#በቅዱሳት መጻሕፍት አስተምህሮ " #ራስ " የክብር የበላይነትን የልዕልና መገለጫ ነው። ቤተ ክርስቲያናችንም ርዕሰ ዕሩሳን ክርስቶስ ርዕሳተ ደናግል ድንግል ማርያም ርዕሰ ነቢያት ሙሴ፣ ርዕሰ ሐዋርያት ቅዱስ ጴጥሮስ፣ ርዕሰ ባሕታዊያን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ እያለች ታስተምራለች።
በሀገራች ታሪክም ከሥልጣን ማዕረጋት መካከል የራስነት ማዕረግ የተለመደ ነው። ራስ ተፈሪ፣ ራስ አሊ ፣ራስ መኮንን እንደሚባለው ። ዛሬ ዛሬ ግን ይህ ስም የዘፈን ናዝራዊያን የሆኑ ሰዎች ፀጉራቸውን በማስረዘም ራስ(ራስታ) ተብለው የጨለማው ዓለም ገዢ ኤሮድስን ለማስደሰት የሚዘፍኑ የዘማዊያን መጠሪያ ሆኗል።
#ሄሮድስ የወንድሙ የፊልጶስ ሚስት ሄሮድያዳን ያገባት ዘንድ ፈለገ ዮሐንስ ግን እርስዋ ለአንተ ትሆን ዘንድ አልተፈቀደም አለው። ሊገድለውም ወዶ ሳለ፥ ሕዝቡ እንደ ነቢይ ስለ አዩት ፈራቸው። አሳስሮት በወህኒ(እስር ቤት) ዘጋበት፤ ነገር ግን ሄሮድስ የተወለደበት ቀን በሆነ ጊዜ፥ የሄሮድያዳ ልጅ በመካከላቸው ዘፈነች ሄሮድስንም ደስ አሰኘችው፤ ስለዚህም የምትለምነውን ሁሉ እንዲሰጣት በመሐላ ተስፋ አደረገላት።
እርስዋም በእናትዋ ተመክራ፦ የመጥምቁን የዮሐንስን ራስ በዚህ በወጭት ስጠኝ አለችው። ንጉሡም አዘነ፥ ነገር ግን ስለ መሐላው ከእርሱም ጋር ተቀምጠው ስላሉት ሰዎች እንዲሰጡአት አዘዘ፤ ልኮም የዮሐንስን ራስ በወህኒ አስቆረጠው።
#ራሱንም በወጭት አምጥተው ለብላቴናይቱ ሰጡአት፥ ወደ እናትዋም ወሰደችው ። እናቷ የሄሮድያዳ የነቢዮን ራስ በወጪት ይዛ ምላሱን ወደ ውጪ አውጥታ አንቺ ነሽ የንጉሥ ሚስት ሆኜ ንግሥት እንዳልባል ያደረግሽኝ እያለች በወስፌ ትወጋው ትጠቀጥቀው ነበር የነቢዩ እራስም ክንፍ አውጥታ በራ ሄዳ ለ15 ዓመታት ዞራ ወንጌልን ሰብካለች #ማቴ 14÷3-12
አንባቢ ሆይ ዘፈንን ዕርም ብለህ ተው። ዘፋኞች ወደ እግዚአብሔር መንግሥት አይገቡምና #ገላ 5÷16 ደግሞ እኔ አልዘፍንም የሚዘፍኑትን እሰማለው፣ዐያለው እንጂ አልክን ? ሄሮድስን ለዘፉኝ ወለታ የነቢይ ራስን እንዲሰጥ ያደረገው ዘፈን መስማትና ማየቱ አይደለምን? ሄሮድስ ቅዱስ ዮሐንስን የመሰለ ርዕሰ ያጣው ዘፈንን በማየቱና በመስማቱ ነው። ዘፉኝ ካየህ ዘፈን ከሰማህ እራስህን ታጣዋለህ ራስ ክርስቶስን ነው ነውና እራስህን ጠብቅ ።
#ራስ የአካል ሁሉ መዲና ናት አካል ያለ ራስ ምንም ነው ወይም በድን ነው እራስ ግን ያለ አካል ሕያው ሆኖ መቆም ይቻለዋል። ለዚህም የነቢዮ ዮሐንስ ራስ ሆነኛ ምስክር ናት ከአካል ከተለየች በኋላ 15 ዓመት ዞራ አስተምራለችና። መጋቢ አዲስ የኔታ እሸቱ እንዳሉት የሰው ዋነኛ መገለጫው ራስ ነው ሰው ለመታወቂያ የሚያገለግል ፎቶግራፍ እንኳን የሚነሳው ከአንገቱ በላይ ያለውን የራሱን አካል ነው እንጂ እግሩን ወይም ደረቱን አይደለም።
ዋና ዋና ስብአዊ ተግባራት የሚፈጸሙትም እራስ ላይ ባሉ ልዮ ልዮ ባለ ድርሻ አካላት ነው። እነማ ቢሉ ዐይን ፣ጀሮ፣ አፍንጫ ፣አፍ /ምላስ። ገድለ ጊዮርጊስ ደግሞ አዳሪ በማኅደሩ ማኅደሩም በአዳሪው የመጥራት የመጻሕፍት ልማድን ተጠቅሞ ዐይን ፣ጀሮ፣ አፍንጫ ፣አፍ /ምላስ በማደሪያቸው በራስ ቅል አማካኝነት ራስ ተብለው ሊጠሩ ይችላሉ ይላል። ግሩም ነው ! ዳዊት የጎልያድን ራስ ቆረጠ ሲባል ዐይን ፣ጀሮ፣ አፍንጫ ፣አፍ /ምላስ ን አልነካም ማለት አይደለም እነርሱም በራስ ያሉ ናቸውና እነርሱም ተቆረጡ ማለት ጭምር ነው።
#እንደ እባብ ልባሞች ሁኑ በማለት የእባብ ልባምነቱ የተገለጠበት ዋነኛ ምክንያትም እባባ ከአካላቱ ሁሉ እራሱን (ጭንቅላቱን) ከምት ከዱላ መጠበቁ ነው። ወገቡ ጢቆረጥ አይሞትም ጭራው ቢበጠስ እስትንፋሱ አይቋረጥም ጭንቅላቱን ከተመታ ግን ሕያውነቱ ያከትማል ስለሆነም ጥንቅላቱን ወይም የራስ ቅሉን በከፍተኛ ጥንቃቄ ከምት ይጠብቃል። እባብን ልባም ካሰኚት ጠባዮቹ አንዱ እራሱን መጠበቁ ነው ።
እራስ የተባለች ሃይማኖት ነች ሃይማኖቱ በምንፍቅና ሀሳብ የተመታ ሰውም ምንም ምግባር ትሩፋት ቢኖረው ዋጋ የለውም የሞተ ነው እራሳችሁ የሆነች ሃይማኖታችሁን ከመናፍቃን ጥርጥር ከአሕዛብ ክሕደት ጠብቋት ሲል ነው።
#ሐዋርያው ሃይማኖቴን ጠብቄያለው ማለቱ እራሴን ጠብቂያለው በክፉዎች ምክር አልሃድኩም በኃጢያተኞችም መንገድ አልቆምኩም በዋዘኞችም ወንበር አልተቀመጥኩም ማለቱ ነው። 2ኛ ጢሞ 4፥7 መዝ1÷1 “በእግራቸው እንዳይረግጡት ተመልሰውም እንዳይነክሱአችሁ፥ የተቀደሰውን ለውሾች አትስጡ፥ ዕንቁዎቻችሁንም በእሪያዎች ፊት አትጣሉ።” #ማቴ 7፥6
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
መስከረም ፪ቀን ፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
በሀገራች ታሪክም ከሥልጣን ማዕረጋት መካከል የራስነት ማዕረግ የተለመደ ነው። ራስ ተፈሪ፣ ራስ አሊ ፣ራስ መኮንን እንደሚባለው ። ዛሬ ዛሬ ግን ይህ ስም የዘፈን ናዝራዊያን የሆኑ ሰዎች ፀጉራቸውን በማስረዘም ራስ(ራስታ) ተብለው የጨለማው ዓለም ገዢ ኤሮድስን ለማስደሰት የሚዘፍኑ የዘማዊያን መጠሪያ ሆኗል።
#ሄሮድስ የወንድሙ የፊልጶስ ሚስት ሄሮድያዳን ያገባት ዘንድ ፈለገ ዮሐንስ ግን እርስዋ ለአንተ ትሆን ዘንድ አልተፈቀደም አለው። ሊገድለውም ወዶ ሳለ፥ ሕዝቡ እንደ ነቢይ ስለ አዩት ፈራቸው። አሳስሮት በወህኒ(እስር ቤት) ዘጋበት፤ ነገር ግን ሄሮድስ የተወለደበት ቀን በሆነ ጊዜ፥ የሄሮድያዳ ልጅ በመካከላቸው ዘፈነች ሄሮድስንም ደስ አሰኘችው፤ ስለዚህም የምትለምነውን ሁሉ እንዲሰጣት በመሐላ ተስፋ አደረገላት።
እርስዋም በእናትዋ ተመክራ፦ የመጥምቁን የዮሐንስን ራስ በዚህ በወጭት ስጠኝ አለችው። ንጉሡም አዘነ፥ ነገር ግን ስለ መሐላው ከእርሱም ጋር ተቀምጠው ስላሉት ሰዎች እንዲሰጡአት አዘዘ፤ ልኮም የዮሐንስን ራስ በወህኒ አስቆረጠው።
#ራሱንም በወጭት አምጥተው ለብላቴናይቱ ሰጡአት፥ ወደ እናትዋም ወሰደችው ። እናቷ የሄሮድያዳ የነቢዮን ራስ በወጪት ይዛ ምላሱን ወደ ውጪ አውጥታ አንቺ ነሽ የንጉሥ ሚስት ሆኜ ንግሥት እንዳልባል ያደረግሽኝ እያለች በወስፌ ትወጋው ትጠቀጥቀው ነበር የነቢዩ እራስም ክንፍ አውጥታ በራ ሄዳ ለ15 ዓመታት ዞራ ወንጌልን ሰብካለች #ማቴ 14÷3-12
አንባቢ ሆይ ዘፈንን ዕርም ብለህ ተው። ዘፋኞች ወደ እግዚአብሔር መንግሥት አይገቡምና #ገላ 5÷16 ደግሞ እኔ አልዘፍንም የሚዘፍኑትን እሰማለው፣ዐያለው እንጂ አልክን ? ሄሮድስን ለዘፉኝ ወለታ የነቢይ ራስን እንዲሰጥ ያደረገው ዘፈን መስማትና ማየቱ አይደለምን? ሄሮድስ ቅዱስ ዮሐንስን የመሰለ ርዕሰ ያጣው ዘፈንን በማየቱና በመስማቱ ነው። ዘፉኝ ካየህ ዘፈን ከሰማህ እራስህን ታጣዋለህ ራስ ክርስቶስን ነው ነውና እራስህን ጠብቅ ።
#ራስ የአካል ሁሉ መዲና ናት አካል ያለ ራስ ምንም ነው ወይም በድን ነው እራስ ግን ያለ አካል ሕያው ሆኖ መቆም ይቻለዋል። ለዚህም የነቢዮ ዮሐንስ ራስ ሆነኛ ምስክር ናት ከአካል ከተለየች በኋላ 15 ዓመት ዞራ አስተምራለችና። መጋቢ አዲስ የኔታ እሸቱ እንዳሉት የሰው ዋነኛ መገለጫው ራስ ነው ሰው ለመታወቂያ የሚያገለግል ፎቶግራፍ እንኳን የሚነሳው ከአንገቱ በላይ ያለውን የራሱን አካል ነው እንጂ እግሩን ወይም ደረቱን አይደለም።
ዋና ዋና ስብአዊ ተግባራት የሚፈጸሙትም እራስ ላይ ባሉ ልዮ ልዮ ባለ ድርሻ አካላት ነው። እነማ ቢሉ ዐይን ፣ጀሮ፣ አፍንጫ ፣አፍ /ምላስ። ገድለ ጊዮርጊስ ደግሞ አዳሪ በማኅደሩ ማኅደሩም በአዳሪው የመጥራት የመጻሕፍት ልማድን ተጠቅሞ ዐይን ፣ጀሮ፣ አፍንጫ ፣አፍ /ምላስ በማደሪያቸው በራስ ቅል አማካኝነት ራስ ተብለው ሊጠሩ ይችላሉ ይላል። ግሩም ነው ! ዳዊት የጎልያድን ራስ ቆረጠ ሲባል ዐይን ፣ጀሮ፣ አፍንጫ ፣አፍ /ምላስ ን አልነካም ማለት አይደለም እነርሱም በራስ ያሉ ናቸውና እነርሱም ተቆረጡ ማለት ጭምር ነው።
#እንደ እባብ ልባሞች ሁኑ በማለት የእባብ ልባምነቱ የተገለጠበት ዋነኛ ምክንያትም እባባ ከአካላቱ ሁሉ እራሱን (ጭንቅላቱን) ከምት ከዱላ መጠበቁ ነው። ወገቡ ጢቆረጥ አይሞትም ጭራው ቢበጠስ እስትንፋሱ አይቋረጥም ጭንቅላቱን ከተመታ ግን ሕያውነቱ ያከትማል ስለሆነም ጥንቅላቱን ወይም የራስ ቅሉን በከፍተኛ ጥንቃቄ ከምት ይጠብቃል። እባብን ልባም ካሰኚት ጠባዮቹ አንዱ እራሱን መጠበቁ ነው ።
እራስ የተባለች ሃይማኖት ነች ሃይማኖቱ በምንፍቅና ሀሳብ የተመታ ሰውም ምንም ምግባር ትሩፋት ቢኖረው ዋጋ የለውም የሞተ ነው እራሳችሁ የሆነች ሃይማኖታችሁን ከመናፍቃን ጥርጥር ከአሕዛብ ክሕደት ጠብቋት ሲል ነው።
#ሐዋርያው ሃይማኖቴን ጠብቄያለው ማለቱ እራሴን ጠብቂያለው በክፉዎች ምክር አልሃድኩም በኃጢያተኞችም መንገድ አልቆምኩም በዋዘኞችም ወንበር አልተቀመጥኩም ማለቱ ነው። 2ኛ ጢሞ 4፥7 መዝ1÷1 “በእግራቸው እንዳይረግጡት ተመልሰውም እንዳይነክሱአችሁ፥ የተቀደሰውን ለውሾች አትስጡ፥ ዕንቁዎቻችሁንም በእሪያዎች ፊት አትጣሉ።” #ማቴ 7፥6
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
መስከረም ፪ቀን ፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
#በቅዱሳት መጻሕፍት አስተምህሮ " #ራስ " የክብር የበላይነትን የልዕልና መገለጫ ነው። ቤተ ክርስቲያናችንም ርዕሰ ዕሩሳን ክርስቶስ ርዕሳተ ደናግል ድንግል ማርያም ርዕሰ ነቢያት ሙሴ፣ ርዕሰ ሐዋርያት ቅዱስ ጴጥሮስ፣ ርዕሰ ባሕታዊያን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ እያለች ታስተምራለች።
በሀገራች ታሪክም ከሥልጣን ማዕረጋት መካከል የራስነት ማዕረግ የተለመደ ነው። ራስ ተፈሪ፣ ራስ አሊ ፣ራስ መኮንን እንደሚባለው ። ዛሬ ዛሬ ግን ይህ ስም የዘፈን ናዝራዊያን የሆኑ ሰዎች ፀጉራቸውን በማስረዘም ራስ(ራስታ) ተብለው የጨለማው ዓለም ገዢ ኤሮድስን ለማስደሰት የሚዘፍኑ የዘማዊያን መጠሪያ ሆኗል።
#ሄሮድስ የወንድሙ የፊልጶስ ሚስት ሄሮድያዳን ያገባት ዘንድ ፈለገ ዮሐንስ ግን እርስዋ ለአንተ ትሆን ዘንድ አልተፈቀደም አለው። ሊገድለውም ወዶ ሳለ፥ ሕዝቡ እንደ ነቢይ ስለ አዩት ፈራቸው። አሳስሮት በወህኒ(እስር ቤት) ዘጋበት፤ ነገር ግን ሄሮድስ የተወለደበት ቀን በሆነ ጊዜ፥ የሄሮድያዳ ልጅ በመካከላቸው ዘፈነች ሄሮድስንም ደስ አሰኘችው፤ ስለዚህም የምትለምነውን ሁሉ እንዲሰጣት በመሐላ ተስፋ አደረገላት።
እርስዋም በእናትዋ ተመክራ፦ የመጥምቁን የዮሐንስን ራስ በዚህ በወጭት ስጠኝ አለችው። ንጉሡም አዘነ፥ ነገር ግን ስለ መሐላው ከእርሱም ጋር ተቀምጠው ስላሉት ሰዎች እንዲሰጡአት አዘዘ፤ ልኮም የዮሐንስን ራስ በወህኒ አስቆረጠው።
#ራሱንም በወጭት አምጥተው ለብላቴናይቱ ሰጡአት፥ ወደ እናትዋም ወሰደችው ። እናቷ የሄሮድያዳ የነቢዮን ራስ በወጪት ይዛ ምላሱን ወደ ውጪ አውጥታ አንቺ ነሽ የንጉሥ ሚስት ሆኜ ንግሥት እንዳልባል ያደረግሽኝ እያለች በወስፌ ትወጋው ትጠቀጥቀው ነበር የነቢዩ እራስም ክንፍ አውጥታ በራ ሄዳ ለ15 ዓመታት ዞራ ወንጌልን ሰብካለች #ማቴ 14÷3-12
አንባቢ ሆይ ዘፈንን ዕርም ብለህ ተው። ዘፋኞች ወደ እግዚአብሔር መንግሥት አይገቡምና #ገላ 5÷16 ደግሞ እኔ አልዘፍንም የሚዘፍኑትን እሰማለው፣ዐያለው እንጂ አልክን ? ሄሮድስን ለዘፉኝ ወለታ የነቢይ ራስን እንዲሰጥ ያደረገው ዘፈን መስማትና ማየቱ አይደለምን? ሄሮድስ ቅዱስ ዮሐንስን የመሰለ ርዕሰ ያጣው ዘፈንን በማየቱና በመስማቱ ነው። ዘፉኝ ካየህ ዘፈን ከሰማህ እራስህን ታጣዋለህ ራስ ክርስቶስን ነው ነውና እራስህን ጠብቅ ።
#ራስ የአካል ሁሉ መዲና ናት አካል ያለ ራስ ምንም ነው ወይም በድን ነው እራስ ግን ያለ አካል ሕያው ሆኖ መቆም ይቻለዋል። ለዚህም የነቢዮ ዮሐንስ ራስ ሆነኛ ምስክር ናት ከአካል ከተለየች በኋላ 15 ዓመት ዞራ አስተምራለችና። መጋቢ አዲስ የኔታ እሸቱ እንዳሉት የሰው ዋነኛ መገለጫው ራስ ነው ሰው ለመታወቂያ የሚያገለግል ፎቶግራፍ እንኳን የሚነሳው ከአንገቱ በላይ ያለውን የራሱን አካል ነው እንጂ እግሩን ወይም ደረቱን አይደለም።
ዋና ዋና ስብአዊ ተግባራት የሚፈጸሙትም እራስ ላይ ባሉ ልዮ ልዮ ባለ ድርሻ አካላት ነው። እነማ ቢሉ ዐይን ፣ጀሮ፣ አፍንጫ ፣አፍ /ምላስ። ገድለ ጊዮርጊስ ደግሞ አዳሪ በማኅደሩ ማኅደሩም በአዳሪው የመጥራት የመጻሕፍት ልማድን ተጠቅሞ ዐይን ፣ጀሮ፣ አፍንጫ ፣አፍ /ምላስ በማደሪያቸው በራስ ቅል አማካኝነት ራስ ተብለው ሊጠሩ ይችላሉ ይላል። ግሩም ነው ! ዳዊት የጎልያድን ራስ ቆረጠ ሲባል ዐይን ፣ጀሮ፣ አፍንጫ ፣አፍ /ምላስ ን አልነካም ማለት አይደለም እነርሱም በራስ ያሉ ናቸውና እነርሱም ተቆረጡ ማለት ጭምር ነው።
#እንደ እባብ ልባሞች ሁኑ በማለት የእባብ ልባምነቱ የተገለጠበት ዋነኛ ምክንያትም እባባ ከአካላቱ ሁሉ እራሱን (ጭንቅላቱን) ከምት ከዱላ መጠበቁ ነው። ወገቡ ጢቆረጥ አይሞትም ጭራው ቢበጠስ እስትንፋሱ አይቋረጥም ጭንቅላቱን ከተመታ ግን ሕያውነቱ ያከትማል ስለሆነም ጥንቅላቱን ወይም የራስ ቅሉን በከፍተኛ ጥንቃቄ ከምት ይጠብቃል። እባብን ልባም ካሰኚት ጠባዮቹ አንዱ እራሱን መጠበቁ ነው ።
እራስ የተባለች ሃይማኖት ነች ሃይማኖቱ በምንፍቅና ሀሳብ የተመታ ሰውም ምንም ምግባር ትሩፋት ቢኖረው ዋጋ የለውም የሞተ ነው እራሳችሁ የሆነች ሃይማኖታችሁን ከመናፍቃን ጥርጥር ከአሕዛብ ክሕደት ጠብቋት ሲል ነው።
#ሐዋርያው ሃይማኖቴን ጠብቄያለው ማለቱ እራሴን ጠብቂያለው በክፉዎች ምክር አልሃድኩም በኃጢያተኞችም መንገድ አልቆምኩም በዋዘኞችም ወንበር አልተቀመጥኩም ማለቱ ነው። 2ኛ ጢሞ 4፥7 መዝ1÷1 “በእግራቸው እንዳይረግጡት ተመልሰውም እንዳይነክሱአችሁ፥ የተቀደሰውን ለውሾች አትስጡ፥ ዕንቁዎቻችሁንም በእሪያዎች ፊት አትጣሉ።” #ማቴ 7፥6
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
መስከረም ፪ቀን ፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
በሀገራች ታሪክም ከሥልጣን ማዕረጋት መካከል የራስነት ማዕረግ የተለመደ ነው። ራስ ተፈሪ፣ ራስ አሊ ፣ራስ መኮንን እንደሚባለው ። ዛሬ ዛሬ ግን ይህ ስም የዘፈን ናዝራዊያን የሆኑ ሰዎች ፀጉራቸውን በማስረዘም ራስ(ራስታ) ተብለው የጨለማው ዓለም ገዢ ኤሮድስን ለማስደሰት የሚዘፍኑ የዘማዊያን መጠሪያ ሆኗል።
#ሄሮድስ የወንድሙ የፊልጶስ ሚስት ሄሮድያዳን ያገባት ዘንድ ፈለገ ዮሐንስ ግን እርስዋ ለአንተ ትሆን ዘንድ አልተፈቀደም አለው። ሊገድለውም ወዶ ሳለ፥ ሕዝቡ እንደ ነቢይ ስለ አዩት ፈራቸው። አሳስሮት በወህኒ(እስር ቤት) ዘጋበት፤ ነገር ግን ሄሮድስ የተወለደበት ቀን በሆነ ጊዜ፥ የሄሮድያዳ ልጅ በመካከላቸው ዘፈነች ሄሮድስንም ደስ አሰኘችው፤ ስለዚህም የምትለምነውን ሁሉ እንዲሰጣት በመሐላ ተስፋ አደረገላት።
እርስዋም በእናትዋ ተመክራ፦ የመጥምቁን የዮሐንስን ራስ በዚህ በወጭት ስጠኝ አለችው። ንጉሡም አዘነ፥ ነገር ግን ስለ መሐላው ከእርሱም ጋር ተቀምጠው ስላሉት ሰዎች እንዲሰጡአት አዘዘ፤ ልኮም የዮሐንስን ራስ በወህኒ አስቆረጠው።
#ራሱንም በወጭት አምጥተው ለብላቴናይቱ ሰጡአት፥ ወደ እናትዋም ወሰደችው ። እናቷ የሄሮድያዳ የነቢዮን ራስ በወጪት ይዛ ምላሱን ወደ ውጪ አውጥታ አንቺ ነሽ የንጉሥ ሚስት ሆኜ ንግሥት እንዳልባል ያደረግሽኝ እያለች በወስፌ ትወጋው ትጠቀጥቀው ነበር የነቢዩ እራስም ክንፍ አውጥታ በራ ሄዳ ለ15 ዓመታት ዞራ ወንጌልን ሰብካለች #ማቴ 14÷3-12
አንባቢ ሆይ ዘፈንን ዕርም ብለህ ተው። ዘፋኞች ወደ እግዚአብሔር መንግሥት አይገቡምና #ገላ 5÷16 ደግሞ እኔ አልዘፍንም የሚዘፍኑትን እሰማለው፣ዐያለው እንጂ አልክን ? ሄሮድስን ለዘፉኝ ወለታ የነቢይ ራስን እንዲሰጥ ያደረገው ዘፈን መስማትና ማየቱ አይደለምን? ሄሮድስ ቅዱስ ዮሐንስን የመሰለ ርዕሰ ያጣው ዘፈንን በማየቱና በመስማቱ ነው። ዘፉኝ ካየህ ዘፈን ከሰማህ እራስህን ታጣዋለህ ራስ ክርስቶስን ነው ነውና እራስህን ጠብቅ ።
#ራስ የአካል ሁሉ መዲና ናት አካል ያለ ራስ ምንም ነው ወይም በድን ነው እራስ ግን ያለ አካል ሕያው ሆኖ መቆም ይቻለዋል። ለዚህም የነቢዮ ዮሐንስ ራስ ሆነኛ ምስክር ናት ከአካል ከተለየች በኋላ 15 ዓመት ዞራ አስተምራለችና። መጋቢ አዲስ የኔታ እሸቱ እንዳሉት የሰው ዋነኛ መገለጫው ራስ ነው ሰው ለመታወቂያ የሚያገለግል ፎቶግራፍ እንኳን የሚነሳው ከአንገቱ በላይ ያለውን የራሱን አካል ነው እንጂ እግሩን ወይም ደረቱን አይደለም።
ዋና ዋና ስብአዊ ተግባራት የሚፈጸሙትም እራስ ላይ ባሉ ልዮ ልዮ ባለ ድርሻ አካላት ነው። እነማ ቢሉ ዐይን ፣ጀሮ፣ አፍንጫ ፣አፍ /ምላስ። ገድለ ጊዮርጊስ ደግሞ አዳሪ በማኅደሩ ማኅደሩም በአዳሪው የመጥራት የመጻሕፍት ልማድን ተጠቅሞ ዐይን ፣ጀሮ፣ አፍንጫ ፣አፍ /ምላስ በማደሪያቸው በራስ ቅል አማካኝነት ራስ ተብለው ሊጠሩ ይችላሉ ይላል። ግሩም ነው ! ዳዊት የጎልያድን ራስ ቆረጠ ሲባል ዐይን ፣ጀሮ፣ አፍንጫ ፣አፍ /ምላስ ን አልነካም ማለት አይደለም እነርሱም በራስ ያሉ ናቸውና እነርሱም ተቆረጡ ማለት ጭምር ነው።
#እንደ እባብ ልባሞች ሁኑ በማለት የእባብ ልባምነቱ የተገለጠበት ዋነኛ ምክንያትም እባባ ከአካላቱ ሁሉ እራሱን (ጭንቅላቱን) ከምት ከዱላ መጠበቁ ነው። ወገቡ ጢቆረጥ አይሞትም ጭራው ቢበጠስ እስትንፋሱ አይቋረጥም ጭንቅላቱን ከተመታ ግን ሕያውነቱ ያከትማል ስለሆነም ጥንቅላቱን ወይም የራስ ቅሉን በከፍተኛ ጥንቃቄ ከምት ይጠብቃል። እባብን ልባም ካሰኚት ጠባዮቹ አንዱ እራሱን መጠበቁ ነው ።
እራስ የተባለች ሃይማኖት ነች ሃይማኖቱ በምንፍቅና ሀሳብ የተመታ ሰውም ምንም ምግባር ትሩፋት ቢኖረው ዋጋ የለውም የሞተ ነው እራሳችሁ የሆነች ሃይማኖታችሁን ከመናፍቃን ጥርጥር ከአሕዛብ ክሕደት ጠብቋት ሲል ነው።
#ሐዋርያው ሃይማኖቴን ጠብቄያለው ማለቱ እራሴን ጠብቂያለው በክፉዎች ምክር አልሃድኩም በኃጢያተኞችም መንገድ አልቆምኩም በዋዘኞችም ወንበር አልተቀመጥኩም ማለቱ ነው። 2ኛ ጢሞ 4፥7 መዝ1÷1 “በእግራቸው እንዳይረግጡት ተመልሰውም እንዳይነክሱአችሁ፥ የተቀደሰውን ለውሾች አትስጡ፥ ዕንቁዎቻችሁንም በእሪያዎች ፊት አትጣሉ።” #ማቴ 7፥6
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
መስከረም ፪ቀን ፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel (Dawit Kibru)
#ምትረተ ርእሱ ለቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ#
#“እኔስ ለንስሐ በውኃ አጠምቃችኋለሁ፤ ጫማውን እሸከም ዘንድ የማይገባኝ ከእኔ በኋላ የሚመጣው ግን ከእኔ ይልቅ ይበረታል፤ እርሱ በመንፈስ ቅዱስ በእሳትም ያጠምቃችኋል”(ማቴ 3፥11)ብሎ ስለ ክርስቶስ ትንቢት የተናገረ ታላቅ ነቢይ፤
#“በነቢዩ በኢሳይያስ፦ የጌታን መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮህ ሰው ድምፅ የተባለለት።”(ማቴ3፥3) ጸያሔ ፍኖት (የክርስቶስ መንገድ ጠራጊ)፤
#“ራሱም ዮሐንስ የግመል ጠጉር ልብስ ነበረው፥ በወገቡም ጠፍር ይታጠቅ ነበር፤ ምግቡም አንበጣና የበረሀ ማር ነበረ።”(ማቴ3፥4) የተባለለት ታላቅ መናኝ ባሕታዊ፤
#ለንስሐ የሚሆን ጥምቀትን ያጠመቀ ሰባኬ ጥምቀት፤(ሉቃ 3፥6)
#“አንድ ሰው ከእኔ በኋላ ይመጣል፥ ከእኔም በፊት ነበርና ከእኔ ይልቅ የከበረ ሆኖአል ብዬ ስለ እርሱ ያልሁት ይህ ነው።”(ዮሐንስ 1፥30) ሲል ስለ ጌታ የመሰከረ ስምዐ ጽድቅ (የእውነት ምስክር)፤
#ጌታችን “እርሱ የሚነድና የሚያበራ መብራት ነበረ፥ እናንተም ጥቂት ዘመን በብርሃኑ ደስ ሊላችሁ ወደዳችሁ።”(ዮሐ 5፥35) ብሎ የመሰከረለት ድንቅ የጸጋ ብርሃን፤
#“እውነት እላችኋለሁ፥ ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ አልተነሣም።” ማቴ(11፥11) ተብሎ በጌታ የተነገረለት ታላቅ የሃይማኖት ኮከብ፤
#አምላክን በሥጋ ያጠመቀ መጥምቀ መለኮት፤(ማቴ 3:15-16፤ማር 1:9፤ሉቃ 3:21)
#“እርስዋ ለአንተ ትሆን ዘንድ አልተፈቀደም።”(ማቴዎስ 14፥4 )
ሲል ሄሮድስን በወንድሙ በፊልጶስ ሚስት በሄሮዳድያ ምክንያት ያስተማረና የገሠፀ ሐዋርያ፤
#ሄሮድስ ስለ ክብሩ ተጨንቆ በገዛ መሐላው ተታሎ አንገቱን ያስቆረጠው ሰማዕት፤“ልኮም የዮሐንስን ራስ በወህኒ አስቆረጠው።”(ማቴ14፥10)
እንዲል፤
ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ዛሬ ክብርት አንገቱ በግፍ የተቆረጠችበት ዕለት ነው።ሄሮድስ ለሄሮድያዳ ልጅ በወጭት የቅዱስ ዮሐንስን አንገት እንዲሰጧት አዘዘ።እግዚአብሔር ባወቀ በርኩስ እጇ የቅዱሱን አንገት እንዳትነካ ነው።
አባታችን ዛሬም እኛ ልጆችህን “መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ።”ማቴ3፥1-2 እያልህ ወደ ንስሐ ምራን።ልባችን የደነደነ እኛን "እናንተ የእፉኝት ልጆች፥ ከሚመጣው ቍጣ እንድትሸሹ ማን አመለከታችሁ?እንግዲህ ለንስሐ የሚገባ ፍሬ አድርጉ"(ማቴ 3፥7-8) እያልህ ዝለፈን!!!
የቅዱስ ዮሐንስ በረከቱ ይደርብን!!!
#መምህር_ኢዮብ_ክንፈ
ወርኃ መስከረም 2/2017 ዓ.ም
#“እኔስ ለንስሐ በውኃ አጠምቃችኋለሁ፤ ጫማውን እሸከም ዘንድ የማይገባኝ ከእኔ በኋላ የሚመጣው ግን ከእኔ ይልቅ ይበረታል፤ እርሱ በመንፈስ ቅዱስ በእሳትም ያጠምቃችኋል”(ማቴ 3፥11)ብሎ ስለ ክርስቶስ ትንቢት የተናገረ ታላቅ ነቢይ፤
#“በነቢዩ በኢሳይያስ፦ የጌታን መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮህ ሰው ድምፅ የተባለለት።”(ማቴ3፥3) ጸያሔ ፍኖት (የክርስቶስ መንገድ ጠራጊ)፤
#“ራሱም ዮሐንስ የግመል ጠጉር ልብስ ነበረው፥ በወገቡም ጠፍር ይታጠቅ ነበር፤ ምግቡም አንበጣና የበረሀ ማር ነበረ።”(ማቴ3፥4) የተባለለት ታላቅ መናኝ ባሕታዊ፤
#ለንስሐ የሚሆን ጥምቀትን ያጠመቀ ሰባኬ ጥምቀት፤(ሉቃ 3፥6)
#“አንድ ሰው ከእኔ በኋላ ይመጣል፥ ከእኔም በፊት ነበርና ከእኔ ይልቅ የከበረ ሆኖአል ብዬ ስለ እርሱ ያልሁት ይህ ነው።”(ዮሐንስ 1፥30) ሲል ስለ ጌታ የመሰከረ ስምዐ ጽድቅ (የእውነት ምስክር)፤
#ጌታችን “እርሱ የሚነድና የሚያበራ መብራት ነበረ፥ እናንተም ጥቂት ዘመን በብርሃኑ ደስ ሊላችሁ ወደዳችሁ።”(ዮሐ 5፥35) ብሎ የመሰከረለት ድንቅ የጸጋ ብርሃን፤
#“እውነት እላችኋለሁ፥ ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ አልተነሣም።” ማቴ(11፥11) ተብሎ በጌታ የተነገረለት ታላቅ የሃይማኖት ኮከብ፤
#አምላክን በሥጋ ያጠመቀ መጥምቀ መለኮት፤(ማቴ 3:15-16፤ማር 1:9፤ሉቃ 3:21)
#“እርስዋ ለአንተ ትሆን ዘንድ አልተፈቀደም።”(ማቴዎስ 14፥4 )
ሲል ሄሮድስን በወንድሙ በፊልጶስ ሚስት በሄሮዳድያ ምክንያት ያስተማረና የገሠፀ ሐዋርያ፤
#ሄሮድስ ስለ ክብሩ ተጨንቆ በገዛ መሐላው ተታሎ አንገቱን ያስቆረጠው ሰማዕት፤“ልኮም የዮሐንስን ራስ በወህኒ አስቆረጠው።”(ማቴ14፥10)
እንዲል፤
ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ዛሬ ክብርት አንገቱ በግፍ የተቆረጠችበት ዕለት ነው።ሄሮድስ ለሄሮድያዳ ልጅ በወጭት የቅዱስ ዮሐንስን አንገት እንዲሰጧት አዘዘ።እግዚአብሔር ባወቀ በርኩስ እጇ የቅዱሱን አንገት እንዳትነካ ነው።
አባታችን ዛሬም እኛ ልጆችህን “መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ።”ማቴ3፥1-2 እያልህ ወደ ንስሐ ምራን።ልባችን የደነደነ እኛን "እናንተ የእፉኝት ልጆች፥ ከሚመጣው ቍጣ እንድትሸሹ ማን አመለከታችሁ?እንግዲህ ለንስሐ የሚገባ ፍሬ አድርጉ"(ማቴ 3፥7-8) እያልህ ዝለፈን!!!
የቅዱስ ዮሐንስ በረከቱ ይደርብን!!!
#መምህር_ኢዮብ_ክንፈ
ወርኃ መስከረም 2/2017 ዓ.ም