#ባለጸጋው_ጎበዝ
እነሆም፥ አንድ ሰው ቀርቦ፦ መምህር ሆይ፥ የዘላለምን ሕይወት እንዳገኝ ምን መልካም ነገር ላድርግ? አለው።
#ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ፦ ስለ መልካም ነገር ለምን ትጠይቀኛለህ? መልካም የሆነ አንድ ነው፤ ወደ ሕይወት መግባት ብትወድ ግን ትእዛዛትን ጠብቅ አለው።
#ጎበዙም ፦ የትኞችን? አለው።
#ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ፦ አትግደል፥ አታመንዝር፥ አትስረቅ፥ በሐሰት አትመስክር፥ አባትህንና እናትህን አክብር፥ ባልንጀራህንም እንደ ራስህ ውደድ አለው።
#ጎበዙም ፦ ይህንማ ሁሉ ከሕፃንነቴ ጀምሬ ጠብቄአለሁ፥ ደግሞስ የሚጐድለኝ ምንድር ነው? አለው።
#ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም፦ ፍጹም ልትሆን ብትወድ፥ ሂድና ያለህን ሸጠህ ለድሆች ስጥ፥ መዝገብም በሰማያት ታገኛለህ፥ መጥተህም ተከተለኝ አለው።
#ጎበዙም :- ይህን ቃል በሰማ ጊዜ ብዙ ንብረት ነበረውና እያዘነ ሄደ።
#እርሶ_ቢሆኑ_ምን_ያደርጋሉ ?
ሕግን ሁሉ ጠብቃችሁ ትዕዛዛትን ሁሉ ፈጽማችሁ በምድራዊ ሀብታችሁ ቢመጣ ምን ዓይነት ምላሽ ይሰጣሉ።
👉ለነፃ ሀሳቦ
👇👇👇👇
@YEAWEDIMERITE
#ዓውደ_ምሕረት_የናንተ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
እነሆም፥ አንድ ሰው ቀርቦ፦ መምህር ሆይ፥ የዘላለምን ሕይወት እንዳገኝ ምን መልካም ነገር ላድርግ? አለው።
#ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ፦ ስለ መልካም ነገር ለምን ትጠይቀኛለህ? መልካም የሆነ አንድ ነው፤ ወደ ሕይወት መግባት ብትወድ ግን ትእዛዛትን ጠብቅ አለው።
#ጎበዙም ፦ የትኞችን? አለው።
#ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ፦ አትግደል፥ አታመንዝር፥ አትስረቅ፥ በሐሰት አትመስክር፥ አባትህንና እናትህን አክብር፥ ባልንጀራህንም እንደ ራስህ ውደድ አለው።
#ጎበዙም ፦ ይህንማ ሁሉ ከሕፃንነቴ ጀምሬ ጠብቄአለሁ፥ ደግሞስ የሚጐድለኝ ምንድር ነው? አለው።
#ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም፦ ፍጹም ልትሆን ብትወድ፥ ሂድና ያለህን ሸጠህ ለድሆች ስጥ፥ መዝገብም በሰማያት ታገኛለህ፥ መጥተህም ተከተለኝ አለው።
#ጎበዙም :- ይህን ቃል በሰማ ጊዜ ብዙ ንብረት ነበረውና እያዘነ ሄደ።
#እርሶ_ቢሆኑ_ምን_ያደርጋሉ ?
ሕግን ሁሉ ጠብቃችሁ ትዕዛዛትን ሁሉ ፈጽማችሁ በምድራዊ ሀብታችሁ ቢመጣ ምን ዓይነት ምላሽ ይሰጣሉ።
👉ለነፃ ሀሳቦ
👇👇👇👇
@YEAWEDIMERITE
#ዓውደ_ምሕረት_የናንተ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit