ሲዳማ ክልል ለውጥ ያስፈልገዋል በማለት የተቃወመች አርቲስት ኢትዮጵያ በቀለች ታሰረች።
ያለፉትን ሁለት ሳምንት ከአርቲስት #ቶኪቻው ጋር በመሆን የሲዳማ ህዝብ ለውጥ ይሻል በማለት ንቅናቄ በማድረግ የምትታወቀው አርቲስት #ኢትዮጵያ በቀለች ትላንት መጋቢት 5 በቁጥጥር ስር ውላለች።
ባለስልጣናት፣ ባለሃብቶች እንዲሁም የሀገር ሽማግሌዎች ባቀረቡት አቤቱታ መሰረት በወንጀል የተጠረጠሩት ግለሰቧ መጋቢት 5 በህግ ቁጥጥር ስር ውላ ምርመራ እየተደረገባት መሆኑን የሲዳማ ክልል የፀጥታ ግብረሀይል ገልጿል።
@Yenetube @Fikerassefa
ያለፉትን ሁለት ሳምንት ከአርቲስት #ቶኪቻው ጋር በመሆን የሲዳማ ህዝብ ለውጥ ይሻል በማለት ንቅናቄ በማድረግ የምትታወቀው አርቲስት #ኢትዮጵያ በቀለች ትላንት መጋቢት 5 በቁጥጥር ስር ውላለች።
ባለስልጣናት፣ ባለሃብቶች እንዲሁም የሀገር ሽማግሌዎች ባቀረቡት አቤቱታ መሰረት በወንጀል የተጠረጠሩት ግለሰቧ መጋቢት 5 በህግ ቁጥጥር ስር ውላ ምርመራ እየተደረገባት መሆኑን የሲዳማ ክልል የፀጥታ ግብረሀይል ገልጿል።
@Yenetube @Fikerassefa
👎85👍27😭14😁13❤6