አትሮኖስ
282K subscribers
112 photos
3 videos
41 files
490 links
╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗
║║║║╩╣╚╣═╣║║║║║╩╣
╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩
ግጥሞች አዳዲስና ቆየት ያሉ የታዋቂ ደራሲያን መፅሐፍቶችን በ PDF እንዲሁንም
ያልተነበቡ ድርሰቶችን ግጥሞችን ታሪኮችን ያገኙበታል።


Contact. @atronosebot
please dont touch the leave button.😔😳😳
Download Telegram
#አላገባህም


#ክፍል_ዘጠኝ


#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ


///

‹‹በቃ አትንዘላዘልብኝ ..ልበስ››ኮስተር አለችበት፡፡

ይህ ምሽት ከዘሚካኤል ጋር በፍቅር ከመውደቅ  ጋር ወይም ከእሱ ጋር የወደፊት  ከህልም ከማለም ጋር  ምንም ግንኙነት አልነበረውም። እና ሁሉም ነገር የሚከናወነው ለአካላዊ ደስታ ብቻ ተብሎ ነው። የልጅነት ፍቅረኛዋ ለዚህ  ሁሉ አመታት  የሆነ ነገሯን  ሰርቆባታል እና አሁን ሊመልስላት ይገባል ። እና ጉዳዩ ያ ብቻ ነበር።

ጠረጴዛ ላይ ያለው ብርጭቆ አነሳና ከተጎነጨለት በኋላ  እጁን ትከሻዋ ላይ ጫነባት ፡፡
፤ዝም አለች…እጁን በአንገቷ ዙሪያ አሻግሮ በቲሸርቱ ስር አሾለከና ወደጡቷ  መጓዝ ጀመረ..ሽምቅቅ አለች፡፡

‹‹ዘና በይ እንጂ። ይህ ለሁለታችንም ጥሩ ይሆናል፣ ቃል እገባልሻለው።›› መልሶ እጁን አወጣና ወደአልጋው ላይ ቀድሟት በመውጣት እጇን ይዞ ወደ አልጋው እየሳበ ።

‹‹ተነሽ በቃ  እንተኛ። ››አላት፡፡

ዝም ብላ ተጎተተችለትና ሙሉ በሙሉ ወደ አልጋው ላይ ወጣች ።መናገር አልቻለችም፣ የልቧ ፈጣን ምቶች በጉሮሮዋ ላይ ተስፈንጥረው ሚወጡ ይመስላሉ።ወደራሱ ሳበና ደረቱ ላይ አስተኛት፡፡እና እጆቹን ፀጉሯ ውስጥ አስገባና ይልግላት ጀመር…ከመደንዘዞ የተነሳ አይኖቾን ጨፈነች፡፡ከዛ አንገቷን ..ጆሮዋን መሳም ጀመረ …ቃተተች.፡፡ወደታች ዝቅ አለና ቲሸርቷን ገለጠና ከእንብርቷ ጀምሮ እየላሰ ወደላይ ወጣ…ጡቶቾ ጋር ደረሰ የቀኝ ጡቷን ጫፍ በምላሱ እየላሰ የግራውን ጡቷን በእጆቹ እየጨመቀ ያፍተለትላት ጀመር…በፈጣሪ… እንዲህ አይነት ነገር መኖሩን በፍፁም አታውቅም….ጡት ለተሳማ እንዴት ነው መላ ሰውነት እንዲህ ቀልጦ የሚንሳፈፈው…?.በጣም ያስገረማት ጉዳይ ነው፡፡

‹‹ እሺ በቃ አሁን….››ተንተባተበችና እንደምንም ጨክና  ከጡቷ አላቀቀችው

‹‹እስከ ሞት ድረስ የፈራሽ ትመስያለሽ። ምንድነው ችግሩ?፧››ሲላት እንደምንም እያጎለበተችው የነበረው ትንሹ ድፍረት ጥሏት ሄደ…ይሄንን ደግሞ እሱም በግልፅ ማየት ይችላል…፡፡

‹‹መብራቶቹን ማጥፋት እንችላለን?››ብላ በሹክሹክታ ጠየቀችው።

‹‹አላደርገውም።…ውብ እርቃኗን ለማያት ለቀናት ስለእሷ ሳሰላስል የሰነበትኩላትን ልጅ  ሳገኛት …በጭለማ….አይ አይሆንም ..አንቺን ለማግኘት ያን ሁሉ ጥረት የጣርኩት በጨለማ ውስጥ ፍቅር ለመስራት አይደለም።››ተቃወማት፡፡

ጡቶቿ ትንሽ ነበሩ፣ ዳሌዋ ጠባብ እና የልጅ ነበር። ጉንጯን ነካ፣ በዓይኑ ያልጠበቀችው ልስላሴ  እና ፈገግታ ተመለከተች። ' ለመቃወም አፏን ከፈተች እሱ ግን ጣቱን  ከንፈሯ ላይ አሳረፈ።‘

‹‹አትልፊ አልስማማም››አለና የዋናውን መብራት ማብሪያ / ማጥፊያ ለማጥፋት አልጋውን ለቅቆ ወረደ , ደማቁን ብርሀን ቢወገድም አረንጓዴና ደብዛዛ ብርሀን ግን  አሁንም  ቤቱን እንደሞላው ነው፡፡  ከላይ የለበሰውን ካኔቴራ አወለቀና እርቃኑን ወደአላጋው ላይ ወጣ…..እና ቆመ….‹‹ምነው ቁጭ በል እንጂ››

የለበሰውን ቁምጣ ከነፓንቱ አንድ ላይ መዥርጦ አወለቀውና ወደወለሉ ወረወረው….እንደሀውልት የተገተረው እንትኑ አይኗቾን ተቆጣጠረ…..የበለጠ በፍርሀት ተንዘረዘረች፡፡

‹‹ምን እየሰራህ ነው?››

‹‹እንዴ ምን ሰራለሁ.. ልንተኛ አይደል ….?ብርድልብሱን እና አንሶላውን ገለጠና ከውስጥ ገባ…

.‹‹አውልቀሽ ወደእኔ ትመጪያለሽ ወይስ…..?››

ምንም መናገር አልቻለችም….ዝም አለች፡፡‹‹ምንም ልምድ የለሽም አይደል?››ሲል ጠየቃት፡፡፡

‹‹ልክ ነህ። በዚህ ረገድ ብዙ ልምድ የለኝም። እንደውም እውነቱ ለመናገር  እኔ ምንም አይነት ልምድ  የለኝም ›› አለችው ። ማስመሰል ምን ፋይዳ አልነበረው? ከአመታት በፊት ካጋጠማት ከዛ አስጸያፊ ምሽት ገጠመኞ በኋላ በእድሜ ጨምራ እና  በስሜት ጎልምሳ ሊሆን ይችላል… ግን ያ በቂ አይሆንም። ለዛውም እንደ ዘሚካኤል አይነት ከሴት ጋር ባለው ልምድ የበለፀገ አይነት ሰውን ለመቋቋም ፈጽሞ እንደማትችል እርግጠኛ ነች፡፡

‹‹ከብዙ ልምድ ያላቸው ሴቶች ጋር ተኝተሀል ..እና ከእኔ ጋር  በምታደርገው ነገር  ቅር መሰኘትህ  አይቀርም ፣ ››ብላ ጨረሰች ።ሙሉ በሙሉ ተሸነፈች።

‹‹ ውዴ ፣ ስለ እንደዛ አይነት ነገር ፈፅሞ  መጨነቅ አያስፈልግሽም -ሁሉን ነገር አብረን በዝግታና በትግስት እናደርገዋለን….እኔ አንቺን ከማንም ጋር ላወዳድርሽ ሀሳብ የለኝም….››  የእሱ አጽናኝና አበረታች ቃላት  ጉዳቷን እና ውርደቷን ትንሽ አጠበላት።ንግግሩን ቀጠለ‹‹ይህ ፈተና አይደለም.›› ጎተተና ወደውስጥ ስቦ አስገባት፡፡ከዛ ቀስ አለና ቲሸርቷን ወደላይ ስቦ አወለቀውና ወደወለሉ ወረወረው….ከዛ ወደኋላ አጋዳማትና ደረቱ ላይ አስተኛት፡፡

‹‹እንግዲህ እጅ ሰጥቻለው…ችግር የለውም ካልክ….እንደፈለክ አድርገኝ››በማለት ሙሉ በሙሉ እጅ መስጠቷን በይፋ አወጀች፡፡

‹‹ ውዴ አፈጻጸም ላይ  ጭንቀት ካለብሽ ለምንድነው ለተወሰነ ጊዜ  ሂደቱን የማትመሪው?››የሚል አስገራሚ ሀሳብ አቀረበላት፡፡

በድንገት መተንፈስ አቃታት።

‹‹ትቀልዳለህ እንዴ..?ጭራሽ መምራት…‹‹በል የምታደርገውን እንደፈለግክ  አድርግ፡፡››አለችው፡፡

‹‹ደግሞ እኔም አንቺ የምታስቢውን ያህል  ጎበዝ ላልሆን እችላለው ›› ብሎ ቀጠለ፣ በብልህ ጣቶቹን ጡቷቿን እያፍተለተለ ነው፡ ፡ቃተተች፡፡እሱ ሹክሹክታ በመሰለ ድምፅ መናገሩን ቀጠለ፡፡

ተንቀጠቀጠች፡፡ከአንገቷ ጀምሮ ወደታች ይልሳት ጀመር …ሳታስበው ሰውነቱ ላይ ተጣበቀችበት….ከታች እንትኑ ክፉኛ ቆረቆራት..ደስ የሚል መቆርቆር….የሚበላ እና ሚያሳክክ አይነት መቆርቆር …እሱም እንደተመቻት ስለገባው ይሰመስላል… በጠንካራ ጡንቻው  ሰቅስቆ ወደራሱ አጥብቆ መሳሙን ቀጠለ….እያንዳንዷ የሚስማት ቦታ ልዩ አይነት የተለያየ ጣእም ያለው መስሎ ተሰማት…..ለዘመናት እንደዛ እየሳማት እንዲቆይ ተመኘች….እየቀለጠች ነው….ሆዷና ጀርባዋ በላብ እየታጠበ ነው፡፡እጁን ወደታች ሰደደና በለበሰችው ቁምጣዋንና ፓንቷን ሰቅስቆ ገባ……..‹‹ወይኔ ጉዴ ምን ሊያደርግ ነው?››አሰበች …የእጁን መዳፍ ብልቷ ላይ አሳረፈ……ድምፅ አውጥታ ማቃሰት ጀመረች….ከላዮ ላይ ተነሳና ቀና ብሎ የለበሰችውን ቁምጣን ፓንቷን አንድ ላይ ይዞ ወደታች ጎትቷ ማውለቅ ጀመረ…እግሯን ወደላይ ከፍ በማድረግ ተባበረችው፡፡ወደ ሰውነቱ አጥብቆ አቀፋትና  ከጆሮዋ አንስቶ አንገቷን መሳም ጀመረ….ተቁነጠነጠች፡፡ቀስ እያለ መሳሙንም መዳበሱንም ሳያቋርጥ ወደታች ሄደ… ከዛ አንገቱን እግሯቾ መካከል ደፈቀ….ለፈለፈች….በመላ ሰውነቷ ቤንዚል ተርከፍክፎ ክብሪት የተጫራባት ነው የመሰላት…እጆቾን ፀጉሩ ላይ አድርጋ ታሻሸው ጀመር…ቀስ አለና እየሳማት ወደላይ መጓዝ ጀመረ…  ከንፈሯ ጋር ሲደርስ ቀድማ ተጣበቀችበት….ሙሉ በሙሉ እግሮቾን መካከል ገብቷ ተዋሀዳት….ልዩ ጣፋጭነት ያለው ስቃይ ተሰማት…ስቃዩ እንዲያቆም ግን ፈፅሞ አትፈልግም…ይበልጥ  መቃተት ይበልጥ መሰቃየት ፈልጋለች፡፡ሁለቱም እኩል ከፍተኛ ፍንዳታ ላይ ደረሱ አደኛው ሌለኛውን ወደራሳቸው ጨምቀው አቀፉ..ተርገፈገፉ…..በመከራ ተላቀቁና ጎን ለጎን ተዘረሩ፡፡

ከተወሰኑ ደቂቃዎች እረፍት በኃላ ወደእሷ ዞረና‹‹እንዴት ነው?›› ሲል ጠየቃት፡፡

‹‹አረ…እንዲህ አይነት ጉብዝና መኖሩን እራሱ የት አውቃለው?››አለችው፡፡

ግንባሩን ወደ እርስዋ አስጠጋ ፣በረጅሙ  ተነፈሰች።‹‹የእኔ ቆንጆ ሁለነገርሽ እንደሚያምር ታውቂያለሽ አይደል?...አይዞሽ ሁሉ ነገር ልዩ ይሆናል…ወደፊት ብዙ የምትማሪው ነገር ሊኖር ይችላል›› አላት፡፡
👍8213🥰2😢2
እሷም ግድ አልነበራትም። ወደፊት የሚባል ነገር እሷ አእምሮ ውስጥ ባይኖርም አሁን ግን ሁሉን ነገር በፍጥነት መማር ትፈልግ ነበር፣ እና እሱ እንዲያስተምራት ፍቃደኛ ነች።

‹‹አመሰግናለሁ››አለችው።‹‹በጣም አመሰግናለሁ። ይህንን አይነት እርካታ የጠበኩት አይደለም...›› ትንፋሽ የሌለው ሳቅ ሳቀች፣ ‹‹ይህን ያህል ጥሩ ይሆናል ብዬ አልጠበኩም ነበር››በማለት ግልፅ ሆነችለት፡፡

‹‹እኔን ማመስገን አያስፈልገሽም››አለ፡፡ እጇን በእጁ ይዞ ጣቷን እየሳመ ‹‹አሁን ሽልማቴን ለማግኘት እያሰብኩ ነው።››ሲል አከለበት፡፡

‹‹ማለት የምን ሽልማት?፡፡››

‹‹ስለ ሁለተኛ ዙር ምን ትያለሽ?›› አላት፡፡

‹እንደ መጀመሪያው ዙር ጥሩ ከሆነ..ደስ ይለኛል›› አለችው፡፡ያልጠበቀውና …ደስ ያሰኘው መልስ ነበር፡፡

‹‹እንደውም ከመጀመሪያውም የተሻለ እንዲሆን የተቻለኝን አደርጋለሁ››አላትና ድፍረት የታከለበት ቃል ገባላት፡፡ከዛ በትዕግስት እየጸለየ ወገቧን ይዞ ወደ ስር ጎተታት።ትኩር ብላ ተመለከተችው፣ በደረቷ አስተኛትና ከላዮ ወጣ…አይኖቾ ፈጠጡ..የእውነትም ቃል እንደገባላት በጣም ጣፋጭና ማራኪ ነበር፡፡ግን በጣም እያመማት ነው…እንደውም የተላጠችና የደማች እየመሰላት ነው፡፡እንደዛም ሆኖ አቁም በቃኝ ልትለው ፍላጎት አልነበራትም፡፡አንባዋ ሲንጠባጠብና አንሶላውን ሲያረጥበው ተመለከታት…እሱም ላብ በግንባሩ ችፍ እያለ‹‹አሁን ለቅሷ ጥሩ  ምልክት ነው  ወይስ መጥፎ?›› ብሎ ጠየቃት ፡፡

በተሰባበረ ድምፅ ‹‹ጥሩ ነው።በጣም  ጥሩ…ደስ ብሎኝ ነው ።››አለችው፡፡

ድምፁ ፍፅም እርካታንና ደስታን የሚያንፀባርቅ ነው፡፡ ‹‹ደስ ስላለሽ ደስ ብሎኛል››አላት
፡፡ጠንከር ባለ መልኩ ከሱ ስር ተጣበቀች።ግፊቶች እየጠነከሩ እና ፈጣን እና የበለጠ የማያቋርጥ ሆነዋል። የደስታው ፍንዳታ  እንደድንገተኛ  ማዕበል በውስጧ ሲስገመገም  ይሰማታል…አጓራች ። በመጨረሻው የእርካታ ጫፍ ላይ ስትወጣ ከፍተኛ ህመም እና በቃላት ሊገለጽ የማይችል ደስታ አጥለቀለቃት፡፡ ሁለቱም ሻወር ገብተው ታጥበው ወደአልጋቸው ከተመለሱ በኃላ

‹‹ታዲያ፣ አሁን ከአስር ውጤት ለመስጠት ዝግጁ ነሽ?›› ሲል ጠየቃት።

ልታፈር ይገባ ነበር፣ ነገር ግን በጣም ደንዝዛለች፤ በጣም ረክታለች፣ ስለ ራሷ በጣም ጥሩ ነገር ተሰምቷት፡፡ ‹‹ከዘጠኝ በታች የምትሰጪኝ ከሆነ ማወቅ አልፈልግም››አላት፡፡

በሳቅ እየተንከተከተች ‹‹ከአሥሩ አሥር እንዳገኘህ  አስባለሁ››አለችው፡፡

በደስታ  ሳቀና ‹‹ግን አሳመምኩሽ እንዴ?››ሲል ጠየቃት፡፡

‹‹አይ፣ አላመመኝም››አለች ፡፡በራሷ መልስ እፍረት ተሰማት፡፡ከዚህ ሰው ጋር ምንም አይነት ቅርርብ ውስጥ ልትወድቅ አትችልም። ያደረጉት ነገር ከአንድ የደስታ ምሽት ያለፈ ትርጉም ሊኖረው አይችልም። ያንን አውቃለች። እሱ ከእርሷ ደረጃ በጣም ሩቅ ነበር ፣
እጁን ዘርግቶ በመደገፍ ጣቶቹን በጣቶቿ ውስጥ አቆላለፈ። ወደጆሮዋ ተጠጋና  በሹክሹክታ ‹‹በጣም ጣፋጭ ነሽ የእኔ ቆንጆ››አላት

…‹‹ጨካኝ ድምፁ ከማንኛውም መድሃኒት የበለጠ ሱስ ያሲይዛል።››ስትል በውስጦ አሰበች፡፡

እንቅልፍና ድካም ተጋግዘው አዛሏት ፡፡ እግሮቿ ማራቶን እንደሮጠ ሰው  ይመስል  በጣም ተዝለፍልፈዋል። እጇን ዘረጋች። አይኖቾን ጨፈነች…ግን ከመተኛት ይልቅ በሀሳብ ተዋጠች፡፡
ዘሚካኤል ሁል ጊዜ ከወሲብ በኋላ  መተቃቀፍን አይፈልግም ነበር፡፡ይህ የተለመደና የቆየ ልማዱ ነው…ከወሲብ በኃላ የአልጋውን ጠርዝ ይዞና ፊቱን በሴቲቱ በተቃራኒው ካልዞረ ምቾትም አይሰማውም.. እንቅልፍም አይወስደውም ነበር፡፡  ታዲያ ለምን አሁን እሷን ሰውነቱ ላይ ለጥፎ ክንዱ ላይ አስተኝቶ ትንፋሿን እየማገ ለመተኛት ፈቀደ…. ? ለዛውም ደስ እያለው..ላዛውም ምቾት እየተሰማው..?‹‹ይህቺ ልጅማ የሆነ እስከአሁን በውል ያልተገነዘብኩት አንድ የተለየ ነገር አላት››ሲል አሰበ፡፡

እሷም በተመሳሳይ ሁኔታ ስለሰሩት ፍቅራና እያሰላሰለች ነበር፡፡ ከስድስት ዓመታት በፊት ተመሳሳይ ገጠመኝ አጋጥሟት ነበር፣ ያ ግን ደስ የማይል ነገር ነበር።በወቅቱ ያንን ወሲብ የፈጸመችው ምንም አይነት ፍላጎት ሳይኖራት ነበር፡፡እርግጥ ፍቅረኛዋን አምርራ ትወደው ነበር….እና እሱ በወቅቱ ክፍኛ ፈልጎ ስለነበር እሱን ላለማስቀየምና በዛ ተማሮ እንዳይተዋት በመፍራት ፈቀደችለት….አደረጉ …ለእሷ የተረፋት ልብ የሚሰነጥቅ ህመምና አንሶላ ሚያቀልም ደም ብቻ ነበር፡፡ እና እንደዛም ሆኖ እሱን ማጣቷ አልቀረም ነበር፡፡እና ከሁለት ያጣች ሆነች፡፡ከዛም አልፎ አረገዘች፡፡እና በእንደዛ አይነት የተደራረበ ምክንያት ወሲብ የሚባል ነገር በሀሳብ ደረጃ እንኳን ወደአእምሮዋ ብልጭ እንዳይል  መታገል ጀመረች፡፡እናም ለስድስት አመት እራሷን ማቀብ ተሳካላት፡፡ ለምን ሌላ እሷ ለረጅም ጊዜ ያለ ወሲብ ትሄዳለች? ግን እሷ ጋር መተኛት ለእሱ አስፈላጊ የሆነው ለምንድነው? ኃላፊነት የሚሰማውስ ለምንድን ነው? ለእነዚህና መሰል ጥያቄዎች መልስ ለማግኘት እየባተተች እንቅልፍ ይዞት ጥርግ አለ….እሱም ወዲያው እሷን ተከትሎ ተኛ፡፡
   
ይቀጥላል

#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።

👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች  500 ለመግባት #63 ሰው ብቻ ይቀራል በነገራችን ላይ በአንድ ቀን ሊሞላ የሚችል ነገር ነበር ግን አልሆነም በተቻላቹ አቅም subscriber እያደረጋቹ ቤተሰቦች
ለሁሉም በቅድሚያ አመሰግናለሁ👍

YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍9113🔥1
አትሮኖስ pinned «#አላገባህም ፡ ፡ #ክፍል_ዘጠኝ ፡ ፡ #ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ ፡ ፡ /// ‹‹በቃ አትንዘላዘልብኝ ..ልበስ››ኮስተር አለችበት፡፡ ይህ ምሽት ከዘሚካኤል ጋር በፍቅር ከመውደቅ  ጋር ወይም ከእሱ ጋር የወደፊት  ከህልም ከማለም ጋር  ምንም ግንኙነት አልነበረውም። እና ሁሉም ነገር የሚከናወነው ለአካላዊ ደስታ ብቻ ተብሎ ነው። የልጅነት ፍቅረኛዋ ለዚህ  ሁሉ አመታት  የሆነ ነገሯን  ሰርቆባታል እና…»
#አላገባህም


#ክፍል_አስር


#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ

///

ፀደይ  በንጋትገና ወፎች መንጫጫት ሲጀምሩ አንድም ኮሽታ ሳታሰማ በፀጥታ ከስሩ ሾልካ ወጣች፡፡ ሰውነቷ ደንጋይ ሲፈልጥ እንዳደረ ሰው ውልቅልቅ ብሏል።ክፍሉ በወሲብ  ጠረን  ታውዷል…ትናንት ማታ ወደ አንበሳው ጉድጓድ ውስጥ ሰተት ብላ ነበር በፍቃዷ የገባችው..እሱም ቆረጣጥሞ እና ቀረጣጥፎ በልቷታል፤ግን ደግሞ አድቅቋ አላጠፋትም….የማታው ታሪክ ወሲብ ብቻ ነበር - ደስ የሚል ጣፋጭ ወሲብ ። ሌሊቱን ሙሉ እንደዛ እራሷን ስታ እቅፉ ውስጥ ማሳለፍ አልነበረባትም። ለመራቅ የወሰነችው ይህ አይነት ቅርርብ ነበር።አንዳቸው ለሌላቸው ምንም ቃል አልገቡም፣ ። ስሟን እንኳን የማስታወስ እድሉ እስከ መቼ እንደሚቆይ እርግጠኛ አይደለችም? ‹ደግሞም አንድ ሰው ብዙ ልምምድ ካላደረገ በቀር እንዲህ ዓይነት ፍቅር መጠለፍ ውስጥ አይገባም› ስትል አሰበች።ከአልጋዋ ሾልካ ወጣች።ወለሉ መሀከል በባዶ እግሯ  ምንጣፍ ላይ እርቃኗን ቆመች… .. አልጋው ላይ ተዘርሮ የሰላም እንቅልፍ የተኛውን ዘሚካኤልን አየችው፡፡ሰውነቷን ሙቀት ተሰማት፡፡አሁንም ቀስቅሳው ሰውነቷን ከሰውነቱ አጣብቃ ሌላ የሚያስጨነቅና የሚያቃት ወሲብ ብትሰራ ደስ ይላት ነበር…አዎ ቢያንስ አንድ የመጨረሻ የስሜት ጡዘትና ፍንዳታ የማስተናገድ እንጥፍጣፊ ጉልበትና ፍላጎት አታጣም፡፡ግን ራሷን ማቀብ አለባት.‹.በጣም ጣፋጭና የሚጥም ነገርን  ከመጠን በላይ መጠቀም ለተውከት ይዳርጋል….፡፡›አለችና ቀጥታ ወደሻወር ሄደች ..ሙሉ እርቃን ሰውነቷን በሙሉ መስታወት ውስጥ ስታይ መደመም ውስጥ ገባች‹‹ፀዲ ግን የእውነት አንቺ ነሽ?››እራሷን  በገረሜታ ጠየቀች….፡፡ትናንሽ ጡቷቾ ያለመደባቸውን ከመጠን በላይ ስለተጠቡና ስለታሹ ፍም መስለዋል፡፡ ከንፈሯም እንደዛው ሊፒስቲክ የተቀባች ይመስል ቀልተዋልም..በተወሰነ መጠንም የተንሻፈፈ እብጠት አብጠዋል፡፡ ሰውነቷ ላይ አልፎ አልፎ የተቧጨረ እና የቀላ ምልክት ይታያል.. ትናንት ወዲያ ለሰርጉ ዝግጅት ብላ ያን ሁሉ ብር ከስክሳ ለሳዕታት መከራ አይታ የተሰራችው ፀጉሯ አሁን እንዳይሆኑ ሆኖ እብዶች የጨፈሩበት የገለባ ክምር መስሏል፡፡

…እውነትም እንዳለው የሰውነቷ ቅርፃ በጣም ያምራል….እንደዚህ እርቃን ሰውነቷን ሙሉ መስታወት ፊት ቆማ አይታው አታውቅም…እና ብርቅ ሆኗባት ከፊትም ከኋላም እየተዟዟረች ተመለከተችው….በራሷ ተሰምቷት የማያውቀው በራስ የመታማመን ስሜት ተሰማት፡፡ ከስሞና  ተኖ ነበር ብላ የምታስበው ሴትነቷ ከተበታተነበት እየተሰባሰበ በመገጣጣም ላይ ያለች መሰላት፡፡ሽንቷን ሸናችና ፊቷን ተጣጥባ ..ተመልሳ ወደክፍሉ ተመለሰች..ቀሚሷን አንስታ ለበሰች፡፡ ፊት ለፊት ባገኘችው የደረሰኝ ብጫቂ ወረቀት ላይ ማስታወሻ ፅፋላት…ቀስ ብላ ክፍሉን ለቃ ወጣች…፡፡በተቻለ መጠን በፍጥነት ከእሱ ለመራቅ ጓጓች።

ዛሬ  አዲስአለም እና  ሚካኤል የአዲስ አለም ቤተሰበች ጋር መልስ ተጠርተዋል..እና እዛ መልስ ላይ አብራቸው መሄድ ነበረባት…አሁን ባለችበት ሁኔታ ግን ያንን ማድረግ አትችልም፡፡ቀጥታ ወደቤቷ ሄዳ በራፏን ስትከፍት ገና ከጥዋቱ  አንድ ሰዓት ከሩብ ነበር፡፡ ቤቷን ከፍታ ገባችና ቀጥታ ወደ ሻወር ቤት ነው የገባችው ..ቀጥታ የለበሰችውን ቀሚስ አውልቃ ጥላ ሰውነቷን ታጠበችና ቀጥታ ወደመኝታ ቤቷ ሄዳ የተለመደ አይነት አለባበሰዋን ጅንስ ሱሪ ከቲሸርት እና ከስኒከር ጫማ ጋር ለበሰችና የተወሰኑ ቅያሪ ልብሶችን በቦርሳዋ  ከታ መልሳ ቤቱን ዘግታ ወጣች…፡፡ቀጥታ ወደ መነኸሪያ ነው የሄደችው፡፡አሁን ይሄን ከተማ ለቃ መሄድና እናቷን ጉያዋ ውስጥ ሆና የልጇን ጭንቅላት በማሻሸት በዚህ ሳምንት በተለይ ዛሬ ለሊት በህይወተዋ የገጠማትን ታአምራዊ ክስተት በስክነት ማሰብና ማጣጣም ትፈልጋለች፡፡ወደ ዶዶላ የሚወስዳት ባስ ውሰስጥ ገብታ ከተቀመጠች በኋላ ስልኳን አወጣችና ለአዲስ አለም መልዕክት ለመላክ መፃፍ ጀመረች፡፡

አዲስ አዝናለው…ጥሩ ስሜት እየተሰማኝ ስላልሆነ ወደእማዬ ጋር ሄጇለው…ከሶስት ቀን በኋላ ተመልሼ መጣለሁ….መልሱ ጋር አብሬችሁ ስላልሄድኩ ይቅርታ….ጥሩ ስሜት እየተሰማኝ ስላልሆን ብኖርም ሙዳችሁን ነው የማበላሸው…
በጣም ወድሻለው…ሚኪን ይቅርታ ጠይቂልኝ፡፡

ፅፋ ጨረሰችና ላከችው…ወዲያው ስልኳን ጠረቀመችው…ማንም ደውሎ እንዲጨቀጭቃት አትፈልግም፡፡አሁን አዲስአለም ደውላ..‹‹ምን ሆነሽ ነው..?አዳርሽ እንዴት ነበር?››ብትላት ምን ብላ ትመልስላታለች…አይ አሁን እንደዛ አይነት መዳረቅ ውስጥ መግባት አቅሙ የላትም…ደስታና ትካዜ..እርካታና ቁዘማ ብቻ ፅንፍ የያዙ ድብልቅልቅ ስሜቷች ናቸው እየተሰማት ያለው፡፡፡ የተሳፈረችበት ባስ ልክ እሷ የነበረችበትን ስሜት የተረዳ ይመስል የሚኪያን ዘፍን ከፈተና በከፍተኛ ድምፅ በተነው፡፡

መስሎኝ ነበር ድሮ፤ ፍቅር ገራገር/2/

አፌን ፈታው ገና… ስላንተ ስናገር
ምን ቀረህ ልበልህ ፤ፀጉሬንም ቆጥረሀል/2/

ታሪኬን ገልብጠህ …እንደአዲስ ፈጥረሀል

ይሄ ዘፈን በዚህ ልክ ገብቷት አያውቅም ነበር…አብራ ማንጎራር ጀመረች…
///
ዘሚካኤል  ከመኝታው ከተነሳና ጥላው እንደሄደች ካወቀ በኃላ ልብሱን ለባብሶ ቀጥታ መኪናውን እያሽከረከረ ወደወንድሙ ቤት ነው የሄደው፡፡
መኪና ውስጥ ሆኖ የመኪናውን ክላክስ ከመጠና በላይ ሲያንባርቅው የነአዲስአለም ሰራተኛ መጥታ የውጩና በራፍ ከፈተችና ..‹‹ምንድነው..ማንን ፈልገው ነው?››ስትል ጠየቀችው፡፡

‹‹አዲስአለምን ጥሪልኝ››
‹‹መኝታ ክፍል ውስጥ ነች ..አልተነሱም፡፡››

የትዕዛዝ ቃና ባለው ጠበቅ ያለ ቃል ‹‹አንኳኪና ቀስቅሻት››አላት፡፡
ልጅቷ እንደማቅማማት አለች‹‹ዘሚካኤል ይፈልግሻል በያት፡፡››

ዘሚካኤል የሚለውን ስም በመስማቷ በድንገት  እንድትደነግጥ አደረጋት…ይሄ ስም ተደጋግሞ በቤቱ ውስጥ ሲጠራ ሰምታለች፡፡‹‹እሺ ይጠብቁኝ ››አለችና በራፉን ክፍት ጥላ ወደውስጥ ተመልሳ ሮጠች፡፡፡

ከደቂቃዎች በኃላ ሚካኤልና አዲስ አለም ከነቢጃማቸው ከኋላና ፊት ተከትለው  መጡበት፡፡

ሚካኤል በራፉ ላይ ተገትሮ  ሲቀር አዲስ አለም ወደዘሚካኤል ግዙፍ መኪና ተራመደች፡፡
ከድንጋጤና ግራ ከመጋባት ውስጥ ሳትወጣ‹‹ደህና አደርክ..?ምነው ..?ለምን ወደቤት አትገባም?፡፡››

‹‹አይ አልገባም..አንዴ ላናግርሽ ሰለፈለኩ ነው፡፡››

‹‹እሺ አናግረኝ…

‹‹መኪና ውስጥ ግቢያ››

‹‹ዞራ መኪና ውስጥ ስትገባ..ወንድሙን  ዞር ብሎ ሳያየው መኪናውን አንቀሳቀሰና ወደፊት ነዳ‹‹እንዴ ምን እየሰራ ነው?››አዲስ አለም ጠየቀችው፡፡

‹‹ምነው ፈራሽ እንዴ?››

‹‹ምንድነው የምፈራው ..አለባባሴን አታይም እንዴ …?በቢጃማ እኳ ነኝ››

‹‹ብዙም አንርቅም….መልሼ አመጣሻለው..››አለና አንድ ኪሎ ሜትር ከሰፈሯ ከራቀ በኃላ መኪናዋን ከአስፓልቱ አውጥቶ ዳር አቆመና ሞተሩን አጥፈ፡፡

‹‹ምን ሆነሀል ?ምን ተፈጠረ?››

‹‹ጓደኛሽ?››

‹‹ማ ፀዲ››

‹‹አዎ…››

‹‹ጥሩ …..እኔም ስለእሷ ልጠይቅህ እፈልግ ነበር..፡፡ምን አደረካት…?እሷ ለእኛ ጓደኛችን  ብቻ ሳትሆን ለሁለታችንም እንደእህታችን ነች..እንዴት ታስቀይማታለህ?››

‹‹ምነው? አስቀየመኝ አለቺሽ እንዴ?››

‹‹አረ በፍፅም የት አግኝቼያት..?ግን ድንገት ብን ብላ ከተማውን ለቃ ከሄደች የሆነ ነገር ሆናለች ማለት ነው››

‹‹ወደየት ነው ከተማውን ለቃ ሄደችው?፡፡››

‹‹ወደእናቷ ጋር፡››

‹‹በይ እንቺ ደውይላት››

‹‹ሞክሬ ነበር ስልኳ አይሰራም፡፡››

‹‹እና መሄዷን በምን አወቅሽ ››
👍706🥰1
‹‹ሚሴጅ ላከችልኝ..አንብቤ ግራ በመጋባት ስደውልላት ስልኳ አይሰራም፡፡››

‹‹እስኪ አሁን ከፍታው ከሆነ ሞክሪ›

ተቀበለችውና በቃሏ ምታውቀውን ቁጥር  ፀፈችና ደወለች….መልሳ ደግማ ደወለች….‹‹አይሰራም›› ብላ መለሰችለትና‹‹ምን አድርገሀት ነው ..?እስኪ ንገረኝ››ብላ በእርጋታ ጠየቀችው፡፡

‹‹ደስ የሚል ጣፋጭ ለሊት ነበር ያሳለፍነው…ሁለታችን በደስታ ሰክረን ነበር…ከእኔም ሆነ ከእሷ ምንም የጎደለ ነገር አልነበረም…ጥዋት አይኔን ስገልጥ ከጎኔ የለችም..ክፍል ውስጥ ብፈልጋት ላገኛት አልቻልኩም..ከዛ ሳይ  ብጣሽ ወረቀት ጥላልኝ ሄዳለች ፡፡
አዲስአለም በሳቅ ተንከተከተች

‹‹እኔ በንዴት ጦፌለሁ አንቺ ትስቂያለሽ?››

‹‹ጓደኛዬ እኮ ነች የምታስቀኝ..እሷ እንዲህ ነች….ከአንተ እኮ አይደለም የሸሸችው››

‹‹እና ከማን ነው?››

‹‹ ከፍቅር››

‹‹እንዴ ከፍቅር ይሸሻል እንዴ?›› 

‹‹አዎ እሷ እንደዚህ ነች…እየወደደችህ ይመስለኛል…እና አንተ ጥለሀት ሄደህ እንዳትጎዳ ስለምትፈራ ቀድማ ጥላህ እየሄደች ነው…››

‹‹አይ እንደዛማ እንድታደርግ አልፈቅድላትም..ከእኔ ሸሽታ አታመልጥም››

‹‹እንዴ…ያን ያህል አምርረሀል እንዴ?››

‹‹አዎ …የተለየ ስሜት እንዲሰማኝ አድርጋኛለች…እንዲሁ አንደቀልድ ልለቃት አልፈልግም…››

‹‹ቀጣይ እርምጀ  ከመውሰድህ በፊት ተረጋግተህ አስብበት…እንድትጎዳት ፈፅሞ አልፈልግም…የማትዘልቅበት ከሆነ አሁን በሰጠችህ የማርያም መንገድ ሾልክ  ከህይወቷ  ውጣ››

‹‹አይ አልወጣም…ይሄውልሽ ዛሬ ወደዱባይ በረራ አለብኝ..አሁኑኑ ወደ አዲስአበባ ሄጄ መዘጋጀት አለብኝ..ከሳምንት በኃላ ተመልሼ ስመጣ ካቆምንበት እቀጥላለን በያት..››

መኪናውን ሞተር አስነሳና ወደአስፓልቱ መልሶ አስገብቷ ወደኃላ ዞረና  እቤቷ በራፍ ላይ ወስዶ አወረዳት..ሚካኤል ቅድም በተገተረበት ቆሞ በስጋት ሲጠብቃቸው ነበር፡፡

ይቀጥላል

#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።

👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች  ቢያንስ 1--2 ሰው በአንድ ፖስት 500 subscriber ናፈቀን እኮ😞😞

YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍64😁76
አትሮኖስ pinned «#አላገባህም ፡ ፡ #ክፍል_አስር ፡ ፡ #ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ /// ፀደይ  በንጋትገና ወፎች መንጫጫት ሲጀምሩ አንድም ኮሽታ ሳታሰማ በፀጥታ ከስሩ ሾልካ ወጣች፡፡ ሰውነቷ ደንጋይ ሲፈልጥ እንዳደረ ሰው ውልቅልቅ ብሏል።ክፍሉ በወሲብ  ጠረን  ታውዷል…ትናንት ማታ ወደ አንበሳው ጉድጓድ ውስጥ ሰተት ብላ ነበር በፍቃዷ የገባችው..እሱም ቆረጣጥሞ እና ቀረጣጥፎ በልቷታል፤ግን ደግሞ አድቅቋ አላጠፋትም….የማታው…»
#አላገባህም


#ክፍል_አስራ_አንድ


#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ

/////

ሚካኤል ከኦሮሚያ ማረሚያ ቤቶች ከፍተኛ ኃላፊ ጋር ሚስጥራዊ ስብስባ እያደረገ ነው፡፡እኚን ባለስልጣን ለማግኘትና ለማናገር በጣም ብዙ ውጣ ውረድ አሳልፏል …በጣም ብዙ ገንዘብም ከስክሷል፡፡

‹‹እሺ አቶ ሚካኤል እንዳገኝህ ያሳመነን ወዳጄ ትልቅ ባለውለታዬ ነው ..ምን እንዳደርግልህ ነው የምትፈልገው?፡፡››ሲል ቦርጫቸውን እሻሹ ጠየቁት፡፡

‹‹ያው ጫፉን ያውቁታል ስለአባቴ ጉዳይ ነው››

‹‹እሱን ሰምቼለው…አባትህ የሞት ፍርድ የተፈረደበት ሰው ነው፡፡ምን እንድረዳህ እንደፈለክም ያልገባኝ ለዛ ነው፡፡ታውቃለህ የሞት ፍርድ የተፈረደበት ፍርደኛ ቀጥታ ፋይሉ የሀገሪቱ ፕሬዘዳንት ጋር ነው ሚላከው..እሳቸው ሲፈርሙበት የሞት ቅጣቱ ተፈጻሚ ይሆናል…እስከዛው በእስር ይቆያል…ማንም ሰው ምንም ማድረግ አይችልም፡፡››

‹‹አውቃለው…..የእኔ ፍላጎት የሞት ፍርድ ተፈፃሚ እስኪሆንበት ያለው የማረሚያ ቤቱ አያያዝ እንዲሻሻልለት ለመጠየቅ ነው፡፡››

‹‹አዎ አንተን ለማግኘት ከመምጣቴ በፊት ስለአባትህ አጠቃላይ ሁኔታ በመጠኑ ለማጣራት ሞክሬ ነበር፡፡አሁን የታሰረው ጥብቅ በሆነ  ጥበቃ ለብቻው መሆኑን ገልፀውልኛል፡፡››አሉን ፊትለፊታቸው የተቀመጠውን የውስኪ ብርጭቆ አንስተው ተጎነጩና መልሰው አስቀመጡት፡፡

ሚካኤልም ‹‹አዎ ያስጨነቀኝ እኮ ያ ነው፡፡››ሲል መለሰላቸው፡፡

‹‹ያ ለምን እንደሆነ መቼስ ታውቃለህ፡፡አባትህ ከሌሎች በእስር ቤት ካሉ ታራሚሆች ጋር በማሰር ከማረሚያ ቤቱ ለማምለጥ ሞክሮ አንድ የፖሊስ አባልና ሁለት እስረኛ ሞተዋል፡፡የዛ ኦፕሬሽን ዋናው ማስተር ማይንድ እና መሪ ደግሞ አባትህ ነበር…ያ ውሳኔ የተወሰነበት ከዛ ክስተት በኋላ ነው፡፡ለፖሊስ መገደል ምክንያት መሆን ምን ያህል ከባድ እንደሆነ መገመት አይከብድህም››

‹‹አዎ አውቃለው…ግን እኮ በጣም ተቀጣ..እዛ ጨለማ ክፍል በሰንሰለት ተጠፍሮ መኖር ከጀመረ ስድስት ወር አለፈው፡፡እሺ ብቻውን ይታሰር….ቢያንስ ከጨለማ ክፍል የሚወጣበትና  ከሰንሰለት እስርም የሚገላገልበት እድል ቢኖር፡፡ዋናው ከሰው እንዳይቀላቀልና ተመሳሳይ አይነት የማምለጥ ሙከራ እንዳይሞክር አይደል››ሲል በንግግሩ ቃናም በአይኖቹም ተማፀናቸው፡፡

‹‹ይመስለኛል ..ያም ብቻ አይደለም..በእሱ ምክንያት የሞተው ፖሊስ በወህኒ ቤት ውስጥ በፖሊስችም ሆነ በእስረኞች በጣም ተወዳጅ ስለነበረ….በጓደኞቹ ዘንድ ከፍተኛ ብስጭት ፈጥሯል….እና አንድም በጣም እንዲቀጣ ይፈልጋሉ በሌላ ጎኑም በተግባሩ በተበሳጩ ሰዎች ጥቃት እንዳይደርስበትም ስጋት ስላለ መጠበቅ ይፈልጋሉ፡፡››

‹‹‹አውቃለሁ…ያ ጉዳይ በመፈፀሙ እኔም ከፍተኛ ልብ ስብራት ደርሶብኛል ፣ የሞች ፖሊስ ቤተሰቦች አግኝቼ ለማነጋገር ሞክሬለው፡፡ባለቤቱንና አንድ ልጁን ወዲው ነበር ያገኘዋቸው….እና ምንም እንኳን እሱን መልሼ ላመጣላቸው ባልችልም በኑሮ ግን እንዳይቸገሩ የተቻለኝን እያደረኩ ነው፡፡ለሚስቱ ስራ እንድታገኝ አድርጌለው….የልጁንም ትምህርት ቤት ክፍያ  እና አንዳንድ ወጪዎች እየከፈልኩ ነው….ምንም ሆነ ምንም ወደፊትም ያንን ማድረጌን አላቋርጥም፣እባኮት እርሶ በተቻሎት መጠን ይርዱኝ…ምንም አይነት ቤተሰብ እንዳይጠይቀውም ስለተከለከለ እኔ እንኳን ካየሁት ስድስት ወር አልፎኛል…››

‹‹በእውነት እያደረከው ስላለ ነገር ምስጋና ይገባሀል..ትልቅ ሰው ነህ!!እንግዲህ እንዲህ እናድርግ….አንድ አስር ቀን ስጠኝ  እና ሁኔታውን በተሻለ ሁኔታ ላጥና..ከዛ ሌሎች ጓደኞቼንም ቢሆን አስቸግሬ ማድረግ የምችለውን ነገር ላስብበትና መልሰን እናውራበት››

‹‹በእውነት በጣም ነው የማመሰግነው…..ምን አልባት ጓደኞቾትን ሲያስቸግሩ የሚያስፈልግ ነገር ካለ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ አሟላለሁ…፡፡››ሲል ቃል ገባ፡፡

‹‹ችግር የለም… የሚስፈልግ ነገር ካለ አሳውቅሀለው….እነደነገርኩህ አንተን እንድረዳህ የጠየቀኝ ሰው በጣም ወዳጄና ባለውለታዬ ነው…..እና በእኔ አቅም ማድረግ የምችለውን ነገር ሁሉ እንደማደርግና የአባትህን በእስር ቤት ውስጥ ያለውን አያያዝ ለማሻሻል ጥረት እንደማደረግ ልገልጽልህ አፈልጋለው…በተለይ አባትህን የመጠየቅ  መብትህን መልሰህ እንድታገኝ ማድረግ ምችል ይመስለኛል፡፡››

‹‹አመሰግናለው..ስልኮትን በጉጉት ጠብቃለው፡፡›› በዛው ተለያዩ
////
ፀአዳ  በአራተኛው ቀን ስሜቷን አብርዳ….መረበሿን አረጋግታ ልጇን ይዛ መጣች፡፡ከዶዶላ ተመልሳ አዳማ እስክትገባ ስልኳን አልከፈተችም ነበር፡፡ቤቷ ደርሳ አረፍ እንዳለች ከፈተችና ለአዲስ አለም ደወለችላት፡፡

አዲስአለም ከሰላምታ ሳይሆን ከስድብ ነው የጀመረችው‹‹አንቺ ቅሌታም…..ጤነኛ ነሽ ግን?››

‹‹ቀስ …ይሄ ሁሉ ቁጣ ናፍቆት ነው ወይስ ሌላ ምክያት አለው?፡፡››

በስድቧ ገፋችበት ‹‹ወሬኛ ነሽ እሺ…..ለመሆኑ አሁን የት ነሽ?››

‹‹ቤቴ ነኛ››

‹‹ማለት እዚህ አዳማ?››

‹‹አዎ..ምነው ሌላ ቦታ ቤት አለኝ እንዴ?››

‹‹እኔ ምን አውቅልሻለው….ግን ሳስበው በቅርብ አዲስአበባ ላይ ቤት የሚኖርሽ ይመስለኛል….በቃ ጠብቂኝ አሁኑኑ መጣሁ…፡፡››

‹‹ኸረ እኔ ራሴ መጣለሁ…፡፡››

‹‹መጣው እኮ አልኩሽ፡፡››ስልኩን ጠረቀመችባት፡፡

‹‹ዛሬ ልትደበድበኝ ሁሉ ትችላለች››ስትል አሰበችና ከተቀመጠችበት ተነስታ ቤቱን ማስተካከል ጀመረች ..ተዘግቶ ስለከረመ እምክ እምክ ይላል…መስኮቱን ከፋፈተች…ሰንደል ለኮሶችና በየኮርነሩ ላይ ሰካካች… ቡና ለማፍላት ሲኔ ደረደረች፣ከሰል በማቀጣጠል ላይ እያለች አዲስ አለም መጣች፡፡

ጠየቀቻት ካሰበችው ጊዜ በጣም ፈጥና በመምጠቷ ተገርማ‹‹እንዴ ..!!ስትደውይልኝ መንገድ ላይ ነበርሽ እንዴ?››ስትል ….፡፡
ልትስማት ስትጠጋት ወደኃ ሸሸቻትና ገፍትራት ወደቤት ገባች….ፀአዳማ እያቀጣጠለች የነበረውን ከሰል ትታ ከኃላ ተከተለቻት፡፡

‹‹ምስር የታለች?››

‹‹ጎረቤት ልትጫወት ሄዳለች››

‹‹ቆይ አንቺ ግን ያምሻል..?እንዴት አንድ ነር ሳትነግሪኝ ብን ብለሽ ትሔጃለሽ…እሺ መሄዱንስ ሂጂ እንዴትሰ ስልክሽን ትዘጊያለሽ?››

‹‹ስልኬ እኮ ተበላቶብኝ ነው››

‹‹አረ ባክሽ..አሁን እኔን የምትሸውጂኝ ይመስልሻል?››

‹‹‹እሺ በቃ ማንንም ለማውራት ጥሩ ሁኔታ ላይ አልነበርኩም…በፀጥታ ማሰብ ነበር የፈለኩት..በዛ ላይ አንቺ የሰርግና የመልስ ግርግር ላይ ስለሆንሽ ልረብሽሽ አልፈለኩም››

‹‹ወይ ረበሺኝ እኮ..እኔን ብቻ ሳይሆን ባሌንም ጭምር ነው በደንብ የረበሺን፡፡››

‹‹እንግዲህ አዝናለው…..በጣም ይቅርታ›

‹‹ደግሞ ሰውዬሽ..አብዶልሻል….››

‹‹የቱ ሰውዬ?››ግራ በመጋባት ጠየቀች፡፡

‹‹ስንት ሰውዬ ነው ያለሽ…?ዘሚካኤል ነዋ..ከደበቅሺበት  ውለጂያት ብሎ ሊያንቀኝ››

‹‹እንዴ ደወለልሽ እንዴ?››
ምን ይደውልልኛል…በዛን ቀን ልክ ያንቺ መልእክት ደርሶኝ እሱን ከሚካኤል ጋር አንብበን እየተገረምን ሳለ ቤት ድረስ መኪናውን እያከነፈ መጣና ሰፈሩን በመኪናው ክላክስ አደበላለቀው…ምን ሆኖ ነው ብዬ ስወጣ መኪና ውስጥ አስገባኝና ከሰፈር ይዞኝ ሄደ….››ብላ የዛን ቀን የሆነውን በዝርዝር ተረከችላት፡፡›

ፀአዳ በሰማችው ነገር በጣም ተገረመች‹‹ፈፅሞ እንደዛ ያደርጋል ብዬ አልጠበቅኩም ነበር…ግፋ ቢል ደውሎ የሆነ ነገር ይልሻል ብዬ ነው ያሰብኩት፡፡››

‹‹ትቀልጂያለሽ እንዴ..?ልጁ እኮ ጨርቁን ጥሎልሻል››

‹‹ማለት?››

‹‹አፍቅሯሻል እያልኩሽ ነው››

‹‹እኔ ፍቅር አልፈልግም››

‹‹እና ወሲብ ነው ምትፈልጊው?
👍7012
‹‹እየቀለድኩ አይደለም…በእሱ ሁኔታ አትሸወጂ..ቀድሞኝ ጥሎኝ ዞር ስላላለ ቆጭቷት ነው….ተቀደምኩ ብሎ ነው፡፡››

‹‹በፍፁም ..የእውነት አፍቅሮሻል…..››

‹‹አትመኚው ባክሽ….ለማንኛውም ያከተመለት ነገር ነው…..››

‹‹አይመስለኝም… ሰሞኑን እየከነፈ ይመጣልኛል፡፡››

‹‹መመለሴን እንዳትነግሪው››

‹‹ውይ ብልነግረውም ልክ እንደተመለሰ በሮ ወደእዚህ መምጣቱ አይቀርም…›

‹‹ከየት ነው የሚመለሰው?››
‹‹የዛኑ ቀን ማታ እኮ ወደ ዱባይ ይበር ነበር….ነገ ወይም ከነገ ወዲያ ነው የሚመለሰው››

‹‹አዎ ስለዱባይ ጉዞ ሲያወራ ሰምቼለው››

‹‹ከዱባይ ሁሉ ሁለት ቀን ደውሎልኝ ስለአንቺ ጠይቆኛል..በአንቺ ሰበብ እኛም ከመቼውም ጊዜ በላይ መቀራረብ ጀምረናል…ምን አልባት በወንድማማቾችን መካከል ያለውን ችግር ቀርፈሽ የምታስማሚያቸው ዋናዋ ሰው አንቺ ትሆኚያለሽ››

‹‹በይ በይ….ቆይ ቡና ላፍላላሽ››

‹‹አልፈልግም ባክሽ…..እኔ አሁን ቡና መች ጠማኝ?››

‹‹እና ወሬ ነው የጠማሽ?››

‹‹አዎ ..ቆይ ግን ..እሱ እንደነገረኝ ከሆን በጣም ልዩ እና ጣፋጭ ለሊት ነበር ያሳለፍነው አለኝ…ምን ለማለት ፈልጎ ነው?››በግማሽ ፈገግታ እና በግማሽ ማሽሟጠጥ መሀከል ሆና ጠየቀቻት፡፡

‹‹እንዴ!!››ፀአዳ ሳቋ አመለጣት፡፡

‹‹እንደዛ አለሽ…?ለምን ታዲያ ማብራሪያውን እሱኑ አትጠይቂውም ነበር?››

‹‹አታሹፊ..እ እስኪ አንቺ ንገሪኝ››በከፍተኛ ፍላጎት እንድትነግራት ገፋፋቻት፡፡

ፀአዳ ሳታስበው ከተቀመጠችበት ተነሳች‹‹የእውነት እኔ በጣም ጣፋጭ ነበር ለማለት አልችልም››

‹‹ምነው አልተመቸሽም ነበር?››

‹‹የዛች ለሊት ከእሱ ጋር የሰራሁት ፍቅር ጣፋጭ ነው ብቻ ተብሎ የሚታለፍ አይደለም….ክንፍ አብቅሎ በአየር ላይ የመንሳፈፍ አይነት ነው….ወይንም በሳተላይት ጨረቃ ላይ ደርሶ እንደመምጣት አይነት ተአምራዊ ልምድ የሚያጎናፅፍ አይነት ነው…ወይንም በአትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ እጅሽን ኪስሽ ውስጥ ከተሸ  ወክ እያደረግሽ የመዝናናት አይነት ነው…..ከንፈሩ ወለላ ማር….ትንፋሹ  የገነት አየር….ነው፣አይኖቹ አካልሽን ብቻ ሳይሆን ነፍስሽንም ሰርስረው የማየት ብቃት አላቸው፡፡ሲያወራ ቃላቶቹ እራሷቸው ሙዚቃዊ ምት አላቸው፡፡…ምን አለፋሽ….ስክርክር ነበር ያልኩለት››

‹‹ዋው!!ዋው!!.››.አዲስ አለም ከተቀመጠችበት እያጨበጨበች ተነሳች‹‹እንዴ ጓደኛዬ ከመቼ ወዲህ ነው እንዲህ ባለቅኔ የሆንሽው››

‹‹ምን አልባት ፍቅር ባለቅኔ ያደርግ ይሆናላ››

‹‹ታዲያ እኛንስ ምነው ዘለለን…የእኛ ፍቅር ፍቅር አይደለም ማለት ነው፡፡››

‹‹እይ አሱን አላውቅም…እኔ የራሴን ነው የነገርኩሽ››

‹‹እና ከዚህ ሁሉ ተአምራዊ በፍቅርና በፋንታሲ የተሞላ ለሊት በኃላ ብን ብለሽ መጥፋትሽ….ፍፁም ለሰሚው ግራ የሚያጋባ የማይጣጣም ነገር እኮ ነው..ለማንኛውም ተነሽ ምስርና በዛው ይዘናት ወደቤት እንሂድ›

‹‹ቡናውስ?››

‹‹ምን ችግር አለው… እዛው እናስፈላለን…….››

‹‹እንግዲያው ልብሴን ልቀይር መጀመሪያ ግን ስራ ቦታ መድረስ አለብኝ..››ብላ አዲስአለምን በቆመችበት ጥላት ወደመኝታ ክፍሏ ገባች፡፡

‹‹እንደዛ ከሆነ እኔ ቀድሜሽ ወደቤት ልሂድና ቡናውን እያስፈላው እጠብቅሻለው፡፡››አለቻት፡፡

ይቀጥላል

#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ ቤተሰብ።

👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች  500 እንደሰማይ ራቀን ቀረብ አድርጉን😃

YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍10514
#አላገባህም


#ክፍል_አስራ_ሁለት


#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ

///
ከአስር ቀን በኃላ ያሉት ባለስልጣን ከሳምንት በኃላ ደወሉለት..አልጠበቀው ነበር፡፡‹‹ሚካኤል አንድ ጥሩ ዜና አለኝ››

‹‹ምንድነው ጌታዬ?››በጉጉት ጠየቀ፡፡

‹‹ነገ ሰባት ሰዓት ላይ አባትህን እንድታገኝ  ከእስርቤቱ አስተዳዳሪ ፍቃድ አግንቼልሀለው፡፡››

‹‹በእውነት በጣም ነው የማመሰግነው›..እግዜር ይስጥልኝ››

‹‹አዎ በሰአቱ ሂድና…ቀጥታ አሁን በምልክልህ ስልክ እዛ እንደደረስ ደውልለት… አስተዳዳሪው ራሱ ይቀበልህና ሚሆነውን ያደርጋል….ሌሎች ነገሮችን እየሰራሁባቸው ነው….እስከዛው በዚህ ተፅናና…››

‹‹እሺ ጌታ ..በጣም ነው የማመሰግነው››

ስልኩን ዘጋና በደስታ ዘለለ…ልጇን እያጠባች ሁኔታውን ስትከታተል የነበረችው አዲስአለም ..‹‹ምን ተገኘ..ሎቶሪ ወጣልህ እንዴ?››ስትል ጠየቀችው፡፡

‹‹በይው…ነገ አባዬን እንድጠይቀው ተፈቀደልኝ››

‹‹በእውነት..በጣም ደስ ይላል››

‹‹አዎ….ምንድነው ይዤለት የምሄደው…..?››ሲል ከፈንጠዝያው ሳይወጣ ጠየቀ፡፡

‹‹አንተ ምን አልባት ቅያሪ ልብስ የላቸውም ይሆናል..ልብስ ምናም አዘጋጅ..እኔ ደግሞ የሚበላ ነገር አዘጋጃለው፡፡››

‹‹ትክክል ነሽ ..የእኔ ማር በጣም ደስ ብሎኛል….››

‹‹ደስ ይላል..ግን ያው አባትህ እስር ቤት ከገቡ ጀምሮ ልትጠይቃቸው በሄድክ ቁጥር በምን አይነት አቀባበል እንደሚቀበሉህ ታውቃለህ…እንዲህ በመፈንጠዝ ሄደህ በኃላ አላናገረኝም….መጥተህ አትጠይቀኝ አለኝ…ምናምን ብለህ እንዳትበሳጭ››ስትል ስጋቷን ገለፀችለት፡፡

‹‹አረ…የፈለገ ይበል እኔ አይኑን ማየት ብቻ ነው የምፈልገው….ከፈለገ ለምን  ልትጠይቀኝ መጣህ ብሎ በቡጢ  አይነርተኝም ..ግድ አይሰጠኝም››

አሳዘናት…‹‹ሁሉም ሰው ምናለ እንዳአንተ ሰው ወዳጅና ሌላውን የሚረዳ ቢሆን››ስትል በውስጦ አሰበች‹አይ እንደዛ ከተዘጋጀህ ጥሩ››አለችው፡፡

‹‹በቃ ወጣው ….በዛው ለአባዬ የሚሆን ልብስ ገዛዛለሁ››ብሎ ሚስቱን ጉንጯን ልጁን ግንባሩን ሳመና ወጥቶ ሄደ፡፡

ሚካኤል ለአባቱ ልብስና የሚበሉ የተለያዩ ትኩስ  ምግቦችን ተሸክሞ ልክ በተባለው ሰዓት ወህኒ ቤት ጊቢ ደርሶ ስልኩን ደወለ፡፡

‹‹ሄሎ ኩማንደር …ሚካኤል ነኝ…ቀጠሮ ነበረኝ፡፡››

‹‹እ ሚካኤል ….ጥበቃ ላይ ካሉት ፖሊሶች አስርሀለቃ ላቀው በልና ንገረው …ነግሪዋለው ወደእኔ ይዞህ ይመጣል፡፡››የሚል አስደሳች መልስ አገኘ፡፡

‹‹እሺ ኩማንደር አመሰግናለው››
ስልኩን ዘጋና ፊት ለፊቱ ያለውን ፖሊስ ‹አስር ሀለቃ ላቀውን› እንዲያሳየው ጠየቀው….እዛው በቅርብ የነበረ ፖሊስ ጠቆመው፡፡ማንነቱን ለፖሊሱ ነገረና ..ለአባቱ ይዞ የመጣውን እቃ እንዲያስረክ ካደረገ በኃላ ቀጥታ ወደኮማንደር ቢሮ ይዞት ሄዳ፡፡ፖሊሱ ክፉሉን ቆርቆሮ ከፍቶ አስገባውና መልሶ ሄደ፡፡

ሲገባ  የገጠመው ግዙፍና ግርማ ሞገስ ያለው ቢሮ ነው፡፡እዚህ ቀፋፊ ወህኒ ቤት ውስጥ እንዲህ አይነት የሚያምር ቢሮ ይኖራል ብሎ ገምቶ አያውቅም፡፡ፀጉራቸው ሙሉ በሙሉ ቀለሙን ቀይሮ ነጭ የሆነው   ግዙፉ ጠይም ቆፍታምና ሰው ከግዙፉ ጠረጴዛ ኃላ ባለ የቆዳ ተሽከርካሪ ወንበር ላይ ተቀምጠው ይታያሉ….በጎርናና እና ሻካራ ድምጻቸው ‹‹ግባ አቶ ሚካኤል…..››አሉት

ሄደና ወደእሳቸው ቀርቦ ለሰላምታ እጁን ዘረጋላቸው…በመጠኑ ከመቀመጫቸው እንደመነሳት አሉና እጃቸውን ዘርግተው ጨበጡትና‹‹ተቀመጥ አቶ ሚካኤል›

እሺ ብሎ አንዱን ወንበር ሳበና ተቀመጠ‹‹ኩማንደር ስለአስቸገርኩት ይቅርታ….ያው የቤተሰብ ጉዳይ  ስለሆነብኝ ነው››ሲል  ተናገረ፡፡

‹‹ይገባኛል…እንደውም ጥሩ ልጅ ስለሆንክ መመስገን አለብህ…መቼስ ማረሚያ ቤታችን በአባትህ ላይ የወሰደው አቋም ለምን እንደሆነ ይገባሀል አይደል?አዎ ይገባሀል እንጂ …በእኛ ልትበሳጭ ፍፅም አትችልም፡፡››

‹‹አዎ በትክክል ይገባኛል….››ሲል በአጭሩ መለሰ፡፡

‹‹አሁን ያው ከአንተ ጋር እየተነጋገርን ሁኔታዎች በፈቀዱ መጠን ሁኔታዎችን ለማስተካከል እንሞክራለን….ዋናው አንተ አባትህንን  ምን ያህል ?ማገዝ ትፈልገለህ የሚለው ነው››አሉና ፈገግ ብለው በሲጋራ የበለዘ ጥርሳቸውን አሳዩት፡፡

‹‹ኮማንደር አባቴ የሞት ፍርድ ተፈርዶበት መሞቻ ቀኑን የሚጠብቅ ሰው ነው…እና ያ ቀን አስኪደርስ ድረስ  በተቻለ መጠን በተመቻቸ ሁኔታ እንዲያሳልፍ ማንኛውንም ነገር ለማድረግ ፍቃደኛ ነኝ፡፡አባቴ ይሄንን ቀፋፊ ወንጀል ሰርቶ ወህኒ ቤት ከመግቱ በፊት ለቤተቡ አይደለም ቸገረኝ ላለ ሰው ሁሉ ልብ የሚያዝንና እጁ የሚፈታ መልካምና የተከበረ ሰው ነበር…..ምንም ሆነ ምንም ፍፃሚዊ እንዲህ አሳዛኝ መሆን የለበትም፡፡

‹‹ጥሩ እንደዛ ከሆነ ማድረግ ይምንችለውን ሁሉ እናያለን፡፡››አሉን ወደፊት ተንጠራርተው መጥሪያውን ተጫኑ..አንድ ፖሊስ መጣና ወታደራዊ ሰላምታ ሰጠ…‹‹ሳጂን  ታራሚ ቅጣውን እዚህ አስመጣልን››ሲሉ ትዕዛዝ ሰጡ
ፖሊሱ ትዕዛዙን ተቀበለና ተመልሶ ወጥቶ ሄደ….ከ5 ደቂቃ በኃላ እስከአሁን ያለሳተዋለው በኩማንደሩ መቀመጫ በቀኝ በኩል የምትገኝ ጠበብ የጀርባ በራፍ ተቆረቀረ…ኮማንደሩ ዝርጥት ሰውነታቸው እየከበዳቸው በመከራ  ተነሱና በራፉ ከውስጥ ከፍተው ወደመቀመጫቸው ተመለሱ፡፡ አይኖቹን የተከፈተው በራፍ ላይ እንደተከለ መጠበቅ ጀመረ…ሰው ከማየቱበፊት ብረት ቅጭልጭልታ በጇሮው ሞላ..…ከዛ በተቀመጠበት ደንዝዞ ቀረ..አባቱን ከስድስት ወራት በፊት ነው ያየው…ሰው በስድስት ወር በዚህ መጠና ሊቀየር እንደሚችል ግምቱ የለውም ፡ፀጉሩ ተንጨፍርሮ ተንጨፍርሮ ጉድሮ ሆኖ ግንባሩ ላይ ተደፍቷል…ፂሙ አድጎ ግማሽ ፊቱን ሸፍኖት ያረጀ አንበሳ አስመስሎታል…ከመክሳቱ የተነሳ ሁለቱ ጉንጮቹ አንድ ላይ የተጣበቁ ይመስላል፡፡አይኖቹ ጥልቅ ጉድጓዱ ውስጥ ያሉ ደማቅ አንፖሎች ነው የሚመስሉት…ሚካኤል እንባው ዝርግፍ አለ..ኮማደሩ ከተቀመጡበት ተነሱና ..ለብቻችሁ ጊዜ ልስጣችሁ..አንድሰዓት አላችሁ……በፊት ለፊተኛው በራፍ   ክፉሉን ለቀውላቸው  ወጡና  ከውጭ ቀርቅረውባቸው ብቻቸውን ተዋቸው…
እንደምንም እራሱን አበረታቶ ከተቀመጠበት ተነሳና ወደአባቱ ሄደ…ልጅ እያለ ባለግርማ ሞገሳሙ አባቱ  ወደ ቤት መምጣቱን የሚያውቀው የመኪናውን ክላክስ ሲሰማ ነበር..ካዛ ከወንድሙ ጋር ሮጠው ከቤት ይወጡና  ወደእሱ ይንደረደራሉ…ከዛ ለልጆቹ የገዛላቸውን ፍራፍሬ ወይም ሌሎች ጣፍጭ  ነገሮች የያዘ ፔስታል ይዞ ከመኪናው ሲወርድ እሱን ጨምሮ ሶስቱም ልጆቹ በሽሚያ አንዱ ቀኝ እግሩን ሌላው ግራ እሩን ያቅፍትና በልዩ ፈንጠዝያ ይቀበሉታል…እሱም ስራቸው ይንበረከክና አንዱን ጉንጩን ሌላዋን ግንባሩን እያሳመና እየዳበሰ ይዞቸው ወደቤት ይገባል…አባትዬው ለልጆቹ እንስፍስፍ የሚባል አባት ነበር..በተለይ  ዬቱ ታላቅ የሆነችውን ሴት ልጁን በልዩነት ንው የሚወዳት…እሷም በአባቷ በምንም አይነት ሁኔታ የማትደራደር  የእሱ ተመራጭ ልጅ ነበረች…እና እንደዛ ኩሩና ሽቅርቅር የነበረው አባቱ አሁን አፅሙ ብቻ ነው ያለው..ሄዶ በፍራቻ ተጠመጠመበት.. ጠረኑ ወደኃላ ይገፋተራል…አባትዬው ምንም አይነት ምላሽ አላሳየውም..እየጎተተ ወደወንበሮቹ ወሰደውና አስቀመጠውና ከፊት ለፊቱ ተቀመጠ፡፡

‹‹አባዬ እንዴት ነህ?››

ለእሱ መልስ ከመስጠት ይልቅ ‹‹ለምን እንደዚህ አደረክ?››ሲል አንቧረቀበት፡፡

‹‹ማለት? ምን አደረኩ?››ምን ስህተት እንደሰራ ባለማወቅ በፍራቻ ጠየቀ፡፡

‹‹ለምን አገኘኸኝ..?እንዴት እንደተቀጣሁና ምን አይነት ቀፋፊ አውሬ እንደሆንኩ ለማየት ነው የመጣኸው?››
👍559👏1
‹‹አባዬ እንዴት እንዳዛ ታስባለህ..?እኔ እኮ በእያንዳንዱ ቀን ስለአንተ እያሰብኩና እየተጨነቅኩ ነው ማሳልፈው….አባዬ አንተ ቀፋፊም አውሬም አይደለህም..አንተ አባቴ ነህ..መቼም ችላ ልልህ አልችልም..ማንነቴ ነህ…››

‹‹ግን እስከአሁንም እህትህንና አናትህን እንደገደልኳቸው ታምናለህ?››ሲል ፈታኝ ጥያቄ ጠየቀው፡፡

‹‹አባዬ ይሄንን ጉዳይ እኮ ከታሰርክበት ጊዜ ጀምሮ በተገናኘን ቁጥር ደጋግመህ የምትጠይቀኝ ነገር ነው…አሁን የእኔ ማመን እና አለማመን ምን ፋይዳ አለው…አንተን ከእስር አያስለቅቅህ…አንተም እኮ ገድያለው ብለህ ነው ቃልህን የሰጠኸው ››

‹‹ለእኔ በጣም ልዩነት አለው…››
‹እንግዲያው ንገረኝ…ገድለሀቸዋል?››ሚካኤል ፍርጥም ብሎ አባቱን ጠየቀ፡፡

‹‹አልገደልኳቸውም፡፡››መለሰለት
‹‹በቃ እንደዛ ከሆነ …እኔ በጣም አምንሀለው..››

‹‹አይ እንዲህ በቀላሉማ ልታምነኝ አትችልም.. የተላለፈብኝ ፍርድ ተፈጻሚ ሆኖ ከመሞቴ በፊት አንድ ውለታ እንድትውልልኝ እፈልጋለው፡፡››

‹‹ምን አባዬ? የፈለከውን ነገር ጠይቀኝ..››

‹‹እኔ እናትህንና እህትህን እንዳልገደልኳት በትክክል አጥንተህ እንድታረጋግጥ እና ከመሞቴ በፊት እንድታሳውቀኝ እፈልጋለው፡፡››ያልጠበቀው ጥያቄ ነው፡፡

‹‹አባዬ …ይሄ እኮ ከባድ ጉዳይ ነው..ያንን እንዴት ብዬ ማረጋገጥ እችላለው?ጉዳዩ እኮ በአቃቢ ህግ ተመርምሮ አንተን የሚደግፍ ምንም መረጃ አልተገኘም…››

‹‹አሁን ወደቤት እንደተመለስክ መኝታ ቤት የእኔና የእናትህ ፎቶ የተሰቀለበት ቦታ ላይ ፎቶውን አንሳውና እዛ አካባቢ ያለውን ግድግዳ ብሳው…ግድግዳ ውስጥ መረጃዎች አሉ..እነሱን በጥንቃቄ እያቸው…ምርመራውን ከየት እንደምትጀምር ፍንጭ ይሰጡሀል፡፡››

‹‹እንዴ አባዬ..እንደዛ ከሆነማ እንደገና ይግባኝ ጠይቀን የሞት ፍርድህንም ልናስለውጥ የምንችልበት እድል ይኖረናል፡፡››በጉጉት ጠየቀ፡፡

‹‹አይ አይኖረንም…ያ እንዲሆንም አይደለም የእኔ ፍላጎት …እኔ ልጆቼ ከመሞቴ በፊት ልክ እንደልጅነታቸው በንፅህ አይናቸው ልክ እንደኣባታቸው በፍቅር እንዲያዩኝ ብቻ ነው፡፡እና ከዛ በሰላም ማረፍ ነው የምፈልገው››

‹‹እሺ..እንዳልከኝ አደርጋለው››አለና ኪሱ ገብቶ ሶስት ፎቶ አወጣና ሰጠው…እጁ ላይ የተንጠለጠለውን ግዙፍ ሰንሰለት እያንቀጫቀጨ ፎቶዎቹን ወደአይኑ አስጠግቶ  ተመከለተው፡፡

‹‹የዛሬ ወር አካባቢ ሰርጌ ነበር፡፡ከአዲስአለም ጋር መጠነኛ ሰርግ አድርገና ተጋብተናል…››ሚካኤል ስለፎቶው በአጭሩ  አስረዳው፡፡

‹‹ጥሩ ..የተባረከ ትዳር ይሁንላችሁ ..››አለና ሁለተኛውን ፎቶ ገለጠው፡፡‹‹ቅዱስ ነው…››
እስከአሁን በጥንካሬ የቆዩት አይኖቹ ሰነፉና እንባውን ዘረገፈው…‹‹ቁርጥ አንተን ነው የሚመስለው..በእሱ እድሜ እያለህ እሱኑ ነበር የምትመስለው››

‹‹አባዬ ይሄንን ምስክርነት እናቱ ብትሰማ ደስ ይለኝ ነበር..እኔን ነው የሚመስለው እያለች ሁሌ ነው ምትከራከረኝ፡፡››

‹‹ይሁን በጥበብ ይደግላችሁ››አለና ሶስተኛውን ፎቶ ማየት ጀመረ…ምንም መናገር አልቻለም…ከሶስት ደቂቃ በላይ ፎቶው ላይ እንደፈዘዘ ቆየና ‹‹ሙሉ ሰው ሆኖል…ስለታረቃችሁ ደስ ብሎኛል››

‹‹እኔም ደስ ብሎኛል…ያው ሙሉ በሙሉ መታረቅ አይባልም..ቢሆንም ቢያንስ በልመናም ቢሆን ሰርጌ ላይ ተገኝቷል..ነገ የሚፈጠረውን ደግሞ ማን ያውቃል…››

‹‹አዎ..ያልኩህን ነገር ማድረግ ከቻልክ እኔን በሰላም እንዳርፍ ከማድረግህም በላይ እሱንም ትፈውሰዋለህ…በመሀከላችሁ ያለውንም የወንድማማች ግንኙነት እንደአዲስ እንዲያብብ ታደርጋለህ፡፡››

‹‹አባዬ ለራሴ ስል ማድረግ የምችለውን ሁሉ አደራጋለው…አንተንም እስርቤት ውስጥ ያለህን አያያዝ እንዲሻሻልልህ የተቻለኝን እየሞከርኩ ነው…አባ እባክህ አንተም እንዲጨክኑብህ ምክንያት አትስጣቸው፡፡››

‹‹ስለእኔ አታስብ…ተመቸኝም አልተመቸኝም ያን ያህል ለውጥ የለውም፡፡››

‹‹ተው እንጂ አባዬ…..ለእኔ ስትል….››ንግግሩን ሳይጨርስ የበራፉ መከፈት ድምፅ  ሲሰማ አቋረጠው… ኮማንደሩ ናቸው የገቡት፡፡

‹‹አልጨረሳችሁም››
‹‹ጨርሰናል…ኩማንደር አመሰግናለው..አባዬ አንዳንድ ቅያሬ ልብስና ምግብ አምጥቼሀለው …ይሰጡሀል››

‹‹እሺ ..እንዳልኩህ አድረግ›› ብሎ ከተቀመጠበት ተነሳና የእጁንና የእግሩን ሰንሰላት እያንቀጫጨለ ወደ በራፉ ሄደ..ኩማንደሩ ቀድመው ወደ ጠባብ የኃላ በራፍ ሄዱና ከፈቷትና ውጭ በተጠንቀቅ ለሚጠብቁት ፖሊሶች ምልክት ሰጡ…አንዱ ፖሊስ ዘሎ ወደውስጥ ገባ…  ከዛ ቅጣውን ይዞት ወጣ… ኩማንደሩ በራፉ ከውስጥ ዘጉና ወደ ክብር ወንበራቸው ተመልሰው ቁጭ አሉ

‹‹እሺ አቶ ሚካኤል እንዴት ነበር?››

‹‹በጣም ደስተኛ እንድሆን ነው ያደረጉኝ…. በጣም አመሰግናለው…ከዚህ በላይ የእርሷንም ጊዜ አልሻማቦት ..ግን ከመሄዴ በፊት እንደው ድፍረት ባይሆንብኝ አንድ ነገር ላስቸግሮት ነበር››

‹‹በትልቅ ሰው በኩል ነው የመጣህብኝ..ያሰብከውን ነገር ጠይቅ ….የሚሆን ከሆነ ምንም አታስብ››ሲሉ አበረታቱት፡፡ኪሱ ገባና በካኪ ፖስታ የታሸገ ብር አወጣ‹እንደው የአባቴን ነገር ለማሻሻል ..ማለቴ ፀጉሩን ቢስተካከል ያመጣሁለትን ልብስ ቢለብስና ሰውነቱ ትንሽ መለስ እንዲል ማደረግ ከተቻል .ለዛ የምትሆን ትንሽ ብር በእርሶ በኩል ለወህኒ ቤቱ ለማበርከት ፈልጌ ነበር፡፡››

የኩማንደሩ ፊት በቅፅበት ጥርስ በጥርስ ሆነ‹‹ሚካኤል..በእውነት ትልቅ ሰው ነህ…ወህኔ ቤታችን በአንተ አይነት ቀና ሰዎች ካልታገዘ በመንግስት ባጀት ብቻ ሁሉንም ነገር ማሟለት የሚችል አይደለም…አመሰግናለው››ብለው በፈገግታ ተቀበሉትና የጠረጴዛው ኪስ ውስጥ ከተቱት፡፡

‹‹በእውነቱ ምስጋናው የእኔ ነው፡፡በሉ ደውልሎታለው፡፡››

‹‹አረ ደውል… በፈለከው ሰዓት ደውል…››ተሰናበታቸውና በደስታ ውህኒ ቤቱን ለቆ ወጣ፡፡

ይቀጥላል

#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።

👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች  500 መግባት አለበት ይሄ ድርሰት እስከሚያልቅ

YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍10412👏2
#አላገባህም


#ክፍል_አስራ_ሶስት


#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ

////
ሚካኤል ከወህኒ ቤት እንደመጣ ቀጥታ ወደሰፈር ነው ያመራው፡፡ወደቤት ሲገባ አዲስ አለም ከልጇ ጋር እየተዳረቀች ሳሎን ውስጥ ቢያገኛትም ማንኛቸውንም ምንም ሳያናግር ቀጥታ ወደመኝታ ቤት ነበር የተንደረደረው፡፡

‹‹ሚኪ…ምን ሆነሀል.?.ዛሬ ደግሞ ሰላምታ የለም እንዴ?››

‹‹መጣሁ..››ብሎ ብቻ  ወደመኝታ ቤት ገባ…አባቱ የነገሩትን ፎቶ ከግድግዳ ላይ አነሳ ..ከግድግዳው ጋር ተመሳስሎ የተሰራ ነው…በቀላሉ በእጅ የሚፈረከስ አይነት አይደለም…ከእንደገና ተነደርድሮ ወጣና በጓሮ በኩል ወደ ገራጅ በመሄድ መዶሻ እና መሮ  ይዞ መጣ….‹‹አዲስ አለም ቅዱስን ከወለሉ ላይ አንስታ አቀፈችውና ወደመኝታ ቤቱ ተንቀሳቀሰች…እሷ ከመድረሷ በፊት ሚካኤል ወደውስጥ ገብቶ ከውስጥ ዘጋባት

‹‹እንዴ ሚኪ….ምን እየሆንክ ነው…?ለምንድነው የምትዘጋብን?››

‹‹አዲስ..እባክሽ ጥቂት ደቂቃዎችን ስጪኝ……››ብሎ መሮውንና መዶሻውን በመጠቀም  ግድግዳውን መቆርቆር ጀመረ…ግድግዳ ውስጥ የተቀመጠውን የአባቱን ሚስጥራዊ እቃ ለማግኘት 3 ደቃቃ ያህል ፈጀበት…በላስቲክ በስነሰርአት የተጠቀለለ ነው፡፡አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠና የላስቲኩን እሽግ ፈቶ አልጋው ላይ ዘረገፈው፡፡….አምስት የሚሆኑ ፎቶዎች አንድ ሜሞሪ ካርድ  ..አንድ ደብዳቤ ነው፡፡፡

መጀመሪያ ፎቶዎቹን አነሳና ተራ በተራ መመልከት ጀመረ…የመጀመሪያው ፎቶ ላይ  አናትዬው የሆነ ሰው ክንድ ላይ ተደግፋ በፈገግታ ስትፍለቀለቅ ይታያል..ጭንቅላቱን የሆነ መርፌ ነገር ጠቅ አደረገው….ይሄ ሰው በህይወት ዘመኑ አይቶት አያውቅም…የእናቱን ዘመዶች ሁሉንም ያውቃል…ታዲያ ይሄ ማን ነው?፡፡ሁለተኛውን ፎቶ  ገለጠና ተመለከተ…እናትዬው እነሱን ከመውለዷ በፊት ገና ጨቅላ ወጣት ሆና የተነሳቸው ፎቶ ነው..ግን አሁንም ያው ሰው አንገቷ ላይ ተጠምጥሞ በፍቅር ጉንጯን ሲስማት ይታያል…ፎቶውን ገለበጠው…ልቅም ባለ የእጅ ፅሁፍ በአንድ መስመር የተፃፈ ፅሁፍ አለ ‹‹ንጥፍ ወርቅ ፍቅሬ በጣም አፈቅርሻለው….ያንቺው ለሚ በቀለ፡፡››ይላል፡፡
ሁሉንም ፎቶዎች በየተራ እየገለባበጠ ተመለከተው…ተመሳሳይ የሁለቱ ፎቶ ነው…ሲላፉ ሲሳሳሙ….ሲጎራረሱ የተነሱት ፎቶ ነው፡፡
ቤታቸው የወላጆቻቸውን ትዝታ የሚዘክሩ ሁለት ግዙፍ የፎቶ አልበሞች እዳሉ ያውቃል….እናትና እህቱ በአሰቃቂ ሁኔታ ከሞቱ በኃላ በጣም ሲከፋውና ትዝ ሲሉት ለብቻው ክፍል ዘግቶ ተደብቆ  ይመለከት ነበር፡፡እና እዛ አልበም ውሰጥ ዘጠና ፐርሰንት ፎቶ የእሱና የእህትና ወንድሙ ፎቶዎች ፤የበዓል ዝግጅት ፤ የህፃናቱ የልደት በዓል ማስታወሻ ናቸው የሞሉት..እናትና አባቱ በልጆቹ የደስታ ድባብ ውስጥ እንደድምቀት እዚህም እዛም ጣል ተደርገው የተነሱት ነው እንጂ እንዲህ እናቱ ከሌላው ሰውዬ ጋር እንዳደረገችው አይነት አማላይ ፎቶዎች ተነስተው አላየም፡፡

ፎቶውን አስቀመጠና ወረቀቱን አንስቶ አነበበው…
ይድረስ ለምወድሽ ፍቅሬ ንጥፍ ወርቅ …
ይህንን ደብዳቤ ስፅፍልሽ ከአይኖቼ እንባ ሳይሆን ደም እያፈሰስኩ ነው፡፡  ታውቂያለሽ እኔ ከኤለመንተሪ ጀምሮ በጣም ነው የማፈቅርሽ..አንቺም እንደምታፈቅሪኝ አውቃለው፡፡ብዙ አቅድና ብዙ ፕሮግራም ነበረን፡፡በቅርብም ለመጋባት ተነጋግረንና ተማምለን ነበር፡፡አሁን ግን ያንን ቃሌን ማክበር አልችልም፡፡አባዬ ምን ያህል ኃይለኛ እና ጥብቅ ሰው እንደሆነ ታውቂያለሽ  ..አሁን አሜሪካ ካለው ወንድሙ ጋር ተነጋግሮ አሜሪካ እንድሄድ ወስኖ ሁሉም ፕሮሰሶች ጨርሶ ሊልከኛ ነው…ማለቴ… አሁን ይሄ ደብዳቤ ሲደርስሽ ምን አልባት እኔ በርሬም ሊሆን ይችላል፡፡

ይቅር በይኛ…..ያንቺው  ለሚ በቀለ፡፡ይላል
እዛ ደብዳቤ ላይ ብዙ የተንጠባጠቡ የእንባ ጠብታዎች ይታያሉ፡፡ሚካኤል ያየውም ሆነ ያነበበው ነገር  ምንም እየገባው አይደለም..ከውጭ ደግሞ አዲስአለም የመኝታ ቤቱን በራፍ እየቆረቆረች እየረበሸችው ነው፡፡ከተቀመጠበት ተነሳና ሄዶ በራፉን ከፈተ፡፡ በራፉ ላይ ልጇን አቅፋ ተገተትራ በድንጋጤ በድን የሆነችውን አዲስ አለም ላይ አፈጠጠባት፡፡

‹‹አዲስ ምንድነው?››

‹‹እንዴት መኝታ ቤቱን በላይህ ላይ ዘግተህ ምን እያደረክ ነው?››በስጋትና በፍራቻ ተወጥራ ጠየቀችው፡፡

‹‹ኡፍ …ስራ ይዣለሁ ስልሽ አትሰሚም…..ባክሽ አትረብሺኝ››በማለት አንቧረቀና መልሶ ዘጋባት፡፡ከዛ  ወደአልጋው ተመለሰ፡፡አዲስአለም በመጀመሪያ ከደነገጠችውን  በላይ ደነገጠች…ሚካኤል ምንም ባልገባት ነገር እንዲህ አመናጭቋት አያውቅም፡፡

ወደሳሎን ተመለሰችና ፀአዳ ጋር ደወለችላት፡፡
ስታወራ ድምፃ ይንቀጠቀጣል‹‹ሄሎ ፀዲ..አሁኑኑ ወደቤት ነይ››
‹‹እንዴ ምን ሆንሽ..?

ቅዱስ አመመው እንዴ?››
‹‹አይደለም..አባትዬው ነው፡፡››

ፀአዳ በጣም ደነገጠች‹‹እንዴ  ሚኪ ምን ሆነ?››

‹‹እኔ እንጃለት… ቅድም አንቺ ጋር የመጣሁ ጊዜ አባቱን ለመጠየቅ ወህኒ ቤት ሄዶ ነበር…ከዛ ሲመለስ እንደእብድ አድርጎት መኝታ ቤቱ ገባ..ከዛ ወጣና መዶሻና መሮ ይዞ ገብቶ በራፉን ከውስጥ በመዝጋት ግድግዳውን ሲነድለው ነበር…አንኳኩቼ ምን እንደሆነ ስጠይቀው አጓርቶብኝ መልሶ ዘጋው…እህቴ ቶሎ ድረሺኝ…የቀትር ጂኒ ሳያጠናግረው አይቀርም››

‹‹ስለአባቱ መጥፎ ነገር ሰምቶ ይሆን እንዴ?››

‹‹መሰለኝ….ወይ በፈጣሪ ምን አልባት እዛ ሲደርሰ ገድለዋቸው እንዳይሆን ነው የምፈራው..እንደዛ ቢሆንስ በራፍ አስዘግቶ ግድግዳ ያስንዳል እንዴ…?››

‹‹በቃ መጣሁ ..እስከዛው ተረጋጊ››አለቻትና ስልኩን ከመዝጋቷ በፊት ቦርሳውን አንጠለጠለችና መንገድ ጀመረች፡፡

ሚካኤል ሜሞሪውን አነሳና ስልኩ ውስጥ ከተተው፡፡ሁለት ፎልደሮች  አሉት፡፡አንደኛውን ከፈተ ….በምስሉ በቅድሚያ ምትታየው እናቱ ነች፡፡አዎ ቡቲክ ቤታቸው ውስጥ ሆና ልብሶችን ሰታስተካከል ይታያል…ወዲያው አንድ በእሷ እድሜ ያለ ሰው  መጣ …የሰውዬው ጀርባው ነው ሚታዬው እናትዬው ግን በሰውዬው መምጣት ስትደነግጥ ይታያል፡፡

‹‹ለሚ እንዴት መጣህ?››አገላብጣ እየሰማችው ትጠይቀዋለች፡፡

‹‹እንዴት መጣህ ነው እንኳን ደህና መጣህ ነው የሚባለው?እዚህ ስብሰባ ነበረን …ሳላይሽ ተመልሼ መሄድ አልቻልኩም›››

‹‹እንዴ ከሶስት ቀን በኃላ ቀጠሮ ነበረን እኮ…››

‹‹እሱም እንዳለ ነው…ግን እኔ እኮ በየቀኑ ላገኝሽ ነው የምፈልገው…እንደውም ሙሉ በሙሉ የእኔ እንድትሆኚ ነው የምፈልገው፡፡››

‹‹እሱንማ አስረግዘኘኝ  ጥለኸኝ አሜሪካ ከመሄድህ በፊት   ማሰብ ነበረብህ፡፡››

‹‹ይሄንን እኮ ብዙ ጊዜ  ተነጋግረንበት  ሁኔታውን አስረድቼሽ ይቅር ብለሽኛል..አይደል እንዴ የእኔ ፍቅር?››

‹‹አዎ ግን …ይቅር አልኩህ ማለት ለአመታት የገነባሁት ትዳሬንና ልጆቼን በትኜ ወደአንተ ለመመለስ እፈልጋለው ማለት አይደለም፡፡››

‹‹ልጆችሽን በትኚ አልልኩም እኮ ….ባልሽን ፍቺና ልጆቹን ይዘሽ ነይ ነው፡፡›››

‹‹አይ ያንን ሳደርግ ቅጣው እጁን አጣጥፎ የሚቀመጥ ይመስልሀል….?እሱ ምንም እንከን የማይወጣለት ድንቅ አባትና ምርጥ ባል ነው፡፡ልጆቹን እንዴት እንደሚወድ እና እንዴት እንደሚንከባከብ ብታውቅ እንዲህ ለማለት አትደፍርም..በተለይ ትርሲትን በልዩ ሁኔታ ነው የሚወዳት…ሲጠራት እኮ እናቴ ነው የሚላት…እሷስ ብትል..?››

‹‹ግን እውነተኛ ልጁ አይደለችም…ትርሲት የእኔ  ልጅ ነች፡፡››

ሚካኤል በሚሰማው ነገር ሆዱ ሲገለባበጥ ይታወቀዋል…አረ እንደውም ሊያስታውከው እየተናነቀው ነው፡፡

‹‹አረ ድምጽህን ቀንስ..ድንገት ሰው ቢሰማህስ?››
👍6311
‹‹ይስማ..፣ባላሳድጋትም ልክ እንደእሱ ሁሉ እኔም ልጄን እወዳታለው፤ደግሞ የጊዜ ጉዳይ ነው እንጂ የሆነ ቀን በሆነ መንገድ እወነቱ ለሁሉም ሰው ግልፅ መሆኑ አይቀርም…››

‹‹በል አሁን  ሂድ ቅጣው ሊመጣ ይችላል››

‹‹ሄዳለው…..ግን ያልኩሽን አስቢበት፡፡››

ቨዲዬው ይቆረጣል….ሚካኤል ስለገዛ እናቱ ሳይሆን ስለሆነች በተረት አለም ውስጥ ስለሚያውቃት ሴሰኛ ሴት ታሪክ  እየሰማ ነው የመሰለው…፡፡

‹‹አባዬ….ይሄንን ሁሉ ነገር አውቀህ  እንዴት ልትቋቋመው ቻልክ?››ጠየቀ….ይህ  እስከአሁን ያየዋቸው መረጃዎች ሁሉ እኮ አባቴ  የተፈረደበትን ወንጀል ለምን እንደፈፀመው ድጋፍ የሚሰጡ መረጃዎች ናቸው፡፡‹‹እንዴት ነው እሱ ግድያውን እንዳልፈፀመ የሚያረጋግጠ መረጃ ከዚህ ዝባዝንኬ ቆሻሻ ታሪክ ውስጥ ማውጣት የምችለው?››ሲል እራሱን  ጠየቀ፡፡

‹‹እህቴ ..ታላቅ እህቴ የአባዬ ልጅ አይደለችም?››.ጨጓራው ሲለበልበው ተሰማው… ሁለተኛውን ቪዲዬ ከፍቶ ሌላ ጭንቅላትን የሚያሲዝ ዜናን ለመስማት ተዘጋጅቷ እያለ የመኝታ ቤቱ በራፍ በሀይለኛው ተንኳኳ፡፡

‹‹ሚኪ..ክፈትልን…ሚኪ››ሁለቱ ሴቶች እየተፈራረቁ ቀወጡት፡፡
‹‹እ አኝቺም ተጨመርሽ..››አለና ፎቶዎቹንና ደብዳቤውን መልሶ ላስቲክ ውስጥ ከተተና የጃኬት ኪስ ውስጥ ከቶ ወደበራፉ ሄደና ከፈተ
አዲስአለም ፀደይ በራፍ ላይ የሆነው እየተቁለጨለጩ አያቸው‹‹እ ደውላ ጠራችሽ?››አለና ክፍሉን ለቆ ወጣ፣ ከፍራቻቸው ሳይላቀቁ ከኃላው ተከተሉት፡፡

ይቀጥላል

#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።

👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች  500 መግባት አለበት ይሄ ድርሰት እስከሚያልቅ

YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍7812🔥3👎1
አትሮኖስ pinned «#አላገባህም ፡ ፡ #ክፍል_አስራ_ሶስት ፡ ፡ #ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ //// ሚካኤል ከወህኒ ቤት እንደመጣ ቀጥታ ወደሰፈር ነው ያመራው፡፡ወደቤት ሲገባ አዲስ አለም ከልጇ ጋር እየተዳረቀች ሳሎን ውስጥ ቢያገኛትም ማንኛቸውንም ምንም ሳያናግር ቀጥታ ወደመኝታ ቤት ነበር የተንደረደረው፡፡ ‹‹ሚኪ…ምን ሆነሀል.?.ዛሬ ደግሞ ሰላምታ የለም እንዴ?›› ‹‹መጣሁ..››ብሎ ብቻ  ወደመኝታ ቤት ገባ…አባቱ የነገሩትን…»
#አላገባህም


#ክፍል_አስራ_አራት


#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
/////

ሚካኤልና ፀአዳ አንድ ሬስቷራንት ቁጭ ብለው ተፋጠዋል፡፡ከሁለቱም ፊት ለፊት ተከፍቶ የተቀመጠ ቢራ አለ..አንዳቸውም ግን አንስተው አልተጎነጩለትም፡፡

‹‹ለምን ጊዜችንን ትጨርሳለህ…የሆንከውን ካልነገርከኝ እንደማለቅህ ታውቃለህ››

‹‹ፀዲ..ለምን ችክ ትያለሽ..?ምንም አልሆንኩ የስራ ጉዳይ ነው አልኩሽ እኮ››

‹‹እኮ ግድግዳ በመዶሻ የሚያስነድል ምን አይነት የስራ ጉዳይ ነው?፡፡ሚኪ እኔ እኮ ለአመታት ነው የማውቀው..አንተን የስራ ጉዳይ በዚህ ልክ ሊያበሳጭህ…ኦረዲ አብደሀል እኮ››

‹‹ተይ ፀዲ አታጋኚ››

‹‹አጋነንኩ እንዴ…?የማትነግረኝ ከሆነ …››አለችና እጇን ወደ ሱሪ ኪሷ ሰዳ ስልኳን አወጣች፡፡
‹‹ምን ልታደርጊ ነው?››ግራ በመጋባት ጠየቃት፡

‹‹ብቻዬን አልቻልኩህም..ለአዲስ ደውልላትና ትምጣ..ከዛ ለሁለት እንሞክርሀለን››

‹‹በፈጠረሽ……የእሷን ጭቅጭቅና ለቅሶ የምሸከምበት ትእግስቱ የለኝም››

‹‹እና ንገረኛ››

‹‹እሺ ነግርሻለው››
ስልኩን ጠረጴዛ ላይ ከቢራ ጠርሙሱ ጎን አስቀመጠችና ሙሉ ትኩረቷን ወደእሱ አደረገች፡፡
ለተወሰኑ ደቂቃዎች ቁዘማ በኋላ እንደምንም አፉን ከፈተ‹‹የአባቴ ጉዳይ ነው››

‹‹እሱንማ አውቄለው…ከዛ ውጭ አንተን በዚህ ልክ ሊረብሽ የሚችል ሌላ ጉዳይ የለም…በዝርዝር ንገረኝ፡፡

‹‹አባቴ እናቴንም ሆነ እህቴን እንዳልገደላቸው ነገረኝ…እኔም አምኜዋለው››

ፀአዳ ክፉኛ ደነገጠች‹‹እና ማን ነው የገደላቸው..?ማለቴ እንዴት ሞቱ?››ተንተባተበች፡፡

‹‹እሱን አላውቅም…አባቴ ግን ከመሞቴ በፊት እናትህንና እህትህን እኔ እንዳልገደልኳቸው በትክክለኛ ማስረጃ አረጋግጥልኝ፡፡ከመሞቴ በፊት ልጆቼ እኔ ንፅህ ሰው መሆኔን ማወቃቸውን ማረጋገጥ እፈልጋለው››አለኝ በማለት ሙሉውን ታሪክ በዝርዝር ነገራት፡፡

‹‹እና አሁን ምን ልታደርግ ነው…?እንዴት አድርህ ማረጋገጥ ትችላለህ?››

‹‹ግድግዳውን የናድኩት ለዛ ነበር..አባቴ እዛ ግድግዳ ውስጥ የደበቃቸው የተወሰኑ ማስረጃዎች ነበሩ..አለና ስልኩን ከፍቶ  በሚሞሪ ያሰቀመጣቸውን ቪዲዬዎች አስደመጣት፡፡ሽምቅቅ አለች፡፡

‹‹በጣም ያሳፍራል አይደል?››አላት፡፡

‹‹በእውነት ምን እንደምልህ አላውቅም››ስትል መለሰችለት፡፡

‹‹አየሽ ክህደት ምን እንደሆነ ምን አይነት ህመም እንደሚያስከትል ከእኔ በተሻለ አንቺ ታውቂያሽ..አባቴ እነዚህን ሁሉ መረጃዎች ካወቀ በኋላ ሚስቱ እሱን ሳይሆን ሌላ ሰው እንደምታፈቅር ከተረዳ በኋላ…በጣም የሚወዳት ቀምጥል ልጁ የእሱ ሳትሆን የሌላ ሰው ልጅ እንደሆነች ካወቀ በኃላ  ….የሁለት መንታ ወንድ ልጆቹ እናት እሱን ጥላ ወደልጅነት ፍቅረኛዋ ልትሄድ ዝግጅት ላይ እንዳለች በግልፅ ካወቀ በኋላ  ምንድነው ማድረግ ያለበት?ይሄንን ሁሉ በደል እንዴት መቋቋም ይችላል…?እና  እሱ ቢቀውስና የእብድ ስራ ቢሰራ ይፈረድበታል?››

‹‹በጣም የተወሳሰበ ነገር ነው…ግን እኮ አላደረኩትም ብለውሀል….›››

‹‹እሱማ  አዎ እወነቱን እንደሆነ ደግሞ እርግጠኛ ነኝ….ግን እንዳውቀው ካስቀመጠልኝ መረጃ አንድም እሱ እንዳለደረገው የሚገልጽ ፍንጭ ማግኘት አልቻልኩም..እና መተንፈስ እስኪያቅተኝ ድረስ በጣም ግራ ተጋብቻለው፡፡

‹‹ምን እንደገረመኝ ታውቃለህ?››አለች፡፡

ትኩረቱን በሙሉ ወደእሷ ሰበሰበና‹‹ምን? ››ሲል ጠየቃት፡፡
አባትህ በግድያው ተጠርጥረው ፍርድ ቤት በሚመላሰሱበት ጊዜ ይሄንን አሁን ለአንተ የሰጡህን መረጃዎች ለምን ለፍርድ ቤቱ አላቀረቧቸውም….ቢያንስ እኮ የተፈረደባቸው የሞት ቅጣት ወደእድሜ ልክ ይቀየርላቸው ነበር፡፡››

‹‹አዎ..ትክክል ነሽ…መረጃዎቹን እንዳገኘው እኔም ወደ አእምሮዬ የመጣው የመጀመሪያ ጥያቄ እሱ ነበር..እና ትናንትና ወደወህኒ ቤት ሄጄ አግኝቼው ነበር….ለምን ለፍርድ ቤት እንደመረጃ አድርገህ አላቀረብከውም ስለው…ለእናንተ ስል?››ሲል መለሰልኝ፡፡

‹‹አልገባኝም… እንዴት ለእኛ ስትል ?››ብየየ መልሼ ጠየቅኩት፡፡
‹‹እንዳልከው ይሄንን ለፍርድ ቤት እንደወንጀል ማቅለያ አድርጌ ባቀርብ ኖሮ ይሄኔ እናትም አባትም ነበር የምታጡት፡፡በወቅቱ የእኛ ቤተሰብ ጉዳይ በየጋዜጣውና መፅኄቱ እንዴት እንደሚፃፍ ታውቃለህ..ይሄ ነገር ወጥቶ ቢሆን ኖሮ ስለእናትህ ምን እንደሚፃፍ አስበው…የተፃፈ ነገር ደግሞ ታሪክ ሆኖ ይቀመጣል…የልጅ ልጇቼ ጭምር ስለወንድ እና ሴት አያታቸው ታሪክ ሲያነብ ምን አይነት የልብ መሰበር ያጋጥማቸዋል…የእኛን ማህበረሰብ ለነገሮች ያለውን ብያኔ የምታውቀው ነው..በእኔ ጉዳይ ምን ያህል ፈተና እና መገለል እንደሚገጥማችሁ አውቃለው…ይሄ የእሷ ታሪክ ቢጨመርበት ኖሮ መግቢያ መውጫ ነው የሚያሳጦችሁ››በማለት መለሰልኝ፡፡

‹‹አይገርምም !!ወላጅ መሆን እኮ እዳ ነው..አንዳንዴ የነፍስ ክፍያ ለመክፈል እንኳን የማታመነታበት ምስጢራዊ ፀጋ ነው፡፡››

‹‹አዎ ትክክል ነሽ››

‹‹አሁን አንድ ምርጫ ብቻ ነው ያለን››

በንቃት‹‹ምን ?››ሲል ጠየቃት፡፡

‹‹ሰውዬውን ፈልገን ማነጋገር››

‹‹የትኛውን ሰውዬ?››

ፈራ ተባ እያለች ‹‹የእናትህን ጓደኛ…..››ስትል መለሰችት፡፡

የሚካኤል ደም ስር በንዴት ውጥርጥር አለ‹‹እሱ እኮ ጠላታችን ነው..እዚህ ሁሉ ውጥንቅጥ ውስጥ የከተተን እሱ ነው…ፊት ለፊት አግኝቼ እንድገድለው ነው የምትፈልጊው፡፡››

‹‹የሆነ ፍንጭ ለማግኘት የግድ እሱን ማግኘት አለብን…የግድ አንተ ልታናግረው አይገባም…ቆይ እስኪ››  አለችና ጠረጴዛ ላይ ያስቀመጠችውን ስልክ አንስታ ከፈተች ..ምን ልታደርግ ነው ብሎ ሲጠብቅ‹‹ስሙ ማን ነበር››ስትል ጠየቀችው፡፡

‹‹የማ?››

‹‹የሰውዬው ነዋ››

‹‹ለሚ በቀለ ››

ስሙን ሰርች ላይ ከታ መፈለግ ጀመረች፡፡

የግብርና ሚኒስቴር ዳይሬክተር ዳይሬክቶሪት ደ/ር ለሚ  በቀለ የሚል ዜና አየች፡፡

‹‹እንዴ ሰውዬው ባለስልጣን ነው እንዴ?››

ምንም አልመለሰላትም..ዜናውን ከፍታ ለማንበብ ሞከራች…ከአምስት አመት በፊት የተፃፈ ዜና ነው፡እሱን ተወችና ….ሌላ ፈለገች ..ሶስት አራቱን ከከፈተች በኃላ በአራተኛው ትኩረት ሚስብ ዜና አገኘች‹‹የግብርና ሚንስቴሬ ዳይሬክተር ዳይሬክቶሬት የሆኑት ዶ/ር ለሚ  በቀለ በጤና እክል ምክንያት መልቀቂያ በማስገባት ስልጣናቸውን ለቀዋል ››ይላል፡፡ከአራት አመት በፊት የተለቀቀ ዜና ነው፡፡

ወደፌስብክ ገባችና በስሙ ፈለገች.. ዲአክቲቬት ከሆነ አመታት አልፈዋል፡፡

‹‹ሰውዬው ጥሩ ሁኔታ ላይ አይመስለኝም….ቆይ ለእኔ ተውልኝ››

‹‹ምን ልታደርጊ አሰብሽ….?››

‹‹ያለን ምርጫ አንድ ብቻ ነው፣ቢያንስ አሁን አንድ ነገር አውቀናል..ከአራት አመት በፊት ግብርና ሚኒስቴር ይሰራ ነበር…ስለዚህ አዛ ሄድና አሁን ሚገኝበትን አድራሻ ጠይቃቸዋለው…ቢያንስ ስልኩን ይሰጡኛል፡፡››

‹‹እስቲ እናያለን››ብሎ በረጅሙ ተነፈሰ፡፡

‹‹አይዞህ ምንም አትጨነቅ..ይሄንን ነገር እንፈታዋለን….የፈለገ መስዋእትነት ያስከፍል የአባትህን ምኞት እናሳካለን….ይሄ ጉዳይ ዘሚካኤልንም ወደቤተሰቦቹ እንዲመለስ ለማድረግ ያግዘን ይሆናል፡፡››

‹‹እኔ እንጇ..ዘሚካኤል እናቱን እንደፈጣሪው ነው የሚወዳት..ለእሱ እሷ እንከን አልባ መልአክ የሆነች ሴት ነች…ይሄንን ሲሰማ ዳግመኛ ይበልጥ  እንዳይሰበር ነው የምፈራው፡፡

‹‹አይዞህ ….ከመሰበር በኃላ ያለ መጠገን ነው እኛን ሞርዶ ሙሉ ሰው የሚያደርገን፡፡ደግሞ እናትህ ጥፋት ያጠፋችው  በሚስትነቷ ነው እንጂ በእናትነቷ  እስከወዲያኛው ምሉ እንደሆነች ነው፡፡››
👍6610🥰1
‹‹አይ ቢቸግርሽ እኮ ነው..በሚስትነቷ የሰራችው ስህተት እኮ ነው የብቸኛ ሴት ልጇን ህይወት ያሳጣት…ብቻ ተይው..ስለዚህ ነገር ባወራው ቁጥር ሰውነቴ የሚፈረካከስ ነው የሚመስለኝ›

‹‹ይቅርታ በቃ…እሺ….አሁን ሁሉን ነገር ትተን ትንሽ እንጠጣ..››
‹‹አዎ ባይሆን እንደዛ ይሻላል ››በማለት ሁለቱም እኩል እጆቻው ወደጠርሙሱ ሰደዱ፡፡

ይቀጥላል

#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።

👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች  500 መግባት አለበት ይሄ ድርሰት እስከሚያልቅ

YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍592
አትሮኖስ pinned «#አላገባህም ፡ ፡ #ክፍል_አስራ_አራት ፡ ፡ #ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ ///// ሚካኤልና ፀአዳ አንድ ሬስቷራንት ቁጭ ብለው ተፋጠዋል፡፡ከሁለቱም ፊት ለፊት ተከፍቶ የተቀመጠ ቢራ አለ..አንዳቸውም ግን አንስተው አልተጎነጩለትም፡፡ ‹‹ለምን ጊዜችንን ትጨርሳለህ…የሆንከውን ካልነገርከኝ እንደማለቅህ ታውቃለህ›› ‹‹ፀዲ..ለምን ችክ ትያለሽ..?ምንም አልሆንኩ የስራ ጉዳይ ነው አልኩሽ እኮ›› ‹‹እኮ…»
#አላገባህም


#ምዕራፍ_አስራ_አምስት


#ድርሰት_በዘሪሁ_ገመቹ

/////

በማግስቱ አቶ ቅጣው እንደተለመደው ጭለማና ድፍን በሆነው የእስር ክፍሉ በሰንሰለት እጅና እግራቸው እንደተጠፈረ  ኩርምት ብለው  በትካዜ ላይ እያሉ  የበራፍ መኳኳት ድምፅ ሰሙ የገመቱት ትንሽዬዋ መስኮት መሳይ ቀዳዳ ተከፍታ የእለቱ የምግብ ኮታቸው ይወረወርልኛል ብለው ነበር …ግን ትልቁ በራፍ ተከፈተ….ወዲያው ብርሀን ሾልኮ ወደክፍሉ ገባና አይናቸው ላይ አንፀባረቀባቸው፡፡አይናቸውን ጨፈኑ..ከዛ ገለጡ… አሁንም ጨፈኑ እንደዛ እያደረጉ ካለማመዱት በኋላ ገልጠው ምን እየተካሄደ እንደሆነ ሲያስተውሉ ከክፍሉ ይዘዋቸው ሊወጡ እንደሆነ ገባቸው..፡፡አንድ ጠባቂ ክላሹን እንዳቀባበለ ውጭ በራፍ ላይ ሲታያቸው አንደኛው ደግሞ እንደተለመደው ወደውስጥ ገባና ሰነሰለቱን ከመሬት ከተቀበረው ብረት ጋር የተያያዘውን ብረት ይፈታል ብለው ሲጠብቁ ከእግራቸው ጋር የተያያዘውን ሰንሰለት ፈታውና አላቀቀው…ከዛ ወደላይ ቀና ብሎ በእጃቸው ላይ የተሳረውን ሰንሰለት በተመሳሳይ ፈታና እዛው ወለሉ ላይ ሲወረውረው የፈጠረው የቅልጭልጭልታ ድምፅ በጆሮቸው ገብቶ አእመሮቸውን አተረማመሰው…‹‹ወደ መገደያዬ ሊወስዱኝ ነው እንዴ?››ሲሉ አሰቡ…..በመጀመሪያ በጣም ቅር አላቸው፡፡ከዛ ግን‹‹እንደውም ግልግል ነው…አሁንስ በህይወት እየኖርኩ ነው ይባላል …?

ከሞት ወደሞት መሄዱ ምኑ ያስፈራል?››ሲሉ አሰቡ፡፡ፊት ለፊታቸው ያለው ፖሊስ ከኪሱ ሌላ የሚያብረቀርቅ ካቴና  ከጃኬት ኪሱ አወጣና እጃቸው ላይ ካደረገላቸው በኃላ

‹‹አቶ ቅጣው..ቀጥል እንሂድ..››አላቸው…፡፡

‹‹ለምን..?ወዴየት?› የመሳሰሉትን ጥያቄዎች ሳይጠይቅ በዝምታ ፊቱን ወደበራፉ አዞረና እርምጃውን ቀጠለ…ሰውነቱ  የዶሮ ላባ ያህል ቀለለው…ላለፉት ስድስት ወር እንዛ አስጠሊታ ድምፅ ያላቸው የዛጉ ሰንሰለቶች ከእግሩና ከእጁ ጋር ተላቀው ስለማያውቁ በተንቀሳቀሰ ቁጥር እንሱንም ይዞ ይንቀሳቀስ ስለነበረ እንደራሱ አካል ያያቸው ከጀመረ ሰነባብቶል…እና አሁን የሆነ የአካሉን ክፍል ቆርጠው እንዳስቀሩበት ነው የተሰማው..ከክፍሉ ይዘውት ወጡ ፡፡በኮሪደሩ ይዘውት ከተጓዙ በኋላ ለመጀመሪየ ጊዜ ከዛ ቀፋፊና መቀብር መሳይ ህንፃ ሙሉ በሙሉ ይዘውት ወጡና የውጭን ብርሀን እንዲያይ አደረጉት፡፡በመጀመሪያ ጭው አለበት…ከዛ እንደምንም አይኑን አጨንቁሮ አካባቢውን ለመቃኘት ሞከረ..ዛፎች ይታዩታል….አረንጓዴ ሳር የለበሰ ሜዳ ..ከዛፍ ዛፍ እየበረሩ የሚታዩ ወፎች…በግዙፍ አጥር  የተከበበ አነስታኛ ሜዳ…ሜዳውን ሞልተው  ኳስ የሚጫወቱና ስፖርት ሚሰሩ  እናም ደግሞ አፍ ለአፈ ገጥመው የሚያወሩ ቢጫ ቱታ የለበሱ መአት እስረኞች..ከሁሉም በላይ እምክ እምክ የማይልና የማያፍን ንፅህ የተፈጥሮ አየር በአፍንጫው ሲስብ …በቃ ከመቃብር የወጣ አይነት ስሜት ነው የተሰማው….እንባውን ከትሮ ማቆየት ስለተሳነው አለቀሰ…

‹‹እዛ ጨለማና የታመቀ ክፍል ውስጥ በህይወት ከመቆየት እዚህ በተፈጥሮ ፀጋ በተሸሞነሞነ ንፅህ አየር ውስጥ ሞቶ መቀበር ይሻላል››ሲል አሰበ፡፡

ከፊት እየመራው ያለው ፖሊስ‹‹ቀጥል አቶ ቅጣው››ሲል እንዲከተለው አዘዘው፡፡ ሌለኛው ፖሊስ ከኋላ ክላሹን እንደደቀነበት በሁለት ህንፃዎች መካከል ባለች ጠባብ መንገድ እየመራ ወሰደው.. በቆርቆሮ የተሰሩ ብዙ ክፍል ያሉበት ክፍል ጋር ሲደርስ ቆመ …ይሄን የቆርቆሮ ቤት ያውቀዋል….እስረኞች በእያንዳንዱ ክፍል አምስትና ስድስት እየሆኑ በሳምንት አንድ ቀን ሰውነታቸውን የሚታጠቡበት ክፍል ነው፡፡ከበርካታ ወራት በፊት እሱም እንደማንኛውም እስረኛ በሳምንት አንድ ቀን የመታጠብ ወርቃማ እድል ነበረው…አሁን ግን ሰውነቱ ውሀ ከነካው ስድስት ወር ከማለፉ የተነሳ የሰውነቱ ቀለም ሙሉ በሙሉ ተቀይሮል …አካላቱ ላይ የተለደፈው ቆሻሻ በውሀና ሳሙና  ሳይሆን በቢላዋ እየተቀረፈ እየተቀረፈ ካልተነሳ የሚፀዳ አይመስልም፡

አንድ ሌላ ፖሊስ በፔስታል የሆነ ነገር ይዞ በራፍ ላይ እየጠበቃቸው ነበር፡፡መድረሳቸውን ሲያይ አንደኛውን ክፍል ከፈተና ..ይሄው መቀየሬያ ልብሱ እዚህ ውስጥ አለ..ልጅህ ነው ያመጣልህ….ሌላውን ክፍል ድርስ እናመጣልሀለን..ሳሙናም ይሄው አለና›› ለፖሊሱ አስረክቦ ሄደ፡፡

‹‹አቶ ቅጣው ያልሆነ ነገር ለመስራት ፈፅሞ  እንዳትሞክር….ይሄው ሳሙና …  ሰውነትህን ታጠብና ልብስ ቀይር….››አለው

‹‹ለምን ግን?››ሲል መጀመሪያ ጊዜ ጥያቄ ጠየቀ፡፡

ፖሊሱ እጁ ላይ ያጠለቀለትን ካቴና እየፈታ‹‹ለምን ማለት ..ምኑ?››ሲል ጥያቄው እንዳልገባው በሚገልፅ ሁኔታ መልሶ ጠየቀው፡፡

‹‹መታጠቤና ..ልብስ መቀየሬ?››

‹‹ምነው አሁን ያለህበት ሁኔታ ተመችቶሀል እንዴ?ማጥ ውስጥ ሲንከባለል የከረመ ከርከሮ እኮ ነው የምትመስለው …ለማንኛውም ለምን እንድታጠብ እንደተፈቀደልህ አናውቅም…እኛ የታዘዝነውን እያደረግን ነው…ስራችንን እንድንሰራ ተባበረን..እንካ ልብሱንና ሳሙናውን… ይዘህ ግባ››አለው።

እንዳው በግዴለሽነት ተቀበለውና ወደውስጥ በዝግታ ገብቶ በራፉን ከውስጥ ሊዘጋው ሲል…ፖሊሱ ፈጠን አለና‹‹አይ አትዝጋው…..ክፍት ይሁን …ከእይታችን ውጭ መሆን የለብህም››የሚል ትእዛዝ ሰጠው፡፡

በግዴለሽነት በራፉን መልሶ በልቅጦ ወደውስጥ ገባ…ልብስ የያዘውን ፔስታል በአንዱ የግድግዳው ኮርነር ጋር አስቀምጦ ሳሙናውን ብቻ ይዞ ቀጥታ ሻወር ወደላበት ቦታ ሄደ… ውሀውን እስከመጨረሻ  ከፈተውና ውስጡ ቆመ…ውጭ ሆነው በትኩረት እየተከታተሉት ያሉት ሁለት ፖሊሶች በገረሜታ ምን እየሰራነው? ብለው እየተገረሙበት ነበር፡፡ለሀያ ደቂቃ አልተነቃነቀም…ውሀው እየተንፎለፎለ በላዩ ላይ ሲወርድ ከለበሰው ልብስ ላይም ሆነ ከገላው ላይ እየተቀረፈ የሚወርደው ቆሻሻ  ለሚያየው ሰው ይዘገንናል..በኋላ ግራ ሲገባቸው አንደኛው ፖሊስ ወደውስጥ ገባና ወደእሱ ተጠግቶ

‹አቶ ቅጣው ..ቅጣው …››ውሀውን  ዘጋው ሲል ጠየቀው…ከገባበት ጥልቅ ሰመመን የነቃ የሚመስለው ቅጣው‹‹አቤት በቃ ልውጣ እንዴ?››ሲል ጠየቀ፡፡

‹‹አይ እሱ እስከፈለግክ መታጠብ ትችላለህ..ግን በስርአት አድርገው፡››

‹‹በስርአት ማለት?››ተደነጋገረ፡፡

ሳሙናው እኮ በእጅህ እንደያዝከው ሟሙቶ ሊያልቅ ነው..የለበስከውን ቀፋፊ እና ቡትቶ ልብስ አውጥተህ ጣልና ሰውነትህን ሳሙና እየመታህ በትክክል ታጠብ››

‹‹እ..ገባኝ..እሺ›› ብሎ ልብሶቹን አወላለቀና ከእሱ አርቆ በመወርወር ርቃኑን ቆመና ሻወሩን በድጋሚ ከፈተ…ከዛ ከፀጉሩ በመጀመር ሙሉ ሰውነቱን ሳሙና በመለቅለቅ መታጠብ ጀመረ…ምን አልባትም አምስት ስድስት ጊዜ ደጋግሞ ሳሙና በመለቅለቅ ለወራት በሰውነቱ ተጠቅጥቆ የተከማቸውን ቆሻሻ በተቻለው መልኩ ለማስለቀቅ ጣረ… ከዛ…ቧንቧውን ዘጋና ቀጥታ ወደፔስታሉ በመሄድ ውስጡ ያለውን ልብስ ተራ በተራ እያወጣ በመመልከት  ለበሰ…ሁሉም ልብሶች ምርጥና አዲስ ሲሆኑ ለእሱ ግን ሰፍተውታል ….‹‹ምን አልባትም በጣም ከመክሳቴ የተነሳ ለእኔ በልኬ የሚሆን ልብስ ገበያ ላይ ስለሌለ ይሆናል ይሄን ያመጡልኝ››ሲል አሰበና በመጨረሻ ካልሲውንና ጫማውን አድርጎ ወደ ፖሊሶቹ ሄደ….በራፉ ላይ ተቀበሉትና በእጁ ላይ ካቴናውን መልሰው አጠለቁለትና በሌላ አቅጣጫ ይዘውት ሄዱ…አሁንም የወሰዱትን ቦታ ገና እንዳየው ነው ያወቀው›..የእስረኞች ፀጉር ማስተካከያ ቦታ ነው፡፡

‹‹ሽፈራው በል ቆንጆ አድርገህ አስተካክለው››ፖሊሱ ፀጉር አስተካካዩን አዘዘው፡፡

‹‹እንዴ ቅጣው..?እንዴት ነህ..?ሰላም ነህ?››ፀጉር አስተካካዩ በገረሜታ ተቀበለው፡፡
👍6610🥰2
‹‹አለው››አጭር መልስ ሰጠው፡፡

ከዚህ ፀጉር አስተካካይ እስረኛ ጋር በደንብ ይተዋወቃል..ግን ደግሞ ናፍቀሀኛል ብሎ ዘሎ ሊጠመጠምበት አይችልም… እንደዛ አይነት ሞራል የለውም፡፡ለሰዎችም ሆነ ለጠቅላላው አለም ያለው ጉጉትና ትርጉም ከተዛባ ሰነባብቷል፡፡

ከነካቴናው የጸጉር  ማስተካከያው  ተሸከርካሪ ወንበር ላይ ተቀመጠ….መሳሪያ የያዘው ፖሊስ በራፍ ላይ ሲቀር አንደኛው ተከትሎት ገባና ሌላ ወንበር ላይ ጠቀመጠ፡፡

ሽፈራው  ልብስ እያለበሰው‹‹ወይ ቅጣው….ለአመታት ባዕት የዘጋ ባህታዊ መስለህ የለም እንዴ?››የሚል አስተያየት ሰጠ፡፡

‹‹ሽፈራው  ወሬህን አቁምና ስራህን ስራ››ፖሊሱ አስጠነቀቀው፡፡

‹‹እሺ ..ይሄ ጸጉር ማሽኔን ስለሚሰብረው መጀመሪያ በመቀስ ልቀንሰው››

‹‹እንደፈለክ አድርግ..ብቻ ሰው አስመስለው››

‹‹ስትገድሉኝ ቀረፃ አለው እንዴ?››ቅጣው ወደፖሊሱ ዞሮ ጠየቀ፡፡

‹‹ማለት?››

‹‹ለመግደል ሰው ማስመር ጥቅሙ ምንድነው ብዬ ነዋ…ይቅርታ አንተን ላበሳጭህ ፈልጌ ሳይሆን  ስላልገባኝ ነው?›

‹‹ስውዬ እኛ ቀጥሎ በአንተ ላይ ስለሚሆነው ነገር ምንም የምናውቀው ነገር የለም…አድርጉ የተባልነውን እያደረግን ነው…..››

‹‹እሺ..ችግር የለውም የሚሆነውን በትእግስት በመጠበቅ  ማየት እችላለው››

ፀጉሩንና ፂሙን ለማስተካከል 40 ደቂቃ ወሰደበት…..እራሱን በመስታወት ሲያይ ከአመታት በፊት የሚያውቀውንና ትንሽ ትንሽ የሚያስታውሰውን  ሰው ምስል እያየ ያለ ነው መሰለው፡፡

‹‹አሁን መሄድ እንችላለን››
አሉና እየመሩት  ወደ አስጠሊታ ህንጻ ይዘውት ሄዱ፤ ግን ደግሞ  ወደምድር ቤት ሳይሆን በፊት ለፊት የመጀመሪያ ፎቅ ላይ ወደ ሚገኘው የኩማንደሩ ቢሮ ነው የተወሰደው፡፡አሁን እርግጠኛ ሆነ..‹‹በቃ ዛሬ ወይም ነገ የሞት ቅጣቱ ተፈጻሚ እንዲሆን መወሰኑን ሊነግሩኝና ለሞቴ ሊያዘጋጁኝ  ነው፡፡››ሲል አሰበ፡፡ፖሊሶቹ ኩማንደሩ ቢሮ አስገቡትና ለኮማንደሩ አስረክበውት ውጭ  በረንዳ ላይ  ሆነው በቀጣይ የሚሰጣቸውን ትዕዛዝ መጠባበቅ ጀመሩ፡፡

‹‹ቅጣው …ተቀመጥ….››
ትናንትና ልጁን ለማግኘት ታሽጎበት ከነበረ ጭለማ ምድር ቤት ሾልኮ የመጣበትን የኋላ በራፍ  በትዝብት እየተመለከተ በዝግታ እየተራመደ ኩማደሩ ፊት ለፊት ተቀመጠ፡፡ከዛም ኮማንደሩ ምንም ነገር ከመናገራቸው በፊት‹‹መቼ ነው?››ሲል ጥያቄውን ጠየቀ፡፡

ኮሚሽነሩ ግራ ተጋባ

‹‹ምኑ?››

‹‹የምገደልበት ቀን…ዘሬ ነው ነገ….?ከዛ በፊት ልጇቼን ማናገር እፈልጋለው››

ኩማንደሩ  ፈገግ አሉና ‹‹መቼ ይሁንልህ ….?››ሲሉ በፈገግታ ጠየቁት፡፡

‹‹መቼም ቢሆን ችግር የለብኝም ….እንደውም ቶሎ መሆኑን እፈልገዋለው..ግን  እንዳልኩት ለመጨረሻ ጊዜ ልጆቼን ማናገር ብችል ደስ ይለኛል…የመጨረሻ ምኞቴ ይህ ብቻ ነው፡፡››

‹‹ማነው እንደዛ አይነት ነገር በአእምሮህ ያስቀመጠው?››

‹‹ማንም…ያለወትሮችሁ ስታሰማማሩኝ..ከዛ ውጭ ምን ሊሆን ይችላል ብዬ ላስብ?፡፡››

‹‹አሳምረን ልንገድልህ መስሎህ ነው?››ተንከትክተው ሳቁ‹‹ተሳስተሀል….አሁን የጠራሁህ..ላስጠነቅቅህ ነው፡፡ሰንሰለትህን ከላይህ ላይ አውልቀናል .ለጊዜው ከሌሎች እስረኞች ጋር ልንቀላቅልህ ባንችልም የተሻለ ክፍልም ቀይረንልሀል….ግን እንደባለፈው አይነት የማምለጥ  ወይም የመረበሽና የእስርቤቱን ህግ የመፃረር ጥቂት ሙከራ ብታደርግ መልሰን ወደዛ ጨለማና ቀፋፊ ክፍል እንጥልሀለን..እናም እስከወዲያኛው እንረሳሀለን››ሲሉ አስፈራሩት፡፡

‹‹ገብቶኛል››
‹‹በቃ ይሄው ነው…..በጣም ጥሩ ልጅ ነው ያለህ››

‹‹ማ ..ሚካኤል ነው?››

‹‹አዎ ሚካኤል…ምነው ሌላም ልጅ አለህ እንዴ?››

‹‹አዎ የሚካኤል መንታ ወንድም አለ… ዘሚካኤል ይባላል ….ዘፋኝና አርቲስት ነው…ግን እሱ እኔን  ማግኘትም ሆነ ..ስለእኔ መስማት አይፈልግም››ሲል በቁጭትና በናፍቆት ተናገረ፡፡

ኩማንደሩ በአድናቆት አፉቸውን ከፈቱ‹እንዴ…!!ዘሚኬኤል ይሄ የምናውቀው…. ስልካቸውን  አወጡና ዩቲዩብ በመክፈት ፈለግ ፈለግ አድርገው የዘሚካኤልን አንዱን ዘፈን በመክፈት  ከተቀመጡበት ተነስተው ወደእሱ ሄዱና 

‹‹ይሄ እንዳይሆን?››

‹‹አዎ እራሱ ነው….የእኔ ልጅ ነው››በኩራትና በእፍረት መሀከል በሚዋልል ስሜት አረጋገጡ፡፡

‹‹ይገርማል ..ሴት ልጄ እንዴት ትወደዋለች መሰለህ….?.ብዙ ህዝብ የሚወደው በጣም ጎበዝ ልጅ እኮ ነው ያለህ››

‹‹አዎ ጥሩ ልጅ ነው..እንዳልኩህ ግን ከሚካኤል የተለየ ፀባይ ነው ያለው ..እልከኛ ነው….እና እኔን ለማየት ሆነ ስለእኔ ለመስማት አይፈልግም….ለማንኛውም ሚካኤልን መልሼ የማግኘት እድል ያለኝ ይመስልሀል?፡፡››

‹‹ነገርኩህ እኮ …አንተ ብቻ የእስር ቤቱን ህግና  ደንብ አክብረህ ቆይ….እኔ ሁኔታዎችን ለማመቻቸት የተቻለኝን እጥራለው…እንዳልኩህ ይሄን ሁሉ እንዲሆን ከፍታኛውን ጥረት የጣረው ልጅህ ነው..በል አሁን ፖሊሶቹ ወደ አዲሱ ክፍልህ ይወስዱሀል››

ለአዲሱ ክፍል ሳይሆን ልጁን ዳግመኛ የማግኘት እድል እንዳለው በመስማት በጣም ተደስቶ‹‹አመሰግናለው….ኩማንደር››በማለት ከተቀመጠበት ተነሳና  ቆመ…ኮሚሽነሩ መጥሪያውን ሲጫኑ ፖሊሱ የቢሮውን በር ከፍቶ ወደውስጥ ገባ…ሳጂን እስረኛውን ወደተዘጋጀለት አዲሱ ክፍል ወሰዱት››

‹‹እሺ ኮሚሽር››በማለት ፖሊሱ እስረኛውን ይዞት ወጣ፡
         
ይቀጥላል

#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።

👇Sebscribe ቤተሰቦች please 🙏

YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👏47👍354
#አላገባህም


#ክፍል_አስራ_ስድስት


#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
////

አዲስ አለም በራሷ መኪና ግን ሹፌር እየነዳላት  ከአዳማ ወደአዲስ አበባ እየተጓዘች ነው፡፡

የተቀመጠችው ከኋላ ወንበር ላይ ሲሆን ከግራዋ የራሷ ልጅ ቅዱስ ሲኖር ከግራዋ ደግሞ የፀአዳ ልጅ ምሰር ትገኛለች፡፡

አዲስአለም ወደአዲስ አበባ የምትሄደው እናቷን ለመጠየቅ ነው፡፡ይሄ ቤተሰቦቾ አዳማ ለቀው ወደ አዲስ አበባ ከገቡ በኋላ  በወር ወይም በሁለት ወር አንዴ የምታርገው ነገር ስለሆነ ማንም ለምን እንዴት ብሎ የሚጠይቃት የለም፡፡ምስርን በምን ሰበብ አስፈቅዳ ከእሷ ጋር ይዛት እንደምትመጣ ግን ግራ ገብቷት ነበር፡፡ማታ ነበር ፀአዳ ጋር የደወለች፡፡

‹‹እሺ ጓደኛዬ እንዴት ነሽ?››

‹‹ሰላም ነኝ ምነው ቀን ተገናኝተን ነበር እኮ..በዚህ መሀከል ምን ትሆናለች ብለሽ አሰብሽ?››.

‹‹አንቺ ደግሞ ከአፍሽ ቀና ነገር ቢወጣ ምን አለበት?››

‹‹በይ አሁን ምን ፈልገሽ ነው ወደገደለው ግቢ….››

‹‹በእናትሽ ነገ እነማዬ ጋር አብረን እንሂድ››

‹‹ነገ ››

‹‹አዎ ነገ››

‹‹ያምሻል እንዴ…?ስንት ስራ እንዳለብኝ  ስነግርሽ ውዬ እንዴት የማልችለውን ነገር ትጠይቂኛለሽ?››

‹‹ውይ ለካ ስራ አለብሽ..ብቻዬን መሄድ እኮ ደብሮኝ ነው››

ብቻሽን መሄድ ከደበረሽ  ታዛዥ እና ጣፋጭ የሆነ ምርጥ ባል አለሽ እሱን አስከትለሽ ሂጂ››

‹‹አንቺ እየሰማሽ እኮ ነው››

‹‹ላውድ ላይ አድርሽ ነው እንዴት የምታወሪኝ… አንቺ እኮ ቅሌታም ነሽ….ለነገሩ ሚኪን በተመለከተ መጥፎ ነገር እንደማልናገር እርግጠኛ ስለሆንኩ እንደፈልገሽ››

‹‹መጥፎ ነገር እንደማትናገሪ እኔም ምስክር ነኝ … ውሸት ግን ትናገሪያለሽ..ምን አልባት እንዳልሺው ጣፋጭ ሊሆን ይችላል ታዛዣ ግን አይደለም..ልክ እንደአንቺው ስራ አለኝ አልችልም የሚል መልስ ነው የሰጠኝ››

‹‹በቃ ከልጅሽ ጋር ሒጂ››

‹‹ወይ እንደውም ተውት ከልጆቼ ጋ ሄዳለው…ምስርን ቆንጆ አድርገሽ አሳምሪያትና ወደስራ ስትሄጂ ይዘሻት ውጭ.. በዛው መጥቼ ወስዳታለው››

‹‹ምን እያልሽ ነው?››ፀአዳ እንደመበሳጨት አለች፡፡

‹‹የራስሽው ምክር እኮ ነው፡፡ልጆቹን ይዤ ሄድና ዘና እንላለን…እናንተም ካለልጆቻችሁ ይድላችሁ…እሁድ ማታ ተመልሰን እንመጣለን፡፡››

‹‹አንቺ እኮ የሆነ መዠገር ነገር ነሽ…እኔ ለራሴ ስንት ስራ አለብኝ..?ገና አሁን እሷን ሰውነቷን ሳጥብ..ፀጉሯን ሰሰራ….››

አላስጨረሰቻትም፡፡‹‹በቃ…ጥዋት ሁለት ተኩል አካባቢ ስራ ቦታሽ እመጣና ወስዳታለው..ደህና እደሪ..እወድሻለው፡፡››ብላት ስልኳን ዘጋችው፡፡እንዳለችውም ጥዋት ስትሄድ ፀአዳ ከነንጭንጯ ልጇን ምስርን አስባና አሳምራ ነበር የጠበቀቻት፡፡

‹‹ውይ ጎደኛዬ ንዴት እንደሸወድኩሽ ስታውቂ እንዴት ትናደጂ ይሆን?›› ብላ አሰበችና ብቻዋን ፈገግ አለች፡፡

ሹፌሩ ጎሮ አካባቢ የሚገኘው የቤተሰቦቾ ቤት ካደረሳት በኃላ  ሚካኤል እንዲገዛለት ያዘዘው ዕቃዎች ስለሉ ወደመርካቶ ለመሄድ ተዘጋጀ….

‹‹በቃ ነገ አስር ሰዓት አካባቢ እዚህ ድረስ ››አለችው አዲስ፡፡

‹‹እዚህ የምትንቀሳቀሺበት አይቸግርሽም?››

‹‹ችግር የለውም..የትም የመውጣት እቅድ የለኝም…ምን አልባት የምወጣም ከሆነ ራይድ እጠቀማለው››አለችና ሸኘችው፡፡

ከዛ ልጆቹን ወደቤት አስገብታ እናቷን በቅጡ እንኳን ሰላም ሳትል ነው ወደጓሮ ሄዳ ስልክ የደወለችው፡፡ከሶስት ጥሪ በኃላ ተነሳ‹‹እንዴት ነህ ዘሚካኤል?››

‹‹ሰላም ነኝ..ግን አልተሳካልኝም ብለሽ እንዳታበሳጪኝ››

‹‹አረ ተሳክቶልኛል…መጥተናል እማዬ ቤት ነው ያለነው፡፡››

‹‹በጣም ጎበዝ…..በቃ ጎሮ አካባቢ ነው ያልሺኝ፡፡››

‹‹አዎ… ትክክለኛ አድራሻውን በሚሴጅ ልክልሀለው››

‹‹በቃ..በአንድ ሰዓት ውስጥ እመጣለው››

‹‹ጥሩ ነው..እኛም ገና አሁን መድረሳችን ስለሆነ እስከዛ ከእማዬ ጋ እንጫወታለን…በል ቻው››

‹‹አዲስ በጣም አመሰግናለው…ቻው››

ስልኩ ተዘጋ ፣፣እሷ ግን ፈዛ ቀረች…ከዘሚካኤል ጋር በዚህ መጠን መቀራረብ መቻሏ የተአምር ያህል ነው….ለዘመናት ስታልመውና ስትመኘው የነበረ ነገር ነው፡፡ግን በዚህ መንገድ ይሆናል ብላ ፈፅሞ ሀሳብ አልነበራትም..እሱ የእሷን የልብ ጓደኛ አፍቅሮ እሷ ደግሞ እሱን ከሚያፈቅራት ልጅ ጋር ለማቀራረብ ስትጥር….በራሷ ድርጊት ፈገግ አለች፡፡

‹‹ምን አለበት…. ለሚያፈቅሩት ሰው የሚያፈቅረውን ነገር እዲያገኝ መርዳት ትንሽ ህመም ቢኖረውም ግን ደግሞ ደስ የሚል ስሜት አለው፡፡››አለችና ለስሜቷ ድጋፍ ለመስጠት ሞከረች…የባሏ ሚካኤል ምስል በድንገት መጥቶ አየሩን ሞላው‹‹ፍቅሬ ምን እያሰብሽ ነው…?የገዛ ወንድሜን!!!››ብሎ በሀዘን በተሰበረ ስሜት ሲወቅሳት አየች፡፡

‹‹አንተ ደግሞ ይሄ እኮ ያለፈ ታሪክ ነው….ታውቃለህ እሱን ለማግኘት ስትጥር ነበር ከአንተ ጋር የተቀራረብኩት…ከዛ እሱም ሀገር ጥሎ ጠፋ አንተም ለእኔ ምርጥና ተወዳጅ ሆንክልኝ..እናም  በሙሉ ልቤም ወድጄ አገባሁህ››

‹‹ግን ስታገቢኝ…ወደሽ ነው..ወይስ አፍቅረሺኝ?››

‹‹አይ አንተ ደግሞ ምን ቃላት ትመነዝራለህ….ለማንኛውም..የእሱ ያለፈ የአፍላ የወጣትነት ስሜት ነው..አሁን እየቀረብኩትና እየረዳሁት ያለሁት ያንተ ወንድም ስለሆነ ብቻ ነው››

‹‹እንዴ…!!ምንድነው  ጓሮ ተደብቀሽ ብቻሽን ምታወሪው?››የእናትዬው የመገረም ንግግር ነበር ከገባችበት ቅዠት መሰል ሀሳብ አባኖ ያወጣት፡፡

‹‹አይ እማዬ ..ምንም አይደል ..የሆነ ነገር እያሰብኩ ነበር››

‹‹የሆነ ነገር..ምነው ከሚካኤል ጋር ተጣላችሁ እንዴ?››

‹‹ወይ እማዬ ምንድነው የምታወሪው..?ከሚካኤል ጋር ለምንድነው የምጣለው?››

‹‹ባልና ሚስት ለምንድነው የሚጣሉት?››

‹‹እኔ እንጃ..እኔና ሚኪ ስንጣለ አይተሸን ታውቂያለሽ?››

‹‹እሱ መልካምና ታጋሽ ባል ስለሆነ ነዋ…እንጂማ እንደአንቺ መመነጫጨቅ ቢሆን… ››እናትዬው ነግግሯን ሳታገባድድ አንጠልጥላ ተወችው፡፡

‹‹እማዬ ደግሞ… የእኔ እናት ነሽ  የእሱ?››

‹‹የሁለታችሁም…ባሌ ነው ብለሽ አምጥተሸ ካስተዋወቅሺኝ ቀን ጀምሮ እኮ ልክ እንደአንቺ እሱም ልጄ ሆኗል…በዛ ላይ አሁን ወርቅ የሆነ የልጅ ልጅ ሰጥቶኛል…በይ አሁን ነይ ግቢ ቁርስ ቀርቧል…››አሏትና ተያይዘው ወደውስጥ ገቡ፡፡ 

ዘሚካኤል እንዳለውም ከአንድ ሰዓት በኃላ በራፍ ላይ ደርሶ ደወለላቸው፡፡ተዘጋጅታ ስትጠብቀው ስለነበረ ወዲያውኑ ነው ልጆቹን ይዛ የወጣችው፡፡ከግዙፉ ሀመር መኪናው ወርዶ በራፍን ከፍቶ ቆሞ እየጠበቃቸው ነበር…የስድስት አመቷ ምስር እንዳየችው ደነገጠች…..መጀመሪያ የት እንደምታውቀው ነበር ግራ የገባት..ከዛ የምትወደው ዘፋኝና ተዋናይ መሆኑን ስታውቅ ስሜቷን መቆጣጠር አቅቷት እየተንደረደረች ወደ እሱ መሮጥ ስትጀምር እሱም ከቆመበት እጆቹን ዘርግቶ ወደእሷ ተንቀሳቀሰ…እቅፉ ውስጥ ወደቀች.. ጭምቅ አድርጎ አቀፋትና በአየር ላይ አንጠለጠላት..የምስርን ድርጊት ያየው ቅዱስ እጆቹን ከእናቱ እጅ አስለቅቆ ኩስ ኩስ እያለ ምስር እንዳደረገችው ወደዘሚካኤል ሮጠ….አዲስአለም በልጆቹ ያልተጠበቀ ድርጊት  በድንጋጤ አፏን ከፈተች ….ሚካኤል ቅዱስ ስሩ ሲደርስ ምስርን ወደአንዱ እጁ አዘዋወራትና ጎንበስ ብሎ ቅዱስን አቅፎ ወደላይ አነሳውና ጉንጮቹን እያገላበጠ ሳመው…..በዚህ ጊዜ አዲስ አለም ከመደነቅ ሳትወጣ ስራቸው ደርሳ ነበር፡፡

‹‹ቆይ ከእነዚህ ልጆች ጋር ከዚህ በፊት ትተዋወቁ ነበር እንዴ?››

ጉንጮቾን እያገላበጠ ሰማት..ትንፋሹ ልክ ሰው ፊት ላይ እደሚበትን አደንዛዥ ዕፅ ኃይል አለው…
👍6612
‹‹ቅዱስን የሰርጉ ቀን ፀዲ አስተዋውቀናለች፣ከምስር ጋ ግን አሁን ነው የተዋወቅነው››

‹‹ምስር ማነው ታውቂዋለሽ?››

‹‹አዎ ሄኖክም ነው….ብርሀንም ነው…ዘሚካኤልም ነው››

በሳቅ ተንከተከቱ…የጠራቸው ተዋናይ ሆኖ የተጫወታቸውን ፊልሞች ላይ ያሉትን የገፀባህሪያቱን ስም ነው››

‹‹ተምታቶባታል ማለት ነው››አለች አዲስ፡፡

‹‹አይ ትክክል ነች..የተጫወትኳቸውን ፊልሞች ላይ የነበሩኝን ስሞች ነው የዘረዘረችው››

‹‹ነው እንዴ..?››አዲስአለም የእሷን ያህል ባለማወቆ እፍረት ተሰማት…፡፡

አዲስአለም ግራ ቀኙን ካየች በኋላ‹‹በሉ ወደመኪና ውስጥ እንግባ ..ሰው ሁሉ እያፈጠጠብን ነው››አለች፡፡

‹‹ያው ከእኔጋ እስከሆንሽ ደረስ እንዲህ አይነት ነገሮች የተለመዱ ናቸው …››አለና ልጆቹን እንዳቀፈ የኋላውን ወንበር ላይ አስቀመጣቸው፡፡..አዲስ አለምም ልጇቹን ተከትላ ገባች፡በራፉን ዘጋና ወደሹፌረ ወንበር ዞረና ገብቶ መንዳት ጀመረ፡፡

‹‹ቅዱስን እኮ ያየኸው አልመሰለኝም ነበር››

‹‹የሰርጉ ቀን ፀዲ ይዛው መጥታ አስተዋውቃኝ ነበር….ግን ሳየው ደንግጬ ሰልነበረ ተቀብያት እንኳን አላቀፍኩትም ነበር…እና ከተለየሁት በኋላ በጣም ሲፀፅተኝ ነበር››

‹‹ይሄው አሁን በግላጭ አግኝተኀዋል ምንም የሚፀፅት ነገር የለም..››

‹‹ህፃን ስለሆነ ነው ይቅር ብሎ ያናገረኝ…ትልቅ ሰው ቢሆን ይሄኔ ቂም ይዞብኝ እየገላመጠኝ ነበር››
///
ቀጥታ ወደቤት ነበር የወሰዳቸው፡፡ቤቱ ።ተአምስተኛ ፎቅ ላይ የሚገኝ ባለአራት መኝታ ቤት ግዙፍ አፓርታማ ነበር፡፡ክፍት ሆኖ ነበር የጠበቃቸው…፡፡

‹‹እንዴ ቤት ሰው አለ እንዴ?››ሥትል ጠየቀችው፡፡

‹‹እንዴ ብቸኛ ነው አሉሽ እንዴ?››

‹‹እሱማ አርቲስት እንዴት ብቸኛ ይሆናል…››ስትል መለሰችለት፡፡ወደውስጥ ዘልቀው ሲገቡ ነጭ የሼፍ ልብስ የለበሰች አንድ ልጅ እግር ወጣት ከኪችን ወጣችና ተቀበለቻቸው….ገብተው ሳሎን ተቀመጡ….አዲስ አለም ቤቱን ከጠበቀችው በላይ ውብ እና ዘመናዊ ሆኖ ነው ያገኘችው፡፡ሶፋውን ጨምሮ እያንዳንዱ ቤቱ ውስጥ ያሉት  እቃዎች በጠቅላላ ጥራት ያላቸውና   እጅግ  ዘመናዊ ብሎም  ውድ ናቸው….

ዘሚካኤል ከፊት ለፊቷ ሲቀመጥ ስሯ የነበረችው ምስር ከተቀመጠችበት ቀስ ብላ ተነሳችና ከጎኑ ተቀመጠች….አዲስአለምና ዘሚካኤል ተያይተው ፈገግ አሉ…ወደራሱ ሳባትና ግንባሯን ሳማትና‹‹እናትሽ ሰለም ነች?››ሲል ጠየቃት፡፡

‹‹አዎ ሰላም ነች…ስሄድ አንተን እንዳገኘሁህ  እነግራታለው››

‹‹በእውነት..እሷ ታውቀኛለች እንዴ?››

‹‹አዎ ብዙ የአንተን ፊልሞች አብረን አይተናል››

‹‹እንዴት ደስ ይላል..ዘፈኖቼንስ?››

‹‹ዘፈኖችህን እኔ ነኝ የምወዳቸው…እሷ ደስ አይሉም ትላለች….ግን ተሳስታለች››

‹‹አይደል ..አዎ ታሳስታለች…›››አለና በሳቅ ተንከተከተ…አዲስአለምም አብራው ሳቀች፡፡

‹‹ምስር የእሱን ዘፈን መዝፈን ትቺያለሽ?››ስትል ጠየቀቻት፡፡

‹‹አዎ›› አለች በደስታ፡፡

‹‹እስኪ አንዱን ዝፈኚልን፡፡››

‹‹የትኛውን?››

‹‹ምትቺይውን››

በልበ ሙሉነት‹‹ ሁሉንም ነው የምችለው አለች፡፡››

አዲስ ወደ ዘሚካኤል ዞራ ‹‹አንተ ምረጥላት፡፡››አለችው፡፡

ከፊት ለፊታቸው ወጣችና ልክ ማይክ እንደያዘ ፕሮፌሽናል ዘፋኝ  እጇን አፏ ላይ ቀስራ፣በሚጣፍጡ ኮልታፋ እደበቷ እየተውረገረገች ታስነካው ጀመር…..ቅዱስም ከእናቱ እቅፍ ተንሸረቶ  ሄደ እና ስሯ እንጣጥ እጣት እያለ ያጅባት ጀመረ…ቤቱ በሳቅና ጫጫታ ተሞላ ፡፡ሁለት ሼፎች እየተጋገዙ የምግብ ጠረጴዛውን በምግብ ሞሉት… ሳቃቸው ሳይቆረጥ ተያይዘው ወደምግብ ጠረጴዛው ሄዱና ከበቡት..አሪፍ የምሳ ግብዛ ነበር፡፡

‹‹ደግሰህ ነው የጠበቅከን… አናመሰግናለን››

‹‹እያሾፍሽ መሆን አለበት..ግብዣው እኮ ላንቺ አይደለም የተዘጋጀው.. ለቅዱስና ለምስር ነው፡፡››

ወደእሷ ዞሮ ጭንቅሏቷን እየዳበሳት‹‹ምስር ምሳ እንዴት ነበር?››ሲል ጠየቃት፡፡

‹‹በጣም ይጠፍጣል››ስትል በደስታ እንደፈገገች መለሰችለት፡፡

‹‹ሌላ ቀን እናትሽን ይዘሽ ትመጪያለሽ?››

‹‹እሺ ካለችኝ..ይዣት መጣለሁ››

‹‹እሺ ካላለችሽ ደግሞ….እኔ እናንተ ቤት መጣለው››

‹‹በእውነት ትመጠለህ…በጣም ነው ደስ የሚለኝ..ጓደኞቼን አስተዋውቅሀለው፡፡››

‹‹በእውነት… ፕሮሚስ…››

‹‹ፕሮሚስ፡፡››

‹‹አሁን ቤቴን ላስጎብኛሁና ከዛ ወይ አንድነት ወይ እንጦጦ አዲስ የመረጠችው ቦታ ሄደን ዘና እንላለን…እንዋኛለን..ዣዋዥዌ  እንጫወታለን..››

እያዞረ እንያንዳንዱን ክፍል ለአዲስአለም አሳያትና ከቤት ለመውጣት ተዘጋጁ… ከአሳንሱሩ እንደወጡ ቅዱስን አቅፎ ምስርን በአንድ እጁ ይዞ አዲስአለም ከጎኑ ሆና መኪናው ወደቆመችበት ቦታ እየተጓዘ ሳለ ድንገት ካሜራ የደቀኑና ማይክራፎን በእጅ የጨበጡ ጋዜጠኞች ከበቡት፡፡አዲስ አለም አደነጋገጦ ፖሊስ የከበባት ነው ያመሰለችው፡፡

‹‹ዘሚካኤል የአቀፍከው ልጅ ያንተ ነው…..?››ጋዜጠኛው ጠየቀው፡፡

‹‹አይ አጎቱ ነኝ…››ዘሚካኤል ዘና ብሎ መለሰው፡፡

‹‹ማለት የወንድምህ ልጅ?››

‹‹አይ የእህቴ ልጅ ነው…የእሷ ልጅ ነው››ወደአዲስ አለም እየጠቆመ መለሰለት፡፡

‹‹እሷም…››ጋዜጠኛው ወደምስር እየጠቆመ ጠየቀው፡፡

ጎንበስ አለና በአንድ እጁ አቅፎ ወደላይ አንስቶ ለካሜራ እይታ እያስተካከላት‹‹አይ ይህቺማ የእኔ ልጅ ነች…የምስራች ዘሚካኤል ትባላለች፡፡››

እንደዚህ ሲል እንደልጅቷ የደነገጠና  ግራ የተጋባም ሰው የለም…ትኩር ብላ አየችውና እጆቾን በእገቱ ዙሪየ ጠምጥማ ጉንጮን ሳመችው፡፡ይህ ዳግሞ በልተጠበቀ ሁኔታ ቀረፃውን አሳመረው፡፡

‹‹እስከዛሬ የት ነበረች…?እናትዬውስ ማን ነች?››

‹‹ ከዚህ በላይ  ምንም ማለት አንችልም..ይቅርታ እንቸኩላለን››በማለት ልጆቹን እንዳቀፈ ጋዜጠኞቹን እየገፋቸው   ወደ መኪናው ሄደ፡፡መኪና ውስጥ ተቀምጠው ከቦታው እንደተንቀሳቀሱ፡፡

‹‹በድን ሆና የነበረችው አዲስ በፍራቻና በመደናገጥ ወደምስር እያየች‹‹ምንድነው ያደረከው?››አለችው፡፡

‹‹እኔ እንጃ….ምን እንዳደረኩ እኔም አላውቅም›› ዋሻት….ያደረገውን ነገር ሁሉ ያደረገው በእቅድ እና ሆነ ብሎ ቢሆንም ይሄንን ለእሷ ሊያምንላት አይችልም፡፡

‹‹እንደምንም ብለህ ዜናውን  እንዳያሰራጩት ማድረግ አለብህ››

‹‹እስከአሁን በዩቲዩብ ወይም በሆነ መንገድ ለቀውታል፡፡››ተስፋ አስቆራጭ መልስ መለሰላት፡፡፡

‹‹ትልቅ ችግር ውስጥ ነው ያስገባሀኝ..››አለችው በትልቅ ቅሬታ፡፡

‹‹አይዞሽ..ሁሉ ነገር ይስተካከላል…ምኞቴን እንደገለፅኩ አድርገሽ ቁጠሪው››አለና ወደኃላ በከፊል ዞሮ ‹‹ምስር››ሲል ተጣራ፡፡

‹‹አቤት አባዬ›› 

አሁን በድንጋጤ አፉን የመክፈቱ ተራ የእሱ ነበር….በዚህ ጊዜ ትዕግስቷ ያለቀው አዲስአለም ‹‹ዘሚካኤል አንድ ነገር ላስቸግርህ?››ስትል ጠየቀችው፡፡

‹‹ ምን ?የፈለግሽውን››

‹‹ ለዛሬ ጉብኝቱ ይቅርብንና ቃሊቲ መነኸሪያ አድርሰን››

በሰማው ነገር ተደናገጠና መኪናውን ጥግ አስይዞ አቆመና ወደኃላ ዞሮ‹‹ምነው ..ለምን?››ሲል ጠየቃት፡፡

የምትናገረውን ነገር ምስር እንዳትሰማ በመፈለግ ስታቅማማ ተመለከታት..መኪናውን ከፈተና ወረደ…እሷም ከፍታ ወረደችና መኪናውን ተደግፈው ማውራት ጀመሩ፡፡

‹‹ምንድነው አዲስ ንገሪኝ?››

‹‹ፀደይ እንዲህ አይነት ነገሮችን እንደቀልድ ችላ ብላ የምታልፍ ሰው አይደለችም…ይሄ ነገር ተሰራጭቶ እሷ ጆሮ ከመድረሱ በፊት ቀድሜ የተፈጠረውና ላስረዳት ይገባል፡፡››

‹‹ምነው ይሄን ያህል…?››
👍5710😁1