የኢትዮጵያ የአየር መንገድ ከ41 ዓመታት በኋላ ወደ ሞቃዲሾ በረራ #ጀምሯል።
የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ #ተወልደ ገብረማርያም አየር መንገዱ በዛሬው እለት ወደ #ሞቃዲሾ በይፋ በረራ መጀመሩን ተናግረዋል።
ዋና ስራ አስፈፃሚው እንደገለጹት የበረራው መጀመር #የሁለቱን ሀገራት የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት እና ንግድ ያጠናክረዋል።
በመላው ዓለም የሚገኘውን የሶማሊያ ዳያስፖራ ወደ ሃገራቸው እንዲገቡ በማድረግ #ሶማሊያን እንደገና ለመገንባት በሚደረገው ሂደት ትልቅ ሚና እንደሚኖረውም ነው የተናገሩት።
©FBC
@yenetube @mycase27
የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ #ተወልደ ገብረማርያም አየር መንገዱ በዛሬው እለት ወደ #ሞቃዲሾ በይፋ በረራ መጀመሩን ተናግረዋል።
ዋና ስራ አስፈፃሚው እንደገለጹት የበረራው መጀመር #የሁለቱን ሀገራት የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት እና ንግድ ያጠናክረዋል።
በመላው ዓለም የሚገኘውን የሶማሊያ ዳያስፖራ ወደ ሃገራቸው እንዲገቡ በማድረግ #ሶማሊያን እንደገና ለመገንባት በሚደረገው ሂደት ትልቅ ሚና እንደሚኖረውም ነው የተናገሩት።
©FBC
@yenetube @mycase27
#ቱርክ ሶተኛው ዙር ንግግር ከመደረጉ በፊት #ኢትዮጵያን እና #ሶማሊያን በተናጠል ልታነጋግር መሆኑን ገልጸች
ቱርክ በ #ኢትዮጵያ እና #ሶማሊያ መካከል ሶተኛው ዙር ንግግር ከመደረጉ በፊት ሁለቱም አገራት ጋር በተናጠል ልታነጋግር ማቀዷን የቱርክየ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፊዳን ሃካን ተለጹ።
ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የባር በር ስምምነት መፈጸሟን ተከትሎ ከሶማሊያ ጋር የተፈጠረውን ውጥረት ለመፍታት በቱርክ አመቻችነት ሁለት ዙር ንግግር ተደርጓል።
ማክሰኞ ዕለት በአክራ ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው ሶስተኛው ዙር ንግግር ቀኑ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ጋር በመገጣጠሙ መራዘሙ ይታወቃል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ፊዳን፤ ቱርክየ የሁለቱን አገራት ሚንስትሮችን እና መሪዎች ለማነጋገር እየጣረች መሆኑን ለአናዶሉ ገልጸዋል። በአንካራው ንግግር ወቅት ሁለቱ አገራት “በተወሰኑ ነጥቦች መቀራረብ” በመቻላቸው ለተፈጠረው ችግር መፍትሄ ሊገኝ እንደሚችል ተስፋ እንዳላቸው ተናግረዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ቱርክ ካለፉት ሁለት ዙር ንግግሮች ልምዶች በመነሳት ሁለቱን አካላት በአንድ ላይ ከማነጋገር ይልቅ ብቻ ለብቻ በማነጋገር የጋራ አስማሚ ነጥብ ላይ ሲደርሱ ለማገናኘት ማቀዷን ገልጸዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ቱርክ በ #ኢትዮጵያ እና #ሶማሊያ መካከል ሶተኛው ዙር ንግግር ከመደረጉ በፊት ሁለቱም አገራት ጋር በተናጠል ልታነጋግር ማቀዷን የቱርክየ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፊዳን ሃካን ተለጹ።
ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የባር በር ስምምነት መፈጸሟን ተከትሎ ከሶማሊያ ጋር የተፈጠረውን ውጥረት ለመፍታት በቱርክ አመቻችነት ሁለት ዙር ንግግር ተደርጓል።
ማክሰኞ ዕለት በአክራ ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው ሶስተኛው ዙር ንግግር ቀኑ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ጋር በመገጣጠሙ መራዘሙ ይታወቃል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ፊዳን፤ ቱርክየ የሁለቱን አገራት ሚንስትሮችን እና መሪዎች ለማነጋገር እየጣረች መሆኑን ለአናዶሉ ገልጸዋል። በአንካራው ንግግር ወቅት ሁለቱ አገራት “በተወሰኑ ነጥቦች መቀራረብ” በመቻላቸው ለተፈጠረው ችግር መፍትሄ ሊገኝ እንደሚችል ተስፋ እንዳላቸው ተናግረዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ቱርክ ካለፉት ሁለት ዙር ንግግሮች ልምዶች በመነሳት ሁለቱን አካላት በአንድ ላይ ከማነጋገር ይልቅ ብቻ ለብቻ በማነጋገር የጋራ አስማሚ ነጥብ ላይ ሲደርሱ ለማገናኘት ማቀዷን ገልጸዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍8❤2