ሀሳባቸውንም ሲያብራሩ፦
<<የድንግል ማርያም #ወላጆች፣ #አያቶች፣ #ቅድመ አያቶች .. አጽመ ርስታቸውን #አገራቸው ከሆነችው #ከኢትዮጽያ ተነስተው መስራችና አስተዳዳሪዋ በሆነው #በኢትዮጽያዊው #መልከ #ጼደቅ ምክንያት ምድረ - ርስት #ቅድስት #አገር #ከተማቸው ወደሆነችው ወደ #ኢየሩሳሌም ተጓዙ። በዚህ መልክ ከግንዶቹ #አዳምና #ሔዋን #የሰረጸው #የኢትዮጽያዊና #የኢትዮጽያዊነት #የትውልድ #ሀረግ #ከልጅ #ልጅ ተያይዞ እየወረደ #በመጨረሻው #በኢያቄምና #በሃና አማካኝነት #ከድንግል #ማርያም ደርሷል .... እርሷም #ኢትዮጽያዊ ተብላ እኛን #ኢትዮጽያዊ አሰኘችን። #እናታችን #ማርያም ሆይ.... ቀድሞ #በነብያት " #ኢትዮጽያ ታበጽሐ እደዊሃ ኅበ እግዚአብሔር - #ኢትዮጽያ እጆቿን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች" የተባልሽ እኛም " #አምነ #ጽዮን - #እናታችን #ጽዮን" ስንልሽ የኖርን #በሰማይና #በምድር ንግስታችን ሆይ ደስ ይበልሽ[1]>> ብለዋል።.
▶️ አንዳንድ #ካቶሊኮችም #በመንፈስቅዱስ እንደተሰራችና #አዲስ ፍጡርም (ኃይል አርያማዊት) እንደሆነችና #እናትም #አባትም የሌላት #ከሰማይ ዱብ ያለች #እንደሆነችም የሚናገሩ አልጠፉም[2]።
▶️ ከእስልምናውም #ማርያም #የኢምራ ልጅ ናት ብሎም #የአሮን(የሙሴ ወንድም) #እህት ናት ይላል።
<<የድንግል ማርያም #ወላጆች፣ #አያቶች፣ #ቅድመ አያቶች .. አጽመ ርስታቸውን #አገራቸው ከሆነችው #ከኢትዮጽያ ተነስተው መስራችና አስተዳዳሪዋ በሆነው #በኢትዮጽያዊው #መልከ #ጼደቅ ምክንያት ምድረ - ርስት #ቅድስት #አገር #ከተማቸው ወደሆነችው ወደ #ኢየሩሳሌም ተጓዙ። በዚህ መልክ ከግንዶቹ #አዳምና #ሔዋን #የሰረጸው #የኢትዮጽያዊና #የኢትዮጽያዊነት #የትውልድ #ሀረግ #ከልጅ #ልጅ ተያይዞ እየወረደ #በመጨረሻው #በኢያቄምና #በሃና አማካኝነት #ከድንግል #ማርያም ደርሷል .... እርሷም #ኢትዮጽያዊ ተብላ እኛን #ኢትዮጽያዊ አሰኘችን። #እናታችን #ማርያም ሆይ.... ቀድሞ #በነብያት " #ኢትዮጽያ ታበጽሐ እደዊሃ ኅበ እግዚአብሔር - #ኢትዮጽያ እጆቿን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች" የተባልሽ እኛም " #አምነ #ጽዮን - #እናታችን #ጽዮን" ስንልሽ የኖርን #በሰማይና #በምድር ንግስታችን ሆይ ደስ ይበልሽ[1]>> ብለዋል።.
▶️ አንዳንድ #ካቶሊኮችም #በመንፈስቅዱስ እንደተሰራችና #አዲስ ፍጡርም (ኃይል አርያማዊት) እንደሆነችና #እናትም #አባትም የሌላት #ከሰማይ ዱብ ያለች #እንደሆነችም የሚናገሩ አልጠፉም[2]።
▶️ ከእስልምናውም #ማርያም #የኢምራ ልጅ ናት ብሎም #የአሮን(የሙሴ ወንድም) #እህት ናት ይላል።
📖፤ / ሱረቱ መርየም 19፤ 27-28
(2ተኛ እትም 1998 ዓ.ም)
*ሱራህ 19, አያህ 27*
فَأَتَتْ بِهِۦ قَوْمَهَا تَحْمِلُهُۥ ۖ قَالُوا۟ يَٰمَرْيَمُ لَقَدْ جِئْتِ شَيْـًۭٔا فَرِيًّۭا
በእርሱም የተሸከመቺው ሆና ወደ ዘመዶቿ መጣች፡፡ «መርየም ሆይ! ከባድን ነገር በእርግጥ ሠራሽ» አሏት፡፡
*ሱራህ 19, አያህ 28*
يَٰٓأُخْتَ هَٰرُونَ مَا كَانَ أَبُوكِ ٱمْرَأَ سَوْءٍۢ وَمَا كَانَتْ أُمُّكِ بَغِيًّۭا
«የሃሩን እኅት ሆይ! አባትሽ መጥፎ ሰው አልነበረም፡፡ እናትሽም አመንዝራ አልነበረችም» አሏት፡፡
❓ የክፍሉ የግርጌ ማብራሪያ ላይ ማሪያም #የሙሴ ወንድም #የአሮን #እህት እንደሆነች ይናገራል።
ይህ ደግሞ #ከክርስቶስ #ልደት በፊት 1500 #ዘመን ዘሎ #የአሮንን ዘመን #ከክርስቶስ እናት #ማርያም ጋር በምን #አይነት ሂሳብ እንዳጠጋጋው እንጃ??
▶️ "የኢትዮጽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን" ደግሞ #ሁለት #ተቃራኒ ሀሳቦችን ታስቀምጣለች፦
1ኛ👉 <"የዮሴፍ የወንድም ልጅ ናት">
<<የእስራኤል ሽማግሎችና መምህራንም አምላክን የወለደች በድንጋሌ ሥጋ በድንጋሌ ነፍስ የጸናች የክብርት እመቤታችን #የአባቷን #ወንድም #ዮሴፍን ወደ በአደባባይ . . . አደራ ያስጠበቅንህን #የወንድምህን #ልጅ #እጮኛህ #ማርያምን. . .[3]>>
✍ በመሰረቱ "የዮሴፍ የወንድም ልጅ ናት" የሚለው #መጽሐፍ ቅዱስ ዮሴፍ #የማርያም #እጮኛ እንጅ አጎት(የአባት ወንድም) መሆኑን አይናገርም።
ምናልባት #ወንድሙ ቁጥር 2 ላይ የተጠቀሰው አባቷ #ኢያቄም ይሆን?? ብለን እንዳንገምት እንኳን። #ኢያቄም ወንድም እንዳልነበረውና #ለእናቱም #ለአባቱም አንድ እንደሆነ በሌሎች #መጽሀፍቶቻቸው ላይ ተጽፏል[4]። <የወንድምህን ልጅ እጮኛህን> ማለት በምን ዓይነት ቋንቋ እንደሆነ እንጃ!!
2ኛ👉 <"ማርያም የሃናና የኢያቄም ልጅ ስትሆን አያቷም #ቅስራ ነው"> ትላለች።
✍ ማርያም " #የሃናና #የኢያቄም ልጅ" መሆኗን ለመጀመሪያ ጊዜ #ያለምንም #መረጃ የጠቀሰው " #በተአምረ #ማርያም" መጽሀፍ < #አጼ #ዘረያቆብ> ነው።/በ 1426-1460/ ዓ.ም።
በመቅድሙ ላይ "ስመ አቡሃ ኢያቄም ወስመ ወላዲታ ሐና -የአባቷም ስም ኢያቄም ነው የእናቷም ስም ሐና ነው" ብሏል[5]።
▶️ የ" #ዘውትር #ፀሎት" ድርሳኑም ውስጥ በተደጋጋሚ ተጠቅሷል።
ቡሀላ ግን ከእነዚህ #ኑፋቄ #ትምህርት ከገባባቸው #አዋልድ #መጽሀፍት በስተቀር
<•የሀናና የኢያቄም ልጅ•> ናት ብሎ ያመነ #የቤተክርስቲያን #አባት አንድም እንኳ እንዳልነበረ አንድ መጽሀፍ ሲገልጽ
<<እም ሐና ወኢያቄም ተወለድኪ - ከሐናና ከኢያቄም ተወለድሽ>> የሚለው #የሃገራችን #ደራሲያን የሚናገሩት #ቃል ነው እንጅ #ከአገር ውጪ ያሉ #አቢያተ #ክርስቲያናት ጠቅሰውት አያውቁም።
<ሐና ኢያቄም> የሚል ቃል #በሃይማኖተ #አበው መጽሀፍ ላይ ድርሰታቸው የተሰበሰበላቸው #ከ55 በላይ የሆኑ #ሊቃውንቶች ይህንን #ቃል አልጠቀሱም። ከእነዚህም በተለይ #እነቅዱስ #ኤፍሬም፣ #እነዩሐንስ #አፈወርቅ አመሰገኗት የሚባሉት ላይ እንኳን እነዚህ ቃላቶች #አልተጠቀሱም ይላል[6]።
(2ተኛ እትም 1998 ዓ.ም)
*ሱራህ 19, አያህ 27*
فَأَتَتْ بِهِۦ قَوْمَهَا تَحْمِلُهُۥ ۖ قَالُوا۟ يَٰمَرْيَمُ لَقَدْ جِئْتِ شَيْـًۭٔا فَرِيًّۭا
በእርሱም የተሸከመቺው ሆና ወደ ዘመዶቿ መጣች፡፡ «መርየም ሆይ! ከባድን ነገር በእርግጥ ሠራሽ» አሏት፡፡
*ሱራህ 19, አያህ 28*
يَٰٓأُخْتَ هَٰرُونَ مَا كَانَ أَبُوكِ ٱمْرَأَ سَوْءٍۢ وَمَا كَانَتْ أُمُّكِ بَغِيًّۭا
«የሃሩን እኅት ሆይ! አባትሽ መጥፎ ሰው አልነበረም፡፡ እናትሽም አመንዝራ አልነበረችም» አሏት፡፡
❓ የክፍሉ የግርጌ ማብራሪያ ላይ ማሪያም #የሙሴ ወንድም #የአሮን #እህት እንደሆነች ይናገራል።
ይህ ደግሞ #ከክርስቶስ #ልደት በፊት 1500 #ዘመን ዘሎ #የአሮንን ዘመን #ከክርስቶስ እናት #ማርያም ጋር በምን #አይነት ሂሳብ እንዳጠጋጋው እንጃ??
▶️ "የኢትዮጽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን" ደግሞ #ሁለት #ተቃራኒ ሀሳቦችን ታስቀምጣለች፦
1ኛ👉 <"የዮሴፍ የወንድም ልጅ ናት">
<<የእስራኤል ሽማግሎችና መምህራንም አምላክን የወለደች በድንጋሌ ሥጋ በድንጋሌ ነፍስ የጸናች የክብርት እመቤታችን #የአባቷን #ወንድም #ዮሴፍን ወደ በአደባባይ . . . አደራ ያስጠበቅንህን #የወንድምህን #ልጅ #እጮኛህ #ማርያምን. . .[3]>>
✍ በመሰረቱ "የዮሴፍ የወንድም ልጅ ናት" የሚለው #መጽሐፍ ቅዱስ ዮሴፍ #የማርያም #እጮኛ እንጅ አጎት(የአባት ወንድም) መሆኑን አይናገርም።
ምናልባት #ወንድሙ ቁጥር 2 ላይ የተጠቀሰው አባቷ #ኢያቄም ይሆን?? ብለን እንዳንገምት እንኳን። #ኢያቄም ወንድም እንዳልነበረውና #ለእናቱም #ለአባቱም አንድ እንደሆነ በሌሎች #መጽሀፍቶቻቸው ላይ ተጽፏል[4]። <የወንድምህን ልጅ እጮኛህን> ማለት በምን ዓይነት ቋንቋ እንደሆነ እንጃ!!
2ኛ👉 <"ማርያም የሃናና የኢያቄም ልጅ ስትሆን አያቷም #ቅስራ ነው"> ትላለች።
✍ ማርያም " #የሃናና #የኢያቄም ልጅ" መሆኗን ለመጀመሪያ ጊዜ #ያለምንም #መረጃ የጠቀሰው " #በተአምረ #ማርያም" መጽሀፍ < #አጼ #ዘረያቆብ> ነው።/በ 1426-1460/ ዓ.ም።
በመቅድሙ ላይ "ስመ አቡሃ ኢያቄም ወስመ ወላዲታ ሐና -የአባቷም ስም ኢያቄም ነው የእናቷም ስም ሐና ነው" ብሏል[5]።
▶️ የ" #ዘውትር #ፀሎት" ድርሳኑም ውስጥ በተደጋጋሚ ተጠቅሷል።
ቡሀላ ግን ከእነዚህ #ኑፋቄ #ትምህርት ከገባባቸው #አዋልድ #መጽሀፍት በስተቀር
<•የሀናና የኢያቄም ልጅ•> ናት ብሎ ያመነ #የቤተክርስቲያን #አባት አንድም እንኳ እንዳልነበረ አንድ መጽሀፍ ሲገልጽ
<<እም ሐና ወኢያቄም ተወለድኪ - ከሐናና ከኢያቄም ተወለድሽ>> የሚለው #የሃገራችን #ደራሲያን የሚናገሩት #ቃል ነው እንጅ #ከአገር ውጪ ያሉ #አቢያተ #ክርስቲያናት ጠቅሰውት አያውቁም።
<ሐና ኢያቄም> የሚል ቃል #በሃይማኖተ #አበው መጽሀፍ ላይ ድርሰታቸው የተሰበሰበላቸው #ከ55 በላይ የሆኑ #ሊቃውንቶች ይህንን #ቃል አልጠቀሱም። ከእነዚህም በተለይ #እነቅዱስ #ኤፍሬም፣ #እነዩሐንስ #አፈወርቅ አመሰገኗት የሚባሉት ላይ እንኳን እነዚህ ቃላቶች #አልተጠቀሱም ይላል[6]።
▶️ ስለቤተ #መቅደስ ሁኔታ #ሙሴ ከሰራው #ከማደሪያ #ድንኳን ጀምሮ #ማደሪያ ድንኳኑ 3 #ክፍሎች <ቅድስተ ቅዱሳን>፣ <ቅድስት>፣ እና <አደባባይ> ነበሩት {ዘጸ 26፥33} #በቅድስተ #ቅዱሳኑ ውስጥ #ታቦት ብቻ ነበር። #ታቦቱም #ሳጥን የሚመስል ሲሆን በውስጡ #አስርቱ ቃላት (ትእዛዛት) የተጻፈባቸውን 2 #ጽላት፣ #መና ያለበት #የወርቅ #መሶብ #የአሮን #በትር ይዞ ነበር {ዕብ 9፤ 2-4}። #የታቦቱ ርዝመት 2 #ክንድ ተኩል ወይም 1 #ክንድ ተኩል ቁመቱ 1 ክንድ ተኩል ነበር። በውስጥና በውጭ በጥሩ #ወርቅ #የተለበጠ በእርሱም ዙሪያ #የወርቅ #አክሊል የተደረገለትና በጎንና #በጎኑ በግርጌ በኩል #የመሸከሚያ #መሎጊያ የሚገባባቸው 4 #ቀለበቶች ነበሩት {ዘጸ 25፤ 10-11}።
▶️ በማደሪያው #ድንኳኑ 2ኛ ክፍል በሆነው #በቅድስት ውስጥ ደግሞ #በስተግራ #ከወርቅ የተሰራ መቅረዝ {ዘጸ 25፥30፣ 40} #በስተቀኝ ለመገኘቱ #ህብስት {ህብስተ-ገጽ} የሚሆን #ገበታ {ዘጸ 25፤ 23-30} እንዲሁም ፊት ለፊት #በመጋረጃው ስር #የዕጣን #መሰዊያ (የወርቅ መሰዊያ) ነበር {ዘጸ 30፥1፣ 3-4}።
▶️ በ3ኛው ክፍል (በአደባባዩ) ደግሞ #የመታጠቢያ ሰን (ሳህን) እና #የናስ #መሰዊያ #ብቻ ነበር {ዘጸ 30፤ 17-18፣ ዘዳ 27፤ 1-8}።
▶️ በማደሪያው #ድንኳኑ 2ኛ ክፍል በሆነው #በቅድስት ውስጥ ደግሞ #በስተግራ #ከወርቅ የተሰራ መቅረዝ {ዘጸ 25፥30፣ 40} #በስተቀኝ ለመገኘቱ #ህብስት {ህብስተ-ገጽ} የሚሆን #ገበታ {ዘጸ 25፤ 23-30} እንዲሁም ፊት ለፊት #በመጋረጃው ስር #የዕጣን #መሰዊያ (የወርቅ መሰዊያ) ነበር {ዘጸ 30፥1፣ 3-4}።
▶️ በ3ኛው ክፍል (በአደባባዩ) ደግሞ #የመታጠቢያ ሰን (ሳህን) እና #የናስ #መሰዊያ #ብቻ ነበር {ዘጸ 30፤ 17-18፣ ዘዳ 27፤ 1-8}።