ስንክሳር ነሐሴ 7
=>+”+ እንኩዋን ለእመቤታችን #ቅድስት_ድንግል_ማርያም ዓመታዊ የጽንሰት በዓል በሰላም አደረሳችሁ +”+
+”+ ቁጽረታ (#ጽንሰታ) ለማርያም +”+
=>ይህችን ዕለት አበው ሊቃውንት “ጥንተ መድኃኒት_የድኅነት መነሻ ቀን” ሲሉ ይጠሯታል:: ስለ ምን ነው ቢሉ:- ለዓለም ድኅነት ምክንያት የሆነች የአምላክ እናቱ የተጸነሰችበት ዕለት በመሆኑ ነው:: አንድም ከአዳም ስሕተት በሁዋላ ያለ ጥንተ አብሶ የተጸነሰች የመጀመሪያ ሰው እርሷ ናትና እንዲህ ይላሉ::
“ለጽንሰትኪ በከርሥ: እንበለ አበሳ ወርኩስ: ወለልደትኪ እማሕጸን ቅዱስ::”
“#ድንግል_ሆይ! መጸነስሽ ያለ በደል (ያለ ጥፋት) ነው: የተወለድሽበት ማሕጸንም ቅዱስ ነው::” (#መጽሐፈ_ሰዓታት, ኢሳ. 1:9, መኃ. 4)
+ይሕች ዕለት ለኢያቄምና ለሐና ብቻ ሳይሆን ለፍጥረት ሁሉ የተስፋ ድኅነት ቀን ናትና ሐሴትን ልናደርግ ይገባል:: የእመቤታችን መጸነስስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-
+ከነገደ #ይሁዳ የሚወለድ #ቅዱስ_ኢያቄም የሚባል ደግ ሰው ከነገደ #ሌዊ (#አሮን) የተወለደች #ሐና የምትባል ደግ ሴት አግብቶ: በሕጉ ጸንተው: በሥርዓቱ ተጠብቀው ይኖሩ ነበር:: ነገር ግን በዘመኑ ሰዎች “ልጅ የላችሁም” በሚል ይናቁ ነበር::
+ኦሪታውያን ልጅ የሌለውን “ኅጡአ በረከት-ከጸጋ #እግዚአብሔር የራቀ” ነው ብለው ያምኑ ነበር:: ኢያቄምና ሐና ልጅ እንዲሰጣቸው ሲያዝኑ: ሲጸልዩ ዘመናቸው አልፎ አረጁ:: እነሱ ግን የሚያመልኩት #የአብርሃምና_ሣራን አምላክ ነውና ተስፋ አልቆረጡም::
+የለመኑትን የማይነሳ ጌታ በስተእርጅናቸው ድንቅ ነገርን አደረገላቸው:: አንድ ቀን እርግቦች ከጫጩቶቻቸው ጋር ሲጫወቱ የተመለከተች #ቅድስት_ሐና ፈጽማ አለቀሰች:: “እንስሳትና አራዊትን: እጽዋትን በተፈጥሯቸው እንዲያፈሩ የምታደርግ አምላክ ምነው ሐናን ድንጋይ አድርገህ ፈጥረሃታልን?” ብላ አዘነች::
+ይህን የተመለከተ ቅዱስ ኢያቄም ወደ ተራራ ወጥቶ ሱባኤ ያዘ:: ለ40 ቀናትም ሲጸልይና ሲማለል ቆየ:: በ40ኛው ቀን 2ቱም ሕልምን ያልማሉ:: እርሱ:- #ነጭ_ርግብ ሰማያትን ሰንጥቃ ወርዳ: በሐና ቀኝ ጀሮ ገብታ: በማሕጸኗ ስትደርስ አየ::
+እርሷ ደግሞ:- የኢያቄም በትር አብቦ: አፍርቶ: ጣፋጭ ፍሬውን ሰው ሁሉ ሲመገበው ታያለች:: ቅዱስ ኢያቄም ከሱባኤ እንደ ተመለሰ ያዩትን ተጨዋውተው “ፈቃደ እግዚአብሔር ይሁን” አሉ:: ለ7 ቀናትም በጋራ እግዚአብሔርን ሲለምኑ ሰነበቱ::
+በ7ኛው ቀን (ማለትም ነሐሴ 7) #መልአከ_ብሥራት_ቅዱስ_ገብርኤል ክንፉን እያማታ ወደ እነርሱ ወረደ:: “ዓለም የሚድንባት: የፍጥረት ሁሉ መመኪያ የሆነች ልጅ ትወልዳላችሁ” ብሏቸው ተሠወራቸው:: እነርሱም ደስ ብሏቸው እግዚአብሔርን አመሰገኑ::
+እንደ ሥርዓቱም በዚህች ቀን አብረው አድረው #እመ_ብርሃን ተጸነሰች::
“#ኦ_ድንግል አኮ በፍትወተ ደነስ ዘተጸነስኪ
¤ድንግል ሆይ! ኃጢአት ባለበት ሥጋዊ ፍትወት የተጸነስሽ አይደለም” እንዳለ ሊቁ:: (#ቅዳሴ_ማርያም)
+”+ #ቅዱስ_ዼጥሮስ_ሊቀ_ሐዋርያት +”+
=>ዳግመኛ ይህች ዕለት የቅዱስ ዼጥሮስ መታሰቢያ ናት:: #ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ በመዋዕለ ስብከቱ በዚህች ቀን ደቀ መዛሙርቱን ወደ #ቂሣርያ_ፊልዾስ ይዟቸው ሔደ:: በዚያም ጌታ ከእነሱ ራቅ ብሎ ተቀምጦ ነበርና የማይሰማቸው መስሏቸው እርስ በርስ ይከራከሩ ገቡ::
+የክርክራቸው መነሻ ደግሞ ጌታችን ነበር:: የዋሃን (ገና ምሥጢርን ያልተረዱ) ነበሩና አንዱ ተነስቶ “ኤልያስ ነው”: ሌላኛው “ሙሴ”: 3ኛው “ኤርምያስ ነው” በሚል ተከራከሩ:: #ቅዱስ_ዼጥሮስ ለብቻው ቆሞ ነበርና ጠርተው “ሃሳባችንን አስታርቅልን:: ላንተስ ማን ይመስልሃል?” አሉት::
+አረጋዊው ሐዋርያም ተቆጣቸው:: “እናንተ እንደምታስቡት እርሱ ከነቢያት አንዱ ሳይሆን “እግዚአ ነቢያት-የነቢያት ፈጣሪ ነው” አላቸው:: ወዲያውም ጌታ ጠርቷቸው ወደ እርሱ ቀረቡ::
+ቸር አምላክ “ለምን ተጠራጠራችሁኝ” ብሎ መገሰጽ ሲችል እንዳይደነግጡ ጥያቄውን በፈሊጥ አደረገ:: “የሰውን ልጅ ሰዎች ማን ይሉታል?” አላቸው:: እነርሱም በልባቸው ያለውን የሌላ አስመስለው ተናገሩ::
+ጌታችን “እናንተስ ማን ትሉኛላችሁ?” ቢላቸው ጸጥ አሉ:: ገና ሃይማኖታቸው አልጸናም ነበርና:: በዚያን ጊዜ ቅዱስ ዼጥሮስ ተነስቶ “#አንተ_ውእቱ_ክርስቶስ_ወልደ_እግዚአብሔር_ሕያው-
አንተ የሕያው እግዚአብሔር የባሕርይ ልጁ ክርስቶስ ነህ” አለው:: (ማቴ. 16:16)
+ይህች ቃል የክርስትና ሃይማኖት መሠረት ናትና ጌታችን “አንተ ዓለት (መሠረት) ነህ” ብሎ የቤተ ክርስቲያንን በዚህ እምነት ላይ መመስረት ተናገረ:: ለቅዱስ ዼጥሮስም “#መራሑተ_መንግስት-የመንግስተ ሰማያት መክፈቻ ቁልፍ (ሥልጣን)” ተሰጠው::
+ሊቀ ሐዋርያትነትንም ደረበ:: ዛሬ ለበርካቶቹ የጸነነባቸው ይሔው እምነት ነው:: ኢየሱስ ክርስቶስን “#አምላክ_ወልደ_አምላክ:_ወልደ_ማርያም:_አካላዊ_ቃል:_ሥግው_ቃል:_ገባሬ_ኩሉ:_የሁሉ_ፈጣሪ” ብለው ካላመኑ እንኩዋን ጽድቅ ክርስትናም የለም::
+”+ #አፄ_ናዖድ_ጻድቅ +”+
=>ሃገራችን #ኢትዮዽያ ምስፍና ከክህነት: ንግሥናን ከጽድቅ ያጣመሩ ብዙ መሪዎች ነበሯት:: ከእነዚህ አንዱ ደግሞ አፄ ናዖድ ናቸው:: ጻድቁ ንጉሥ የነገሡት ከ1487 እስከ 1499 ዓ/ም ሲሆን ለእመቤታችን በነበራቸው ልዩ ፍቅር ይታወቃሉ:: ካህን እንደ ነበሩም ይነገራል::
+ዛሬ ሁላችን የምንወዳትን ጸሎት (ሰላም ለኪ: እንዘ ንሰግድ ንብለኪ . . .)
የደረሷት እርሳቸው ናቸው:: ትልቁን #መልክዐ_ማርያምም ደርሰዋል:: ይህ መልክእ ጣዕሙ ልዩ ነው::
+የጻድቁ ንጉሥ ሚስት (#ማርያም_ክብራ): ልጆቻቸው (#አፄ_ልብነ_ድንግልና #ቡርክት_ሮማነ_ወርቅ) እጅግ መልካም ክርስቲያኖች ነበሩ:: ንጉሡ #አፄ_ናዖድ ከባለሟልነት የተነሳ #ድንግል_ማርያምን “እመቤቴ 8ኛው ሺ መቼ ይገባል? ጊዜውስ እንዴት ያለ ነው?” አሏት::
+እመ ብርሃንም በአካል ተገልጻ የዘመኑንና የሰውን ክፋት ነገረቻቸው:: ንጉሡም አዝነው “#እመቤቴ! ከዛ ዘመን አታድርሺኝ” አሏት:: በዚህ ምክንያት የ8ኛው ሺህ ዘመን መስከረም 1 በ1500 ዓ/ም ሊገባ እርሳቸው ነሐሴ 7 ቀን በ1499 ዓ/ም ዐርፈዋል::
=>ጌታችን መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ የድንግል እናቱን ጣዕም: ፍቅር: የቅዱስ ዼጥሮስን ሃይማኖትና የአፄ ናዖድን በረከት ያሳድርብን::
7.ቅዱስ አግናጥዮስ (ለአንበሳ የተሰጠ)
=>+”+ መሠረቶቿ በተቀደሱ ተራሮች ናቸው::
#ከያዕቆብ ድንኩዋኖች ይልቅ #እግዚአብሔር የጽዮንን ደጆች ይወዳቸዋል::
የእግዚአብሔር ከተማ ሆይ! በአንቺ የተደረገው ድንቅ ነው . . .
ሰው #እናታችን_ጽዮን ይላል:: +”+ (መዝ. 86:1-6) ስንክሳር ነሐሴ 7
=>+”+ እንኩዋን ለእመቤታችን #ቅድስት_ድንግል_ማርያም ዓመታዊ የጽንሰት በዓል በሰላም አደረሳችሁ +”+
+”+ ቁጽረታ (#ጽንሰታ) ለማርያም +”+
=>ይህችን ዕለት አበው ሊቃውንት “ጥንተ መድኃኒት_የድኅነት መነሻ ቀን” ሲሉ ይጠሯታል:: ስለ ምን ነው ቢሉ:- ለዓለም ድኅነት ምክንያት የሆነች የአምላክ እናቱ የተጸነሰችበት ዕለት በመሆኑ ነው:: አንድም ከአዳም ስሕተት በሁዋላ ያለ ጥንተ አብሶ የተጸነሰች የመጀመሪያ ሰው እርሷ ናትና እንዲህ ይላሉ::
“ለጽንሰትኪ በከርሥ: እንበለ አበሳ ወርኩስ: ወለልደትኪ እማሕጸን ቅዱስ::”
“#ድንግል_ሆይ! መጸነስሽ ያለ በደል (ያለ ጥፋት) ነው: የተወለድሽበት ማሕጸንም ቅዱስ ነው::” (#መጽሐፈ_ሰዓታት, ኢሳ. 1:9, መኃ. 4)
+ይሕች ዕለት
=>+”+ እንኩዋን ለእመቤታችን #ቅድስት_ድንግል_ማርያም ዓመታዊ የጽንሰት በዓል በሰላም አደረሳችሁ +”+
+”+ ቁጽረታ (#ጽንሰታ) ለማርያም +”+
=>ይህችን ዕለት አበው ሊቃውንት “ጥንተ መድኃኒት_የድኅነት መነሻ ቀን” ሲሉ ይጠሯታል:: ስለ ምን ነው ቢሉ:- ለዓለም ድኅነት ምክንያት የሆነች የአምላክ እናቱ የተጸነሰችበት ዕለት በመሆኑ ነው:: አንድም ከአዳም ስሕተት በሁዋላ ያለ ጥንተ አብሶ የተጸነሰች የመጀመሪያ ሰው እርሷ ናትና እንዲህ ይላሉ::
“ለጽንሰትኪ በከርሥ: እንበለ አበሳ ወርኩስ: ወለልደትኪ እማሕጸን ቅዱስ::”
“#ድንግል_ሆይ! መጸነስሽ ያለ በደል (ያለ ጥፋት) ነው: የተወለድሽበት ማሕጸንም ቅዱስ ነው::” (#መጽሐፈ_ሰዓታት, ኢሳ. 1:9, መኃ. 4)
+ይሕች ዕለት ለኢያቄምና ለሐና ብቻ ሳይሆን ለፍጥረት ሁሉ የተስፋ ድኅነት ቀን ናትና ሐሴትን ልናደርግ ይገባል:: የእመቤታችን መጸነስስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-
+ከነገደ #ይሁዳ የሚወለድ #ቅዱስ_ኢያቄም የሚባል ደግ ሰው ከነገደ #ሌዊ (#አሮን) የተወለደች #ሐና የምትባል ደግ ሴት አግብቶ: በሕጉ ጸንተው: በሥርዓቱ ተጠብቀው ይኖሩ ነበር:: ነገር ግን በዘመኑ ሰዎች “ልጅ የላችሁም” በሚል ይናቁ ነበር::
+ኦሪታውያን ልጅ የሌለውን “ኅጡአ በረከት-ከጸጋ #እግዚአብሔር የራቀ” ነው ብለው ያምኑ ነበር:: ኢያቄምና ሐና ልጅ እንዲሰጣቸው ሲያዝኑ: ሲጸልዩ ዘመናቸው አልፎ አረጁ:: እነሱ ግን የሚያመልኩት #የአብርሃምና_ሣራን አምላክ ነውና ተስፋ አልቆረጡም::
+የለመኑትን የማይነሳ ጌታ በስተእርጅናቸው ድንቅ ነገርን አደረገላቸው:: አንድ ቀን እርግቦች ከጫጩቶቻቸው ጋር ሲጫወቱ የተመለከተች #ቅድስት_ሐና ፈጽማ አለቀሰች:: “እንስሳትና አራዊትን: እጽዋትን በተፈጥሯቸው እንዲያፈሩ የምታደርግ አምላክ ምነው ሐናን ድንጋይ አድርገህ ፈጥረሃታልን?” ብላ አዘነች::
+ይህን የተመለከተ ቅዱስ ኢያቄም ወደ ተራራ ወጥቶ ሱባኤ ያዘ:: ለ40 ቀናትም ሲጸልይና ሲማለል ቆየ:: በ40ኛው ቀን 2ቱም ሕልምን ያልማሉ:: እርሱ:- #ነጭ_ርግብ ሰማያትን ሰንጥቃ ወርዳ: በሐና ቀኝ ጀሮ ገብታ: በማሕጸኗ ስትደርስ አየ::
+እርሷ ደግሞ:- የኢያቄም በትር አብቦ: አፍርቶ: ጣፋጭ ፍሬውን ሰው ሁሉ ሲመገበው ታያለች:: ቅዱስ ኢያቄም ከሱባኤ እንደ ተመለሰ ያዩትን ተጨዋውተው “ፈቃደ እግዚአብሔር ይሁን” አሉ:: ለ7 ቀናትም በጋራ እግዚአብሔርን ሲለምኑ ሰነበቱ::
+በ7ኛው ቀን (ማለትም ነሐሴ 7) #መልአከ_ብሥራት_ቅዱስ_ገብርኤል ክንፉን እያማታ ወደ እነርሱ ወረደ:: “ዓለም የሚድንባት: የፍጥረት ሁሉ መመኪያ የሆነች ልጅ ትወልዳላችሁ” ብሏቸው ተሠወራቸው:: እነርሱም ደስ ብሏቸው እግዚአብሔርን አመሰገኑ::
+እንደ ሥርዓቱም በዚህች ቀን አብረው አድረው #እመ_ብርሃን ተጸነሰች::
“#ኦ_ድንግል አኮ በፍትወተ ደነስ ዘተጸነስኪ
¤ድንግል ሆይ! ኃጢአት ባለበት ሥጋዊ ፍትወት የተጸነስሽ አይደለም” እንዳለ ሊቁ:: (#ቅዳሴ_ማርያም)
+”+ #ቅዱስ_ዼጥሮስ_ሊቀ_ሐዋርያት +”+
=>ዳግመኛ ይህች ዕለት የቅዱስ ዼጥሮስ መታሰቢያ ናት:: #ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ በመዋዕለ ስብከቱ በዚህች ቀን ደቀ መዛሙርቱን ወደ #ቂሣርያ_ፊልዾስ ይዟቸው ሔደ:: በዚያም ጌታ ከእነሱ ራቅ ብሎ ተቀምጦ ነበርና የማይሰማቸው መስሏቸው እርስ በርስ ይከራከሩ ገቡ::
+የክርክራቸው መነሻ ደግሞ ጌታችን ነበር:: የዋሃን (ገና ምሥጢርን ያልተረዱ) ነበሩና አንዱ ተነስቶ “ኤልያስ ነው”: ሌላኛው “ሙሴ”: 3ኛው “ኤርምያስ ነው” በሚል ተከራከሩ:: #ቅዱስ_ዼጥሮስ ለብቻው ቆሞ ነበርና ጠርተው “ሃሳባችንን አስታርቅልን:: ላንተስ ማን ይመስልሃል?” አሉት::
+አረጋዊው ሐዋርያም ተቆጣቸው:: “እናንተ እንደምታስቡት እርሱ ከነቢያት አንዱ ሳይሆን “እግዚአ ነቢያት-የነቢያት ፈጣሪ ነው” አላቸው:: ወዲያውም ጌታ ጠርቷቸው ወደ እርሱ ቀረቡ::
+ቸር አምላክ “ለምን ተጠራጠራችሁኝ” ብሎ መገሰጽ ሲችል እንዳይደነግጡ ጥያቄውን በፈሊጥ አደረገ:: “የሰውን ልጅ ሰዎች ማን ይሉታል?” አላቸው:: እነርሱም በልባቸው ያለውን የሌላ አስመስለው ተናገሩ::
+ጌታችን “እናንተስ ማን ትሉኛላችሁ?” ቢላቸው ጸጥ አሉ:: ገና ሃይማኖታቸው አልጸናም ነበርና:: በዚያን ጊዜ ቅዱስ ዼጥሮስ ተነስቶ “#አንተ_ውእቱ_ክርስቶስ_ወልደ_እግዚአብሔር_ሕያው-
አንተ የሕያው እግዚአብሔር የባሕርይ ልጁ ክርስቶስ ነህ” አለው:: (ማቴ. 16:16)
+ይህች ቃል የክርስትና ሃይማኖት መሠረት ናትና ጌታችን “አንተ ዓለት (መሠረት) ነህ” ብሎ የቤተ ክርስቲያንን በዚህ እምነት ላይ መመስረት ተናገረ:: ለቅዱስ ዼጥሮስም “#መራሑተ_መንግስት-የመንግስተ ሰማያት መክፈቻ ቁልፍ (ሥልጣን)” ተሰጠው::
+ሊቀ ሐዋርያትነትንም ደረበ:: ዛሬ ለበርካቶቹ የጸነነባቸው ይሔው እምነት ነው:: ኢየሱስ ክርስቶስን “#አምላክ_ወልደ_አምላክ:_ወልደ_ማርያም:_አካላዊ_ቃል:_ሥግው_ቃል:_ገባሬ_ኩሉ:_የሁሉ_ፈጣሪ” ብለው ካላመኑ እንኩዋን ጽድቅ ክርስትናም የለም::
+”+ #አፄ_ናዖድ_ጻድቅ +”+
=>ሃገራችን #ኢትዮዽያ ምስፍና ከክህነት: ንግሥናን ከጽድቅ ያጣመሩ ብዙ መሪዎች ነበሯት:: ከእነዚህ አንዱ ደግሞ አፄ ናዖድ ናቸው:: ጻድቁ ንጉሥ የነገሡት ከ1487 እስከ 1499 ዓ/ም ሲሆን ለእመቤታችን በነበራቸው ልዩ ፍቅር ይታወቃሉ:: ካህን እንደ ነበሩም ይነገራል::
+ዛሬ ሁላችን የምንወዳትን ጸሎት (ሰላም ለኪ: እንዘ ንሰግድ ንብለኪ . . .)
የደረሷት እርሳቸው ናቸው:: ትልቁን #መልክዐ_ማርያምም ደርሰዋል:: ይህ መልክእ ጣዕሙ ልዩ ነው::
+የጻድቁ ንጉሥ ሚስት (#ማርያም_ክብራ): ልጆቻቸው (#አፄ_ልብነ_ድንግልና #ቡርክት_ሮማነ_ወርቅ) እጅግ መልካም ክርስቲያኖች ነበሩ:: ንጉሡ #አፄ_ናዖድ ከባለሟልነት የተነሳ #ድንግል_ማርያምን “እመቤቴ 8ኛው ሺ መቼ ይገባል? ጊዜውስ እንዴት ያለ ነው?” አሏት::
+እመ ብርሃንም በአካል ተገልጻ የዘመኑንና የሰውን ክፋት ነገረቻቸው:: ንጉሡም አዝነው “#እመቤቴ! ከዛ ዘመን አታድርሺኝ” አሏት:: በዚህ ምክንያት የ8ኛው ሺህ ዘመን መስከረም 1 በ1500 ዓ/ም ሊገባ እርሳቸው ነሐሴ 7 ቀን በ1499 ዓ/ም ዐርፈዋል::
=>ጌታችን መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ የድንግል እናቱን ጣዕም: ፍቅር: የቅዱስ ዼጥሮስን ሃይማኖትና የአፄ ናዖድን በረከት ያሳድርብን::
7.ቅዱስ አግናጥዮስ (ለአንበሳ የተሰጠ)
=>+”+ መሠረቶቿ በተቀደሱ ተራሮች ናቸው::
#ከያዕቆብ ድንኩዋኖች ይልቅ #እግዚአብሔር የጽዮንን ደጆች ይወዳቸዋል::
የእግዚአብሔር ከተማ ሆይ! በአንቺ የተደረገው ድንቅ ነው . . .
ሰው #እናታችን_ጽዮን ይላል:: +”+ (መዝ. 86:1-6) ስንክሳር ነሐሴ 7
=>+”+ እንኩዋን ለእመቤታችን #ቅድስት_ድንግል_ማርያም ዓመታዊ የጽንሰት በዓል በሰላም አደረሳችሁ +”+
+”+ ቁጽረታ (#ጽንሰታ) ለማርያም +”+
=>ይህችን ዕለት አበው ሊቃውንት “ጥንተ መድኃኒት_የድኅነት መነሻ ቀን” ሲሉ ይጠሯታል:: ስለ ምን ነው ቢሉ:- ለዓለም ድኅነት ምክንያት የሆነች የአምላክ እናቱ የተጸነሰችበት ዕለት በመሆኑ ነው:: አንድም ከአዳም ስሕተት በሁዋላ ያለ ጥንተ አብሶ የተጸነሰች የመጀመሪያ ሰው እርሷ ናትና እንዲህ ይላሉ::
“ለጽንሰትኪ በከርሥ: እንበለ አበሳ ወርኩስ: ወለልደትኪ እማሕጸን ቅዱስ::”
“#ድንግል_ሆይ! መጸነስሽ ያለ በደል (ያለ ጥፋት) ነው: የተወለድሽበት ማሕጸንም ቅዱስ ነው::” (#መጽሐፈ_ሰዓታት, ኢሳ. 1:9, መኃ. 4)
+ይሕች ዕለት
ለኢያቄምና ለሐና ብቻ ሳይሆን ለፍጥረት ሁሉ የተስፋ ድኅነት ቀን ናትና ሐሴትን ልናደርግ ይገባል:: የእመቤታችን መጸነስስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-
+ከነገደ #ይሁዳ የሚወለድ #ቅዱስ_ኢያቄም የሚባል ደግ ሰው ከነገደ #ሌዊ (#አሮን) የተወለደች #ሐና የምትባል ደግ ሴት አግብቶ: በሕጉ ጸንተው: በሥርዓቱ ተጠብቀው ይኖሩ ነበር:: ነገር ግን በዘመኑ ሰዎች “ልጅ የላችሁም” በሚል ይናቁ ነበር::
+ኦሪታውያን ልጅ የሌለውን “ኅጡአ በረከት-ከጸጋ #እግዚአብሔር የራቀ” ነው ብለው ያምኑ ነበር:: ኢያቄምና ሐና ልጅ እንዲሰጣቸው ሲያዝኑ: ሲጸልዩ ዘመናቸው አልፎ አረጁ:: እነሱ ግን የሚያመልኩት #የአብርሃምና_ሣራን አምላክ ነውና ተስፋ አልቆረጡም::
+የለመኑትን የማይነሳ ጌታ በስተእርጅናቸው ድንቅ ነገርን አደረገላቸው:: አንድ ቀን እርግቦች ከጫጩቶቻቸው ጋር ሲጫወቱ የተመለከተች #ቅድስት_ሐና ፈጽማ አለቀሰች:: “እንስሳትና አራዊትን: እጽዋትን በተፈጥሯቸው እንዲያፈሩ የምታደርግ አምላክ ምነው ሐናን ድንጋይ አድርገህ ፈጥረሃታልን?” ብላ አዘነች::
+ይህን የተመለከተ ቅዱስ ኢያቄም ወደ ተራራ ወጥቶ ሱባኤ ያዘ:: ለ40 ቀናትም ሲጸልይና ሲማለል ቆየ:: በ40ኛው ቀን 2ቱም ሕልምን ያልማሉ:: እርሱ:- #ነጭ_ርግብ ሰማያትን ሰንጥቃ ወርዳ: በሐና ቀኝ ጀሮ ገብታ: በማሕጸኗ ስትደርስ አየ::
+እርሷ ደግሞ:- የኢያቄም በትር አብቦ: አፍርቶ: ጣፋጭ ፍሬውን ሰው ሁሉ ሲመገበው ታያለች:: ቅዱስ ኢያቄም ከሱባኤ እንደ ተመለሰ ያዩትን ተጨዋውተው “ፈቃደ እግዚአብሔር ይሁን” አሉ:: ለ7 ቀናትም በጋራ እግዚአብሔርን ሲለምኑ ሰነበቱ::
+በ7ኛው ቀን (ማለትም ነሐሴ 7) #መልአከ_ብሥራት_ቅዱስ_ገብርኤል ክንፉን እያማታ ወደ እነርሱ ወረደ:: “ዓለም የሚድንባት: የፍጥረት ሁሉ መመኪያ የሆነች ልጅ ትወልዳላችሁ” ብሏቸው ተሠወራቸው:: እነርሱም ደስ ብሏቸው እግዚአብሔርን አመሰገኑ::
+እንደ ሥርዓቱም በዚህች ቀን አብረው አድረው #እመ_ብርሃን ተጸነሰች::
“#ኦ_ድንግል አኮ በፍትወተ ደነስ ዘተጸነስኪ
¤ድንግል ሆይ! ኃጢአት ባለበት ሥጋዊ ፍትወት የተጸነስሽ አይደለም” እንዳለ ሊቁ:: (#ቅዳሴ_ማርያም)
+”+ #ቅዱስ_ዼጥሮስ_ሊቀ_ሐዋርያት +”+
=>ዳግመኛ ይህች ዕለት የቅዱስ ዼጥሮስ መታሰቢያ ናት:: #ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ በመዋዕለ ስብከቱ በዚህች ቀን ደቀ መዛሙርቱን ወደ #ቂሣርያ_ፊልዾስ ይዟቸው ሔደ:: በዚያም ጌታ ከእነሱ ራቅ ብሎ ተቀምጦ ነበርና የማይሰማቸው መስሏቸው እርስ በርስ ይከራከሩ ገቡ::
+የክርክራቸው መነሻ ደግሞ ጌታችን ነበር:: የዋሃን (ገና ምሥጢርን ያልተረዱ) ነበሩና አንዱ ተነስቶ “ኤልያስ ነው”: ሌላኛው “ሙሴ”: 3ኛው “ኤርምያስ ነው” በሚል ተከራከሩ:: #ቅዱስ_ዼጥሮስ ለብቻው ቆሞ ነበርና ጠርተው “ሃሳባችንን አስታርቅልን:: ላንተስ ማን ይመስልሃል?” አሉት::
+አረጋዊው ሐዋርያም ተቆጣቸው:: “እናንተ እንደምታስቡት እርሱ ከነቢያት አንዱ ሳይሆን “እግዚአ ነቢያት-የነቢያት ፈጣሪ ነው” አላቸው:: ወዲያውም ጌታ ጠርቷቸው ወደ እርሱ ቀረቡ::
+ቸር አምላክ “ለምን ተጠራጠራችሁኝ” ብሎ መገሰጽ ሲችል እንዳይደነግጡ ጥያቄውን በፈሊጥ አደረገ:: “የሰውን ልጅ ሰዎች ማን ይሉታል?” አላቸው:: እነርሱም በልባቸው ያለውን የሌላ አስመስለው ተናገሩ::
+ጌታችን “እናንተስ ማን ትሉኛላችሁ?” ቢላቸው ጸጥ አሉ:: ገና ሃይማኖታቸው አልጸናም ነበርና:: በዚያን ጊዜ ቅዱስ ዼጥሮስ ተነስቶ “#አንተ_ውእቱ_ክርስቶስ_ወልደ_እግዚአብሔር_ሕያው-
አንተ የሕያው እግዚአብሔር የባሕርይ ልጁ ክርስቶስ ነህ” አለው:: (ማቴ. 16:16)
+ይህች ቃል የክርስትና ሃይማኖት መሠረት ናትና ጌታችን “አንተ ዓለት (መሠረት) ነህ” ብሎ የቤተ ክርስቲያንን በዚህ እምነት ላይ መመስረት ተናገረ:: ለቅዱስ ዼጥሮስም “#መራሑተ_መንግስት-የመንግስተ ሰማያት መክፈቻ ቁልፍ (ሥልጣን)” ተሰጠው::
+ሊቀ ሐዋርያትነትንም ደረበ:: ዛሬ ለበርካቶቹ የጸነነባቸው ይሔው እምነት ነው:: ኢየሱስ ክርስቶስን “#አምላክ_ወልደ_አምላክ:_ወልደ_ማርያም:_አካላዊ_ቃል:_ሥግው_ቃል:_ገባሬ_ኩሉ:_የሁሉ_ፈጣሪ” ብለው ካላመኑ እንኩዋን ጽድቅ ክርስትናም የለም::
+”+ #አፄ_ናዖድ_ጻድቅ +”+
=>ሃገራችን #ኢትዮዽያ ምስፍና ከክህነት: ንግሥናን ከጽድቅ ያጣመሩ ብዙ መሪዎች ነበሯት:: ከእነዚህ አንዱ ደግሞ አፄ ናዖድ ናቸው:: ጻድቁ ንጉሥ የነገሡት ከ1487 እስከ 1499 ዓ/ም ሲሆን ለእመቤታችን በነበራቸው ልዩ ፍቅር ይታወቃሉ:: ካህን እንደ ነበሩም ይነገራል::
+ዛሬ ሁላችን የምንወዳትን ጸሎት (ሰላም ለኪ: እንዘ ንሰግድ ንብለኪ . . .)
የደረሷት እርሳቸው ናቸው:: ትልቁን #መልክዐ_ማርያምም ደርሰዋል:: ይህ መልክእ ጣዕሙ ልዩ ነው::
+የጻድቁ ንጉሥ ሚስት (#ማርያም_ክብራ): ልጆቻቸው (#አፄ_ልብነ_ድንግልና #ቡርክት_ሮማነ_ወርቅ) እጅግ መልካም ክርስቲያኖች ነበሩ:: ንጉሡ #አፄ_ናዖድ ከባለሟልነት የተነሳ #ድንግል_ማርያምን “እመቤቴ 8ኛው ሺ መቼ ይገባል? ጊዜውስ እንዴት ያለ ነው?” አሏት::
+እመ ብርሃንም በአካል ተገልጻ የዘመኑንና የሰውን ክፋት ነገረቻቸው:: ንጉሡም አዝነው “#እመቤቴ! ከዛ ዘመን አታድርሺኝ” አሏት:: በዚህ ምክንያት የ8ኛው ሺህ ዘመን መስከረም 1 በ1500 ዓ/ም ሊገባ እርሳቸው ነሐሴ 7 ቀን በ1499 ዓ/ም ዐርፈዋል::
=>ጌታችን መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ የድንግል እናቱን ጣዕም: ፍቅር: የቅዱስ ዼጥሮስን ሃይማኖትና የአፄ ናዖድን በረከት ያሳድርብን::
=>ነሐሴ 7 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.በዓለ ጽንሰታ ለእግዝእትነ ማርያም
2.ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና
3.ቅዱስ ገብርኤል መበሥር
4.ቅዱስ ዼጥሮስ ሊቀ ሐዋርያት
5.አፄ ናዖድ ጻድቅ (ንጉሠ ኢትዮዽያ)
6.ቅዱስ ዮሴፍ ጻድቅ (ወልደ ያዕቆብ-ልደቱ)
7.አባ ጢሞቴዎስ ሊቀ ዻዻሳት
=>ወርሐዊ በዓላት
1.ሥሉስ ቅዱስ (አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ)
2.አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
3.አባ ሲኖዳ (የባሕታውያን አለቃ)
4.አባ ዳንኤል ዘገዳመ ሲሐት
5.አባ ባውላ ገዳማዊ
6.ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ
7.ቅዱስ አግናጥዮስ (ለአንበሳ የተሰጠ)
=>+”+ መሠረቶቿ "፤ በተቀደሱ ተራሮች ናቸው፤" መዝ 86÷1
"፤ ከያዕቆብ ድንኳኖች ይልቅ፥ እግዚአብሔር የጽዮንን ደጆች ይወድዳቸዋል።"
(መዝሙረ ዳዊት 87: 2)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር
>>>
+ከነገደ #ይሁዳ የሚወለድ #ቅዱስ_ኢያቄም የሚባል ደግ ሰው ከነገደ #ሌዊ (#አሮን) የተወለደች #ሐና የምትባል ደግ ሴት አግብቶ: በሕጉ ጸንተው: በሥርዓቱ ተጠብቀው ይኖሩ ነበር:: ነገር ግን በዘመኑ ሰዎች “ልጅ የላችሁም” በሚል ይናቁ ነበር::
+ኦሪታውያን ልጅ የሌለውን “ኅጡአ በረከት-ከጸጋ #እግዚአብሔር የራቀ” ነው ብለው ያምኑ ነበር:: ኢያቄምና ሐና ልጅ እንዲሰጣቸው ሲያዝኑ: ሲጸልዩ ዘመናቸው አልፎ አረጁ:: እነሱ ግን የሚያመልኩት #የአብርሃምና_ሣራን አምላክ ነውና ተስፋ አልቆረጡም::
+የለመኑትን የማይነሳ ጌታ በስተእርጅናቸው ድንቅ ነገርን አደረገላቸው:: አንድ ቀን እርግቦች ከጫጩቶቻቸው ጋር ሲጫወቱ የተመለከተች #ቅድስት_ሐና ፈጽማ አለቀሰች:: “እንስሳትና አራዊትን: እጽዋትን በተፈጥሯቸው እንዲያፈሩ የምታደርግ አምላክ ምነው ሐናን ድንጋይ አድርገህ ፈጥረሃታልን?” ብላ አዘነች::
+ይህን የተመለከተ ቅዱስ ኢያቄም ወደ ተራራ ወጥቶ ሱባኤ ያዘ:: ለ40 ቀናትም ሲጸልይና ሲማለል ቆየ:: በ40ኛው ቀን 2ቱም ሕልምን ያልማሉ:: እርሱ:- #ነጭ_ርግብ ሰማያትን ሰንጥቃ ወርዳ: በሐና ቀኝ ጀሮ ገብታ: በማሕጸኗ ስትደርስ አየ::
+እርሷ ደግሞ:- የኢያቄም በትር አብቦ: አፍርቶ: ጣፋጭ ፍሬውን ሰው ሁሉ ሲመገበው ታያለች:: ቅዱስ ኢያቄም ከሱባኤ እንደ ተመለሰ ያዩትን ተጨዋውተው “ፈቃደ እግዚአብሔር ይሁን” አሉ:: ለ7 ቀናትም በጋራ እግዚአብሔርን ሲለምኑ ሰነበቱ::
+በ7ኛው ቀን (ማለትም ነሐሴ 7) #መልአከ_ብሥራት_ቅዱስ_ገብርኤል ክንፉን እያማታ ወደ እነርሱ ወረደ:: “ዓለም የሚድንባት: የፍጥረት ሁሉ መመኪያ የሆነች ልጅ ትወልዳላችሁ” ብሏቸው ተሠወራቸው:: እነርሱም ደስ ብሏቸው እግዚአብሔርን አመሰገኑ::
+እንደ ሥርዓቱም በዚህች ቀን አብረው አድረው #እመ_ብርሃን ተጸነሰች::
“#ኦ_ድንግል አኮ በፍትወተ ደነስ ዘተጸነስኪ
¤ድንግል ሆይ! ኃጢአት ባለበት ሥጋዊ ፍትወት የተጸነስሽ አይደለም” እንዳለ ሊቁ:: (#ቅዳሴ_ማርያም)
+”+ #ቅዱስ_ዼጥሮስ_ሊቀ_ሐዋርያት +”+
=>ዳግመኛ ይህች ዕለት የቅዱስ ዼጥሮስ መታሰቢያ ናት:: #ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ በመዋዕለ ስብከቱ በዚህች ቀን ደቀ መዛሙርቱን ወደ #ቂሣርያ_ፊልዾስ ይዟቸው ሔደ:: በዚያም ጌታ ከእነሱ ራቅ ብሎ ተቀምጦ ነበርና የማይሰማቸው መስሏቸው እርስ በርስ ይከራከሩ ገቡ::
+የክርክራቸው መነሻ ደግሞ ጌታችን ነበር:: የዋሃን (ገና ምሥጢርን ያልተረዱ) ነበሩና አንዱ ተነስቶ “ኤልያስ ነው”: ሌላኛው “ሙሴ”: 3ኛው “ኤርምያስ ነው” በሚል ተከራከሩ:: #ቅዱስ_ዼጥሮስ ለብቻው ቆሞ ነበርና ጠርተው “ሃሳባችንን አስታርቅልን:: ላንተስ ማን ይመስልሃል?” አሉት::
+አረጋዊው ሐዋርያም ተቆጣቸው:: “እናንተ እንደምታስቡት እርሱ ከነቢያት አንዱ ሳይሆን “እግዚአ ነቢያት-የነቢያት ፈጣሪ ነው” አላቸው:: ወዲያውም ጌታ ጠርቷቸው ወደ እርሱ ቀረቡ::
+ቸር አምላክ “ለምን ተጠራጠራችሁኝ” ብሎ መገሰጽ ሲችል እንዳይደነግጡ ጥያቄውን በፈሊጥ አደረገ:: “የሰውን ልጅ ሰዎች ማን ይሉታል?” አላቸው:: እነርሱም በልባቸው ያለውን የሌላ አስመስለው ተናገሩ::
+ጌታችን “እናንተስ ማን ትሉኛላችሁ?” ቢላቸው ጸጥ አሉ:: ገና ሃይማኖታቸው አልጸናም ነበርና:: በዚያን ጊዜ ቅዱስ ዼጥሮስ ተነስቶ “#አንተ_ውእቱ_ክርስቶስ_ወልደ_እግዚአብሔር_ሕያው-
አንተ የሕያው እግዚአብሔር የባሕርይ ልጁ ክርስቶስ ነህ” አለው:: (ማቴ. 16:16)
+ይህች ቃል የክርስትና ሃይማኖት መሠረት ናትና ጌታችን “አንተ ዓለት (መሠረት) ነህ” ብሎ የቤተ ክርስቲያንን በዚህ እምነት ላይ መመስረት ተናገረ:: ለቅዱስ ዼጥሮስም “#መራሑተ_መንግስት-የመንግስተ ሰማያት መክፈቻ ቁልፍ (ሥልጣን)” ተሰጠው::
+ሊቀ ሐዋርያትነትንም ደረበ:: ዛሬ ለበርካቶቹ የጸነነባቸው ይሔው እምነት ነው:: ኢየሱስ ክርስቶስን “#አምላክ_ወልደ_አምላክ:_ወልደ_ማርያም:_አካላዊ_ቃል:_ሥግው_ቃል:_ገባሬ_ኩሉ:_የሁሉ_ፈጣሪ” ብለው ካላመኑ እንኩዋን ጽድቅ ክርስትናም የለም::
+”+ #አፄ_ናዖድ_ጻድቅ +”+
=>ሃገራችን #ኢትዮዽያ ምስፍና ከክህነት: ንግሥናን ከጽድቅ ያጣመሩ ብዙ መሪዎች ነበሯት:: ከእነዚህ አንዱ ደግሞ አፄ ናዖድ ናቸው:: ጻድቁ ንጉሥ የነገሡት ከ1487 እስከ 1499 ዓ/ም ሲሆን ለእመቤታችን በነበራቸው ልዩ ፍቅር ይታወቃሉ:: ካህን እንደ ነበሩም ይነገራል::
+ዛሬ ሁላችን የምንወዳትን ጸሎት (ሰላም ለኪ: እንዘ ንሰግድ ንብለኪ . . .)
የደረሷት እርሳቸው ናቸው:: ትልቁን #መልክዐ_ማርያምም ደርሰዋል:: ይህ መልክእ ጣዕሙ ልዩ ነው::
+የጻድቁ ንጉሥ ሚስት (#ማርያም_ክብራ): ልጆቻቸው (#አፄ_ልብነ_ድንግልና #ቡርክት_ሮማነ_ወርቅ) እጅግ መልካም ክርስቲያኖች ነበሩ:: ንጉሡ #አፄ_ናዖድ ከባለሟልነት የተነሳ #ድንግል_ማርያምን “እመቤቴ 8ኛው ሺ መቼ ይገባል? ጊዜውስ እንዴት ያለ ነው?” አሏት::
+እመ ብርሃንም በአካል ተገልጻ የዘመኑንና የሰውን ክፋት ነገረቻቸው:: ንጉሡም አዝነው “#እመቤቴ! ከዛ ዘመን አታድርሺኝ” አሏት:: በዚህ ምክንያት የ8ኛው ሺህ ዘመን መስከረም 1 በ1500 ዓ/ም ሊገባ እርሳቸው ነሐሴ 7 ቀን በ1499 ዓ/ም ዐርፈዋል::
=>ጌታችን መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ የድንግል እናቱን ጣዕም: ፍቅር: የቅዱስ ዼጥሮስን ሃይማኖትና የአፄ ናዖድን በረከት ያሳድርብን::
=>ነሐሴ 7 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.በዓለ ጽንሰታ ለእግዝእትነ ማርያም
2.ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና
3.ቅዱስ ገብርኤል መበሥር
4.ቅዱስ ዼጥሮስ ሊቀ ሐዋርያት
5.አፄ ናዖድ ጻድቅ (ንጉሠ ኢትዮዽያ)
6.ቅዱስ ዮሴፍ ጻድቅ (ወልደ ያዕቆብ-ልደቱ)
7.አባ ጢሞቴዎስ ሊቀ ዻዻሳት
=>ወርሐዊ በዓላት
1.ሥሉስ ቅዱስ (አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ)
2.አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
3.አባ ሲኖዳ (የባሕታውያን አለቃ)
4.አባ ዳንኤል ዘገዳመ ሲሐት
5.አባ ባውላ ገዳማዊ
6.ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ
7.ቅዱስ አግናጥዮስ (ለአንበሳ የተሰጠ)
=>+”+ መሠረቶቿ "፤ በተቀደሱ ተራሮች ናቸው፤" መዝ 86÷1
"፤ ከያዕቆብ ድንኳኖች ይልቅ፥ እግዚአብሔር የጽዮንን ደጆች ይወድዳቸዋል።"
(መዝሙረ ዳዊት 87: 2)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር
>>>
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለቅዱሳን
ክብር ይግባውና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
ከሥጋዌው በፊት በሥጋዌው ጊዜና ከሥጋዌው በኋላ ስለነበሩና
ስለሚነሱ ቅዱሳን በብዙ መንገድ ተናግሯል፡፡ "አውሬውም
ታላቅንም ነገርና ስድብን የሚናገርበት አፍ ተሰጠው በአርባ ሁለት
ወርም እንዲሠራ ሥልጣን ተሰጠው እግዚአብሔርንም ለመሳደብ
ስሙንና ማደሪያውንም በሰማይም የሚያድሩትን ሊሳደብ አፉን
ከፈተ" ራእይ 13÷5 ተብሎ እንደተነገረ ጠላት ዲያብሎስ
ስለቅዱሳን ሲነገር በልዩ ልዩ መንገድ ቢቃወምም የግብር ልጆቹም
ዮሐ 8÷44 ነገረ ቅዱሳን እንዳይነገር በአፍም በመጽሐፍም
ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ቢቃወሙም ቢከላከሉም እኛ ግን
አምላካችን አባታችን ጌታችን መድኃኒታችን አምባ መጠጊያችን
ተስፋችን ከሆነ ከእርሱ ከክርስቶስ ተምረን እነሆ ስለቅዱሳን
እንናገራለን፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰማያዊ መንግሥቱ ሕግ
የሆነች ወንጌልን በቅዱሳኑ ስም እንዲጠራ አድርጓል፡፡
የቤተክርስቲያን መሠረት የሆነ ወንጌልን በቅዱሳን ስም እንዲጠራ
አድርጎ ሳለና "እግዚአብሔር ሰንበቴን ስለሚጠብቁ ደስ
ስለሚያሰኘኝንም ነገር ስለሚመርጡ …. በቤቴና በቅጥሬ ውስጥ
ከወንዶችና ከሴቶች ልጆች ይልቅ የሚበልጥ መታሰቢያና ስም
እሰጣቸዋለሁ የማይጠፋም የዘላለም ስም እሰጣቸዋለሁ" ኢሳ
56÷4 ያለውንም ቅዱሱን ቃሉን ቸል ብለው ቤተክርስቲያን
በቅዱሳን ስም ለምን ተሰየመ ብለው የሚከራከሩ ሰዎችን ማየቱ
ያስተዛዝባል፡፡
#ጌታችን_ስለ_ዮሐንስ_መጥምቅ
ጌታችን ስለ ዮሐንስ "እርሱ የሚነድና የሚያበራ መብራት ነበረ"
ዮሐ 5÷35 "ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ
የሚበልጥ አልተነሳም" ማቴ 11÷11 ብሎ መስክሮለታል፡፡ ዛሬ
ግን በክርስቶስ እናምናለን የሚሉ እርሱን ተከትለው ግን ወዳጆቹ
ቅዱሳኑን ብርሃናት እያሉ መጥራትን የተጠየፉ ሰዎችን ማየቱ
የተለመደ ሆኗል፡፡
#ጌታችን_ስለ_ናትናኤል
"ተንኮል የሌለበት በእውነት የእስራኤል ሰው እነሆ" ዮሐ 1÷48፡፡
በፈጣሪ አንደበት እንዲህ ስለተመሠከረለት ጻድቅ ሰው መናገርን
መጠየፍ ይህንንም የሚናገሩ ሰዎችንም "ጌታን ሸፈናችሁት" ብሎ
መክሰስ ምንኛ አለመታደል ነው?
ጌታችን ስለ ቅዱስ ጳውሎስ
"በአሕዛብም በነገሥታትም በእስራኤልም ልጆች ፊት ስሜን
ይሸከም ዘንድ ለእኔ የተመረጠ ዕቃ ነው ይህ ሰው ስለ ስሜ
መከራ ሊቀበል አለው" የሐዋ 9÷15-16፡፡ በማለት ታላቅነቱንና
ታማኝነቱን መስክሮለታል፡፡
ጌታችን_ስለ_ቅዱስ_ጴጥሮስ
ጌታችን ስለቅዱስ ጴጥሮስ ብዙ ተናግሯል፡፡ በምን አይነት አሟሟት
ፈጣሪውን ያከብር ዘንድ እንዳለው እንኳን ሳይቀር መስክሮለታል
ዮሐ 21÷18-19፡፡ ስለ እርሱ ብቻ ሳይሆን እርሱን የመሰሉ
ቅዱሳን ሁሉ እርሱን በመከተላቸው በዓለም እንደሚጠሉ በግፍ
አገዳደልም እንደሚገደሉ አስተምሯል ማቴ 5÷11 ዮሐ 16÷1-2፡፡
ጌታችን_ስለ_ወንጌላዊው_ቅዱስ_ዮሐንስ
ዛሬ ሞት ያላገኛቸው ከነሥጋቸው ወደ ሰማይ የተነጠቁ ቅዱሳን
እንዳሉ ስናስተምር በሥጋ መንገድ የሚያሽሟጥጡ በእንዴት
ይሆናል ጥያቄ የሚያደርቁን ብዙዎች ናቸው፡፡ ይሁን እንጂ ጌታችን
መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ እርሱ
እስኪመጣ ድረስ ሞት እንደማያገኘው ከአንዴም ሁለት ጊዜ
መስክሮለታል ማቴ 16÷28 ዮሐ 21÷22፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ ነቢዩ
ሔኖክ ነቢዩ ኤልያስ ሞት እንዳላገኛቸው ይመሰክራል ዘፍ 5÷24
2ነገ 2÷11፡፡ ሞት ያላገኛቸው ከነሥጋቸው የተሠወሩ ቅዱሳን
እንዳሉ ሲተረክላችሁ የማታምኑ የምትጠራጠሩ እናንተ ሆይ
ስለዚህ ነገር ምን ትሉ ይሆን? ቅዱሳን ዓለምን ዞረው አበል
ሳይቀበሉ እየደከሙ አልብሱን አንተርሱን አጉሩሱን ሳይሉ በትኅትና
እያገለገሉ ተከብረው በክብር ተከብበው እየተሞገሱ ሳይሆን
እየተገረፉ እየተሰደቡ በድንጋይ እየተወገሩ እየተጨበጨበላቸው
ሳይሆን በጥፊ እየተመቱ ስለራሳቸው ታላቅነት ሳይሆን
ስለክርስቶስና ከእነርሱ ቀድመው ስለነበሩ ንጹሐን ቅዱሳን አበው
ሰበኩ አስተማሩ፡፡ በዚህም ልበ አምላክ ክቡር ዳዊትና እርሱን
የመሰሉ ሌሎች ቅዱሳን "ምስክሮችህ ድንቆች ናቸው ስለዚህም
ነፍሴ ፈለገቻቸው" መዝ 118÷129 ብለው ዘመሩ የክርስቶስ
መንፈስ ያደረበት ሁሉ የክርስቶስ የሆኑትን ይወዳልና፡፡ ከጻድቁ
አቡነ ተክለሃይማኖት እንዲሁም እልፍ ከሆኑ ወዳጆቹ
በረከትያሳትፈን አሜን!!!
በመምህር ቢትወደድ ወርቁ
ጥቅምት 23 ቀን 2011 ዓ.ም
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ክብር ይግባውና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
ከሥጋዌው በፊት በሥጋዌው ጊዜና ከሥጋዌው በኋላ ስለነበሩና
ስለሚነሱ ቅዱሳን በብዙ መንገድ ተናግሯል፡፡ "አውሬውም
ታላቅንም ነገርና ስድብን የሚናገርበት አፍ ተሰጠው በአርባ ሁለት
ወርም እንዲሠራ ሥልጣን ተሰጠው እግዚአብሔርንም ለመሳደብ
ስሙንና ማደሪያውንም በሰማይም የሚያድሩትን ሊሳደብ አፉን
ከፈተ" ራእይ 13÷5 ተብሎ እንደተነገረ ጠላት ዲያብሎስ
ስለቅዱሳን ሲነገር በልዩ ልዩ መንገድ ቢቃወምም የግብር ልጆቹም
ዮሐ 8÷44 ነገረ ቅዱሳን እንዳይነገር በአፍም በመጽሐፍም
ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ቢቃወሙም ቢከላከሉም እኛ ግን
አምላካችን አባታችን ጌታችን መድኃኒታችን አምባ መጠጊያችን
ተስፋችን ከሆነ ከእርሱ ከክርስቶስ ተምረን እነሆ ስለቅዱሳን
እንናገራለን፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰማያዊ መንግሥቱ ሕግ
የሆነች ወንጌልን በቅዱሳኑ ስም እንዲጠራ አድርጓል፡፡
የቤተክርስቲያን መሠረት የሆነ ወንጌልን በቅዱሳን ስም እንዲጠራ
አድርጎ ሳለና "እግዚአብሔር ሰንበቴን ስለሚጠብቁ ደስ
ስለሚያሰኘኝንም ነገር ስለሚመርጡ …. በቤቴና በቅጥሬ ውስጥ
ከወንዶችና ከሴቶች ልጆች ይልቅ የሚበልጥ መታሰቢያና ስም
እሰጣቸዋለሁ የማይጠፋም የዘላለም ስም እሰጣቸዋለሁ" ኢሳ
56÷4 ያለውንም ቅዱሱን ቃሉን ቸል ብለው ቤተክርስቲያን
በቅዱሳን ስም ለምን ተሰየመ ብለው የሚከራከሩ ሰዎችን ማየቱ
ያስተዛዝባል፡፡
#ጌታችን_ስለ_ዮሐንስ_መጥምቅ
ጌታችን ስለ ዮሐንስ "እርሱ የሚነድና የሚያበራ መብራት ነበረ"
ዮሐ 5÷35 "ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ
የሚበልጥ አልተነሳም" ማቴ 11÷11 ብሎ መስክሮለታል፡፡ ዛሬ
ግን በክርስቶስ እናምናለን የሚሉ እርሱን ተከትለው ግን ወዳጆቹ
ቅዱሳኑን ብርሃናት እያሉ መጥራትን የተጠየፉ ሰዎችን ማየቱ
የተለመደ ሆኗል፡፡
#ጌታችን_ስለ_ናትናኤል
"ተንኮል የሌለበት በእውነት የእስራኤል ሰው እነሆ" ዮሐ 1÷48፡፡
በፈጣሪ አንደበት እንዲህ ስለተመሠከረለት ጻድቅ ሰው መናገርን
መጠየፍ ይህንንም የሚናገሩ ሰዎችንም "ጌታን ሸፈናችሁት" ብሎ
መክሰስ ምንኛ አለመታደል ነው?
ጌታችን ስለ ቅዱስ ጳውሎስ
"በአሕዛብም በነገሥታትም በእስራኤልም ልጆች ፊት ስሜን
ይሸከም ዘንድ ለእኔ የተመረጠ ዕቃ ነው ይህ ሰው ስለ ስሜ
መከራ ሊቀበል አለው" የሐዋ 9÷15-16፡፡ በማለት ታላቅነቱንና
ታማኝነቱን መስክሮለታል፡፡
ጌታችን_ስለ_ቅዱስ_ጴጥሮስ
ጌታችን ስለቅዱስ ጴጥሮስ ብዙ ተናግሯል፡፡ በምን አይነት አሟሟት
ፈጣሪውን ያከብር ዘንድ እንዳለው እንኳን ሳይቀር መስክሮለታል
ዮሐ 21÷18-19፡፡ ስለ እርሱ ብቻ ሳይሆን እርሱን የመሰሉ
ቅዱሳን ሁሉ እርሱን በመከተላቸው በዓለም እንደሚጠሉ በግፍ
አገዳደልም እንደሚገደሉ አስተምሯል ማቴ 5÷11 ዮሐ 16÷1-2፡፡
ጌታችን_ስለ_ወንጌላዊው_ቅዱስ_ዮሐንስ
ዛሬ ሞት ያላገኛቸው ከነሥጋቸው ወደ ሰማይ የተነጠቁ ቅዱሳን
እንዳሉ ስናስተምር በሥጋ መንገድ የሚያሽሟጥጡ በእንዴት
ይሆናል ጥያቄ የሚያደርቁን ብዙዎች ናቸው፡፡ ይሁን እንጂ ጌታችን
መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ እርሱ
እስኪመጣ ድረስ ሞት እንደማያገኘው ከአንዴም ሁለት ጊዜ
መስክሮለታል ማቴ 16÷28 ዮሐ 21÷22፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ ነቢዩ
ሔኖክ ነቢዩ ኤልያስ ሞት እንዳላገኛቸው ይመሰክራል ዘፍ 5÷24
2ነገ 2÷11፡፡ ሞት ያላገኛቸው ከነሥጋቸው የተሠወሩ ቅዱሳን
እንዳሉ ሲተረክላችሁ የማታምኑ የምትጠራጠሩ እናንተ ሆይ
ስለዚህ ነገር ምን ትሉ ይሆን? ቅዱሳን ዓለምን ዞረው አበል
ሳይቀበሉ እየደከሙ አልብሱን አንተርሱን አጉሩሱን ሳይሉ በትኅትና
እያገለገሉ ተከብረው በክብር ተከብበው እየተሞገሱ ሳይሆን
እየተገረፉ እየተሰደቡ በድንጋይ እየተወገሩ እየተጨበጨበላቸው
ሳይሆን በጥፊ እየተመቱ ስለራሳቸው ታላቅነት ሳይሆን
ስለክርስቶስና ከእነርሱ ቀድመው ስለነበሩ ንጹሐን ቅዱሳን አበው
ሰበኩ አስተማሩ፡፡ በዚህም ልበ አምላክ ክቡር ዳዊትና እርሱን
የመሰሉ ሌሎች ቅዱሳን "ምስክሮችህ ድንቆች ናቸው ስለዚህም
ነፍሴ ፈለገቻቸው" መዝ 118÷129 ብለው ዘመሩ የክርስቶስ
መንፈስ ያደረበት ሁሉ የክርስቶስ የሆኑትን ይወዳልና፡፡ ከጻድቁ
አቡነ ተክለሃይማኖት እንዲሁም እልፍ ከሆኑ ወዳጆቹ
በረከትያሳትፈን አሜን!!!
በመምህር ቢትወደድ ወርቁ
ጥቅምት 23 ቀን 2011 ዓ.ም
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ጌታችንን አርአያ አብነት አድርገን ስለ ቅዱሳን እንናገራለን እናስተምራለን እናከብራለን።
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለቅዱሳን
ክብር ይግባውና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
ከሥጋዌው በፊት በሥጋዌው ጊዜና ከሥጋዌው በኋላ ስለነበሩና
ስለሚነሱ ቅዱሳን በብዙ መንገድ ተናግሯል፡፡ "አውሬውም
ታላቅንም ነገርና ስድብን የሚናገርበት አፍ ተሰጠው በአርባ ሁለት
ወርም እንዲሠራ ሥልጣን ተሰጠው እግዚአብሔርንም ለመሳደብ
ስሙንና ማደሪያውንም በሰማይም የሚያድሩትን ሊሳደብ አፉን
ከፈተ" ራእይ 13÷5 ተብሎ እንደተነገረ ጠላት ዲያብሎስ
ስለቅዱሳን ሲነገር በልዩ ልዩ መንገድ ቢቃወምም የግብር ልጆቹም
ዮሐ 8÷44 ነገረ ቅዱሳን እንዳይነገር በአፍም በመጽሐፍም
ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ቢቃወሙም ቢከላከሉም እኛ ግን
አምላካችን አባታችን ጌታችን መድኃኒታችን አምባ መጠጊያችን
ተስፋችን ከሆነ ከእርሱ ከክርስቶስ ተምረን እነሆ ስለቅዱሳን
እንናገራለን፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰማያዊ መንግሥቱ ሕግ
የሆነች ወንጌልን በቅዱሳኑ ስም እንዲጠራ አድርጓል፡፡
የቤተክርስቲያን መሠረት የሆነ ወንጌልን በቅዱሳን ስም እንዲጠራ
አድርጎ ሳለና "እግዚአብሔር ሰንበቴን ስለሚጠብቁ ደስ
ስለሚያሰኘኝንም ነገር ስለሚመርጡ …. በቤቴና በቅጥሬ ውስጥ
ከወንዶችና ከሴቶች ልጆች ይልቅ የሚበልጥ መታሰቢያና ስም
እሰጣቸዋለሁ የማይጠፋም የዘላለም ስም እሰጣቸዋለሁ" ኢሳ
56÷4 ያለውንም ቅዱሱን ቃሉን ቸል ብለው ቤተክርስቲያን
በቅዱሳን ስም ለምን ተሰየመ ብለው የሚከራከሩ ሰዎችን ማየቱ
ያስተዛዝባል፡፡
#ጌታችን_ስለ_ዮሐንስ_መጥምቅ
ጌታችን ስለ ዮሐንስ "እርሱ የሚነድና የሚያበራ መብራት ነበረ"
ዮሐ 5÷35 "ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ
የሚበልጥ አልተነሳም" ማቴ 11÷11 ብሎ መስክሮለታል፡፡ ዛሬ
ግን በክርስቶስ እናምናለን የሚሉ እርሱን ተከትለው ግን ወዳጆቹ
ቅዱሳኑን ብርሃናት እያሉ መጥራትን የተጠየፉ ሰዎችን ማየቱ
የተለመደ ሆኗል፡፡
#ጌታችን_ስለ_ናትናኤል
"ተንኮል የሌለበት በእውነት የእስራኤል ሰው እነሆ" ዮሐ 1÷48፡፡
በፈጣሪ አንደበት እንዲህ ስለተመሠከረለት ጻድቅ ሰው መናገርን
መጠየፍ ይህንንም የሚናገሩ ሰዎችንም "ጌታን ሸፈናችሁት" ብሎ
መክሰስ ምንኛ አለመታደል ነው?
ጌታችን ስለ ቅዱስ ጳውሎስ
"በአሕዛብም በነገሥታትም በእስራኤልም ልጆች ፊት ስሜን
ይሸከም ዘንድ ለእኔ የተመረጠ ዕቃ ነው ይህ ሰው ስለ ስሜ
መከራ ሊቀበል አለው" የሐዋ 9÷15-16፡፡ በማለት ታላቅነቱንና
ታማኝነቱን መስክሮለታል፡፡
ጌታችን_ስለ_ቅዱስ_ጴጥሮስ
ጌታችን ስለቅዱስ ጴጥሮስ ብዙ ተናግሯል፡፡ በምን አይነት አሟሟት
ፈጣሪውን ያከብር ዘንድ እንዳለው እንኳን ሳይቀር መስክሮለታል
ዮሐ 21÷18-19፡፡ ስለ እርሱ ብቻ ሳይሆን እርሱን የመሰሉ
ቅዱሳን ሁሉ እርሱን በመከተላቸው በዓለም እንደሚጠሉ በግፍ
አገዳደልም እንደሚገደሉ አስተምሯል ማቴ 5÷11 ዮሐ 16÷1-2፡፡
ጌታችን_ስለ_ወንጌላዊው_ቅዱስ_ዮሐንስ
ዛሬ ሞት ያላገኛቸው ከነሥጋቸው ወደ ሰማይ የተነጠቁ ቅዱሳን
እንዳሉ ስናስተምር በሥጋ መንገድ የሚያሽሟጥጡ በእንዴት
ይሆናል ጥያቄ የሚያደርቁን ብዙዎች ናቸው፡፡ ይሁን እንጂ ጌታችን
መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ እርሱ
እስኪመጣ ድረስ ሞት እንደማያገኘው ከአንዴም ሁለት ጊዜ
መስክሮለታል ማቴ 16÷28 ዮሐ 21÷22፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ ነቢዩ
ሔኖክ ነቢዩ ኤልያስ ሞት እንዳላገኛቸው ይመሰክራል ዘፍ 5÷24
2ነገ 2÷11፡፡ ሞት ያላገኛቸው ከነሥጋቸው የተሠወሩ ቅዱሳን
እንዳሉ ሲተረክላችሁ የማታምኑ የምትጠራጠሩ እናንተ ሆይ
ስለዚህ ነገር ምን ትሉ ይሆን? ቅዱሳን ዓለምን ዞረው አበል
ሳይቀበሉ እየደከሙ አልብሱን አንተርሱን አጉሩሱን ሳይሉ በትኅትና
እያገለገሉ ተከብረው በክብር ተከብበው እየተሞገሱ ሳይሆን
እየተገረፉ እየተሰደቡ በድንጋይ እየተወገሩ እየተጨበጨበላቸው
ሳይሆን በጥፊ እየተመቱ ስለራሳቸው ታላቅነት ሳይሆን
ስለክርስቶስና ከእነርሱ ቀድመው ስለነበሩ ንጹሐን ቅዱሳን አበው
ሰበኩ አስተማሩ፡፡ በዚህም ልበ አምላክ ክቡር ዳዊትና እርሱን
የመሰሉ ሌሎች ቅዱሳን "ምስክሮችህ ድንቆች ናቸው ስለዚህም
ነፍሴ ፈለገቻቸው" መዝ 118÷129 ብለው ዘመሩ የክርስቶስ
መንፈስ ያደረበት ሁሉ የክርስቶስ የሆኑትን ይወዳልና፡፡ ከጻድቁ
አቡነ ተክለሃይማኖት እንዲሁም እልፍ ከሆኑ ወዳጆቹ
በረከትያሳትፈን አሜን!!!
በመምህር ቢትወደድ ወርቁ
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለቅዱሳን
ክብር ይግባውና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
ከሥጋዌው በፊት በሥጋዌው ጊዜና ከሥጋዌው በኋላ ስለነበሩና
ስለሚነሱ ቅዱሳን በብዙ መንገድ ተናግሯል፡፡ "አውሬውም
ታላቅንም ነገርና ስድብን የሚናገርበት አፍ ተሰጠው በአርባ ሁለት
ወርም እንዲሠራ ሥልጣን ተሰጠው እግዚአብሔርንም ለመሳደብ
ስሙንና ማደሪያውንም በሰማይም የሚያድሩትን ሊሳደብ አፉን
ከፈተ" ራእይ 13÷5 ተብሎ እንደተነገረ ጠላት ዲያብሎስ
ስለቅዱሳን ሲነገር በልዩ ልዩ መንገድ ቢቃወምም የግብር ልጆቹም
ዮሐ 8÷44 ነገረ ቅዱሳን እንዳይነገር በአፍም በመጽሐፍም
ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ቢቃወሙም ቢከላከሉም እኛ ግን
አምላካችን አባታችን ጌታችን መድኃኒታችን አምባ መጠጊያችን
ተስፋችን ከሆነ ከእርሱ ከክርስቶስ ተምረን እነሆ ስለቅዱሳን
እንናገራለን፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰማያዊ መንግሥቱ ሕግ
የሆነች ወንጌልን በቅዱሳኑ ስም እንዲጠራ አድርጓል፡፡
የቤተክርስቲያን መሠረት የሆነ ወንጌልን በቅዱሳን ስም እንዲጠራ
አድርጎ ሳለና "እግዚአብሔር ሰንበቴን ስለሚጠብቁ ደስ
ስለሚያሰኘኝንም ነገር ስለሚመርጡ …. በቤቴና በቅጥሬ ውስጥ
ከወንዶችና ከሴቶች ልጆች ይልቅ የሚበልጥ መታሰቢያና ስም
እሰጣቸዋለሁ የማይጠፋም የዘላለም ስም እሰጣቸዋለሁ" ኢሳ
56÷4 ያለውንም ቅዱሱን ቃሉን ቸል ብለው ቤተክርስቲያን
በቅዱሳን ስም ለምን ተሰየመ ብለው የሚከራከሩ ሰዎችን ማየቱ
ያስተዛዝባል፡፡
#ጌታችን_ስለ_ዮሐንስ_መጥምቅ
ጌታችን ስለ ዮሐንስ "እርሱ የሚነድና የሚያበራ መብራት ነበረ"
ዮሐ 5÷35 "ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ
የሚበልጥ አልተነሳም" ማቴ 11÷11 ብሎ መስክሮለታል፡፡ ዛሬ
ግን በክርስቶስ እናምናለን የሚሉ እርሱን ተከትለው ግን ወዳጆቹ
ቅዱሳኑን ብርሃናት እያሉ መጥራትን የተጠየፉ ሰዎችን ማየቱ
የተለመደ ሆኗል፡፡
#ጌታችን_ስለ_ናትናኤል
"ተንኮል የሌለበት በእውነት የእስራኤል ሰው እነሆ" ዮሐ 1÷48፡፡
በፈጣሪ አንደበት እንዲህ ስለተመሠከረለት ጻድቅ ሰው መናገርን
መጠየፍ ይህንንም የሚናገሩ ሰዎችንም "ጌታን ሸፈናችሁት" ብሎ
መክሰስ ምንኛ አለመታደል ነው?
ጌታችን ስለ ቅዱስ ጳውሎስ
"በአሕዛብም በነገሥታትም በእስራኤልም ልጆች ፊት ስሜን
ይሸከም ዘንድ ለእኔ የተመረጠ ዕቃ ነው ይህ ሰው ስለ ስሜ
መከራ ሊቀበል አለው" የሐዋ 9÷15-16፡፡ በማለት ታላቅነቱንና
ታማኝነቱን መስክሮለታል፡፡
ጌታችን_ስለ_ቅዱስ_ጴጥሮስ
ጌታችን ስለቅዱስ ጴጥሮስ ብዙ ተናግሯል፡፡ በምን አይነት አሟሟት
ፈጣሪውን ያከብር ዘንድ እንዳለው እንኳን ሳይቀር መስክሮለታል
ዮሐ 21÷18-19፡፡ ስለ እርሱ ብቻ ሳይሆን እርሱን የመሰሉ
ቅዱሳን ሁሉ እርሱን በመከተላቸው በዓለም እንደሚጠሉ በግፍ
አገዳደልም እንደሚገደሉ አስተምሯል ማቴ 5÷11 ዮሐ 16÷1-2፡፡
ጌታችን_ስለ_ወንጌላዊው_ቅዱስ_ዮሐንስ
ዛሬ ሞት ያላገኛቸው ከነሥጋቸው ወደ ሰማይ የተነጠቁ ቅዱሳን
እንዳሉ ስናስተምር በሥጋ መንገድ የሚያሽሟጥጡ በእንዴት
ይሆናል ጥያቄ የሚያደርቁን ብዙዎች ናቸው፡፡ ይሁን እንጂ ጌታችን
መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ እርሱ
እስኪመጣ ድረስ ሞት እንደማያገኘው ከአንዴም ሁለት ጊዜ
መስክሮለታል ማቴ 16÷28 ዮሐ 21÷22፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ ነቢዩ
ሔኖክ ነቢዩ ኤልያስ ሞት እንዳላገኛቸው ይመሰክራል ዘፍ 5÷24
2ነገ 2÷11፡፡ ሞት ያላገኛቸው ከነሥጋቸው የተሠወሩ ቅዱሳን
እንዳሉ ሲተረክላችሁ የማታምኑ የምትጠራጠሩ እናንተ ሆይ
ስለዚህ ነገር ምን ትሉ ይሆን? ቅዱሳን ዓለምን ዞረው አበል
ሳይቀበሉ እየደከሙ አልብሱን አንተርሱን አጉሩሱን ሳይሉ በትኅትና
እያገለገሉ ተከብረው በክብር ተከብበው እየተሞገሱ ሳይሆን
እየተገረፉ እየተሰደቡ በድንጋይ እየተወገሩ እየተጨበጨበላቸው
ሳይሆን በጥፊ እየተመቱ ስለራሳቸው ታላቅነት ሳይሆን
ስለክርስቶስና ከእነርሱ ቀድመው ስለነበሩ ንጹሐን ቅዱሳን አበው
ሰበኩ አስተማሩ፡፡ በዚህም ልበ አምላክ ክቡር ዳዊትና እርሱን
የመሰሉ ሌሎች ቅዱሳን "ምስክሮችህ ድንቆች ናቸው ስለዚህም
ነፍሴ ፈለገቻቸው" መዝ 118÷129 ብለው ዘመሩ የክርስቶስ
መንፈስ ያደረበት ሁሉ የክርስቶስ የሆኑትን ይወዳልና፡፡ ከጻድቁ
አቡነ ተክለሃይማኖት እንዲሁም እልፍ ከሆኑ ወዳጆቹ
በረከትያሳትፈን አሜን!!!
በመምህር ቢትወደድ ወርቁ
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ባለጸጋው_ጎበዝ
እነሆም፥ አንድ ሰው ቀርቦ፦ መምህር ሆይ፥ የዘላለምን ሕይወት እንዳገኝ ምን መልካም ነገር ላድርግ? አለው።
#ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ፦ ስለ መልካም ነገር ለምን ትጠይቀኛለህ? መልካም የሆነ አንድ ነው፤ ወደ ሕይወት መግባት ብትወድ ግን ትእዛዛትን ጠብቅ አለው።
#ጎበዙም ፦ የትኞችን? አለው።
#ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ፦ አትግደል፥ አታመንዝር፥ አትስረቅ፥ በሐሰት አትመስክር፥ አባትህንና እናትህን አክብር፥ ባልንጀራህንም እንደ ራስህ ውደድ አለው።
#ጎበዙም ፦ ይህንማ ሁሉ ከሕፃንነቴ ጀምሬ ጠብቄአለሁ፥ ደግሞስ የሚጐድለኝ ምንድር ነው? አለው።
#ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም፦ ፍጹም ልትሆን ብትወድ፥ ሂድና ያለህን ሸጠህ ለድሆች ስጥ፥ መዝገብም በሰማያት ታገኛለህ፥ መጥተህም ተከተለኝ አለው።
#ጎበዙም :- ይህን ቃል በሰማ ጊዜ ብዙ ንብረት ነበረውና እያዘነ ሄደ።
#እርሶ_ቢሆኑ_ምን_ያደርጋሉ ?
ሕግን ሁሉ ጠብቃችሁ ትዕዛዛትን ሁሉ ፈጽማችሁ በምድራዊ ሀብታችሁ ቢመጣ ምን ዓይነት ምላሽ ይሰጣሉ።
👉ለነፃ ሀሳቦ
👇👇👇👇
@YEAWEDIMERITE
#ዓውደ_ምሕረት_የናንተ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
እነሆም፥ አንድ ሰው ቀርቦ፦ መምህር ሆይ፥ የዘላለምን ሕይወት እንዳገኝ ምን መልካም ነገር ላድርግ? አለው።
#ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ፦ ስለ መልካም ነገር ለምን ትጠይቀኛለህ? መልካም የሆነ አንድ ነው፤ ወደ ሕይወት መግባት ብትወድ ግን ትእዛዛትን ጠብቅ አለው።
#ጎበዙም ፦ የትኞችን? አለው።
#ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ፦ አትግደል፥ አታመንዝር፥ አትስረቅ፥ በሐሰት አትመስክር፥ አባትህንና እናትህን አክብር፥ ባልንጀራህንም እንደ ራስህ ውደድ አለው።
#ጎበዙም ፦ ይህንማ ሁሉ ከሕፃንነቴ ጀምሬ ጠብቄአለሁ፥ ደግሞስ የሚጐድለኝ ምንድር ነው? አለው።
#ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም፦ ፍጹም ልትሆን ብትወድ፥ ሂድና ያለህን ሸጠህ ለድሆች ስጥ፥ መዝገብም በሰማያት ታገኛለህ፥ መጥተህም ተከተለኝ አለው።
#ጎበዙም :- ይህን ቃል በሰማ ጊዜ ብዙ ንብረት ነበረውና እያዘነ ሄደ።
#እርሶ_ቢሆኑ_ምን_ያደርጋሉ ?
ሕግን ሁሉ ጠብቃችሁ ትዕዛዛትን ሁሉ ፈጽማችሁ በምድራዊ ሀብታችሁ ቢመጣ ምን ዓይነት ምላሽ ይሰጣሉ።
👉ለነፃ ሀሳቦ
👇👇👇👇
@YEAWEDIMERITE
#ዓውደ_ምሕረት_የናንተ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#ዛቲ_ዕለት_ቅድስት_ይዕቲ
(ይህቺ ቀን የተቀደሰች ናት)
*****************************
#ቅድስት_ማለት የተለየች የጸናች ክብርት ማለት ነው:: ቤተ ክርስቲያንም በዚህ በዐብይ ጾም ሁለተኛውን ሳምንት ቅድስ ብላ በመሰየም የሰንበትን ቅድስና ታስባለች ::
ሰንበትን ቅድስት ያሰኛት ምንድነው?
_________________________
ፈጣሪ ዓለማት ልዑል እግዚአብሔር በሰድስቱ ዕለታት ፍጥረታትን ከፈጠረ በኃላ በሰባተኛው ዕለት ከሰራው ሥራ ሁሉ አረፈ "ለሙሴም የሰንበትን ቀን ትቀድሳት ዘንድ አሰብ "የምትለውን ትዕዛዝ ሰጠ ስለዚህ ሰንበትን ቅድስት ያሰኛት ከስራ ሁሉ የሚታረፍባት ሕመምተኛ የሚጠየቅባት ወደ ቤተ እግዚአብሔር የሚገሰገስባት ቀን በመሆኗ ነው ::
በግብራቸው የተነሳ ዕረፍት እየተባሉ የሚጠሩ
***********************************
1) (ሰንበት ክርስቲያን )ዕለት እሁድ :- ዕረፍት ተብላ ትጠራለች: ዕለተ እሁድ በሌላ ስሟ ሰንበተ ክርስቲያንም ተብላ ትጠራለች :: አንዳንድ ጊዜ ሰንበት እሁድ ከሆነች ቅዳሜ ታድያ ምንድነች??? ተብሎ ሊጠየቅ ይችላል :: አስቀድሞ ዕለተ ቅዳሜ የአይሁድ ሰንበት ነበረች ጌታችንም እንደተናገረው ሕግ ና ነቢያትን ልፈጽም እንጂ ልሽራቸው አልመጣውም እንዳለ የአይሁድ ሰንበት ቅዳሜም አልተሻረችም ስለዚህ ቤተ ክርስቲያን ቀዳዊት ሰንበት የቀደመች ሰንበት ብላ ታስባታለችች :: ማቴ5÷17 አንድም ደግሞ የኦሪት ሥርዓቶች ሁሉ ለአዲስ ኪዳን ሥርዓቶች ምሳሌ ጥላ መርገፍ ናቸውና ቅድስት ቤተ ክርስቲያንም ቅዳሜን እንደ ምሳሌ አድርጋ እሁድን አማናዊት ሰንበት አድርጋ ታስባቸዋለች ::
ዕለተ እሁድ( ሰንበተ ክርስቲያን)
*ጥንተ ዕለት ናት :- ፍጥረታት መፈጠር የጀመሩባት ዕለት ናትና "ይህቺ ዕለት ከ7ቱ ዕለታት ቀድማ የተገኘች ናት እንጂ በኃላ የተገኘች አይደለችም " እንዳለ ቅዱስ አትናቲዮስ በኩረ በዓላት ናት :-
* #የበዓላት ሁሉ መጀመሪያ ናትና ዓለም የተገኘባት
* #ወልድ ሰው የሆነባት
* # ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተነሳባት
* #ዳግመኛ ለፍርድ የሚመጣበት ዕለት ጭምር ናት::
2) #እመቤታችን ዕረፍት ተብላ ትጠራለች
____________________________
ከ5500 ዘመን የድካም የመከራ ጊዜ ሁሉ በእርሷ እረፍትን አግኝተናልና :: እንዴት ቢሉ መላእኩ ቅዱስ ገብርኤል መጥቶ ባበሰራት ጊዜ ለዓለም መዳን ምክንያት ትሆኚ ዘንድ መርጦሻል ብሎ ፍቃዷን በጠየቀ ጊዜ "ይኩነኒ በከመ ትቤለኒ "እነሆኝ የጌታ ባርያ እንደ ቃልህ ይሁንልኝ" በማለት ለድኅነተ ዓለም ምክንያት እረፍት ሆናለች:: #ሉቃ 1÷26
3) #ቅዱሳን :- እረፍት ተብለው ይጠራሉ::ቅዱሳን በሳኦል መንፈስ ለተያዘችው ደካማዋ ዓለም እረፍት ናቸው " እንዲህም ሆነ፤ ከእግዚአብሔር ዘንድ ክፉ መንፈስ በሳኦል ላይ በሆነ ጊዜ ዳዊት በገና ይዞ በእጁ ይመታ ነበር፤ ሳኦልንም ደስ ያሰኘው ያሳርፈውም ነበር፥ ክፉ መንፈስም ከእርሱ ይርቅ ነበር። (መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ 16÷23) አንድም ጻድቃን በጸሎታቸው ሕዝብ የሚያሳርፉሁ ናቸው ጻድቃንም በበዙ ጊዜ ሕዝብ ደስ ይለዋልና በመወለዳቸውም ብዙዎች ደስ ተሰኝተዋልና ምሳ 29÷2 ሉቃ 1÷14 ያዕ 5÷16
4) #ቅድስት_ቤተ ክርስቲያን እረፍት ትባላለች :-
__________________________________
ልበ አምላክ ክቡር ዳዊት እግዚአብሔር እረኛዬ ነው የሚያሳጣኝም የለም በለመለመ መስክ ያሰማራኛል በእረፍት ውኃ ዘንድ ይመራኛል " ብሎ ቤተ እግዚአብሔርን እንደ እረፍት ሥፍራ በውስጧ የሚፈሰውን ቃለ እግዚአብሔርን ደግሞ እንደ መብል እንደ መጠጥ አድርጎ ተናግሯል:: መዝ 22(23)÷1 አንድም የእረፍት ቦታ የሆነችው የመንግስተ ሰማያት የሰማያዊት ኢየሩሳሌም ምሳሌ ናትና ዕረፍት ተብላ ትጠራለች ::
5) #መንግሥተ ሰማያት ራሷ እረፍት ትባላለች
_______________________________
እስራኤል ዘሥጋ ድካም ከበዛባት ከምድረ ግብጽ ወተው እረፍት የሆነችውን ምድረ ከንዓንን ወረሰዋል እኛም እስራኤል ዘነፍሶች ከዚህች ድካም ከበዛባት ዓለም እረፍት የምናገኘው በመንግስተ ሰማያት ነውና መንግስተ ሰማያት እረፍት ትባላለች :: " ነገር ግን። ዓይን ያላየችው ጆሮም ያልሰማው በሰውም ልብ ያልታሰበው እግዚአብሔር ለሚወዱት ያዘጋጀው ተብሎ እንድተጻፈ፥ እንዲህ እንናገራለን።" (1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2:9)
6) #ጌታችን_መድኃኒታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ ዕረፍት ይባላል :-
___________________________________
" እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ።" ብሏልና ዕረፍታችን ነው (የማቴዎስ ወንጌል 11:28) አንድም የእግዚአብሔር መንግስት(የዕረፍት ሥፍራ) ከወድየት አለች ብለው በጠየቁት ጊዜ " ደግሞም። እንኋት በዚህ ወይም። እንኋት በዚያ አይሉአትም። እነሆ፥ የእግዚአብሔር መንግሥት በመካከላችሁ ናትና አላቸው።" (የሉቃስ ወንጌል 17:21) ይህን ያለው በመካከላቸው የነበረው እርሱ መንግስተ ሰማያት የእረፍት ሥፍራ ወይም እረፍታችን በመሆኑ ነው ::
ስለዚህ እኛ ክርስቲያኖች የሰንበትን ቅድስና ስናስብ እግዚአብሔርን እመቤታችንን ቅዱሳንን መንግስተ ሰማያትን ሁሉ ታሳቢ ማድረግ ይገባናል ማለት ነው::
#የግርጌ_ማስታወሻ
++++++++++++++
እረፍትን ለማግኘት አስቀድሞ ሥራ ሊኖር ይገባል ሥራ በሌለበት እረፍት የለም:: እንድ ሰው አረፈ ለማለት አስቀድሞ ሥራ ሰራ ሊባል ይገባዋል:: እግዚአብሔርም ከሰራው ሥራ ሁለ አረፈ ተብሎ ተጻፈ እንጂ አረፈ ተብሎ ብቻ አልተጻፈልንም በመሆኑም እኛ ክርስቲያኖች እረፍተ መንግስተ ሰማያትን እረፍት እግዚአብሔርን እረፍት እመቤታችንን እረፍት ቅዱሳንን ለማግኘት በጎ ሥራን ሁሉ ልንሰራ ያስፈልጋል :: አንድ ሊቅ በሰንበት አንድ ሥራ ሲሰሩ የኔ ቢጤ ጨዋ መቶ ምነው አባ እግዚአብሔር እንኳን ባረፈበት ቀን በሰንበት ለምን ሥራ ይሰራሉ አላቸው ሊቁም ፈገግ ብለው አዮትና ልጄ እርሱ ኮ ያረፈው ሥራውን ሁሉ ጨርሶ ነው እኔ ምን ሰርቼ ነው የማርፈው አሉት ይባላል :: በሰንበት ለሰንበት የሚገባ ሥራ ልንሰራበት ይገባል እንጂ ሥራ ፈተን መቀመጥ አይገባንም ሥራ የፈታ አህምሮ የሰይጣን ቢሮ ነውና ያለ ሥራ የተቀመጠ ሰው ሊስት ሊሳሳት ይችላል::
በሰንበት ዝም ብሎ ከመቀመጥ ወደ ቤተ እግዚአብሔር መሄድ የታመመ ካለ መጠየቅ መጸለይ ሌላም ሌላም የትሩፋት ሥራ ልንሰራ ይገባል :: ይህን ካደረግን ቅድስት ከሆነችው ከሰንበት ረድኤትና በረከትን እናገኛለን::
.........ይቆየን...........
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ /ማርያም
የካቲት 12/2010 ዓም
(ይህቺ ቀን የተቀደሰች ናት)
*****************************
#ቅድስት_ማለት የተለየች የጸናች ክብርት ማለት ነው:: ቤተ ክርስቲያንም በዚህ በዐብይ ጾም ሁለተኛውን ሳምንት ቅድስ ብላ በመሰየም የሰንበትን ቅድስና ታስባለች ::
ሰንበትን ቅድስት ያሰኛት ምንድነው?
_________________________
ፈጣሪ ዓለማት ልዑል እግዚአብሔር በሰድስቱ ዕለታት ፍጥረታትን ከፈጠረ በኃላ በሰባተኛው ዕለት ከሰራው ሥራ ሁሉ አረፈ "ለሙሴም የሰንበትን ቀን ትቀድሳት ዘንድ አሰብ "የምትለውን ትዕዛዝ ሰጠ ስለዚህ ሰንበትን ቅድስት ያሰኛት ከስራ ሁሉ የሚታረፍባት ሕመምተኛ የሚጠየቅባት ወደ ቤተ እግዚአብሔር የሚገሰገስባት ቀን በመሆኗ ነው ::
በግብራቸው የተነሳ ዕረፍት እየተባሉ የሚጠሩ
***********************************
1) (ሰንበት ክርስቲያን )ዕለት እሁድ :- ዕረፍት ተብላ ትጠራለች: ዕለተ እሁድ በሌላ ስሟ ሰንበተ ክርስቲያንም ተብላ ትጠራለች :: አንዳንድ ጊዜ ሰንበት እሁድ ከሆነች ቅዳሜ ታድያ ምንድነች??? ተብሎ ሊጠየቅ ይችላል :: አስቀድሞ ዕለተ ቅዳሜ የአይሁድ ሰንበት ነበረች ጌታችንም እንደተናገረው ሕግ ና ነቢያትን ልፈጽም እንጂ ልሽራቸው አልመጣውም እንዳለ የአይሁድ ሰንበት ቅዳሜም አልተሻረችም ስለዚህ ቤተ ክርስቲያን ቀዳዊት ሰንበት የቀደመች ሰንበት ብላ ታስባታለችች :: ማቴ5÷17 አንድም ደግሞ የኦሪት ሥርዓቶች ሁሉ ለአዲስ ኪዳን ሥርዓቶች ምሳሌ ጥላ መርገፍ ናቸውና ቅድስት ቤተ ክርስቲያንም ቅዳሜን እንደ ምሳሌ አድርጋ እሁድን አማናዊት ሰንበት አድርጋ ታስባቸዋለች ::
ዕለተ እሁድ( ሰንበተ ክርስቲያን)
*ጥንተ ዕለት ናት :- ፍጥረታት መፈጠር የጀመሩባት ዕለት ናትና "ይህቺ ዕለት ከ7ቱ ዕለታት ቀድማ የተገኘች ናት እንጂ በኃላ የተገኘች አይደለችም " እንዳለ ቅዱስ አትናቲዮስ በኩረ በዓላት ናት :-
* #የበዓላት ሁሉ መጀመሪያ ናትና ዓለም የተገኘባት
* #ወልድ ሰው የሆነባት
* # ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተነሳባት
* #ዳግመኛ ለፍርድ የሚመጣበት ዕለት ጭምር ናት::
2) #እመቤታችን ዕረፍት ተብላ ትጠራለች
____________________________
ከ5500 ዘመን የድካም የመከራ ጊዜ ሁሉ በእርሷ እረፍትን አግኝተናልና :: እንዴት ቢሉ መላእኩ ቅዱስ ገብርኤል መጥቶ ባበሰራት ጊዜ ለዓለም መዳን ምክንያት ትሆኚ ዘንድ መርጦሻል ብሎ ፍቃዷን በጠየቀ ጊዜ "ይኩነኒ በከመ ትቤለኒ "እነሆኝ የጌታ ባርያ እንደ ቃልህ ይሁንልኝ" በማለት ለድኅነተ ዓለም ምክንያት እረፍት ሆናለች:: #ሉቃ 1÷26
3) #ቅዱሳን :- እረፍት ተብለው ይጠራሉ::ቅዱሳን በሳኦል መንፈስ ለተያዘችው ደካማዋ ዓለም እረፍት ናቸው " እንዲህም ሆነ፤ ከእግዚአብሔር ዘንድ ክፉ መንፈስ በሳኦል ላይ በሆነ ጊዜ ዳዊት በገና ይዞ በእጁ ይመታ ነበር፤ ሳኦልንም ደስ ያሰኘው ያሳርፈውም ነበር፥ ክፉ መንፈስም ከእርሱ ይርቅ ነበር። (መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ 16÷23) አንድም ጻድቃን በጸሎታቸው ሕዝብ የሚያሳርፉሁ ናቸው ጻድቃንም በበዙ ጊዜ ሕዝብ ደስ ይለዋልና በመወለዳቸውም ብዙዎች ደስ ተሰኝተዋልና ምሳ 29÷2 ሉቃ 1÷14 ያዕ 5÷16
4) #ቅድስት_ቤተ ክርስቲያን እረፍት ትባላለች :-
__________________________________
ልበ አምላክ ክቡር ዳዊት እግዚአብሔር እረኛዬ ነው የሚያሳጣኝም የለም በለመለመ መስክ ያሰማራኛል በእረፍት ውኃ ዘንድ ይመራኛል " ብሎ ቤተ እግዚአብሔርን እንደ እረፍት ሥፍራ በውስጧ የሚፈሰውን ቃለ እግዚአብሔርን ደግሞ እንደ መብል እንደ መጠጥ አድርጎ ተናግሯል:: መዝ 22(23)÷1 አንድም የእረፍት ቦታ የሆነችው የመንግስተ ሰማያት የሰማያዊት ኢየሩሳሌም ምሳሌ ናትና ዕረፍት ተብላ ትጠራለች ::
5) #መንግሥተ ሰማያት ራሷ እረፍት ትባላለች
_______________________________
እስራኤል ዘሥጋ ድካም ከበዛባት ከምድረ ግብጽ ወተው እረፍት የሆነችውን ምድረ ከንዓንን ወረሰዋል እኛም እስራኤል ዘነፍሶች ከዚህች ድካም ከበዛባት ዓለም እረፍት የምናገኘው በመንግስተ ሰማያት ነውና መንግስተ ሰማያት እረፍት ትባላለች :: " ነገር ግን። ዓይን ያላየችው ጆሮም ያልሰማው በሰውም ልብ ያልታሰበው እግዚአብሔር ለሚወዱት ያዘጋጀው ተብሎ እንድተጻፈ፥ እንዲህ እንናገራለን።" (1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2:9)
6) #ጌታችን_መድኃኒታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ ዕረፍት ይባላል :-
___________________________________
" እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ።" ብሏልና ዕረፍታችን ነው (የማቴዎስ ወንጌል 11:28) አንድም የእግዚአብሔር መንግስት(የዕረፍት ሥፍራ) ከወድየት አለች ብለው በጠየቁት ጊዜ " ደግሞም። እንኋት በዚህ ወይም። እንኋት በዚያ አይሉአትም። እነሆ፥ የእግዚአብሔር መንግሥት በመካከላችሁ ናትና አላቸው።" (የሉቃስ ወንጌል 17:21) ይህን ያለው በመካከላቸው የነበረው እርሱ መንግስተ ሰማያት የእረፍት ሥፍራ ወይም እረፍታችን በመሆኑ ነው ::
ስለዚህ እኛ ክርስቲያኖች የሰንበትን ቅድስና ስናስብ እግዚአብሔርን እመቤታችንን ቅዱሳንን መንግስተ ሰማያትን ሁሉ ታሳቢ ማድረግ ይገባናል ማለት ነው::
#የግርጌ_ማስታወሻ
++++++++++++++
እረፍትን ለማግኘት አስቀድሞ ሥራ ሊኖር ይገባል ሥራ በሌለበት እረፍት የለም:: እንድ ሰው አረፈ ለማለት አስቀድሞ ሥራ ሰራ ሊባል ይገባዋል:: እግዚአብሔርም ከሰራው ሥራ ሁለ አረፈ ተብሎ ተጻፈ እንጂ አረፈ ተብሎ ብቻ አልተጻፈልንም በመሆኑም እኛ ክርስቲያኖች እረፍተ መንግስተ ሰማያትን እረፍት እግዚአብሔርን እረፍት እመቤታችንን እረፍት ቅዱሳንን ለማግኘት በጎ ሥራን ሁሉ ልንሰራ ያስፈልጋል :: አንድ ሊቅ በሰንበት አንድ ሥራ ሲሰሩ የኔ ቢጤ ጨዋ መቶ ምነው አባ እግዚአብሔር እንኳን ባረፈበት ቀን በሰንበት ለምን ሥራ ይሰራሉ አላቸው ሊቁም ፈገግ ብለው አዮትና ልጄ እርሱ ኮ ያረፈው ሥራውን ሁሉ ጨርሶ ነው እኔ ምን ሰርቼ ነው የማርፈው አሉት ይባላል :: በሰንበት ለሰንበት የሚገባ ሥራ ልንሰራበት ይገባል እንጂ ሥራ ፈተን መቀመጥ አይገባንም ሥራ የፈታ አህምሮ የሰይጣን ቢሮ ነውና ያለ ሥራ የተቀመጠ ሰው ሊስት ሊሳሳት ይችላል::
በሰንበት ዝም ብሎ ከመቀመጥ ወደ ቤተ እግዚአብሔር መሄድ የታመመ ካለ መጠየቅ መጸለይ ሌላም ሌላም የትሩፋት ሥራ ልንሰራ ይገባል :: ይህን ካደረግን ቅድስት ከሆነችው ከሰንበት ረድኤትና በረከትን እናገኛለን::
.........ይቆየን...........
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ /ማርያም
የካቲት 12/2010 ዓም
#እንደ_ልማዱም_በሰንበት_ቀን_ወደ_ምኵራብ_ገባ__ሊያነብም_ተነሣ
#ሉቃ ፬ ÷ ፲ ፮
ምኩራብ የአይሁድ የጸሎት ሥፍራ መጠሪያ ነው። የአይሁድ አምልኮ በኢየሩሳሌም ባለ ቤተ መቅደስ ሥርዓት የሚፈጸም ነበር ናቡ ከደነጹር ቤተ መቅደሱን ካፈረሰ እና ሕዝቡንም ካፈለሰ በኃላ ግን አይሁድ በየደረሱበት " #ምኩራብ" እየሰሩ ጸሎትና ትምህርት እንዲሁም ሌሎች የአምልኮ ሥርዓቶችን ያስቀጥሉ ጀምረዋል። አሥር የጎለመሱ ወንዶች ሲገኙ ምኩራብ መሥራት ይፈቀድላቸዋል ቤቱም ወይም ምኩራቡም ትንሽ ወይም ትልቅ ሊሆን ይችላል።/የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃል ገጽ ፷ /
#ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በመንፈስ ኃይል ወደ ገሊላ ተመለሰ፤ ስለ እርሱም በዙሪያው ባለችው አገር ሁሉ ዝና ወጣ። እርሱም በምኵራባቸው ሲያስተምር፥ ሁሉም ያመሰግኑት ነበር።
ይህ ምኩራብ እየተባለ የሚጠራው የዐቢይ ጾም ሦስተኛ ሳምንት በነብዩ በኢሳይያስ እንደተጻፈ ጌታ በአይሁድ ምኩራብ ገብቶ መጽሐፍ እንዲሰጡት ጠይቆ የሚሰሙት ቃል ዛሬ በጆሯቸው እንደተፈጸመ እንዲህ ሲል እንደ ነገራቸው ይዘከርበታል፦
ወዳደገበትም ወደ ናዝሬት መጣ፤ #እንደ_ልማዱም_በሰንበት_ቀን_ወደ_ምኵራብ_ገባ__ሊያነብም_ተነሣ። የነቢዩንም የኢሳይያስን መጽሐፍ ሰጡት፥ መጽሐፉንም በተረተረ ጊዜ። የጌታ መንፈስ በእኔ ላይ ነው፥ ለድሆች ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ቀብቶኛልና፤ ለታሰሩትም መፈታትን ለዕውሮችም ማየትን እሰብክ ዘንድ፥ የተጠቁትንም ነጻ አወጣ ዘንድ የተወደደችውንም የጌታን ዓመት እሰብክ ዘንድ ልኮኛል ተብሎ የተጻፈበትን ስፍራ አገኘ። መጽሐፉንም ጠቅልሎ ለአገልጋዩ ሰጠውና
ተቀመጠ፤ በምኵራብም የነበሩት ሁሉ ትኵር ብለው ይመለከቱት ነበር። እርሱም። ዛሬ ይህ መጽሐፍ በጆሮአችሁ ተፈጸመ ይላቸው ጀመር።
#ሁሉም_ይመሰክሩለት ነበር ከአፉም ከሚወጣው ቃል የተነሣ እየተደነቁም ይህ የዮሴፍ ልጅ አይደለምን? ይሉ ነበር። እርሱም፦ ያለ ጥርጥር ይህን ምሳሌ። ባለ መድኃኒት ሆይ፥ ራስህን ፈውስ፤ በቅፍርናሆም እንዳደረግኸው የሰማነውን ሁሉ በዚህ በገዛ አገርህ ደግሞ አድርግ ትሉኛላችሁ አላቸው። #ሉቃ.፬÷፲ ፬ -፳ ፫
ሳምንቱ ምኩራብ ተብሎ የተሰየመበት ሌላው ምክንያት በዚሁ ዕለት የሚዘመረው ጾመ ድጓ ከዋዜማው ጀምሮ እስከ ሰላሙ ድረስ በዕለተ ሰንበት « #ቦአ_ኢየሱስ_ምኩራበ_አይሁድ » «ኢየሱስ በሰንበት ቀን ወደ አይሁድ ምኩራብ ገባ» እያለ ኢየሱስ ክርስቶስ በአይሁድ ምኩራብ ማስተማሩን እየጠቃቀሰና እያነሣሣ ስለሚዘምር ይህን ሰንበት ለዚህ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በምኩራብ እየገባ ለማስተማሩና በምኩራብ የሚሸጡ የሚለውጡ ነጋዴዎችን ጅራፍ ጀርፎ አንድም ከሐዋርያቱም ተቀብሎ ይላል ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች እናንተ ግን የወንበዴዎች መናህሪያ አደረጋችኋት" ብሎ እየገረፈ ከመቅደስ እዳባረራቸው ገበቴያቸውምን እንደ ገለበጠ ገብያቸውንም እንደፈታባቸው የሚሰበክበት የሚተረክበት ሳምንት ጭምር በመሆኑ ነው ፡፡ #ማቴ ፳ ፩ ፥ ፲ ፪-፲ ፫ ተጠቅሷል፡፡ “ሰንበታቴን ጠብቁ፥ መቅደሴንም ፍሩ፤ #እኔ_እግዚአብሔር ነኝ።” እንዳለ መጻሕፍ #ኦ.ዘሌ ፳ ፮ ፥ ፪.
#ጌታችን_መድኃኔታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ በምድር ሲመላለስ ከዚህ ቀደም በምኩራቦቻቸው ተሰምቶ የማይታወቅ የወንጌል ትምህርት እንዳስተማራቸውና ዕውራን እንዲያዩ፤ ደንቆሮዎች እንዲሰሙ፤ ዲዳዎች እንዲናገሩ በማድረግ እንዲሁም ደግሞ ሙታንን በማሥነሳት የተለያዩ ድንቅ ተአምራቶችን በማድረግ የወንጌልን ኃይል ስለማሳየቱ ይተረክበታል።
"እስመ ቅንዐተ ቤትከ በልዐኒ (የቤትህ ቅንዓት በልታኛለችና) #መዝ ፷ ፰ ( ፷ ፱ )፥ ፱ ተብሎ እንደተጻፈ ሕገ እግዚአብሔር እንዲፈጸም፤ ሕገ ቤተ ክርስቲያን እንዳይፈርስ፤ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን እንዳይበላሽ በአይሁድ ምኩራብ በመግባትእንዳስተማረ ሁሉ ዛሬም እያንዳንዳችን የቤተ ክርስቲያንን ነገር ለቤተ ክርስቲያን በማድረግ በቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ነገርን ብቻ በመሥራት ለቤተክርስቲያ የሚገባትን ቦታ መስጠት እንደሚገባ ይስበክበታል። ይልቁኑ በአርያ ሥላሴ የተፈጠረ ሰውነታችን ምኩራብ እየተባለ ይጠራል በዚህ ሰውነት ኃጢያትን መሸጥ መለውጥ ማርከስ እንደማይገባም ልብ ሊባል ይገባል። ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱት፥ በሦስት ቀንም አነሣዋለሁ አላቸው። ስለዚህ አይሁድ፦ ይህ ቤተ መቅደስ ከአርባ ስድስት ዓመት ጀምሮ ይሠራ ነበር፥አንተስ በሦስት ቀን ታነሣዋለህን?አሉት። #እርሱ_ግን_ስለ_ሰውነቱ_ቤተ_መቅደስ ይል ነበር። #ዮሐ ፪÷፲ ፱-፳ ፩ “ #የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እንደ ሆናችሁ #የእግዚአብሔርም_መንፈስ እንዲኖርባችሁ አታውቁምን? ” ማንም #የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ቢያፈርስ #እግዚአብሔር እርሱን ያፈርሰዋል፤ #የእግዚአብሔር_ቤተ_መቅደስ_ቅዱስ ነውና፥ ያውም እናንተ ናችሁ።” #፩ኛ_ቆሮንቶስ ፫ ፥ ፲ ፯
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
መጋቢት ፲ ፩/ ፳ ፻ ፲ ፫.ዓ.ም
#ሉቃ ፬ ÷ ፲ ፮
ምኩራብ የአይሁድ የጸሎት ሥፍራ መጠሪያ ነው። የአይሁድ አምልኮ በኢየሩሳሌም ባለ ቤተ መቅደስ ሥርዓት የሚፈጸም ነበር ናቡ ከደነጹር ቤተ መቅደሱን ካፈረሰ እና ሕዝቡንም ካፈለሰ በኃላ ግን አይሁድ በየደረሱበት " #ምኩራብ" እየሰሩ ጸሎትና ትምህርት እንዲሁም ሌሎች የአምልኮ ሥርዓቶችን ያስቀጥሉ ጀምረዋል። አሥር የጎለመሱ ወንዶች ሲገኙ ምኩራብ መሥራት ይፈቀድላቸዋል ቤቱም ወይም ምኩራቡም ትንሽ ወይም ትልቅ ሊሆን ይችላል።/የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃል ገጽ ፷ /
#ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በመንፈስ ኃይል ወደ ገሊላ ተመለሰ፤ ስለ እርሱም በዙሪያው ባለችው አገር ሁሉ ዝና ወጣ። እርሱም በምኵራባቸው ሲያስተምር፥ ሁሉም ያመሰግኑት ነበር።
ይህ ምኩራብ እየተባለ የሚጠራው የዐቢይ ጾም ሦስተኛ ሳምንት በነብዩ በኢሳይያስ እንደተጻፈ ጌታ በአይሁድ ምኩራብ ገብቶ መጽሐፍ እንዲሰጡት ጠይቆ የሚሰሙት ቃል ዛሬ በጆሯቸው እንደተፈጸመ እንዲህ ሲል እንደ ነገራቸው ይዘከርበታል፦
ወዳደገበትም ወደ ናዝሬት መጣ፤ #እንደ_ልማዱም_በሰንበት_ቀን_ወደ_ምኵራብ_ገባ__ሊያነብም_ተነሣ። የነቢዩንም የኢሳይያስን መጽሐፍ ሰጡት፥ መጽሐፉንም በተረተረ ጊዜ። የጌታ መንፈስ በእኔ ላይ ነው፥ ለድሆች ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ቀብቶኛልና፤ ለታሰሩትም መፈታትን ለዕውሮችም ማየትን እሰብክ ዘንድ፥ የተጠቁትንም ነጻ አወጣ ዘንድ የተወደደችውንም የጌታን ዓመት እሰብክ ዘንድ ልኮኛል ተብሎ የተጻፈበትን ስፍራ አገኘ። መጽሐፉንም ጠቅልሎ ለአገልጋዩ ሰጠውና
ተቀመጠ፤ በምኵራብም የነበሩት ሁሉ ትኵር ብለው ይመለከቱት ነበር። እርሱም። ዛሬ ይህ መጽሐፍ በጆሮአችሁ ተፈጸመ ይላቸው ጀመር።
#ሁሉም_ይመሰክሩለት ነበር ከአፉም ከሚወጣው ቃል የተነሣ እየተደነቁም ይህ የዮሴፍ ልጅ አይደለምን? ይሉ ነበር። እርሱም፦ ያለ ጥርጥር ይህን ምሳሌ። ባለ መድኃኒት ሆይ፥ ራስህን ፈውስ፤ በቅፍርናሆም እንዳደረግኸው የሰማነውን ሁሉ በዚህ በገዛ አገርህ ደግሞ አድርግ ትሉኛላችሁ አላቸው። #ሉቃ.፬÷፲ ፬ -፳ ፫
ሳምንቱ ምኩራብ ተብሎ የተሰየመበት ሌላው ምክንያት በዚሁ ዕለት የሚዘመረው ጾመ ድጓ ከዋዜማው ጀምሮ እስከ ሰላሙ ድረስ በዕለተ ሰንበት « #ቦአ_ኢየሱስ_ምኩራበ_አይሁድ » «ኢየሱስ በሰንበት ቀን ወደ አይሁድ ምኩራብ ገባ» እያለ ኢየሱስ ክርስቶስ በአይሁድ ምኩራብ ማስተማሩን እየጠቃቀሰና እያነሣሣ ስለሚዘምር ይህን ሰንበት ለዚህ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በምኩራብ እየገባ ለማስተማሩና በምኩራብ የሚሸጡ የሚለውጡ ነጋዴዎችን ጅራፍ ጀርፎ አንድም ከሐዋርያቱም ተቀብሎ ይላል ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች እናንተ ግን የወንበዴዎች መናህሪያ አደረጋችኋት" ብሎ እየገረፈ ከመቅደስ እዳባረራቸው ገበቴያቸውምን እንደ ገለበጠ ገብያቸውንም እንደፈታባቸው የሚሰበክበት የሚተረክበት ሳምንት ጭምር በመሆኑ ነው ፡፡ #ማቴ ፳ ፩ ፥ ፲ ፪-፲ ፫ ተጠቅሷል፡፡ “ሰንበታቴን ጠብቁ፥ መቅደሴንም ፍሩ፤ #እኔ_እግዚአብሔር ነኝ።” እንዳለ መጻሕፍ #ኦ.ዘሌ ፳ ፮ ፥ ፪.
#ጌታችን_መድኃኔታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ በምድር ሲመላለስ ከዚህ ቀደም በምኩራቦቻቸው ተሰምቶ የማይታወቅ የወንጌል ትምህርት እንዳስተማራቸውና ዕውራን እንዲያዩ፤ ደንቆሮዎች እንዲሰሙ፤ ዲዳዎች እንዲናገሩ በማድረግ እንዲሁም ደግሞ ሙታንን በማሥነሳት የተለያዩ ድንቅ ተአምራቶችን በማድረግ የወንጌልን ኃይል ስለማሳየቱ ይተረክበታል።
"እስመ ቅንዐተ ቤትከ በልዐኒ (የቤትህ ቅንዓት በልታኛለችና) #መዝ ፷ ፰ ( ፷ ፱ )፥ ፱ ተብሎ እንደተጻፈ ሕገ እግዚአብሔር እንዲፈጸም፤ ሕገ ቤተ ክርስቲያን እንዳይፈርስ፤ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን እንዳይበላሽ በአይሁድ ምኩራብ በመግባትእንዳስተማረ ሁሉ ዛሬም እያንዳንዳችን የቤተ ክርስቲያንን ነገር ለቤተ ክርስቲያን በማድረግ በቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ነገርን ብቻ በመሥራት ለቤተክርስቲያ የሚገባትን ቦታ መስጠት እንደሚገባ ይስበክበታል። ይልቁኑ በአርያ ሥላሴ የተፈጠረ ሰውነታችን ምኩራብ እየተባለ ይጠራል በዚህ ሰውነት ኃጢያትን መሸጥ መለውጥ ማርከስ እንደማይገባም ልብ ሊባል ይገባል። ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱት፥ በሦስት ቀንም አነሣዋለሁ አላቸው። ስለዚህ አይሁድ፦ ይህ ቤተ መቅደስ ከአርባ ስድስት ዓመት ጀምሮ ይሠራ ነበር፥አንተስ በሦስት ቀን ታነሣዋለህን?አሉት። #እርሱ_ግን_ስለ_ሰውነቱ_ቤተ_መቅደስ ይል ነበር። #ዮሐ ፪÷፲ ፱-፳ ፩ “ #የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እንደ ሆናችሁ #የእግዚአብሔርም_መንፈስ እንዲኖርባችሁ አታውቁምን? ” ማንም #የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ቢያፈርስ #እግዚአብሔር እርሱን ያፈርሰዋል፤ #የእግዚአብሔር_ቤተ_መቅደስ_ቅዱስ ነውና፥ ያውም እናንተ ናችሁ።” #፩ኛ_ቆሮንቶስ ፫ ፥ ፲ ፯
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
መጋቢት ፲ ፩/ ፳ ፻ ፲ ፫.ዓ.ም
#ልትድን ትወዳለህን?"
#ዮሐ ፭÷፮
የዐቢይ ጾም አራተኛው ሰንበት “መጻጉዕ” ይባላል፡፡ መጻጉዕ ማለት “በሽተኛ” ማለት ነው፡
በዚህ ዕለት ጌታችን በቤተ ስዳ መጻጉዕን ማዳኑን ቤተክርስቲያን ትሰብካለች፡፡ ለ ፴ ፰
ዓመታት ያህል የፈውስ ተስፈኛ ሆኖ በመጠመቂያው አጠገብ የኖረ መጻጉዕን በአልጋው
ተኝቶ ሳለ ደዌው እንደጠናበት ፈውስ እንደዘገየበት አይቶ ‹‹አዎን›› እንደሚለው እያወቀ
መጻጉዕን ‹‹ልትድን ትወዳለህን?” አለው።
#መጻጉዕም ‹‹ሰው የለኝም›› በማለት የመዳን ጉጉቱን ከወዳጅ አልባነቱ ጋር ገለጠ።
ጌታም ‹‹ተንስና አልጋህን ተሸክመህ ሂድ” አለው፡፡ ወዲያው አፈፍ ብሎ በፍጥነት ያን ሁሉ
ዘመን የተሸከመችውን ጠንካራ አልጋ ተሸክሟት ሄደ (ዮሐ ፭÷፩ -፭)።
ጌታችን መጻጉዕን ‹‹ ተነስተህ አልጋህን ተሸክመህ ሂድ ›› ያለው ስለ ሁለት ነገር ነው፡፡
አንደኛው ቅዱስ ኤስድሮስ እንዳለው አልጋው ጠንካራ የብረት አልጋ ነበረና ጽንዓ
ተአምራቱን ለማሳየት ነው፡፡ ሁለተኛው ‹‹ታዲያ ቢያድነኝ በከንቱ መች ሆነና የገዛ አልጋዬን
ትቼለት የመጣሁ ለመዳኔ ዋጋ የከፈልኩበት አይደለምን?›› እንዳይል መድኃኒታችን ኢየሱስ
ክርስቶስ ‹‹ያለህን ይዘህ ሂድ እኔ ከአንተ አንዳች አልሻም›› ባሰኘ ቃል ‹‹አልጋህን
ተሸክመህ ሂድ›› ብሎታል።
# ይህ_ሰንበት የሕሙማን ፈውስ መታሰቢያ ዕለት ነው። የሰንበቱም ስያሜ በዕለቱ
የሚነበቡትን የቅዱሳት መጻሕፍትን ምሥጢርና የጾመ ድጓውን ይትበሀል ተከትሎ የተሰየመ
ነው፡፡ በመልእክታቱ የሚነበቡት (ገላ ፭÷፩ እና ያዕ ፭÷፡፲ ፬) ስለ ድውያን መፈወስ
የሚያወሱ ናቸው፡፡ ከሐዋርያት ሥራ የሚነበውም እንዲሁ (ሐዋ ፫÷፩)፡፡ የዕለቱ ምስባክ
እንዲሁ የድውያንን መፈወስ የሚሰብክ ሲሆን “እግዚአብሔር በደዌው አልጋ ላይ ሳለ
ይረዳዋል፤ መኝታውንም ሁሉ ከበሽታው የተነሳ ይለውጥለታል፡፡ እኔስ “አቤቱ ይቅር በለኝ፤
አንተን በድያለሁና ለነፍሴ አስተስርይላት” አልሁ፡፡” ይላል (መዝ ፴ ፱(፵)÷፫)
መጻጉዕ ማለት ድዊ፣ ሕመምተኛ፣በሽተኛ ማለት ነውና በቤተ ሳይዳ ፴ ፰ ዓመት በአልጋ
ቁራኛ በደዌ ዳኛ ተይዞ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መጥቶ የፈወሰው ሰው ስም ብቻ
አይደለም የዚያ ሰው ስም "ስምዖን" ነው። ሕመምተኞች ሁሉ መጻጉዕ ተብለው ሊጠሩ
ይችላሉ ።ስለሆነም ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይህን የዐቢይ ጾም አራተኛ ሳምንት መጻጉዕ
ብላ ስታስብ ሕሙማነ ነፍስን እሙማነ ሥጋን ሁሉ ፈውሰ ነፍስ ፈውሰ ሥጋ እንዲያገኙ
ታስባቸዋለች ማለት ነው ። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በመዋለ ስብከቱ
እሙማነ ነፍሳትን በትምህርቱ እሙማነ ሥጋን በተአምራቱ እንደፈወሳቸውም
ታዘክርበታለች።
#ሕማማ ወይም ደዌ በ ፭ ዓይነት መንገድ ሊመጣ ይችላል። እነርሱም
፩, ደዌ ዘንጽሕ(በንጽሕና የሚመጣ በሽታ) ለአብነትም እንደ ጢሞቲዎስ በአገልግሎት
ምክንያት የሚመጡ ::እንደ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት።
፪, ደዌ ዘእሴት (ለዋጋ የሚመጣ በሽታ) እንደ ጻድቁ ኢዮብ
፫, ደዌ ዘተአምራት( የእግዚአብሔር ተአምራት እንዲገለጥ የሚመጡ በሽታዎች) እንደ
ዘውር ተወልደ
፬, ደዌ ዘመቅሰፍት(በቅጣት የሚመጣ በሽታ)
እንደ ፈርዖን ዘመን ያሉ በሽታዎችና አባር ቸነፈሮች በዘመናችን ኮረና
፭,ደዌ ዘኃጢያት (በኃጢያት ምክንያት የሚመጣ) አንደ መጻጉዕ ፣ እንደ ባለ ሽቶዋ
ማርያም፣ በድንጋይ ልትወገር እንደነበረችው አመንዝራ ሴት
#ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ድኅነትን በ፭ መንገድ ይፈጽምላቸው
ነበር።ይህውም
፩,በኃልዮ (በሀሳቡ) ማር ፩፥፳ ፭
፪,በነቢብ(በንግሩ) ማቴ፲ ፭፥፳ ፰፣ ዮሐ ፭÷፰
፫,በገሲስ(በመዳሰስ) ማቴ፰፥፫ ፣ማቴ ፰፥፩ ፭
፬,በዘፈራ ልብስ (በልሱ ዘርፍ) ሉቃስ ፰፥፵ ፬
፭,በወሪቀ ምሪቅ (ምራቅን እንትፍ በማለት)“ ዮሐ ፱፥፮
ለድኅነት የሰው በጎ ፍቃድና ፍላጎት እጅግ አስፈላጊ ነው።መጻጉን ልትድን ትወዳለህን ብሎ
የመጠየቁም ምጢር ይህ ነበር ሰው ነጻ ፍቃዱ ሊነፍገው አይሻምና ። ሰው ለመዳን ወይም
ሌላውንም ለማዳን ብርቱ ጥረትን ሊያደርግ ይገባዋል
መጽሐፍ ቅዱስ አራት ሰዎች አንድ ሕመምተኛ ለማዳን የተጠቀሙትን ብርቱ ጥረት እንዲ
በግሩም ተርኮልን እናነባለን።
" #አራት_ሰዎችም የተሸከሙትን ሽባ አመጡለት። ስለ ሕዝቡም ብዛት ወደ እርሱ ማቅረብ
ቢያቅታቸው እርሱ ያለበትን የቤቱን ጣራ አነሡ፥ ነድለውም ሽባው የተኛበትን አልጋ
አወረዱ። # ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስም እምነታቸውን አይቶ ሽባውን፦ አንተ ልጅ፥
ኃጢአትህ ተሰረየችልህ አለው። ማር ፪ ÷፫-፭
.............ይቆየን.......
ግብሐት :-የዮሐንስ ወንጌል ም፭ ትርጓሜው
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
መጋቢት ፲ ፱ ቀን/፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
#ዮሐ ፭÷፮
የዐቢይ ጾም አራተኛው ሰንበት “መጻጉዕ” ይባላል፡፡ መጻጉዕ ማለት “በሽተኛ” ማለት ነው፡
በዚህ ዕለት ጌታችን በቤተ ስዳ መጻጉዕን ማዳኑን ቤተክርስቲያን ትሰብካለች፡፡ ለ ፴ ፰
ዓመታት ያህል የፈውስ ተስፈኛ ሆኖ በመጠመቂያው አጠገብ የኖረ መጻጉዕን በአልጋው
ተኝቶ ሳለ ደዌው እንደጠናበት ፈውስ እንደዘገየበት አይቶ ‹‹አዎን›› እንደሚለው እያወቀ
መጻጉዕን ‹‹ልትድን ትወዳለህን?” አለው።
#መጻጉዕም ‹‹ሰው የለኝም›› በማለት የመዳን ጉጉቱን ከወዳጅ አልባነቱ ጋር ገለጠ።
ጌታም ‹‹ተንስና አልጋህን ተሸክመህ ሂድ” አለው፡፡ ወዲያው አፈፍ ብሎ በፍጥነት ያን ሁሉ
ዘመን የተሸከመችውን ጠንካራ አልጋ ተሸክሟት ሄደ (ዮሐ ፭÷፩ -፭)።
ጌታችን መጻጉዕን ‹‹ ተነስተህ አልጋህን ተሸክመህ ሂድ ›› ያለው ስለ ሁለት ነገር ነው፡፡
አንደኛው ቅዱስ ኤስድሮስ እንዳለው አልጋው ጠንካራ የብረት አልጋ ነበረና ጽንዓ
ተአምራቱን ለማሳየት ነው፡፡ ሁለተኛው ‹‹ታዲያ ቢያድነኝ በከንቱ መች ሆነና የገዛ አልጋዬን
ትቼለት የመጣሁ ለመዳኔ ዋጋ የከፈልኩበት አይደለምን?›› እንዳይል መድኃኒታችን ኢየሱስ
ክርስቶስ ‹‹ያለህን ይዘህ ሂድ እኔ ከአንተ አንዳች አልሻም›› ባሰኘ ቃል ‹‹አልጋህን
ተሸክመህ ሂድ›› ብሎታል።
# ይህ_ሰንበት የሕሙማን ፈውስ መታሰቢያ ዕለት ነው። የሰንበቱም ስያሜ በዕለቱ
የሚነበቡትን የቅዱሳት መጻሕፍትን ምሥጢርና የጾመ ድጓውን ይትበሀል ተከትሎ የተሰየመ
ነው፡፡ በመልእክታቱ የሚነበቡት (ገላ ፭÷፩ እና ያዕ ፭÷፡፲ ፬) ስለ ድውያን መፈወስ
የሚያወሱ ናቸው፡፡ ከሐዋርያት ሥራ የሚነበውም እንዲሁ (ሐዋ ፫÷፩)፡፡ የዕለቱ ምስባክ
እንዲሁ የድውያንን መፈወስ የሚሰብክ ሲሆን “እግዚአብሔር በደዌው አልጋ ላይ ሳለ
ይረዳዋል፤ መኝታውንም ሁሉ ከበሽታው የተነሳ ይለውጥለታል፡፡ እኔስ “አቤቱ ይቅር በለኝ፤
አንተን በድያለሁና ለነፍሴ አስተስርይላት” አልሁ፡፡” ይላል (መዝ ፴ ፱(፵)÷፫)
መጻጉዕ ማለት ድዊ፣ ሕመምተኛ፣በሽተኛ ማለት ነውና በቤተ ሳይዳ ፴ ፰ ዓመት በአልጋ
ቁራኛ በደዌ ዳኛ ተይዞ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መጥቶ የፈወሰው ሰው ስም ብቻ
አይደለም የዚያ ሰው ስም "ስምዖን" ነው። ሕመምተኞች ሁሉ መጻጉዕ ተብለው ሊጠሩ
ይችላሉ ።ስለሆነም ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ይህን የዐቢይ ጾም አራተኛ ሳምንት መጻጉዕ
ብላ ስታስብ ሕሙማነ ነፍስን እሙማነ ሥጋን ሁሉ ፈውሰ ነፍስ ፈውሰ ሥጋ እንዲያገኙ
ታስባቸዋለች ማለት ነው ። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በመዋለ ስብከቱ
እሙማነ ነፍሳትን በትምህርቱ እሙማነ ሥጋን በተአምራቱ እንደፈወሳቸውም
ታዘክርበታለች።
#ሕማማ ወይም ደዌ በ ፭ ዓይነት መንገድ ሊመጣ ይችላል። እነርሱም
፩, ደዌ ዘንጽሕ(በንጽሕና የሚመጣ በሽታ) ለአብነትም እንደ ጢሞቲዎስ በአገልግሎት
ምክንያት የሚመጡ ::እንደ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት።
፪, ደዌ ዘእሴት (ለዋጋ የሚመጣ በሽታ) እንደ ጻድቁ ኢዮብ
፫, ደዌ ዘተአምራት( የእግዚአብሔር ተአምራት እንዲገለጥ የሚመጡ በሽታዎች) እንደ
ዘውር ተወልደ
፬, ደዌ ዘመቅሰፍት(በቅጣት የሚመጣ በሽታ)
እንደ ፈርዖን ዘመን ያሉ በሽታዎችና አባር ቸነፈሮች በዘመናችን ኮረና
፭,ደዌ ዘኃጢያት (በኃጢያት ምክንያት የሚመጣ) አንደ መጻጉዕ ፣ እንደ ባለ ሽቶዋ
ማርያም፣ በድንጋይ ልትወገር እንደነበረችው አመንዝራ ሴት
#ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ድኅነትን በ፭ መንገድ ይፈጽምላቸው
ነበር።ይህውም
፩,በኃልዮ (በሀሳቡ) ማር ፩፥፳ ፭
፪,በነቢብ(በንግሩ) ማቴ፲ ፭፥፳ ፰፣ ዮሐ ፭÷፰
፫,በገሲስ(በመዳሰስ) ማቴ፰፥፫ ፣ማቴ ፰፥፩ ፭
፬,በዘፈራ ልብስ (በልሱ ዘርፍ) ሉቃስ ፰፥፵ ፬
፭,በወሪቀ ምሪቅ (ምራቅን እንትፍ በማለት)“ ዮሐ ፱፥፮
ለድኅነት የሰው በጎ ፍቃድና ፍላጎት እጅግ አስፈላጊ ነው።መጻጉን ልትድን ትወዳለህን ብሎ
የመጠየቁም ምጢር ይህ ነበር ሰው ነጻ ፍቃዱ ሊነፍገው አይሻምና ። ሰው ለመዳን ወይም
ሌላውንም ለማዳን ብርቱ ጥረትን ሊያደርግ ይገባዋል
መጽሐፍ ቅዱስ አራት ሰዎች አንድ ሕመምተኛ ለማዳን የተጠቀሙትን ብርቱ ጥረት እንዲ
በግሩም ተርኮልን እናነባለን።
" #አራት_ሰዎችም የተሸከሙትን ሽባ አመጡለት። ስለ ሕዝቡም ብዛት ወደ እርሱ ማቅረብ
ቢያቅታቸው እርሱ ያለበትን የቤቱን ጣራ አነሡ፥ ነድለውም ሽባው የተኛበትን አልጋ
አወረዱ። # ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስም እምነታቸውን አይቶ ሽባውን፦ አንተ ልጅ፥
ኃጢአትህ ተሰረየችልህ አለው። ማር ፪ ÷፫-፭
.............ይቆየን.......
ግብሐት :-የዮሐንስ ወንጌል ም፭ ትርጓሜው
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
መጋቢት ፲ ፱ ቀን/፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel (Eyob kinfe)
"ዕርገተ ክርስቶስ እንደ ሃይማኖት"
#በጸሎተ ሃይማኖታችን ከምንመሰክራቸው ምስክርነቶች አንዱ "በቅዱሳት መጻሕፍት እንደተጻፈ በክብር በምስጋና ወደ ሰማይ ዐረገ" የሚል ነው።በዚህም ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከተነሣ በኋላ እንዳረገ ማመናችንን እንገልጣለን።ይህንን ሃይማኖታችንን ያገኘነውም "የእግዚአብሔር መንፈስ ካለባቸው" ቅዱሳት መጻሕፍት ነው።(2ኛ ጢሞ 3:16)
ቅዱስ ዳዊት "በምሥራቅ በኩል ወደ ሰማየ ሰማያት ለወጣ ለእግዚአብሔር ዘምሩ" (መዝ 67:33) ቅዱስ ሉቃስ ደግሞ "ሲባርካቸውም ከእነርሱ ተለየ ወደ ሰማይም ዐረገ" (ሉቃ 24:51) ብለውናል።እነዚህም የቅዱሳት መጻሕፍት ምስክርነቶች ናቸው።
"ዕርገተ ክርስቶስ በነገረ ማርያም"
#የእመቤታችን ወዳጅ ሊቁ ቅዱስ ኤፍሬም ሶሪያዊ "ከምድር ወደ ሰማይ ለማረግ መሰላል ሆንሽ" ሲል ያመሰግናታል።ይኸውም ለቃል ርደት(መውረድ (ሰው መሆን) ) ለሥጋ ዕርገት ( ከፍ ማለት (አምላክ መሆን) )ምክንያት ድንግል ማርያም ናት ማለት ነው።ቃል ሥጋ ሲሆን ሥጋም ቃልን በመሆን ከፍ ያለው (ያረገው) በማኅፀነ ድንግል ማርያም ነው።ኋላም ከተነሣ በዐርባኛው ቀን ያረገው ከእመቤታችን ሰው በሆነበት ሥጋ ነው።በዕርገቱ ጊዜ ከእናቱ የነሣው (የተዋሐደው) ሥጋ አልተለየውም።"በምሥራቅ በኩል ወደ ሰማየ ሰማያት ለወጣ ..." በሚለው ኃይለቃል ውስጥ ያለው "ምሥራቅ" የሚለው ቃልም "ሥጋ ማርያም"ን ያሳያል።ጌታ ፀሐየ ጽድቅ ሆኖ ከእርሷ የወጣባት ምሥራቅ ድንግል ማርያም ናትና።ስለዚህ ኃይለ ቃሉ "በድንግል ማርያም ሥጋ ወደ ሰማየ ሰማያት ለወጣ ለእግዚአብሔር ዘምሩ" ተብሎ ይተረጎማል።
"ዕርገተ ክርስቶስ በአምልኮአችን"
#ቅድስት ቤተክርስቲያን የምትገለጥበት ትልቁ አምልኮዋ ቅዳሴ ነው።የክርስቶስ ቤተክርስቲያን በቅዳሴዋ "አሜን" ( አሜን ለሃይማኖት ሲሆን ትክክል/እውነት ማለት ነው) እያለች ከምትናገራቸው ምስክርነቶቿ አንዱ "ነአምን ዕርገተከ ወዳግመ ምጽአተከ" (ዕርገትህን እናምናለን ሁለተኛ መምጣትህንም) የሚል ነው።እንዲሁም ካህኑ "አልዕሉ አልባቢክሙ" (ልቡናችሁን ከፍ ከፍ አድርጉ) በማለት ከፍ ከፍ ያለውን አምላካችንን ሲያሳስበን ዲያቆኑ ደግሞ "ወደ ምሥራቅ ተመልከቱ" ብሎ የጌታን በምሥራቅ ማረግ ያስታውሰናል።ልቡናን ከፍ ከፍ ማድረግም በዓይነ ልቡና ከሐዋርያቱ ጋር ጌታን ሲያርግ መመልከት ፤ በዕዝነ ልቡና የቅዱሳን መላእክቱን ዝማሬ ማድመጥ፤ በአንፈ ልቡና መዓዛ ዕርገቱን ማሽተት ፤ በእግረ ልቡና ከሐዋርያቱ ጋር በደብረ ዘይት መቆም፤በአብራከ ልቡና ለጌታችን መስገድና በዚህ ሁሉ መደሰት ነው።"እነርሱም ሰገዱለትና በብዙ ደስታ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ" እንዲል (ሉቃ 24:52)
"ዕርገተ ክርስቶስ በክርስቲያናዊ ሕይወት"
#ጌታችን ወደ ላይ ከፍ ከፍ እንዳለ ክርስትናም ከፍ ከፍ የማለት ሕይወት ነው።ተወዳጅ ሐዋርያ ቅዱስ ዮሐንስ "በእርሱ እኖራለሁ የሚል እርሱ እንደተመላለሰ ራሱ ደግሞ ሊመላለስ ይገባዋል" (1ኛ ዮሐ 2:6) እንዳለ ጌታችን ከፍ ከፍ እንዳለ እኛም በቅድስና ከፍ ከፍ ልንል ይገባናል።ይህ የቅድስና ሕይወትም ከሥጋ ንጽሕና ወደ ነፍስ ንጽሕና ከነፍስ ንጽሕና ወደ ልቡና ንጽሕና የሚደረግ ጉዞ ነው።ከሁሉ አስቀድመን ግን ከስድብ ወደ ምስጋና፣ከጥላቻ ወደ ፍቅር፣ከቂም ወደ ይቅርታ፣ከዓለም ወደ ቤተክርስቲያን፣ከፍልስፍና ወደ ሃይማኖት፣ከገዛ አጉል እሳቤአችን ወደ እግዚአብሔር ሐሳብ ከፍ ከፍ ልንል ያስፈልገናል!!!
"ከዚያም በኋላ እኛ ሕያዋን ሆነን የምንቀረው ፤ ጌታን በአየር ለመቀበል ከእነርሱ ጋር በደመና እንነጠቃለን።" (2ኛ ተሰ 4:17)
መድኃኔዓለም እንዲህ ያለውን የክብር መነጠቅ በቸርነቱ ያድለን !!!
ሰኔ 07/2016 ዓ.ም
#ኢዮብ ክንፈ
#በጸሎተ ሃይማኖታችን ከምንመሰክራቸው ምስክርነቶች አንዱ "በቅዱሳት መጻሕፍት እንደተጻፈ በክብር በምስጋና ወደ ሰማይ ዐረገ" የሚል ነው።በዚህም ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከተነሣ በኋላ እንዳረገ ማመናችንን እንገልጣለን።ይህንን ሃይማኖታችንን ያገኘነውም "የእግዚአብሔር መንፈስ ካለባቸው" ቅዱሳት መጻሕፍት ነው።(2ኛ ጢሞ 3:16)
ቅዱስ ዳዊት "በምሥራቅ በኩል ወደ ሰማየ ሰማያት ለወጣ ለእግዚአብሔር ዘምሩ" (መዝ 67:33) ቅዱስ ሉቃስ ደግሞ "ሲባርካቸውም ከእነርሱ ተለየ ወደ ሰማይም ዐረገ" (ሉቃ 24:51) ብለውናል።እነዚህም የቅዱሳት መጻሕፍት ምስክርነቶች ናቸው።
"ዕርገተ ክርስቶስ በነገረ ማርያም"
#የእመቤታችን ወዳጅ ሊቁ ቅዱስ ኤፍሬም ሶሪያዊ "ከምድር ወደ ሰማይ ለማረግ መሰላል ሆንሽ" ሲል ያመሰግናታል።ይኸውም ለቃል ርደት(መውረድ (ሰው መሆን) ) ለሥጋ ዕርገት ( ከፍ ማለት (አምላክ መሆን) )ምክንያት ድንግል ማርያም ናት ማለት ነው።ቃል ሥጋ ሲሆን ሥጋም ቃልን በመሆን ከፍ ያለው (ያረገው) በማኅፀነ ድንግል ማርያም ነው።ኋላም ከተነሣ በዐርባኛው ቀን ያረገው ከእመቤታችን ሰው በሆነበት ሥጋ ነው።በዕርገቱ ጊዜ ከእናቱ የነሣው (የተዋሐደው) ሥጋ አልተለየውም።"በምሥራቅ በኩል ወደ ሰማየ ሰማያት ለወጣ ..." በሚለው ኃይለቃል ውስጥ ያለው "ምሥራቅ" የሚለው ቃልም "ሥጋ ማርያም"ን ያሳያል።ጌታ ፀሐየ ጽድቅ ሆኖ ከእርሷ የወጣባት ምሥራቅ ድንግል ማርያም ናትና።ስለዚህ ኃይለ ቃሉ "በድንግል ማርያም ሥጋ ወደ ሰማየ ሰማያት ለወጣ ለእግዚአብሔር ዘምሩ" ተብሎ ይተረጎማል።
"ዕርገተ ክርስቶስ በአምልኮአችን"
#ቅድስት ቤተክርስቲያን የምትገለጥበት ትልቁ አምልኮዋ ቅዳሴ ነው።የክርስቶስ ቤተክርስቲያን በቅዳሴዋ "አሜን" ( አሜን ለሃይማኖት ሲሆን ትክክል/እውነት ማለት ነው) እያለች ከምትናገራቸው ምስክርነቶቿ አንዱ "ነአምን ዕርገተከ ወዳግመ ምጽአተከ" (ዕርገትህን እናምናለን ሁለተኛ መምጣትህንም) የሚል ነው።እንዲሁም ካህኑ "አልዕሉ አልባቢክሙ" (ልቡናችሁን ከፍ ከፍ አድርጉ) በማለት ከፍ ከፍ ያለውን አምላካችንን ሲያሳስበን ዲያቆኑ ደግሞ "ወደ ምሥራቅ ተመልከቱ" ብሎ የጌታን በምሥራቅ ማረግ ያስታውሰናል።ልቡናን ከፍ ከፍ ማድረግም በዓይነ ልቡና ከሐዋርያቱ ጋር ጌታን ሲያርግ መመልከት ፤ በዕዝነ ልቡና የቅዱሳን መላእክቱን ዝማሬ ማድመጥ፤ በአንፈ ልቡና መዓዛ ዕርገቱን ማሽተት ፤ በእግረ ልቡና ከሐዋርያቱ ጋር በደብረ ዘይት መቆም፤በአብራከ ልቡና ለጌታችን መስገድና በዚህ ሁሉ መደሰት ነው።"እነርሱም ሰገዱለትና በብዙ ደስታ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ" እንዲል (ሉቃ 24:52)
"ዕርገተ ክርስቶስ በክርስቲያናዊ ሕይወት"
#ጌታችን ወደ ላይ ከፍ ከፍ እንዳለ ክርስትናም ከፍ ከፍ የማለት ሕይወት ነው።ተወዳጅ ሐዋርያ ቅዱስ ዮሐንስ "በእርሱ እኖራለሁ የሚል እርሱ እንደተመላለሰ ራሱ ደግሞ ሊመላለስ ይገባዋል" (1ኛ ዮሐ 2:6) እንዳለ ጌታችን ከፍ ከፍ እንዳለ እኛም በቅድስና ከፍ ከፍ ልንል ይገባናል።ይህ የቅድስና ሕይወትም ከሥጋ ንጽሕና ወደ ነፍስ ንጽሕና ከነፍስ ንጽሕና ወደ ልቡና ንጽሕና የሚደረግ ጉዞ ነው።ከሁሉ አስቀድመን ግን ከስድብ ወደ ምስጋና፣ከጥላቻ ወደ ፍቅር፣ከቂም ወደ ይቅርታ፣ከዓለም ወደ ቤተክርስቲያን፣ከፍልስፍና ወደ ሃይማኖት፣ከገዛ አጉል እሳቤአችን ወደ እግዚአብሔር ሐሳብ ከፍ ከፍ ልንል ያስፈልገናል!!!
"ከዚያም በኋላ እኛ ሕያዋን ሆነን የምንቀረው ፤ ጌታን በአየር ለመቀበል ከእነርሱ ጋር በደመና እንነጠቃለን።" (2ኛ ተሰ 4:17)
መድኃኔዓለም እንዲህ ያለውን የክብር መነጠቅ በቸርነቱ ያድለን !!!
ሰኔ 07/2016 ዓ.ም
#ኢዮብ ክንፈ
Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel (Dawit Kibru)
#ምትረተ ርእሱ ለቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ#
#“እኔስ ለንስሐ በውኃ አጠምቃችኋለሁ፤ ጫማውን እሸከም ዘንድ የማይገባኝ ከእኔ በኋላ የሚመጣው ግን ከእኔ ይልቅ ይበረታል፤ እርሱ በመንፈስ ቅዱስ በእሳትም ያጠምቃችኋል”(ማቴ 3፥11)ብሎ ስለ ክርስቶስ ትንቢት የተናገረ ታላቅ ነቢይ፤
#“በነቢዩ በኢሳይያስ፦ የጌታን መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮህ ሰው ድምፅ የተባለለት።”(ማቴ3፥3) ጸያሔ ፍኖት (የክርስቶስ መንገድ ጠራጊ)፤
#“ራሱም ዮሐንስ የግመል ጠጉር ልብስ ነበረው፥ በወገቡም ጠፍር ይታጠቅ ነበር፤ ምግቡም አንበጣና የበረሀ ማር ነበረ።”(ማቴ3፥4) የተባለለት ታላቅ መናኝ ባሕታዊ፤
#ለንስሐ የሚሆን ጥምቀትን ያጠመቀ ሰባኬ ጥምቀት፤(ሉቃ 3፥6)
#“አንድ ሰው ከእኔ በኋላ ይመጣል፥ ከእኔም በፊት ነበርና ከእኔ ይልቅ የከበረ ሆኖአል ብዬ ስለ እርሱ ያልሁት ይህ ነው።”(ዮሐንስ 1፥30) ሲል ስለ ጌታ የመሰከረ ስምዐ ጽድቅ (የእውነት ምስክር)፤
#ጌታችን “እርሱ የሚነድና የሚያበራ መብራት ነበረ፥ እናንተም ጥቂት ዘመን በብርሃኑ ደስ ሊላችሁ ወደዳችሁ።”(ዮሐ 5፥35) ብሎ የመሰከረለት ድንቅ የጸጋ ብርሃን፤
#“እውነት እላችኋለሁ፥ ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ አልተነሣም።” ማቴ(11፥11) ተብሎ በጌታ የተነገረለት ታላቅ የሃይማኖት ኮከብ፤
#አምላክን በሥጋ ያጠመቀ መጥምቀ መለኮት፤(ማቴ 3:15-16፤ማር 1:9፤ሉቃ 3:21)
#“እርስዋ ለአንተ ትሆን ዘንድ አልተፈቀደም።”(ማቴዎስ 14፥4 )
ሲል ሄሮድስን በወንድሙ በፊልጶስ ሚስት በሄሮዳድያ ምክንያት ያስተማረና የገሠፀ ሐዋርያ፤
#ሄሮድስ ስለ ክብሩ ተጨንቆ በገዛ መሐላው ተታሎ አንገቱን ያስቆረጠው ሰማዕት፤“ልኮም የዮሐንስን ራስ በወህኒ አስቆረጠው።”(ማቴ14፥10)
እንዲል፤
ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ዛሬ ክብርት አንገቱ በግፍ የተቆረጠችበት ዕለት ነው።ሄሮድስ ለሄሮድያዳ ልጅ በወጭት የቅዱስ ዮሐንስን አንገት እንዲሰጧት አዘዘ።እግዚአብሔር ባወቀ በርኩስ እጇ የቅዱሱን አንገት እንዳትነካ ነው።
አባታችን ዛሬም እኛ ልጆችህን “መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ።”ማቴ3፥1-2 እያልህ ወደ ንስሐ ምራን።ልባችን የደነደነ እኛን "እናንተ የእፉኝት ልጆች፥ ከሚመጣው ቍጣ እንድትሸሹ ማን አመለከታችሁ?እንግዲህ ለንስሐ የሚገባ ፍሬ አድርጉ"(ማቴ 3፥7-8) እያልህ ዝለፈን!!!
የቅዱስ ዮሐንስ በረከቱ ይደርብን!!!
#መምህር_ኢዮብ_ክንፈ
ወርኃ መስከረም 2/2017 ዓ.ም
#“እኔስ ለንስሐ በውኃ አጠምቃችኋለሁ፤ ጫማውን እሸከም ዘንድ የማይገባኝ ከእኔ በኋላ የሚመጣው ግን ከእኔ ይልቅ ይበረታል፤ እርሱ በመንፈስ ቅዱስ በእሳትም ያጠምቃችኋል”(ማቴ 3፥11)ብሎ ስለ ክርስቶስ ትንቢት የተናገረ ታላቅ ነቢይ፤
#“በነቢዩ በኢሳይያስ፦ የጌታን መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮህ ሰው ድምፅ የተባለለት።”(ማቴ3፥3) ጸያሔ ፍኖት (የክርስቶስ መንገድ ጠራጊ)፤
#“ራሱም ዮሐንስ የግመል ጠጉር ልብስ ነበረው፥ በወገቡም ጠፍር ይታጠቅ ነበር፤ ምግቡም አንበጣና የበረሀ ማር ነበረ።”(ማቴ3፥4) የተባለለት ታላቅ መናኝ ባሕታዊ፤
#ለንስሐ የሚሆን ጥምቀትን ያጠመቀ ሰባኬ ጥምቀት፤(ሉቃ 3፥6)
#“አንድ ሰው ከእኔ በኋላ ይመጣል፥ ከእኔም በፊት ነበርና ከእኔ ይልቅ የከበረ ሆኖአል ብዬ ስለ እርሱ ያልሁት ይህ ነው።”(ዮሐንስ 1፥30) ሲል ስለ ጌታ የመሰከረ ስምዐ ጽድቅ (የእውነት ምስክር)፤
#ጌታችን “እርሱ የሚነድና የሚያበራ መብራት ነበረ፥ እናንተም ጥቂት ዘመን በብርሃኑ ደስ ሊላችሁ ወደዳችሁ።”(ዮሐ 5፥35) ብሎ የመሰከረለት ድንቅ የጸጋ ብርሃን፤
#“እውነት እላችኋለሁ፥ ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ አልተነሣም።” ማቴ(11፥11) ተብሎ በጌታ የተነገረለት ታላቅ የሃይማኖት ኮከብ፤
#አምላክን በሥጋ ያጠመቀ መጥምቀ መለኮት፤(ማቴ 3:15-16፤ማር 1:9፤ሉቃ 3:21)
#“እርስዋ ለአንተ ትሆን ዘንድ አልተፈቀደም።”(ማቴዎስ 14፥4 )
ሲል ሄሮድስን በወንድሙ በፊልጶስ ሚስት በሄሮዳድያ ምክንያት ያስተማረና የገሠፀ ሐዋርያ፤
#ሄሮድስ ስለ ክብሩ ተጨንቆ በገዛ መሐላው ተታሎ አንገቱን ያስቆረጠው ሰማዕት፤“ልኮም የዮሐንስን ራስ በወህኒ አስቆረጠው።”(ማቴ14፥10)
እንዲል፤
ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ዛሬ ክብርት አንገቱ በግፍ የተቆረጠችበት ዕለት ነው።ሄሮድስ ለሄሮድያዳ ልጅ በወጭት የቅዱስ ዮሐንስን አንገት እንዲሰጧት አዘዘ።እግዚአብሔር ባወቀ በርኩስ እጇ የቅዱሱን አንገት እንዳትነካ ነው።
አባታችን ዛሬም እኛ ልጆችህን “መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ።”ማቴ3፥1-2 እያልህ ወደ ንስሐ ምራን።ልባችን የደነደነ እኛን "እናንተ የእፉኝት ልጆች፥ ከሚመጣው ቍጣ እንድትሸሹ ማን አመለከታችሁ?እንግዲህ ለንስሐ የሚገባ ፍሬ አድርጉ"(ማቴ 3፥7-8) እያልህ ዝለፈን!!!
የቅዱስ ዮሐንስ በረከቱ ይደርብን!!!
#መምህር_ኢዮብ_ክንፈ
ወርኃ መስከረም 2/2017 ዓ.ም