ስንክሳር ነሐሴ 7
=>+”+ እንኩዋን ለእመቤታችን #ቅድስት_ድንግል_ማርያም ዓመታዊ የጽንሰት በዓል በሰላም አደረሳችሁ +”+
+”+ ቁጽረታ (#ጽንሰታ) ለማርያም +”+
=>ይህችን ዕለት አበው ሊቃውንት “ጥንተ መድኃኒት_የድኅነት መነሻ ቀን” ሲሉ ይጠሯታል:: ስለ ምን ነው ቢሉ:- ለዓለም ድኅነት ምክንያት የሆነች የአምላክ እናቱ የተጸነሰችበት ዕለት በመሆኑ ነው:: አንድም ከአዳም ስሕተት በሁዋላ ያለ ጥንተ አብሶ የተጸነሰች የመጀመሪያ ሰው እርሷ ናትና እንዲህ ይላሉ::
“ለጽንሰትኪ በከርሥ: እንበለ አበሳ ወርኩስ: ወለልደትኪ እማሕጸን ቅዱስ::”
“#ድንግል_ሆይ! መጸነስሽ ያለ በደል (ያለ ጥፋት) ነው: የተወለድሽበት ማሕጸንም ቅዱስ ነው::” (#መጽሐፈ_ሰዓታት, ኢሳ. 1:9, መኃ. 4)
+ይሕች ዕለት ለኢያቄምና ለሐና ብቻ ሳይሆን ለፍጥረት ሁሉ የተስፋ ድኅነት ቀን ናትና ሐሴትን ልናደርግ ይገባል:: የእመቤታችን መጸነስስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-
+ከነገደ #ይሁዳ የሚወለድ #ቅዱስ_ኢያቄም የሚባል ደግ ሰው ከነገደ #ሌዊ (#አሮን) የተወለደች #ሐና የምትባል ደግ ሴት አግብቶ: በሕጉ ጸንተው: በሥርዓቱ ተጠብቀው ይኖሩ ነበር:: ነገር ግን በዘመኑ ሰዎች “ልጅ የላችሁም” በሚል ይናቁ ነበር::
+ኦሪታውያን ልጅ የሌለውን “ኅጡአ በረከት-ከጸጋ #እግዚአብሔር የራቀ” ነው ብለው ያምኑ ነበር:: ኢያቄምና ሐና ልጅ እንዲሰጣቸው ሲያዝኑ: ሲጸልዩ ዘመናቸው አልፎ አረጁ:: እነሱ ግን የሚያመልኩት #የአብርሃምና_ሣራን አምላክ ነውና ተስፋ አልቆረጡም::
+የለመኑትን የማይነሳ ጌታ በስተእርጅናቸው ድንቅ ነገርን አደረገላቸው:: አንድ ቀን እርግቦች ከጫጩቶቻቸው ጋር ሲጫወቱ የተመለከተች #ቅድስት_ሐና ፈጽማ አለቀሰች:: “እንስሳትና አራዊትን: እጽዋትን በተፈጥሯቸው እንዲያፈሩ የምታደርግ አምላክ ምነው ሐናን ድንጋይ አድርገህ ፈጥረሃታልን?” ብላ አዘነች::
+ይህን የተመለከተ ቅዱስ ኢያቄም ወደ ተራራ ወጥቶ ሱባኤ ያዘ:: ለ40 ቀናትም ሲጸልይና ሲማለል ቆየ:: በ40ኛው ቀን 2ቱም ሕልምን ያልማሉ:: እርሱ:- #ነጭ_ርግብ ሰማያትን ሰንጥቃ ወርዳ: በሐና ቀኝ ጀሮ ገብታ: በማሕጸኗ ስትደርስ አየ::
+እርሷ ደግሞ:- የኢያቄም በትር አብቦ: አፍርቶ: ጣፋጭ ፍሬውን ሰው ሁሉ ሲመገበው ታያለች:: ቅዱስ ኢያቄም ከሱባኤ እንደ ተመለሰ ያዩትን ተጨዋውተው “ፈቃደ እግዚአብሔር ይሁን” አሉ:: ለ7 ቀናትም በጋራ እግዚአብሔርን ሲለምኑ ሰነበቱ::
+በ7ኛው ቀን (ማለትም ነሐሴ 7) #መልአከ_ብሥራት_ቅዱስ_ገብርኤል ክንፉን እያማታ ወደ እነርሱ ወረደ:: “ዓለም የሚድንባት: የፍጥረት ሁሉ መመኪያ የሆነች ልጅ ትወልዳላችሁ” ብሏቸው ተሠወራቸው:: እነርሱም ደስ ብሏቸው እግዚአብሔርን አመሰገኑ::
+እንደ ሥርዓቱም በዚህች ቀን አብረው አድረው #እመ_ብርሃን ተጸነሰች::
“#ኦ_ድንግል አኮ በፍትወተ ደነስ ዘተጸነስኪ
¤ድንግል ሆይ! ኃጢአት ባለበት ሥጋዊ ፍትወት የተጸነስሽ አይደለም” እንዳለ ሊቁ:: (#ቅዳሴ_ማርያም)
+”+ #ቅዱስ_ዼጥሮስ_ሊቀ_ሐዋርያት +”+
=>ዳግመኛ ይህች ዕለት የቅዱስ ዼጥሮስ መታሰቢያ ናት:: #ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ በመዋዕለ ስብከቱ በዚህች ቀን ደቀ መዛሙርቱን ወደ #ቂሣርያ_ፊልዾስ ይዟቸው ሔደ:: በዚያም ጌታ ከእነሱ ራቅ ብሎ ተቀምጦ ነበርና የማይሰማቸው መስሏቸው እርስ በርስ ይከራከሩ ገቡ::
+የክርክራቸው መነሻ ደግሞ ጌታችን ነበር:: የዋሃን (ገና ምሥጢርን ያልተረዱ) ነበሩና አንዱ ተነስቶ “ኤልያስ ነው”: ሌላኛው “ሙሴ”: 3ኛው “ኤርምያስ ነው” በሚል ተከራከሩ:: #ቅዱስ_ዼጥሮስ ለብቻው ቆሞ ነበርና ጠርተው “ሃሳባችንን አስታርቅልን:: ላንተስ ማን ይመስልሃል?” አሉት::
+አረጋዊው ሐዋርያም ተቆጣቸው:: “እናንተ እንደምታስቡት እርሱ ከነቢያት አንዱ ሳይሆን “እግዚአ ነቢያት-የነቢያት ፈጣሪ ነው” አላቸው:: ወዲያውም ጌታ ጠርቷቸው ወደ እርሱ ቀረቡ::
+ቸር አምላክ “ለምን ተጠራጠራችሁኝ” ብሎ መገሰጽ ሲችል እንዳይደነግጡ ጥያቄውን በፈሊጥ አደረገ:: “የሰውን ልጅ ሰዎች ማን ይሉታል?” አላቸው:: እነርሱም በልባቸው ያለውን የሌላ አስመስለው ተናገሩ::
+ጌታችን “እናንተስ ማን ትሉኛላችሁ?” ቢላቸው ጸጥ አሉ:: ገና ሃይማኖታቸው አልጸናም ነበርና:: በዚያን ጊዜ ቅዱስ ዼጥሮስ ተነስቶ “#አንተ_ውእቱ_ክርስቶስ_ወልደ_እግዚአብሔር_ሕያው-
አንተ የሕያው እግዚአብሔር የባሕርይ ልጁ ክርስቶስ ነህ” አለው:: (ማቴ. 16:16)
+ይህች ቃል የክርስትና ሃይማኖት መሠረት ናትና ጌታችን “አንተ ዓለት (መሠረት) ነህ” ብሎ የቤተ ክርስቲያንን በዚህ እምነት ላይ መመስረት ተናገረ:: ለቅዱስ ዼጥሮስም “#መራሑተ_መንግስት-የመንግስተ ሰማያት መክፈቻ ቁልፍ (ሥልጣን)” ተሰጠው::
+ሊቀ ሐዋርያትነትንም ደረበ:: ዛሬ ለበርካቶቹ የጸነነባቸው ይሔው እምነት ነው:: ኢየሱስ ክርስቶስን “#አምላክ_ወልደ_አምላክ:_ወልደ_ማርያም:_አካላዊ_ቃል:_ሥግው_ቃል:_ገባሬ_ኩሉ:_የሁሉ_ፈጣሪ” ብለው ካላመኑ እንኩዋን ጽድቅ ክርስትናም የለም::
+”+ #አፄ_ናዖድ_ጻድቅ +”+
=>ሃገራችን #ኢትዮዽያ ምስፍና ከክህነት: ንግሥናን ከጽድቅ ያጣመሩ ብዙ መሪዎች ነበሯት:: ከእነዚህ አንዱ ደግሞ አፄ ናዖድ ናቸው:: ጻድቁ ንጉሥ የነገሡት ከ1487 እስከ 1499 ዓ/ም ሲሆን ለእመቤታችን በነበራቸው ልዩ ፍቅር ይታወቃሉ:: ካህን እንደ ነበሩም ይነገራል::
+ዛሬ ሁላችን የምንወዳትን ጸሎት (ሰላም ለኪ: እንዘ ንሰግድ ንብለኪ . . .)
የደረሷት እርሳቸው ናቸው:: ትልቁን #መልክዐ_ማርያምም ደርሰዋል:: ይህ መልክእ ጣዕሙ ልዩ ነው::
+የጻድቁ ንጉሥ ሚስት (#ማርያም_ክብራ): ልጆቻቸው (#አፄ_ልብነ_ድንግልና #ቡርክት_ሮማነ_ወርቅ) እጅግ መልካም ክርስቲያኖች ነበሩ:: ንጉሡ #አፄ_ናዖድ ከባለሟልነት የተነሳ #ድንግል_ማርያምን “እመቤቴ 8ኛው ሺ መቼ ይገባል? ጊዜውስ እንዴት ያለ ነው?” አሏት::
+እመ ብርሃንም በአካል ተገልጻ የዘመኑንና የሰውን ክፋት ነገረቻቸው:: ንጉሡም አዝነው “#እመቤቴ! ከዛ ዘመን አታድርሺኝ” አሏት:: በዚህ ምክንያት የ8ኛው ሺህ ዘመን መስከረም 1 በ1500 ዓ/ም ሊገባ እርሳቸው ነሐሴ 7 ቀን በ1499 ዓ/ም ዐርፈዋል::
=>ጌታችን መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ የድንግል እናቱን ጣዕም: ፍቅር: የቅዱስ ዼጥሮስን ሃይማኖትና የአፄ ናዖድን በረከት ያሳድርብን::
7.ቅዱስ አግናጥዮስ (ለአንበሳ የተሰጠ)
=>+”+ መሠረቶቿ በተቀደሱ ተራሮች ናቸው::
#ከያዕቆብ ድንኩዋኖች ይልቅ #እግዚአብሔር የጽዮንን ደጆች ይወዳቸዋል::
የእግዚአብሔር ከተማ ሆይ! በአንቺ የተደረገው ድንቅ ነው . . .
ሰው #እናታችን_ጽዮን ይላል:: +”+ (መዝ. 86:1-6) ስንክሳር ነሐሴ 7
=>+”+ እንኩዋን ለእመቤታችን #ቅድስት_ድንግል_ማርያም ዓመታዊ የጽንሰት በዓል በሰላም አደረሳችሁ +”+
+”+ ቁጽረታ (#ጽንሰታ) ለማርያም +”+
=>ይህችን ዕለት አበው ሊቃውንት “ጥንተ መድኃኒት_የድኅነት መነሻ ቀን” ሲሉ ይጠሯታል:: ስለ ምን ነው ቢሉ:- ለዓለም ድኅነት ምክንያት የሆነች የአምላክ እናቱ የተጸነሰችበት ዕለት በመሆኑ ነው:: አንድም ከአዳም ስሕተት በሁዋላ ያለ ጥንተ አብሶ የተጸነሰች የመጀመሪያ ሰው እርሷ ናትና እንዲህ ይላሉ::
“ለጽንሰትኪ በከርሥ: እንበለ አበሳ ወርኩስ: ወለልደትኪ እማሕጸን ቅዱስ::”
“#ድንግል_ሆይ! መጸነስሽ ያለ በደል (ያለ ጥፋት) ነው: የተወለድሽበት ማሕጸንም ቅዱስ ነው::” (#መጽሐፈ_ሰዓታት, ኢሳ. 1:9, መኃ. 4)
+ይሕች ዕለት
=>+”+ እንኩዋን ለእመቤታችን #ቅድስት_ድንግል_ማርያም ዓመታዊ የጽንሰት በዓል በሰላም አደረሳችሁ +”+
+”+ ቁጽረታ (#ጽንሰታ) ለማርያም +”+
=>ይህችን ዕለት አበው ሊቃውንት “ጥንተ መድኃኒት_የድኅነት መነሻ ቀን” ሲሉ ይጠሯታል:: ስለ ምን ነው ቢሉ:- ለዓለም ድኅነት ምክንያት የሆነች የአምላክ እናቱ የተጸነሰችበት ዕለት በመሆኑ ነው:: አንድም ከአዳም ስሕተት በሁዋላ ያለ ጥንተ አብሶ የተጸነሰች የመጀመሪያ ሰው እርሷ ናትና እንዲህ ይላሉ::
“ለጽንሰትኪ በከርሥ: እንበለ አበሳ ወርኩስ: ወለልደትኪ እማሕጸን ቅዱስ::”
“#ድንግል_ሆይ! መጸነስሽ ያለ በደል (ያለ ጥፋት) ነው: የተወለድሽበት ማሕጸንም ቅዱስ ነው::” (#መጽሐፈ_ሰዓታት, ኢሳ. 1:9, መኃ. 4)
+ይሕች ዕለት ለኢያቄምና ለሐና ብቻ ሳይሆን ለፍጥረት ሁሉ የተስፋ ድኅነት ቀን ናትና ሐሴትን ልናደርግ ይገባል:: የእመቤታችን መጸነስስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-
+ከነገደ #ይሁዳ የሚወለድ #ቅዱስ_ኢያቄም የሚባል ደግ ሰው ከነገደ #ሌዊ (#አሮን) የተወለደች #ሐና የምትባል ደግ ሴት አግብቶ: በሕጉ ጸንተው: በሥርዓቱ ተጠብቀው ይኖሩ ነበር:: ነገር ግን በዘመኑ ሰዎች “ልጅ የላችሁም” በሚል ይናቁ ነበር::
+ኦሪታውያን ልጅ የሌለውን “ኅጡአ በረከት-ከጸጋ #እግዚአብሔር የራቀ” ነው ብለው ያምኑ ነበር:: ኢያቄምና ሐና ልጅ እንዲሰጣቸው ሲያዝኑ: ሲጸልዩ ዘመናቸው አልፎ አረጁ:: እነሱ ግን የሚያመልኩት #የአብርሃምና_ሣራን አምላክ ነውና ተስፋ አልቆረጡም::
+የለመኑትን የማይነሳ ጌታ በስተእርጅናቸው ድንቅ ነገርን አደረገላቸው:: አንድ ቀን እርግቦች ከጫጩቶቻቸው ጋር ሲጫወቱ የተመለከተች #ቅድስት_ሐና ፈጽማ አለቀሰች:: “እንስሳትና አራዊትን: እጽዋትን በተፈጥሯቸው እንዲያፈሩ የምታደርግ አምላክ ምነው ሐናን ድንጋይ አድርገህ ፈጥረሃታልን?” ብላ አዘነች::
+ይህን የተመለከተ ቅዱስ ኢያቄም ወደ ተራራ ወጥቶ ሱባኤ ያዘ:: ለ40 ቀናትም ሲጸልይና ሲማለል ቆየ:: በ40ኛው ቀን 2ቱም ሕልምን ያልማሉ:: እርሱ:- #ነጭ_ርግብ ሰማያትን ሰንጥቃ ወርዳ: በሐና ቀኝ ጀሮ ገብታ: በማሕጸኗ ስትደርስ አየ::
+እርሷ ደግሞ:- የኢያቄም በትር አብቦ: አፍርቶ: ጣፋጭ ፍሬውን ሰው ሁሉ ሲመገበው ታያለች:: ቅዱስ ኢያቄም ከሱባኤ እንደ ተመለሰ ያዩትን ተጨዋውተው “ፈቃደ እግዚአብሔር ይሁን” አሉ:: ለ7 ቀናትም በጋራ እግዚአብሔርን ሲለምኑ ሰነበቱ::
+በ7ኛው ቀን (ማለትም ነሐሴ 7) #መልአከ_ብሥራት_ቅዱስ_ገብርኤል ክንፉን እያማታ ወደ እነርሱ ወረደ:: “ዓለም የሚድንባት: የፍጥረት ሁሉ መመኪያ የሆነች ልጅ ትወልዳላችሁ” ብሏቸው ተሠወራቸው:: እነርሱም ደስ ብሏቸው እግዚአብሔርን አመሰገኑ::
+እንደ ሥርዓቱም በዚህች ቀን አብረው አድረው #እመ_ብርሃን ተጸነሰች::
“#ኦ_ድንግል አኮ በፍትወተ ደነስ ዘተጸነስኪ
¤ድንግል ሆይ! ኃጢአት ባለበት ሥጋዊ ፍትወት የተጸነስሽ አይደለም” እንዳለ ሊቁ:: (#ቅዳሴ_ማርያም)
+”+ #ቅዱስ_ዼጥሮስ_ሊቀ_ሐዋርያት +”+
=>ዳግመኛ ይህች ዕለት የቅዱስ ዼጥሮስ መታሰቢያ ናት:: #ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ በመዋዕለ ስብከቱ በዚህች ቀን ደቀ መዛሙርቱን ወደ #ቂሣርያ_ፊልዾስ ይዟቸው ሔደ:: በዚያም ጌታ ከእነሱ ራቅ ብሎ ተቀምጦ ነበርና የማይሰማቸው መስሏቸው እርስ በርስ ይከራከሩ ገቡ::
+የክርክራቸው መነሻ ደግሞ ጌታችን ነበር:: የዋሃን (ገና ምሥጢርን ያልተረዱ) ነበሩና አንዱ ተነስቶ “ኤልያስ ነው”: ሌላኛው “ሙሴ”: 3ኛው “ኤርምያስ ነው” በሚል ተከራከሩ:: #ቅዱስ_ዼጥሮስ ለብቻው ቆሞ ነበርና ጠርተው “ሃሳባችንን አስታርቅልን:: ላንተስ ማን ይመስልሃል?” አሉት::
+አረጋዊው ሐዋርያም ተቆጣቸው:: “እናንተ እንደምታስቡት እርሱ ከነቢያት አንዱ ሳይሆን “እግዚአ ነቢያት-የነቢያት ፈጣሪ ነው” አላቸው:: ወዲያውም ጌታ ጠርቷቸው ወደ እርሱ ቀረቡ::
+ቸር አምላክ “ለምን ተጠራጠራችሁኝ” ብሎ መገሰጽ ሲችል እንዳይደነግጡ ጥያቄውን በፈሊጥ አደረገ:: “የሰውን ልጅ ሰዎች ማን ይሉታል?” አላቸው:: እነርሱም በልባቸው ያለውን የሌላ አስመስለው ተናገሩ::
+ጌታችን “እናንተስ ማን ትሉኛላችሁ?” ቢላቸው ጸጥ አሉ:: ገና ሃይማኖታቸው አልጸናም ነበርና:: በዚያን ጊዜ ቅዱስ ዼጥሮስ ተነስቶ “#አንተ_ውእቱ_ክርስቶስ_ወልደ_እግዚአብሔር_ሕያው-
አንተ የሕያው እግዚአብሔር የባሕርይ ልጁ ክርስቶስ ነህ” አለው:: (ማቴ. 16:16)
+ይህች ቃል የክርስትና ሃይማኖት መሠረት ናትና ጌታችን “አንተ ዓለት (መሠረት) ነህ” ብሎ የቤተ ክርስቲያንን በዚህ እምነት ላይ መመስረት ተናገረ:: ለቅዱስ ዼጥሮስም “#መራሑተ_መንግስት-የመንግስተ ሰማያት መክፈቻ ቁልፍ (ሥልጣን)” ተሰጠው::
+ሊቀ ሐዋርያትነትንም ደረበ:: ዛሬ ለበርካቶቹ የጸነነባቸው ይሔው እምነት ነው:: ኢየሱስ ክርስቶስን “#አምላክ_ወልደ_አምላክ:_ወልደ_ማርያም:_አካላዊ_ቃል:_ሥግው_ቃል:_ገባሬ_ኩሉ:_የሁሉ_ፈጣሪ” ብለው ካላመኑ እንኩዋን ጽድቅ ክርስትናም የለም::
+”+ #አፄ_ናዖድ_ጻድቅ +”+
=>ሃገራችን #ኢትዮዽያ ምስፍና ከክህነት: ንግሥናን ከጽድቅ ያጣመሩ ብዙ መሪዎች ነበሯት:: ከእነዚህ አንዱ ደግሞ አፄ ናዖድ ናቸው:: ጻድቁ ንጉሥ የነገሡት ከ1487 እስከ 1499 ዓ/ም ሲሆን ለእመቤታችን በነበራቸው ልዩ ፍቅር ይታወቃሉ:: ካህን እንደ ነበሩም ይነገራል::
+ዛሬ ሁላችን የምንወዳትን ጸሎት (ሰላም ለኪ: እንዘ ንሰግድ ንብለኪ . . .)
የደረሷት እርሳቸው ናቸው:: ትልቁን #መልክዐ_ማርያምም ደርሰዋል:: ይህ መልክእ ጣዕሙ ልዩ ነው::
+የጻድቁ ንጉሥ ሚስት (#ማርያም_ክብራ): ልጆቻቸው (#አፄ_ልብነ_ድንግልና #ቡርክት_ሮማነ_ወርቅ) እጅግ መልካም ክርስቲያኖች ነበሩ:: ንጉሡ #አፄ_ናዖድ ከባለሟልነት የተነሳ #ድንግል_ማርያምን “እመቤቴ 8ኛው ሺ መቼ ይገባል? ጊዜውስ እንዴት ያለ ነው?” አሏት::
+እመ ብርሃንም በአካል ተገልጻ የዘመኑንና የሰውን ክፋት ነገረቻቸው:: ንጉሡም አዝነው “#እመቤቴ! ከዛ ዘመን አታድርሺኝ” አሏት:: በዚህ ምክንያት የ8ኛው ሺህ ዘመን መስከረም 1 በ1500 ዓ/ም ሊገባ እርሳቸው ነሐሴ 7 ቀን በ1499 ዓ/ም ዐርፈዋል::
=>ጌታችን መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ የድንግል እናቱን ጣዕም: ፍቅር: የቅዱስ ዼጥሮስን ሃይማኖትና የአፄ ናዖድን በረከት ያሳድርብን::
7.ቅዱስ አግናጥዮስ (ለአንበሳ የተሰጠ)
=>+”+ መሠረቶቿ በተቀደሱ ተራሮች ናቸው::
#ከያዕቆብ ድንኩዋኖች ይልቅ #እግዚአብሔር የጽዮንን ደጆች ይወዳቸዋል::
የእግዚአብሔር ከተማ ሆይ! በአንቺ የተደረገው ድንቅ ነው . . .
ሰው #እናታችን_ጽዮን ይላል:: +”+ (መዝ. 86:1-6) ስንክሳር ነሐሴ 7
=>+”+ እንኩዋን ለእመቤታችን #ቅድስት_ድንግል_ማርያም ዓመታዊ የጽንሰት በዓል በሰላም አደረሳችሁ +”+
+”+ ቁጽረታ (#ጽንሰታ) ለማርያም +”+
=>ይህችን ዕለት አበው ሊቃውንት “ጥንተ መድኃኒት_የድኅነት መነሻ ቀን” ሲሉ ይጠሯታል:: ስለ ምን ነው ቢሉ:- ለዓለም ድኅነት ምክንያት የሆነች የአምላክ እናቱ የተጸነሰችበት ዕለት በመሆኑ ነው:: አንድም ከአዳም ስሕተት በሁዋላ ያለ ጥንተ አብሶ የተጸነሰች የመጀመሪያ ሰው እርሷ ናትና እንዲህ ይላሉ::
“ለጽንሰትኪ በከርሥ: እንበለ አበሳ ወርኩስ: ወለልደትኪ እማሕጸን ቅዱስ::”
“#ድንግል_ሆይ! መጸነስሽ ያለ በደል (ያለ ጥፋት) ነው: የተወለድሽበት ማሕጸንም ቅዱስ ነው::” (#መጽሐፈ_ሰዓታት, ኢሳ. 1:9, መኃ. 4)
+ይሕች ዕለት
Audio
#መዝሙር #ድንግል_ሆይ_ስለ_አንቺ
#በወንድማችን #ዳዊት_ክብሩ
#ክራር #አቤኔዘር_ማሙሸት
ድንግል ሆይ ስለ አንቺ ነውና መሐሪ
አማልጅን ከአንድ ልጅሽ ከፈጣሪ
ስሙን እንዳልጠራ አንደበትም የለኝ
ፊቱንም እንዳላይ ሥራዬ አስቸገረኝ
ታውቆኛል ጥፋቴ ብዙ እንደበደልኩኝ
ትእዛዙን እንደሻርኩ ሕጉን እንደጣስኩኝ
በፊቱ እንዳላፍር የተጠራሁ ለታ
እለምነዋለሁ ከአሁኑ ይቅርታ
አንተ ክቡር መልአክ ልደቱን አብሣሪ
አማልደን ከጌታዬ ከፈጣሪ
ጻድቃን ሰማእታት እናንተ ሁላችሁ
አማልዱኝ ከአምላኬ ከአምላካችሁ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#በወንድማችን #ዳዊት_ክብሩ
#ክራር #አቤኔዘር_ማሙሸት
ድንግል ሆይ ስለ አንቺ ነውና መሐሪ
አማልጅን ከአንድ ልጅሽ ከፈጣሪ
ስሙን እንዳልጠራ አንደበትም የለኝ
ፊቱንም እንዳላይ ሥራዬ አስቸገረኝ
ታውቆኛል ጥፋቴ ብዙ እንደበደልኩኝ
ትእዛዙን እንደሻርኩ ሕጉን እንደጣስኩኝ
በፊቱ እንዳላፍር የተጠራሁ ለታ
እለምነዋለሁ ከአሁኑ ይቅርታ
አንተ ክቡር መልአክ ልደቱን አብሣሪ
አማልደን ከጌታዬ ከፈጣሪ
ጻድቃን ሰማእታት እናንተ ሁላችሁ
አማልዱኝ ከአምላኬ ከአምላካችሁ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
“ #እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የዋይታና የመራራ ልቅሶ ድምፅ በራማ ተሰማ፤ ራሔል ስለ ልጆችዋ አለቀሰች፤ የሉምና ስለ ልጆችዋ መጽናናትን እንቢ አለች።”
— #ኤርምያስ 31፥15
ራሔል ወልዳ ስላልሳመቻቸው ፣ጡቶቿን ስላላጠባቻቸው ፣ በደርባዋ ስላላዘለቻቸው ፣ሌላው ቀርቶ ስም እንኳ ስላላወጣችላቸው ልጆቿ መጽናናትን ሳትወድ አምርራ ካለቀሰች።
በድንግልና ጸንሳ በድንግልና የወለደችው፣የድንግልና ጡቶቿን ያጠባችሁ፣ በእጆቿ የዳሰሰችሁ ፣በከንፈሮቿ የሳመችው፣ በጀርባዋ ያዘለችሁ፣ በጎኗ የታቀፈችሁ ፣ ከአንዱ ሀገር ወደ ሌላው ይዛው ስትሰደድ አንዴ #ኢየሱስ አንዴ #መድኃኔአለም አንዴ #አማኑኤል እያለች አፈራርቃ የሰየመችው 33 ዓመት አብራው የኖረች ምንትያ ቅጥያ ተቀዳዊ ተከታይ የሌለው አንድያ ልጆን ያጣች ራሔል እመቤታችን ሐዘኟ እንዴት የጠለቀ ይሆን ???🙏
#ድንግል_ሆይ ብሩቱሀን የሆኑ አምስቱ ሐዘኖችሽን አሳስቢ🙏 ለጻድቃንም አይደል ለኛ ለኃጥያን እንጂ!
— #ኤርምያስ 31፥15
ራሔል ወልዳ ስላልሳመቻቸው ፣ጡቶቿን ስላላጠባቻቸው ፣ በደርባዋ ስላላዘለቻቸው ፣ሌላው ቀርቶ ስም እንኳ ስላላወጣችላቸው ልጆቿ መጽናናትን ሳትወድ አምርራ ካለቀሰች።
በድንግልና ጸንሳ በድንግልና የወለደችው፣የድንግልና ጡቶቿን ያጠባችሁ፣ በእጆቿ የዳሰሰችሁ ፣በከንፈሮቿ የሳመችው፣ በጀርባዋ ያዘለችሁ፣ በጎኗ የታቀፈችሁ ፣ ከአንዱ ሀገር ወደ ሌላው ይዛው ስትሰደድ አንዴ #ኢየሱስ አንዴ #መድኃኔአለም አንዴ #አማኑኤል እያለች አፈራርቃ የሰየመችው 33 ዓመት አብራው የኖረች ምንትያ ቅጥያ ተቀዳዊ ተከታይ የሌለው አንድያ ልጆን ያጣች ራሔል እመቤታችን ሐዘኟ እንዴት የጠለቀ ይሆን ???🙏
#ድንግል_ሆይ ብሩቱሀን የሆኑ አምስቱ ሐዘኖችሽን አሳስቢ🙏 ለጻድቃንም አይደል ለኛ ለኃጥያን እንጂ!
የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel
Watch "🔴 አዲስ ዝማሬ "መድኀኒታችን ነሽ" ዘማሪ ዳዊት ክብሩ @-mahtot" on YouTube https://youtu.be/O2vyMH5NbX4
ሰምቶ በማሰማት #ለብዙዎች_ማረፊያ ሁኑ !
__________ #ዳዊት በገናን በደረደረ ጊዜ በሳኦል ያደረ ክፉ መንፈስን እያራቀ ሳኦልን ያሳርፈው ነበር።
#ይህው ዛሬም በጥዑም ኦርቶዶክሳዊ ለዛው ዝማሬዎችን በየ ዓይነቱ እየደረደረ ጸላዔ ሰናያት የሆነ የዲያቢሎስ ማደሪያዎችን እየጎሰመ በቀናች የሃይማኖት ወደብ ያሳርፉቸው ዘንድ ይዞል።
|1ኛ #ሳሙ 16፥23
#ድንግል ሆይ አዎን " #መድኃኒታችን_ነሽ "
__________ #ዳዊት በገናን በደረደረ ጊዜ በሳኦል ያደረ ክፉ መንፈስን እያራቀ ሳኦልን ያሳርፈው ነበር።
#ይህው ዛሬም በጥዑም ኦርቶዶክሳዊ ለዛው ዝማሬዎችን በየ ዓይነቱ እየደረደረ ጸላዔ ሰናያት የሆነ የዲያቢሎስ ማደሪያዎችን እየጎሰመ በቀናች የሃይማኖት ወደብ ያሳርፉቸው ዘንድ ይዞል።
|1ኛ #ሳሙ 16፥23
#ድንግል ሆይ አዎን " #መድኃኒታችን_ነሽ "