊዳን፤ ቱርክየ የሁለቱን አገራት ሚንስትሮችን እና መሪዎች ለማነጋገር እየጣረች መሆኑን ለአናዶሉ ገልጸዋል። በአንካራው ንግግር ወቅት ሁለቱ አገራት “በተወሰኑ ነጥቦች መቀራረብ” በመቻላቸው ለተፈጠረው ችግር መፍትሄ ሊገኝ እንደሚችል ተስፋ እንዳላቸው ተናግረዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ቱርክ ካለፉት ሁለት ዙር ንግግሮች ልምዶች በመነሳት ሁለቱን አካላት በአንድ ላይ ከማነጋገር ይልቅ ብቻ ለብቻ በማነጋገር የጋራ አስማሚ ነጥብ ላይ ሲደርሱ ለማገናኘት ማቀዷን ገልጸዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍8❤2
#ሶማሊያ #ኢትዮጵያ
ኢትዮጵያ ወደ ሶማሊያ ፑንትላንድ ግዛት የምታጓጉዘው ያልተፈቀደ የጦር መሳሪያ ዝውውርን በጽኑ አወግዛለሁ አለ የሶማልያ መንግስት ።
ይህ ድርጊት በሶማሊያ ሉዓላዊነት ላይ ከፍተኛ ጥሰትን የሚፈጥር እና ከባድ የብሄራዊ እና ክልላዊ ደህንነት አንድምታዎችን ይፈጥራል ብሏል።
ከኢትዮጵያ ወደ ፑንትላንድ የጦር መሳሪያ ሁለት መኪናዎች ያለምንም ዲፕሎማሲያዊ ተሳትፎ እና ፍቃድ የጦር መሳሪያ ሲያጓጉዙ በሰነድ የተገኙ መረጃዎች ያረጋግጣሉ፣ ይህም የሶማሊያን የግዛት ሉዓላዊነት በግልፅ መጣሱን ያሳያል ብሏል።
የሶማሊያ መንግስት ኢትዮጵያ ለአለም አቀፍ ህግጋት የምታደርገውን ጥረት እና ለቀጣናው መረጋጋት ያላትን ቁርጠኝነት በእጅጉ እንዳሳሰበው ገልጿል።
አሁን በሁለቱ ሀገራት መካከል የተፈጠረው ውጥረት በዲፕሎማሲያዊ መንገድ እንዲፈቱ ቁሮጠኛ ነን ብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
ኢትዮጵያ ወደ ሶማሊያ ፑንትላንድ ግዛት የምታጓጉዘው ያልተፈቀደ የጦር መሳሪያ ዝውውርን በጽኑ አወግዛለሁ አለ የሶማልያ መንግስት ።
ይህ ድርጊት በሶማሊያ ሉዓላዊነት ላይ ከፍተኛ ጥሰትን የሚፈጥር እና ከባድ የብሄራዊ እና ክልላዊ ደህንነት አንድምታዎችን ይፈጥራል ብሏል።
ከኢትዮጵያ ወደ ፑንትላንድ የጦር መሳሪያ ሁለት መኪናዎች ያለምንም ዲፕሎማሲያዊ ተሳትፎ እና ፍቃድ የጦር መሳሪያ ሲያጓጉዙ በሰነድ የተገኙ መረጃዎች ያረጋግጣሉ፣ ይህም የሶማሊያን የግዛት ሉዓላዊነት በግልፅ መጣሱን ያሳያል ብሏል።
የሶማሊያ መንግስት ኢትዮጵያ ለአለም አቀፍ ህግጋት የምታደርገውን ጥረት እና ለቀጣናው መረጋጋት ያላትን ቁርጠኝነት በእጅጉ እንዳሳሰበው ገልጿል።
አሁን በሁለቱ ሀገራት መካከል የተፈጠረው ውጥረት በዲፕሎማሲያዊ መንገድ እንዲፈቱ ቁሮጠኛ ነን ብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
😁23👍14❤2👀2
የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት ከ #ኢትዮጵያ እና ከ #ጂቡቲ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ቃል ገቡ!
የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት አብዲራህማን ሞሀመድ አብዱላሂ ኢሮ ከኢትዮጵያ እና ከጂቡቲ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ቃል ገቡ። ፕሬዝዳንቱ ግኙኝነቱ የሶማሊላንድ ኢኮኖሚያዊ እድገት፣ ጸጥታ እና ቀጠናዊ ትብብርን በማጎልበት ረገድ ጠቀሜታ እንዳላቸው አፅንዖት ሰጥተዋል።
ፕሬዚዳንት ኢሮ እሁድ እለት በሀርጌሳ ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ ወሳኝ ጎረቤት እና የረጅም ጊዜ አጋር መሆኗን አሞግሰዋል። "ኢትዮጵያ ለረጅም ጊዜ የቆየ ወዳጅና በኢኮኖሚ ልማት፣ በጸጥታ እና በአፍሪካ ውስጥ ግንኙነታችንን በማጠናከር ረገድ ወሳኝ አጋር ናት" ብለዋል። "ይህንን ግንኙነት እና የጋራ ጥቅሞቹን ማጎልበት ለእኛ በጣም አስፈላጊ ነው" ሲሉም አክለዋል።
በተጨማሪም ሶማሊላንድ ከጂቡቲ ጋር ያላትን የቀዘቀዘ ግንኙነት መልሶ ለመገንባት እና ከአሜሪካ ጋር ትብብርን ለምጠናከር ተስፋ እንዳላት ገልጸዋል። “በሶማሊላንድ ላይ ከፍተኛ ፍላጎት ካሳዩ ሁለት ሀገራት ማለትም ከጂቡቲ እና ከአሜሪካ ጋር ያለንን ግንኙነት እናጠናክራለን" ማለታቸውን ሂራን ዘግቧል።
ባሳለፍነው አመት በሶማሊላንድ የቀድሞ ፕሬዝዳንት እና በጠ/ሚ አብይ አህመድ( ዶ/ር) መካከል ለሶማሊላንድ እውቅና ለኢትዮጵያ ደግሞ የባህር በር የሚያስገኝ የመግባባቢያ ስምምነት መፈረሙ ይታወሳል። ነገር ግን ኢትዮጵያ በስምምነቱ ደስተኛ ካልሆነችው ሶማሊያ ጋር የተፈጠረውን ውጥረት ለመፍታት በቅርቡ በአንካራ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተከትሎ የመግባቢያ ስምምነቱ ትግበራ ጥያቄ ውስጥ ገብቷል።ከሶማሊያ ባለሥልጣናት በኩል ይህ የመግባቢያ ስምምነት እንደተሻረ ቢናገሩም ኢትዮጵያ እስካሁን በይፋ ያለችው ነገር የለም።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት አብዲራህማን ሞሀመድ አብዱላሂ ኢሮ ከኢትዮጵያ እና ከጂቡቲ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ቃል ገቡ። ፕሬዝዳንቱ ግኙኝነቱ የሶማሊላንድ ኢኮኖሚያዊ እድገት፣ ጸጥታ እና ቀጠናዊ ትብብርን በማጎልበት ረገድ ጠቀሜታ እንዳላቸው አፅንዖት ሰጥተዋል።
ፕሬዚዳንት ኢሮ እሁድ እለት በሀርጌሳ ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ ወሳኝ ጎረቤት እና የረጅም ጊዜ አጋር መሆኗን አሞግሰዋል። "ኢትዮጵያ ለረጅም ጊዜ የቆየ ወዳጅና በኢኮኖሚ ልማት፣ በጸጥታ እና በአፍሪካ ውስጥ ግንኙነታችንን በማጠናከር ረገድ ወሳኝ አጋር ናት" ብለዋል። "ይህንን ግንኙነት እና የጋራ ጥቅሞቹን ማጎልበት ለእኛ በጣም አስፈላጊ ነው" ሲሉም አክለዋል።
በተጨማሪም ሶማሊላንድ ከጂቡቲ ጋር ያላትን የቀዘቀዘ ግንኙነት መልሶ ለመገንባት እና ከአሜሪካ ጋር ትብብርን ለምጠናከር ተስፋ እንዳላት ገልጸዋል። “በሶማሊላንድ ላይ ከፍተኛ ፍላጎት ካሳዩ ሁለት ሀገራት ማለትም ከጂቡቲ እና ከአሜሪካ ጋር ያለንን ግንኙነት እናጠናክራለን" ማለታቸውን ሂራን ዘግቧል።
ባሳለፍነው አመት በሶማሊላንድ የቀድሞ ፕሬዝዳንት እና በጠ/ሚ አብይ አህመድ( ዶ/ር) መካከል ለሶማሊላንድ እውቅና ለኢትዮጵያ ደግሞ የባህር በር የሚያስገኝ የመግባባቢያ ስምምነት መፈረሙ ይታወሳል። ነገር ግን ኢትዮጵያ በስምምነቱ ደስተኛ ካልሆነችው ሶማሊያ ጋር የተፈጠረውን ውጥረት ለመፍታት በቅርቡ በአንካራ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተከትሎ የመግባቢያ ስምምነቱ ትግበራ ጥያቄ ውስጥ ገብቷል።ከሶማሊያ ባለሥልጣናት በኩል ይህ የመግባቢያ ስምምነት እንደተሻረ ቢናገሩም ኢትዮጵያ እስካሁን በይፋ ያለችው ነገር የለም።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
👍24❤16😁2🔥1
"ወደ ሀገሬ እንዳልገባ ተከልክያለሁ" ያሉት አቶ ልደቱ አያሌው በሌላ ሀገር አየር መንገድ አማካኝነት ወደ #ኢትዮጵያ እንደሚጓዙ ገለጹ!
በ #አሜሪካ የነበሩት ፖለቲከኛው አቶ ልደቱ አያሌው "ወደ ሀገሬ እንዳልገባ ተከልክያለሁ" ሲሉ ወደ ኢትዮጵያ መጓዝ እንዳልቻሉ ተናግረዋል።ነገር ግን ይህ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሊያደርጉት የነበረው ጉዞ በኢትዮጵያ ኤምባሲ በኩል እንደጣለባቸው የተገለጸላቸው የጉዞ ዕገዳ ቢኖርም፣ በሌላ ሀገር አየር መንገድ አማካኝነት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚጓዙ ለቢቢሲ ገልጸዋል።
ወደ ኢትዮጵያ ለመጓዝ ለየካቲት 3/2017 ዓ.ም. የአውሮፕላን ቲኬት ቆርጠው በአትላንታ አየር ማረፊያ ቢገኙም መሳፈር እንዳልቻሉ አስታውቀዋል።"ቲኬቱ የተረጋገጠ ነው።ፖስፖርቴም ለሚቀጥሉት 11 ወራት የሚያገለግል ነው" ሲሉ ለቢቢሲ የተናገሩት አቶ ልደቱ፤ ነገር ግን አየር ማረፊያ ሲደርሱ "በአሜሪካ የኢትዮጵያን ኤምባሲን" አነጋግረው ልዩ ፈቃድ ካላገኙ መጓዝ እንደማይችሉ እንደተናገራቸው ገልፀዋል።
አክለው ከሥራ አስኪያጁ [የአየር መንገድ] የተሰጣቸው ምላሽ "እገዳ ስተለጣለብህ እኛ ምንም ማድረግ አንችልም" የሚል እንደሆነ ጠቁመው "አሜሪካ ለሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አመልክተህ በእነሱ በኩል እገዳው ካልተነሳልህ መብረር አትችልም" መባላቸውን አስታውቀዋል።"በሌላ አየር መንገድ ቲኬት ለመቁረጥ እየተዘጋጀሁ ነው። አዲስ አበባ ስደርስ ደግሞ የሚሆነው አያለሁ።ወደ ሀገር እንዳልገባ ለመከልከል የሚያስችል ምንም ዓይነት ሕግ የለም" ብለዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በ #አሜሪካ የነበሩት ፖለቲከኛው አቶ ልደቱ አያሌው "ወደ ሀገሬ እንዳልገባ ተከልክያለሁ" ሲሉ ወደ ኢትዮጵያ መጓዝ እንዳልቻሉ ተናግረዋል።ነገር ግን ይህ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሊያደርጉት የነበረው ጉዞ በኢትዮጵያ ኤምባሲ በኩል እንደጣለባቸው የተገለጸላቸው የጉዞ ዕገዳ ቢኖርም፣ በሌላ ሀገር አየር መንገድ አማካኝነት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚጓዙ ለቢቢሲ ገልጸዋል።
ወደ ኢትዮጵያ ለመጓዝ ለየካቲት 3/2017 ዓ.ም. የአውሮፕላን ቲኬት ቆርጠው በአትላንታ አየር ማረፊያ ቢገኙም መሳፈር እንዳልቻሉ አስታውቀዋል።"ቲኬቱ የተረጋገጠ ነው።ፖስፖርቴም ለሚቀጥሉት 11 ወራት የሚያገለግል ነው" ሲሉ ለቢቢሲ የተናገሩት አቶ ልደቱ፤ ነገር ግን አየር ማረፊያ ሲደርሱ "በአሜሪካ የኢትዮጵያን ኤምባሲን" አነጋግረው ልዩ ፈቃድ ካላገኙ መጓዝ እንደማይችሉ እንደተናገራቸው ገልፀዋል።
አክለው ከሥራ አስኪያጁ [የአየር መንገድ] የተሰጣቸው ምላሽ "እገዳ ስተለጣለብህ እኛ ምንም ማድረግ አንችልም" የሚል እንደሆነ ጠቁመው "አሜሪካ ለሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አመልክተህ በእነሱ በኩል እገዳው ካልተነሳልህ መብረር አትችልም" መባላቸውን አስታውቀዋል።"በሌላ አየር መንገድ ቲኬት ለመቁረጥ እየተዘጋጀሁ ነው። አዲስ አበባ ስደርስ ደግሞ የሚሆነው አያለሁ።ወደ ሀገር እንዳልገባ ለመከልከል የሚያስችል ምንም ዓይነት ሕግ የለም" ብለዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
👍22😁12❤7
#አማርኛ የ #ቲክቶክ "ቁጥጥር ስርዓትን" እና "የጥላቻ ንግግር መለያን” ለማለፍ ጥቅም ላይ እየዋለ መሆኑን ጥናት አረጋገጥ
በ #ኢትዮጵያ እና በዳያስፖራው ማህበረሰብ ውስጥ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ተናጋሪዎች ያለው አማርኛ በቲክቶክ ማህበራዊ ሚዲያ "የይዘት ቁጥጥር ስርዓትን" እና "የጥላቻ ንግግር መለያን” ለማለፍ ጥቅም ላይ እየዋለ መሆኑ ስትራቴጂክ ዲያሎግ ኢንስትቲዩት የተሰኘ ተቋም ባደረገው ጥናት ተመላከተ።
የሴሚቲክ ቋንቋ የሆነው አማርኛ ለዚህ ተግባር ጥቅም ላይ እየዋለ ያለው በቲክቶክን የይዘት ቁጥጥር ስርዓት ውስጥ ያሉትን ክፍተቶች በመጠቀም መሆኑ ጥናቱ አመላክቷል።
ጥናቱ አማርኛን በሁለት የተለያየ መንገድ በመጠቀም የተጻፉ 134 አስተያየቶችን ለይቷል። የመጀመሪያው ዘዴ "ኮድድ” የተሰኘ ሲሆን ይህም "የግዕዝ ፊደላትን ተጠቅሞ የጥላቻ ንግግርን በቀጥታ ወደ አማርኛ መተርጎም" ይጨምራል። ሁለተኛው ስልት ደግሞ “ባይፓስ” የተባለ ሲሆን "በአውሮፓ ቋንቋ የተጻፉ የጥላቻ ንግግርን ከአማርኛ ጽሁፍ ጎን ማስቀመጥ" ነው።
ሪፖርቱ እንደገለጸው፤ "በቲክቶክ እንዲጠፉ ሪፖርት ከተደረጉ 16 አስተያየቶች ውስጥ መድረኩ 5 አስተየቶችን ብቻ አጥፍቷል ወይም የመታየት እድላቸውን ገድቧል። "ይህ የሚያሳየው የየቲክቶክ ሲስተም በእንግሊዘኛ የተጻፉ እና ሪፖርት የተደረጉ፣ ከአማርኛ ቋንቋ ጽሑፍ ጎን የሚታይ እንኳ ቢሆን የጥላቻ ንግግርን መለየት እንደማይችል ነው” ሲል ጥናቱ አክሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
በ #ኢትዮጵያ እና በዳያስፖራው ማህበረሰብ ውስጥ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ተናጋሪዎች ያለው አማርኛ በቲክቶክ ማህበራዊ ሚዲያ "የይዘት ቁጥጥር ስርዓትን" እና "የጥላቻ ንግግር መለያን” ለማለፍ ጥቅም ላይ እየዋለ መሆኑ ስትራቴጂክ ዲያሎግ ኢንስትቲዩት የተሰኘ ተቋም ባደረገው ጥናት ተመላከተ።
የሴሚቲክ ቋንቋ የሆነው አማርኛ ለዚህ ተግባር ጥቅም ላይ እየዋለ ያለው በቲክቶክን የይዘት ቁጥጥር ስርዓት ውስጥ ያሉትን ክፍተቶች በመጠቀም መሆኑ ጥናቱ አመላክቷል።
ጥናቱ አማርኛን በሁለት የተለያየ መንገድ በመጠቀም የተጻፉ 134 አስተያየቶችን ለይቷል። የመጀመሪያው ዘዴ "ኮድድ” የተሰኘ ሲሆን ይህም "የግዕዝ ፊደላትን ተጠቅሞ የጥላቻ ንግግርን በቀጥታ ወደ አማርኛ መተርጎም" ይጨምራል። ሁለተኛው ስልት ደግሞ “ባይፓስ” የተባለ ሲሆን "በአውሮፓ ቋንቋ የተጻፉ የጥላቻ ንግግርን ከአማርኛ ጽሁፍ ጎን ማስቀመጥ" ነው።
ሪፖርቱ እንደገለጸው፤ "በቲክቶክ እንዲጠፉ ሪፖርት ከተደረጉ 16 አስተያየቶች ውስጥ መድረኩ 5 አስተየቶችን ብቻ አጥፍቷል ወይም የመታየት እድላቸውን ገድቧል። "ይህ የሚያሳየው የየቲክቶክ ሲስተም በእንግሊዘኛ የተጻፉ እና ሪፖርት የተደረጉ፣ ከአማርኛ ቋንቋ ጽሑፍ ጎን የሚታይ እንኳ ቢሆን የጥላቻ ንግግርን መለየት እንደማይችል ነው” ሲል ጥናቱ አክሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍27❤4👎1
ሲዳማ ክልል ለውጥ ያስፈልገዋል በማለት የተቃወመች አርቲስት ኢትዮጵያ በቀለች ታሰረች።
ያለፉትን ሁለት ሳምንት ከአርቲስት #ቶኪቻው ጋር በመሆን የሲዳማ ህዝብ ለውጥ ይሻል በማለት ንቅናቄ በማድረግ የምትታወቀው አርቲስት #ኢትዮጵያ በቀለች ትላንት መጋቢት 5 በቁጥጥር ስር ውላለች።
ባለስልጣናት፣ ባለሃብቶች እንዲሁም የሀገር ሽማግሌዎች ባቀረቡት አቤቱታ መሰረት በወንጀል የተጠረጠሩት ግለሰቧ መጋቢት 5 በህግ ቁጥጥር ስር ውላ ምርመራ እየተደረገባት መሆኑን የሲዳማ ክልል የፀጥታ ግብረሀይል ገልጿል።
@Yenetube @Fikerassefa
ያለፉትን ሁለት ሳምንት ከአርቲስት #ቶኪቻው ጋር በመሆን የሲዳማ ህዝብ ለውጥ ይሻል በማለት ንቅናቄ በማድረግ የምትታወቀው አርቲስት #ኢትዮጵያ በቀለች ትላንት መጋቢት 5 በቁጥጥር ስር ውላለች።
ባለስልጣናት፣ ባለሃብቶች እንዲሁም የሀገር ሽማግሌዎች ባቀረቡት አቤቱታ መሰረት በወንጀል የተጠረጠሩት ግለሰቧ መጋቢት 5 በህግ ቁጥጥር ስር ውላ ምርመራ እየተደረገባት መሆኑን የሲዳማ ክልል የፀጥታ ግብረሀይል ገልጿል።
@Yenetube @Fikerassefa
👎85👍27😭14😁13❤6
#ኢትዮጵያ ከምትገዛቸው ከ800 በላይ የመድኃኒት አይነቶች ውስጥ የምታመርተው ከ100 በታች መሆኑ ተገለጸ
ኢትዮጵያ ከምትገዛው ከ800 በላይ የመድኃኒት አይነቶች ውስጥ የምታመርተው ከ100 በታች መሆኑን የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት አስታወቀ፡፡
የአገልግሎቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ንጉሴ አገልግሎቱ መድኃኒቶችን ከሀገር ውስጥና ከውጪ አገራት ገዝቶ እንደሚያቀርብ ጠቅሰው፣ በግዢ መዘርዝር ከያዛቸው መድኃኒቶች 20 በመቶው አቅራቢ የሌላቸው መሆኑን ለኢፕድ ገልጸዋል።
አክለውም 30 በመቶው መድኃኒት አንድ አቅራቢ ብቻ እንዳላቸውና ቀሪዎቹ ቢሆኑም የተሻለ አቅራቢ እንደሌላቸው ተናግረዋል።
ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ የማህበረሰቡን የጤና ፍላጎት መሰረት ያደረጉ 800 መድኃኒቶች በመንግስት ጤና ተቋማት ቢመረጡም በኢትዮጵያ የሚመረተው ከመቶ በታች ነው ብለዋል፡፡
የሀገር ውስጥ የመድኃኒት ምርት መጠንን ማሳደግ ስትራቴጂካዊ መፍትሄ መሆኑን ጠቅሰው፣ መድኃኒቶችን በሀገር ውስጥ ለማምረት ኢንቨስትመንትን መሳብ እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል፡፡
አገልግሎቱ ከሚገዛው መድኃኒት በገንዘብ መጠን ሲታይ የዛሬ አራት አመት የአገር ውስጥ መድኃኒት ድርሻ ከ20 በመቶ በላይ እንደነበረ በመግለጽ፣ ባለፉት ሶስት ዓመታት ወደ 8 በመቶ እየቀነሰ የመጣ ሲሆን በተደረገው ማሻሻያ ወደ 36 በመቶ ከፍ ማለቱንና አሁን ደግሞ ወደ 41 እያደገ እንደሚገኝ አስረድተዋል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
ኢትዮጵያ ከምትገዛው ከ800 በላይ የመድኃኒት አይነቶች ውስጥ የምታመርተው ከ100 በታች መሆኑን የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት አስታወቀ፡፡
የአገልግሎቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ንጉሴ አገልግሎቱ መድኃኒቶችን ከሀገር ውስጥና ከውጪ አገራት ገዝቶ እንደሚያቀርብ ጠቅሰው፣ በግዢ መዘርዝር ከያዛቸው መድኃኒቶች 20 በመቶው አቅራቢ የሌላቸው መሆኑን ለኢፕድ ገልጸዋል።
አክለውም 30 በመቶው መድኃኒት አንድ አቅራቢ ብቻ እንዳላቸውና ቀሪዎቹ ቢሆኑም የተሻለ አቅራቢ እንደሌላቸው ተናግረዋል።
ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ የማህበረሰቡን የጤና ፍላጎት መሰረት ያደረጉ 800 መድኃኒቶች በመንግስት ጤና ተቋማት ቢመረጡም በኢትዮጵያ የሚመረተው ከመቶ በታች ነው ብለዋል፡፡
የሀገር ውስጥ የመድኃኒት ምርት መጠንን ማሳደግ ስትራቴጂካዊ መፍትሄ መሆኑን ጠቅሰው፣ መድኃኒቶችን በሀገር ውስጥ ለማምረት ኢንቨስትመንትን መሳብ እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል፡፡
አገልግሎቱ ከሚገዛው መድኃኒት በገንዘብ መጠን ሲታይ የዛሬ አራት አመት የአገር ውስጥ መድኃኒት ድርሻ ከ20 በመቶ በላይ እንደነበረ በመግለጽ፣ ባለፉት ሶስት ዓመታት ወደ 8 በመቶ እየቀነሰ የመጣ ሲሆን በተደረገው ማሻሻያ ወደ 36 በመቶ ከፍ ማለቱንና አሁን ደግሞ ወደ 41 እያደገ እንደሚገኝ አስረድተዋል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
👍14😁2
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ወታደራዊ ትብብርን ለማጠናከር ያለመ ጉብኝት በ #ሩዋንዳ እያደረጉ ነው
የ #ኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በሩዋንዳ ከሚያዚያ 5 ቀን ጀምሮ የአራት ቀን የስራ ጉብኝት እያደረጉ እንደሚገኙ ተዘገበ።
ጉብኝቱ ሁለቱ ሀገራት ወታደራዊ ትብብርን ለማጠናከር እያደረጉ ያሉትን ጥረት ተከትሎ የተካሄደ ነው። የሩዋንዳ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል ሙባረክ ሙጋጋ መበጋቢት ወር በኢትዮጵያ ባደረጉት ጉብኝት በተለያዩ ወታደራዊ መስኮች በጋራ መስራት የሚያስችል ስምምነት ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ጋር ተፈራርመዋል።
እንደ ዘኒው ታይምስ ዘገባ፤ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ሰኞ ዕለት፤ ኪሚሁሩራ በሚገኘው የሩዋንዳ መከላከያ ሠራዊት ዋና መስሪያ ቤት ከጄነራል ሙባረክ ሙጋጋ ጋር ውይይት አድርገዋል።
ይህንንም ተከትሎ የሩዋንዳ መከላከያ ሠራዊት በሰጠው መግለጫ፣ ጉብኝቱ "የረጅም ጊዜ የሁለትዮሽ ትብብርን” ለማስፋት "ቁልፍ ዕድል" መሆኑን በመግለጽ ውይይቶቹ "በመከላከያና በሌሎች ተዛማጅ ዘርፎች አዲስ የትብብር መስኮች" ላይ ያተኮሩ ናቸው ብሏል።
ፌልድ ማርሻል ብርሃኑ የኪጋሊ የዘር ማጥፋት መታሰቢያ እና የዘር ማጥፋት ዘመቻ ሙዚየምን እንደሚጎበኙ ዘኒው ታይምስ ዘግቧል። የሩዋንዳ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል ሙባረክ ሙጋጋ በመጋቢት ወር ወደ ኢትዮጵያ በተጓዙበት ወቅት ልዑካቸው በ #ቢሾፍቱ የኢትዮጵያ አየር ኃይልን መጎብኘታቸው ይታወሳል።
በተጨማሪም በወቅቱም ከኢትዮጵያ አቻቸው ጋር በወታደራዊ አቅም ግንባታ ስልጠና፣ በተሞክሮ ልውውጥ፣ ሽብርተኝነትን ለመከላከል እና በሌሎችም ተያያዥነት ባላቸው ወታደራዊ ጉዳዮች ዙሪያ በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራርመዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የ #ኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በሩዋንዳ ከሚያዚያ 5 ቀን ጀምሮ የአራት ቀን የስራ ጉብኝት እያደረጉ እንደሚገኙ ተዘገበ።
ጉብኝቱ ሁለቱ ሀገራት ወታደራዊ ትብብርን ለማጠናከር እያደረጉ ያሉትን ጥረት ተከትሎ የተካሄደ ነው። የሩዋንዳ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል ሙባረክ ሙጋጋ መበጋቢት ወር በኢትዮጵያ ባደረጉት ጉብኝት በተለያዩ ወታደራዊ መስኮች በጋራ መስራት የሚያስችል ስምምነት ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ጋር ተፈራርመዋል።
እንደ ዘኒው ታይምስ ዘገባ፤ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ሰኞ ዕለት፤ ኪሚሁሩራ በሚገኘው የሩዋንዳ መከላከያ ሠራዊት ዋና መስሪያ ቤት ከጄነራል ሙባረክ ሙጋጋ ጋር ውይይት አድርገዋል።
ይህንንም ተከትሎ የሩዋንዳ መከላከያ ሠራዊት በሰጠው መግለጫ፣ ጉብኝቱ "የረጅም ጊዜ የሁለትዮሽ ትብብርን” ለማስፋት "ቁልፍ ዕድል" መሆኑን በመግለጽ ውይይቶቹ "በመከላከያና በሌሎች ተዛማጅ ዘርፎች አዲስ የትብብር መስኮች" ላይ ያተኮሩ ናቸው ብሏል።
ፌልድ ማርሻል ብርሃኑ የኪጋሊ የዘር ማጥፋት መታሰቢያ እና የዘር ማጥፋት ዘመቻ ሙዚየምን እንደሚጎበኙ ዘኒው ታይምስ ዘግቧል። የሩዋንዳ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል ሙባረክ ሙጋጋ በመጋቢት ወር ወደ ኢትዮጵያ በተጓዙበት ወቅት ልዑካቸው በ #ቢሾፍቱ የኢትዮጵያ አየር ኃይልን መጎብኘታቸው ይታወሳል።
በተጨማሪም በወቅቱም ከኢትዮጵያ አቻቸው ጋር በወታደራዊ አቅም ግንባታ ስልጠና፣ በተሞክሮ ልውውጥ፣ ሽብርተኝነትን ለመከላከል እና በሌሎችም ተያያዥነት ባላቸው ወታደራዊ ጉዳዮች ዙሪያ በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራርመዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
😁40👍19❤6👎2🔥2
በምዕራብ ኦሞ ዞን በተከሰተ የአባ ሠንጋ በሽታ ሰባት ሰዎች መሞታቸው ተገለጸ፣ በሽታው የቤት እንስሳትንም ገድሏል
በደቡብ ምዕራብ #ኢትዮጵያ ክልል ምዕራብ ኦሞ ዞን በተቀሰቀሰ የአባ - ሠንጋ በሽታ ሰባት ሰዎችን ጨምሮ የቤት እንስሳት መሞታቸውን የዞኑ መስተዳድር አስታወቀ፡፡
የአባ - ሠንጋ በሽታው በምዕራብ ኦሞ ዞን ሱሪ ወረዳ ኮካ በተባለ ቀበሌ ውስጥ የተከሰተው ከባለፈው ሀሙስ ጀምሮ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ከዞኑ የአርብቶ አደር እና የጤና መምሪያ የተውጣጣ ቡድን ሚያዚያ 13 ቀን 2017 ዓ.ም በሽታው ታይቶበታል ወደተባለው አካባቢ መድረሱን የምዕራብ ኦሞ ዞን አርብቶ አደር መምሪያ አስታውቋል።
ቡድኑ ባደረገው ምርመራ በሽታው አባ-ሠንጋ / አንትራክስ / መሆኑን ማረጋገጥ መቻሉን የመምሪያው ሃላፊ አቶ በለጠ ግርማ መናገራቸውን ከጀርመን ድምጽ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
በሽታው እስከአሁን በሰው ሕይወትና በእንስሳት ላይ ጉዳት ማድረሱንም ሃላፊው ገልጸዋል ያለው ዘገባው “በበሽታው 7 ሰዎች እና 15 የቤት እንስሳት መሞታቸውን ማረጋገጥ ተችሏል“ ማለታቸውንም አካቷል።
በሽታው ወደ ሌሎች አጎራባች ወረዳዎች እንዳይስፋፋ ለማህበረሰቡ ግንዛቤ እየተሰጠ መሆኑን እና “አሁን ላይ በባለሙያዎች የህክምና መድኃኒት የመስጠት እና የእንስሳት ክትባት ሥራ መጀመራቸውን የአርብቶ አደር መምሪያ ሃላፊው መናገራቸውን ዘገባው አስታውቋል።
የዞኑ መስተዳድር በሽታውን በራሱ አቅም እየተከላከለ እንደሚገኝ እና በቀጣይ ሂደቱን በመገምገም ከክልል ድጋፍ የምንጠይቅበት ሁኔታ ሊኖር ይችላል ሲሉ መናገራቸውን አመላክቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
በደቡብ ምዕራብ #ኢትዮጵያ ክልል ምዕራብ ኦሞ ዞን በተቀሰቀሰ የአባ - ሠንጋ በሽታ ሰባት ሰዎችን ጨምሮ የቤት እንስሳት መሞታቸውን የዞኑ መስተዳድር አስታወቀ፡፡
የአባ - ሠንጋ በሽታው በምዕራብ ኦሞ ዞን ሱሪ ወረዳ ኮካ በተባለ ቀበሌ ውስጥ የተከሰተው ከባለፈው ሀሙስ ጀምሮ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ከዞኑ የአርብቶ አደር እና የጤና መምሪያ የተውጣጣ ቡድን ሚያዚያ 13 ቀን 2017 ዓ.ም በሽታው ታይቶበታል ወደተባለው አካባቢ መድረሱን የምዕራብ ኦሞ ዞን አርብቶ አደር መምሪያ አስታውቋል።
ቡድኑ ባደረገው ምርመራ በሽታው አባ-ሠንጋ / አንትራክስ / መሆኑን ማረጋገጥ መቻሉን የመምሪያው ሃላፊ አቶ በለጠ ግርማ መናገራቸውን ከጀርመን ድምጽ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
በሽታው እስከአሁን በሰው ሕይወትና በእንስሳት ላይ ጉዳት ማድረሱንም ሃላፊው ገልጸዋል ያለው ዘገባው “በበሽታው 7 ሰዎች እና 15 የቤት እንስሳት መሞታቸውን ማረጋገጥ ተችሏል“ ማለታቸውንም አካቷል።
በሽታው ወደ ሌሎች አጎራባች ወረዳዎች እንዳይስፋፋ ለማህበረሰቡ ግንዛቤ እየተሰጠ መሆኑን እና “አሁን ላይ በባለሙያዎች የህክምና መድኃኒት የመስጠት እና የእንስሳት ክትባት ሥራ መጀመራቸውን የአርብቶ አደር መምሪያ ሃላፊው መናገራቸውን ዘገባው አስታውቋል።
የዞኑ መስተዳድር በሽታውን በራሱ አቅም እየተከላከለ እንደሚገኝ እና በቀጣይ ሂደቱን በመገምገም ከክልል ድጋፍ የምንጠይቅበት ሁኔታ ሊኖር ይችላል ሲሉ መናገራቸውን አመላክቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍14❤4😭2
የተባበሩት_አረብ_ኤምሬትስ #ቢትኮይን ኩባንያ በ #ኢትዮጵያ የማይኒንግ አቅሙን በ52 ሜጋ ዋት ኣሳደገ
የተባበሩተ አረብ ኤምሬትስ የቢትኮይን ማይኒንግ ኩባንያ የሆነው ፎኒክስ ግሩፕ፤ በኢትዮጵያ ባለው የማይኒንግ አቅም ላይ 52 ሜጋ ዋት ጭማሪ ማድረጉን አስታውቋል።
ኩባንያው ትናንት ሚያዚያ 21 ቀን 2017 እንዳስታወቀው፤ አዲስ ተግባራዊ ካደረገው ጭማሪ ጋር በኢትዮጵያ የፎኒክስ የቢትኮይን ማይኒንግ አቅም 132 ሜጋ ዋት ደርሷል። የኩባንያው አጠቃላይ አቅም አሁን ከ500 ሜጋ ዋት በላይ መሻገሩ ተገልጿል።
የፎኒክስ ተባባሪ መስራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሙናፍ አሊ፤ የኩባንያው ስትራቴጂ "የተትረፈረፈ እና ዝቅተኛ ኃይል ወጭ ያላቸውን ዋና ዋና አካባቢዎች ማገኘት ላይ የተመሠረተ ነው" ብለዋል።
"በኢትዮጵያ ያደረግነውን የቅርብ ጊዜ መስፋፋታችን የመሳሰሉ ተነሳሽነቶች ወሳኝ እርምጃዎች ናቸው፣ ዛሬ ከፍተኛ ዋጋ በመፍጠር ብቻ ሳይሆን አቋማችንን በማጠናከር ላይም ይገኛሉ" ሲሉም መናገራቸውን ኮይንቴሌግራፍ ዘግቧል።
ይህ ማስፋፊያ ዜና የተሰማው የ #አቡ_ዳቢው ክሪፕቶማይኒንግ ኩባንያ ፎኒክስ ግሩፕ የ80 ሜጋ ዋት ኃይል ግዥ ስምምነት ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ጋር መፈራረሙን ተከትሎ ነው። በወቅቱ ኩባንያው በ2025 ሁለተኛው ሩብ አመት ስራ እንደሚጀምር ገልጿል።
ፎኒክስ ኩባንያ በአቡዳቢ ኢንተርናሽናል ሆልዲንግ ኩባንያ (IHC) የሚደገፍ ሲሆን፣ በመላው #ኤምሬትስ፣ #አሜሪካ እና #ካናዳ ውስጥ የክሪፕቶ ማይኒንግ ስራዎችን ያከናውናል።
@Yenetube @Fikerassefa
የተባበሩተ አረብ ኤምሬትስ የቢትኮይን ማይኒንግ ኩባንያ የሆነው ፎኒክስ ግሩፕ፤ በኢትዮጵያ ባለው የማይኒንግ አቅም ላይ 52 ሜጋ ዋት ጭማሪ ማድረጉን አስታውቋል።
ኩባንያው ትናንት ሚያዚያ 21 ቀን 2017 እንዳስታወቀው፤ አዲስ ተግባራዊ ካደረገው ጭማሪ ጋር በኢትዮጵያ የፎኒክስ የቢትኮይን ማይኒንግ አቅም 132 ሜጋ ዋት ደርሷል። የኩባንያው አጠቃላይ አቅም አሁን ከ500 ሜጋ ዋት በላይ መሻገሩ ተገልጿል።
የፎኒክስ ተባባሪ መስራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሙናፍ አሊ፤ የኩባንያው ስትራቴጂ "የተትረፈረፈ እና ዝቅተኛ ኃይል ወጭ ያላቸውን ዋና ዋና አካባቢዎች ማገኘት ላይ የተመሠረተ ነው" ብለዋል።
"በኢትዮጵያ ያደረግነውን የቅርብ ጊዜ መስፋፋታችን የመሳሰሉ ተነሳሽነቶች ወሳኝ እርምጃዎች ናቸው፣ ዛሬ ከፍተኛ ዋጋ በመፍጠር ብቻ ሳይሆን አቋማችንን በማጠናከር ላይም ይገኛሉ" ሲሉም መናገራቸውን ኮይንቴሌግራፍ ዘግቧል።
ይህ ማስፋፊያ ዜና የተሰማው የ #አቡ_ዳቢው ክሪፕቶማይኒንግ ኩባንያ ፎኒክስ ግሩፕ የ80 ሜጋ ዋት ኃይል ግዥ ስምምነት ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ጋር መፈራረሙን ተከትሎ ነው። በወቅቱ ኩባንያው በ2025 ሁለተኛው ሩብ አመት ስራ እንደሚጀምር ገልጿል።
ፎኒክስ ኩባንያ በአቡዳቢ ኢንተርናሽናል ሆልዲንግ ኩባንያ (IHC) የሚደገፍ ሲሆን፣ በመላው #ኤምሬትስ፣ #አሜሪካ እና #ካናዳ ውስጥ የክሪፕቶ ማይኒንግ ስራዎችን ያከናውናል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍37❤3👎2😁1
ኢትዮጵያ በወጪ ንግድ ታሪኳ ከፍተኛ የሆነ ገቢ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ማግኘቷ ተነገረ።
በጊዜ ማዕቀፉ ከ5.3 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ከወጪ ንግድ ተገኝቷል ተብሏል።ኢትዮጵያ በ2017 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ከ5.3 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ከ ወጪ ንግድ ማግኘቷ ተነግሯል።
ይህን ያህል ገቢ ሲገኝ በኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ታሪክ የመጀመሪያው እንደሆነ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሣሁን ጎፌ ተናግረዋል።በቢሾፍቱ እየተካሄደ ባለው የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ዘርፍ የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ላይ ነው ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ታሪክ ከፍተኛው ገቢ ነው ያሉት።
በ2016 ሙሉ የበጀት ዓመት #ኢትዮጵያ ከወጪ ንግድ ያገኘችው 3 ነጥብ 8 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር እንደነበር በጊዜው ተነግሯል።በቀዳሚው የ2015 ሙሉ የበጀት ዓመት ደግሞ 3.7 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር መገኘቱ ይታወሳል።ኢትዮጵያ ያደረገችው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ከወጪ ንግድ የሚገኘው ገቢ በየጊዜው ዕድገት እንዲያሳይ ማገዙ ተደጋግሞ ይጠቀሳል።
ማሻሻያውቅ የላኪዎችን የረጅም ጊዜ ጥያቄ የመለሰና በዘርፋ ምቹ ሁኔታን የፈጠረ ነው ሲል የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ተናግሯል።ቀደም ሲል ግን ዘርፉ የተወሳሰቡ ችግሮች ያሉበት ሆኖ ቆይቷል።
የምርት ጥራት መጓደል ፤ የመዳረሻ ቦታዎች ማነስ ፤ እሴት ተጨምሮባቸው የሚላኩ ምርቶች ብዙ አለመሆን ፤ የውጭ ምንዛሪ እጥረት እና አለም አቀፍ ጉዳዮች የዘርፉ ችግሮች ተብለው በተደጋጋሚ ሲጠቀሱ የቆዩ ናቸው፡፡ህገ ወጥ ንግድና በዘርፉ የተሰማሩ አካላት የስነ ምግባር ጉድለቶችም የዘርፉ ተጨማሪ ምክንያቶች በሚል ይነሳሉ ቡና ፤ የጥራጥሬ እና የቅባት እህሎች እንዲሁም የቁም እንስሳት ኢትዮጵያ ወደ ውጪ ልካ ገቢ ከምታገኙባቸው መካከል ሲጠቀሱ ወርቅ እና ጫትም ሌሎቹ ናቸው፡፡
በዘጠኝ ወሩ የተገኘው ገቢ ኢትዮጵያ ከውጪ ለምትገዛቸው ምርቶች ከምታወጣው ዶላር አንጻር ሲታይ ግን አሁንም አነስተኛ የሚባል ነው፡፡ነዳጅ፣ የአፈር ማደበርያ እና የተለያዩ ምርቶች ከውጭ ለማስገባት በየዓመቱ በአማካይ 13 ቢሊዮን ዶላር በላይ እንደምታወጣ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡
Via Sheger FM
@YeneTube @FikerAssefa
በጊዜ ማዕቀፉ ከ5.3 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ከወጪ ንግድ ተገኝቷል ተብሏል።ኢትዮጵያ በ2017 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ከ5.3 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ከ ወጪ ንግድ ማግኘቷ ተነግሯል።
ይህን ያህል ገቢ ሲገኝ በኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ታሪክ የመጀመሪያው እንደሆነ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሣሁን ጎፌ ተናግረዋል።በቢሾፍቱ እየተካሄደ ባለው የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ዘርፍ የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ላይ ነው ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ታሪክ ከፍተኛው ገቢ ነው ያሉት።
በ2016 ሙሉ የበጀት ዓመት #ኢትዮጵያ ከወጪ ንግድ ያገኘችው 3 ነጥብ 8 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር እንደነበር በጊዜው ተነግሯል።በቀዳሚው የ2015 ሙሉ የበጀት ዓመት ደግሞ 3.7 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር መገኘቱ ይታወሳል።ኢትዮጵያ ያደረገችው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ከወጪ ንግድ የሚገኘው ገቢ በየጊዜው ዕድገት እንዲያሳይ ማገዙ ተደጋግሞ ይጠቀሳል።
ማሻሻያውቅ የላኪዎችን የረጅም ጊዜ ጥያቄ የመለሰና በዘርፋ ምቹ ሁኔታን የፈጠረ ነው ሲል የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ተናግሯል።ቀደም ሲል ግን ዘርፉ የተወሳሰቡ ችግሮች ያሉበት ሆኖ ቆይቷል።
የምርት ጥራት መጓደል ፤ የመዳረሻ ቦታዎች ማነስ ፤ እሴት ተጨምሮባቸው የሚላኩ ምርቶች ብዙ አለመሆን ፤ የውጭ ምንዛሪ እጥረት እና አለም አቀፍ ጉዳዮች የዘርፉ ችግሮች ተብለው በተደጋጋሚ ሲጠቀሱ የቆዩ ናቸው፡፡ህገ ወጥ ንግድና በዘርፉ የተሰማሩ አካላት የስነ ምግባር ጉድለቶችም የዘርፉ ተጨማሪ ምክንያቶች በሚል ይነሳሉ ቡና ፤ የጥራጥሬ እና የቅባት እህሎች እንዲሁም የቁም እንስሳት ኢትዮጵያ ወደ ውጪ ልካ ገቢ ከምታገኙባቸው መካከል ሲጠቀሱ ወርቅ እና ጫትም ሌሎቹ ናቸው፡፡
በዘጠኝ ወሩ የተገኘው ገቢ ኢትዮጵያ ከውጪ ለምትገዛቸው ምርቶች ከምታወጣው ዶላር አንጻር ሲታይ ግን አሁንም አነስተኛ የሚባል ነው፡፡ነዳጅ፣ የአፈር ማደበርያ እና የተለያዩ ምርቶች ከውጭ ለማስገባት በየዓመቱ በአማካይ 13 ቢሊዮን ዶላር በላይ እንደምታወጣ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡
Via Sheger FM
@YeneTube @FikerAssefa
😁33👍20❤2👀1
ዜጎች ለሚደርስባቸው ደብደባና እንግልት የ #ኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ቁንስላዎች መብታቸውንና ደህንነታቸውን እያስጠበቁ አለመሆኑን ጥናት አመላከተ
ለስራ ወደ ውጭ ሀገር የሚሰማሩ ዜጎች ለሚደርስባቸው ደብደባና እንግልት የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ቁንስላዎች መብታቸውንና ደህንነታቸውን እያስጠበቁ አለመሆኑን ጥናት አመላከተ።
የስራና ክህሎት ሚኒስቴር "የውጭ ሀገር የስራ ስምሪት ለሙስናና ብልሹ አስራር ያለውን ተጋላጭነት" በሚል ሀሳብ ከፌዴራል ሰነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ጋር ውይይት እያደረገ ይገኛል።
በውይይቱ በስነ ምግባርና ፀረ ኮሚሽን የአስቸኳይ ሙስና መከላከል ዳይሬክተር ወይዘሮ ስመኝ ቀፀላ የውጭ ሀገር የስራ ስምሪት ላይ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮችን በተመለከተ የተጠና ጥናት አቅርበዋል።
ባቀረቡት ጥናት ለስራ ወደ ውጭ የሚሰማሩ ዜጎች በሚሄዱበት ሀገር ለድብደባና ለእንግልት እየተዳረጉ ነው ሲሉ ገልጸዋል። አክለውም ለሚደርስባቸው ደብደባና እንግልት የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ቁንስላዎች መብታቸውንና ደህንነታቸውን እያስጠበቁ አይደለም ሲሉ አመላክተዋል።
ወደ ውጭ ለስራ የሚሰማሩ ዜጎች ሄደው ለመስራት ከ35 ሺህ ብር እስከ 70 ሺህ ብር ክፍያ እየተጠየቁ ነው ያሉት ዳይሬክተሯ፤
ለስራ ወደ ውጭ የሚሰማሩ ዜጎች ጉዳዮችን ለማስፈፀም የት መሄድ እንዳለባቸው ግንዛቤ የላቸውም ብለዋል።
በውጭ የስራ ስምሪት ላይ የመንግስትና የግል ተቋማት የአሰራርና የተጠያቂነት ክፍተት አለባቸው፤ ለውጪ ሀገር የስራ ፍሰት የወጡ ህጎችንና ስረዓቶችን ለተገልጋዮች ግልጽ ከማድረግ አኳያ ክፍት አለ ሲሉ ተናግረዋል።
ለተገልጋዮች ተገቢውና ግልፅ ግንዛቤ ባለመሰጠቱም በርካታ ዜጎች ለእንግልት፣ለሙስናና ለብልሹ አሰራር እየተዳረጉ ነው በማለት መግለጻቸውን ኢፕድ ዘግቧል።
ለስራ ወደ ውጭ ሀገር የሚሰማሩ ዜጎች ለሚደርስባቸው ደብደባና እንግልት የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ቁንስላዎች መብታቸውንና ደህንነታቸውን እያስጠበቁ አለመሆኑን ጥናት አመላከተ።
የስራና ክህሎት ሚኒስቴር "የውጭ ሀገር የስራ ስምሪት ለሙስናና ብልሹ አስራር ያለውን ተጋላጭነት" በሚል ሀሳብ ከፌዴራል ሰነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ጋር ውይይት እያደረገ ይገኛል።
በውይይቱ በስነ ምግባርና ፀረ ኮሚሽን የአስቸኳይ ሙስና መከላከል ዳይሬክተር ወይዘሮ ስመኝ ቀፀላ የውጭ ሀገር የስራ ስምሪት ላይ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮችን በተመለከተ የተጠና ጥናት አቅርበዋል።
ባቀረቡት ጥናት ለስራ ወደ ውጭ የሚሰማሩ ዜጎች በሚሄዱበት ሀገር ለድብደባና ለእንግልት እየተዳረጉ ነው ሲሉ ገልጸዋል። አክለውም ለሚደርስባቸው ደብደባና እንግልት የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ቁንስላዎች መብታቸውንና ደህንነታቸውን እያስጠበቁ አይደለም ሲሉ አመላክተዋል።
ወደ ውጭ ለስራ የሚሰማሩ ዜጎች ሄደው ለመስራት ከ35 ሺህ ብር እስከ 70 ሺህ ብር ክፍያ እየተጠየቁ ነው ያሉት ዳይሬክተሯ፤
ለስራ ወደ ውጭ የሚሰማሩ ዜጎች ጉዳዮችን ለማስፈፀም የት መሄድ እንዳለባቸው ግንዛቤ የላቸውም ብለዋል።
በውጭ የስራ ስምሪት ላይ የመንግስትና የግል ተቋማት የአሰራርና የተጠያቂነት ክፍተት አለባቸው፤ ለውጪ ሀገር የስራ ፍሰት የወጡ ህጎችንና ስረዓቶችን ለተገልጋዮች ግልጽ ከማድረግ አኳያ ክፍት አለ ሲሉ ተናግረዋል።
ለተገልጋዮች ተገቢውና ግልፅ ግንዛቤ ባለመሰጠቱም በርካታ ዜጎች ለእንግልት፣ለሙስናና ለብልሹ አሰራር እየተዳረጉ ነው በማለት መግለጻቸውን ኢፕድ ዘግቧል።
👍19❤1😭1
የተጀመሩ የመንገድ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ እስከ 1.5 ትርሊዮን የሚገመት ሀብት ያስፈልጋል ተባለ
በ #ኢትዮጵያ የተጀመሩ የመንገድ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ እስከ 1.5 ትርሊዮን የሚገመት ሀብት እንደሚያስፈልግ የገንዝብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ ገለጹ።
የገንዝብ ሚኒስትር ደኤታው እዮብ ይህን ያሉት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 33ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ነው።
የምክር ቤት አባላቱ በሀገሪቱ ለተጀመሩት የመንገድ ፕሮጀክቶች ትልቅ ማነቆ የሆነውን በጀት መፍታት የሚያስችል የብድር ስምምነቶችን ገንዘብ ሚኒስቴር ሊያመጣ እንደሚገባ ጠይቀዋል።
በተጨማሪም የመንገድ መሰረተ ልማቶችን ለማስፋፋት ከአጋር የልማት ድርጅቶች ሀብት የማሰባሰብ ስራ በስፋት ሊሰራ እንደሚገባ በምክር ቤት አባላቱ አንስተዋል።
የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ ከምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ፤ ከተለያዩ የብድር አቅራቢ ተቋማት በተገኘ ብድርና ከልማት አጋሮች በተገኘ ድጋፍ በርካታ መንገዶች እየተሰሩ መሆኑን ተናግረዋል።
ሆኖም በምክር ቤቱ በቂ አይደለም የተባለውን በመውሰድ የሀገር ውስጥ ገቢን ለማሳደግ እና ከልማት አጋሮች ሀብት ማሰባሰቡን አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ ተናግረዋል።
አጠቃላይ እንደሀገር የተጀመሩትን የመንገድ ፕሮጀክቶች ለማጠናቀቅ ከአንድ ነጥብ ሶስት ትሪሊዮን እስከ አንድ ነጥብ አምስት ትሪሊዮን የሚገመት ሀብት እንደሚያስፈልግ አስታውቀዋል።
ችግሩን ለመፍታት የገንዘብ ሚኒስቴር ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ማድረጉን አንስተው፤ ዘርፉን ለማሳደግ የመንግስትና የግሉን ዘርፍ አጋርነት ያስፈልጋል ብለዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
በ #ኢትዮጵያ የተጀመሩ የመንገድ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ እስከ 1.5 ትርሊዮን የሚገመት ሀብት እንደሚያስፈልግ የገንዝብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ ገለጹ።
የገንዝብ ሚኒስትር ደኤታው እዮብ ይህን ያሉት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 33ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ነው።
የምክር ቤት አባላቱ በሀገሪቱ ለተጀመሩት የመንገድ ፕሮጀክቶች ትልቅ ማነቆ የሆነውን በጀት መፍታት የሚያስችል የብድር ስምምነቶችን ገንዘብ ሚኒስቴር ሊያመጣ እንደሚገባ ጠይቀዋል።
በተጨማሪም የመንገድ መሰረተ ልማቶችን ለማስፋፋት ከአጋር የልማት ድርጅቶች ሀብት የማሰባሰብ ስራ በስፋት ሊሰራ እንደሚገባ በምክር ቤት አባላቱ አንስተዋል።
የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ ከምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ፤ ከተለያዩ የብድር አቅራቢ ተቋማት በተገኘ ብድርና ከልማት አጋሮች በተገኘ ድጋፍ በርካታ መንገዶች እየተሰሩ መሆኑን ተናግረዋል።
ሆኖም በምክር ቤቱ በቂ አይደለም የተባለውን በመውሰድ የሀገር ውስጥ ገቢን ለማሳደግ እና ከልማት አጋሮች ሀብት ማሰባሰቡን አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ ተናግረዋል።
አጠቃላይ እንደሀገር የተጀመሩትን የመንገድ ፕሮጀክቶች ለማጠናቀቅ ከአንድ ነጥብ ሶስት ትሪሊዮን እስከ አንድ ነጥብ አምስት ትሪሊዮን የሚገመት ሀብት እንደሚያስፈልግ አስታውቀዋል።
ችግሩን ለመፍታት የገንዘብ ሚኒስቴር ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ማድረጉን አንስተው፤ ዘርፉን ለማሳደግ የመንግስትና የግሉን ዘርፍ አጋርነት ያስፈልጋል ብለዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
❤21😁17😭12👎2👍1