▶️ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን #ታቦቱ ይቀመጥበት የነበረውን #ቅድስተ ቅዱሳን ስፍራ #ቤተመቅደስ ስትለው ቀጥሎ ያለውን ክፍል #ቅድስት #ሦስተኛውን ክፍል ደግሞ #ቅኔ ማህሌት ትለዋለች። በዚህም መሠረት ማርያም #ከ3 ዓመት ዕድሜዋ ጀምሮ #በቤተ መቅደስ ቅድስተ ቅዱሳን እንደኖረች #ተአምረ #ማርያም ሲገልጽ <<ልጃቸውን #ማርያምን #በንጽህና ሲያሳድጉ 3 ዓመት በተፈጸመ ጊዜ #ሐና ባሏን #ኢያቄምን ወንድሜ ሆይ ልጃችንን ለቤተ እግዚአብሔር #ብጽአት አድርገን እንስጥ #ልጃችን ቤተ #እግዚአብሔርን #እንድታገለግል ነው እንጂ በዚህ #ዓለም እኛን ልታገለግል እንዳልተሳልን አስብ አለችው። #ኢያቄምም ይህን ነገር ከሚስቱ #ሐና በሰማ ጊዜ ፈጽሞ ደስ አለው። ለመንገድ የሚሆነውን #ስንቅና ለቤተ #እግዚአብሔር የሚሆነውንም #መባዕ ሁሉ አዘጋጅ። #ቤተሰቦቻቸውንና #ባልንጀሮቻቸውን #ዘመዶቻቸውንም ሁሉ ጠራ። ልጃቸውንም ይዘው ሄደው ወደ #ቤተ መቅደስ አስገቧት። ካህናት #በቤተ #መቅደስም ያሉ ሁሉ በሰሙ ጊዜ እነሱም ለመቀበል ወጥተው መንፈሳዊ #ሰላምታ ሰጡአቸው። #ኢያቄምና ሚስቱን #ሐናን ልጃቸውንም #ማርያምን አመሰግነዋቸው #በአንብሮተ-እድ (እጅ በመጫን) ፈጽመው ባረኳቸው። እግዚአብሔርም ሃዘናችሁን #በእውነት ተቀብሏችኋል። #ቸር በምትሆን በዚች ልጅም ደስ አሰኝቷችኋል አሏቸው። #እመቤታችንም ለእግዚአብሄር #ለእናትነት የተመረጥሽ #ንዑድ #ክብርት ሆይ #ፍቅር ይገባሻል አሏት። ታቅፈው ይዘው #በታህሳስ 3 ቀን #በእግዚአብሄር #ፍቅር ወደ #ቤተ መቅደስ አስገቧት[1]>>።
▶️ ቅዳሴ ማርያም ንባቡና አንድምታው እንዲሁም #የወንጌል አንድምታው <<ካህናቱ ወደ #ቤተ #መቅደስ (ቅድስተ ቅዱሳን) ከማስገባታቸው በፊት #የምግቧ ነገር እንዳሳሰባቸው ይገልጽና #ፋኑኤል የሚባል #መልአክ #ሰማያዊ #መጠጥና #ምግብን አምጥቶ ለብቻዋ ሲመግባት አይተው <<የምግቧስ ነገር ከተያዘልን #ከሰው ጋር ምን ያጋፋታል>> ብለው #ከቤተ መቅደስ (ቅድስተ ቅዱሳን) ውስጥ አስገብተዋት 12 #ዓመት በዚያ ውስጥ #እንደኖረች ይገልጻሉ[2]።
▶️ ቅዳሴ ማርያም ንባቡና አንድምታው እንዲሁም #የወንጌል አንድምታው <<ካህናቱ ወደ #ቤተ #መቅደስ (ቅድስተ ቅዱሳን) ከማስገባታቸው በፊት #የምግቧ ነገር እንዳሳሰባቸው ይገልጽና #ፋኑኤል የሚባል #መልአክ #ሰማያዊ #መጠጥና #ምግብን አምጥቶ ለብቻዋ ሲመግባት አይተው <<የምግቧስ ነገር ከተያዘልን #ከሰው ጋር ምን ያጋፋታል>> ብለው #ከቤተ መቅደስ (ቅድስተ ቅዱሳን) ውስጥ አስገብተዋት 12 #ዓመት በዚያ ውስጥ #እንደኖረች ይገልጻሉ[2]።
<<እርሷም #ከቤተ መቅደስ (ቅድስተ-ቅዱሳን) ውስጥ #በመንፈስ ቅዱስ ሞግዚትነት ገብታ ወንበሯን ዘርግታ #ከደናግለ እስራኤል የተካፈለችውን #ወርቅና #ሐር እያስማማች ስትፈትል #በአምሳለ አረጋዊ (በሽማግሌ) መልክ ገብርኤል መልአክ መጥቶ ትጸንሻለሽ ብሎ እንዳበሰራት የቅዳሴ ማርያም አንድምታው ይነግረናል[3]። እንዲሁም በቤተክርስቲያኗ #ትውፊትና #ትምህርት መሰረት ከማርያም ጀርባ #መንጦላኢተ - ቤተመቅደስ (የቤተመቅደስ መጋረጃ) እና ከፊት ለፊቷ #የቅዱሳት መጽሐፍት ማንበቢያ #አትሮንስ (Pulpit) የሚታየውና መልአኩ #ገብርኤል በብርሃን ተከቦ #ሲያበስራት የሚያሳየው #ስዕል እርሷ #በቤተመቅደስ ውስጥ እንደኖረችና በዚያ ውስጥ #ክርስቶስን የምትወልድ መሆኗን የተበሰረችበት መሆኑን የሚገልጽ #ስዕል ነው።
ይህንንም #ታሪክ መሠረት ተደርጎ <<ዘነበርኪ ውስተ ቤተ መቅደስ ከመታቦት ዘግንቡር እምዕፅ ዘኢይነቅዝ፤ ሥርግው በወርቅ ንጡፍ ወልቡጥ በዕንቁ ባሕርይ ዘየኅቱ ዘብዙኅ ሤጡ ከመዝ ነበርኪ ውስተ #ቤተ መቅደስ - አምላክን የወለደሽ እመቤታችን #ድንግል ማርያም ሆይ #ከማይነቅዝ #እንጨት #የተቀረጸ ዋጋው እጅግ ብዙ የሆነና በከበረ #ወርቅ እንደተለበጠና እንዳማረ #ታቦት #በቤተ መቅደስ ኖርሽ>> እየተባለ ይዜማል[4]።
▶️ እንዲሁም <<አማናዊት #ታቦት ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም[5] #ንጽሕተ ንጹሐን #ቅድስተ ቅዱሳን በመሆኗ #በንጽሕና #በድንግልና ጸንታ #በቤተመቅደስ ኖራለች>> ተብሎአል[6]። እንዲሁም #ቤተመቅደስ መኖሯም #በማህሌተ ጽጌ መጽሐፍ #በግጥምና #በዜማ <<የኅዝነኒ ማርያም ዘረከበኪ ድክመትና አመ ቤተመቅደስ ቦእኪ እንዝትጠብዊ ሐሊበ ሐና ወያስተፌሥሐኒ ካዕብ ትእምርተ ልሕቀትኪ በቅድስና ምስለ አብያጽሁ ከመአብ እንዘ ይሴሲየኪ መና ፋኑኤል ጽጌነድ ዘይከይድ ደመና - ማርያም የሃናን ወተት እየጠባሽ ወደ #ቤተመቅደስ በገባሽ ጊዜ ያገኘሽ #ድህነት (ብቸኝነት) ያሳዝነኛል፡ ዳግመኛም በደመና የሚመላለስ #ደመናን የሚረግጥ #የእሳት አበባ #ፋኑኤል ከጓደኞቹ #መላእክት ጋር መናን የመገበሽ #በንጽሕና የማደግሽ #ተአምር ደስ ያሰኛል[7]>> ይላል።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
________
[1] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ተአምረ ማርያም" 2፤ 27-30፤ 3ኛ ዕትም፤ ገጽ 18፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1989 ዓ.ም።
[2] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ቅዳሴ ማርያም" ንባቡና አንድምታው 5፥15፣ 44 ገጽ 120፣ 123. ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1983 ዓ.ም።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ ወንጌል ቅዱስ ንባቡና አንድምታው፤ የሉቃስ ወንጌል 1፥27፥ ማብራሪያ ገጽ 265፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1997 ዓ.ም።
[3] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ቅዳሴ ማርያም" ንባቡና አንድምታው 5፥44 ገጽ 125፣ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1983 ዓ.ም።
📚፤ አንቀጸ ብርሃን ትርጓሜው፤ ገጽ 411።
📚፤ አንዱአለም ዳግማዊ (መምህር)፤ "ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅነት"፤ ብራና ማተሚያ ድርጅት፤ አ.አ፥ ገጽ 178።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ተአምረ ኢየሱስ" 3ኛ ተአምር ቁ.2፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ ገጽ 14፤ 1994 ዓ.ም።
[4] 📚፤ አንቀጸ ብርሃን ትርጓሜው፤ ገጽ 404።
📚፤ አንዱአለም ዳግማዊ (መምህር)፤ "ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅነት"፥ ገጽ 276 ብራና ማተሚያ ድርጅት፤ አ.አ፥ ሚያዚያ 1998 ዓ.ም።
[5] 📚፤ አግዛቸው ተፈራ (ዲያቆን)፤ "አልተሳሳትንምን?" 2ተኛ ዕትም፤ ገጽ 85፤ ሶላር ማተሚያ ቤት፥ መስከረም፤ 2010 ዓ.ም፤ አ.አ ኢትዮጵያ።
[6] 📚፤ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ፤ "መጽሐፈ ሰዓታት" ገጽ 148።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ መጽሐፈ ቅዳሴ ንባቡና ትርጓሜው፤ ገጽ 169፥ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1983 ዓ.ም።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ ውዳሴ ማርያም ንባቡና ትርጓሜው፤ ገጽ 194፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ አዲስ አበባ፤ 1983 ዓ.ም።
[7] 📚፤ አስረዳ ባያብል (ሊቀ ጠበብት)፤ "ማህሌተ ጽጌ ትርጓሜ፤ አ.አ፥ ገጽ 79፥ 1998 ዓ.ም።
(7.2▶️) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
ይህንንም #ታሪክ መሠረት ተደርጎ <<ዘነበርኪ ውስተ ቤተ መቅደስ ከመታቦት ዘግንቡር እምዕፅ ዘኢይነቅዝ፤ ሥርግው በወርቅ ንጡፍ ወልቡጥ በዕንቁ ባሕርይ ዘየኅቱ ዘብዙኅ ሤጡ ከመዝ ነበርኪ ውስተ #ቤተ መቅደስ - አምላክን የወለደሽ እመቤታችን #ድንግል ማርያም ሆይ #ከማይነቅዝ #እንጨት #የተቀረጸ ዋጋው እጅግ ብዙ የሆነና በከበረ #ወርቅ እንደተለበጠና እንዳማረ #ታቦት #በቤተ መቅደስ ኖርሽ>> እየተባለ ይዜማል[4]።
▶️ እንዲሁም <<አማናዊት #ታቦት ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም[5] #ንጽሕተ ንጹሐን #ቅድስተ ቅዱሳን በመሆኗ #በንጽሕና #በድንግልና ጸንታ #በቤተመቅደስ ኖራለች>> ተብሎአል[6]። እንዲሁም #ቤተመቅደስ መኖሯም #በማህሌተ ጽጌ መጽሐፍ #በግጥምና #በዜማ <<የኅዝነኒ ማርያም ዘረከበኪ ድክመትና አመ ቤተመቅደስ ቦእኪ እንዝትጠብዊ ሐሊበ ሐና ወያስተፌሥሐኒ ካዕብ ትእምርተ ልሕቀትኪ በቅድስና ምስለ አብያጽሁ ከመአብ እንዘ ይሴሲየኪ መና ፋኑኤል ጽጌነድ ዘይከይድ ደመና - ማርያም የሃናን ወተት እየጠባሽ ወደ #ቤተመቅደስ በገባሽ ጊዜ ያገኘሽ #ድህነት (ብቸኝነት) ያሳዝነኛል፡ ዳግመኛም በደመና የሚመላለስ #ደመናን የሚረግጥ #የእሳት አበባ #ፋኑኤል ከጓደኞቹ #መላእክት ጋር መናን የመገበሽ #በንጽሕና የማደግሽ #ተአምር ደስ ያሰኛል[7]>> ይላል።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
________
[1] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ተአምረ ማርያም" 2፤ 27-30፤ 3ኛ ዕትም፤ ገጽ 18፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1989 ዓ.ም።
[2] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ቅዳሴ ማርያም" ንባቡና አንድምታው 5፥15፣ 44 ገጽ 120፣ 123. ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1983 ዓ.ም።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ ወንጌል ቅዱስ ንባቡና አንድምታው፤ የሉቃስ ወንጌል 1፥27፥ ማብራሪያ ገጽ 265፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1997 ዓ.ም።
[3] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ቅዳሴ ማርያም" ንባቡና አንድምታው 5፥44 ገጽ 125፣ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1983 ዓ.ም።
📚፤ አንቀጸ ብርሃን ትርጓሜው፤ ገጽ 411።
📚፤ አንዱአለም ዳግማዊ (መምህር)፤ "ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅነት"፤ ብራና ማተሚያ ድርጅት፤ አ.አ፥ ገጽ 178።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ተአምረ ኢየሱስ" 3ኛ ተአምር ቁ.2፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ ገጽ 14፤ 1994 ዓ.ም።
[4] 📚፤ አንቀጸ ብርሃን ትርጓሜው፤ ገጽ 404።
📚፤ አንዱአለም ዳግማዊ (መምህር)፤ "ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅነት"፥ ገጽ 276 ብራና ማተሚያ ድርጅት፤ አ.አ፥ ሚያዚያ 1998 ዓ.ም።
[5] 📚፤ አግዛቸው ተፈራ (ዲያቆን)፤ "አልተሳሳትንምን?" 2ተኛ ዕትም፤ ገጽ 85፤ ሶላር ማተሚያ ቤት፥ መስከረም፤ 2010 ዓ.ም፤ አ.አ ኢትዮጵያ።
[6] 📚፤ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ፤ "መጽሐፈ ሰዓታት" ገጽ 148።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ መጽሐፈ ቅዳሴ ንባቡና ትርጓሜው፤ ገጽ 169፥ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1983 ዓ.ም።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ ውዳሴ ማርያም ንባቡና ትርጓሜው፤ ገጽ 194፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ አዲስ አበባ፤ 1983 ዓ.ም።
[7] 📚፤ አስረዳ ባያብል (ሊቀ ጠበብት)፤ "ማህሌተ ጽጌ ትርጓሜ፤ አ.አ፥ ገጽ 79፥ 1998 ዓ.ም።
(7.2▶️) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
▶️ ወደ #ቅድስተ #ቅዱሳኑ (ቤተ መቅደሱ) ውስጠኛ #ክፍል ለአገልግሎቱ የሚገባው #ሊቀ ካህኑ ብቻ ሆኖ #በአመት 1 ቀን እርሱም #በማስተሰርያ ቀን #ስለራሱና #ስለህዝቡ #መስዋዕትን ይዞ #በእግዚአብሄር ፊት ይቆማል {ዘጸ 28}። #የሊቀ ካህኑ ልብሰ #ተክህኖ #በ4 #ቀለማት ማለትም #ከነጭ፣ #ከሰማያዊ፣ #ከሐምራዊና #ከቀይ #በፍታ #በወርቅ የተለጠፈ ነበር {ዘጸ 28}። የላይኛው አላባሽ #ኤፉድ ሲባል {ዘጸ 39፥2} #በቀኝና #በግራ ትከሻው ላይ ሁለት የመረግድ #ድንጋዮች ነበሩት። በእነዚህ #ሁለት የከበሩ #ድንጋዮች በእያንዳንዱ ላይ #የ6 ነገድ #ስም በሁለቱም ላይ #የ12ቱ ነገደ #እስራኤል ስም #ተቀርጾባቸዋል {ዘጸ 28፥9 እና 12}። በእነርሱም አማካኝነት #ሊቀ ካህኑ #የህዝቡን #ስም በአጠቃላይ በትከሻው ይሸከማል። #የደረት ኪሱ #አራት ማዕዘን ያለው ሆኖ #በወርቅ ጥልፍ የተሰራ #የ12 ነገድ #ስም የተቀረጸባቸው #የሚያንጸባርቁ #የከበሩ #ድንጋዮች እንደ #ፈርጥ ሆነው የተሰሩ ናቸው {ዘጸ 28፥29}። #የደረት ኪሱ ታጥፎ የተደረበ ነው በውስጣቸው #ኡሪምና #ቱሚም ይይዛሉ {ዘጸ 28፥30}። #ቀሚሱ ሙሉ በሙሉ #ሰማያዊ ሲሆን በታችኛውም ዘርፍ ዙሪያ #በ3 #ቀለም የተሰራ #የሮማን ፍሬ #ቅርጽ #ከወርቅ #ሻኩራ ጋር ተሰባጥሮ ይደረግበታል። የሻኩራዎቹ #ድምጽ #ለቀሚሱ ውበትን ይሰጠዋል። #ጥምጥሙ ደግሞ #ካህኑ በራሱ ላይ የሚጠመጥመው ሲሆን ከጥሩ #በፍታ የተሰራ ነው <<ቅድስና ለእግዚአብሔር>> የሚል ጽሑፍ #ከወርቅ በተሰራ #ዝርግ #ጌጥ ላይ ተቀርጾ በዚህ #ጥምጥም ላይ #ይንጠለጠልበታል {ዘጸ 28፥36}።
▶️ ይህም #ቤተመቅደስ #ማርያም በነበረችበት #ዘመን የነበረ ሲሆን ሁሉም #ሴቶች #በቁ.4 ላይ በተገለጸው ውስጥ በፍጹም #አይገቡም ነበር። ይሁን እንጂ #በውጭ (በተራ ቁ.7 ላይ) በተገለጸው #አደባባይ ላይ እንደ #የ91 ዓመቷ ዕድሜ #የፋኑኤል ልጅ #ሃና #ነብይት ዓይነቶች {ሉቃ 2፤ 36-38} #መቆም ይችሉ ነበር።
እስከዛሬም ድረስ የትኛዋም #ሴት ብትሆን #ቤተመቅደስ (ቅድስተ ቅዱሳን) ውስጥ #መግባት አልቻለችም። #ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን #ሴቶች ወደ #ቤተ መቅደስ እንዲገቡና #በመቅደስ ውስጥ #እንዲጸልዩ ለአፍታ እንኳ አለመፍቀዷ የራሷ #ስርዓት #ይደነግጋል[1]።
ታድያ #ማርያም በየትኛው #ቦታ በየትኛው #ቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ #መኖሪያዋ አድርጋ አደገች? አዎን #ማርያም #ቤተ መቅደስ ነበረች የሚለው #ሃሳብ ከየት መጣ ቢባል #ከቁርዓን ነው {ሱረቱ አልዒምራን 3፥37}። እርሱም #ስለቤተ መቅደሱ ሁኔታ #እውቀት የለውምና አይፈረድበትም።
እስከዛሬም ድረስ የትኛዋም #ሴት ብትሆን #ቤተመቅደስ (ቅድስተ ቅዱሳን) ውስጥ #መግባት አልቻለችም። #ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን #ሴቶች ወደ #ቤተ መቅደስ እንዲገቡና #በመቅደስ ውስጥ #እንዲጸልዩ ለአፍታ እንኳ አለመፍቀዷ የራሷ #ስርዓት #ይደነግጋል[1]።
ታድያ #ማርያም በየትኛው #ቦታ በየትኛው #ቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ #መኖሪያዋ አድርጋ አደገች? አዎን #ማርያም #ቤተ መቅደስ ነበረች የሚለው #ሃሳብ ከየት መጣ ቢባል #ከቁርዓን ነው {ሱረቱ አልዒምራን 3፥37}። እርሱም #ስለቤተ መቅደሱ ሁኔታ #እውቀት የለውምና አይፈረድበትም።
ይህን ያዩ ሌሎች #ሴቶች በዚህ ወራት አምላክ #ከድንግል #ይወለዳል የተባለው ከአንቺ ይሆንን? ብለው ዘበቱባት። ወዲያው #መልአኩ መጥቶ #ትጸንሲ (ትጸንሻለሽ) አላት ዝም ብላ ሄደች። ከቤትም ደርሳ ውሃውን ስታወርድ #ትጸንሲ (ትጸንሻለሽ) አላት ይህ ነገር ደጋገመኝ #ከቤተመቅደስ ሄጄ ልረዳው ብላ #ከደናግለ #እስራኤል ጋር ተካፍላ እያስማማች የምትፈትለው #ሐርና #ወርቅ ነበር። ያንን ይዛ ሄደች #ከቤተ #መቅደስ ተቀምጣ #ሐርና #ወርቁን እያስማማች ስትፈትል #መልአክ መጥቶ #ትጸንሲ (ትጸንሻለሽ) አላት እፎኑ ይከውነኒ ዝንቱ እንዝ ኢያአምር ብእሴ - #ወንድ #ስለማላውቅ ይህ እንዴት ይሆንልኛል? አለች። እኔ ይህን አላደርገውም #እንደምን #ይሆናል ስትለው ነው ከዚህ ቡኋላ መንፈሰ እግዚአብሔር ቅዱስ ይመጽእ ላእሌኪ - ቅዱስ #የእግዚአብሔር #መንፈስ #በአንቺ ላይ #ይመጣል አላት። ይኮነኒ በከመ ትቤለኒ (እንደ ቃልህ ይሁንልኝ) አለችው። ይህን #ቃሏን ምክንያት አድርጎ #በማህጸኗ ተቀርጾአል[4]>> ብለው ያቀርባሉ።
▶️ የዚህ #ተረት #ፈጣሪ #በመጽሐፍ ቅዱስ #በዮሴፍ ቤት #ናዝሬት #ከተማ ነበረች የሚለውን #የመጽሐፍ ቅዱስ መሠረታዊ #ገለጻ በመተው ሌላ #ያልነበረና የሌለ #ታሪክ ጽፏል። ይህ ደግሞ በቃሉ ላይ #አመጽና #መሸቃቀጥን ያመለክታል። አዎን ቅዱስ #ገብርኤል #ማርያምን ሲያበስራት #በእጮኛዋ #ዮሴፍ ቤት #በናዝሬት ከተማ ነበረች እንጂ #ቤተ መቅደስ ወይም #በቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ አልነበረችም #ወቅቱና #ሁኔታውም አይፈቅድም {ሉቃ 1፥26}።
▶️ አንዳንዶችም #በቤተ መቅደስ ነበረች የሚለውን #አባባል #መጽሐፍ ቅዱሳዊ አይደለም ብለው #በመቃወም #ማርያም የነበረችው #በቤተ መቅደስ #ቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ ሳይሆን #በቤተ መቅደሱ ግቢ #በማህደረ #ደናግል ውስጥ ትኖር ነበር የሚሉ አሉ። ነገር ግን #ሄሮድስ በሰራው #ቤተ መቅደስ #አደባባይ ጊቢ ውስጥ ይኖሩና ቆመው #ለአፍታ ያህል ይጸልዩ የነበሩት #አሮጊቶችና #መበለቶች እንደነ #ሃና #የሳሙኤል እናት {1ኛ ሳሙ 1፥9 እና አሮጊቷ ሃና} ሉቃ 2፤ 36-38} እንጂ #ደናግል ወጣት #ሴቶች በጭራሽ አይገቡምና ይህም #ጥናቱ ያላላቀ #ጅምር #አንካሳ #ሃሳብ ነው።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
_________
[1] 📚፤ ፍትህ መንፈሳዊ አንቀጽ 1 ዲድስቅሊያ 44።
📚፤ ሊቀ ካህናት ክንፈ ገብርኤል አልታየ፤ <ስርዓተ ቤተ ክርስቲያን 3ኛ ዕትም፡ ብራና ማተሚያ ድርጅት፤ አ.አ፥ ገጽ 18፡ 1995 ዓ.ም።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፡ "ፍትሐ ነገስት ንባቡና ትርጓሜ፤ አንቀጽ 1፤ 13፡ ገጽ 23፤ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፡ አ.አ፡ 1990 ዓ.ም።
[2] 📚፤ ኢንተርናሽናል መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር፤ መጽሐፍ ቅዱስ አዲሱ መደበኛ ትርጉም፤ የሉቃስ 2፥4 እና 22 ማብራርያ፡ ገጽ 1531-1532፡ 1993 ዓ.ም።
[3] 📚፤ አባ ቤተማሪያም እና መዘምራን ሞገስ ዕቁባ ጊዮርጊስ፤ "አምስቱ አዕማደ ምሥጢር ምስል ሥነፍጥረት አንድምታ"፤ አክሱም ማተሚያ ቤት፤ አክሱም፡ ገጽ 36፤ 1991 ዓ.ም።
📚፤ አስረዳ ባያብል (ሊቀ ጠበብት)፤ "ማህሌተ ጽጌ ትርጓሜ"፤ አ.አ፡ ገጽ 80፤ 1998 ዓ.ም።
[4] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ውዳሴ ማርያም ንባቡና አንድምታው" ዘሰንበተ ክርስቲያን፤ ገጽ 210፥ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1983 ዓ.ም።
(7.4▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
▶️ የዚህ #ተረት #ፈጣሪ #በመጽሐፍ ቅዱስ #በዮሴፍ ቤት #ናዝሬት #ከተማ ነበረች የሚለውን #የመጽሐፍ ቅዱስ መሠረታዊ #ገለጻ በመተው ሌላ #ያልነበረና የሌለ #ታሪክ ጽፏል። ይህ ደግሞ በቃሉ ላይ #አመጽና #መሸቃቀጥን ያመለክታል። አዎን ቅዱስ #ገብርኤል #ማርያምን ሲያበስራት #በእጮኛዋ #ዮሴፍ ቤት #በናዝሬት ከተማ ነበረች እንጂ #ቤተ መቅደስ ወይም #በቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ አልነበረችም #ወቅቱና #ሁኔታውም አይፈቅድም {ሉቃ 1፥26}።
▶️ አንዳንዶችም #በቤተ መቅደስ ነበረች የሚለውን #አባባል #መጽሐፍ ቅዱሳዊ አይደለም ብለው #በመቃወም #ማርያም የነበረችው #በቤተ መቅደስ #ቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ ሳይሆን #በቤተ መቅደሱ ግቢ #በማህደረ #ደናግል ውስጥ ትኖር ነበር የሚሉ አሉ። ነገር ግን #ሄሮድስ በሰራው #ቤተ መቅደስ #አደባባይ ጊቢ ውስጥ ይኖሩና ቆመው #ለአፍታ ያህል ይጸልዩ የነበሩት #አሮጊቶችና #መበለቶች እንደነ #ሃና #የሳሙኤል እናት {1ኛ ሳሙ 1፥9 እና አሮጊቷ ሃና} ሉቃ 2፤ 36-38} እንጂ #ደናግል ወጣት #ሴቶች በጭራሽ አይገቡምና ይህም #ጥናቱ ያላላቀ #ጅምር #አንካሳ #ሃሳብ ነው።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
_________
[1] 📚፤ ፍትህ መንፈሳዊ አንቀጽ 1 ዲድስቅሊያ 44።
📚፤ ሊቀ ካህናት ክንፈ ገብርኤል አልታየ፤ <ስርዓተ ቤተ ክርስቲያን 3ኛ ዕትም፡ ብራና ማተሚያ ድርጅት፤ አ.አ፥ ገጽ 18፡ 1995 ዓ.ም።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፡ "ፍትሐ ነገስት ንባቡና ትርጓሜ፤ አንቀጽ 1፤ 13፡ ገጽ 23፤ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፡ አ.አ፡ 1990 ዓ.ም።
[2] 📚፤ ኢንተርናሽናል መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር፤ መጽሐፍ ቅዱስ አዲሱ መደበኛ ትርጉም፤ የሉቃስ 2፥4 እና 22 ማብራርያ፡ ገጽ 1531-1532፡ 1993 ዓ.ም።
[3] 📚፤ አባ ቤተማሪያም እና መዘምራን ሞገስ ዕቁባ ጊዮርጊስ፤ "አምስቱ አዕማደ ምሥጢር ምስል ሥነፍጥረት አንድምታ"፤ አክሱም ማተሚያ ቤት፤ አክሱም፡ ገጽ 36፤ 1991 ዓ.ም።
📚፤ አስረዳ ባያብል (ሊቀ ጠበብት)፤ "ማህሌተ ጽጌ ትርጓሜ"፤ አ.አ፡ ገጽ 80፤ 1998 ዓ.ም።
[4] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ውዳሴ ማርያም ንባቡና አንድምታው" ዘሰንበተ ክርስቲያን፤ ገጽ 210፥ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1983 ዓ.ም።
(7.4▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat