<<እርሷም #ከቤተ መቅደስ (ቅድስተ-ቅዱሳን) ውስጥ #በመንፈስ ቅዱስ ሞግዚትነት ገብታ ወንበሯን ዘርግታ #ከደናግለ እስራኤል የተካፈለችውን #ወርቅና #ሐር እያስማማች ስትፈትል #በአምሳለ አረጋዊ (በሽማግሌ) መልክ ገብርኤል መልአክ መጥቶ ትጸንሻለሽ ብሎ እንዳበሰራት የቅዳሴ ማርያም አንድምታው ይነግረናል[3]። እንዲሁም በቤተክርስቲያኗ #ትውፊትና #ትምህርት መሰረት ከማርያም ጀርባ #መንጦላኢተ - ቤተመቅደስ (የቤተመቅደስ መጋረጃ) እና ከፊት ለፊቷ #የቅዱሳት መጽሐፍት ማንበቢያ #አትሮንስ (Pulpit) የሚታየውና መልአኩ #ገብርኤል በብርሃን ተከቦ #ሲያበስራት የሚያሳየው #ስዕል እርሷ #በቤተመቅደስ ውስጥ እንደኖረችና በዚያ ውስጥ #ክርስቶስን የምትወልድ መሆኗን የተበሰረችበት መሆኑን የሚገልጽ #ስዕል ነው።
ይህንንም #ታሪክ መሠረት ተደርጎ <<ዘነበርኪ ውስተ ቤተ መቅደስ ከመታቦት ዘግንቡር እምዕፅ ዘኢይነቅዝ፤ ሥርግው በወርቅ ንጡፍ ወልቡጥ በዕንቁ ባሕርይ ዘየኅቱ ዘብዙኅ ሤጡ ከመዝ ነበርኪ ውስተ #ቤተ መቅደስ - አምላክን የወለደሽ እመቤታችን #ድንግል ማርያም ሆይ #ከማይነቅዝ #እንጨት #የተቀረጸ ዋጋው እጅግ ብዙ የሆነና በከበረ #ወርቅ እንደተለበጠና እንዳማረ #ታቦት #በቤተ መቅደስ ኖርሽ>> እየተባለ ይዜማል[4]።
▶️ እንዲሁም <<አማናዊት #ታቦት ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም[5] #ንጽሕተ ንጹሐን #ቅድስተ ቅዱሳን በመሆኗ #በንጽሕና #በድንግልና ጸንታ #በቤተመቅደስ ኖራለች>> ተብሎአል[6]። እንዲሁም #ቤተመቅደስ መኖሯም #በማህሌተ ጽጌ መጽሐፍ #በግጥምና #በዜማ <<የኅዝነኒ ማርያም ዘረከበኪ ድክመትና አመ ቤተመቅደስ ቦእኪ እንዝትጠብዊ ሐሊበ ሐና ወያስተፌሥሐኒ ካዕብ ትእምርተ ልሕቀትኪ በቅድስና ምስለ አብያጽሁ ከመአብ እንዘ ይሴሲየኪ መና ፋኑኤል ጽጌነድ ዘይከይድ ደመና - ማርያም የሃናን ወተት እየጠባሽ ወደ #ቤተመቅደስ በገባሽ ጊዜ ያገኘሽ #ድህነት (ብቸኝነት) ያሳዝነኛል፡ ዳግመኛም በደመና የሚመላለስ #ደመናን የሚረግጥ #የእሳት አበባ #ፋኑኤል ከጓደኞቹ #መላእክት ጋር መናን የመገበሽ #በንጽሕና የማደግሽ #ተአምር ደስ ያሰኛል[7]>> ይላል።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
________
[1] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ተአምረ ማርያም" 2፤ 27-30፤ 3ኛ ዕትም፤ ገጽ 18፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1989 ዓ.ም።
[2] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ቅዳሴ ማርያም" ንባቡና አንድምታው 5፥15፣ 44 ገጽ 120፣ 123. ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1983 ዓ.ም።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ ወንጌል ቅዱስ ንባቡና አንድምታው፤ የሉቃስ ወንጌል 1፥27፥ ማብራሪያ ገጽ 265፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1997 ዓ.ም።
[3] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ቅዳሴ ማርያም" ንባቡና አንድምታው 5፥44 ገጽ 125፣ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1983 ዓ.ም።
📚፤ አንቀጸ ብርሃን ትርጓሜው፤ ገጽ 411።
📚፤ አንዱአለም ዳግማዊ (መምህር)፤ "ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅነት"፤ ብራና ማተሚያ ድርጅት፤ አ.አ፥ ገጽ 178።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ተአምረ ኢየሱስ" 3ኛ ተአምር ቁ.2፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ ገጽ 14፤ 1994 ዓ.ም።
[4] 📚፤ አንቀጸ ብርሃን ትርጓሜው፤ ገጽ 404።
📚፤ አንዱአለም ዳግማዊ (መምህር)፤ "ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅነት"፥ ገጽ 276 ብራና ማተሚያ ድርጅት፤ አ.አ፥ ሚያዚያ 1998 ዓ.ም።
[5] 📚፤ አግዛቸው ተፈራ (ዲያቆን)፤ "አልተሳሳትንምን?" 2ተኛ ዕትም፤ ገጽ 85፤ ሶላር ማተሚያ ቤት፥ መስከረም፤ 2010 ዓ.ም፤ አ.አ ኢትዮጵያ።
[6] 📚፤ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ፤ "መጽሐፈ ሰዓታት" ገጽ 148።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ መጽሐፈ ቅዳሴ ንባቡና ትርጓሜው፤ ገጽ 169፥ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1983 ዓ.ም።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ ውዳሴ ማርያም ንባቡና ትርጓሜው፤ ገጽ 194፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ አዲስ አበባ፤ 1983 ዓ.ም።
[7] 📚፤ አስረዳ ባያብል (ሊቀ ጠበብት)፤ "ማህሌተ ጽጌ ትርጓሜ፤ አ.አ፥ ገጽ 79፥ 1998 ዓ.ም።
(7.2▶️) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
ይህንንም #ታሪክ መሠረት ተደርጎ <<ዘነበርኪ ውስተ ቤተ መቅደስ ከመታቦት ዘግንቡር እምዕፅ ዘኢይነቅዝ፤ ሥርግው በወርቅ ንጡፍ ወልቡጥ በዕንቁ ባሕርይ ዘየኅቱ ዘብዙኅ ሤጡ ከመዝ ነበርኪ ውስተ #ቤተ መቅደስ - አምላክን የወለደሽ እመቤታችን #ድንግል ማርያም ሆይ #ከማይነቅዝ #እንጨት #የተቀረጸ ዋጋው እጅግ ብዙ የሆነና በከበረ #ወርቅ እንደተለበጠና እንዳማረ #ታቦት #በቤተ መቅደስ ኖርሽ>> እየተባለ ይዜማል[4]።
▶️ እንዲሁም <<አማናዊት #ታቦት ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም[5] #ንጽሕተ ንጹሐን #ቅድስተ ቅዱሳን በመሆኗ #በንጽሕና #በድንግልና ጸንታ #በቤተመቅደስ ኖራለች>> ተብሎአል[6]። እንዲሁም #ቤተመቅደስ መኖሯም #በማህሌተ ጽጌ መጽሐፍ #በግጥምና #በዜማ <<የኅዝነኒ ማርያም ዘረከበኪ ድክመትና አመ ቤተመቅደስ ቦእኪ እንዝትጠብዊ ሐሊበ ሐና ወያስተፌሥሐኒ ካዕብ ትእምርተ ልሕቀትኪ በቅድስና ምስለ አብያጽሁ ከመአብ እንዘ ይሴሲየኪ መና ፋኑኤል ጽጌነድ ዘይከይድ ደመና - ማርያም የሃናን ወተት እየጠባሽ ወደ #ቤተመቅደስ በገባሽ ጊዜ ያገኘሽ #ድህነት (ብቸኝነት) ያሳዝነኛል፡ ዳግመኛም በደመና የሚመላለስ #ደመናን የሚረግጥ #የእሳት አበባ #ፋኑኤል ከጓደኞቹ #መላእክት ጋር መናን የመገበሽ #በንጽሕና የማደግሽ #ተአምር ደስ ያሰኛል[7]>> ይላል።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
________
[1] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ተአምረ ማርያም" 2፤ 27-30፤ 3ኛ ዕትም፤ ገጽ 18፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1989 ዓ.ም።
[2] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ቅዳሴ ማርያም" ንባቡና አንድምታው 5፥15፣ 44 ገጽ 120፣ 123. ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1983 ዓ.ም።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ ወንጌል ቅዱስ ንባቡና አንድምታው፤ የሉቃስ ወንጌል 1፥27፥ ማብራሪያ ገጽ 265፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1997 ዓ.ም።
[3] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ቅዳሴ ማርያም" ንባቡና አንድምታው 5፥44 ገጽ 125፣ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1983 ዓ.ም።
📚፤ አንቀጸ ብርሃን ትርጓሜው፤ ገጽ 411።
📚፤ አንዱአለም ዳግማዊ (መምህር)፤ "ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅነት"፤ ብራና ማተሚያ ድርጅት፤ አ.አ፥ ገጽ 178።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ተአምረ ኢየሱስ" 3ኛ ተአምር ቁ.2፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ ገጽ 14፤ 1994 ዓ.ም።
[4] 📚፤ አንቀጸ ብርሃን ትርጓሜው፤ ገጽ 404።
📚፤ አንዱአለም ዳግማዊ (መምህር)፤ "ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅነት"፥ ገጽ 276 ብራና ማተሚያ ድርጅት፤ አ.አ፥ ሚያዚያ 1998 ዓ.ም።
[5] 📚፤ አግዛቸው ተፈራ (ዲያቆን)፤ "አልተሳሳትንምን?" 2ተኛ ዕትም፤ ገጽ 85፤ ሶላር ማተሚያ ቤት፥ መስከረም፤ 2010 ዓ.ም፤ አ.አ ኢትዮጵያ።
[6] 📚፤ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ፤ "መጽሐፈ ሰዓታት" ገጽ 148።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ መጽሐፈ ቅዳሴ ንባቡና ትርጓሜው፤ ገጽ 169፥ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ 1983 ዓ.ም።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ ውዳሴ ማርያም ንባቡና ትርጓሜው፤ ገጽ 194፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ አዲስ አበባ፤ 1983 ዓ.ም።
[7] 📚፤ አስረዳ ባያብል (ሊቀ ጠበብት)፤ "ማህሌተ ጽጌ ትርጓሜ፤ አ.አ፥ ገጽ 79፥ 1998 ዓ.ም።
(7.2▶️) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
ይህን ያዩ ሌሎች #ሴቶች በዚህ ወራት አምላክ #ከድንግል #ይወለዳል የተባለው ከአንቺ ይሆንን? ብለው ዘበቱባት። ወዲያው #መልአኩ መጥቶ #ትጸንሲ (ትጸንሻለሽ) አላት ዝም ብላ ሄደች። ከቤትም ደርሳ ውሃውን ስታወርድ #ትጸንሲ (ትጸንሻለሽ) አላት ይህ ነገር ደጋገመኝ #ከቤተመቅደስ ሄጄ ልረዳው ብላ #ከደናግለ #እስራኤል ጋር ተካፍላ እያስማማች የምትፈትለው #ሐርና #ወርቅ ነበር። ያንን ይዛ ሄደች #ከቤተ #መቅደስ ተቀምጣ #ሐርና #ወርቁን እያስማማች ስትፈትል #መልአክ መጥቶ #ትጸንሲ (ትጸንሻለሽ) አላት እፎኑ ይከውነኒ ዝንቱ እንዝ ኢያአምር ብእሴ - #ወንድ #ስለማላውቅ ይህ እንዴት ይሆንልኛል? አለች። እኔ ይህን አላደርገውም #እንደምን #ይሆናል ስትለው ነው ከዚህ ቡኋላ መንፈሰ እግዚአብሔር ቅዱስ ይመጽእ ላእሌኪ - ቅዱስ #የእግዚአብሔር #መንፈስ #በአንቺ ላይ #ይመጣል አላት። ይኮነኒ በከመ ትቤለኒ (እንደ ቃልህ ይሁንልኝ) አለችው። ይህን #ቃሏን ምክንያት አድርጎ #በማህጸኗ ተቀርጾአል[4]>> ብለው ያቀርባሉ።
▶️ የዚህ #ተረት #ፈጣሪ #በመጽሐፍ ቅዱስ #በዮሴፍ ቤት #ናዝሬት #ከተማ ነበረች የሚለውን #የመጽሐፍ ቅዱስ መሠረታዊ #ገለጻ በመተው ሌላ #ያልነበረና የሌለ #ታሪክ ጽፏል። ይህ ደግሞ በቃሉ ላይ #አመጽና #መሸቃቀጥን ያመለክታል። አዎን ቅዱስ #ገብርኤል #ማርያምን ሲያበስራት #በእጮኛዋ #ዮሴፍ ቤት #በናዝሬት ከተማ ነበረች እንጂ #ቤተ መቅደስ ወይም #በቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ አልነበረችም #ወቅቱና #ሁኔታውም አይፈቅድም {ሉቃ 1፥26}።
▶️ አንዳንዶችም #በቤተ መቅደስ ነበረች የሚለውን #አባባል #መጽሐፍ ቅዱሳዊ አይደለም ብለው #በመቃወም #ማርያም የነበረችው #በቤተ መቅደስ #ቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ ሳይሆን #በቤተ መቅደሱ ግቢ #በማህደረ #ደናግል ውስጥ ትኖር ነበር የሚሉ አሉ። ነገር ግን #ሄሮድስ በሰራው #ቤተ መቅደስ #አደባባይ ጊቢ ውስጥ ይኖሩና ቆመው #ለአፍታ ያህል ይጸልዩ የነበሩት #አሮጊቶችና #መበለቶች እንደነ #ሃና #የሳሙኤል እናት {1ኛ ሳሙ 1፥9 እና አሮጊቷ ሃና} ሉቃ 2፤ 36-38} እንጂ #ደናግል ወጣት #ሴቶች በጭራሽ አይገቡምና ይህም #ጥናቱ ያላላቀ #ጅምር #አንካሳ #ሃሳብ ነው።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
_________
[1] 📚፤ ፍትህ መንፈሳዊ አንቀጽ 1 ዲድስቅሊያ 44።
📚፤ ሊቀ ካህናት ክንፈ ገብርኤል አልታየ፤ <ስርዓተ ቤተ ክርስቲያን 3ኛ ዕትም፡ ብራና ማተሚያ ድርጅት፤ አ.አ፥ ገጽ 18፡ 1995 ዓ.ም።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፡ "ፍትሐ ነገስት ንባቡና ትርጓሜ፤ አንቀጽ 1፤ 13፡ ገጽ 23፤ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፡ አ.አ፡ 1990 ዓ.ም።
[2] 📚፤ ኢንተርናሽናል መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር፤ መጽሐፍ ቅዱስ አዲሱ መደበኛ ትርጉም፤ የሉቃስ 2፥4 እና 22 ማብራርያ፡ ገጽ 1531-1532፡ 1993 ዓ.ም።
[3] 📚፤ አባ ቤተማሪያም እና መዘምራን ሞገስ ዕቁባ ጊዮርጊስ፤ "አምስቱ አዕማደ ምሥጢር ምስል ሥነፍጥረት አንድምታ"፤ አክሱም ማተሚያ ቤት፤ አክሱም፡ ገጽ 36፤ 1991 ዓ.ም።
📚፤ አስረዳ ባያብል (ሊቀ ጠበብት)፤ "ማህሌተ ጽጌ ትርጓሜ"፤ አ.አ፡ ገጽ 80፤ 1998 ዓ.ም።
[4] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ውዳሴ ማርያም ንባቡና አንድምታው" ዘሰንበተ ክርስቲያን፤ ገጽ 210፥ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1983 ዓ.ም።
(7.4▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
▶️ የዚህ #ተረት #ፈጣሪ #በመጽሐፍ ቅዱስ #በዮሴፍ ቤት #ናዝሬት #ከተማ ነበረች የሚለውን #የመጽሐፍ ቅዱስ መሠረታዊ #ገለጻ በመተው ሌላ #ያልነበረና የሌለ #ታሪክ ጽፏል። ይህ ደግሞ በቃሉ ላይ #አመጽና #መሸቃቀጥን ያመለክታል። አዎን ቅዱስ #ገብርኤል #ማርያምን ሲያበስራት #በእጮኛዋ #ዮሴፍ ቤት #በናዝሬት ከተማ ነበረች እንጂ #ቤተ መቅደስ ወይም #በቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ አልነበረችም #ወቅቱና #ሁኔታውም አይፈቅድም {ሉቃ 1፥26}።
▶️ አንዳንዶችም #በቤተ መቅደስ ነበረች የሚለውን #አባባል #መጽሐፍ ቅዱሳዊ አይደለም ብለው #በመቃወም #ማርያም የነበረችው #በቤተ መቅደስ #ቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ ሳይሆን #በቤተ መቅደሱ ግቢ #በማህደረ #ደናግል ውስጥ ትኖር ነበር የሚሉ አሉ። ነገር ግን #ሄሮድስ በሰራው #ቤተ መቅደስ #አደባባይ ጊቢ ውስጥ ይኖሩና ቆመው #ለአፍታ ያህል ይጸልዩ የነበሩት #አሮጊቶችና #መበለቶች እንደነ #ሃና #የሳሙኤል እናት {1ኛ ሳሙ 1፥9 እና አሮጊቷ ሃና} ሉቃ 2፤ 36-38} እንጂ #ደናግል ወጣት #ሴቶች በጭራሽ አይገቡምና ይህም #ጥናቱ ያላላቀ #ጅምር #አንካሳ #ሃሳብ ነው።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
_________
[1] 📚፤ ፍትህ መንፈሳዊ አንቀጽ 1 ዲድስቅሊያ 44።
📚፤ ሊቀ ካህናት ክንፈ ገብርኤል አልታየ፤ <ስርዓተ ቤተ ክርስቲያን 3ኛ ዕትም፡ ብራና ማተሚያ ድርጅት፤ አ.አ፥ ገጽ 18፡ 1995 ዓ.ም።
📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፡ "ፍትሐ ነገስት ንባቡና ትርጓሜ፤ አንቀጽ 1፤ 13፡ ገጽ 23፤ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፡ አ.አ፡ 1990 ዓ.ም።
[2] 📚፤ ኢንተርናሽናል መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር፤ መጽሐፍ ቅዱስ አዲሱ መደበኛ ትርጉም፤ የሉቃስ 2፥4 እና 22 ማብራርያ፡ ገጽ 1531-1532፡ 1993 ዓ.ም።
[3] 📚፤ አባ ቤተማሪያም እና መዘምራን ሞገስ ዕቁባ ጊዮርጊስ፤ "አምስቱ አዕማደ ምሥጢር ምስል ሥነፍጥረት አንድምታ"፤ አክሱም ማተሚያ ቤት፤ አክሱም፡ ገጽ 36፤ 1991 ዓ.ም።
📚፤ አስረዳ ባያብል (ሊቀ ጠበብት)፤ "ማህሌተ ጽጌ ትርጓሜ"፤ አ.አ፡ ገጽ 80፤ 1998 ዓ.ም።
[4] 📚፤ የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ፤ "ውዳሴ ማርያም ንባቡና አንድምታው" ዘሰንበተ ክርስቲያን፤ ገጽ 210፥ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፤ 1983 ዓ.ም።
(7.4▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat