#ኬንያ
ኬንያ ቫይረሱን ካለባቸው ሀገራት የሚመጣን ሰው ወደ ኬንያ እንደማይገባ አስታውቃለች እንዲሁም መግባት የሚችሉት ኬንያዊያን ብቻ ነው የሚገቡትም እነሱም ለ14 ቀን ለይቶ ማቆያ እንደሚገቡ አስታውቋል።
@Yenetube @Fikerasssefa
ኬንያ ቫይረሱን ካለባቸው ሀገራት የሚመጣን ሰው ወደ ኬንያ እንደማይገባ አስታውቃለች እንዲሁም መግባት የሚችሉት ኬንያዊያን ብቻ ነው የሚገቡትም እነሱም ለ14 ቀን ለይቶ ማቆያ እንደሚገቡ አስታውቋል።
@Yenetube @Fikerasssefa
#ኬንያ_ለግብፅ_ደገፈች የሚለው ዜና ውሸት ነው
አምባሳደር መለስ ዓለም የአል-አህራም “ዘገባ ፍፁም ውሸት ነው” በማለት ለአሻም ቲቪ ተናገሩ
አል-አህራም፤ የኬንያው ፕሬዝዳንት ኡኹሩ ኬንያታ፤ ኬንያ የግብፅን “መልካም” አቋም ትደግፋለች ሲሉ በስልክ ለአብድል ፋታህ አል-ሲሲ ተናግረዋል በማለት የዘገበውን፣ በኬንያ የኢፌዲሪ አምባሳደር መለስ ዓለም ዘገባው ‹ፍፁም ውሸት እና የግብፅ ማደናገሪያ ፕሮፖጋንዳ ነው› ሲሉ ዛሬ መጋቢት 9 ቀን 2012 ዓም ለአሻም ቲቪ ገልፀዋል፡፡
አል-አህራም ትናነት እንዳወጣው ዘገባ፤ ግብፅ በመግለጫዋ ኬንያታ “የግብፅ አቋም ‹ከቅን ፍላጎት› የመነጨ ነው” ሲሉ ተናግረዋል በማለት ገልጾ ነበር፡፡
አምባሳደር መለስ በተጨማሪም፣ የግብፅ ሚዲያዎች ከቀናት በፊት ጥቂት ግብፃውያን የተሰበሰቡበት ፎቶ በመለጠፍ በአሜሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ግብፅን ደገፉ በሚል የሀሰት ዜና ማሰራጨታቸውን ጠቅሰዋል፡፡
የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ክብርት ሳህለወርቅ ዘውዴ ወደ ኬንያ አቅንተው ከኬንያው ፕሬዝዳንት ኡኹሩ ኬንያታ ጋር ባደረጉት ውይይት ላይ ፕሬዝዳንቱ የአፍሪካውያን አለመግባባቶች በአፍሪካውያን መፈታት እንዳለባቸው የሚያምኑበት መሆኑን ያረጋገጡላቸው ሲሆን ይኸውም በፕሬዝዳንቱ የፌስቡክ ገፅ ላይ እንደሚገኝ አምባሳደር መለስ አስታውሰዋል፡፡
ኢትዮጵያ በግድቡ ላይ ያላትን አቋም ለማስረዳት ወደ ተለያዩ ሀገራት የልዑካን ቡድኖችን ልካለች፡፡ የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ክብርት ሳህለወርቅ ዘውዴም ወደ ኬንያ አቅንተው ነበር፡፡ በንግግራቸው ላይም የኬንያው ፕሬዝዳንት ኡኹሩ ኬንያታ የአባይን ወንዝ በተመለከተ ፍትሐዊ እና ምክንያታዊ ክፍፍል መኖር አለበት ሲሉ ተናግረው እንደነበር ይታወሳል፡፡
ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ከኬንያ በተጨማሪም ወደ ሩዋንዳ እና ኡጋንዳ በመጓዝ ከሀገራቱ ፕሬዝዳንቶች ጋር ተገናኝተው ኢትዮጵያ በግድቡ ላይ ያላትን አቋም ማስረዳታቸውና ፕሬዝዳንቶቹም ለኢትዮጵያ ያላችውን ድጋፍ መግለጻቸው ይታወቃል።
Via:- Spokeman office
@Yenetube @Fikerassefa
አምባሳደር መለስ ዓለም የአል-አህራም “ዘገባ ፍፁም ውሸት ነው” በማለት ለአሻም ቲቪ ተናገሩ
አል-አህራም፤ የኬንያው ፕሬዝዳንት ኡኹሩ ኬንያታ፤ ኬንያ የግብፅን “መልካም” አቋም ትደግፋለች ሲሉ በስልክ ለአብድል ፋታህ አል-ሲሲ ተናግረዋል በማለት የዘገበውን፣ በኬንያ የኢፌዲሪ አምባሳደር መለስ ዓለም ዘገባው ‹ፍፁም ውሸት እና የግብፅ ማደናገሪያ ፕሮፖጋንዳ ነው› ሲሉ ዛሬ መጋቢት 9 ቀን 2012 ዓም ለአሻም ቲቪ ገልፀዋል፡፡
አል-አህራም ትናነት እንዳወጣው ዘገባ፤ ግብፅ በመግለጫዋ ኬንያታ “የግብፅ አቋም ‹ከቅን ፍላጎት› የመነጨ ነው” ሲሉ ተናግረዋል በማለት ገልጾ ነበር፡፡
አምባሳደር መለስ በተጨማሪም፣ የግብፅ ሚዲያዎች ከቀናት በፊት ጥቂት ግብፃውያን የተሰበሰቡበት ፎቶ በመለጠፍ በአሜሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ግብፅን ደገፉ በሚል የሀሰት ዜና ማሰራጨታቸውን ጠቅሰዋል፡፡
የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ክብርት ሳህለወርቅ ዘውዴ ወደ ኬንያ አቅንተው ከኬንያው ፕሬዝዳንት ኡኹሩ ኬንያታ ጋር ባደረጉት ውይይት ላይ ፕሬዝዳንቱ የአፍሪካውያን አለመግባባቶች በአፍሪካውያን መፈታት እንዳለባቸው የሚያምኑበት መሆኑን ያረጋገጡላቸው ሲሆን ይኸውም በፕሬዝዳንቱ የፌስቡክ ገፅ ላይ እንደሚገኝ አምባሳደር መለስ አስታውሰዋል፡፡
ኢትዮጵያ በግድቡ ላይ ያላትን አቋም ለማስረዳት ወደ ተለያዩ ሀገራት የልዑካን ቡድኖችን ልካለች፡፡ የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ክብርት ሳህለወርቅ ዘውዴም ወደ ኬንያ አቅንተው ነበር፡፡ በንግግራቸው ላይም የኬንያው ፕሬዝዳንት ኡኹሩ ኬንያታ የአባይን ወንዝ በተመለከተ ፍትሐዊ እና ምክንያታዊ ክፍፍል መኖር አለበት ሲሉ ተናግረው እንደነበር ይታወሳል፡፡
ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ከኬንያ በተጨማሪም ወደ ሩዋንዳ እና ኡጋንዳ በመጓዝ ከሀገራቱ ፕሬዝዳንቶች ጋር ተገናኝተው ኢትዮጵያ በግድቡ ላይ ያላትን አቋም ማስረዳታቸውና ፕሬዝዳንቶቹም ለኢትዮጵያ ያላችውን ድጋፍ መግለጻቸው ይታወቃል።
Via:- Spokeman office
@Yenetube @Fikerassefa
- #ግብፅ ዛሬ 169 በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎችን አግኝታለች፣ 12 ሰዎች ደግሞ የሞቱ ሲሆን በሀገሪቱ በአጠቃላይ በቫይረሱ ምክንያት የሞቱት ቁጥር 276 ደርሷል።
- #ጅቡቲም ዛሬ 28 በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎችን እንዳገኘች ሆርን ዲፕሎማት ዘግቧል፡፡
- #ኬንያ ደሞ 7 ተጨማሪ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎችን በማግኘቷ በቫይረሱ የተያዙት ሰዎች ቁጥር ከ300 እንዳለፈ የሀገሪቱ ዜና አውታሮች ዘግበዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
- #ጅቡቲም ዛሬ 28 በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎችን እንዳገኘች ሆርን ዲፕሎማት ዘግቧል፡፡
- #ኬንያ ደሞ 7 ተጨማሪ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎችን በማግኘቷ በቫይረሱ የተያዙት ሰዎች ቁጥር ከ300 እንዳለፈ የሀገሪቱ ዜና አውታሮች ዘግበዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
#በዓለማችን በኮሮና ከተጠቁ ሰዎች ውስጥ ከ723 ሺህ በላይ ዜጎች ድነዋል፡፡
በአለም ዙርያ ይሄንን ዜና እስካጠናቀርንበት ሰአት ድረስ 2 ሚሊዮን 646 ሺህ 428 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተጠቅተዋል፡፡
ከዚህ ውስጥ 723 ሺህ 713 ያህሉ ሲያገግሙ 184 ሺህ 353 ያህሉ ደግሞ ህይወታቸው አልፏል፡፡
በህመሙ ከተጠቁት ውስጥ 1 ሚሊዮን 600 ሺህ 140 ያህሉ በደህና ሁኔታ ውስጥ ሲሆኑ 58 ሺህ 222 ሰዎች ህመሙ ፀንቶባቸው በፅኑ ህሙማን ማቆያ ውስጥ ናቸው፡፡
- በኮሮና ተጠቂ ብዛት #አሜሪካ አንደኛ ስትሆን ከሁለተኛ እስከ ሰባተኛ ያሉት የአውሮፓ ሀገራት ናቸው፡፡
- #አሜሪካ በኮሮና ከተጠቁባት 849 ሺህ 92 ሰዎች መካከል 84 ሺህ 50 ያህሉ ሲድኑ 47 ሺህ 681 ደግሞ ሞቶባታል፡፡
- #ስፔን_ጣልያንና_ኢራን በቅደም ተከተል ብዙ ዜጎቻቸውን በሞት ያጡ አገራት ናቸው።
የወረርሽኙ መነሻ የሆነችው ቻይና 82 ሺህ 798 ተጠቂ አስመዝግባ 77 ሺህ 207 ሰዎች ሲድኑ ከ4 ሺህ በላይ ያህሉ ደግሞ ሞተዋል፡፡
- ወደ ደበቡ አሜሪካ ስናቀና በኮሮና ተጠቂ ብዛት #ብራዚል ትቀድማለች፤ 46 ሺህ 182 ተጠቅተው 25 ሺህ 318 አገግመው 2 ሺህ 924 ሞተውባታል፡፡
- የመካከለኛው ምስራቅ ሀያል ሀገር እስራኤል 14 ሺህ 592 ተጠቂ አስመዝግባ 5 ሺህ 334 አገግመው 2 ሰው ብቻ ሞተውባታል።
- #ሳውዲ_አረቢያ እና የተባበሩት አረብ ኢምሬቶች ከ20 ሺህ በላይ ዜጎች በቫይረሱ ሲጠቁ ከ150 በላይ ሰዎች ህይወታቸው አልፏል።
- #በአውስትራሊያ 6 ሺህ 660 ሰው በኮሮና ተይዞ 75 ሰዎች ሞተዋል፡፡
- #ከአፍሪቃ በተጠቂዎች ብዛት ቀዳሚ የሆነችው አገር ደግሞ #ግብፅ ነች፤3 ሺህ 659 ተጠቂ አስመዝግባ 935 ያህሉ ሲያገግሙ 276 ያህል ሰዎች ሞተውባታል፡፡
- #ደቡብ_አፍሪካም ከግብፅ ጋር ተቀራራቢ ያህል ሰው ነው በኮሮና የተጠቃባት፤ 3 ሺህ 635 ሰው ተጠቅቷል፡፡ 1 ሺህ 55 ሰው ሲያገግም 65 ሰው ደግሞ ሞቷል፡፡
- ከምስራቅ አፍሪካ ሀገራት #ጅቡቲ ብዙ ሰው በኮሮና የተያዘባት ሀገር ነች፡፡ 974 ሰው ተይዞ 183 አገግሞ 2 ደግሞ ሞቷል፡፡
- #ኬንያ 303 ተጠቂ አስመዝግባ 83 አገግመውላታል 14 ሰዎች ደግሞ ሞተውባታል፡፡ #ሶማሊያ 286 ሰዎች ተጠቅተው 4 አገግመው 8 ደግሞ ሞተዋል፡፡
- #ኤርትራ 39 ሰው ተጠቅቶ 6ቱ ሲያገግሙ እስካሁን የሞተ ሰው የለም፡፡
- ሀገራችን #ኢትዮጵያ 116 የኮሮና ተጠቂ ስታስመዘግብ 21 ሰዎች አገግመው 3 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል፡፡
Via:- Ethio FM // ጆንሆፕኪንስ ዩንቨርሲቲ ድረገጽ
@Yenetube @Fikerassef
በአለም ዙርያ ይሄንን ዜና እስካጠናቀርንበት ሰአት ድረስ 2 ሚሊዮን 646 ሺህ 428 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተጠቅተዋል፡፡
ከዚህ ውስጥ 723 ሺህ 713 ያህሉ ሲያገግሙ 184 ሺህ 353 ያህሉ ደግሞ ህይወታቸው አልፏል፡፡
በህመሙ ከተጠቁት ውስጥ 1 ሚሊዮን 600 ሺህ 140 ያህሉ በደህና ሁኔታ ውስጥ ሲሆኑ 58 ሺህ 222 ሰዎች ህመሙ ፀንቶባቸው በፅኑ ህሙማን ማቆያ ውስጥ ናቸው፡፡
- በኮሮና ተጠቂ ብዛት #አሜሪካ አንደኛ ስትሆን ከሁለተኛ እስከ ሰባተኛ ያሉት የአውሮፓ ሀገራት ናቸው፡፡
- #አሜሪካ በኮሮና ከተጠቁባት 849 ሺህ 92 ሰዎች መካከል 84 ሺህ 50 ያህሉ ሲድኑ 47 ሺህ 681 ደግሞ ሞቶባታል፡፡
- #ስፔን_ጣልያንና_ኢራን በቅደም ተከተል ብዙ ዜጎቻቸውን በሞት ያጡ አገራት ናቸው።
የወረርሽኙ መነሻ የሆነችው ቻይና 82 ሺህ 798 ተጠቂ አስመዝግባ 77 ሺህ 207 ሰዎች ሲድኑ ከ4 ሺህ በላይ ያህሉ ደግሞ ሞተዋል፡፡
- ወደ ደበቡ አሜሪካ ስናቀና በኮሮና ተጠቂ ብዛት #ብራዚል ትቀድማለች፤ 46 ሺህ 182 ተጠቅተው 25 ሺህ 318 አገግመው 2 ሺህ 924 ሞተውባታል፡፡
- የመካከለኛው ምስራቅ ሀያል ሀገር እስራኤል 14 ሺህ 592 ተጠቂ አስመዝግባ 5 ሺህ 334 አገግመው 2 ሰው ብቻ ሞተውባታል።
- #ሳውዲ_አረቢያ እና የተባበሩት አረብ ኢምሬቶች ከ20 ሺህ በላይ ዜጎች በቫይረሱ ሲጠቁ ከ150 በላይ ሰዎች ህይወታቸው አልፏል።
- #በአውስትራሊያ 6 ሺህ 660 ሰው በኮሮና ተይዞ 75 ሰዎች ሞተዋል፡፡
- #ከአፍሪቃ በተጠቂዎች ብዛት ቀዳሚ የሆነችው አገር ደግሞ #ግብፅ ነች፤3 ሺህ 659 ተጠቂ አስመዝግባ 935 ያህሉ ሲያገግሙ 276 ያህል ሰዎች ሞተውባታል፡፡
- #ደቡብ_አፍሪካም ከግብፅ ጋር ተቀራራቢ ያህል ሰው ነው በኮሮና የተጠቃባት፤ 3 ሺህ 635 ሰው ተጠቅቷል፡፡ 1 ሺህ 55 ሰው ሲያገግም 65 ሰው ደግሞ ሞቷል፡፡
- ከምስራቅ አፍሪካ ሀገራት #ጅቡቲ ብዙ ሰው በኮሮና የተያዘባት ሀገር ነች፡፡ 974 ሰው ተይዞ 183 አገግሞ 2 ደግሞ ሞቷል፡፡
- #ኬንያ 303 ተጠቂ አስመዝግባ 83 አገግመውላታል 14 ሰዎች ደግሞ ሞተውባታል፡፡ #ሶማሊያ 286 ሰዎች ተጠቅተው 4 አገግመው 8 ደግሞ ሞተዋል፡፡
- #ኤርትራ 39 ሰው ተጠቅቶ 6ቱ ሲያገግሙ እስካሁን የሞተ ሰው የለም፡፡
- ሀገራችን #ኢትዮጵያ 116 የኮሮና ተጠቂ ስታስመዘግብ 21 ሰዎች አገግመው 3 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል፡፡
Via:- Ethio FM // ጆንሆፕኪንስ ዩንቨርሲቲ ድረገጽ
@Yenetube @Fikerassef
በኢትዮጵያ እና በጎረቤት ሀገሮች የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ -19) ወቅታዊ ሁኔታ
#ኢትዮጵያ
በበሽታው የተያዙ - 26,204
ህይወታቸው ያለፈ - 479
#ሱዳን
በበሽታው የተያዙ - 12,115
ህይወታቸው ያለፈ - 792
#ደቡብ ሱዳን
በበሽታው የተያዙ - 2,478
ህይወታቸው ያለፈ - 47
ኤርትራ
በበሽታው የተያዙ - 285
ህይወታቸው ያለፈ - 0
#ሶማሊያ
በበሽታው የተያዙ - 3,227
ህይወታቸው ያለፈ - 93
#ኬንያ
በበሽታው የተያዙ - 28,753
ህይወታቸው ያለፈ - 460
@Yenetube @Fikerassefa
#ኢትዮጵያ
በበሽታው የተያዙ - 26,204
ህይወታቸው ያለፈ - 479
#ሱዳን
በበሽታው የተያዙ - 12,115
ህይወታቸው ያለፈ - 792
#ደቡብ ሱዳን
በበሽታው የተያዙ - 2,478
ህይወታቸው ያለፈ - 47
ኤርትራ
በበሽታው የተያዙ - 285
ህይወታቸው ያለፈ - 0
#ሶማሊያ
በበሽታው የተያዙ - 3,227
ህይወታቸው ያለፈ - 93
#ኬንያ
በበሽታው የተያዙ - 28,753
ህይወታቸው ያለፈ - 460
@Yenetube @Fikerassefa