▶️ ወደ #ቅድስተ #ቅዱሳኑ (ቤተ መቅደሱ) ውስጠኛ #ክፍል ለአገልግሎቱ የሚገባው #ሊቀ ካህኑ ብቻ ሆኖ #በአመት 1 ቀን እርሱም #በማስተሰርያ ቀን #ስለራሱና #ስለህዝቡ #መስዋዕትን ይዞ #በእግዚአብሄር ፊት ይቆማል {ዘጸ 28}። #የሊቀ ካህኑ ልብሰ #ተክህኖ #በ4 #ቀለማት ማለትም #ከነጭ፣ #ከሰማያዊ፣ #ከሐምራዊና #ከቀይ #በፍታ #በወርቅ የተለጠፈ ነበር {ዘጸ 28}። የላይኛው አላባሽ #ኤፉድ ሲባል {ዘጸ 39፥2} #በቀኝና #በግራ ትከሻው ላይ ሁለት የመረግድ #ድንጋዮች ነበሩት። በእነዚህ #ሁለት የከበሩ #ድንጋዮች በእያንዳንዱ ላይ #የ6 ነገድ #ስም በሁለቱም ላይ #የ12ቱ ነገደ #እስራኤል ስም #ተቀርጾባቸዋል {ዘጸ 28፥9 እና 12}። በእነርሱም አማካኝነት #ሊቀ ካህኑ #የህዝቡን #ስም በአጠቃላይ በትከሻው ይሸከማል። #የደረት ኪሱ #አራት ማዕዘን ያለው ሆኖ #በወርቅ ጥልፍ የተሰራ #የ12 ነገድ #ስም የተቀረጸባቸው #የሚያንጸባርቁ #የከበሩ #ድንጋዮች እንደ #ፈርጥ ሆነው የተሰሩ ናቸው {ዘጸ 28፥29}። #የደረት ኪሱ ታጥፎ የተደረበ ነው በውስጣቸው #ኡሪምና #ቱሚም ይይዛሉ {ዘጸ 28፥30}። #ቀሚሱ ሙሉ በሙሉ #ሰማያዊ ሲሆን በታችኛውም ዘርፍ ዙሪያ #በ3 #ቀለም የተሰራ #የሮማን ፍሬ #ቅርጽ #ከወርቅ #ሻኩራ ጋር ተሰባጥሮ ይደረግበታል። የሻኩራዎቹ #ድምጽ #ለቀሚሱ ውበትን ይሰጠዋል። #ጥምጥሙ ደግሞ #ካህኑ በራሱ ላይ የሚጠመጥመው ሲሆን ከጥሩ #በፍታ የተሰራ ነው <<ቅድስና ለእግዚአብሔር>> የሚል ጽሑፍ #ከወርቅ በተሰራ #ዝርግ #ጌጥ ላይ ተቀርጾ በዚህ #ጥምጥም ላይ #ይንጠለጠልበታል {ዘጸ 28፥36}።
▶️ በቤተክርስቲያኗ ባሉ #ድርሳናት፣ #ገድላት፣ #በተአምራትና #በመልክዕ እንዲሁም በ" #ጸሎት መጻሕፍት" ውስጥ ብዙ የማይታወቁ #ቋንቋዎችና ውስብስብ #የእባብና #የዘንዶ፣ የማይታወቁ #የእንስሳትና #የሐረጋት #ስእሎች ታጭቆባቸዋል። እነዚህ #ቋንቋዎች በአብዛኞቹ በየትኛውም #አለም #የቋንቋ #ሃረጋትና #መዝገበ ቃላት ውስጥ የሌሉ #ለማንበብ የሚያስቸግሩ #በቀይና #በጥቁር #ቀለማት የተጻፉ እንዲሁም #ከአውደ ነገስት፣ #ከመድፍነ ጸር፣ #ከሐተታ መናፍስት...ወ.ዘ.ተ ከሚባሉ አደገኛ #የጥንቆላ #መጻሕፍት #ቋንቋና #ስእል ጋር የሚመሳሰሉ ናቸው[1]።
▶️ በ" #ነገረ ማርያም" #መጽሀፍ ውስጥ <<እመቤታችን እግዚእትነ ማርያም #ዮሳሜር፣ #አድሜሽ፣ #ድቸር፣ #አዶናዊሮስ፣ #ሰራሰቅሰሬል>> ብላ ህቡዕ አስማት (ስም) ብትደግምባቸው #መሬት ተከፍቶ ዋጣቸው። #ከነሥጋቸው #ሲኦል ወረዱ[2]።>> ይላል።
▶️ በ" #ነገረ ማርያም" #መጽሀፍ ውስጥ <<እመቤታችን እግዚእትነ ማርያም #ዮሳሜር፣ #አድሜሽ፣ #ድቸር፣ #አዶናዊሮስ፣ #ሰራሰቅሰሬል>> ብላ ህቡዕ አስማት (ስም) ብትደግምባቸው #መሬት ተከፍቶ ዋጣቸው። #ከነሥጋቸው #ሲኦል ወረዱ[2]።>> ይላል።
▶️ ዛሬ በተለይ #በከተሞች ባሉ #አድባራት ሕዝቡ #ለትምህርትና #ለጋራ ፀሎት #በአውድ ምህረት {በአደባባዩ} ሲሰባሰብ #በሰባኪው ወይም #በመጽሐፍት አንባቢ ፊት ትላልቅ ሆነው የተሰሩ <<የማርያም ስዕል [ስእለ አድህኖ]>> #በሐምራዊ #መጋረጃዎች አንዳንዴም በልዩ ልዩ #ቀለማት በሆኑ #መብራቶች የተሽቆጠቆጡ ይቀመጣሉ። ህዝቡ እንደምናየው ወደስእሉ #እየሰገደ #አምልኮቱን ይገልጻል። ይህ ሁኔታ በተለይ በሰንበት ቀን #እሁድ #ጠዋት እና ዘውትር #በሰርክ ጉባኤ {በ11 ሰዓት ማታ ላይ} እንዲሁም #የወሩና #የዓመቱ ሲሆን በግልጽ የተለመደ ክንውን ሆኖ ይታያል።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
______________
[1] 〽️ https://en.m.wikipedia.org/wiki/Leo_III_the_Isaurian
[2] 〽️ https://en.m.wikipedia.org/wiki/Constantine_V
[3] አንደኛው የኒቂያ ጉባኤ የሚባለው በ325 ዓ.ም 318 የሐይማኖት አባቶች በንጉስ ቆስጠንጢኖስ ዘመን አርዮስ ወልድ ፍጡር ነው በማለቱ የተወገዘበት ጉባዔ ነው።
[4] 📚፤ አባ ሊዩጂ አናታሎኒ፤ "አወያይ ነጥቦች በትምህርተ ካቶሊክ ውስጥ"፥ ገጽ 44-47፤ አ.አ፤ 1995 ዓ.ም።
📚፤ ቀሲስ ከፍ ያለው መራሒ፤ "የቤተክርስቲያን አስተዎጽኦ ለኢትዮጵያ ስልጣኔ"፤ ገጽ 47-48፥ የት.መ.ማ.ማ ድርጅት፤ አ.አ፥ የካቲት 16፥ 1986 ዓ.ም።
📚፤ ሚሊዮን በለጠ አሰፋ፤ "ቅዱሳን ሥዕላት አመጣጥና ታሪክ ከትምህርተ ሃይማኖት ጋር"፥ ገጽ 88-90፤ ዓለም ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፥ መጋቢት፡ 1994 ዓ.ም።
📚፤ መምህር አንዱዓለም ዳግማዊ፤ "ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅንነት"፥ ገጽ 25፤ ብራና ማተሚያ ድርጅት፥ ሚያዚያ 1998 ዓ.ም።
📚፤ ብርሃኑ ጉበና፤ "ዓምደ ሃይማኖት"፡ ገጽ 141-142፤ ንግድ ማተሚያ ቤት፡ አ.አ፤ የካቲት 1985 ዓ.ም።
📚፤ ዲያቆን አሐዱ አስረስ፣ "የመናፍቃን ማንነትና መልሶቻቸው" 4ተኛ ዕትም፤ ገጽ 76-78፤ ባናዊ ማተሚያ ቤት፣ አ.አ፥ ጥቅምት 1996 ዓ.ም።
[5] 📚፤ አባ ጎርጎሪዎስ፥ የሸዋ ሊቀ ጳጳስ፤ "የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ታሪክ"፤ 4ኛ ዕትም፤ ገጽ 96፥ ጥር 1994 ዓ.ም።
[6] 📚፤ ማህበረ ቅዱሳን፤ "ስምዐ ጽድቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጋዜጣ፤ 9ኛ ዓመት ቁ.4፤ ቅጽ 10፤ ቁ. 65፣ ጥር 1994 ዓ.ም።
[7] 📚፤ ማህበረ ቅዱሳን፤ "ስምዐ ጽድቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጋዜጣ፤ 9ኛ ዓመት ቁ.4፤ ቅጽ 10፤ ቁ. 65፣ ጥር 1994 ዓ.ም።
[8] 📚፤ ተአምረ ማርያም፤ 9ኛ ተዓምር፤ ገጽ 34፤ ቁ.23፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፥ 1998 ዓ.ም።
[9] 📚፤ ጌታቸው ኃይሌ፤ "ደቂቀ እስጢፋኖስ በህገ አምላክ"፥ ገጽ 25፡ 1996 ዓ.ም።
[10] 📚፤ አንዱዓለም ዳግማዊ {መምህር}፤ "ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅንነት" ገጽ 24፥ 1998 ዓ.ም።
📚፤ ብርሃኑ አድማሱ {ዲያቆን}፣ "በዓላት ምን፣ ለምን? እንዴት?" ገጽ 161፤ 1999 ዓ.ም።
[11] 〽️ https://en.m.wikipedia.org/wiki/Society_of_Jesus
[12] 📚፤ ክርስቲያን ሻዮ፤ ትርጓሜ መልአከ ሰላም ዳኛቸው ካሳሁን፤ "የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ ትውፊትና መንፈሳዊ ህይወት"፥ ገጽ 24፤ 1999 ዓ.ም።
(9.2▶️) ይቀጥላል..
@gedlatnadersanat
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
______________
[1] 〽️ https://en.m.wikipedia.org/wiki/Leo_III_the_Isaurian
[2] 〽️ https://en.m.wikipedia.org/wiki/Constantine_V
[3] አንደኛው የኒቂያ ጉባኤ የሚባለው በ325 ዓ.ም 318 የሐይማኖት አባቶች በንጉስ ቆስጠንጢኖስ ዘመን አርዮስ ወልድ ፍጡር ነው በማለቱ የተወገዘበት ጉባዔ ነው።
[4] 📚፤ አባ ሊዩጂ አናታሎኒ፤ "አወያይ ነጥቦች በትምህርተ ካቶሊክ ውስጥ"፥ ገጽ 44-47፤ አ.አ፤ 1995 ዓ.ም።
📚፤ ቀሲስ ከፍ ያለው መራሒ፤ "የቤተክርስቲያን አስተዎጽኦ ለኢትዮጵያ ስልጣኔ"፤ ገጽ 47-48፥ የት.መ.ማ.ማ ድርጅት፤ አ.አ፥ የካቲት 16፥ 1986 ዓ.ም።
📚፤ ሚሊዮን በለጠ አሰፋ፤ "ቅዱሳን ሥዕላት አመጣጥና ታሪክ ከትምህርተ ሃይማኖት ጋር"፥ ገጽ 88-90፤ ዓለም ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፥ መጋቢት፡ 1994 ዓ.ም።
📚፤ መምህር አንዱዓለም ዳግማዊ፤ "ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅንነት"፥ ገጽ 25፤ ብራና ማተሚያ ድርጅት፥ ሚያዚያ 1998 ዓ.ም።
📚፤ ብርሃኑ ጉበና፤ "ዓምደ ሃይማኖት"፡ ገጽ 141-142፤ ንግድ ማተሚያ ቤት፡ አ.አ፤ የካቲት 1985 ዓ.ም።
📚፤ ዲያቆን አሐዱ አስረስ፣ "የመናፍቃን ማንነትና መልሶቻቸው" 4ተኛ ዕትም፤ ገጽ 76-78፤ ባናዊ ማተሚያ ቤት፣ አ.አ፥ ጥቅምት 1996 ዓ.ም።
[5] 📚፤ አባ ጎርጎሪዎስ፥ የሸዋ ሊቀ ጳጳስ፤ "የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ታሪክ"፤ 4ኛ ዕትም፤ ገጽ 96፥ ጥር 1994 ዓ.ም።
[6] 📚፤ ማህበረ ቅዱሳን፤ "ስምዐ ጽድቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጋዜጣ፤ 9ኛ ዓመት ቁ.4፤ ቅጽ 10፤ ቁ. 65፣ ጥር 1994 ዓ.ም።
[7] 📚፤ ማህበረ ቅዱሳን፤ "ስምዐ ጽድቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጋዜጣ፤ 9ኛ ዓመት ቁ.4፤ ቅጽ 10፤ ቁ. 65፣ ጥር 1994 ዓ.ም።
[8] 📚፤ ተአምረ ማርያም፤ 9ኛ ተዓምር፤ ገጽ 34፤ ቁ.23፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፥ 1998 ዓ.ም።
[9] 📚፤ ጌታቸው ኃይሌ፤ "ደቂቀ እስጢፋኖስ በህገ አምላክ"፥ ገጽ 25፡ 1996 ዓ.ም።
[10] 📚፤ አንዱዓለም ዳግማዊ {መምህር}፤ "ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅንነት" ገጽ 24፥ 1998 ዓ.ም።
📚፤ ብርሃኑ አድማሱ {ዲያቆን}፣ "በዓላት ምን፣ ለምን? እንዴት?" ገጽ 161፤ 1999 ዓ.ም።
[11] 〽️ https://en.m.wikipedia.org/wiki/Society_of_Jesus
[12] 📚፤ ክርስቲያን ሻዮ፤ ትርጓሜ መልአከ ሰላም ዳኛቸው ካሳሁን፤ "የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ ትውፊትና መንፈሳዊ ህይወት"፥ ገጽ 24፤ 1999 ዓ.ም።
(9.2▶️) ይቀጥላል..
@gedlatnadersanat