ሀሳባቸውንም ሲያብራሩ፦
<<የድንግል ማርያም #ወላጆች፣ #አያቶች፣ #ቅድመ አያቶች .. አጽመ ርስታቸውን #አገራቸው ከሆነችው #ከኢትዮጽያ ተነስተው መስራችና አስተዳዳሪዋ በሆነው #በኢትዮጽያዊው #መልከ #ጼደቅ ምክንያት ምድረ - ርስት #ቅድስት #አገር #ከተማቸው ወደሆነችው ወደ #ኢየሩሳሌም ተጓዙ። በዚህ መልክ ከግንዶቹ #አዳምና #ሔዋን #የሰረጸው #የኢትዮጽያዊና #የኢትዮጽያዊነት #የትውልድ #ሀረግ #ከልጅ #ልጅ ተያይዞ እየወረደ #በመጨረሻው #በኢያቄምና #በሃና አማካኝነት #ከድንግል #ማርያም ደርሷል .... እርሷም #ኢትዮጽያዊ ተብላ እኛን #ኢትዮጽያዊ አሰኘችን። #እናታችን #ማርያም ሆይ.... ቀድሞ #በነብያት " #ኢትዮጽያ ታበጽሐ እደዊሃ ኅበ እግዚአብሔር - #ኢትዮጽያ እጆቿን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች" የተባልሽ እኛም " #አምነ #ጽዮን - #እናታችን #ጽዮን" ስንልሽ የኖርን #በሰማይና #በምድር ንግስታችን ሆይ ደስ ይበልሽ[1]>> ብለዋል።.
▶️ አንዳንድ #ካቶሊኮችም #በመንፈስቅዱስ እንደተሰራችና #አዲስ ፍጡርም (ኃይል አርያማዊት) እንደሆነችና #እናትም #አባትም የሌላት #ከሰማይ ዱብ ያለች #እንደሆነችም የሚናገሩ አልጠፉም[2]።
▶️ ከእስልምናውም #ማርያም #የኢምራ ልጅ ናት ብሎም #የአሮን(የሙሴ ወንድም) #እህት ናት ይላል።
<<የድንግል ማርያም #ወላጆች፣ #አያቶች፣ #ቅድመ አያቶች .. አጽመ ርስታቸውን #አገራቸው ከሆነችው #ከኢትዮጽያ ተነስተው መስራችና አስተዳዳሪዋ በሆነው #በኢትዮጽያዊው #መልከ #ጼደቅ ምክንያት ምድረ - ርስት #ቅድስት #አገር #ከተማቸው ወደሆነችው ወደ #ኢየሩሳሌም ተጓዙ። በዚህ መልክ ከግንዶቹ #አዳምና #ሔዋን #የሰረጸው #የኢትዮጽያዊና #የኢትዮጽያዊነት #የትውልድ #ሀረግ #ከልጅ #ልጅ ተያይዞ እየወረደ #በመጨረሻው #በኢያቄምና #በሃና አማካኝነት #ከድንግል #ማርያም ደርሷል .... እርሷም #ኢትዮጽያዊ ተብላ እኛን #ኢትዮጽያዊ አሰኘችን። #እናታችን #ማርያም ሆይ.... ቀድሞ #በነብያት " #ኢትዮጽያ ታበጽሐ እደዊሃ ኅበ እግዚአብሔር - #ኢትዮጽያ እጆቿን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች" የተባልሽ እኛም " #አምነ #ጽዮን - #እናታችን #ጽዮን" ስንልሽ የኖርን #በሰማይና #በምድር ንግስታችን ሆይ ደስ ይበልሽ[1]>> ብለዋል።.
▶️ አንዳንድ #ካቶሊኮችም #በመንፈስቅዱስ እንደተሰራችና #አዲስ ፍጡርም (ኃይል አርያማዊት) እንደሆነችና #እናትም #አባትም የሌላት #ከሰማይ ዱብ ያለች #እንደሆነችም የሚናገሩ አልጠፉም[2]።
▶️ ከእስልምናውም #ማርያም #የኢምራ ልጅ ናት ብሎም #የአሮን(የሙሴ ወንድም) #እህት ናት ይላል።
ይህን ያዩ ሌሎች #ሴቶች በዚህ ወራት አምላክ #ከድንግል #ይወለዳል የተባለው ከአንቺ ይሆንን? ብለው ዘበቱባት። ወዲያው #መልአኩ መጥቶ #ትጸንሲ (ትጸንሻለሽ) አላት ዝም ብላ ሄደች። ከቤትም ደርሳ ውሃውን ስታወርድ #ትጸንሲ (ትጸንሻለሽ) አላት ይህ ነገር ደጋገመኝ #ከቤተመቅደስ ሄጄ ልረዳው ብላ #ከደናግለ #እስራኤል ጋር ተካፍላ እያስማማች የምትፈትለው #ሐርና #ወርቅ ነበር። ያንን ይዛ ሄደች #ከቤተ #መቅደስ ተቀምጣ #ሐርና #ወርቁን እያስማማች ስትፈትል #መልአክ መጥቶ #ትጸንሲ (ትጸንሻለሽ) አላት እፎኑ ይከውነኒ ዝንቱ እንዝ ኢያአምር ብእሴ - #ወንድ #ስለማላውቅ ይህ እንዴት ይሆንልኛል? አለች። እኔ ይህን አላደርገውም #እንደምን #ይሆናል ስትለው ነው ከዚህ ቡኋላ መንፈሰ እግዚአብሔር ቅዱስ ይመጽእ ላእሌኪ - ቅዱስ #የእግዚአብሔር #መንፈስ #በአንቺ ላይ #ይመጣል አላት። ይኮነኒ በከመ ትቤለኒ (እንደ ቃልህ ይሁንልኝ) አለችው። ይህን #ቃሏን ምክንያት አድርጎ #በማህጸኗ ተቀርጾአል[4]>> ብለው ያቀርባሉ።
▶️ የዚህ #ተረት #ፈጣሪ #በመጽሐፍ ቅዱስ #በዮሴፍ ቤት #ናዝሬት #ከተማ ነበረች የሚለውን #የመጽሐፍ ቅዱስ መሠረታዊ #ገለጻ በመተው ሌላ #ያልነበረና የሌለ #ታሪክ ጽፏል። ይህ ደግሞ በቃሉ ላይ #አመጽና #መሸቃቀጥን ያመለክታል። አዎን ቅዱስ #ገብርኤል #ማርያምን ሲያበስራት #በእጮኛዋ #ዮሴፍ ቤት #በናዝሬት ከተማ ነበረች እንጂ #ቤተ መቅደስ ወይም #በቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ አልነበረችም #ወቅቱና #ሁኔታውም አይፈቅድም {ሉቃ 1፥26}።
▶️ አንዳንዶችም #በቤተ መቅደስ ነበረች የሚለውን #አባባል #መጽሐፍ ቅዱሳዊ አይደለም ብለው #በመቃወም #ማርያም የነበረችው #በቤተ መቅደስ #ቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ ሳይሆን #በቤተ መቅደሱ ግቢ #በማህደረ #ደናግል ውስጥ ትኖር ነበር የሚሉ አሉ። ነገር ግን #ሄሮድስ በሰራው #ቤተ መቅደስ #አደባባይ ጊቢ ውስጥ ይኖሩና ቆመው #ለአፍታ ያህል ይጸልዩ የነበሩት #አሮጊቶችና #መበለቶች እንደነ #ሃና #የሳሙኤል እናት {1ኛ ሳሙ 1፥9 እና አሮጊቷ ሃና} ሉቃ 2፤ 36-38} እንጂ #ደናግል ወጣት #ሴቶች በጭራሽ አይገቡምና ይህም #ጥናቱ ያላላቀ #ጅምር #አንካሳ #ሃሳብ ነው።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
_________
[1] 📚፤ ፍትህ መንፈሳዊ አንቀጽ 1 ዲድስቅሊያ 44።
📚፤ ሊቀ ካህናት ክንፈ ገብርኤል አልታየ፤ <ስርዓተ ቤተ ክርስቲያን 3ኛ ዕትም፡ ብራና ማተሚያ ድርጅት፤ አ.አ፥ ገጽ 18፡ 1995 ዓ.ም።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፡ "ፍትሐ ነገስት ንባቡና ትርጓሜ፤ አንቀጽ 1፤ 13፡ ገጽ 23፤ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፡ አ.አ፡ 1990 ዓ.ም።
[2] 📚፤ ኢንተርናሽናል መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር፤ መጽሐፍ ቅዱስ አዲሱ መደበኛ ትርጉም፤ የሉቃስ 2፥4 እና 22 ማብራርያ፡ ገጽ 1531-1532፡ 1993 ዓ.ም።
[3] 📚፤ አባ ቤተማሪያም እና መዘምራን ሞገስ ዕቁባ ጊዮርጊስ፤ "አምስቱ አዕማደ ምሥጢር ምስል ሥነፍጥረት አንድምታ"፤ አክሱም ማተሚያ ቤት፤ አክሱም፡ ገጽ 36፤ 1991 ዓ.ም።
📚፤ አስረዳ ባያብል (ሊቀ ጠበብት)፤ "ማህሌተ ጽጌ ትርጓሜ"፤ አ.አ፡ ገጽ 80፤ 1998 ዓ.ም።
[4] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ውዳሴ ማርያም ንባቡና አንድምታው" ዘሰንበተ ክርስቲያን፤ ገጽ 210፥ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1983 ዓ.ም።
(7.4▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
▶️ የዚህ #ተረት #ፈጣሪ #በመጽሐፍ ቅዱስ #በዮሴፍ ቤት #ናዝሬት #ከተማ ነበረች የሚለውን #የመጽሐፍ ቅዱስ መሠረታዊ #ገለጻ በመተው ሌላ #ያልነበረና የሌለ #ታሪክ ጽፏል። ይህ ደግሞ በቃሉ ላይ #አመጽና #መሸቃቀጥን ያመለክታል። አዎን ቅዱስ #ገብርኤል #ማርያምን ሲያበስራት #በእጮኛዋ #ዮሴፍ ቤት #በናዝሬት ከተማ ነበረች እንጂ #ቤተ መቅደስ ወይም #በቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ አልነበረችም #ወቅቱና #ሁኔታውም አይፈቅድም {ሉቃ 1፥26}።
▶️ አንዳንዶችም #በቤተ መቅደስ ነበረች የሚለውን #አባባል #መጽሐፍ ቅዱሳዊ አይደለም ብለው #በመቃወም #ማርያም የነበረችው #በቤተ መቅደስ #ቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ ሳይሆን #በቤተ መቅደሱ ግቢ #በማህደረ #ደናግል ውስጥ ትኖር ነበር የሚሉ አሉ። ነገር ግን #ሄሮድስ በሰራው #ቤተ መቅደስ #አደባባይ ጊቢ ውስጥ ይኖሩና ቆመው #ለአፍታ ያህል ይጸልዩ የነበሩት #አሮጊቶችና #መበለቶች እንደነ #ሃና #የሳሙኤል እናት {1ኛ ሳሙ 1፥9 እና አሮጊቷ ሃና} ሉቃ 2፤ 36-38} እንጂ #ደናግል ወጣት #ሴቶች በጭራሽ አይገቡምና ይህም #ጥናቱ ያላላቀ #ጅምር #አንካሳ #ሃሳብ ነው።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
_________
[1] 📚፤ ፍትህ መንፈሳዊ አንቀጽ 1 ዲድስቅሊያ 44።
📚፤ ሊቀ ካህናት ክንፈ ገብርኤል አልታየ፤ <ስርዓተ ቤተ ክርስቲያን 3ኛ ዕትም፡ ብራና ማተሚያ ድርጅት፤ አ.አ፥ ገጽ 18፡ 1995 ዓ.ም።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፡ "ፍትሐ ነገስት ንባቡና ትርጓሜ፤ አንቀጽ 1፤ 13፡ ገጽ 23፤ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፡ አ.አ፡ 1990 ዓ.ም።
[2] 📚፤ ኢንተርናሽናል መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር፤ መጽሐፍ ቅዱስ አዲሱ መደበኛ ትርጉም፤ የሉቃስ 2፥4 እና 22 ማብራርያ፡ ገጽ 1531-1532፡ 1993 ዓ.ም።
[3] 📚፤ አባ ቤተማሪያም እና መዘምራን ሞገስ ዕቁባ ጊዮርጊስ፤ "አምስቱ አዕማደ ምሥጢር ምስል ሥነፍጥረት አንድምታ"፤ አክሱም ማተሚያ ቤት፤ አክሱም፡ ገጽ 36፤ 1991 ዓ.ም።
📚፤ አስረዳ ባያብል (ሊቀ ጠበብት)፤ "ማህሌተ ጽጌ ትርጓሜ"፤ አ.አ፡ ገጽ 80፤ 1998 ዓ.ም።
[4] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ውዳሴ ማርያም ንባቡና አንድምታው" ዘሰንበተ ክርስቲያን፤ ገጽ 210፥ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1983 ዓ.ም።
(7.4▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat