ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
2.83K subscribers
536 photos
68 videos
81 files
391 links
〽️ ገድላትና ድርሳናት
〽️ 80 አሀዱ መጽሐፍ ቅዱስ
〽️ አዋልድ መጻሕፍት
〽️ ሌሎችንም ያለቦታቸው የገቡ የመጽሐፍቅዱስ ጥቅሶችና ኢ-መፅሐፍቅዱሳዊ የሆኑ ትምህርቶቻቸው በመፅሐፍ ቅዱስ ሲመዘኑ

እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል [ዮሐንስ 8፥32]
@teedy
@teedy

ኢየሱስ ማነው?👇
@Who_is_jesus
Download Telegram
▶️ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን #ታቦቱ ይቀመጥበት የነበረውን #ቅድስተ ቅዱሳን ስፍራ #ቤተመቅደስ ስትለው ቀጥሎ ያለውን ክፍል #ቅድስት #ሦስተኛውን ክፍል ደግሞ #ቅኔ ማህሌት ትለዋለች። በዚህም መሠረት ማርያም #ከ3 ዓመት ዕድሜዋ ጀምሮ #በቤተ መቅደስ ቅድስተ ቅዱሳን እንደኖረች #ተአምረ #ማርያም ሲገልጽ <<ልጃቸውን #ማርያምን #በንጽህና ሲያሳድጉ 3 ዓመት በተፈጸመ ጊዜ #ሐና ባሏን #ኢያቄምን ወንድሜ ሆይ ልጃችንን ለቤተ እግዚአብሔር #ብጽአት አድርገን እንስጥ #ልጃችን ቤተ #እግዚአብሔርን #እንድታገለግል ነው እንጂ በዚህ #ዓለም እኛን ልታገለግል እንዳልተሳልን አስብ አለችው። #ኢያቄምም ይህን ነገር ከሚስቱ #ሐና በሰማ ጊዜ ፈጽሞ ደስ አለው። ለመንገድ የሚሆነውን #ስንቅና ለቤተ #እግዚአብሔር የሚሆነውንም #መባዕ ሁሉ አዘጋጅ። #ቤተሰቦቻቸውንና #ባልንጀሮቻቸውን #ዘመዶቻቸውንም ሁሉ ጠራ። ልጃቸውንም ይዘው ሄደው ወደ #ቤተ መቅደስ አስገቧት። ካህናት #በቤተ #መቅደስም ያሉ ሁሉ በሰሙ ጊዜ እነሱም ለመቀበል ወጥተው መንፈሳዊ #ሰላምታ ሰጡአቸው። #ኢያቄምና ሚስቱን #ሐናን ልጃቸውንም #ማርያምን አመሰግነዋቸው #በአንብሮተ-እድ (እጅ በመጫን) ፈጽመው ባረኳቸው። እግዚአብሔርም ሃዘናችሁን #በእውነት ተቀብሏችኋል። #ቸር በምትሆን በዚች ልጅም ደስ አሰኝቷችኋል አሏቸው። #እመቤታችንም ለእግዚአብሄር #ለእናትነት የተመረጥሽ #ንዑድ #ክብርት ሆይ #ፍቅር ይገባሻል አሏት። ታቅፈው ይዘው #በታህሳስ 3 ቀን #በእግዚአብሄር #ፍቅር ወደ #ቤተ መቅደስ አስገቧት[1]>>።

▶️ ቅዳሴ ማርያም ንባቡና አንድምታው እንዲሁም #የወንጌል አንድምታው <<ካህናቱ ወደ #ቤተ #መቅደስ (ቅድስተ ቅዱሳን) ከማስገባታቸው በፊት #የምግቧ ነገር እንዳሳሰባቸው ይገልጽና #ፋኑኤል የሚባል #መልአክ #ሰማያዊ #መጠጥና #ምግብን አምጥቶ ለብቻዋ ሲመግባት አይተው <<የምግቧስ ነገር ከተያዘልን #ከሰው ጋር ምን ያጋፋታል>> ብለው #ከቤተ መቅደስ (ቅድስተ ቅዱሳን) ውስጥ አስገብተዋት 12 #ዓመት በዚያ ውስጥ #እንደኖረች ይገልጻሉ[2]።