#የዘርሲዎች_ፍቅር
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
...ደግመን ልንበድላት አይገባም የዱላን ፍቅር አሳይዋት እሷም ተተወሰነ ጊዜ በኋላ ፍርሃቱ ይወጣላታል!"
"እእ! እሽ ዛሬስ እኛም አስበናታል ና እንጂ አንተስ
ተጫዋት?"
አለሁ የት እሄዳለሁ አዳሬ ተዚሁ ነው" ብሎ ደልቲ
ከበርኮታው ላይ ተነሳ ጎረምሳው ደግሞ የባራዛ አርጩሜውን ወደ
ደበቁበት ጉቶ ሄዶ ሶስት ለበቆችን አነሳ ደልቲም ከወንዶች ግማሽ ክብ ሰልፍ ገብቶ ወገብ ለወገብ ተያያዘ
አንዱ ጎረምሳ አንደ መፎከሪያ በርኮታውን በቀኝ እጁ ይዞ የመፎከሪያ በሬውን ጥንካሬና ውበት የጓደኝነታቸውን ምሥጢር
ሲደረድር ሁለት ልጃገረዶች አንባራቸውን እያፋጩ: ከፊት ለፊቱ ቆመው ሲያሞጋግሱት ቆይቶ እያቀነቀነ መዝለልና መጨፈር ጀመረ
ከዚያ የእድሜ ጓደኞቹ ተቃቅፈው ሄደው በቃህ ብለው በትህትና
ጠይቀው አጅበው ተሰልፉ አስገቡት ወዲያው ግን
ጧ ጧ፥ጣጣ.ጣ… የሚል ግርፊያ ተሰማና ልጃገረዶች እያውካኩ፥ ብትን ብለው ሲስቁ ቀጭን የሲቃ ልቅሶ ከመካከላቸው ተሰማ"
ያች ባለጌ ናት! አለ ደልቲ ንድድ እያለው"
ኮቶ ምን አደረኩት ..." ካርለት እንባዋ እየረገፈ ሰውነቷ
እየተንቀጠቀጠ፥ ኮቶን ተጠምጥማ ጠየቀቻት ለበለባት የተገረፈችው
ቦታ ሰንበሩ ጀርባዋ ላይ እንደ እባብ ተጋድሞ ቆጠቆጣት እንባዋ
እርግፍ እርግፍ አለ
"ኮቶ ለምን ገረፉኝ ..." አለቻት ህቅ ብላ እያለቀሰች,
"ይእ! ካርለቴ ደንብ ነው ብየሽ! ዘመድሽኮ ነው፤ “ለምን ተኔ ጋር አትደንሽም ብሎ ነው የመታሽ ሄደሽ አብረሽው ደንሽ
ይልቅ ታለበለዚያ ይደግምሻል"" ስትላት ካርለት ቦታውን ለቃ
ልትሄድ አሰበች ህሊናዋ ተሟገተ
"ኮቶ ለምን እገረፋለሁ!- እኔ'ኮ መመታት አለመድሁም?" ብላ
በቀላው ዐይኗ ትክ ብላ አየቻት
"ይእ! ስንወለድ እኮ እኛም አለመድነውም ትርጉሙን
ስናውቅ ማድረግ ያለብን ነው ብለን ስናምን ልባችን ደንድኖ ለመድነው አንችስ ሰው መስለሽኝ ስትመጭ የካሮ አፈር ፈጭተሽ መች ትቀቢ ነበር ቆዳ መልበስ:
በእግር መሄድ እንጨት
መልቀም የተማርሽው እዚህ አይደል ግርፊያም የሚለመደው ስትደፍሪ ነው
የፍቅር ማባያ ይሆንሻል
የተማርሽው እዚህ አይደል
ስትገረፊ መጀመሪያ እንደቃሪያ ያቃጥልሻል ቀጥሎ የፍቅር ማባያ ይሆንሻል በመጨረሻ ደግሞ የሚለበልበው ቃሪያ
ያምርሻል! አይዞሽ የኔ እህት ያን ጊዜ እንደ ሱስ በልቦናሽ
ውል እያለ አምጭ አምጭ' እያለ ተሐመር አንበሶች ክርን ስር ያልወሰውስሻል
ከዚያ ትለምጅዋለሽ" ብላ ደረቷ ላይ አስጠግታ አግባባቻት,
"እሽ ኮቶ ካርለት በጽሞና ስታዳምጣት ቆይታ እንባና ሳቋ ተቀላቀለባት
"እሽ! ዓላማ ታውቂያለሽ ኮቶ" አለቻት ትክ ብላ በጨረቃ ብርሃን እያየቻት
"ይእ! ኢላማ ማለትሽ ነው ማነጣጠሪያ የዓልሞ ተኳሽ
መለያ ነው ኢላማ ተሆነ "
"ልክ ነሽ! የአነጣጠርኩት: ዓልሜ የምመታው ኢላማ አለኝ ኮቶ! ስለዚህ
"ይእ! አይ ካርለቴ መቼም የአንች ነገር እንደ እርጎ ዝንብ ወንዶች መዋያ ጥብሉቅ ማለት ስትወጂ እስቲ እንደ ሴት ኢላማሽ
ልጅ መውለድ: ለባል ታዛዥ ለመሆን ይሁን የአባት ደንብ ለማክበር ይሁን ኢላማሽ!"
"እንደንስ ኮቶ! ዳንስ አማረኝ ግርፊያ ፈለግሁኝ... ንኪው ልቤን የፍርሃት እርግጫውን አቆመ
አደፋፈርሽው አስተማርሽው ህዋን የሰው ልጅ በእግሩ ሲረግጥ እኔም በጭንቅላቴ
የመሬትን እንብርት እነካዋለሁ…ቃሪያውን እየበላሁ ጥቅምና
ጉዳቱን ለሌላው አሳያለሁ እነ ዲያና ፎሲ ከጉሬላ ጋር ቅጠል በልተውስ ኖረው የለ
"ይእ!- ካርለቴ!" ወዘወዘቻት ትከሻዋን"
"ደህና ነኝ ኮቶ"
"እየቃዠሽ! ቢጫ ሐሞት እንደሚያስተፋ ወባ እንደያዘው ሰው
"የለም ደህና ነኝ ቃል ኪዳን ነው ኮቶ ሰው ለመሆን፥
ጠንካራ ሰው!... በተሰጠኝ የሰውነት ክፍል ሁሉ ተጠቅሜ ከቦርጆ
ወቀሳ ለመዳን ባህሉ ተጠየቀኝ ለዓላማዬ ስል እኔም የእባብንም
አንገት አንቄ ጥርሶቹን ላይ መርዛም ነው የሚባለውን እባብ ጥቅምና
ጉዳቱን ጉሮሮውን ፈልቅቄ ላይ ተገርፌ፥ አልቅሼ: ቧጥጬ ባህሌን ጥሼ ባህል ላሳውቅ ኮቶ!"
"ይእ! መንደር እንሂድ ካርለቴ?"z
"ተይኝ! ትንሽ ጊዜ ብቻዬን ተይኝ! እሽ?"
"ይእ! እሽ " ኮቶ ሄደች ዝምታ ፀጥታ ህሊናን
እንዳይደነብር እንደሚያረጋጋ ተከብቶች ከአባቷ ከመንደሯ…
ተምራለችና ሄደች
ካርለት ራሷን ከፈተችው... ወደ ራሷ ገባች ... የላላውን
አጠባበቀች የተወጠረውን አላላች የአበጠውን አፈረጠች የቆሸሸውን አፀዳች ካርለት እንደ አዳኝ ውሻ ዐይኗን ጠበብ አድርጋ ደልቲን አየችው አያያትም" ወደ ዳንሱም ልትጋብዘው አትችልም፤ ዳንሱ
እንደገና ተጋጋለ
"ይእ! ካርለቴ ነይ ጋብዥው የገረፈሽን?" ብላ ኮቶ ጠራቻት ወገባቸውን ተቃቀፉ ከዚያ በቄንጥ እንደ ፔንዱለም ፊትና ኋላ
ተወዛወዙና ሶሰት ጊዜ ዘለል: ወዝወዝ… ብለው ሾረው ሄደው ሁለት
ጎረምሶችን ጋበዙ"
የገረፋት ጎረምሳ ካርለት ስትጋብዘው እየሰገረ ሄዶ የካርለትን ጭኖች እንደ መሮ እየሰረሰረ ገብቶ: በእጆቹ ቀጭኑን ወገቧን
ጨምድዶ አሻት ጎረምሳው ሳያቋርጥ እየሰረሰራት ጭኖችዋን በስቶ
ገባ "የት ሊደርስ ነው?" እያለች ሸሸችው እሱ ግን
ወገቧን የጨመደደበትን እጁን እየወጠረ ሲጠጋት ቆየና ከገለዋ ተጣበቀ
የሚታሸው አካሏ የአምቦ ውሃ እንደጠጣ ሰው አስገሳት እሷም
ሰረሰረችው፥ ወዘወዘችው.
ካርለት ያላየች መስላ ደልቲን አየችው ደስ ብሎታል እሷም ደስ አላት ደልቲ አልቀናም ቅናት ባህል እንጂ ተፈጥሯዊ
እንዳልሆነ አሰበች ጭፈራው ቀጠለ ጨዋታው ደመቀ።
"ኮቶ!"
"ዬ ሳቀች ከትከት ብላ ቀጣዩ ዳንስ እስኪጀመር
ቦታቸው ሲመለሱ
"ምን ሆንሽ ካርለቴ?" አለቻት
ሃሣቧን ሳትጨርስው ደልቲ እጅዋን ያዝ አድርጎ
ከሴቶች መሐል ጠራት የሆነ ነገር እንደ ፍላፃ ተወርውሮ ስሜቷን
አጋጋለው" ፈገግ አለችለት ለስሜቷ-ለደልቲ…
ከዚያ በኋላ ብዙ አልተነጋገሩም ቀስ ቀስ እያሉ ፈንጠር ፈንጠር ብለው ጨረቃን አሹፈውባት ሰማይ ይግቡ መሬት ጠፉ….የኢቫንጋዲ ጭፈራው ግን ቀጥሏል ወደፊትም ለቀናት: ለዓመታት ይቀጥል ይሆናል ከዚያ ግን ይሸነቆራል
ወይንም ለዘመናት
ጥቅም፥ ገንዘብ‥ የተባለው ቆሻሻ ስልክልክ ብሎ ገብቶ ይበክለዋል ደስታም ጥቁር ከል ለብሳ: ተስፋ ቆርጣ: መባዘኗን ትጀምራለች
ካልያም አንድዬ አንች ከርታታ ተዛሬ ጀምሮ መባዘንሽ ያቆማል'
ብሎ ይጠራታል… እግዚኦ ያች ቀን ምናለ ባትደርስ! እግዚኦ!…
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ቀትር ነው፤ የፀሐይዋ ሙቀት አሸዋው ላይ ነጥሮ እንደ ሐይቅ
ማዕበል እየተንቀሳቀሰ ከርቀት ጀምሮ ይታያል በዚያ አይነቱ ሐሩር የዛፍ ጥላ ህይወት አዳኝ ነው" የሐመር ወንዶች በእንዲህ ዓይነቱ ሙቀት ወቅት ዛፍ ጥላ ሥር ይሄዱና ሲጫወቱ: ሲወያዩ
ቆይተው አሸዋውን ይደለድሉና በበርኮታቸው ጭንቅላታቸውን ደገፍ
አድርገው እረፍት መውሰድ የተለመደ ነው
የሐመር ህይወት የሆነው ከስኬ ወንዝ ከጥም አርኪነቱ ሌላ ከለላ ችግርን መፍቻ በከብት ዝላይ ወቅት የልጃገረዶች መገረፊያ
መጋጌጫ… ማረፊያ ነው ለሰውም ለከብቱም ጫርጫር ሲደረግ ውስጡ ውኃ ይፈልቃል ላዩ መኝታ ይሆናል መወያያ መድረክም ነው ሐመሮች የከስኬ ናቸው ከስኬም የነሱ ነው ያጌጡበታል
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
...ደግመን ልንበድላት አይገባም የዱላን ፍቅር አሳይዋት እሷም ተተወሰነ ጊዜ በኋላ ፍርሃቱ ይወጣላታል!"
"እእ! እሽ ዛሬስ እኛም አስበናታል ና እንጂ አንተስ
ተጫዋት?"
አለሁ የት እሄዳለሁ አዳሬ ተዚሁ ነው" ብሎ ደልቲ
ከበርኮታው ላይ ተነሳ ጎረምሳው ደግሞ የባራዛ አርጩሜውን ወደ
ደበቁበት ጉቶ ሄዶ ሶስት ለበቆችን አነሳ ደልቲም ከወንዶች ግማሽ ክብ ሰልፍ ገብቶ ወገብ ለወገብ ተያያዘ
አንዱ ጎረምሳ አንደ መፎከሪያ በርኮታውን በቀኝ እጁ ይዞ የመፎከሪያ በሬውን ጥንካሬና ውበት የጓደኝነታቸውን ምሥጢር
ሲደረድር ሁለት ልጃገረዶች አንባራቸውን እያፋጩ: ከፊት ለፊቱ ቆመው ሲያሞጋግሱት ቆይቶ እያቀነቀነ መዝለልና መጨፈር ጀመረ
ከዚያ የእድሜ ጓደኞቹ ተቃቅፈው ሄደው በቃህ ብለው በትህትና
ጠይቀው አጅበው ተሰልፉ አስገቡት ወዲያው ግን
ጧ ጧ፥ጣጣ.ጣ… የሚል ግርፊያ ተሰማና ልጃገረዶች እያውካኩ፥ ብትን ብለው ሲስቁ ቀጭን የሲቃ ልቅሶ ከመካከላቸው ተሰማ"
ያች ባለጌ ናት! አለ ደልቲ ንድድ እያለው"
ኮቶ ምን አደረኩት ..." ካርለት እንባዋ እየረገፈ ሰውነቷ
እየተንቀጠቀጠ፥ ኮቶን ተጠምጥማ ጠየቀቻት ለበለባት የተገረፈችው
ቦታ ሰንበሩ ጀርባዋ ላይ እንደ እባብ ተጋድሞ ቆጠቆጣት እንባዋ
እርግፍ እርግፍ አለ
"ኮቶ ለምን ገረፉኝ ..." አለቻት ህቅ ብላ እያለቀሰች,
"ይእ! ካርለቴ ደንብ ነው ብየሽ! ዘመድሽኮ ነው፤ “ለምን ተኔ ጋር አትደንሽም ብሎ ነው የመታሽ ሄደሽ አብረሽው ደንሽ
ይልቅ ታለበለዚያ ይደግምሻል"" ስትላት ካርለት ቦታውን ለቃ
ልትሄድ አሰበች ህሊናዋ ተሟገተ
"ኮቶ ለምን እገረፋለሁ!- እኔ'ኮ መመታት አለመድሁም?" ብላ
በቀላው ዐይኗ ትክ ብላ አየቻት
"ይእ! ስንወለድ እኮ እኛም አለመድነውም ትርጉሙን
ስናውቅ ማድረግ ያለብን ነው ብለን ስናምን ልባችን ደንድኖ ለመድነው አንችስ ሰው መስለሽኝ ስትመጭ የካሮ አፈር ፈጭተሽ መች ትቀቢ ነበር ቆዳ መልበስ:
በእግር መሄድ እንጨት
መልቀም የተማርሽው እዚህ አይደል ግርፊያም የሚለመደው ስትደፍሪ ነው
የፍቅር ማባያ ይሆንሻል
የተማርሽው እዚህ አይደል
ስትገረፊ መጀመሪያ እንደቃሪያ ያቃጥልሻል ቀጥሎ የፍቅር ማባያ ይሆንሻል በመጨረሻ ደግሞ የሚለበልበው ቃሪያ
ያምርሻል! አይዞሽ የኔ እህት ያን ጊዜ እንደ ሱስ በልቦናሽ
ውል እያለ አምጭ አምጭ' እያለ ተሐመር አንበሶች ክርን ስር ያልወሰውስሻል
ከዚያ ትለምጅዋለሽ" ብላ ደረቷ ላይ አስጠግታ አግባባቻት,
"እሽ ኮቶ ካርለት በጽሞና ስታዳምጣት ቆይታ እንባና ሳቋ ተቀላቀለባት
"እሽ! ዓላማ ታውቂያለሽ ኮቶ" አለቻት ትክ ብላ በጨረቃ ብርሃን እያየቻት
"ይእ! ኢላማ ማለትሽ ነው ማነጣጠሪያ የዓልሞ ተኳሽ
መለያ ነው ኢላማ ተሆነ "
"ልክ ነሽ! የአነጣጠርኩት: ዓልሜ የምመታው ኢላማ አለኝ ኮቶ! ስለዚህ
"ይእ! አይ ካርለቴ መቼም የአንች ነገር እንደ እርጎ ዝንብ ወንዶች መዋያ ጥብሉቅ ማለት ስትወጂ እስቲ እንደ ሴት ኢላማሽ
ልጅ መውለድ: ለባል ታዛዥ ለመሆን ይሁን የአባት ደንብ ለማክበር ይሁን ኢላማሽ!"
"እንደንስ ኮቶ! ዳንስ አማረኝ ግርፊያ ፈለግሁኝ... ንኪው ልቤን የፍርሃት እርግጫውን አቆመ
አደፋፈርሽው አስተማርሽው ህዋን የሰው ልጅ በእግሩ ሲረግጥ እኔም በጭንቅላቴ
የመሬትን እንብርት እነካዋለሁ…ቃሪያውን እየበላሁ ጥቅምና
ጉዳቱን ለሌላው አሳያለሁ እነ ዲያና ፎሲ ከጉሬላ ጋር ቅጠል በልተውስ ኖረው የለ
"ይእ!- ካርለቴ!" ወዘወዘቻት ትከሻዋን"
"ደህና ነኝ ኮቶ"
"እየቃዠሽ! ቢጫ ሐሞት እንደሚያስተፋ ወባ እንደያዘው ሰው
"የለም ደህና ነኝ ቃል ኪዳን ነው ኮቶ ሰው ለመሆን፥
ጠንካራ ሰው!... በተሰጠኝ የሰውነት ክፍል ሁሉ ተጠቅሜ ከቦርጆ
ወቀሳ ለመዳን ባህሉ ተጠየቀኝ ለዓላማዬ ስል እኔም የእባብንም
አንገት አንቄ ጥርሶቹን ላይ መርዛም ነው የሚባለውን እባብ ጥቅምና
ጉዳቱን ጉሮሮውን ፈልቅቄ ላይ ተገርፌ፥ አልቅሼ: ቧጥጬ ባህሌን ጥሼ ባህል ላሳውቅ ኮቶ!"
"ይእ! መንደር እንሂድ ካርለቴ?"z
"ተይኝ! ትንሽ ጊዜ ብቻዬን ተይኝ! እሽ?"
"ይእ! እሽ " ኮቶ ሄደች ዝምታ ፀጥታ ህሊናን
እንዳይደነብር እንደሚያረጋጋ ተከብቶች ከአባቷ ከመንደሯ…
ተምራለችና ሄደች
ካርለት ራሷን ከፈተችው... ወደ ራሷ ገባች ... የላላውን
አጠባበቀች የተወጠረውን አላላች የአበጠውን አፈረጠች የቆሸሸውን አፀዳች ካርለት እንደ አዳኝ ውሻ ዐይኗን ጠበብ አድርጋ ደልቲን አየችው አያያትም" ወደ ዳንሱም ልትጋብዘው አትችልም፤ ዳንሱ
እንደገና ተጋጋለ
"ይእ! ካርለቴ ነይ ጋብዥው የገረፈሽን?" ብላ ኮቶ ጠራቻት ወገባቸውን ተቃቀፉ ከዚያ በቄንጥ እንደ ፔንዱለም ፊትና ኋላ
ተወዛወዙና ሶሰት ጊዜ ዘለል: ወዝወዝ… ብለው ሾረው ሄደው ሁለት
ጎረምሶችን ጋበዙ"
የገረፋት ጎረምሳ ካርለት ስትጋብዘው እየሰገረ ሄዶ የካርለትን ጭኖች እንደ መሮ እየሰረሰረ ገብቶ: በእጆቹ ቀጭኑን ወገቧን
ጨምድዶ አሻት ጎረምሳው ሳያቋርጥ እየሰረሰራት ጭኖችዋን በስቶ
ገባ "የት ሊደርስ ነው?" እያለች ሸሸችው እሱ ግን
ወገቧን የጨመደደበትን እጁን እየወጠረ ሲጠጋት ቆየና ከገለዋ ተጣበቀ
የሚታሸው አካሏ የአምቦ ውሃ እንደጠጣ ሰው አስገሳት እሷም
ሰረሰረችው፥ ወዘወዘችው.
ካርለት ያላየች መስላ ደልቲን አየችው ደስ ብሎታል እሷም ደስ አላት ደልቲ አልቀናም ቅናት ባህል እንጂ ተፈጥሯዊ
እንዳልሆነ አሰበች ጭፈራው ቀጠለ ጨዋታው ደመቀ።
"ኮቶ!"
"ዬ ሳቀች ከትከት ብላ ቀጣዩ ዳንስ እስኪጀመር
ቦታቸው ሲመለሱ
"ምን ሆንሽ ካርለቴ?" አለቻት
ሃሣቧን ሳትጨርስው ደልቲ እጅዋን ያዝ አድርጎ
ከሴቶች መሐል ጠራት የሆነ ነገር እንደ ፍላፃ ተወርውሮ ስሜቷን
አጋጋለው" ፈገግ አለችለት ለስሜቷ-ለደልቲ…
ከዚያ በኋላ ብዙ አልተነጋገሩም ቀስ ቀስ እያሉ ፈንጠር ፈንጠር ብለው ጨረቃን አሹፈውባት ሰማይ ይግቡ መሬት ጠፉ….የኢቫንጋዲ ጭፈራው ግን ቀጥሏል ወደፊትም ለቀናት: ለዓመታት ይቀጥል ይሆናል ከዚያ ግን ይሸነቆራል
ወይንም ለዘመናት
ጥቅም፥ ገንዘብ‥ የተባለው ቆሻሻ ስልክልክ ብሎ ገብቶ ይበክለዋል ደስታም ጥቁር ከል ለብሳ: ተስፋ ቆርጣ: መባዘኗን ትጀምራለች
ካልያም አንድዬ አንች ከርታታ ተዛሬ ጀምሮ መባዘንሽ ያቆማል'
ብሎ ይጠራታል… እግዚኦ ያች ቀን ምናለ ባትደርስ! እግዚኦ!…
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ቀትር ነው፤ የፀሐይዋ ሙቀት አሸዋው ላይ ነጥሮ እንደ ሐይቅ
ማዕበል እየተንቀሳቀሰ ከርቀት ጀምሮ ይታያል በዚያ አይነቱ ሐሩር የዛፍ ጥላ ህይወት አዳኝ ነው" የሐመር ወንዶች በእንዲህ ዓይነቱ ሙቀት ወቅት ዛፍ ጥላ ሥር ይሄዱና ሲጫወቱ: ሲወያዩ
ቆይተው አሸዋውን ይደለድሉና በበርኮታቸው ጭንቅላታቸውን ደገፍ
አድርገው እረፍት መውሰድ የተለመደ ነው
የሐመር ህይወት የሆነው ከስኬ ወንዝ ከጥም አርኪነቱ ሌላ ከለላ ችግርን መፍቻ በከብት ዝላይ ወቅት የልጃገረዶች መገረፊያ
መጋጌጫ… ማረፊያ ነው ለሰውም ለከብቱም ጫርጫር ሲደረግ ውስጡ ውኃ ይፈልቃል ላዩ መኝታ ይሆናል መወያያ መድረክም ነው ሐመሮች የከስኬ ናቸው ከስኬም የነሱ ነው ያጌጡበታል
👍25🔥1
ያርፉበታል የተፈታውን ያስሩበታል የላላ
አንድነታቸውን
ያጠብቁበታል
ፍቅራቸውን ያመነዥኩበታል
ከስኬና ሐመር የሚለያዩት በዝናብ ወቅት ከየካቲት እስከ ግንቦት ባለው ጊዜ ብቻ ነው" በዚያ ወቅት አንዱ ሌላውን አይቀርብም ተራርቆ የብቸኝነት
ጣዕሙን ያጣጥማል መለያየት የሚፈጥረውን ናፍቆት ያልማል…
በዝናብ ወቅትከስኬ አትድረሱብኝ
ይላል ፀባዩ ይከፋል:
ይደነፋል፥ የውሃ ኃይሉን እያንዶለዶለ፥ ዛፉን እየገነደሰ: ብቸኝነቱን
የሚዳፈሩትን ሰዎችና ከብቶች እየጠለፈ ይበላል"
በበጋ ወቅት ግን ገራም ነው ዝምተኛ የተመቸ... ይህ ተቀያያሪ ባህሪው ሐመሮችን ይማርካቸዋል ሁሌ ገራም የለም ሁሌም ደንፊ አይኖርም… ሁሉም መቀያየር አለበት
የተፈጥሮም: የሰውም ባህሪ! ይህ ለውጥ የመኖር ቅመም ነው ማህበራዊ ህይወት የሚጣፍጥበት:
ምሥጢሩ የለውጣቸው ፍሰት ነው"
በበጋ ገራሙ ከሰኬ ወንዝ ማረፊያ ነው ከብቶች ጭሮሽ ውሃውን ጠጥተው ይፈነጩበታል፥ይሳረሩበታል ያርፉበታል ይታከኩበታል ዝንጀሮና ጦጣዎች ከዛፍ ዛፍ እየዘለሉ ሲወናጨፉ፥
ቅጠልና ፍሬያቸውን
ሲበላሉ ቆይተው
አሸዋውን ጭረው፥
ውሃ አፍልቀው እየጠጡ
ይዝናኑበታል ለውጥ ነው ለነሱ ለዛፍ ዓለም ፍጡራን ለአሸዋ ላይ መዝናናት በሐመር አሸዋ ጭሮ ውሃ ማፍለቅ የሰው ልጅ ብቻ
ጥበብ አይደለም አውሬዎችና አዕዋፋትም ያን መላ ያውቁታል
ለመኖር ሁሉም የሚያስፈልገውን ማግኘት አይሳነውም ያውም
ሳያዛባ ሳያበላሽ: ሳያዝረከርክ ይጠቀማል ውህደቱ አለ መተሳሰቡ አለ አንዱ ሌላውን በስግብግብነት በግፍ እየቆፈረ ሌላውን
አያደማም ለመኖር ብቻ ይደጋገፋሉ የችግር ምንጩ ሆዳምነት ነው ያ ደግሞ ገና አየር ላይ ያለ ብክለት ነው በቢጫው በሬ አገር
በሐመር ምድር አስቀያሚው ግዙፍ አካሉን አኮብኩቦ ሙሉ በሙሉ
አላሳረፈም
ስምንት ሐመሮች ከስኬ ወንዝ ካለው የጎሚ ዛፍ ስር ያወጋሉ፤መሳርያቸውን
ጉያቸው እንደሸጎጡ ጠጋ ጠጋ ብለው ሃሳብ ይለዋወጣሉ ከብቶቻቸው
እንደእነሱ ሌላው ዛፍ ጥላ ስር ተጠጋግተው አንዱ የሌላውን ትንፋሽ እያዳመጠ ያመነዥካሉ፤ አዕዋፍ ደግሞ በተንተን ተመልሰው ሰብሰብ እያሉ: ዛፎች ላይ
እያረፉ አንዳንዴም እየበረሩ ያዜማሉ፤ ንፋሱ ያፏጭላቸዋል:
ቅጠሎች ይደንሳሉ፥ እየተንሾካሾኩ ያደንቃሉ… ንቦች ይራወጣሉ
ከአበባ አበባ: ከዛፍ ዛፍ ባዶ እጃቸውን ወደ ቀፎአቸው ላለመመለስ
እየተራወጡ ይቀስማሉ ሌሎች ውኃ ይቀዳሉ
"ሚሶ!" አለ አንዱ ሐመር ከተቀመጡት መካከል የጥርሱን.መፋቂያ ከአፉ አውጥቶ: ከንፈሩን በቀኝ እጁ ግራና ቀኝ በማፅዳት
"ሚሶ!" አሉት የአደን ጓደኞቹ ዐይኑን እያዟዟረ ከብቶቹን
አሸዋውን: ዛፎችን አዕዋፍንና ሰማዩን. አያቸው
".ጓደኛ መሬት ነው ገመና ይሸፍናል…" ብሎ ንግግሩን
ሳይጨርስው ተወው" ሐመር ላይ ምግብ አቅርቦ ማጉረስ
የሚያስፈልገው ለህፃን ብቻ ነው
"ሚሶ!" አለ ቀጣዩ
"ሚሶ! አሉ ሌሎች ጓደኞቹ
ለአደን ስንሄድ የምንተኛበት ዛፍ ሥር የጋራችን ነው
አድነን ግዳይ የጣልነው ሥጋም ተካፍለን ነው የምንበላው፤ ካለ
ጓደኛው እገዛ ጀግና የለም ጓደኛ በጠላት ጥይት ሲወድቅ እስትንፋሱ ሳትወጣ ፈገግ ብሎ አይቶ, አደራውን ሰጥቶ ለዘላለሙ
የሚተኛው ለጓደኛው ነው፥ ጓደኛ ሁሉንም ነው…" ብሎ ንግግሩን አቆመ
"ሚሶ!"
"ሚሶ!"
ጓደኛ አብሮ ይጫወታል፤
አብሮ ይተኛል አብሮም
ይበላል… አብሮም ይሞታል ጓደኛ ታልመረቀ: ጓደኛ ካልሰጠ ሆድ ቢበላም ባዶ ነው፤ ጋብቻ ማጣፈጫ አይኖረውም ጓደኛ ወተት ነው በትኩስነቱ የሚጠጣ ሲረጋ የሚጠጣ ሲናጥ ቅቤ የሚወጣው" ብሎ
ተናጋሪው አካባቢውን እያዬ ፀጥ አለ
ሁሉም ስለ ጓደኞቻቸው ስለጓደኝነት አሰቡ በልቦናቸው የጓደኝነትን ክብር: ኃይል… አለሙት ጓደኝነት የእርዝማኔው ችካል እጅግ የተራራቀ ነው ከልጅነት እስከ ሞት
ከማጣት እስከ ማግኘት
ከአለመሆን እስከ መሆን ከሰሜን እስከ ደቡብ ጫፍ: ከላም ቀንድ እስከ ጅናዋ ጭራ…
"ሚሶ!" አለ ከመካከላቸው አሸዋውን በእጁ ዘግኖ እየበተነ
"ሚሶ!" አሉት የአደን ጓደኞቹ
"ደልቲ ነጯን ሐመር ሊያገባ ነው" የሶስተኛ ሚስቱን ጥሎሽ ገና ሳይጨርስ ለዚህችኛዋም ጥሎሽ ጀምር ብለው ሽማግሌዎች
ወስነውበታል ጓደኛችን ሃዘን ገብቶታል" አለ የመጀመሪያ ሚስቱን ካገባ ሰባት ወራት የሞላው
"ሚሶ!" አለ ሌላው መሣሪያውን ጭኑ ላይ አጋድሞ ከወገቡ
ቀና ብሎ እየተቀመጠ
"ሚሶ! አሉት ጓደኞቹ
"ደልቲ እኛ ቁጭ ብለን ብቻውን አያስብም!" ብሎ ዝም አለ ሲቃ በተሞላበት የልብ ጓደኝነት ስሜት ይህኛው ደግሞ የአጫት ገና የአምስት ዓመት ልጅ ስለሆነች አድጋ: ለአካለ መጠን ደርሳ
እስኪያገባት ከወላጆቹ ጋር የሚኖር ነው በእድሜው የነ ደልቲ ጓደኛ ቢሆንም
ከመካከላቸው አንዱ:
"እኔ አንድ በሬና ጥጃ እሰጣለሁ "
"..እኔ አንዲት ላም" እሰጣለሁ
"እኔ አንድ ወይፈን"
"እኔ ሶስት ቅል ማር" ሁሉም የሚችል የሚችለውን ተናገረ ሶስት በሬ አምስት ወይፈን አራት ላምና ሶስት ጥጃ ሆነ ይህ ደግሞ የጥሎሹን ሶስት አራተኛ ይሸፍናል።
ጓደኛሞች ዝም ተባብለው ከራሳቸው ጋር ሲነጋገሩ አንዱ
"ሚሶ" አለ
"ሚሶ!"
በፍጡም ከብቶቹ ከነገ ጀምሮ ለአጎቱ ይሰጡ
መስጠታችንን እንዳይሰማ ልጃገረዷና ቤተሰቦችዋም እንዳይሰሙ
"… እህ ወንድሜ ምን ነካህ! እኔ ተኩሼ ብጨረፍና ጓደኛዬ ደግሞ ተኩሶ ቢጥል የጨረፈው ገዳይ ሲሆን የጣለው ረዳት እንጂ
ገዳይ ነኝ ብሎ ያውቃል! ከጓደኛው እኩል እንጂ ጓደኛውን የመብለጥ ምኞት ያለው ሐመር ከሽልነት አልፎ ሊፈጠር አይችልም ጓደኛ ሚስት ሲያጭ አዲስ ህይወት ሊጀምር ሲል ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳል እንጂ ይህን አደረግሁ ይላል ለባልንጀር! እንባው
ተናነቀውና ሃሣቡን ተወው"
ለራሴ እንዲህ አደረግሁ ማለት ይሻላል ለጓደኛዬ እንዲህ አደረገሁ ከሚባል ጓደኛ እንደ እናት በውድቅት ጨለማ በተኛበት
የሚዳስስ የመልካም ጊዜ ተጋሪ: የመከራ ጊዜ አጋዥ ነው እህ! ለጓደኛ እንዴት አፍ ተሞልቶ እንዲህ አደረግሁ ይባላል!"
ተውት አሁን የደልቲን በዚህ ጨረስን እየተከታተልን
ደግሞ የሚያስፈልገው ታለ ገመናው ሳይታወቅ እሱም ሳይሳቀቅ ከላይ ከላይ እናነሳለታለን መልካም ሥራ የአደራ እቃ ይመስል
የሚመለስ አይደል ውርስ ነው መልካም ያገኘ መልካም ነገሩን
በተራው ለሚያስፈልገው ያስተላልፋል እንጂ ለሰጠው ለመመለስ
ፍለጋ አይገባም መልካም የሰራለትንስ የት አውቆት ግና አደራው ከህሊናው አይጠፋም ስለዚህ ለሌላው ማስተላለፉን አይረሳም ልቦናው አለ! ውለታውን መልካም ሥራ ለጓደኞቹ በመስራት
ይመልሳል
"በሉ በቃ አሁን ጨዋታ አምጡ?"
ጨዋታማ ሞልቶ! ያን አውሬ እንዲገሉ ሽማግሌዎች
hመረጡት መካከል ከእኛ ውስጥ አለ?"
"አለ እንጂ አንተ ራስህ እኔ " ተሳሳቁ
"ኋላ ለኮፍ አድርጋችሁ ሴቱን እንዳታስጨርሱት!"
"ብልቱ እማይታወቅ አውሬ ወርች የለው ግንባር ምኑን
ነው ቀድመን የምንመታው?"
"ሆድ እቃውን ነው እንጂ ቀጥሎ ያ ማታ ማታ ብርሃን ፏ የሚያደርገውን ዐይኑን ማጥፋት"
"ምድረ ወንድ ሃሣብ በሃሣብ ሆኗል አሁንማ ሲሰማ ስንቱን እየወጉ ይገላሉ አሉ ኮ! ጎይቲ ስትናገር አውሬው ተሰው ጋር እንደምስጥ ሲርመሰመስ ነው አሉ ነግቶ የሚመሸው "
"ተዋት እሷን ጓዴ ይህች ቀላማጅ ሲያቀብጣት ተሐመር ወጥታ ብልቷን ውሃ በማስነካቷ ይኸው በሌላ ሴት ተለውጣ ፈት
ሆና ቤት ልትውል ነው ከእንግዲህ ካለ እድሜዋ ዐይኗ በእንባ ጠፍቶ ጧሪና መሪ የሌላት ትሆናለች "
"ያችን የመሰለች ቆንጆ ሳትተካ መቅረቷ ያሳዝናል!"
"የአባት ደንብ ሻረቻ ብለው ተክዘው ሌላ ጨዋታ ደግሞ ቀየሩ
💫ይቀጥላል💫
አንድነታቸውን
ያጠብቁበታል
ፍቅራቸውን ያመነዥኩበታል
ከስኬና ሐመር የሚለያዩት በዝናብ ወቅት ከየካቲት እስከ ግንቦት ባለው ጊዜ ብቻ ነው" በዚያ ወቅት አንዱ ሌላውን አይቀርብም ተራርቆ የብቸኝነት
ጣዕሙን ያጣጥማል መለያየት የሚፈጥረውን ናፍቆት ያልማል…
በዝናብ ወቅትከስኬ አትድረሱብኝ
ይላል ፀባዩ ይከፋል:
ይደነፋል፥ የውሃ ኃይሉን እያንዶለዶለ፥ ዛፉን እየገነደሰ: ብቸኝነቱን
የሚዳፈሩትን ሰዎችና ከብቶች እየጠለፈ ይበላል"
በበጋ ወቅት ግን ገራም ነው ዝምተኛ የተመቸ... ይህ ተቀያያሪ ባህሪው ሐመሮችን ይማርካቸዋል ሁሌ ገራም የለም ሁሌም ደንፊ አይኖርም… ሁሉም መቀያየር አለበት
የተፈጥሮም: የሰውም ባህሪ! ይህ ለውጥ የመኖር ቅመም ነው ማህበራዊ ህይወት የሚጣፍጥበት:
ምሥጢሩ የለውጣቸው ፍሰት ነው"
በበጋ ገራሙ ከሰኬ ወንዝ ማረፊያ ነው ከብቶች ጭሮሽ ውሃውን ጠጥተው ይፈነጩበታል፥ይሳረሩበታል ያርፉበታል ይታከኩበታል ዝንጀሮና ጦጣዎች ከዛፍ ዛፍ እየዘለሉ ሲወናጨፉ፥
ቅጠልና ፍሬያቸውን
ሲበላሉ ቆይተው
አሸዋውን ጭረው፥
ውሃ አፍልቀው እየጠጡ
ይዝናኑበታል ለውጥ ነው ለነሱ ለዛፍ ዓለም ፍጡራን ለአሸዋ ላይ መዝናናት በሐመር አሸዋ ጭሮ ውሃ ማፍለቅ የሰው ልጅ ብቻ
ጥበብ አይደለም አውሬዎችና አዕዋፋትም ያን መላ ያውቁታል
ለመኖር ሁሉም የሚያስፈልገውን ማግኘት አይሳነውም ያውም
ሳያዛባ ሳያበላሽ: ሳያዝረከርክ ይጠቀማል ውህደቱ አለ መተሳሰቡ አለ አንዱ ሌላውን በስግብግብነት በግፍ እየቆፈረ ሌላውን
አያደማም ለመኖር ብቻ ይደጋገፋሉ የችግር ምንጩ ሆዳምነት ነው ያ ደግሞ ገና አየር ላይ ያለ ብክለት ነው በቢጫው በሬ አገር
በሐመር ምድር አስቀያሚው ግዙፍ አካሉን አኮብኩቦ ሙሉ በሙሉ
አላሳረፈም
ስምንት ሐመሮች ከስኬ ወንዝ ካለው የጎሚ ዛፍ ስር ያወጋሉ፤መሳርያቸውን
ጉያቸው እንደሸጎጡ ጠጋ ጠጋ ብለው ሃሳብ ይለዋወጣሉ ከብቶቻቸው
እንደእነሱ ሌላው ዛፍ ጥላ ስር ተጠጋግተው አንዱ የሌላውን ትንፋሽ እያዳመጠ ያመነዥካሉ፤ አዕዋፍ ደግሞ በተንተን ተመልሰው ሰብሰብ እያሉ: ዛፎች ላይ
እያረፉ አንዳንዴም እየበረሩ ያዜማሉ፤ ንፋሱ ያፏጭላቸዋል:
ቅጠሎች ይደንሳሉ፥ እየተንሾካሾኩ ያደንቃሉ… ንቦች ይራወጣሉ
ከአበባ አበባ: ከዛፍ ዛፍ ባዶ እጃቸውን ወደ ቀፎአቸው ላለመመለስ
እየተራወጡ ይቀስማሉ ሌሎች ውኃ ይቀዳሉ
"ሚሶ!" አለ አንዱ ሐመር ከተቀመጡት መካከል የጥርሱን.መፋቂያ ከአፉ አውጥቶ: ከንፈሩን በቀኝ እጁ ግራና ቀኝ በማፅዳት
"ሚሶ!" አሉት የአደን ጓደኞቹ ዐይኑን እያዟዟረ ከብቶቹን
አሸዋውን: ዛፎችን አዕዋፍንና ሰማዩን. አያቸው
".ጓደኛ መሬት ነው ገመና ይሸፍናል…" ብሎ ንግግሩን
ሳይጨርስው ተወው" ሐመር ላይ ምግብ አቅርቦ ማጉረስ
የሚያስፈልገው ለህፃን ብቻ ነው
"ሚሶ!" አለ ቀጣዩ
"ሚሶ! አሉ ሌሎች ጓደኞቹ
ለአደን ስንሄድ የምንተኛበት ዛፍ ሥር የጋራችን ነው
አድነን ግዳይ የጣልነው ሥጋም ተካፍለን ነው የምንበላው፤ ካለ
ጓደኛው እገዛ ጀግና የለም ጓደኛ በጠላት ጥይት ሲወድቅ እስትንፋሱ ሳትወጣ ፈገግ ብሎ አይቶ, አደራውን ሰጥቶ ለዘላለሙ
የሚተኛው ለጓደኛው ነው፥ ጓደኛ ሁሉንም ነው…" ብሎ ንግግሩን አቆመ
"ሚሶ!"
"ሚሶ!"
ጓደኛ አብሮ ይጫወታል፤
አብሮ ይተኛል አብሮም
ይበላል… አብሮም ይሞታል ጓደኛ ታልመረቀ: ጓደኛ ካልሰጠ ሆድ ቢበላም ባዶ ነው፤ ጋብቻ ማጣፈጫ አይኖረውም ጓደኛ ወተት ነው በትኩስነቱ የሚጠጣ ሲረጋ የሚጠጣ ሲናጥ ቅቤ የሚወጣው" ብሎ
ተናጋሪው አካባቢውን እያዬ ፀጥ አለ
ሁሉም ስለ ጓደኞቻቸው ስለጓደኝነት አሰቡ በልቦናቸው የጓደኝነትን ክብር: ኃይል… አለሙት ጓደኝነት የእርዝማኔው ችካል እጅግ የተራራቀ ነው ከልጅነት እስከ ሞት
ከማጣት እስከ ማግኘት
ከአለመሆን እስከ መሆን ከሰሜን እስከ ደቡብ ጫፍ: ከላም ቀንድ እስከ ጅናዋ ጭራ…
"ሚሶ!" አለ ከመካከላቸው አሸዋውን በእጁ ዘግኖ እየበተነ
"ሚሶ!" አሉት የአደን ጓደኞቹ
"ደልቲ ነጯን ሐመር ሊያገባ ነው" የሶስተኛ ሚስቱን ጥሎሽ ገና ሳይጨርስ ለዚህችኛዋም ጥሎሽ ጀምር ብለው ሽማግሌዎች
ወስነውበታል ጓደኛችን ሃዘን ገብቶታል" አለ የመጀመሪያ ሚስቱን ካገባ ሰባት ወራት የሞላው
"ሚሶ!" አለ ሌላው መሣሪያውን ጭኑ ላይ አጋድሞ ከወገቡ
ቀና ብሎ እየተቀመጠ
"ሚሶ! አሉት ጓደኞቹ
"ደልቲ እኛ ቁጭ ብለን ብቻውን አያስብም!" ብሎ ዝም አለ ሲቃ በተሞላበት የልብ ጓደኝነት ስሜት ይህኛው ደግሞ የአጫት ገና የአምስት ዓመት ልጅ ስለሆነች አድጋ: ለአካለ መጠን ደርሳ
እስኪያገባት ከወላጆቹ ጋር የሚኖር ነው በእድሜው የነ ደልቲ ጓደኛ ቢሆንም
ከመካከላቸው አንዱ:
"እኔ አንድ በሬና ጥጃ እሰጣለሁ "
"..እኔ አንዲት ላም" እሰጣለሁ
"እኔ አንድ ወይፈን"
"እኔ ሶስት ቅል ማር" ሁሉም የሚችል የሚችለውን ተናገረ ሶስት በሬ አምስት ወይፈን አራት ላምና ሶስት ጥጃ ሆነ ይህ ደግሞ የጥሎሹን ሶስት አራተኛ ይሸፍናል።
ጓደኛሞች ዝም ተባብለው ከራሳቸው ጋር ሲነጋገሩ አንዱ
"ሚሶ" አለ
"ሚሶ!"
በፍጡም ከብቶቹ ከነገ ጀምሮ ለአጎቱ ይሰጡ
መስጠታችንን እንዳይሰማ ልጃገረዷና ቤተሰቦችዋም እንዳይሰሙ
"… እህ ወንድሜ ምን ነካህ! እኔ ተኩሼ ብጨረፍና ጓደኛዬ ደግሞ ተኩሶ ቢጥል የጨረፈው ገዳይ ሲሆን የጣለው ረዳት እንጂ
ገዳይ ነኝ ብሎ ያውቃል! ከጓደኛው እኩል እንጂ ጓደኛውን የመብለጥ ምኞት ያለው ሐመር ከሽልነት አልፎ ሊፈጠር አይችልም ጓደኛ ሚስት ሲያጭ አዲስ ህይወት ሊጀምር ሲል ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳል እንጂ ይህን አደረግሁ ይላል ለባልንጀር! እንባው
ተናነቀውና ሃሣቡን ተወው"
ለራሴ እንዲህ አደረግሁ ማለት ይሻላል ለጓደኛዬ እንዲህ አደረገሁ ከሚባል ጓደኛ እንደ እናት በውድቅት ጨለማ በተኛበት
የሚዳስስ የመልካም ጊዜ ተጋሪ: የመከራ ጊዜ አጋዥ ነው እህ! ለጓደኛ እንዴት አፍ ተሞልቶ እንዲህ አደረግሁ ይባላል!"
ተውት አሁን የደልቲን በዚህ ጨረስን እየተከታተልን
ደግሞ የሚያስፈልገው ታለ ገመናው ሳይታወቅ እሱም ሳይሳቀቅ ከላይ ከላይ እናነሳለታለን መልካም ሥራ የአደራ እቃ ይመስል
የሚመለስ አይደል ውርስ ነው መልካም ያገኘ መልካም ነገሩን
በተራው ለሚያስፈልገው ያስተላልፋል እንጂ ለሰጠው ለመመለስ
ፍለጋ አይገባም መልካም የሰራለትንስ የት አውቆት ግና አደራው ከህሊናው አይጠፋም ስለዚህ ለሌላው ማስተላለፉን አይረሳም ልቦናው አለ! ውለታውን መልካም ሥራ ለጓደኞቹ በመስራት
ይመልሳል
"በሉ በቃ አሁን ጨዋታ አምጡ?"
ጨዋታማ ሞልቶ! ያን አውሬ እንዲገሉ ሽማግሌዎች
hመረጡት መካከል ከእኛ ውስጥ አለ?"
"አለ እንጂ አንተ ራስህ እኔ " ተሳሳቁ
"ኋላ ለኮፍ አድርጋችሁ ሴቱን እንዳታስጨርሱት!"
"ብልቱ እማይታወቅ አውሬ ወርች የለው ግንባር ምኑን
ነው ቀድመን የምንመታው?"
"ሆድ እቃውን ነው እንጂ ቀጥሎ ያ ማታ ማታ ብርሃን ፏ የሚያደርገውን ዐይኑን ማጥፋት"
"ምድረ ወንድ ሃሣብ በሃሣብ ሆኗል አሁንማ ሲሰማ ስንቱን እየወጉ ይገላሉ አሉ ኮ! ጎይቲ ስትናገር አውሬው ተሰው ጋር እንደምስጥ ሲርመሰመስ ነው አሉ ነግቶ የሚመሸው "
"ተዋት እሷን ጓዴ ይህች ቀላማጅ ሲያቀብጣት ተሐመር ወጥታ ብልቷን ውሃ በማስነካቷ ይኸው በሌላ ሴት ተለውጣ ፈት
ሆና ቤት ልትውል ነው ከእንግዲህ ካለ እድሜዋ ዐይኗ በእንባ ጠፍቶ ጧሪና መሪ የሌላት ትሆናለች "
"ያችን የመሰለች ቆንጆ ሳትተካ መቅረቷ ያሳዝናል!"
"የአባት ደንብ ሻረቻ ብለው ተክዘው ሌላ ጨዋታ ደግሞ ቀየሩ
💫ይቀጥላል💫
👍43❤1👎1
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ_ነበር
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
በስራ ጉዳይ ወዲህና ወዲያ ስሯሯጥ ቆይቼ ከምሽተ 3 ሰዓት ካለፈ በኃለ ነው ወደ ቤት የገባሁት፡፡ያው የተለመደ የወንደላጤ ቤቴን አየከፈትኩ ሳለ ስልኬ ተንጣረረ...በአንድ እጄ እየከፈትኩ በሌለው እጄ ከኪሴ አወጣሁና አየሁት፡፡ ልጄ ነች፡አነሳሁትና
‹‹ሄሎ የእኔ ጣፋጭ››
‹‹ያንተ ጣፋጭ አይደለሁም..ማለት እናቷ ነኝ››
‹‹ውይ እሪች ይቅርታ …ተአምር መስላኝ ነው››
‹‹አውቃለሁ..አንተ አልተሳሳትክም እኮ የደወልኩት በእሷ ስልክ ነው…አባትና ልጅ ግን የምትገርሙ ሴረኞች ናችሁ››
‹‹እንዴት ማለት››በራፉን ከፍቼ ወደውስጥ ከገባሀ በኃላ አልጋዬ ጠርዝ ላይ ቁጭ ብዬ ወሬዬን ቀጠልኩ፡፡
‹‹ምን እንዴት አለው…ሁሉን ነገር ሰማሁ….በሚስጥር መገናኘትና መደዋወል ከጀመራችሁ መከራረማችሁን….አረ ጭካኔያችሁ…. ከአንተ ደግሞ የእሷ አይገረምም፡፡››
‹‹እንዴት?››
‹‹ሰው እንዴት ከገዛ እናቱና አያቱ እንዲህ አይነት ሚስጥር ሰውሮ መቆየት ይችላል….ለዛውም በዚህ እድሜዋ››
‹‹ያው የአባት ጉዳይ ሲሆን ይችላል.ልጄን ደግሞ ታውቂያታለሽ… ልክ እንደአባቷ እስማርት ነች፡፡››
‹‹ይሀቺ ጉራ አሁንም አለቀቀችህም››
‹‹ምነው ተሳሳትኩ አንዴ?››
‹‹አላልኩም….ለማንኛውም በጣም እንዳስደመማችሁኝም እንዳስቀናችሁኝም መናገር እፈልጋለሁ…ለመሆኑ አንተስ እንዴት ነህ…?››
‹‹ይመስገነው… ህይወት እንደጢባ ጢቢ አንቀርቅባ አንቀርቀባ ገና አሁን በቅርብ ቀን ነው እያረጋጋቺኝ ያለው››
‹‹በጣም አዝናለሁ››
‹‹ለምኑ?››
‹‹ከእኔ ጋር የሆነው ነገር ባይሆን ኖሮ አንተ አንዱንም ችግር አታይም ነበር…››
‹‹ተይ ተይ ..ችግሩር ያየሁት እኮ ሀገሪቱ ተምሬ በተመረቅኩት ሞያ ስራ ልትሰጠኝ ስላልቻለች ነው››
‹‹ያ እውነት እንዳልሆነ ሁለታችንም እናውቃለን››
‹‹እንዴት ማለት?››
‹‹አንተ ስራ አጣሁ የሚለውን እንደሽፋን ተጠቅመህ እራስህን እየቀጣህ ነበር...ቤተሰቦቼ ላይ ከሰራሁት መጥፎ ስራ አንፃር የተሻለ ህይወት ፈፅሞ አይገባኝም ብለህ በመወሰን ነው በዝቅተኛ ህይወት ውስጥ እራስህን ዘፍቀህ በችግር በመዳከር እራስህን ስትቀጣ የኖረከው…እንጂ ሌላውን ተው አዲስአባ ወላጆችህ ትተውልህ የሞቱት ቤት እንዳለ ታውቃለህ….ባንክ ውስጥም ቢያንስ ከግማሽሚሊዬን ብር በላይ ትተው መሞታቸውን ከቤት ኪራይ እየተሰበሰበ ለዘመናት የተጠራቀመው ብር እንዳለ ታውቃለህ… ይሄ ሁሉ ሀብት ያለው ሰው በጤናው የፓርኪንግ ሰራተኝነት እና የሆቴል አስተናጋጅ ሆኖ የወጣትነት ህይወቱን አይገፋም…ለዛውም ባለዲግሪ ሆኖ..
‹‹ትክክል ልትሆኚ ትቺያለሽ…..እኔ ግን በዚህ መንገድ አይቼው አላውቅም…እኔ ያምትይውን ብር ሆነ ቤት መጠቀም ያልቸልኩት ሳልፈልግ ቀርቼ ሳይሆን እሱን ለመጠቀም የእቴቴን አይን ማየት ስላልፈለኩ ነው፡፡››
‹‹ተው ተው..ትንሽ ካሰብክበት እኮ የእቴቴን አይን ሳታይ የሚገባህን ንብረትህን እጅህ ማስገባት ትችል ነገር››
‹‹ተይ ተይ .እንደምታስቢው ቀላል አልነበረም››
‹‹አውቃለሁ… ግን ያደረከው ያልኩትን ነው እራስህን መቅጣት.እኔም አኮ ስላደረኩት ነው እንደዛ የምልህ…..?››
‹‹እንዴት?››
‹‹ያው እደምታየኝ አምሮብኛል ሰውነቴ አብረቀርቆል..ግን አሜሪካ ያሳለፍኳቸውን ስድስት አመቶች እንደምታስበው እንዳይመስልህ.. ከጥዋት እስከ ሊሊት ከሶስት በላይ ስራ እሰራለሁ..ብዙ ብዙ ገንዘብ አገኛለሁ..የማያስፈልገኝን ገንዘብ ለማግኘት ማለት ነው እንደዛ እለፋ የነበረው.. ማንንም አላገኝም ..የትም ሄጄ መዝናናት አልፈልግም….የሳምንት እረፍቴ ከስድስት ሰዓት አይበልጥም ነበር…ማን መሆኔን እራሱ ዘንግቼ በድኔ ልክ እንደሮቦት ሆኜ ነበር የምንቀሳቀሰው…አሁን በቅርብ ጊዜ ግን ይህ ጉዳይ እንዴት ነው..?ለምድነው እንደዚህ የምለፋው..?የምሰበስበው ገንዘብ ለማን ብዬ ነው….?ብዬ ሳስብ በጣም ግራ ተጋባሁ እና ባለሞያ ጋር ሄድኩ.. ባለሞያውም የህይወት ታሪኬን ካስለፈለፉኝ በኃላ በስተመጨረሻ የደረሰበት መደምደሚያ የምሰራው ስራ ሁሉ እራስን መቅጣት እንደሆነ እና ከዚህ ወጥመድ የመውጫው መንገድ ግን ይሄ እንዳልሆነ መከረኝ….ለዛ ነው ካለእቅዴ ድንገት ወደሀገሬ ፈጥኜ የመጣሁት..መድሀኒቱ እዚህ ስለሆነ…››
‹‹አልገባኝም›አልኳት
የእውነትም ስላልገባኝ፡፡
‹‹አየህ ያባለሞሞው ውሳኔዬ በጣም ትክክል ነበረ..ይሄው ወደ ሀገሬ ከተመለስኩ በኃላ ካስብኩት በጣም በፈጠነ ጊዜ መድሀኒቱን አግኝቼ እየታከምኩ ነው…አንተን ማግኘትና ያለህበትን ሁኔታ መረዳት ችያለሁ….ይህ ማለት በእየለቱ የት ወድቆ ይሆን በሚል እምሮዬን ሲበላኝ የነበረው ነገር አሁን ድኖልኛል….ሌላው የእቴቴን ይቅርታ ማግኘት ችያለሁ…ያ ደግሞ ምን ያህል የአእምሮ ሰላም እንደሚሰጥ በራስህ ታውቀዋለህ…በነገራችን ላይ አባዬንም ይቅርታ ጠይቄዋለሁ.. አሁን የቀረኝ ትንሽ ነገር ነው…አንተን እና አባዬን ማገናኘት..››
‹‹አንተን እና አባዬን…?››ደንግጬ
‹‹አዎ ምነው ያንን ማድረግ አትፈልግም እንዴ?››
‹‹አረ በጣም ፈልጋለሁ..ግን እንዴት ብዬ አይኑን አያለሁ ?››
‹‹ልክ የማዬን አይን እንዳየህ..ደግሞ እኔ አፍጥጬ ሄጄ እሱን ማናገር ከቻልኩ አንተስ እንዴት ያቅትሀል?፡፡:ከዛ ከእማዬ ጋር መልሰን እናጋባቸዋለን…አንድ ላይ ሆነን ወላጀቻችንን ሆነ እህቶቻችንን አንክሳቸዋለን… በእኛ ምክንያት የቆሰለው ልባቸው ፈፅሞ እንዲድን የተቻለንን እናደርጋለን..ከዛ የእኛም ቁስል ቀስ እያለ ሙሉ በሙሉ ይድናል…ምን ይታወቃል የፈረሰ ተስፋችን መልሶ ይገነባ ይሆናል…እርግጠኛ ነኝ በመጨረሻ እራሳችንንም ይቅር እንላለን፡፡
‹‹አሜሪካ ተመልሰሽ እትሄጂም ማለት ነው?››
‹‹ሄዳለሁ.. ግን ለመኖር አይደለም…ሁኔታዎችን አመቻችቼ አንደኛዬን ጠቅልዬ እመጣለሁ..››
‹‹የእውነትሽን ነው?››
‹‹ምነው ደነገጥክ…እዛ ብኖር ይሻላል እንዴ?››
‹‹አረ እንደዛ ስለወሰንሽ በጣም ደስተኛ ነኝ››
‹‹በጣም ደስተኛ ለምን እንደሆንክ ማወቅ እችላለሁ?››
‹‹እንዴ ትቀልጂያለሽ እንዴ…አንድ ቀን ታአምርን ወደአሜሪካ ልውሰድሽ ብትላት ምንድነው የማደርገው? በሚል ስጋት እንዴት እየተሰቃየሁ እንደነበር ግምቱ የለሽም››
‹‹ይገርማል?››
‹‹ምኑ?››
‹‹መልስህ ያልገመትኩት ነው..ለልጅህ ባለህ ፍቅር ቅናት አደረብኝ››
‹‹እሷ እኮ የከሰመ ህይወቴን መልሳ ያለመለመችልኝ ካሳዬ ነች. .ለእሷ ስል ህይወቴን እሰጣለሁ..››
‹‹በነገራችን ላይ አዲስአበባ ሪል እስቴት ገዝቼያለሁ..ስለዚህ ልክ ጉዳዬን ጨርሼ ከአሜሪካ እንደተመለስኩ ሁለችንም አንድ ላይ እንኖራለን ማለት ነው..››
‹‹አንድ ላይ ስትይ….?ማለት….?እንዴት…?››
የፈራሁት ነገር ዞሮ ሊመጣ ነው ብዬ በማሰብ ተርበበተበትኩ.
‹‹አይዞህ አትደንግጥ…ይሄውልህ እዬቤ እኔ አሁንም በጣም አፈቅርሀለሁ…እሱን ስሜቴን ካንተም ሆነ ከማንም መደበቅ አልችልም፡፡ደግሞም .አንተን ማፍቀር መቼም አላቆምም…ግን ደግሞ ከዚህ በፊት የሰራነውን ስህተት መቼም ደግመን እንድንሰራ አልፈልግምም፤ አልፈቅድምም….፡፡ይሄንን ደግሞ በቀደም እማዬ ሁለት ጡቶቾን እስይዛ
ነው ያስማለችኝ..ስለማልኩ ብቻ ሳይሆን የመጀመሪያውም ስህታችን ያስከፈለንን መከራ አይቼ ዳግመኛ ተመሳሳዩን ስህተት ለመፈፀም ጥንካሬው የለኝም፡፡.ቢያንስ ለእናቴ ስል….ለእህቶቼ ስል..ለአንተ ስል…፡፡ስለዚህ ምንም ስጋት አይግባህ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
በስራ ጉዳይ ወዲህና ወዲያ ስሯሯጥ ቆይቼ ከምሽተ 3 ሰዓት ካለፈ በኃለ ነው ወደ ቤት የገባሁት፡፡ያው የተለመደ የወንደላጤ ቤቴን አየከፈትኩ ሳለ ስልኬ ተንጣረረ...በአንድ እጄ እየከፈትኩ በሌለው እጄ ከኪሴ አወጣሁና አየሁት፡፡ ልጄ ነች፡አነሳሁትና
‹‹ሄሎ የእኔ ጣፋጭ››
‹‹ያንተ ጣፋጭ አይደለሁም..ማለት እናቷ ነኝ››
‹‹ውይ እሪች ይቅርታ …ተአምር መስላኝ ነው››
‹‹አውቃለሁ..አንተ አልተሳሳትክም እኮ የደወልኩት በእሷ ስልክ ነው…አባትና ልጅ ግን የምትገርሙ ሴረኞች ናችሁ››
‹‹እንዴት ማለት››በራፉን ከፍቼ ወደውስጥ ከገባሀ በኃላ አልጋዬ ጠርዝ ላይ ቁጭ ብዬ ወሬዬን ቀጠልኩ፡፡
‹‹ምን እንዴት አለው…ሁሉን ነገር ሰማሁ….በሚስጥር መገናኘትና መደዋወል ከጀመራችሁ መከራረማችሁን….አረ ጭካኔያችሁ…. ከአንተ ደግሞ የእሷ አይገረምም፡፡››
‹‹እንዴት?››
‹‹ሰው እንዴት ከገዛ እናቱና አያቱ እንዲህ አይነት ሚስጥር ሰውሮ መቆየት ይችላል….ለዛውም በዚህ እድሜዋ››
‹‹ያው የአባት ጉዳይ ሲሆን ይችላል.ልጄን ደግሞ ታውቂያታለሽ… ልክ እንደአባቷ እስማርት ነች፡፡››
‹‹ይሀቺ ጉራ አሁንም አለቀቀችህም››
‹‹ምነው ተሳሳትኩ አንዴ?››
‹‹አላልኩም….ለማንኛውም በጣም እንዳስደመማችሁኝም እንዳስቀናችሁኝም መናገር እፈልጋለሁ…ለመሆኑ አንተስ እንዴት ነህ…?››
‹‹ይመስገነው… ህይወት እንደጢባ ጢቢ አንቀርቅባ አንቀርቀባ ገና አሁን በቅርብ ቀን ነው እያረጋጋቺኝ ያለው››
‹‹በጣም አዝናለሁ››
‹‹ለምኑ?››
‹‹ከእኔ ጋር የሆነው ነገር ባይሆን ኖሮ አንተ አንዱንም ችግር አታይም ነበር…››
‹‹ተይ ተይ ..ችግሩር ያየሁት እኮ ሀገሪቱ ተምሬ በተመረቅኩት ሞያ ስራ ልትሰጠኝ ስላልቻለች ነው››
‹‹ያ እውነት እንዳልሆነ ሁለታችንም እናውቃለን››
‹‹እንዴት ማለት?››
‹‹አንተ ስራ አጣሁ የሚለውን እንደሽፋን ተጠቅመህ እራስህን እየቀጣህ ነበር...ቤተሰቦቼ ላይ ከሰራሁት መጥፎ ስራ አንፃር የተሻለ ህይወት ፈፅሞ አይገባኝም ብለህ በመወሰን ነው በዝቅተኛ ህይወት ውስጥ እራስህን ዘፍቀህ በችግር በመዳከር እራስህን ስትቀጣ የኖረከው…እንጂ ሌላውን ተው አዲስአባ ወላጆችህ ትተውልህ የሞቱት ቤት እንዳለ ታውቃለህ….ባንክ ውስጥም ቢያንስ ከግማሽሚሊዬን ብር በላይ ትተው መሞታቸውን ከቤት ኪራይ እየተሰበሰበ ለዘመናት የተጠራቀመው ብር እንዳለ ታውቃለህ… ይሄ ሁሉ ሀብት ያለው ሰው በጤናው የፓርኪንግ ሰራተኝነት እና የሆቴል አስተናጋጅ ሆኖ የወጣትነት ህይወቱን አይገፋም…ለዛውም ባለዲግሪ ሆኖ..
‹‹ትክክል ልትሆኚ ትቺያለሽ…..እኔ ግን በዚህ መንገድ አይቼው አላውቅም…እኔ ያምትይውን ብር ሆነ ቤት መጠቀም ያልቸልኩት ሳልፈልግ ቀርቼ ሳይሆን እሱን ለመጠቀም የእቴቴን አይን ማየት ስላልፈለኩ ነው፡፡››
‹‹ተው ተው..ትንሽ ካሰብክበት እኮ የእቴቴን አይን ሳታይ የሚገባህን ንብረትህን እጅህ ማስገባት ትችል ነገር››
‹‹ተይ ተይ .እንደምታስቢው ቀላል አልነበረም››
‹‹አውቃለሁ… ግን ያደረከው ያልኩትን ነው እራስህን መቅጣት.እኔም አኮ ስላደረኩት ነው እንደዛ የምልህ…..?››
‹‹እንዴት?››
‹‹ያው እደምታየኝ አምሮብኛል ሰውነቴ አብረቀርቆል..ግን አሜሪካ ያሳለፍኳቸውን ስድስት አመቶች እንደምታስበው እንዳይመስልህ.. ከጥዋት እስከ ሊሊት ከሶስት በላይ ስራ እሰራለሁ..ብዙ ብዙ ገንዘብ አገኛለሁ..የማያስፈልገኝን ገንዘብ ለማግኘት ማለት ነው እንደዛ እለፋ የነበረው.. ማንንም አላገኝም ..የትም ሄጄ መዝናናት አልፈልግም….የሳምንት እረፍቴ ከስድስት ሰዓት አይበልጥም ነበር…ማን መሆኔን እራሱ ዘንግቼ በድኔ ልክ እንደሮቦት ሆኜ ነበር የምንቀሳቀሰው…አሁን በቅርብ ጊዜ ግን ይህ ጉዳይ እንዴት ነው..?ለምድነው እንደዚህ የምለፋው..?የምሰበስበው ገንዘብ ለማን ብዬ ነው….?ብዬ ሳስብ በጣም ግራ ተጋባሁ እና ባለሞያ ጋር ሄድኩ.. ባለሞያውም የህይወት ታሪኬን ካስለፈለፉኝ በኃላ በስተመጨረሻ የደረሰበት መደምደሚያ የምሰራው ስራ ሁሉ እራስን መቅጣት እንደሆነ እና ከዚህ ወጥመድ የመውጫው መንገድ ግን ይሄ እንዳልሆነ መከረኝ….ለዛ ነው ካለእቅዴ ድንገት ወደሀገሬ ፈጥኜ የመጣሁት..መድሀኒቱ እዚህ ስለሆነ…››
‹‹አልገባኝም›አልኳት
የእውነትም ስላልገባኝ፡፡
‹‹አየህ ያባለሞሞው ውሳኔዬ በጣም ትክክል ነበረ..ይሄው ወደ ሀገሬ ከተመለስኩ በኃላ ካስብኩት በጣም በፈጠነ ጊዜ መድሀኒቱን አግኝቼ እየታከምኩ ነው…አንተን ማግኘትና ያለህበትን ሁኔታ መረዳት ችያለሁ….ይህ ማለት በእየለቱ የት ወድቆ ይሆን በሚል እምሮዬን ሲበላኝ የነበረው ነገር አሁን ድኖልኛል….ሌላው የእቴቴን ይቅርታ ማግኘት ችያለሁ…ያ ደግሞ ምን ያህል የአእምሮ ሰላም እንደሚሰጥ በራስህ ታውቀዋለህ…በነገራችን ላይ አባዬንም ይቅርታ ጠይቄዋለሁ.. አሁን የቀረኝ ትንሽ ነገር ነው…አንተን እና አባዬን ማገናኘት..››
‹‹አንተን እና አባዬን…?››ደንግጬ
‹‹አዎ ምነው ያንን ማድረግ አትፈልግም እንዴ?››
‹‹አረ በጣም ፈልጋለሁ..ግን እንዴት ብዬ አይኑን አያለሁ ?››
‹‹ልክ የማዬን አይን እንዳየህ..ደግሞ እኔ አፍጥጬ ሄጄ እሱን ማናገር ከቻልኩ አንተስ እንዴት ያቅትሀል?፡፡:ከዛ ከእማዬ ጋር መልሰን እናጋባቸዋለን…አንድ ላይ ሆነን ወላጀቻችንን ሆነ እህቶቻችንን አንክሳቸዋለን… በእኛ ምክንያት የቆሰለው ልባቸው ፈፅሞ እንዲድን የተቻለንን እናደርጋለን..ከዛ የእኛም ቁስል ቀስ እያለ ሙሉ በሙሉ ይድናል…ምን ይታወቃል የፈረሰ ተስፋችን መልሶ ይገነባ ይሆናል…እርግጠኛ ነኝ በመጨረሻ እራሳችንንም ይቅር እንላለን፡፡
‹‹አሜሪካ ተመልሰሽ እትሄጂም ማለት ነው?››
‹‹ሄዳለሁ.. ግን ለመኖር አይደለም…ሁኔታዎችን አመቻችቼ አንደኛዬን ጠቅልዬ እመጣለሁ..››
‹‹የእውነትሽን ነው?››
‹‹ምነው ደነገጥክ…እዛ ብኖር ይሻላል እንዴ?››
‹‹አረ እንደዛ ስለወሰንሽ በጣም ደስተኛ ነኝ››
‹‹በጣም ደስተኛ ለምን እንደሆንክ ማወቅ እችላለሁ?››
‹‹እንዴ ትቀልጂያለሽ እንዴ…አንድ ቀን ታአምርን ወደአሜሪካ ልውሰድሽ ብትላት ምንድነው የማደርገው? በሚል ስጋት እንዴት እየተሰቃየሁ እንደነበር ግምቱ የለሽም››
‹‹ይገርማል?››
‹‹ምኑ?››
‹‹መልስህ ያልገመትኩት ነው..ለልጅህ ባለህ ፍቅር ቅናት አደረብኝ››
‹‹እሷ እኮ የከሰመ ህይወቴን መልሳ ያለመለመችልኝ ካሳዬ ነች. .ለእሷ ስል ህይወቴን እሰጣለሁ..››
‹‹በነገራችን ላይ አዲስአበባ ሪል እስቴት ገዝቼያለሁ..ስለዚህ ልክ ጉዳዬን ጨርሼ ከአሜሪካ እንደተመለስኩ ሁለችንም አንድ ላይ እንኖራለን ማለት ነው..››
‹‹አንድ ላይ ስትይ….?ማለት….?እንዴት…?››
የፈራሁት ነገር ዞሮ ሊመጣ ነው ብዬ በማሰብ ተርበበተበትኩ.
‹‹አይዞህ አትደንግጥ…ይሄውልህ እዬቤ እኔ አሁንም በጣም አፈቅርሀለሁ…እሱን ስሜቴን ካንተም ሆነ ከማንም መደበቅ አልችልም፡፡ደግሞም .አንተን ማፍቀር መቼም አላቆምም…ግን ደግሞ ከዚህ በፊት የሰራነውን ስህተት መቼም ደግመን እንድንሰራ አልፈልግምም፤ አልፈቅድምም….፡፡ይሄንን ደግሞ በቀደም እማዬ ሁለት ጡቶቾን እስይዛ
ነው ያስማለችኝ..ስለማልኩ ብቻ ሳይሆን የመጀመሪያውም ስህታችን ያስከፈለንን መከራ አይቼ ዳግመኛ ተመሳሳዩን ስህተት ለመፈፀም ጥንካሬው የለኝም፡፡.ቢያንስ ለእናቴ ስል….ለእህቶቼ ስል..ለአንተ ስል…፡፡ስለዚህ ምንም ስጋት አይግባህ
👍79❤8🔥1🥰1😁1
‹‹ሪች አመሰግናለሁ…..ታውቂያለሽ እኔም ወደሻለሁ…ግን ዳግመኛ እቴቴን አንገት ከማስደፋ እኔ አንገቴን ቀንጥሼ ቢያበቃልኝ እመርጣለሁ….እና ቀድመሽ እዚህ ውሳኔ ላይ ስለደረሽም ሆነ ወደሀገርሽ ተመልሰሽ ለመኖር ስለወሰንሽ ምን ያህል ደስተኛ እንደሆንኩ አታውቂም፡፡ብዙ ነገር ነው ያቃለልሺልኝ፡፡››
‹‹ለማንኛውም የፊታችን እሁድ ሁላችንም እንመጣለን….የዛን ጊዜ ቀሪውን እናወራለን››
‹‹እሺ ሪች ደህና እደሪ…ተአምርን ሳሚልኝ›
‹‹እሺ ደህና እደርልኝ›ስልኩ ተዘጋ…..የሆነ ዥው ነው ያለብኝ፡፡ከሪች የሰማዋቸው ነገሮች ሁሉ ያልጠበቅኮቸውና በጣም ያስደሰቱኝ ናቸው…ከማውቃት የተለየች በሳል ሴት ሆና ነው ያገኘኋት፡፡ሰው በስድስት አመት ይሄን ያህል ይቀየራል….?እኔስ በእሷ መጠን በስዬ ይሆን?.እራሴን የጠየቅኩት ጥያቄ ነበር?መልሱ አኔ እንጃ ነው፡፡
✨ይቀጥላል✨
‹‹ለማንኛውም የፊታችን እሁድ ሁላችንም እንመጣለን….የዛን ጊዜ ቀሪውን እናወራለን››
‹‹እሺ ሪች ደህና እደሪ…ተአምርን ሳሚልኝ›
‹‹እሺ ደህና እደርልኝ›ስልኩ ተዘጋ…..የሆነ ዥው ነው ያለብኝ፡፡ከሪች የሰማዋቸው ነገሮች ሁሉ ያልጠበቅኮቸውና በጣም ያስደሰቱኝ ናቸው…ከማውቃት የተለየች በሳል ሴት ሆና ነው ያገኘኋት፡፡ሰው በስድስት አመት ይሄን ያህል ይቀየራል….?እኔስ በእሷ መጠን በስዬ ይሆን?.እራሴን የጠየቅኩት ጥያቄ ነበር?መልሱ አኔ እንጃ ነው፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍46❤8🥰5
ሚስቴ እና አባቷ!? 😡
ክፍል~~~ሰባት
ዘወር ብዬ ወደአመላከተችይ አቅጣጫ ትመለከት እመንገዱ ዳር ላይ ታለ አንድ ስጋ ቤት ነጭ እተቀባ ግርግዳ ላይ የተሳለ ትልቅ ጥቁር በሬ ነው !
እንደው አንዳርጌ ሙት ነው እምልህ ብልጭጭ አለብይ!"•••••
ቲለኝ አልቻልሁም ወሬውን እስኪያከትም አፍኜ የያዝሁትን ሳቅ እንደ ሀምሌ መብረቅ አንባረቅሁት ።
ካካካካካካ ያንተስ ለጉድ ነው ጃል
እና ምን ይሻልሀል ? ብለው•••
ታድያ እሄ ባልና ሚሽት ታንድ ወንዝ ይቀዳሉ ያለ ሰው ጥሁፍን እንዲህ ብሎ ያስተካክልልይ
ባልና ሚሽት ታንድ ወንዝ ይቀዳሉ ተዳምጠው እና ተሳቷ ሚሽቱ በስተቀር ብሎ ያስተካክልልይ።
ይህን ማድረግ የማይችል ተሆነ ግን ተሚስቴ ያፋታ እና ታለወንዟ የሄደይውን የኔዋን ያምጣልይ።
ይህም ታልሆነለት ያለክዳና ታልገጠምክ እያለይ ቲላት እስፓናቶ ቲላት አንጎል ፋቶ እያረገይ
አወላልቃ ታጨርሰይ የኔ ታትሆን የሷ ላረችይ ሚሽቴ የራሷን ግጣም አፈላልጎ ይስጣት።ይህም ተተሳነው ደግሞ•••
በእሳት ምላሷ ተጨጓራዬ ዥምራ በሷ ንዴት ስጠጣ ወደ ጉበቴ ፣ በሷ ብሶት ታጨስ ወደሳምባዬ እየመጣይ ተንቀሳቃሽ ሬሳ ካረገችይ ተይች ሴት እምገላገልበትን መንገድ ጠቁሞይ ፣ ተተቀዳሁበት የተቀዳይውን እማገኝበትን መላ ጀባ ይበለይ ።ያለበለዚያ አልፋታውም
ለሁሉም የማይሰራ ለሁሉም ቲተረት ደስ አይልማ ደስ አይልም!!! ቲለይ ሳቅ በላይ በላዩ እያፈነይ•••
"መፍትሄ ታልሰጠህስ ምን ትሆን ?" አልሁት።
"እሱማ ምን እሆናለሁ ወንድም አለም ነገሩን አጫወትሁህ እንጂ ከነፍጥርጥሯ እኮ ታንጀቴ አፈቅራታለሁ !"
"ካፈቀርካትማ ቻለው እንግዲህ እኔም ትለማፈቅራት እይ እንዳባቷ ጠባይ እማ ቢሆኔ እስታሁን ጥያት በጠፋሁ ነበር!" ብለው••
"ሀሳባችን ፍላጎታችን አልገጥም ቲል የጠላሁትን ትትወድ ፣ የወደድሁትን ትትጠላ ታንድ ወንዝ ተቀድተን ተሆነ በመሀላችን ፍቅር ታይጠፋ ለምን መንገድና ፍላጎታ ተኔ ታቃረነ ብዬ እይ ማፍቀርስ አፈቅራታለሁ።
ብታስከፋይኝም እሷስ በምን ምህንያት ይሆን እንዲህ ተኔ በተቃራኒው ለመሆን የበቃይው ብዬ አስባለሁ እይ አልነካትም።
ባይሆን አንዳንዴ ነገር ቲበዛ እና ትታስከፋይ ወጣ እልና ታፋፉ ላይ ቆሜ ብሶቴን በፉከራም በቀረርቶም ለዱሩም ለጫካውም እነግረዋለሁይ " አለይ።
"ምን እያልህ ነው እምትነግረው ጃል? ብለው እዛው ዠመረዋ •••
ኧ••••ረ ጎራው
ኧ•••••ረ ወንዱ
አረጎራው አረወንዱ
አረጎራው አረወንዱ•••
ተ••••ተሰውት በላይ እግምባር ሲወርዱ
ተ•••••ቆሰሉት በላይ ጠላት ሲያሳድዱ
እ•••••ልፍ ጀግና ወንዶይ በሴቶይ ነደዱ
ኧረ ጎራው
ኧረ ጎራው
ኧረ ወንዱ
ዳሩልይ ብላቸው የግራ ጎኔን
ዳሩልይ ብላቸው ውሃ አጣጪዬን
እ•••••ሳቷን አምጥተው ጠበሱዪ እኔን
እረ ጎራው
ኧረ ወንዱ
ኧረ ጎራው
ስንቱን ዥግና ነዪ ባይ እንዳላሯራጥነው
ስንቱን ወንድ ነዪ ባይ ገርፈን እንዳልጣልነው
ለ••••ፍቅር እጅ ሰጥተን ስንቱን አሳለፍነው
እረ ጎራው
ኧረ ወንዱ
ኧረ ጎራው
ዘራፍ አካኪ ዘራፍ
ዘራፍ አካኪ ዘራፍ
ጀግና ቲመስለን ጡንቻ ያስነካ
ጀግና ቲመስለን •••
ስንት እንደጣለ ሬሳ ያስለካ
የራሷን ሳሰጥ የሰው ታትነካ
በፍቅር ገዳይ ሴት አለይ ለካ
ዘራፍ አካኪ ዘራፍ
ዘራፍ አካኪ ዘራፍ
የዥግናው ልዥ ነይ የበላያ ዘር
ጓንዴ ቢተኮስ የማልበገር
መድፍ ቢንጣጣ የማልደነብር
ጠልፋ ጣለችይ በሀያል ፍቅር
ላገሬ ባልዘምት ባልወጣ ከዱር
ለሚስቴ ዘብ ነይ የቤት ወታደር
ዘራፍ አካኪ ዘራፍ
ዘራፍ አካኪ ዘራፍ
እጠጅ ቤቱ ውስጥ ያለው በሙሉ በመሀል በመሀል በወኔ እያጨበጨበ ቲያጅበው ቆየ ። ጨርሶ አጠገቤ ተቀመጠ።
እሄውልህ ወዳጄ አንተ ከፋም ለማም በፍቅርህም በጠብህም መሀል የሚገባብህ ሰው የለም እኔኮ የተጀገርሁት የራሳቸውን ሚሽት ፈተው የገዛ ሚስቴን ዘብ ሆኜ ታልጠበኳት በሚሉት አባቷ ነው።
"ያንተው ነገር ለሰሚውም ግራ ነው ኩለው ድረው ተሰጡ ቡሀላ ያንተ እንዢ የሳቸው እንዳልሆነይ አያውቁ ኖራል እንደው እሄን የሚነግራቸውስ ወዳጅ የላቸውም ? ሴት ልዥ እናት እና አባቷን ትተዋለይ ተባሏ ጋም ትተባበራለይ !"ቲባል አልሰሙም" አልይ።
ምን መስሚያ አላቸው እንደው ምን እንደማረግ ግራ ግብት ብሎያል ባክህ!" ብለው•••
" እኔን ቻለው እንዳልኸይ ቻለው ተማለት ውጪ ክፉ አልመክርህ እንግዲ መሄዴ ነው ውዳጄ ቻለው ብሎዪ ተጠጅ ቤቱ ወጣ።
ደሞ መለስ አለና ወደ ዥሮዬ ጠጋ ብሎ ችግር በጉልበት አልያም ጥፋተኛውን በመውቀስ ብቻ አይፈታም ብልሀት ያስፈልጋልይ እኔ ከሰሞኑ ተሞላ ጎደል በኔና በሷ መሀል ያለውን ሽግር እየፈታሁ ነው።
በምን እንደሆነ ታውቃለህ ለምን እንዲህ ትሆኛለሽ ለምን እሄን አደረግሽ ብዬ እምቧ ከረዩ በማለት እንዳይመስልህ ለሚሽቴ የምጠላውን እንደምወድ የምወደውን እንደምጠላ እያረግሁ ገለባብጬ በመንገር ነው ተያ ቡሀላ ተኔ በተቃራኒው የሄደይ መስሏት መስመራችንን ገጥማው ቁጭ አለይ!!
ኪኪኪኪኪኪኪ አሁንም ልድገምልህ በመሀላችሁ ያለውን ችግር ለመፍታት ብልሀተኛ መሆን አልያ መቻል ብቻ ነው ያለህ አማራጭ ቻለው ኪኪኪኪኪኪኪ"
መክሮይ ታይሆን ተሳልቆብይ የወጣ መስሎይ በገንሁ!።
ተጠጅ ቤት ወጥቼ ወደ ቤቴ የሚያደርሰይን መንገድ እንደዥመርሁት ነበር እንደእብድ ብቻዬን ማውራት የዠመርሁት።
ያው ለግዜውም ቢሆን ስካሩ እስቲበርድ እብድ እና ሰካራም አንድ ትለሆኑ ነው መሰል እንደእብድም እንደሰካራምን እያርገይ •••
"በየቤቱ ስንት ጉድ አለ እናንተው በኑሮ ጉያ ውስጥ እንቅፋት ቲመታይ ተሰው ዘር ሁሉ እኔን ብቻ መርጦ የሚመታይ እየመሰለይ ሳማርረው የቆየሁትን አምላኬን ይቅር በላይ አልሁት ።
ሁሉም በሂወቱ ውስጥ በፍቅር መሀል ፣ በስራ መሀል ፣ በጤና መሀል፣ በሰላም መሀል እያደናቀፈ የሚፈታተነው የየራሱ የሆነ እንቅፋት አለው ።
አንዳንዱ በእንቅፋቱ ተመቶ ይወድቅና ተሩጫው ይገታል ፣ አንዳንዱ በእንቅፋቱ ተንገዳግዶ ቆም ይልና መንገዱን ይቀጥላል፣ አንዳንዱ ተራሱ ተእንቅፋቱ ጋር ተላምዶ ሽግሩ ምን እንደሆን እንኳን በወጉ ታይለየው በፈጣሪው አልያም በሌላው ሰው ላይ ቲማረር ይኖራል።
አንዳንዱ እራሱን እንቅፋቱን ፈንቅሎ ይጥለውና ሌሎይንም እንዳይመታ መንገዱን ያቀናል ።
አሁን በኔ ሂወት እንቅፋት የሆኑብዪን የሚሽቴን አባት እንዴት ተኑሮዬ መሀል ፈንቅዬ እንደማወጣቸው ብቻ ነው ማሰብ ያለብይ።
እይ በሳቸው ምህንያት ተዋቡ ፍቅሬን እና ሴት ልዤን ጥዬ ዌትም አልሄድም ፣ ትዳሬን አልበትንም እያልሁ በሀሳብ እንደናወዝሁ ግቢ ደረስሁ።
በበነገው ታልጋዬ ላይ ታልነሳ ጥዋት ቁርስ ይዛልይ እንደመጣይ ወገቧን ይዛ ቁልቁል እያየችይ•••
"ለምን ሄድክ ትናንት ?" ትትለይ •••
"ተይይ እስቲ ተዋቡ በቃ ብስጭትጭት ቲያረገዪ ሄድሁ!
እየሆነ ያለው ነገር ቢያበሳጨይ በኔ ይፈረዳል?"
እንደውም ተሳቸው ጋር ክፉና ደጉን ተምነጋገር ወሩ እስቲሞላላቸው ድረስ ልብሴን ሸክፌ ዘመድ ጥየቃ ልሄድ ወስኛለሁ!" አልኋት።
"እኔን ጥለህ አንዱ ? አታደርገውማ ይልቅ
ቆይ አንድ መላ መጥቶልኛል እነግርሀለሁ መጣሁ አለይችዪና ቁርሱን አስቀምጣልይ ወጣይ።
ትንሽ ቆይታ መጣይና •••ይቀጥላል
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
ክፍል~~~ሰባት
ዘወር ብዬ ወደአመላከተችይ አቅጣጫ ትመለከት እመንገዱ ዳር ላይ ታለ አንድ ስጋ ቤት ነጭ እተቀባ ግርግዳ ላይ የተሳለ ትልቅ ጥቁር በሬ ነው !
እንደው አንዳርጌ ሙት ነው እምልህ ብልጭጭ አለብይ!"•••••
ቲለኝ አልቻልሁም ወሬውን እስኪያከትም አፍኜ የያዝሁትን ሳቅ እንደ ሀምሌ መብረቅ አንባረቅሁት ።
ካካካካካካ ያንተስ ለጉድ ነው ጃል
እና ምን ይሻልሀል ? ብለው•••
ታድያ እሄ ባልና ሚሽት ታንድ ወንዝ ይቀዳሉ ያለ ሰው ጥሁፍን እንዲህ ብሎ ያስተካክልልይ
ባልና ሚሽት ታንድ ወንዝ ይቀዳሉ ተዳምጠው እና ተሳቷ ሚሽቱ በስተቀር ብሎ ያስተካክልልይ።
ይህን ማድረግ የማይችል ተሆነ ግን ተሚስቴ ያፋታ እና ታለወንዟ የሄደይውን የኔዋን ያምጣልይ።
ይህም ታልሆነለት ያለክዳና ታልገጠምክ እያለይ ቲላት እስፓናቶ ቲላት አንጎል ፋቶ እያረገይ
አወላልቃ ታጨርሰይ የኔ ታትሆን የሷ ላረችይ ሚሽቴ የራሷን ግጣም አፈላልጎ ይስጣት።ይህም ተተሳነው ደግሞ•••
በእሳት ምላሷ ተጨጓራዬ ዥምራ በሷ ንዴት ስጠጣ ወደ ጉበቴ ፣ በሷ ብሶት ታጨስ ወደሳምባዬ እየመጣይ ተንቀሳቃሽ ሬሳ ካረገችይ ተይች ሴት እምገላገልበትን መንገድ ጠቁሞይ ፣ ተተቀዳሁበት የተቀዳይውን እማገኝበትን መላ ጀባ ይበለይ ።ያለበለዚያ አልፋታውም
ለሁሉም የማይሰራ ለሁሉም ቲተረት ደስ አይልማ ደስ አይልም!!! ቲለይ ሳቅ በላይ በላዩ እያፈነይ•••
"መፍትሄ ታልሰጠህስ ምን ትሆን ?" አልሁት።
"እሱማ ምን እሆናለሁ ወንድም አለም ነገሩን አጫወትሁህ እንጂ ከነፍጥርጥሯ እኮ ታንጀቴ አፈቅራታለሁ !"
"ካፈቀርካትማ ቻለው እንግዲህ እኔም ትለማፈቅራት እይ እንዳባቷ ጠባይ እማ ቢሆኔ እስታሁን ጥያት በጠፋሁ ነበር!" ብለው••
"ሀሳባችን ፍላጎታችን አልገጥም ቲል የጠላሁትን ትትወድ ፣ የወደድሁትን ትትጠላ ታንድ ወንዝ ተቀድተን ተሆነ በመሀላችን ፍቅር ታይጠፋ ለምን መንገድና ፍላጎታ ተኔ ታቃረነ ብዬ እይ ማፍቀርስ አፈቅራታለሁ።
ብታስከፋይኝም እሷስ በምን ምህንያት ይሆን እንዲህ ተኔ በተቃራኒው ለመሆን የበቃይው ብዬ አስባለሁ እይ አልነካትም።
ባይሆን አንዳንዴ ነገር ቲበዛ እና ትታስከፋይ ወጣ እልና ታፋፉ ላይ ቆሜ ብሶቴን በፉከራም በቀረርቶም ለዱሩም ለጫካውም እነግረዋለሁይ " አለይ።
"ምን እያልህ ነው እምትነግረው ጃል? ብለው እዛው ዠመረዋ •••
ኧ••••ረ ጎራው
ኧ•••••ረ ወንዱ
አረጎራው አረወንዱ
አረጎራው አረወንዱ•••
ተ••••ተሰውት በላይ እግምባር ሲወርዱ
ተ•••••ቆሰሉት በላይ ጠላት ሲያሳድዱ
እ•••••ልፍ ጀግና ወንዶይ በሴቶይ ነደዱ
ኧረ ጎራው
ኧረ ጎራው
ኧረ ወንዱ
ዳሩልይ ብላቸው የግራ ጎኔን
ዳሩልይ ብላቸው ውሃ አጣጪዬን
እ•••••ሳቷን አምጥተው ጠበሱዪ እኔን
እረ ጎራው
ኧረ ወንዱ
ኧረ ጎራው
ስንቱን ዥግና ነዪ ባይ እንዳላሯራጥነው
ስንቱን ወንድ ነዪ ባይ ገርፈን እንዳልጣልነው
ለ••••ፍቅር እጅ ሰጥተን ስንቱን አሳለፍነው
እረ ጎራው
ኧረ ወንዱ
ኧረ ጎራው
ዘራፍ አካኪ ዘራፍ
ዘራፍ አካኪ ዘራፍ
ጀግና ቲመስለን ጡንቻ ያስነካ
ጀግና ቲመስለን •••
ስንት እንደጣለ ሬሳ ያስለካ
የራሷን ሳሰጥ የሰው ታትነካ
በፍቅር ገዳይ ሴት አለይ ለካ
ዘራፍ አካኪ ዘራፍ
ዘራፍ አካኪ ዘራፍ
የዥግናው ልዥ ነይ የበላያ ዘር
ጓንዴ ቢተኮስ የማልበገር
መድፍ ቢንጣጣ የማልደነብር
ጠልፋ ጣለችይ በሀያል ፍቅር
ላገሬ ባልዘምት ባልወጣ ከዱር
ለሚስቴ ዘብ ነይ የቤት ወታደር
ዘራፍ አካኪ ዘራፍ
ዘራፍ አካኪ ዘራፍ
እጠጅ ቤቱ ውስጥ ያለው በሙሉ በመሀል በመሀል በወኔ እያጨበጨበ ቲያጅበው ቆየ ። ጨርሶ አጠገቤ ተቀመጠ።
እሄውልህ ወዳጄ አንተ ከፋም ለማም በፍቅርህም በጠብህም መሀል የሚገባብህ ሰው የለም እኔኮ የተጀገርሁት የራሳቸውን ሚሽት ፈተው የገዛ ሚስቴን ዘብ ሆኜ ታልጠበኳት በሚሉት አባቷ ነው።
"ያንተው ነገር ለሰሚውም ግራ ነው ኩለው ድረው ተሰጡ ቡሀላ ያንተ እንዢ የሳቸው እንዳልሆነይ አያውቁ ኖራል እንደው እሄን የሚነግራቸውስ ወዳጅ የላቸውም ? ሴት ልዥ እናት እና አባቷን ትተዋለይ ተባሏ ጋም ትተባበራለይ !"ቲባል አልሰሙም" አልይ።
ምን መስሚያ አላቸው እንደው ምን እንደማረግ ግራ ግብት ብሎያል ባክህ!" ብለው•••
" እኔን ቻለው እንዳልኸይ ቻለው ተማለት ውጪ ክፉ አልመክርህ እንግዲ መሄዴ ነው ውዳጄ ቻለው ብሎዪ ተጠጅ ቤቱ ወጣ።
ደሞ መለስ አለና ወደ ዥሮዬ ጠጋ ብሎ ችግር በጉልበት አልያም ጥፋተኛውን በመውቀስ ብቻ አይፈታም ብልሀት ያስፈልጋልይ እኔ ከሰሞኑ ተሞላ ጎደል በኔና በሷ መሀል ያለውን ሽግር እየፈታሁ ነው።
በምን እንደሆነ ታውቃለህ ለምን እንዲህ ትሆኛለሽ ለምን እሄን አደረግሽ ብዬ እምቧ ከረዩ በማለት እንዳይመስልህ ለሚሽቴ የምጠላውን እንደምወድ የምወደውን እንደምጠላ እያረግሁ ገለባብጬ በመንገር ነው ተያ ቡሀላ ተኔ በተቃራኒው የሄደይ መስሏት መስመራችንን ገጥማው ቁጭ አለይ!!
ኪኪኪኪኪኪኪ አሁንም ልድገምልህ በመሀላችሁ ያለውን ችግር ለመፍታት ብልሀተኛ መሆን አልያ መቻል ብቻ ነው ያለህ አማራጭ ቻለው ኪኪኪኪኪኪኪ"
መክሮይ ታይሆን ተሳልቆብይ የወጣ መስሎይ በገንሁ!።
ተጠጅ ቤት ወጥቼ ወደ ቤቴ የሚያደርሰይን መንገድ እንደዥመርሁት ነበር እንደእብድ ብቻዬን ማውራት የዠመርሁት።
ያው ለግዜውም ቢሆን ስካሩ እስቲበርድ እብድ እና ሰካራም አንድ ትለሆኑ ነው መሰል እንደእብድም እንደሰካራምን እያርገይ •••
"በየቤቱ ስንት ጉድ አለ እናንተው በኑሮ ጉያ ውስጥ እንቅፋት ቲመታይ ተሰው ዘር ሁሉ እኔን ብቻ መርጦ የሚመታይ እየመሰለይ ሳማርረው የቆየሁትን አምላኬን ይቅር በላይ አልሁት ።
ሁሉም በሂወቱ ውስጥ በፍቅር መሀል ፣ በስራ መሀል ፣ በጤና መሀል፣ በሰላም መሀል እያደናቀፈ የሚፈታተነው የየራሱ የሆነ እንቅፋት አለው ።
አንዳንዱ በእንቅፋቱ ተመቶ ይወድቅና ተሩጫው ይገታል ፣ አንዳንዱ በእንቅፋቱ ተንገዳግዶ ቆም ይልና መንገዱን ይቀጥላል፣ አንዳንዱ ተራሱ ተእንቅፋቱ ጋር ተላምዶ ሽግሩ ምን እንደሆን እንኳን በወጉ ታይለየው በፈጣሪው አልያም በሌላው ሰው ላይ ቲማረር ይኖራል።
አንዳንዱ እራሱን እንቅፋቱን ፈንቅሎ ይጥለውና ሌሎይንም እንዳይመታ መንገዱን ያቀናል ።
አሁን በኔ ሂወት እንቅፋት የሆኑብዪን የሚሽቴን አባት እንዴት ተኑሮዬ መሀል ፈንቅዬ እንደማወጣቸው ብቻ ነው ማሰብ ያለብይ።
እይ በሳቸው ምህንያት ተዋቡ ፍቅሬን እና ሴት ልዤን ጥዬ ዌትም አልሄድም ፣ ትዳሬን አልበትንም እያልሁ በሀሳብ እንደናወዝሁ ግቢ ደረስሁ።
በበነገው ታልጋዬ ላይ ታልነሳ ጥዋት ቁርስ ይዛልይ እንደመጣይ ወገቧን ይዛ ቁልቁል እያየችይ•••
"ለምን ሄድክ ትናንት ?" ትትለይ •••
"ተይይ እስቲ ተዋቡ በቃ ብስጭትጭት ቲያረገዪ ሄድሁ!
እየሆነ ያለው ነገር ቢያበሳጨይ በኔ ይፈረዳል?"
እንደውም ተሳቸው ጋር ክፉና ደጉን ተምነጋገር ወሩ እስቲሞላላቸው ድረስ ልብሴን ሸክፌ ዘመድ ጥየቃ ልሄድ ወስኛለሁ!" አልኋት።
"እኔን ጥለህ አንዱ ? አታደርገውማ ይልቅ
ቆይ አንድ መላ መጥቶልኛል እነግርሀለሁ መጣሁ አለይችዪና ቁርሱን አስቀምጣልይ ወጣይ።
ትንሽ ቆይታ መጣይና •••ይቀጥላል
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
👍48👏5❤1
ሚስቴ እና አባቷ!? 😡
ክፍል~~~ስምንት
"እኔን ጥለህ አንዱ ? አታደርገውማ ይልቅ
ቆይ አንድ መላ መጥቶልኛል እነግርሀለሁ መጣሁ አለይችይና ቁርሱን አስቀምጣልይ ወጣይ።
ትንሽ ቆይታ መጣይና •••
••••"እሄውልህ አለሜ ትንሽ ቆይተህ ወደ ከተማ ትወጣና ድንገት ከናንተ ቀየ ወደይህ ከተማ የመጣ ሰው የሩቅ ዘመድህ መሞቱን መርዶ እንደነገረህ ሆነህ አዝነህ ትመጣለህ።
ተዛ ተያይዘን ለቅሶ ልንደርስ ሄድን ብለን እንወጣለን ።ያኔ አቡዋ መቸስ እሚያበስል እሚጋግር በለለበት ቤት ብቻውን አይቀመጥ ። ተሰናብቶን ወደ ቤቱ ተመሄድ ውጪ አማራጭ የለውም ።
ከተማ እንቆይና መሄዱን ሰው ልከን ታረጋገጥን ቡሀላ ተያይዘን ወደቤታችን!" አለችይ።
ምናለ እሄን መላሽን ያንን እኔኑ በሽተኛ ታረገዪ ከንቱ መላ በፊት ብትነግሪይ የኔ መለኛ አልኋት ፈገግ እያልሁ።
"ኪኪኪኪኪ ያኔ መች መጣልይ አለሜ?!" አለችይ እየሳቀይ።
በይ ሂጅ እኔም ልሂድ አልኋትና ከተማ ዘወር ዘወር ብዬ ትመለስ እግቢው ውስጥ ተዋቡ ቡና እያፈላይ እሳቸው ተፊቷ ቁጭ ብለው ያወጋለሁ።
ጥድፍ ጥድፍ እያልሁ ገባሁና አጠገባቸው ትደርስ በተማከርነው መሰረት የተረበሽው የደነገጥሁ መስዬ ቆምሁ•••
" ምን ሆነሀል አንዳርጌ ፊትህ ልክ አይደለም !?" አለችይ ተዋቡ ።
"መርዶ ሰምቼ ነው ተዋቡ !" ትላት።
"ውይ የምን መርዶ አለይና ብድግ አለይ !"
አወይ ተዋቡ የኔን አላውቅም እሷ ግን ማስመሰሉን እንዴት አድርጋ እንደምትችልበት እናንተው!
ይገርማል እኮ! ውሸት እንደሆነ እያውቅሁ አደነጋገጧ እኔኑ መልሶ ቲያስደነግጠይ እስቲ ምን ይባላል?"
እንደው ብድግ አለይና ደረቷንም እንደመድቃት እያረጋት••
"ማን ?የትኛው ነው አንተው? ያ ልዥ ነው እንዳትለይ አንዳርጌ! " አለችይ
"እኔ አፈር ልብላለት አዎ ተዋቡ ያ ባለፈው መታመሙን የነገርሁሽ ዘመዳችን ታያርፍ እይቀርም ለጉዳዩ ተነሱ መንደር ወይህ የመጣ ሰው ነውኮ አሁን የወተት ኪራይ ሂሳብ መጨመራችንን ለኮንትራት ደንበኞቻችን እየዞርሁ ትነግር ድንገት አግኝቸው ዥሮዬ ጭው እስቲል ድረስ መርዶዬን ያረዳይ አይ ሰው ከንቱ እንደው ለይህ እድሜ ነው እንግዲህ ተመዋደድ ይልቅ እየተጠላላን፣ ተመደጋገፍ ይልቅ እየተገፋፋን ፣ ተማስታረቅ ይልቅ እያጣላን ፣ አንዳችን ለአንዳችን መፍትሄ ታይሆን ሽግር እየሆንን ፣ የሰው ልዥን ህይወት ማቅለልን ታይሆን ማክበድን ስራየ ብለን የተያያዝነው! እንደው አሁን ያን የመሰለ ወጣይ እንዲህ ባጭሩ ይቀጫልይ ብሎ ያሰበና የገመተ ተዌት ይገኛል!? "
አልሁና እግረ መንገዴን የተዋቡን አባት በነገር ወጋ ወጋ አደረኋቸው።
"ውይይይይይ አቤት መልክ አይ ቁመና እንደው ምን አገኘው?
የኔ ለግላጋ! እይ ጫወታ ! አይ ፈገግታ! ምነው በግዜ ወሰድኸው ፈጣርዬ •••" እያለይ እንባ እንባ እያላት ትትብከነከን እኔ እራሱ እየተወነይ ይሁን የምሯን ለማወቅ ተምታታብይ።
እንደው ተዋቡን ታያት ተልቧ የተንገበገበይ እዪ እያስመስለይ መሆኑን እንኳን አባቷ እኔም ማወቅ ተሳነይ እንዴ ተረጋጊ እዪ ውባለም የተማከርነውን እይ እውነት አይደለም እኮ ልላት ምን ቀረይ እናንተው? ።
አባቷም ግራ ገብቷቸው አንዴ እኔን አንዴ እሷን እያዩ •••
"ታውቂው ኖሯል ተዋቡ "አሉ። እሷ መልስ ታትሰጣቸው •••
"በደንብ ነዋ! አሰምራ ነዋ እምታውቀው ተስንት ወር በፊት እይህ እኛ ዘንድ መጥቶ ጠይቆን ነበር እኮ የተዋቡ አባ !" አልኋቸው
ምኑን ጠጣሁት ቡናውም ይቅርብይ ልሰናዳና እንሄዳለን ብላ ብድግ ትትል።
"ለመሆኑ የት ነው ቦታው !"አሉ አባቷ። በልቤ ምን ሊሉ ይሆን እኝህ ሰው ጉዳቸው አያልቅ መቸስ እያልሁ ቦታውን ትነግራቸው።
" እ እዛ ነው እንዴ? እዛ ነው ልሰናዳና እንሂድ ያለይው? ወቅቱ እኮ ክረምት ነው ወንዝ ይሞላል፣ መሬቱ ረግረግ ነው!! በዛ ላይ መንገዱ ዳገት እና እሾህ የበዛበት አስቸጋሪ መንገድ እንደሆነ እውቃለሁ!
ዛድያ እዛ ነው ልዥ ይዘሽ እምትሄጅው ተዋቡ ለመሆኑ ቦታውን ታውቂዋለሽ አወይ ማበድ! አወይ አቅምን አለማወቅ እናንተው ! እንኳን ለሴት ልዥ ለወንድ በሚፈትን በያ መንገድ ልዥ ይዘሽ ይቅርና ሌጣሽንስ ትችይዋለሽ እንዴ ነገሩ ብታውቂው እግርሽን ለማንሳት ባልዳዳሽ!
በይ አሁን አርፈሽ ተቀመጭ እግርሽን እንዳታነሽ ተዋቡ!" ብለው ወደኔ ዞሩና
"አንዳርጌ ልጄስ መንገዱን ስለማታውቀው ልሂድ ትበል አንተ ግን ያን አስቸጋሪ መንገድ እያወቅህ ሚስትህንና ጨቅላ ልጅህን ይዘህ ለመሄድ አስበህ ነው ልሂድ ስትል ዝም ያልሀት! ያንተን ዘመድ ለመቅበር ሄዳ በዛው የሷ ቀብር እንዲፈጠም ነው አላማህ !? ብለው አፈጠጡብይ።
እምናገረው ጠፍቶይ አፌ ተለጎመ።
"ምንስ ቢሆን ታድያ ብቻውን አይሄድ!" አለይ ተዋቡ።
እሄን ግዜ ብድግ አሉና •••
" አንቺ ልዥ ••• ህጣን ልዥ ይዘሽ በዛ መንገድ መሄድ አትችይም አልሁ እንጂ ብቻውን ይሂድ መች ወጣይ ዘመድ አማች ጎረቤት እንደለለው ለምን ሲባል ብቻውን ይሄዳል !" ።አሉና •••
"መጣሁ ልብስ ልቀይር እኔና አንተ አብረን እንሄዳለን! አንዳርጌ አንቺ ግን አርፈሽ ተቀመጭ እኔው አብሬው እሄዳለሁ"
እያሉ ወደትልቁ ቤት ቲገቡ•••
እኔና ተዋቡ መላቅጡ ጠፍቶን ተፋጠጥን።
"ለብሰው ሊመጡ እኮ ነው ምን ይሻላል? ያልመተውን ሞተ ብዬ ታበቃ ወየት ይዣቸው ልሄድ ነው ተዋቡ ? አልኋት ጨንቆይ።
አይ መቸስ መለኛ አይደለይ ተመቅስፈት መፍትሄው ማምለጥ መሁኑን ወሰነይና ••••
"ሂድ ውጣ አምልጥ ታይወጣ ተግቢ ውጣና እሩጥ አንዳርጌ ! እኔ ገብቼ ተባራሪ ወሬ ስለሰማሁ አባትሽን እዛ ድረስ ወስጄ ሳላደክማቸው የሞተው እውነት እሱ መሆኑን ከሁነኛ ሰው አጣርቼ ልምጣ ብሎይ ወጣ እለዋለሁ !"አለችዪ።
እውነት ነው ሴት ልዥ መለኛ ነይ የሚባለው የኔ ተዋቡ ግን ትለያለይ እናንተው !።
እኔ አብሬህ እሄዳለሁ ሲሉ አንዴ የዋሸነውን ምን ብዬ እንደማስተባብል ማጣፊያው ቸግሮይ ትርበተበት ወድያው ምህንያት መፍጠራ ይገርማል ! እያልሁ
አባቷ ልብስ ቀይረው ታይወጡ ተግቢው በርሬ ጠፋሁ።
በዛው ወደ ጠጅ ቤት።
ጠጅ ቤት ቁጭ ብዬ ተማንም ሳልጫወት እና ሳላወራ እንደው ልብስ ቀይረው ቲወጡና ተግቢው ብን ብዬ መጥፋቴን ቲያውቁ ተዋቡ አለሜን ምን ብለዋት ይሆን ?" አልሁ በልቤ ።
ተማንም ታልቀላቀል ጥጌን ይዤ ጠጄን እየኮመኮምሁ ያባቷንም የሚሽቴንም ሁናቴ እና በይህ አስራ አመስት ቀን ውስጥ ያሳለፍነውን እያሰብሁ በሚያስቀው ትስቅ በሚያናድደው ትናደድ ቆየሁ•••
ብዙ ብቆይም ገና ሁለት ብርሌ ነው የጠጣሀት ሶስተኛውን አዝዤ ቀና ትል •••
ወሬ ተዥመረ እንደሀምሌ ዝናብ እኝኝ እያለ የማያባራው ዝናቡ ሞገስ ሲገባ አየሁት ብቻዬን ማሰብ ስለፈለክሁ ብደበቀው ደስ ባለይ።
ዝናቡ ሁሌም ደስ እማይለይ ስለማላውቀው ሰው ስለሚያወራይ ነው ።
በስምም በአካልም ስለማላውቀው ሰው በይህ ገባ በይህ ወጣ ብሎ ወሬ መስማት ብዙም ምቾት አይሰጠይም።
ገና ሲገባ አይቶያል። ቀጥ ብሎ ወደኔ መጣና•••
ዛሬ የገጠመይን ጉድ እስክነግርህ ቸኩያለሁ ።አለይ። ለማውራት ምላሱን እየሳለ•••
ምን አጋጠመህ አልሁት። ምን ቸገረዪ ዥሮ አይሞላ እስቲ ተንፍሶ እስቲገላገለው በመስማት ልተባበረውና ተንፍሶ ይገላገለው ብዬ••••
"እሄውልህ ያክስቴ ልዥ ታሜሪካን የመጣው ተሁለት ሳምንት በፊት ነው።
ክፍል~~~ስምንት
"እኔን ጥለህ አንዱ ? አታደርገውማ ይልቅ
ቆይ አንድ መላ መጥቶልኛል እነግርሀለሁ መጣሁ አለይችይና ቁርሱን አስቀምጣልይ ወጣይ።
ትንሽ ቆይታ መጣይና •••
••••"እሄውልህ አለሜ ትንሽ ቆይተህ ወደ ከተማ ትወጣና ድንገት ከናንተ ቀየ ወደይህ ከተማ የመጣ ሰው የሩቅ ዘመድህ መሞቱን መርዶ እንደነገረህ ሆነህ አዝነህ ትመጣለህ።
ተዛ ተያይዘን ለቅሶ ልንደርስ ሄድን ብለን እንወጣለን ።ያኔ አቡዋ መቸስ እሚያበስል እሚጋግር በለለበት ቤት ብቻውን አይቀመጥ ። ተሰናብቶን ወደ ቤቱ ተመሄድ ውጪ አማራጭ የለውም ።
ከተማ እንቆይና መሄዱን ሰው ልከን ታረጋገጥን ቡሀላ ተያይዘን ወደቤታችን!" አለችይ።
ምናለ እሄን መላሽን ያንን እኔኑ በሽተኛ ታረገዪ ከንቱ መላ በፊት ብትነግሪይ የኔ መለኛ አልኋት ፈገግ እያልሁ።
"ኪኪኪኪኪ ያኔ መች መጣልይ አለሜ?!" አለችይ እየሳቀይ።
በይ ሂጅ እኔም ልሂድ አልኋትና ከተማ ዘወር ዘወር ብዬ ትመለስ እግቢው ውስጥ ተዋቡ ቡና እያፈላይ እሳቸው ተፊቷ ቁጭ ብለው ያወጋለሁ።
ጥድፍ ጥድፍ እያልሁ ገባሁና አጠገባቸው ትደርስ በተማከርነው መሰረት የተረበሽው የደነገጥሁ መስዬ ቆምሁ•••
" ምን ሆነሀል አንዳርጌ ፊትህ ልክ አይደለም !?" አለችይ ተዋቡ ።
"መርዶ ሰምቼ ነው ተዋቡ !" ትላት።
"ውይ የምን መርዶ አለይና ብድግ አለይ !"
አወይ ተዋቡ የኔን አላውቅም እሷ ግን ማስመሰሉን እንዴት አድርጋ እንደምትችልበት እናንተው!
ይገርማል እኮ! ውሸት እንደሆነ እያውቅሁ አደነጋገጧ እኔኑ መልሶ ቲያስደነግጠይ እስቲ ምን ይባላል?"
እንደው ብድግ አለይና ደረቷንም እንደመድቃት እያረጋት••
"ማን ?የትኛው ነው አንተው? ያ ልዥ ነው እንዳትለይ አንዳርጌ! " አለችይ
"እኔ አፈር ልብላለት አዎ ተዋቡ ያ ባለፈው መታመሙን የነገርሁሽ ዘመዳችን ታያርፍ እይቀርም ለጉዳዩ ተነሱ መንደር ወይህ የመጣ ሰው ነውኮ አሁን የወተት ኪራይ ሂሳብ መጨመራችንን ለኮንትራት ደንበኞቻችን እየዞርሁ ትነግር ድንገት አግኝቸው ዥሮዬ ጭው እስቲል ድረስ መርዶዬን ያረዳይ አይ ሰው ከንቱ እንደው ለይህ እድሜ ነው እንግዲህ ተመዋደድ ይልቅ እየተጠላላን፣ ተመደጋገፍ ይልቅ እየተገፋፋን ፣ ተማስታረቅ ይልቅ እያጣላን ፣ አንዳችን ለአንዳችን መፍትሄ ታይሆን ሽግር እየሆንን ፣ የሰው ልዥን ህይወት ማቅለልን ታይሆን ማክበድን ስራየ ብለን የተያያዝነው! እንደው አሁን ያን የመሰለ ወጣይ እንዲህ ባጭሩ ይቀጫልይ ብሎ ያሰበና የገመተ ተዌት ይገኛል!? "
አልሁና እግረ መንገዴን የተዋቡን አባት በነገር ወጋ ወጋ አደረኋቸው።
"ውይይይይይ አቤት መልክ አይ ቁመና እንደው ምን አገኘው?
የኔ ለግላጋ! እይ ጫወታ ! አይ ፈገግታ! ምነው በግዜ ወሰድኸው ፈጣርዬ •••" እያለይ እንባ እንባ እያላት ትትብከነከን እኔ እራሱ እየተወነይ ይሁን የምሯን ለማወቅ ተምታታብይ።
እንደው ተዋቡን ታያት ተልቧ የተንገበገበይ እዪ እያስመስለይ መሆኑን እንኳን አባቷ እኔም ማወቅ ተሳነይ እንዴ ተረጋጊ እዪ ውባለም የተማከርነውን እይ እውነት አይደለም እኮ ልላት ምን ቀረይ እናንተው? ።
አባቷም ግራ ገብቷቸው አንዴ እኔን አንዴ እሷን እያዩ •••
"ታውቂው ኖሯል ተዋቡ "አሉ። እሷ መልስ ታትሰጣቸው •••
"በደንብ ነዋ! አሰምራ ነዋ እምታውቀው ተስንት ወር በፊት እይህ እኛ ዘንድ መጥቶ ጠይቆን ነበር እኮ የተዋቡ አባ !" አልኋቸው
ምኑን ጠጣሁት ቡናውም ይቅርብይ ልሰናዳና እንሄዳለን ብላ ብድግ ትትል።
"ለመሆኑ የት ነው ቦታው !"አሉ አባቷ። በልቤ ምን ሊሉ ይሆን እኝህ ሰው ጉዳቸው አያልቅ መቸስ እያልሁ ቦታውን ትነግራቸው።
" እ እዛ ነው እንዴ? እዛ ነው ልሰናዳና እንሂድ ያለይው? ወቅቱ እኮ ክረምት ነው ወንዝ ይሞላል፣ መሬቱ ረግረግ ነው!! በዛ ላይ መንገዱ ዳገት እና እሾህ የበዛበት አስቸጋሪ መንገድ እንደሆነ እውቃለሁ!
ዛድያ እዛ ነው ልዥ ይዘሽ እምትሄጅው ተዋቡ ለመሆኑ ቦታውን ታውቂዋለሽ አወይ ማበድ! አወይ አቅምን አለማወቅ እናንተው ! እንኳን ለሴት ልዥ ለወንድ በሚፈትን በያ መንገድ ልዥ ይዘሽ ይቅርና ሌጣሽንስ ትችይዋለሽ እንዴ ነገሩ ብታውቂው እግርሽን ለማንሳት ባልዳዳሽ!
በይ አሁን አርፈሽ ተቀመጭ እግርሽን እንዳታነሽ ተዋቡ!" ብለው ወደኔ ዞሩና
"አንዳርጌ ልጄስ መንገዱን ስለማታውቀው ልሂድ ትበል አንተ ግን ያን አስቸጋሪ መንገድ እያወቅህ ሚስትህንና ጨቅላ ልጅህን ይዘህ ለመሄድ አስበህ ነው ልሂድ ስትል ዝም ያልሀት! ያንተን ዘመድ ለመቅበር ሄዳ በዛው የሷ ቀብር እንዲፈጠም ነው አላማህ !? ብለው አፈጠጡብይ።
እምናገረው ጠፍቶይ አፌ ተለጎመ።
"ምንስ ቢሆን ታድያ ብቻውን አይሄድ!" አለይ ተዋቡ።
እሄን ግዜ ብድግ አሉና •••
" አንቺ ልዥ ••• ህጣን ልዥ ይዘሽ በዛ መንገድ መሄድ አትችይም አልሁ እንጂ ብቻውን ይሂድ መች ወጣይ ዘመድ አማች ጎረቤት እንደለለው ለምን ሲባል ብቻውን ይሄዳል !" ።አሉና •••
"መጣሁ ልብስ ልቀይር እኔና አንተ አብረን እንሄዳለን! አንዳርጌ አንቺ ግን አርፈሽ ተቀመጭ እኔው አብሬው እሄዳለሁ"
እያሉ ወደትልቁ ቤት ቲገቡ•••
እኔና ተዋቡ መላቅጡ ጠፍቶን ተፋጠጥን።
"ለብሰው ሊመጡ እኮ ነው ምን ይሻላል? ያልመተውን ሞተ ብዬ ታበቃ ወየት ይዣቸው ልሄድ ነው ተዋቡ ? አልኋት ጨንቆይ።
አይ መቸስ መለኛ አይደለይ ተመቅስፈት መፍትሄው ማምለጥ መሁኑን ወሰነይና ••••
"ሂድ ውጣ አምልጥ ታይወጣ ተግቢ ውጣና እሩጥ አንዳርጌ ! እኔ ገብቼ ተባራሪ ወሬ ስለሰማሁ አባትሽን እዛ ድረስ ወስጄ ሳላደክማቸው የሞተው እውነት እሱ መሆኑን ከሁነኛ ሰው አጣርቼ ልምጣ ብሎይ ወጣ እለዋለሁ !"አለችዪ።
እውነት ነው ሴት ልዥ መለኛ ነይ የሚባለው የኔ ተዋቡ ግን ትለያለይ እናንተው !።
እኔ አብሬህ እሄዳለሁ ሲሉ አንዴ የዋሸነውን ምን ብዬ እንደማስተባብል ማጣፊያው ቸግሮይ ትርበተበት ወድያው ምህንያት መፍጠራ ይገርማል ! እያልሁ
አባቷ ልብስ ቀይረው ታይወጡ ተግቢው በርሬ ጠፋሁ።
በዛው ወደ ጠጅ ቤት።
ጠጅ ቤት ቁጭ ብዬ ተማንም ሳልጫወት እና ሳላወራ እንደው ልብስ ቀይረው ቲወጡና ተግቢው ብን ብዬ መጥፋቴን ቲያውቁ ተዋቡ አለሜን ምን ብለዋት ይሆን ?" አልሁ በልቤ ።
ተማንም ታልቀላቀል ጥጌን ይዤ ጠጄን እየኮመኮምሁ ያባቷንም የሚሽቴንም ሁናቴ እና በይህ አስራ አመስት ቀን ውስጥ ያሳለፍነውን እያሰብሁ በሚያስቀው ትስቅ በሚያናድደው ትናደድ ቆየሁ•••
ብዙ ብቆይም ገና ሁለት ብርሌ ነው የጠጣሀት ሶስተኛውን አዝዤ ቀና ትል •••
ወሬ ተዥመረ እንደሀምሌ ዝናብ እኝኝ እያለ የማያባራው ዝናቡ ሞገስ ሲገባ አየሁት ብቻዬን ማሰብ ስለፈለክሁ ብደበቀው ደስ ባለይ።
ዝናቡ ሁሌም ደስ እማይለይ ስለማላውቀው ሰው ስለሚያወራይ ነው ።
በስምም በአካልም ስለማላውቀው ሰው በይህ ገባ በይህ ወጣ ብሎ ወሬ መስማት ብዙም ምቾት አይሰጠይም።
ገና ሲገባ አይቶያል። ቀጥ ብሎ ወደኔ መጣና•••
ዛሬ የገጠመይን ጉድ እስክነግርህ ቸኩያለሁ ።አለይ። ለማውራት ምላሱን እየሳለ•••
ምን አጋጠመህ አልሁት። ምን ቸገረዪ ዥሮ አይሞላ እስቲ ተንፍሶ እስቲገላገለው በመስማት ልተባበረውና ተንፍሶ ይገላገለው ብዬ••••
"እሄውልህ ያክስቴ ልዥ ታሜሪካን የመጣው ተሁለት ሳምንት በፊት ነው።
👍51👎1😁1
ልሂድ አልሂድ እያልሁ እስተዛሬ ታመነታ ቆየሁ። ታመሪካን መጣ ሲባል አመሪካን እራሷን ይዞ መጣ የተባለ ይመስል ሁሉም ከያለበት እንኳን ደና መጣ ታይሆን እንኳን ደና መጣህልን ሊለው እየሄደ የድርሻውን ቲቦጭቅ።
ያክስቴ ልዥም አይደል እንኳን እኔ በደም ዝምድና ያለይ በስም የሚያውቀው የጎረቤት ልዥ ሁሉ ይሄድ የለ እንዴ!
የኔስ ድርሻ ተሚሻግት ሄጄ ብወስደው ምናለ አልሁና ለሳምንት የጠጅ ወጪዬን እንኳን የሚሸፍን ብር ቢሰጠይ ብዬ ሄድሁልህ ።
ሰላም ብዬው እንደተቀመጥሁ ቤተ ዘመዳ
ዘመዶቹ " አይ ዝናቡ ደና ነህ ግን እንደው በስንት ግዜ ዛሬ ተገናኘን !
ጠፋህ እኮ አንተው! እየመጣህ መጠየቁን ተተውከው ስንት ግዜ ሆነህ" ቲሉይ
እንደው ትለመጥፋቴ ያን ያህል የሚነዘንዙይ መጥፋቴ አሳስቧቸእ የናፍቆታቸውን ታይሆን እኛን ልትጠይቅ ታይሆን ዛሬ ልዣችን ተአሜሪካን መጣ ቲባል ነው የመጣህ እያሉ በነገር የሚሸነጉጡይ መስሎ ትለተሰማይ ውስጤን ጎረበጠይ።
ቢሆንም ሁለት ወዶ አይሆንም እና በአሽሙር የሚዘልፈይን ሰምቼ እንዳልሰማሁ ሆኜ ተቀመጥሁ።
ተቤተ ዘመዱ ጋር ታወጋ በወሬ መሀል ወደይህ የመጣው ታገሩ ተወንዙ የበቀለይውን ኮረዳ አግብቶ ሊወስድ መሆኑን ትሰማ ግር አለይ።
አጠገቤ ወዳለው ታናሽ ወንድሙ አንገቴን አዘመምሁና ስማ እንጂዢአንተው ተዛሬ ስንት አመት በፊት ወንድምህ እዛ አማሪካን ሚሽት አግብቶ መውለዱን ነግረኸይም አልነበር እንዴት ነው ነገሩ? ትለው።
ውይ ዝናቡ አልሰማህም እንዴ አየህ እሄን አለመስማትህ እራሱ ምን ያህል ግዜ እንደተጠፋፋን ነው እሚያሳየው በማለት በነገር ወጋ አርጎ ታለፈይ ቡሀሏ•••
" እሷን እማ ፈታት እኮ! አለይ ።
ምነው ምነው ተወለዱ ቡሀላ ምን አጋጠማቸው ጃል ? ትለው!
ይህቺ ጉዷ እማያልቅ አሜሪካን ፎርጅድ ሚሽት ድራለት ነዋ ቲለኝ ግር አለኝ
ፎርጅድ ፎርጅድ ደግሞ ምን ማለት ነው እሱ ? ትለው ሳቀብይ •••• •••ይቀጥላል ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
ያክስቴ ልዥም አይደል እንኳን እኔ በደም ዝምድና ያለይ በስም የሚያውቀው የጎረቤት ልዥ ሁሉ ይሄድ የለ እንዴ!
የኔስ ድርሻ ተሚሻግት ሄጄ ብወስደው ምናለ አልሁና ለሳምንት የጠጅ ወጪዬን እንኳን የሚሸፍን ብር ቢሰጠይ ብዬ ሄድሁልህ ።
ሰላም ብዬው እንደተቀመጥሁ ቤተ ዘመዳ
ዘመዶቹ " አይ ዝናቡ ደና ነህ ግን እንደው በስንት ግዜ ዛሬ ተገናኘን !
ጠፋህ እኮ አንተው! እየመጣህ መጠየቁን ተተውከው ስንት ግዜ ሆነህ" ቲሉይ
እንደው ትለመጥፋቴ ያን ያህል የሚነዘንዙይ መጥፋቴ አሳስቧቸእ የናፍቆታቸውን ታይሆን እኛን ልትጠይቅ ታይሆን ዛሬ ልዣችን ተአሜሪካን መጣ ቲባል ነው የመጣህ እያሉ በነገር የሚሸነጉጡይ መስሎ ትለተሰማይ ውስጤን ጎረበጠይ።
ቢሆንም ሁለት ወዶ አይሆንም እና በአሽሙር የሚዘልፈይን ሰምቼ እንዳልሰማሁ ሆኜ ተቀመጥሁ።
ተቤተ ዘመዱ ጋር ታወጋ በወሬ መሀል ወደይህ የመጣው ታገሩ ተወንዙ የበቀለይውን ኮረዳ አግብቶ ሊወስድ መሆኑን ትሰማ ግር አለይ።
አጠገቤ ወዳለው ታናሽ ወንድሙ አንገቴን አዘመምሁና ስማ እንጂዢአንተው ተዛሬ ስንት አመት በፊት ወንድምህ እዛ አማሪካን ሚሽት አግብቶ መውለዱን ነግረኸይም አልነበር እንዴት ነው ነገሩ? ትለው።
ውይ ዝናቡ አልሰማህም እንዴ አየህ እሄን አለመስማትህ እራሱ ምን ያህል ግዜ እንደተጠፋፋን ነው እሚያሳየው በማለት በነገር ወጋ አርጎ ታለፈይ ቡሀሏ•••
" እሷን እማ ፈታት እኮ! አለይ ።
ምነው ምነው ተወለዱ ቡሀላ ምን አጋጠማቸው ጃል ? ትለው!
ይህቺ ጉዷ እማያልቅ አሜሪካን ፎርጅድ ሚሽት ድራለት ነዋ ቲለኝ ግር አለኝ
ፎርጅድ ፎርጅድ ደግሞ ምን ማለት ነው እሱ ? ትለው ሳቀብይ •••• •••ይቀጥላል ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
👍33👎2🥰1
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ+ነበረ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ትንፋሽ ወሰድኩና ከመተኛቴ በፊት ከአያቴ ጋር ለማውራት አፌን ከፈትኩ…አያቴ እንዳልተኙ በመብራቱ አለመጥፋት እና በዕቃ መንኳኳት ማወቅ ችያለሁ፡፡
‹‹አያቴ ጉዴን እየሰሙ ነው አይደል?››
መልስ የለም
‹‹አያቴ ይሰሙኛል?››
መልስ የለም
‹‹እንዴ..ያን የተለመደ ዝምታቸውን ጀመሩ ማለት ነው..?አሁን በዚህ ከእሳቸው ጋር ማውራት በፈለኩ ቀን ዝም ይላሉ..››ብዬ ተሰፋ በመቁረጥ ልተኛ ልብሴን ማውለቅ ስጀምር በጆሮዬ ደምፅ ሰማሁ፣፣
‹ምንድነው… አያቴ ሙዚቃ…?››ወደግድግዳው ተጠጋሁና ጆሮዬን ቀስሬ አዳመጥኩ….ውይ እለተ ምፅአት ደርሶል መሰለኝ…ከአያቴ ቤት የሲሊንዲዮን ዘፈን እየተሰማ ነው…፡፡
‹‹አያቴ እኔ አላምንም…ሰሞኑን በጣም እያስደመሙኝ ነው..ከቤት ለመውጣት መወሰኖት ሳያንስ ጭራሽ የፈረንጅ ሙዚቃ….በአንዴ ግን እንዲህ አይነት ለውጥ አይከብድም.?
አሁንም ፀጥታ ነው….
‹‹አያቴ ምንም የማያናግሩኝ ከሆነ በፊት ለፊት በራፍ ዞሬ መምጣቴ ነው..››
‹‹በፊት ለፊት በራፍ… ተው ይቅርብህ..አታድርገው››
‹‹ምን ?››የባሰ አለ ጆሮዬን ማመን አልቻልኩም
‹‹ሰምተሀል››
አዎ በደንብ ሰምቼያለሁ… አያቴ ቤት ሴት….አረ አይደረግም…እያናገረችኝ ያለችው ሴት ነች..ወጣት ሴት፡፡
‹‹አያቴ የሉም እንዴ?››
‹‹አያትህ የለም››ለስላሳ ለጋ የሴት ድምፅ መልስ ሰጠኝ፡፡
‹‹ይቅርታ ማን ልበል….?››ግራ በመጋባት ተሞልቼ ጠየቅኩ፡፡
‹በዚህ ውድቅት ለሊት ከአዲስ ሰው ጋር መተዋወቅ አይክብድም..?ይቅርታ ጥዋት እንተዋወቃለን… ባይሆን አሁን የአያትህን መልዕክት ተቀበለኝ..››
ከአያቴ ጋር እቃ ወደምንቀባበልበት ስንጥቅ አመራሁ...ለግላጋ ጠይም የእጅ እጣት ብጣሽ ወረቀት አቀበለኝ.. .ተቀበልኳት እና ወደአልጋው ተመለስኩ… ገለጥኩና ማንበብ ጀመርኩ፡፡
ልጄ ሳልነግርህ ይህን በማድረጌ ይቅርታ..ለአንድ ወር ወደገዳም ሄጄያለሁ…ትንሽ በፅሞና ከእግዚያብሄር ጋር ማውራት አምሮኛል…ልክ የዛሬ ወር ተመልሼ እመጣለሁ...እስከዛ የምወዳት የልጅ ልጄ ማራናታ ካንተ ጋር እንድትቆይልኝ እፈልጋለሁ፡፡ያው ከሰሎሞን ሚስት ማለት ከእንጀራ እናቷ ጋር አምርራ ስለማትስማማ እነሱ ጋር መቀመጥ አትችልም…እኔ ወደገዳም መሄዱን ቀድሜ የያዝኩት ቀጠሮ ነው… ከእግዚያሄር ጋር የያዝኩትን ቀጠሮ ማስተጓጎል አልችልኩም…እሷ ደግሞ ድንገት መጣችብኝ….ግን ያው አንተ ልጄን ከእራሴ በላይ ስለማምንህ ልክ እንደእኔ አረገህ ከእኔም በላይ እንደምትጠብቃትና እንደምትንከበከባት ቅንጣት ጥርጣሬ አይገባኝም…ቀንም ስራም ሆነ ሌላ ቦታ ስትሄድ ይዘሀት ሂድ…ማታም ጥለሀት ውጭ እንዳታድር..ነግሬሀለው አንተ ወሽካታ..ደግሞ ለእሷም እንዳታስቸግርህ ነግሬያታለሁ...አደራ አንተ ቀልማዳ እናንተ ሁለታችሁ በአለም ላይ እጅግ የምወዳችሁ የልጅ ልጆቼ ናችሁና ተመልሼ እስክመጣ በመደጋገፉ ጊዜችሁን በጥሩ ሁኔታ አሳልፉ.፡፡
ያንተው አያት ሙሉአለም ነኝ፡፡
‹‹እህት ይቅርታ ማራናታ ይሄ ምንድነው..?አያቴ ምንድነው የሰሩት?››
‹‹ያው አያትህ የሰራው እንዳነበብከው ነው›
‹‹እያሾፍሽ ነው እንዴ?››
‹አንተ እንዴት ነው የምታናግረኝ እንግዳህ እኮ ነኝ…ከደበረህ ነገ ጥዋት ተነስቼ ወደ ሀገሬ እበራለሁ..››
‹‹አረ በፈጣሪ ..ነገሩ ዱብ እዳ ሆኖብኝ እንጂ እንደዛ ማለቴ አይደለም...አሁን እራት በልተሻል..?››
‹‹አዎ በልቼያለሁ››
‹‹ሌላ የምትፈልጊው ነገር አለ….?››
‹‹አዎ አንድ ጠርሙስ ቢራ ባገኝ ደስ ይለኝ ነበር..››
‹‹እሺ አሁን አመጣልሻለሁ.››.ከአልጋዬ ተነሳሁና ጫማዬን ማድረግ ጀመርኩ
‹‹ምነው አለህ እንዴ?››ጠየቀችኘ
‹‹አይ የለኝም ግን አታስቢ አሁን ገዝቼ መጠለሁ. ምንድነው ሚመችሽ ማለት ጊርጊስ፤ በደሌ፤ሀረር ..››
‹‹አራት ሰዓት እኮ አልፏል..የእውነት አሁን በዚህ ሰዓት ሄደህ ልትገዛልኝ ነው?›
‹‹አራት ሰዓት አይደለም ስድስት ሰዓትስ ቢሆን ምን ችግር አለው…የአያቴ አደራ እኮ ነሽ…››
‹‹በል ስቀልድ ነው..አሁን አልፈልግም ነገ ትጋብዘኛለህ››
‹‹እውነተሽን ነው…?››
‹‹.አዎ አሁን ስለደከመኝ እንቅልፌ መጥቷል …ቻው ደህና እደር..››
‹‹ደህና እደሪ …ለሊት በማንኛውም ሰዓት የምትፈልጊው ምንም ነገር ቢኖር ንገሪኝ..››
‹‹ለሊት ምንም ነገር ብፈልግ?››ሳቅ ባፈነው ድምፅ
‹‹አዎ ምንም ነገር ብትፈልጊ..››
‹‹እሺ ነግርሀለሁ.. .አሁን ደህና እደር››
‹‹ደህና እደሪ›› ብዬ ሳደርግ የነበረውን ጫማ መልሼ አወለቅኩና ወደ አልጋዬ ወጣሁ...ከልጅቷ ጋር በግድግዳ ወዲህ ማዶና ወዲያ ማዶ ሆነን የተነጋገርናቸውን ነገሮች መልሼ ሳስብ...ልጅቷ ልክ እንደ አያቴ ተንኮለኛ ቢጤ ነች መሰለኝ ስል አሰብኩና ፈገግ አልኩ…
ስለእዚህች ልጅ አያቴ ለብዙ ቀን አውርተውኛል..በየ15 ቀኑም ደብደቤ እየጻፉ እየሰጡኝ ለረጂም ጊዜ ፖሰታ ቤት ወስጄ የማስገባላቸው አኔ ስለሆንኩ ስለእሷ በመጠኑ አውቃለሁ..…ለምሳሌ የድሬደዋ ልጅ መሆኗን..ከእናቷ ጋር እንደምትኖርና… ጋሽ ሰለሞን የአሁኗን ሚስቱን ከማግባቱ በፊት እናትዬውን አግብቶ እሷን ከወለደ በኃላ እንደተፋቱ ከዛ እናትዬው ልጆን ይዛ ቤተሰቦቾ ጋር ድሬደዋ እንደገባች አውቃለሁ…አያቴም ከቤት አልወጣም ብለው እራሳቸውን ኳራንቲን ከማስገባቸው በፊት ቢያንስ በስድስት ወር አንዴ እየሄዱ እንደሚጠይቋት እሷም አልፎ አልፎ እየመጣች ትጠይቃቸው እንደነበረ መረጃው አለኝ ….ከልጃቸው ከጋሽ ሰለሞን በላይ ከእሷ ጋር የጠበቀ ግንኙነት እንዳላቸውም አውቃለሁ....ሌላው በ1987 ዓ.ምህረት እንደተወለደች ነግረውኛል…ያ ማለት ይህቺ የሚቀጥለው ክፍል ውስጥ ያለች ወጣት አሁን 25 ዓመቷ ነው፡ በትምህርቷ በአካውንቲንግ ዲግሪ አላት…የእናቷ ቤተሰቦች ሀብታም ነጋዴዎች ስለሆኑ የራሷ ቡቲክ ከፍተውላት እየሰራች እንደሆነም አውቃለሁ...በቃ ስለእሷ የማውቀው ይሄንን ያህል ብቻ ነው ፡፡በተረፈ ቀጭን ትሁን ወፍራም..ቀይ ትሁን ጥቁር..ረጀም ትሁን አጭር ….ትሁት ትሁን መሰሪ ምንም አላውቅም….ምንም ፡፡ ግን ምንም ትሁን ምንም ለአንድ ወር የእኔ ኃላፊት ነች.. ፡፡ ያንን ኃላፊነት ደግሞ ያለምንም ማቅማማት በፍጽም ትዕግስት እና ብቃት እወጣለሁ...ምክንያቱም ያዘዙኝ አያቴ ናቸው..አሁን ልተኛ….ነገ ምን አልባት ረጅም ቀን ሊሆን ይችላል፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ትንፋሽ ወሰድኩና ከመተኛቴ በፊት ከአያቴ ጋር ለማውራት አፌን ከፈትኩ…አያቴ እንዳልተኙ በመብራቱ አለመጥፋት እና በዕቃ መንኳኳት ማወቅ ችያለሁ፡፡
‹‹አያቴ ጉዴን እየሰሙ ነው አይደል?››
መልስ የለም
‹‹አያቴ ይሰሙኛል?››
መልስ የለም
‹‹እንዴ..ያን የተለመደ ዝምታቸውን ጀመሩ ማለት ነው..?አሁን በዚህ ከእሳቸው ጋር ማውራት በፈለኩ ቀን ዝም ይላሉ..››ብዬ ተሰፋ በመቁረጥ ልተኛ ልብሴን ማውለቅ ስጀምር በጆሮዬ ደምፅ ሰማሁ፣፣
‹ምንድነው… አያቴ ሙዚቃ…?››ወደግድግዳው ተጠጋሁና ጆሮዬን ቀስሬ አዳመጥኩ….ውይ እለተ ምፅአት ደርሶል መሰለኝ…ከአያቴ ቤት የሲሊንዲዮን ዘፈን እየተሰማ ነው…፡፡
‹‹አያቴ እኔ አላምንም…ሰሞኑን በጣም እያስደመሙኝ ነው..ከቤት ለመውጣት መወሰኖት ሳያንስ ጭራሽ የፈረንጅ ሙዚቃ….በአንዴ ግን እንዲህ አይነት ለውጥ አይከብድም.?
አሁንም ፀጥታ ነው….
‹‹አያቴ ምንም የማያናግሩኝ ከሆነ በፊት ለፊት በራፍ ዞሬ መምጣቴ ነው..››
‹‹በፊት ለፊት በራፍ… ተው ይቅርብህ..አታድርገው››
‹‹ምን ?››የባሰ አለ ጆሮዬን ማመን አልቻልኩም
‹‹ሰምተሀል››
አዎ በደንብ ሰምቼያለሁ… አያቴ ቤት ሴት….አረ አይደረግም…እያናገረችኝ ያለችው ሴት ነች..ወጣት ሴት፡፡
‹‹አያቴ የሉም እንዴ?››
‹‹አያትህ የለም››ለስላሳ ለጋ የሴት ድምፅ መልስ ሰጠኝ፡፡
‹‹ይቅርታ ማን ልበል….?››ግራ በመጋባት ተሞልቼ ጠየቅኩ፡፡
‹በዚህ ውድቅት ለሊት ከአዲስ ሰው ጋር መተዋወቅ አይክብድም..?ይቅርታ ጥዋት እንተዋወቃለን… ባይሆን አሁን የአያትህን መልዕክት ተቀበለኝ..››
ከአያቴ ጋር እቃ ወደምንቀባበልበት ስንጥቅ አመራሁ...ለግላጋ ጠይም የእጅ እጣት ብጣሽ ወረቀት አቀበለኝ.. .ተቀበልኳት እና ወደአልጋው ተመለስኩ… ገለጥኩና ማንበብ ጀመርኩ፡፡
ልጄ ሳልነግርህ ይህን በማድረጌ ይቅርታ..ለአንድ ወር ወደገዳም ሄጄያለሁ…ትንሽ በፅሞና ከእግዚያብሄር ጋር ማውራት አምሮኛል…ልክ የዛሬ ወር ተመልሼ እመጣለሁ...እስከዛ የምወዳት የልጅ ልጄ ማራናታ ካንተ ጋር እንድትቆይልኝ እፈልጋለሁ፡፡ያው ከሰሎሞን ሚስት ማለት ከእንጀራ እናቷ ጋር አምርራ ስለማትስማማ እነሱ ጋር መቀመጥ አትችልም…እኔ ወደገዳም መሄዱን ቀድሜ የያዝኩት ቀጠሮ ነው… ከእግዚያሄር ጋር የያዝኩትን ቀጠሮ ማስተጓጎል አልችልኩም…እሷ ደግሞ ድንገት መጣችብኝ….ግን ያው አንተ ልጄን ከእራሴ በላይ ስለማምንህ ልክ እንደእኔ አረገህ ከእኔም በላይ እንደምትጠብቃትና እንደምትንከበከባት ቅንጣት ጥርጣሬ አይገባኝም…ቀንም ስራም ሆነ ሌላ ቦታ ስትሄድ ይዘሀት ሂድ…ማታም ጥለሀት ውጭ እንዳታድር..ነግሬሀለው አንተ ወሽካታ..ደግሞ ለእሷም እንዳታስቸግርህ ነግሬያታለሁ...አደራ አንተ ቀልማዳ እናንተ ሁለታችሁ በአለም ላይ እጅግ የምወዳችሁ የልጅ ልጆቼ ናችሁና ተመልሼ እስክመጣ በመደጋገፉ ጊዜችሁን በጥሩ ሁኔታ አሳልፉ.፡፡
ያንተው አያት ሙሉአለም ነኝ፡፡
‹‹እህት ይቅርታ ማራናታ ይሄ ምንድነው..?አያቴ ምንድነው የሰሩት?››
‹‹ያው አያትህ የሰራው እንዳነበብከው ነው›
‹‹እያሾፍሽ ነው እንዴ?››
‹አንተ እንዴት ነው የምታናግረኝ እንግዳህ እኮ ነኝ…ከደበረህ ነገ ጥዋት ተነስቼ ወደ ሀገሬ እበራለሁ..››
‹‹አረ በፈጣሪ ..ነገሩ ዱብ እዳ ሆኖብኝ እንጂ እንደዛ ማለቴ አይደለም...አሁን እራት በልተሻል..?››
‹‹አዎ በልቼያለሁ››
‹‹ሌላ የምትፈልጊው ነገር አለ….?››
‹‹አዎ አንድ ጠርሙስ ቢራ ባገኝ ደስ ይለኝ ነበር..››
‹‹እሺ አሁን አመጣልሻለሁ.››.ከአልጋዬ ተነሳሁና ጫማዬን ማድረግ ጀመርኩ
‹‹ምነው አለህ እንዴ?››ጠየቀችኘ
‹‹አይ የለኝም ግን አታስቢ አሁን ገዝቼ መጠለሁ. ምንድነው ሚመችሽ ማለት ጊርጊስ፤ በደሌ፤ሀረር ..››
‹‹አራት ሰዓት እኮ አልፏል..የእውነት አሁን በዚህ ሰዓት ሄደህ ልትገዛልኝ ነው?›
‹‹አራት ሰዓት አይደለም ስድስት ሰዓትስ ቢሆን ምን ችግር አለው…የአያቴ አደራ እኮ ነሽ…››
‹‹በል ስቀልድ ነው..አሁን አልፈልግም ነገ ትጋብዘኛለህ››
‹‹እውነተሽን ነው…?››
‹‹.አዎ አሁን ስለደከመኝ እንቅልፌ መጥቷል …ቻው ደህና እደር..››
‹‹ደህና እደሪ …ለሊት በማንኛውም ሰዓት የምትፈልጊው ምንም ነገር ቢኖር ንገሪኝ..››
‹‹ለሊት ምንም ነገር ብፈልግ?››ሳቅ ባፈነው ድምፅ
‹‹አዎ ምንም ነገር ብትፈልጊ..››
‹‹እሺ ነግርሀለሁ.. .አሁን ደህና እደር››
‹‹ደህና እደሪ›› ብዬ ሳደርግ የነበረውን ጫማ መልሼ አወለቅኩና ወደ አልጋዬ ወጣሁ...ከልጅቷ ጋር በግድግዳ ወዲህ ማዶና ወዲያ ማዶ ሆነን የተነጋገርናቸውን ነገሮች መልሼ ሳስብ...ልጅቷ ልክ እንደ አያቴ ተንኮለኛ ቢጤ ነች መሰለኝ ስል አሰብኩና ፈገግ አልኩ…
ስለእዚህች ልጅ አያቴ ለብዙ ቀን አውርተውኛል..በየ15 ቀኑም ደብደቤ እየጻፉ እየሰጡኝ ለረጂም ጊዜ ፖሰታ ቤት ወስጄ የማስገባላቸው አኔ ስለሆንኩ ስለእሷ በመጠኑ አውቃለሁ..…ለምሳሌ የድሬደዋ ልጅ መሆኗን..ከእናቷ ጋር እንደምትኖርና… ጋሽ ሰለሞን የአሁኗን ሚስቱን ከማግባቱ በፊት እናትዬውን አግብቶ እሷን ከወለደ በኃላ እንደተፋቱ ከዛ እናትዬው ልጆን ይዛ ቤተሰቦቾ ጋር ድሬደዋ እንደገባች አውቃለሁ…አያቴም ከቤት አልወጣም ብለው እራሳቸውን ኳራንቲን ከማስገባቸው በፊት ቢያንስ በስድስት ወር አንዴ እየሄዱ እንደሚጠይቋት እሷም አልፎ አልፎ እየመጣች ትጠይቃቸው እንደነበረ መረጃው አለኝ ….ከልጃቸው ከጋሽ ሰለሞን በላይ ከእሷ ጋር የጠበቀ ግንኙነት እንዳላቸውም አውቃለሁ....ሌላው በ1987 ዓ.ምህረት እንደተወለደች ነግረውኛል…ያ ማለት ይህቺ የሚቀጥለው ክፍል ውስጥ ያለች ወጣት አሁን 25 ዓመቷ ነው፡ በትምህርቷ በአካውንቲንግ ዲግሪ አላት…የእናቷ ቤተሰቦች ሀብታም ነጋዴዎች ስለሆኑ የራሷ ቡቲክ ከፍተውላት እየሰራች እንደሆነም አውቃለሁ...በቃ ስለእሷ የማውቀው ይሄንን ያህል ብቻ ነው ፡፡በተረፈ ቀጭን ትሁን ወፍራም..ቀይ ትሁን ጥቁር..ረጀም ትሁን አጭር ….ትሁት ትሁን መሰሪ ምንም አላውቅም….ምንም ፡፡ ግን ምንም ትሁን ምንም ለአንድ ወር የእኔ ኃላፊት ነች.. ፡፡ ያንን ኃላፊነት ደግሞ ያለምንም ማቅማማት በፍጽም ትዕግስት እና ብቃት እወጣለሁ...ምክንያቱም ያዘዙኝ አያቴ ናቸው..አሁን ልተኛ….ነገ ምን አልባት ረጅም ቀን ሊሆን ይችላል፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍59❤44🔥4😁3👎1
ሚስቴ እና አባቷ!? 😡
ክፍል ~~~~ዘጠኝ
ይህቺ ጉዷ እማያልቅ አሜሪካን ፎርጅድ ሚሽት ድራለት ነዋ ቲለኝ ግር አለኝ
ፎርጅድ ፎርጅድ ደግሞ ምን ማለት ነው እሱ ? ትለው ሳቀብይ••••
ምን ያስቅሀል አንተው አለማወቅ ሀጥያት አይደለ! ባእድ ቋንቋ ቀላቅለህ ትታበቃ እኔ ላይ መሳቅ ምን ይሉታል በል ይልቅ እምታወጋይ ተሆነ ነገሩን እንዲገባይ በራሴ አፍ አውጋይ!'።
አልሁት ባሳሳቁ በሽቄ።ተዛ ቡሀላ ነገሩን እንዲህ ብሎ አጫወተይ•••
ዘመድ አዝማዷን ታይተዋወቅ እዛው አሜሪካን ተወልዳ ያደገች ጥቁር አሜሪካዊት ሴት ያገባል !
ዛድያ ተተጋቡ ቡሀላ እነሱ ዘንድ በመጣው ወንድሟ እና በሷ መሀል ያለውን የመልክ ልዩነት ቲያይ ለየቅል ብቻ ታይሆን ጭራስ ታንድ ማህጠን የወጡም አይመስሉ ።
ወንዱሟን ቲያው ዝንጀሮ ቆሞ እምሄድ እይ ሰው ትለመሆኑ የሚያጠራጥር ሆኖ ሳለ እሷ ልቅም ያለይ ቆንጆ ነይ።
ታድያ ሁለቱ አጠገብ ላጠገብ ቁጭ ብለው ባያቸው ቁጥር እንዲሁ ቲያስገርመው !።
መገረም ብቻ አይደለም ቲያስደምመው !።
መደመምም ብቻ አይደለም አንዳንዴ እንደውም ቲያስደነግጠው ይቆይልሀል።
ማንን እንደሚጠይቅ ማንን እንደሚያማክር ግራ እንደተጋባ።
በዚህ መሀል አርግዛ ትወልዳለይ። ዛድያ ህጣኑ አደግ ቲል ወንድሟን መስሎ እርፍ።
ታክስቴ ልዥም ተሚሽቱም ምንም ያልወሰደ ጓጉንቸር ሆኖ ቁጭ።
የልዡ እና የወንድሟ መልክ መመሳሰል ውስጥ ውስጡን እየከነከነውም ቢሆን
ፈጣሪ የሰጠውን ልዥ በጠጋ ተቀብሎ ማሳደጉን ቀጠለ።
ያክስቴ ልጅ ለወንድሙ እንደነገረው ተሆነ•••
በመሀል ወንድማ የሚጠቀምበትን "ላብ ቶብ " ለብቶም"
የሚሉት "ኮምፒተሩን " ባጋጣሚ ክፍት ሆኖ አግኝቶት ኖራል ውስጥ ገብቶ ሲበረብር ተአመታት በፊት ሚሽቱ ተወንድማም፣ ተቤተሰቧም ፣ ብቻዋንም የተነሳያቸውን ትክክለኛውን የቀድሞ መልኳን የየዙ ፎቶዋን ያያል ! ክው አለ።
ያኔ በተፈጥሮ ተፈጣሪ የታደለይውን መልክ ዘመን አመጣሽ በሆነ "ቴክኖሎጂ" "የብላስቲካ ሴርጀሪ" ነው እሚባል ያለይ መሰል ብቻ በሱ ቴክኖሎጂ ገፅታዋን ሙሉ በሙሉ እንደቀየረይ ይደርስበታል።
ዝናቡ የፈረንጅ አፍ እየቀላቀሉበት ለሱ ያልገባውን ነገር ለኔ ሊያወጋይ ሲደክም ግራ እንደገባይ አይን አይኑን እያየሁ ታደምጠው አሁንም ቀጠለና•••
"የቀድሞ ፎቶዎቿን አንድ ባንድ እያሳየ ሲጠይቃት አይን ፍጥጥ !ጥርስ ግጥጥ !ዋሽታ እማታመልጠው ሀቅ ነውና አልካደይውም አመነይ። በጥቅሉ ያገባው በፈጣሪ የተሰራችውን ታይሆን በሰው የታደሰችውን ነው ስልህ!
ሲለይ ይበልጡን ተምያታብይ ። ዝናቡ መዝነብ ተዥመረ መች ያቆማል አሁንም ቀጠለ•••
"ተዛ ቡሀላ የኛ ሰው ሀበሻ ያው እንደእልኸኛነቱ ሁሉ ተረታ /ታሸነፈ/ ቡሀላ ይቅር ባይነቱም የበዛ አይደል !
እውነቱን ታወቀ ቡሀላ ሁሉን ትቶ ይቅር ቢላትም በሷ ብሶ በጀ አላለይም። እውነቱ ተወጣ ቡሀላ ከሱ ጋር መቀጠሉ ጎረበጣት መሰል መፋታቱን መርጣ ተፋቱ። አንዳርጌ ሙት እሄን ስስማ ጉድ ጉድ ጉድ እያልሁ ጭንቅላቴን ይዤ ልጮህ ምን ቀረኝ!" ብሎ ያክስቱን ልጅ ታሪክ ቋጨ።
እንኳን የተዋቡ አባት እንዲህ ናላዬን አዙረውት በደናውስ ግዜ ቢሆን እንዲህ ለራሱ ያልገባውን ወሬ ለኔ አውርቶልዪ ቤት በኩል ይገባኛል።
ምናለ ሰው ለራሱ ያልገባውን ለሌላው ባያወራ
ምን እንዳናደደይ እንጃ ብቻ ብልጭ አለብይ•••
የነገሩ ባለቤት ያልጮኸውን አንተ ምን ቤት ነህ ጭንቅላትህን ይዘህ እምትጮኸው ጎበዝ??" ልለው አሰብሁና መልሼ ታጤነው ስንቱ በማያገባው እየጬኸም አይደል ብዬ•••
" እሄስ ያስጮሀል ዝንቡ ጮኽህ ቢወጣልህ ጥሩ ነበር ሙት!" አልኹት።
"ሙት እውነትህን ነው !ሳልጠጣ ሄጄ እንዢ ሞቅ ቢለኝማ መጮኼ አይቀርም ነበር አሁን ልጩህ እንዴ ? አለዪ
ቆይ እኔ ልውጣና ትጮሀለህ ብዬው ሂሳቤን ከፍዬ ተጠጅ ቤቱ ወጣሁ።
ግቢ እንደደረስሁ መጠጡ በሰጠይ ድፍረት ትልቁቤት በር ላይ ቆምሁና ጮክ ብዬ ተዋቡ የኔ ብዬ ተጣራሁ።
በሩን በስሱ ከፈተይና •••
"በእጇ አባዬ ተኝታል አትጩህ!"
የሚል ምልክት አሳየችይ።
መስማታቸው አይቀርም ብዬ•••
ቅድም የሞተውን ሰው ስም በደንብ ሳላጣራ ስላስደነገጥሁሽ ይቅር በይይ ውብ አለም የስም ስተት ነው " ለጋሼ ዘርጋውም ንገሪልይ አልኋት።
በሩ ላይ እንደቆመይ አንገቷን አዙራ አባቷ ወደተኙበት ገልመጥ አረገይና።
በል አሁን ግባና ተኛ በቃ ደና እደር ። አለችይ።
በጀ እያልሁ በሬን ከፍቼ እስትገባ ቆማ እያየችይ እንደሆነ ያወቅሁት የኔኑ ክፍል በር ልዘጋ ስዞር ነበር ። ቆሜ ታያት እጇን አውለብልባ ተሰናበተችኝና ገብታ በሩን ጠረቀመችው።
በጥዋት ቁርስ ይዛልይ እንደገባይ።
ተዋቡ ላንድ ለሁለት ሳምንት ዘመድ ዘንድ ደርሼ እመለሳለሁ አንድ ሁለት ቅያሪ ልብስ ይዘሽልይ ነይ አልኋት።
ታፏ ቃል ታታወጣ ትክ ብላ እያየችኝ እንባዋ ሁለቱ አይኖቿ ላይ ግጥም ቲል ፊቷን መልሳ ተክፍሌ ወጣይ።
ትንሽ ቀየት ብሎ በሬ ቲንኳኳ ተዋቡ ልብሱን ይዝልይ መጥታ ነው ብዬ ማነው ታልል ብድግ ብዬ ብከፍተው አባቷ ናቸው።
ደንገጥ ብዬ ደና አደርህ ጋሼ ዘርጋው ምነው በጥዋት በሰላም ነው ብለው "ፈልጌህ ነው አንዳርጌ ለባብስና እላይ ቤት ና እጠብቅሀለው " ብሎኝ ተመለሰ።
ለምን ፈለጉይ ብዬ ፈራ ተባ እያልሁ ወደ ትልቁ ቤት ገባሁና ቁጭ አልሁ።
አንዴ አጠገባቸው ወደ ተቀመጠይው ተዋቡ አንዴ ወደኔ እየተመለከቱ •••
"ልጆቼ•••" ብለው መልሰው ዝም አሉ።
ገና መናገር ታይጀምሩ ፊታቸው ተቀያየረ።
ሁለመናቸውን የሀዘን ድባብ ጣለበት።
ልዦቼ እናቴ ገና የአስራ ሁለት አመት ልዥ እያለሁ ነው በወባ በሽታ የሞተችብይ።
ታድያ የናቴን ያህል የምወዳት አንድ ለናቷ የነበረይ አንድ ታላቅ ብቻ ነይ የነበረችይ።
ተዋቡ ትባላለይ ሲሉ እኔና የኔዋ ተዋቡ ግራ በመጋባት ተያየን።
ያንተን ሚሽት እቺ ልዤን ተዋቡ ያልኋት መልኳ ተሷ ጋር ስለሚመሳሰል ነው። እይ ጨቅላ ሆና እናቷ ያወጣይላት ሽም ሌላ ነበር።
አባታችን ብዙም ለልጅዥፊቱ የማይፈታ ሰው ነው። ስለዚህ እንደናትም ፣እንደህትም ፣እንዳባትም የማያት ይችኑ እህቴን ነበር። ተራሴ በላይ እወዳት ነበር።
ማግባት አይቀርምና ባል ታገባይ ቡሀላ አባቴ ብዙም ስለማይቀርበይ ብቸኝነት ያጠቃይ ዥመር።
አብዛኛውን ግዜ እህቴ ዘንድ እየሄድኩ ብቀመጥም ባሏ አመለ ክፉ ነበርና ቲያሰቃያት እያየሁ ስለማያስችለዪ እሷን ሲያስለቅስብይ ሰድቤው ወደ ቤቴ እመለሳለሁ።
ግን አያስችለኝም አሁንም ስናፍቀኝ እሄዳለሁ አሁንም ተጣልቼው እመለሳለሁ።
በይህ ሁኔታ አመታት ቢቆዩም ልዥ አልወለዱም
ችግሩ ተሱ ይሁን ከሷ አላውቅም ብቻ ልዥ አልነበራቸውም።
ጠባቸው እየተደጋገመና እየከረረ ቲመጣ እህቴ ተባሏ በተጣላይ ቁጥር ወደኛ ዘንድ መምጣት ዥመረይ።
ስትመጣ አባቴ ልዥን ቀርቦ ? ምን ከፍቶሽ ነው? ሳይል ፣ ምንድን ነው በመሀከላችሁ ያለው ችግር?"
ብሎ የሚፈታ ችግር ከሆነ መፍትሄ እንዲያበጁለት መፍትሄ ከለለውና የሷ ምርጫ መለያየት ተሆነ እንዲለያዩ ፍላጎቷን ታይጠይቅ ፣ ከፍቷት በመጣች ቁጥር ሴት ልዥ ከቧላ ጋር በተጣላይ ቁጥር ሮጧ ወደቤተሰቦቿ የምትመጣ ከሆነ ደግ አደለም እያለ አሳቆ ሲመልሳት አለቅሳለሁ።
እኔ የባሏን ጠባይ አውቀዋለሁና ተጣልታ መጥታ ሂጂ ብሎ በሚያባርራት አባቴ እጅጉን እናደድ ነበር።
በመጨረሻም እሷው ጋር ሄጄ በሌላኛው ክፍል ውስጥ በተኛሁበት የገዛ ባሏ እህቴን በተኛችበት ገሏት ጠፋ።
ተንቅልፌ እንደተነሳሀ በተኛችበት ታርዳ የሞተይውን የገዛ እህቴን ሬሳ አየሁት።
ክፍል ~~~~ዘጠኝ
ይህቺ ጉዷ እማያልቅ አሜሪካን ፎርጅድ ሚሽት ድራለት ነዋ ቲለኝ ግር አለኝ
ፎርጅድ ፎርጅድ ደግሞ ምን ማለት ነው እሱ ? ትለው ሳቀብይ••••
ምን ያስቅሀል አንተው አለማወቅ ሀጥያት አይደለ! ባእድ ቋንቋ ቀላቅለህ ትታበቃ እኔ ላይ መሳቅ ምን ይሉታል በል ይልቅ እምታወጋይ ተሆነ ነገሩን እንዲገባይ በራሴ አፍ አውጋይ!'።
አልሁት ባሳሳቁ በሽቄ።ተዛ ቡሀላ ነገሩን እንዲህ ብሎ አጫወተይ•••
ዘመድ አዝማዷን ታይተዋወቅ እዛው አሜሪካን ተወልዳ ያደገች ጥቁር አሜሪካዊት ሴት ያገባል !
ዛድያ ተተጋቡ ቡሀላ እነሱ ዘንድ በመጣው ወንድሟ እና በሷ መሀል ያለውን የመልክ ልዩነት ቲያይ ለየቅል ብቻ ታይሆን ጭራስ ታንድ ማህጠን የወጡም አይመስሉ ።
ወንዱሟን ቲያው ዝንጀሮ ቆሞ እምሄድ እይ ሰው ትለመሆኑ የሚያጠራጥር ሆኖ ሳለ እሷ ልቅም ያለይ ቆንጆ ነይ።
ታድያ ሁለቱ አጠገብ ላጠገብ ቁጭ ብለው ባያቸው ቁጥር እንዲሁ ቲያስገርመው !።
መገረም ብቻ አይደለም ቲያስደምመው !።
መደመምም ብቻ አይደለም አንዳንዴ እንደውም ቲያስደነግጠው ይቆይልሀል።
ማንን እንደሚጠይቅ ማንን እንደሚያማክር ግራ እንደተጋባ።
በዚህ መሀል አርግዛ ትወልዳለይ። ዛድያ ህጣኑ አደግ ቲል ወንድሟን መስሎ እርፍ።
ታክስቴ ልዥም ተሚሽቱም ምንም ያልወሰደ ጓጉንቸር ሆኖ ቁጭ።
የልዡ እና የወንድሟ መልክ መመሳሰል ውስጥ ውስጡን እየከነከነውም ቢሆን
ፈጣሪ የሰጠውን ልዥ በጠጋ ተቀብሎ ማሳደጉን ቀጠለ።
ያክስቴ ልጅ ለወንድሙ እንደነገረው ተሆነ•••
በመሀል ወንድማ የሚጠቀምበትን "ላብ ቶብ " ለብቶም"
የሚሉት "ኮምፒተሩን " ባጋጣሚ ክፍት ሆኖ አግኝቶት ኖራል ውስጥ ገብቶ ሲበረብር ተአመታት በፊት ሚሽቱ ተወንድማም፣ ተቤተሰቧም ፣ ብቻዋንም የተነሳያቸውን ትክክለኛውን የቀድሞ መልኳን የየዙ ፎቶዋን ያያል ! ክው አለ።
ያኔ በተፈጥሮ ተፈጣሪ የታደለይውን መልክ ዘመን አመጣሽ በሆነ "ቴክኖሎጂ" "የብላስቲካ ሴርጀሪ" ነው እሚባል ያለይ መሰል ብቻ በሱ ቴክኖሎጂ ገፅታዋን ሙሉ በሙሉ እንደቀየረይ ይደርስበታል።
ዝናቡ የፈረንጅ አፍ እየቀላቀሉበት ለሱ ያልገባውን ነገር ለኔ ሊያወጋይ ሲደክም ግራ እንደገባይ አይን አይኑን እያየሁ ታደምጠው አሁንም ቀጠለና•••
"የቀድሞ ፎቶዎቿን አንድ ባንድ እያሳየ ሲጠይቃት አይን ፍጥጥ !ጥርስ ግጥጥ !ዋሽታ እማታመልጠው ሀቅ ነውና አልካደይውም አመነይ። በጥቅሉ ያገባው በፈጣሪ የተሰራችውን ታይሆን በሰው የታደሰችውን ነው ስልህ!
ሲለይ ይበልጡን ተምያታብይ ። ዝናቡ መዝነብ ተዥመረ መች ያቆማል አሁንም ቀጠለ•••
"ተዛ ቡሀላ የኛ ሰው ሀበሻ ያው እንደእልኸኛነቱ ሁሉ ተረታ /ታሸነፈ/ ቡሀላ ይቅር ባይነቱም የበዛ አይደል !
እውነቱን ታወቀ ቡሀላ ሁሉን ትቶ ይቅር ቢላትም በሷ ብሶ በጀ አላለይም። እውነቱ ተወጣ ቡሀላ ከሱ ጋር መቀጠሉ ጎረበጣት መሰል መፋታቱን መርጣ ተፋቱ። አንዳርጌ ሙት እሄን ስስማ ጉድ ጉድ ጉድ እያልሁ ጭንቅላቴን ይዤ ልጮህ ምን ቀረኝ!" ብሎ ያክስቱን ልጅ ታሪክ ቋጨ።
እንኳን የተዋቡ አባት እንዲህ ናላዬን አዙረውት በደናውስ ግዜ ቢሆን እንዲህ ለራሱ ያልገባውን ወሬ ለኔ አውርቶልዪ ቤት በኩል ይገባኛል።
ምናለ ሰው ለራሱ ያልገባውን ለሌላው ባያወራ
ምን እንዳናደደይ እንጃ ብቻ ብልጭ አለብይ•••
የነገሩ ባለቤት ያልጮኸውን አንተ ምን ቤት ነህ ጭንቅላትህን ይዘህ እምትጮኸው ጎበዝ??" ልለው አሰብሁና መልሼ ታጤነው ስንቱ በማያገባው እየጬኸም አይደል ብዬ•••
" እሄስ ያስጮሀል ዝንቡ ጮኽህ ቢወጣልህ ጥሩ ነበር ሙት!" አልኹት።
"ሙት እውነትህን ነው !ሳልጠጣ ሄጄ እንዢ ሞቅ ቢለኝማ መጮኼ አይቀርም ነበር አሁን ልጩህ እንዴ ? አለዪ
ቆይ እኔ ልውጣና ትጮሀለህ ብዬው ሂሳቤን ከፍዬ ተጠጅ ቤቱ ወጣሁ።
ግቢ እንደደረስሁ መጠጡ በሰጠይ ድፍረት ትልቁቤት በር ላይ ቆምሁና ጮክ ብዬ ተዋቡ የኔ ብዬ ተጣራሁ።
በሩን በስሱ ከፈተይና •••
"በእጇ አባዬ ተኝታል አትጩህ!"
የሚል ምልክት አሳየችይ።
መስማታቸው አይቀርም ብዬ•••
ቅድም የሞተውን ሰው ስም በደንብ ሳላጣራ ስላስደነገጥሁሽ ይቅር በይይ ውብ አለም የስም ስተት ነው " ለጋሼ ዘርጋውም ንገሪልይ አልኋት።
በሩ ላይ እንደቆመይ አንገቷን አዙራ አባቷ ወደተኙበት ገልመጥ አረገይና።
በል አሁን ግባና ተኛ በቃ ደና እደር ። አለችይ።
በጀ እያልሁ በሬን ከፍቼ እስትገባ ቆማ እያየችይ እንደሆነ ያወቅሁት የኔኑ ክፍል በር ልዘጋ ስዞር ነበር ። ቆሜ ታያት እጇን አውለብልባ ተሰናበተችኝና ገብታ በሩን ጠረቀመችው።
በጥዋት ቁርስ ይዛልይ እንደገባይ።
ተዋቡ ላንድ ለሁለት ሳምንት ዘመድ ዘንድ ደርሼ እመለሳለሁ አንድ ሁለት ቅያሪ ልብስ ይዘሽልይ ነይ አልኋት።
ታፏ ቃል ታታወጣ ትክ ብላ እያየችኝ እንባዋ ሁለቱ አይኖቿ ላይ ግጥም ቲል ፊቷን መልሳ ተክፍሌ ወጣይ።
ትንሽ ቀየት ብሎ በሬ ቲንኳኳ ተዋቡ ልብሱን ይዝልይ መጥታ ነው ብዬ ማነው ታልል ብድግ ብዬ ብከፍተው አባቷ ናቸው።
ደንገጥ ብዬ ደና አደርህ ጋሼ ዘርጋው ምነው በጥዋት በሰላም ነው ብለው "ፈልጌህ ነው አንዳርጌ ለባብስና እላይ ቤት ና እጠብቅሀለው " ብሎኝ ተመለሰ።
ለምን ፈለጉይ ብዬ ፈራ ተባ እያልሁ ወደ ትልቁ ቤት ገባሁና ቁጭ አልሁ።
አንዴ አጠገባቸው ወደ ተቀመጠይው ተዋቡ አንዴ ወደኔ እየተመለከቱ •••
"ልጆቼ•••" ብለው መልሰው ዝም አሉ።
ገና መናገር ታይጀምሩ ፊታቸው ተቀያየረ።
ሁለመናቸውን የሀዘን ድባብ ጣለበት።
ልዦቼ እናቴ ገና የአስራ ሁለት አመት ልዥ እያለሁ ነው በወባ በሽታ የሞተችብይ።
ታድያ የናቴን ያህል የምወዳት አንድ ለናቷ የነበረይ አንድ ታላቅ ብቻ ነይ የነበረችይ።
ተዋቡ ትባላለይ ሲሉ እኔና የኔዋ ተዋቡ ግራ በመጋባት ተያየን።
ያንተን ሚሽት እቺ ልዤን ተዋቡ ያልኋት መልኳ ተሷ ጋር ስለሚመሳሰል ነው። እይ ጨቅላ ሆና እናቷ ያወጣይላት ሽም ሌላ ነበር።
አባታችን ብዙም ለልጅዥፊቱ የማይፈታ ሰው ነው። ስለዚህ እንደናትም ፣እንደህትም ፣እንዳባትም የማያት ይችኑ እህቴን ነበር። ተራሴ በላይ እወዳት ነበር።
ማግባት አይቀርምና ባል ታገባይ ቡሀላ አባቴ ብዙም ስለማይቀርበይ ብቸኝነት ያጠቃይ ዥመር።
አብዛኛውን ግዜ እህቴ ዘንድ እየሄድኩ ብቀመጥም ባሏ አመለ ክፉ ነበርና ቲያሰቃያት እያየሁ ስለማያስችለዪ እሷን ሲያስለቅስብይ ሰድቤው ወደ ቤቴ እመለሳለሁ።
ግን አያስችለኝም አሁንም ስናፍቀኝ እሄዳለሁ አሁንም ተጣልቼው እመለሳለሁ።
በይህ ሁኔታ አመታት ቢቆዩም ልዥ አልወለዱም
ችግሩ ተሱ ይሁን ከሷ አላውቅም ብቻ ልዥ አልነበራቸውም።
ጠባቸው እየተደጋገመና እየከረረ ቲመጣ እህቴ ተባሏ በተጣላይ ቁጥር ወደኛ ዘንድ መምጣት ዥመረይ።
ስትመጣ አባቴ ልዥን ቀርቦ ? ምን ከፍቶሽ ነው? ሳይል ፣ ምንድን ነው በመሀከላችሁ ያለው ችግር?"
ብሎ የሚፈታ ችግር ከሆነ መፍትሄ እንዲያበጁለት መፍትሄ ከለለውና የሷ ምርጫ መለያየት ተሆነ እንዲለያዩ ፍላጎቷን ታይጠይቅ ፣ ከፍቷት በመጣች ቁጥር ሴት ልዥ ከቧላ ጋር በተጣላይ ቁጥር ሮጧ ወደቤተሰቦቿ የምትመጣ ከሆነ ደግ አደለም እያለ አሳቆ ሲመልሳት አለቅሳለሁ።
እኔ የባሏን ጠባይ አውቀዋለሁና ተጣልታ መጥታ ሂጂ ብሎ በሚያባርራት አባቴ እጅጉን እናደድ ነበር።
በመጨረሻም እሷው ጋር ሄጄ በሌላኛው ክፍል ውስጥ በተኛሁበት የገዛ ባሏ እህቴን በተኛችበት ገሏት ጠፋ።
ተንቅልፌ እንደተነሳሀ በተኛችበት ታርዳ የሞተይውን የገዛ እህቴን ሬሳ አየሁት።
👍53🔥2👏1
ብለው ክፉኛ ቲያለቅሱ እኔና ተዋቡም በተቀመጥንበት መነፋረቅ ዠመርን።
ለቅሶአቸውን ጋብ አርገው•••
እናም ልጆቼ ተዛን ግዜ ጀምሮ የማውቃቸውም የማላውቃቸውም ባልና ሚስቶይ ተጣሉ ሲባል ውስጤ ይታመማል!። እረበሻለሁ!። እፈራለሁ!።
ክፋ ያለው እንኳን የምድሩን ሰው የላይኛችንም ከፋፍሎ ከመውደድ እንደማይመለስ አውቃለሁ።
እኔ ግን ክፉ ሆኜ አይደለም! አንተን ጠልቼ ልጄን ብወዳት አልጠቅማትም እሄን ጠንቅቄ አውቃለሁ።
ልጆቼ ተውቡ አንዳርጌ•••
ሰሞኑን እዚህ ቤት ውስጥ እናንተን የማያስደስት ውሳኔ የወሰንሁት እሄ ፍርሀቴ በፈጠረብይ መጥፎ ስሜት መሆኑን ተረድታችሁ ይቅር በሉይ።
መሀላችሁ በመግባት ብገፋችሁም ክፉ ካፋችሁ ሳይወጣ እክብራችሁ ትዛዜን ተቀብላኋልና እናንተም በልጆቻችሁ የተከበራችሁ ሁኑ ፣ ተከበሩ ! ፈጣሪ ያክብራችሁ!።
ልጆቼ እዚህ በቆየሁባቸው ቀኖች በብዙ መንገድ በመሀላችሁ ያለውን ጥልቅ ፍቅር መረዳት ችያለሁ።
ያ ክፉ ቀን የፈጠረብኝ ህመም እድሜዬን በሙሉ ሲያባንነኝ ነው የኖረው።
ዛሬም ድረስ ከውስጤ አልጠፋም ሴት ልጆቼ ተባላቸው ተጣሉ ሲባል ሳላውቀው ይቀይረኛል።እፈራለሁ። የህቴ ታሪክ ልጆቼ ላይ እንዳይደገም ስለምሰጋ እይ ክፉ ሆኜ አይደለም ።
ወድጄ አይደለም! ልጆቼ ወድጄ አደለም እያሉ ሲያለቅሱ ምድር ሰማዩ ተደበላለቀብይ።
ተዋቡም ታባቷ ስር ቁጭ ብላ እያለቀሰይ ነው ።
ተፈናጥሬ እግራቸው ስር ተደፋሁ።
"አይገባም የኔ ልጅ !" ብለው ቀና አርገው አቀፉይ ።
ሰውን ክፉ ነው ተማለቴ በፊት ለምን ክፉ ሆነ ብዬ ማሰብ እንዳለብይ የተስተማርሁት ዛሬ ነው ።
እስታሁን ለሆነው ሁሉ ይቅር በሉይ አባቴ የአካሌን ክፋይ፣ ያንድ ልዤን እናት ተዋቡዬን ውብ አለሜን ታሁን ቡሀላ እንኳን የከፋ ነገር ልፈጥምባት በክፉ አይን እንኳን እንደማላያት ቃል አገባሎታለሁ ።
እንደባል ብቻ ታይሆን እንዳባትም ሆኜ አኖራታለሁ ! እኔስ ያለሷ ማን አለኝ !!"
አልኋቸው ።
ግንባሬን ስመው አጥብቀው አቀፉይ!
ተዋቡዬም ተነስታ እኔና አባቷን እቅፍ አረገችን።
/ ተፃፈ/ written /
# በጥላሁን ተስፋዬ
# by Tilahun Tesfaye
•••••••••••••••ተፈፀመ•••••••••••••• ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
ለቅሶአቸውን ጋብ አርገው•••
እናም ልጆቼ ተዛን ግዜ ጀምሮ የማውቃቸውም የማላውቃቸውም ባልና ሚስቶይ ተጣሉ ሲባል ውስጤ ይታመማል!። እረበሻለሁ!። እፈራለሁ!።
ክፋ ያለው እንኳን የምድሩን ሰው የላይኛችንም ከፋፍሎ ከመውደድ እንደማይመለስ አውቃለሁ።
እኔ ግን ክፉ ሆኜ አይደለም! አንተን ጠልቼ ልጄን ብወዳት አልጠቅማትም እሄን ጠንቅቄ አውቃለሁ።
ልጆቼ ተውቡ አንዳርጌ•••
ሰሞኑን እዚህ ቤት ውስጥ እናንተን የማያስደስት ውሳኔ የወሰንሁት እሄ ፍርሀቴ በፈጠረብይ መጥፎ ስሜት መሆኑን ተረድታችሁ ይቅር በሉይ።
መሀላችሁ በመግባት ብገፋችሁም ክፉ ካፋችሁ ሳይወጣ እክብራችሁ ትዛዜን ተቀብላኋልና እናንተም በልጆቻችሁ የተከበራችሁ ሁኑ ፣ ተከበሩ ! ፈጣሪ ያክብራችሁ!።
ልጆቼ እዚህ በቆየሁባቸው ቀኖች በብዙ መንገድ በመሀላችሁ ያለውን ጥልቅ ፍቅር መረዳት ችያለሁ።
ያ ክፉ ቀን የፈጠረብኝ ህመም እድሜዬን በሙሉ ሲያባንነኝ ነው የኖረው።
ዛሬም ድረስ ከውስጤ አልጠፋም ሴት ልጆቼ ተባላቸው ተጣሉ ሲባል ሳላውቀው ይቀይረኛል።እፈራለሁ። የህቴ ታሪክ ልጆቼ ላይ እንዳይደገም ስለምሰጋ እይ ክፉ ሆኜ አይደለም ።
ወድጄ አይደለም! ልጆቼ ወድጄ አደለም እያሉ ሲያለቅሱ ምድር ሰማዩ ተደበላለቀብይ።
ተዋቡም ታባቷ ስር ቁጭ ብላ እያለቀሰይ ነው ።
ተፈናጥሬ እግራቸው ስር ተደፋሁ።
"አይገባም የኔ ልጅ !" ብለው ቀና አርገው አቀፉይ ።
ሰውን ክፉ ነው ተማለቴ በፊት ለምን ክፉ ሆነ ብዬ ማሰብ እንዳለብይ የተስተማርሁት ዛሬ ነው ።
እስታሁን ለሆነው ሁሉ ይቅር በሉይ አባቴ የአካሌን ክፋይ፣ ያንድ ልዤን እናት ተዋቡዬን ውብ አለሜን ታሁን ቡሀላ እንኳን የከፋ ነገር ልፈጥምባት በክፉ አይን እንኳን እንደማላያት ቃል አገባሎታለሁ ።
እንደባል ብቻ ታይሆን እንዳባትም ሆኜ አኖራታለሁ ! እኔስ ያለሷ ማን አለኝ !!"
አልኋቸው ።
ግንባሬን ስመው አጥብቀው አቀፉይ!
ተዋቡዬም ተነስታ እኔና አባቷን እቅፍ አረገችን።
/ ተፃፈ/ written /
# በጥላሁን ተስፋዬ
# by Tilahun Tesfaye
•••••••••••••••ተፈፀመ•••••••••••••• ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
👍44❤13👏4
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ_ነበር
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ጥዋት የበረፍ መንኳኳት ነው ከእንቅልፌ ያባነነኘ…በርግጌ ተነሳሁና አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጥኩ…አሁንም በራፉ ይንኳኳል ግን የውጭ በራፍ ሳይሆን ከአያቴ ጋር የምንወሰነበት ተከፍቶ ያማያውቀው የውስጡ በራፍ ነው የሚንኳኳው…‹‹ውይ ልጅቷን ረስቼያት… በፈጣሪ ምን አይነት ዝፍዝፍ ሰው ነኝ? .እስከ አሁን እንግዳ እያለብኝ እንዲህ ነገር አለሙን ችላ ብዬ እተኛለሁ…?ይሄኔ እኮ እርቧት ይሆናል….?››
‹‹ማራናታ… ደህና አደርሽ?.››
‹‹አዎ ደህና አድሬያለሁ….ልግባ…ልብስህን ለብሰሀል?፡፡››ግራ አጋቢ ጥያቄ ጠየቀቺኝ፡፡
‹‹ውይ እሱ በራፍ የታሸገ ነው …ቆይ በፊት ለፊት ዞሬ መጣሁ..››
‹‹አይ እሽጉን ትናንት አያቴ አስነስቶት ነው የሄደው››…ከሚል ድምፅ ጋር የበር መንሳጠጥ ተሰማና ወለል ብሎ ተከፈተ..ውይ የተሰማኝ ስሜት…. በቅዱሳን መላዕክቱ የገነት በር ሲከፈት ፊት ለፊት በአይኖቼ እያየሁ ያለሁ ነው የመሰለኝ...እና ከበሩ መከፈትም በላይ በተከፈተው በራፍ አንገቷን አስቀድማ በማስገግ ብቅ ብላ ወደእኔ ግዛት የገባቸው ልጅ… በፈጣሪ ሰይጣን አይደል እንዴ የምትመስለው፣ሰይጣን ክብሩን ከመገፈፉ በፊት…ለነገሩ ክብሩን ከተገፈፈም በኃላም ውበቱን አልተነጠቀም…
‹‹አንቺ ይገርማል..አያቴን አይደል እንዴ የምትመስይው?››ሳላስበው አድናቆት ከአንደበቴ አፈትልኮ ወጣ
‹‹ሽማግሌ ፊት ነው ያለሽ እያልከኝ ነው?››
‹‹ይቅርታ …ማለቴ በጣም ቆንጆ ነሽ ለማለት ፈልጌ ነው….››አዎ እውነቴን ነው …ልጅቷ ልክ አያቴን ነው የምትመስለው…ልቅም ያለች የጥቁር ልጥልጥ ውብ ነች…፡፡ልክ እንዳየኋት ልቤ ቢጫ ወባ እንደነደፈው ሰው ነው በደቂቃ ውስጥ ፍርፍር ስትል የተሰማኝ፡፡
‹‹ለማንኛወም ቁርስ መብላት ከፈለክ ና ቀርቧል….››ብላኝ በራፉን ክፍት ጥላ ተመልሳ ወደውስጥ ገባች፡፡እንግዳ ሲያፍር ባለቤት ይጋብዛል አሉ….ሲሆን ሲሆን ለሊት ተነስቶ ቁርስ በመስራት እሷን መቀስቀስ የነበረብኝ እኔ ነበርኩ..ዳሩ አጅሪቷ በየት አሲይዛ …በሁሉ ነገር ጥድፍ ጥድፍ ትላለች፡፡በፈጣሪ በዚህ አይነት አጀማመር ይህቺን አንድ ወር እንዴት ነው ተቋቁሜ የምዘልቀው…? አያቴ ምን ነካቸው..?ይሄንንማ አውቀው ሆነ ብለው እኔን ለመፈተን ያደረጉት ነገር ነው፡፡ወይ እዳዬ ለዘመናት ከዳከርኩበት እና ፍዳዬን ካየሁበት የፍቅር ታሪክ ገና ትናንትና መደምደማሚያ አበጅቼለት ተገላገልኩ ስል….
‹‹እዬቤ...››ጥሪው ከተዘፈዘፍኩበት ሀሳብ መዞ አነቃኝ
‹‹አቤት››
‹‹ቁርሱ ቀዘቀዘ እኮ….በዛ ላይ እርቦኛል››
ተንደርድሬ ተነሳሁና ፊቴን ተለቃልቄ ልብሴንም ሳልቀይር በለበስኩት ቢጃማ ተንንርድሬ ሚቀጥለው ክፍል ገባሁ…..እንግዲህ ይታያችሁ እዚህ ቤት መኖር ከጀምርኩ ሶስተኛ አመቴ ውስጥ ብሆንም አሁን ያለሁበትን ክፍል ስረግጥና የውስጥ ገፅታውን ሳይ ዛሬ የመጀመሪያ ቀኔ ነው፡ክፍሉ በስርአት ቦታቸውን ይዘው በተቀመጡ የቤት እቃዎች የተሞላ ነው፡፡ ቢያንስ ሶስት ቦታ በመፅሀፎች የተሞሉ መደርደሪያዎች ይታያሉ…አልጋው በስርኣት ተነጥፏል፡፡ አልጋውን ተጠግቶ ያለው መካከለኛ መጠን ያለው ጠረጴዛ በምግብ ተሞልቷል…
‹‹ምን ይገትርሀል አልጋ ጠርዝ ላይ ቁጭ በል ››አለችኝ
የእሷን ግብዣ ችላ አልኩና ግድግዳ ተደግፎ ያተቀመጠ አንድ ደረቅ ወንበር በማንሳት ወደምግብ ጠረጴዛው አስጠግቼ በመቀመጥ አንዴ የቤቱን ዙሪያ መልሼ ደግሞ እሷን ከስር አስከላይ መቃኘት ጀመርኩ… አቀራርባ ስትጨርስ ፊት ለፊቴ አልጋ ጠርዝ ላይ ቁጭ በማለት እሷም ለመብላት ዝግጁ ሆና እጇን ወደምግቡ እየሰደደች‹‹..በል ብላ››.አለችኝ..
‹‹ይሄን ሁሉ ምን ጊዜ ሰራሺው?››የገረመኝን ጥያቄ ጠየቅኳት.፡፡
‹‹እቤትህ ሰዓት የለም እንዴ..?ሶስት ሰዓት ሊሆን እኮ ነው››አመሏ ከመልኳ ተቃራኒ ነው..እስከአሁን እንዳየሆት ለየትኛውም ጥያቄ ቀና መልስ መስጠት አይሆንላትም…
‹‹ይቅርታ .እንቅልፍ ጣለኝ››
‹‹አያቴ ጠንካራ ሰራተኛ ነው እያለ ሲፎክርብህ የነበረው እንዲህ እየተኛህ ነው እንዴ?››
‹‹አጋጣሚ ሆኖ ነው..›› የጠቀለልኩትን ምግብ እየጎረስኩ መለስኩላት፡
‹‹እሺ ቢሾፍቱ ዛሬ ትወስደኛለህ ?››አዲስ ርዕስ ከፈተች
‹‹ለምን…?መሄድ ትፈልጊያለሽ?››
‹‹አይ የስራህ ቦታ እዛ አይደለ? ስራ ከሄድክ አብሬህ ለመሄድ ብዬ ነው››
‹‹እ ….እንደዛ ነው….ዛሬ ሳይሆን ነገ ነው የምሄደው ….ነገ አብረን እንሄዳለን….ዛሬ የሆነ ጓደኛዬን ከአገር ውጭ ስለምትሄድ እሷን እንሸኛለን››
‹‹እ… .ጄኔራሏን?››
‹‹ምን….?በምን አወቅሽ…?››.ደንግጬ
‹‹ይሄውልህ ስለአንተ የማላውቀው እንዲህ ቆንጆ መሆንህን ብቻ ነበር… አሁን ደግሞ እሱኑም አወቅኩ››ብለኝ እርፍ
‹‹እንዴት…?አሀ ይሄን ሁሉ የነገሩሽ አያቴ ናቸው?››
‹‹አዎ አያትህ…በነገራችን ላይ አያቴ በየደብዳቤው ስለአንተ ሲዘበዝብልኝ በጣም እበሳጭበት ነበር››
‹‹ለምን? ቀንተሸ?››
‹‹አዎ ብቀና ይፈረድብኛል..?እኔ በአያቴ ቀልድ አላቅም...እና ብቸኛ የልጅ ልጁ ሆኜ መቀጠል ነበር ምፈልገው..››
‹‹እና አሁንስ?››ስል ጠየቅኳት በመገረም፡፡
‹‹አሁንማ አንደኛ አባቴ ከዛች የተረገመች ሚስቱ ሌላ ልጅ ስለወለደ ብቸኛ የልጅ ልጁ መሆኔ ማክተሙን አምኜ ተቀበልኩ ….ሁለተኛ እኔም ሳላስበው ታሪክህን ቀስ በቀስ ሲያስጠናኝ የእውነትም አያቴ አያትህ ይመስለኝ ጀመር…››
ተበሳጨሁ… ልጎርስ አፌ ላይ ያደረስኩትን ምግብ መልሼ ትሪው ላይ በትኜ ተነሳሁና‹‹ምን ለማለት ፈልገሽ ነው..?››አፈጠጥኩባት
‹‹አቦ ምን ለማለት ፈልገሽ ነው ማለት ምን ማለት ነው?››እሷስ መች የዋዛ ሆነችና በተቀመጠችበት መልሳ አፈጠጠችብኝ፡፡
‹‹አያቴ ስል ለማሾፍ ወይም ለፉገራ ይመስልሻል…?የእውነት አንቺ ከእኔ በላይ እራስሽን ባለመብት አድርገሽ መጎረርሽ ነው..?››ወረድኩባት
‹‹ባለመብቱንማ በተግባር አየነው እኮ…. እኔ እኮ አይደለሁም የአንድ ሚሊዬን ብር ቼክ የተፃፈልኝ…አሁን እንብር እንብር አትበል ቁጭ በልና ቁርስህን ጨርስ .ደግሞ አያቴን የነጠቅከኝ ሳያንስ ስድብ ትመርቅልኛለህ….አረ አይነፋም…››
በንግግሯ ተሸነፍኩና ተመልሼ ቁጭ አልኩ…ገና በመጀመሪያው ቀን ይሄን ያህል ከተጮጮህን ዋል አደር ስንል..ወይኔ ጉዴ…ጨነቀኝ፡፡
✨አንድ ክፍል ቀረው✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ጥዋት የበረፍ መንኳኳት ነው ከእንቅልፌ ያባነነኘ…በርግጌ ተነሳሁና አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጥኩ…አሁንም በራፉ ይንኳኳል ግን የውጭ በራፍ ሳይሆን ከአያቴ ጋር የምንወሰነበት ተከፍቶ ያማያውቀው የውስጡ በራፍ ነው የሚንኳኳው…‹‹ውይ ልጅቷን ረስቼያት… በፈጣሪ ምን አይነት ዝፍዝፍ ሰው ነኝ? .እስከ አሁን እንግዳ እያለብኝ እንዲህ ነገር አለሙን ችላ ብዬ እተኛለሁ…?ይሄኔ እኮ እርቧት ይሆናል….?››
‹‹ማራናታ… ደህና አደርሽ?.››
‹‹አዎ ደህና አድሬያለሁ….ልግባ…ልብስህን ለብሰሀል?፡፡››ግራ አጋቢ ጥያቄ ጠየቀቺኝ፡፡
‹‹ውይ እሱ በራፍ የታሸገ ነው …ቆይ በፊት ለፊት ዞሬ መጣሁ..››
‹‹አይ እሽጉን ትናንት አያቴ አስነስቶት ነው የሄደው››…ከሚል ድምፅ ጋር የበር መንሳጠጥ ተሰማና ወለል ብሎ ተከፈተ..ውይ የተሰማኝ ስሜት…. በቅዱሳን መላዕክቱ የገነት በር ሲከፈት ፊት ለፊት በአይኖቼ እያየሁ ያለሁ ነው የመሰለኝ...እና ከበሩ መከፈትም በላይ በተከፈተው በራፍ አንገቷን አስቀድማ በማስገግ ብቅ ብላ ወደእኔ ግዛት የገባቸው ልጅ… በፈጣሪ ሰይጣን አይደል እንዴ የምትመስለው፣ሰይጣን ክብሩን ከመገፈፉ በፊት…ለነገሩ ክብሩን ከተገፈፈም በኃላም ውበቱን አልተነጠቀም…
‹‹አንቺ ይገርማል..አያቴን አይደል እንዴ የምትመስይው?››ሳላስበው አድናቆት ከአንደበቴ አፈትልኮ ወጣ
‹‹ሽማግሌ ፊት ነው ያለሽ እያልከኝ ነው?››
‹‹ይቅርታ …ማለቴ በጣም ቆንጆ ነሽ ለማለት ፈልጌ ነው….››አዎ እውነቴን ነው …ልጅቷ ልክ አያቴን ነው የምትመስለው…ልቅም ያለች የጥቁር ልጥልጥ ውብ ነች…፡፡ልክ እንዳየኋት ልቤ ቢጫ ወባ እንደነደፈው ሰው ነው በደቂቃ ውስጥ ፍርፍር ስትል የተሰማኝ፡፡
‹‹ለማንኛወም ቁርስ መብላት ከፈለክ ና ቀርቧል….››ብላኝ በራፉን ክፍት ጥላ ተመልሳ ወደውስጥ ገባች፡፡እንግዳ ሲያፍር ባለቤት ይጋብዛል አሉ….ሲሆን ሲሆን ለሊት ተነስቶ ቁርስ በመስራት እሷን መቀስቀስ የነበረብኝ እኔ ነበርኩ..ዳሩ አጅሪቷ በየት አሲይዛ …በሁሉ ነገር ጥድፍ ጥድፍ ትላለች፡፡በፈጣሪ በዚህ አይነት አጀማመር ይህቺን አንድ ወር እንዴት ነው ተቋቁሜ የምዘልቀው…? አያቴ ምን ነካቸው..?ይሄንንማ አውቀው ሆነ ብለው እኔን ለመፈተን ያደረጉት ነገር ነው፡፡ወይ እዳዬ ለዘመናት ከዳከርኩበት እና ፍዳዬን ካየሁበት የፍቅር ታሪክ ገና ትናንትና መደምደማሚያ አበጅቼለት ተገላገልኩ ስል….
‹‹እዬቤ...››ጥሪው ከተዘፈዘፍኩበት ሀሳብ መዞ አነቃኝ
‹‹አቤት››
‹‹ቁርሱ ቀዘቀዘ እኮ….በዛ ላይ እርቦኛል››
ተንደርድሬ ተነሳሁና ፊቴን ተለቃልቄ ልብሴንም ሳልቀይር በለበስኩት ቢጃማ ተንንርድሬ ሚቀጥለው ክፍል ገባሁ…..እንግዲህ ይታያችሁ እዚህ ቤት መኖር ከጀምርኩ ሶስተኛ አመቴ ውስጥ ብሆንም አሁን ያለሁበትን ክፍል ስረግጥና የውስጥ ገፅታውን ሳይ ዛሬ የመጀመሪያ ቀኔ ነው፡ክፍሉ በስርአት ቦታቸውን ይዘው በተቀመጡ የቤት እቃዎች የተሞላ ነው፡፡ ቢያንስ ሶስት ቦታ በመፅሀፎች የተሞሉ መደርደሪያዎች ይታያሉ…አልጋው በስርኣት ተነጥፏል፡፡ አልጋውን ተጠግቶ ያለው መካከለኛ መጠን ያለው ጠረጴዛ በምግብ ተሞልቷል…
‹‹ምን ይገትርሀል አልጋ ጠርዝ ላይ ቁጭ በል ››አለችኝ
የእሷን ግብዣ ችላ አልኩና ግድግዳ ተደግፎ ያተቀመጠ አንድ ደረቅ ወንበር በማንሳት ወደምግብ ጠረጴዛው አስጠግቼ በመቀመጥ አንዴ የቤቱን ዙሪያ መልሼ ደግሞ እሷን ከስር አስከላይ መቃኘት ጀመርኩ… አቀራርባ ስትጨርስ ፊት ለፊቴ አልጋ ጠርዝ ላይ ቁጭ በማለት እሷም ለመብላት ዝግጁ ሆና እጇን ወደምግቡ እየሰደደች‹‹..በል ብላ››.አለችኝ..
‹‹ይሄን ሁሉ ምን ጊዜ ሰራሺው?››የገረመኝን ጥያቄ ጠየቅኳት.፡፡
‹‹እቤትህ ሰዓት የለም እንዴ..?ሶስት ሰዓት ሊሆን እኮ ነው››አመሏ ከመልኳ ተቃራኒ ነው..እስከአሁን እንዳየሆት ለየትኛውም ጥያቄ ቀና መልስ መስጠት አይሆንላትም…
‹‹ይቅርታ .እንቅልፍ ጣለኝ››
‹‹አያቴ ጠንካራ ሰራተኛ ነው እያለ ሲፎክርብህ የነበረው እንዲህ እየተኛህ ነው እንዴ?››
‹‹አጋጣሚ ሆኖ ነው..›› የጠቀለልኩትን ምግብ እየጎረስኩ መለስኩላት፡
‹‹እሺ ቢሾፍቱ ዛሬ ትወስደኛለህ ?››አዲስ ርዕስ ከፈተች
‹‹ለምን…?መሄድ ትፈልጊያለሽ?››
‹‹አይ የስራህ ቦታ እዛ አይደለ? ስራ ከሄድክ አብሬህ ለመሄድ ብዬ ነው››
‹‹እ ….እንደዛ ነው….ዛሬ ሳይሆን ነገ ነው የምሄደው ….ነገ አብረን እንሄዳለን….ዛሬ የሆነ ጓደኛዬን ከአገር ውጭ ስለምትሄድ እሷን እንሸኛለን››
‹‹እ… .ጄኔራሏን?››
‹‹ምን….?በምን አወቅሽ…?››.ደንግጬ
‹‹ይሄውልህ ስለአንተ የማላውቀው እንዲህ ቆንጆ መሆንህን ብቻ ነበር… አሁን ደግሞ እሱኑም አወቅኩ››ብለኝ እርፍ
‹‹እንዴት…?አሀ ይሄን ሁሉ የነገሩሽ አያቴ ናቸው?››
‹‹አዎ አያትህ…በነገራችን ላይ አያቴ በየደብዳቤው ስለአንተ ሲዘበዝብልኝ በጣም እበሳጭበት ነበር››
‹‹ለምን? ቀንተሸ?››
‹‹አዎ ብቀና ይፈረድብኛል..?እኔ በአያቴ ቀልድ አላቅም...እና ብቸኛ የልጅ ልጁ ሆኜ መቀጠል ነበር ምፈልገው..››
‹‹እና አሁንስ?››ስል ጠየቅኳት በመገረም፡፡
‹‹አሁንማ አንደኛ አባቴ ከዛች የተረገመች ሚስቱ ሌላ ልጅ ስለወለደ ብቸኛ የልጅ ልጁ መሆኔ ማክተሙን አምኜ ተቀበልኩ ….ሁለተኛ እኔም ሳላስበው ታሪክህን ቀስ በቀስ ሲያስጠናኝ የእውነትም አያቴ አያትህ ይመስለኝ ጀመር…››
ተበሳጨሁ… ልጎርስ አፌ ላይ ያደረስኩትን ምግብ መልሼ ትሪው ላይ በትኜ ተነሳሁና‹‹ምን ለማለት ፈልገሽ ነው..?››አፈጠጥኩባት
‹‹አቦ ምን ለማለት ፈልገሽ ነው ማለት ምን ማለት ነው?››እሷስ መች የዋዛ ሆነችና በተቀመጠችበት መልሳ አፈጠጠችብኝ፡፡
‹‹አያቴ ስል ለማሾፍ ወይም ለፉገራ ይመስልሻል…?የእውነት አንቺ ከእኔ በላይ እራስሽን ባለመብት አድርገሽ መጎረርሽ ነው..?››ወረድኩባት
‹‹ባለመብቱንማ በተግባር አየነው እኮ…. እኔ እኮ አይደለሁም የአንድ ሚሊዬን ብር ቼክ የተፃፈልኝ…አሁን እንብር እንብር አትበል ቁጭ በልና ቁርስህን ጨርስ .ደግሞ አያቴን የነጠቅከኝ ሳያንስ ስድብ ትመርቅልኛለህ….አረ አይነፋም…››
በንግግሯ ተሸነፍኩና ተመልሼ ቁጭ አልኩ…ገና በመጀመሪያው ቀን ይሄን ያህል ከተጮጮህን ዋል አደር ስንል..ወይኔ ጉዴ…ጨነቀኝ፡፡
✨አንድ ክፍል ቀረው✨
👍179❤15😁11🥰4👎3🔥2
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ_ነበር
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ከቁርስ ቡኃላ ልብስ ቀያየርንና ተያይዘን ወጣን….የተወሰኑ ጉዳዬች ስለነበረኝ እዚህም እዛም እሷን አንጠልጥዬ ስራራጥ ሰባት ሰዓት ሆነ…. ቁርስ ሰዓት ላይ ያቆምነውን ወሬ ሆቴል ገብተን ምግብ አዘን ምሳችንን እየበላን ቀጠልነው፡፡ የሚገርመው ደግሞ ወሬውን ድንገት የጀመረችው እሷ ነች….
‹‹አሜሪካዊቷ እስከመጨረሻው ቀይ አሻረችህ አይደል?››
‹‹ማ…?ለእኔ….?አልገባኝም››
‹‹ባክህ ማታ በስልክ ስታወሩ ሰምቼያለሁ››
‹‹አንቺ የሰው ሚስጥር ጆሮን ግድግዳ ላይ ለጥፎ ማዳመጥ ነውር አይደል እንዴ?››
‹‹እናንተ የመሀል ሀገር ሰዎች ደግሞ ኮተታ ኮተቱንም ሚስጥር ታደርጉታላችሁ..ግን የእውነት ሁለታችሁም አንጀቴን ነው የበላችሁት››
‹‹እንዴት?››
‹‹በቃ ፎንቃ ክፍኛ ነው የጠለፋችሁ….ታድላችሁ?››
‹‹እንዴ በዚህ ፍቅር ምክንያት ምን ያህል መከራ እንደተቀበልን ብታውቂ እንደዚህ አፍሽን ሞልተሸ ታድላችሁ አትይም ነበር….››
‹‹እንደእኔ በምቾትና በእንክብካቤ ዝም ብሎ አይነት ኑሮ ከመኖር በፎንቃ ተጠልፎ ስቅይትይት ማለት አይሻልም…?ምናለ በእሷ ቦታ እኔ በሆንኩ››
‹‹ጭረሽ….አንቺ ልጄ ቀልደኛ ነሽ ..››
‹‹እውነቴን እኮ ነው..››
ስልኬ ጠራ…የምጎርሰውን ጋብ አደረኩና አነሳሁት…. ጄኔራሏ ነች
‹‹እሺ ዜና..እንዴት ነሽ?››
‹‹አለሁልህ..››
‹‹ዝግጅትስ?››
‹‹ያው ሁሉን ነገር አጠናቅቄ አንተን መምጣት እየጠበቅኩ ነው››
‹‹የት ነሽ?››
‹‹እቤት ነኝ…››
‹‹ያው እንግዳ አለብኝ…እና ማታ ስመጣ ከእንግዳ ጋር ብመጠ ቅር ይልሻል?፡፡
‹‹አረ ፍፅም….ስራ ከሌላችሁ ለምን አሁን አትመጡም..››
‹‹አሁን?››
‹‹ምነው ስራ አለብህ እንዴ?››
‹‹አይ የለብኝም….ግን እንግዳ ያልኩሽ..››
‹‹አውቃለሁ ስለአያትህ የልጅ ልጅ ነው አይደለ የምታወራኝ…በቃ እጠብቃችኋለው… ይዘሀት ና..የእኔም እንግዳ እኮ ነች..ደግሞም ቆንጆ ነች አሉ…እንዴት ነው እውነት ነው እንዴ?›
‹‹አረ ተይኝ..ለማንኛውም እንመጣለን ቸው››ስልኩ ተዘጋ
ጭው አለብኝ..በዙሪያዬ ምን እየተካሄደ ነው…?እኔ መምጣቷን ሳላውቅ ማታ እቤት ስገባ ስላየኋት ጥቁር እንግደ ጄኔራሏ ቀድማ ታውቃለች…፡፡እንዴት..?እኔ ከነጋ ጀምሮ አሁን እንዴት ነው የማደርገው? እንግዳዋን እንዴት እሷ ጋር ይዤት ሄዳለሁ…?ጥያትስ አንዴት ሄዳው…?ምን ብዬስ መጥቼ እቤትሽ አድሬ እሸኝሻለሁ ካልኩ በኃላ እቀራለሁ …››እያልኩ ስብሰለሰል ቆይቼ ይሄው እሷ ሁለታችንንም በእንግድነት እሷ ቤት ሄደን እንደምናድርና አብረን እንደምንሸኛት ትናንትናውኑ ታውቅ ነበር
‹‹ምነው ፊትህን አጨማደድከው?››
‹‹አይ ነገሮች ግራ አጋብተውኝ ነው…ቅድም የነገርኩሽ ጎደኛዬ ጋር አብረን አንሄዳለን…››
‹‹ጄኔራሏ ጋ››
‹‹አዎ ጄኔራሏ ጋ››
‹‹ታፈቅራታለህ አይደል.?››
‹‹ማለት…?››
‹‹አትደንግጥ..ታድለሀል..ፍቅር በፍቅር የሆንክ ሰው ነህ…እኔንስ አንድ ቀን ምታፈቅረኝ ይመስልሀል?››
‹‹ምን አልሽ?››
‹‹አረ አትደንግጥ…ለፈገግታ ነው…ምነው ይሄን ያህል ፍቅር አንገሽግሾሀል እንዴ..?››
ወይ ጉድ ይህቺ ልጅ በቅርቡ እጄ ላይ ምትፈነዳ አደገኛ ፈንጅ ነች‹…አቶ እዬብ ፈተናህ ገና አላለቀም….ወይ አያቴ ከችግሮችህ ሁሉ ቀስ በቀስ ተላቀቅ ብለው መክረውኝ እንድወጣም አግዘውኝ ከብዙ ጥረት በኃላ አብዛኛው ተሳክቶልኝ ነፃ ልወጣ የድል ሪባኑን ልበጥስ መቀሱን እያስተካከለልኩ እያለሁ እራሳቸው ወደተመሳሳይ ችግር የሚጎተት ሌላ ፈተና ያስታቅፉኛል..?ምሳ ጨርሰን ሂሳብ ከፍለን በራይድ ወደ ጄኔራሏ ቤት እየሄድን ሳለ
‹‹እዬቤ በርጫ ገዝተን ብንሄድ ጄኔራሎ ይደብራታል?››ስትል ቀለል አድርጋ ጠየቀቺኝ፡፡
‹‹ትቅሚያለሽ እንዴ?››
‹‹ምነው ?መቃም እንዲህ ያስደነግጣል እንዴ?››
‹‹አይ…ስላልመሰለኝ ነው….ችግር የለውም ስንቃረብ እንገዛለን.››
ወዲያው ስልኬ ጠራ….ወይ ልጄ ደወለች አልኩና አነሳሁት
‹‹የእኔ ማር… የእኔ ጣፋጭ እንዴት ነሽ?››
‹አለሁ አባዬ….እሁድ እንደምንመጣ ታውቀለህ አይደል?››
‹‹አዎ አውቃለሁ…እናትሽ ነግራኛለች.እናም በናፍቆት እየጠበቅኩሽ ነው››
‹‹እሺ እሱን ልንግርህ ነው የደወልኩት…››
‹‹ስለደወልሽ ደስ ብሎኛል››
‹‹የት ነህ አባዬ መኪና ውስጥ ነህ እንዴ..ድምፅ ይሰማኛል››
‹‹አዎ የእኔ ልጅ ….ታክሲ ውስጥ ነኝ….አያቴን ታውቂያቸዋለሽ አይደል?
‹‹አዎ አውቃቸዋለህ… ከእሷቸው ጋር ነህ?››
‹‹አይ ከእሳቸው ጋር ሳይሆን ከልጃቸው ጋር የሆነ ቦታ እየሄድን ነው…ማራናታ ትባላለች ፡፡ስትመጪ ከእሷ ጋር አስተዋውቅሻለሁ››
‹‹እሺ አባዬ ሰላም በልልኝ››
‹‹ቸው እሺ ልጄ›ሥልኩ ተዘጋ
ጊዜ ሳታባክን ጥዝጠዛዋን ቀጠለች‹‹ከልጅህ እያስተዋወቅከኝ ነው እንዴ?››
‹‹አዎ እሁድ ቤተሰቦቼ ሁሉ ይመጣሉ ….ልጄም ትመጣለኝ …አብራን ስታየን ማን ነች ብላ ስትጠይቀኝ በቀላሉ አስረዳታለሁ ማለት ነው፡፡››
‹‹ለእሷ ብቻ ነው..ወይስ ለቤተሰብህ ሁሉ ነው የምታስተዋቀውቀኝ ?››
‹‹አሁን ይህ ምን የሚሉት ጥያቄ ነው፡፡አዎ…የአያቴ የልጅ ልጅ ነሽ….እቤተሰቤ ነሽ ማለት ነው፡ስለዚህ ከሁሉም ጋር አስተዋውሻለሁ››
‹‹እንደዛ ስላልክ ደስ ብሎኛል…..አክስትህ ግን የአያቴ ልጅ ነች ብለህ ብታስተዋውቀኝ ብዙም ደስ አይላትም››
‹‹ለምን…?አክስቴ ምን እንደምትፈልግ በምን ተውቂያለሽ….?አክስቴ እኮ ከአያቴ ጋ ተዋውቀዋል…አያቴ ማለት ለእኔ ምን እንደሆነ እና ምን እዳደረገልኝ በዝርዝር ነግሬታለሁ፤ በዛም የተነሳ በጣም የምታከብረው ሰው ነው……እንደውም አንቺ የእሱ የልጅ ልጅ በመሆንሽ በደስታ ነው የምትተዋወቅሽ››
‹‹አውቃለሁ ግን ፍቅረኛህ ብሆንና ይህቺ ፍቅረኛዬ ነች ብለህ ብታስተዋውቀኝ እንዴት ፍፅማዊ ደስታ እንደምትደሰት ይታየኛል››
‹‹እንዴት እንደዛ ልትይ ቻልሽ?አክስቴን እኮ በደንብ ምታውቂያት ነው ያስመሰለሺው››
‹‹እኔን ከስጋት ትገላግለኛለች ብላ ተስፋ ታደርግ ነበር .እሷ እኮ አሁንም እነዚህ ልጆች መልሰው ይሳሳቱ ይሆን ብላ እንቅልፍ ተኝታ አታድርም…ታዲያ አንተ እኔን የመሰለች ፍቅረኛ አግኝተህ ወስደህ ብታስተዋውቃት… ታየኝ፡፡እንዲሁ ስለምታሳዝነኝ እንደዛ ብለህ ብታስተዋውቀኝ አይከፋኝም….ምን ችግር አለው? አያታችን ከሄደበት እስኪመለስ የእቃቃ ፍቅረኛ ፍቅረኛ እንጫወትና ከእዛ ተጣልተን ተለያየን ብለን እናውጃለን…እስከዛ ሴትዬህም ወደአሜሪካዋ ተመልሳ ስለምትሄድ ችግር አይኖረውም..
‹‹ውይ ምን አይነት ጉድ ነሽ.?ሳትቅሚ እንደዚህ የለፈለፍሽ ከምርቃና ቡኃላ እንዴት ልትሆኚ ነው?››
‹‹አይዞህ ሀሳብ አይግባህ…ከመረቅንኩ ስሬ ኒዩክልር ብታፈነዳ እንኳን ከአንደበቴ ቃል አይወጣም….››
‹‹እንደዛ ከሆነማ ጫቱን አሁኑን ልግዛልሽ ‹‹.ሹፌር ምቹ ቦታ ስታገኝ ታቋምልኝ….?እቃ ገዛለሁ››
✨ተፈፀመ✨
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ከቁርስ ቡኃላ ልብስ ቀያየርንና ተያይዘን ወጣን….የተወሰኑ ጉዳዬች ስለነበረኝ እዚህም እዛም እሷን አንጠልጥዬ ስራራጥ ሰባት ሰዓት ሆነ…. ቁርስ ሰዓት ላይ ያቆምነውን ወሬ ሆቴል ገብተን ምግብ አዘን ምሳችንን እየበላን ቀጠልነው፡፡ የሚገርመው ደግሞ ወሬውን ድንገት የጀመረችው እሷ ነች….
‹‹አሜሪካዊቷ እስከመጨረሻው ቀይ አሻረችህ አይደል?››
‹‹ማ…?ለእኔ….?አልገባኝም››
‹‹ባክህ ማታ በስልክ ስታወሩ ሰምቼያለሁ››
‹‹አንቺ የሰው ሚስጥር ጆሮን ግድግዳ ላይ ለጥፎ ማዳመጥ ነውር አይደል እንዴ?››
‹‹እናንተ የመሀል ሀገር ሰዎች ደግሞ ኮተታ ኮተቱንም ሚስጥር ታደርጉታላችሁ..ግን የእውነት ሁለታችሁም አንጀቴን ነው የበላችሁት››
‹‹እንዴት?››
‹‹በቃ ፎንቃ ክፍኛ ነው የጠለፋችሁ….ታድላችሁ?››
‹‹እንዴ በዚህ ፍቅር ምክንያት ምን ያህል መከራ እንደተቀበልን ብታውቂ እንደዚህ አፍሽን ሞልተሸ ታድላችሁ አትይም ነበር….››
‹‹እንደእኔ በምቾትና በእንክብካቤ ዝም ብሎ አይነት ኑሮ ከመኖር በፎንቃ ተጠልፎ ስቅይትይት ማለት አይሻልም…?ምናለ በእሷ ቦታ እኔ በሆንኩ››
‹‹ጭረሽ….አንቺ ልጄ ቀልደኛ ነሽ ..››
‹‹እውነቴን እኮ ነው..››
ስልኬ ጠራ…የምጎርሰውን ጋብ አደረኩና አነሳሁት…. ጄኔራሏ ነች
‹‹እሺ ዜና..እንዴት ነሽ?››
‹‹አለሁልህ..››
‹‹ዝግጅትስ?››
‹‹ያው ሁሉን ነገር አጠናቅቄ አንተን መምጣት እየጠበቅኩ ነው››
‹‹የት ነሽ?››
‹‹እቤት ነኝ…››
‹‹ያው እንግዳ አለብኝ…እና ማታ ስመጣ ከእንግዳ ጋር ብመጠ ቅር ይልሻል?፡፡
‹‹አረ ፍፅም….ስራ ከሌላችሁ ለምን አሁን አትመጡም..››
‹‹አሁን?››
‹‹ምነው ስራ አለብህ እንዴ?››
‹‹አይ የለብኝም….ግን እንግዳ ያልኩሽ..››
‹‹አውቃለሁ ስለአያትህ የልጅ ልጅ ነው አይደለ የምታወራኝ…በቃ እጠብቃችኋለው… ይዘሀት ና..የእኔም እንግዳ እኮ ነች..ደግሞም ቆንጆ ነች አሉ…እንዴት ነው እውነት ነው እንዴ?›
‹‹አረ ተይኝ..ለማንኛውም እንመጣለን ቸው››ስልኩ ተዘጋ
ጭው አለብኝ..በዙሪያዬ ምን እየተካሄደ ነው…?እኔ መምጣቷን ሳላውቅ ማታ እቤት ስገባ ስላየኋት ጥቁር እንግደ ጄኔራሏ ቀድማ ታውቃለች…፡፡እንዴት..?እኔ ከነጋ ጀምሮ አሁን እንዴት ነው የማደርገው? እንግዳዋን እንዴት እሷ ጋር ይዤት ሄዳለሁ…?ጥያትስ አንዴት ሄዳው…?ምን ብዬስ መጥቼ እቤትሽ አድሬ እሸኝሻለሁ ካልኩ በኃላ እቀራለሁ …››እያልኩ ስብሰለሰል ቆይቼ ይሄው እሷ ሁለታችንንም በእንግድነት እሷ ቤት ሄደን እንደምናድርና አብረን እንደምንሸኛት ትናንትናውኑ ታውቅ ነበር
‹‹ምነው ፊትህን አጨማደድከው?››
‹‹አይ ነገሮች ግራ አጋብተውኝ ነው…ቅድም የነገርኩሽ ጎደኛዬ ጋር አብረን አንሄዳለን…››
‹‹ጄኔራሏ ጋ››
‹‹አዎ ጄኔራሏ ጋ››
‹‹ታፈቅራታለህ አይደል.?››
‹‹ማለት…?››
‹‹አትደንግጥ..ታድለሀል..ፍቅር በፍቅር የሆንክ ሰው ነህ…እኔንስ አንድ ቀን ምታፈቅረኝ ይመስልሀል?››
‹‹ምን አልሽ?››
‹‹አረ አትደንግጥ…ለፈገግታ ነው…ምነው ይሄን ያህል ፍቅር አንገሽግሾሀል እንዴ..?››
ወይ ጉድ ይህቺ ልጅ በቅርቡ እጄ ላይ ምትፈነዳ አደገኛ ፈንጅ ነች‹…አቶ እዬብ ፈተናህ ገና አላለቀም….ወይ አያቴ ከችግሮችህ ሁሉ ቀስ በቀስ ተላቀቅ ብለው መክረውኝ እንድወጣም አግዘውኝ ከብዙ ጥረት በኃላ አብዛኛው ተሳክቶልኝ ነፃ ልወጣ የድል ሪባኑን ልበጥስ መቀሱን እያስተካከለልኩ እያለሁ እራሳቸው ወደተመሳሳይ ችግር የሚጎተት ሌላ ፈተና ያስታቅፉኛል..?ምሳ ጨርሰን ሂሳብ ከፍለን በራይድ ወደ ጄኔራሏ ቤት እየሄድን ሳለ
‹‹እዬቤ በርጫ ገዝተን ብንሄድ ጄኔራሎ ይደብራታል?››ስትል ቀለል አድርጋ ጠየቀቺኝ፡፡
‹‹ትቅሚያለሽ እንዴ?››
‹‹ምነው ?መቃም እንዲህ ያስደነግጣል እንዴ?››
‹‹አይ…ስላልመሰለኝ ነው….ችግር የለውም ስንቃረብ እንገዛለን.››
ወዲያው ስልኬ ጠራ….ወይ ልጄ ደወለች አልኩና አነሳሁት
‹‹የእኔ ማር… የእኔ ጣፋጭ እንዴት ነሽ?››
‹አለሁ አባዬ….እሁድ እንደምንመጣ ታውቀለህ አይደል?››
‹‹አዎ አውቃለሁ…እናትሽ ነግራኛለች.እናም በናፍቆት እየጠበቅኩሽ ነው››
‹‹እሺ እሱን ልንግርህ ነው የደወልኩት…››
‹‹ስለደወልሽ ደስ ብሎኛል››
‹‹የት ነህ አባዬ መኪና ውስጥ ነህ እንዴ..ድምፅ ይሰማኛል››
‹‹አዎ የእኔ ልጅ ….ታክሲ ውስጥ ነኝ….አያቴን ታውቂያቸዋለሽ አይደል?
‹‹አዎ አውቃቸዋለህ… ከእሷቸው ጋር ነህ?››
‹‹አይ ከእሳቸው ጋር ሳይሆን ከልጃቸው ጋር የሆነ ቦታ እየሄድን ነው…ማራናታ ትባላለች ፡፡ስትመጪ ከእሷ ጋር አስተዋውቅሻለሁ››
‹‹እሺ አባዬ ሰላም በልልኝ››
‹‹ቸው እሺ ልጄ›ሥልኩ ተዘጋ
ጊዜ ሳታባክን ጥዝጠዛዋን ቀጠለች‹‹ከልጅህ እያስተዋወቅከኝ ነው እንዴ?››
‹‹አዎ እሁድ ቤተሰቦቼ ሁሉ ይመጣሉ ….ልጄም ትመጣለኝ …አብራን ስታየን ማን ነች ብላ ስትጠይቀኝ በቀላሉ አስረዳታለሁ ማለት ነው፡፡››
‹‹ለእሷ ብቻ ነው..ወይስ ለቤተሰብህ ሁሉ ነው የምታስተዋቀውቀኝ ?››
‹‹አሁን ይህ ምን የሚሉት ጥያቄ ነው፡፡አዎ…የአያቴ የልጅ ልጅ ነሽ….እቤተሰቤ ነሽ ማለት ነው፡ስለዚህ ከሁሉም ጋር አስተዋውሻለሁ››
‹‹እንደዛ ስላልክ ደስ ብሎኛል…..አክስትህ ግን የአያቴ ልጅ ነች ብለህ ብታስተዋውቀኝ ብዙም ደስ አይላትም››
‹‹ለምን…?አክስቴ ምን እንደምትፈልግ በምን ተውቂያለሽ….?አክስቴ እኮ ከአያቴ ጋ ተዋውቀዋል…አያቴ ማለት ለእኔ ምን እንደሆነ እና ምን እዳደረገልኝ በዝርዝር ነግሬታለሁ፤ በዛም የተነሳ በጣም የምታከብረው ሰው ነው……እንደውም አንቺ የእሱ የልጅ ልጅ በመሆንሽ በደስታ ነው የምትተዋወቅሽ››
‹‹አውቃለሁ ግን ፍቅረኛህ ብሆንና ይህቺ ፍቅረኛዬ ነች ብለህ ብታስተዋውቀኝ እንዴት ፍፅማዊ ደስታ እንደምትደሰት ይታየኛል››
‹‹እንዴት እንደዛ ልትይ ቻልሽ?አክስቴን እኮ በደንብ ምታውቂያት ነው ያስመሰለሺው››
‹‹እኔን ከስጋት ትገላግለኛለች ብላ ተስፋ ታደርግ ነበር .እሷ እኮ አሁንም እነዚህ ልጆች መልሰው ይሳሳቱ ይሆን ብላ እንቅልፍ ተኝታ አታድርም…ታዲያ አንተ እኔን የመሰለች ፍቅረኛ አግኝተህ ወስደህ ብታስተዋውቃት… ታየኝ፡፡እንዲሁ ስለምታሳዝነኝ እንደዛ ብለህ ብታስተዋውቀኝ አይከፋኝም….ምን ችግር አለው? አያታችን ከሄደበት እስኪመለስ የእቃቃ ፍቅረኛ ፍቅረኛ እንጫወትና ከእዛ ተጣልተን ተለያየን ብለን እናውጃለን…እስከዛ ሴትዬህም ወደአሜሪካዋ ተመልሳ ስለምትሄድ ችግር አይኖረውም..
‹‹ውይ ምን አይነት ጉድ ነሽ.?ሳትቅሚ እንደዚህ የለፈለፍሽ ከምርቃና ቡኃላ እንዴት ልትሆኚ ነው?››
‹‹አይዞህ ሀሳብ አይግባህ…ከመረቅንኩ ስሬ ኒዩክልር ብታፈነዳ እንኳን ከአንደበቴ ቃል አይወጣም….››
‹‹እንደዛ ከሆነማ ጫቱን አሁኑን ልግዛልሽ ‹‹.ሹፌር ምቹ ቦታ ስታገኝ ታቋምልኝ….?እቃ ገዛለሁ››
✨ተፈፀመ✨
👍149🤔52👎10👏6😱5❤2😢2
#ትቀርያለሽ_ብየ
ግድየለሽምና ፥ ከልብ ላፈቀረሽ
ሶስቴ ተቀጣጥረን፥ አራት ጊዜ ቀረሽ::
ዛሬም እንደ ወትሮው፥ትቀርያለሽ ብየ
እድል የላከውን፥ እጣ የሚመስል፤ እጦት ተቀብየ፥
አበባ ሳልቀጥፍ
አልጋ ሳላነጥፍ
ሙታንታየን ሳልጥፍ
በትራስጌየ ላይ ፎቶሽን ሳለጥፍ ፥
ትቀርያለሽ ብየ፥
በመስታውቴ ፊት
ከልብ አስቀይሜ
አንድ እፍኝ ነጭ ሽንኩርት
እንደ ተልባ ቅሜ
አየሩን መርዤ፥ ህዋሴን አክሜ፤
ትቀርያለሽ ብየ፥
ጥፍሬን ሳልከረክም
በመቀስ ሳልንደው፥ የጉያየን ሸክም
ትቀርያለሽ ብየ
ጀንበርን ቀድሜ፤ ቤቴ ተከትቼ
ግቤን ያለ ረዳት፥ በጊዜ መትቼ
የከሸፈ ትውልድ አንሶላ ላይ ትቼ
ልተኛ ስዘጋጅ፥ እፎይ ብየ አርፌ
ከወደ በራፌ
“ ውዴ! ደርሻለሁ፥ የሚል ድምጽሽ መጣ”
ከመግባትሽ በፊት፥ እኔ በየት ልውጣ?
🔘ቤኩምሳ🔘
ግድየለሽምና ፥ ከልብ ላፈቀረሽ
ሶስቴ ተቀጣጥረን፥ አራት ጊዜ ቀረሽ::
ዛሬም እንደ ወትሮው፥ትቀርያለሽ ብየ
እድል የላከውን፥ እጣ የሚመስል፤ እጦት ተቀብየ፥
አበባ ሳልቀጥፍ
አልጋ ሳላነጥፍ
ሙታንታየን ሳልጥፍ
በትራስጌየ ላይ ፎቶሽን ሳለጥፍ ፥
ትቀርያለሽ ብየ፥
በመስታውቴ ፊት
ከልብ አስቀይሜ
አንድ እፍኝ ነጭ ሽንኩርት
እንደ ተልባ ቅሜ
አየሩን መርዤ፥ ህዋሴን አክሜ፤
ትቀርያለሽ ብየ፥
ጥፍሬን ሳልከረክም
በመቀስ ሳልንደው፥ የጉያየን ሸክም
ትቀርያለሽ ብየ
ጀንበርን ቀድሜ፤ ቤቴ ተከትቼ
ግቤን ያለ ረዳት፥ በጊዜ መትቼ
የከሸፈ ትውልድ አንሶላ ላይ ትቼ
ልተኛ ስዘጋጅ፥ እፎይ ብየ አርፌ
ከወደ በራፌ
“ ውዴ! ደርሻለሁ፥ የሚል ድምጽሽ መጣ”
ከመግባትሽ በፊት፥ እኔ በየት ልውጣ?
🔘ቤኩምሳ🔘
😁146👍87👏18😱16🥰15❤4
🖤🖤 #ኑ_ለቅሶ_እንድረስ 🖤🖤
ያሳደግችኝ ደብር ተቀመጠች አሉኝ ለቅሶ
ውለታዋ ተዘንግቶ ክብር ማዕረጓ ተድሶ
በትዕቢት ተረማመደ ቅጥር ግቢዋን ጥሶ
ማር ይዘንባል ማር (×3) ነበር ዜማ ቅኝቷ
ስጋጃው በደም ራሰ ጥይት ዘነበ ከቤቷ
ሰንደቅ አላማ ነበር የዘለ ዕለት ውበቷ
ኑ እንድረሳት ለቅሶ ማቅ ለብሷል ጉልላቷ
እንዳትካስ ለብድሯ ወርቀዘቦ ተንቆጥቁጣ
በምን ቃል ይገለፃል በምን ቃል ይገለፃል
በውን ቆሞ እንደማየት ባዳፋ ጫማ ተረግጣ
ቅጥሯን ለተዳፈረ ለናቃት ይስጠው መጥኔ
የአለምን ሀይል ተመክቶ የታበየ ለኩነኔ
አለም በቃኝ ብለው ምለው ያፀኗት በምናኔ
ኑ እንላቀስ ምዕመን ያልሰማ ይስማ መርዶ
ደብራችን አንብታለች መጋረጃዋ ተቀዶ
ደብረ ሀይል ቅዱስ ራጉኤል የልጅነቴ
በመልዐክ ሀይል ምልጃ የፀናችልኝ ህይወቴ
የአባ መሸ ኪላራይሶ የገብረ ኪዳን ሰንበቴ
የአዝኖና መጠጊያ የነብስ ስጋ ቋቴ
የሀይማኖት መሰረቴ
አፍ መፍቻ ትምህርት ቤቴ
እስኪ ተጠየቁ እስኪ ልጠይቃችሁ
እስኪ ተጠየቁ
መስቀልና እስኬማ ካባ ደርባችሁ
በቀን በአደባባይ ነብስ የቀጠፋችሁ
እንደምን ይቀደሳል የምዕመን ደም ተራምዶ
እንዴትስ ይታረቃል መንፈስ በግፍ ላይ ወርዶ
በምድር የፈታችሁት በሰማይ እንዲፈታ
ግብራችሁን ስታችሁ በማስተስረይ ፈንታ
ባረካችሁን በወኔ ተሳለምን በቃታ
ፊደል ቀራጭ ስንዱዬ እኔን ልጅሽ ፊደል ጠፋኝ
ሀ ብለሽ ያስቆጠርሽው ሆ ብሎ ፊትሽ ደፋኝ
በፀአዳ ግምጃሽ ፈንታ ክልሽን ሳየው ከፋኝ
ህዝቤ በገዛ ሀገሩ ቢገፋ ቢያጎብጠው የኑሮ ቀንበር
የፀለየላት ኢትዮጵያ እንዳትፈርስበት ሀገር
ወዝ የራቀው ገፁን በውሀ እየወለወለ
ረሀብ ጥማቱን ችሎ በደጇ የተጠለለ
መስዋዕቱን ሊሰዋ በገናውን የደረደረ
ከጌታው ጋር ተቃጥሮ ተመስገን ሊለው ነበረ
ደረቱን ተቀረደደ በድኑ ተሽቀነጠረ
ይፅናናበት ማልቀሻችን ምናለን ከደብሩ ሌላ
እንፅናናበት ማልቀሻችን ምን አለ ከደብሩ ሌላ
ድርሳን አላቃጠ መንገድ አልዘጋ ኬላ
ጥበብ እየመገበች ኮትኩታው ነበር ከልላ
ለምጣዱ ሲባል ትለፍ ብለናል አይጧ
ሰስተንላት ነገር ፈርተን ይሄ ቀን እንዳይመጣ
ይልቅ ይልቅ ግፍህን ታጠብ በደልህን ተለቃለቅ
ምህረት ደጇ ሳይዘጋ የፈሰሰው ደም ሳይደርቅ
ምህረት ደጇ ሳይዘጋ የፈሰሰው ደም ሳይደርቅ
የተማመንከው ቢደድር አስተምሮትህ ብረቅም
ከሺህ አመታት ዶሴ ከአባቶቻችን አይልቅም
ብንጠፋ ብናጠፋ ከደጀ ሰላሟ ብንርቅም
የተስፋ ርስታችን ናት ደብራችንን አንለቅም
እኔም አንድ ፓትርያርክ አንድ ሲኖዶስ
ከአንዲት ቤተስኪያን ወድያ
አቻ ክብር አላውቅም ልጄም በካህን እንጂ በአቶ አይጠመቅም ይኸው ነው !!!
ኑ ለቅሶ እንድረስ.....
ያሳደግችኝ ደብር ተቀመጠች አሉኝ ለቅሶ
ውለታዋ ተዘንግቶ ክብር ማዕረጓ ተድሶ
በትዕቢት ተረማመደ ቅጥር ግቢዋን ጥሶ
ማር ይዘንባል ማር (×3) ነበር ዜማ ቅኝቷ
ስጋጃው በደም ራሰ ጥይት ዘነበ ከቤቷ
ሰንደቅ አላማ ነበር የዘለ ዕለት ውበቷ
ኑ እንድረሳት ለቅሶ ማቅ ለብሷል ጉልላቷ
እንዳትካስ ለብድሯ ወርቀዘቦ ተንቆጥቁጣ
በምን ቃል ይገለፃል በምን ቃል ይገለፃል
በውን ቆሞ እንደማየት ባዳፋ ጫማ ተረግጣ
ቅጥሯን ለተዳፈረ ለናቃት ይስጠው መጥኔ
የአለምን ሀይል ተመክቶ የታበየ ለኩነኔ
አለም በቃኝ ብለው ምለው ያፀኗት በምናኔ
ኑ እንላቀስ ምዕመን ያልሰማ ይስማ መርዶ
ደብራችን አንብታለች መጋረጃዋ ተቀዶ
ደብረ ሀይል ቅዱስ ራጉኤል የልጅነቴ
በመልዐክ ሀይል ምልጃ የፀናችልኝ ህይወቴ
የአባ መሸ ኪላራይሶ የገብረ ኪዳን ሰንበቴ
የአዝኖና መጠጊያ የነብስ ስጋ ቋቴ
የሀይማኖት መሰረቴ
አፍ መፍቻ ትምህርት ቤቴ
እስኪ ተጠየቁ እስኪ ልጠይቃችሁ
እስኪ ተጠየቁ
መስቀልና እስኬማ ካባ ደርባችሁ
በቀን በአደባባይ ነብስ የቀጠፋችሁ
እንደምን ይቀደሳል የምዕመን ደም ተራምዶ
እንዴትስ ይታረቃል መንፈስ በግፍ ላይ ወርዶ
በምድር የፈታችሁት በሰማይ እንዲፈታ
ግብራችሁን ስታችሁ በማስተስረይ ፈንታ
ባረካችሁን በወኔ ተሳለምን በቃታ
ፊደል ቀራጭ ስንዱዬ እኔን ልጅሽ ፊደል ጠፋኝ
ሀ ብለሽ ያስቆጠርሽው ሆ ብሎ ፊትሽ ደፋኝ
በፀአዳ ግምጃሽ ፈንታ ክልሽን ሳየው ከፋኝ
ህዝቤ በገዛ ሀገሩ ቢገፋ ቢያጎብጠው የኑሮ ቀንበር
የፀለየላት ኢትዮጵያ እንዳትፈርስበት ሀገር
ወዝ የራቀው ገፁን በውሀ እየወለወለ
ረሀብ ጥማቱን ችሎ በደጇ የተጠለለ
መስዋዕቱን ሊሰዋ በገናውን የደረደረ
ከጌታው ጋር ተቃጥሮ ተመስገን ሊለው ነበረ
ደረቱን ተቀረደደ በድኑ ተሽቀነጠረ
ይፅናናበት ማልቀሻችን ምናለን ከደብሩ ሌላ
እንፅናናበት ማልቀሻችን ምን አለ ከደብሩ ሌላ
ድርሳን አላቃጠ መንገድ አልዘጋ ኬላ
ጥበብ እየመገበች ኮትኩታው ነበር ከልላ
ለምጣዱ ሲባል ትለፍ ብለናል አይጧ
ሰስተንላት ነገር ፈርተን ይሄ ቀን እንዳይመጣ
ይልቅ ይልቅ ግፍህን ታጠብ በደልህን ተለቃለቅ
ምህረት ደጇ ሳይዘጋ የፈሰሰው ደም ሳይደርቅ
ምህረት ደጇ ሳይዘጋ የፈሰሰው ደም ሳይደርቅ
የተማመንከው ቢደድር አስተምሮትህ ብረቅም
ከሺህ አመታት ዶሴ ከአባቶቻችን አይልቅም
ብንጠፋ ብናጠፋ ከደጀ ሰላሟ ብንርቅም
የተስፋ ርስታችን ናት ደብራችንን አንለቅም
እኔም አንድ ፓትርያርክ አንድ ሲኖዶስ
ከአንዲት ቤተስኪያን ወድያ
አቻ ክብር አላውቅም ልጄም በካህን እንጂ በአቶ አይጠመቅም ይኸው ነው !!!
ኑ ለቅሶ እንድረስ.....
😢83👍63❤15👎2😁1
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
በተጨናነቀው የሚኒባስ ታክሲ ሰልፍ መሀል ገብታ እየተጋፍች ነው ።ታክሲው ወዴት እንደሚሄድ አታውቅም፤ወደየት ቢሄድም ደንታዋ አይደለም።ብቻ ትኩረቷ ግፊያው ላይ አይኖቾ ደግሞ ዙሪያ ገባውን በሚተራመሱት ተሣፈሪዎች ኪስና በእጅ ባንጠለጠሉት ዕቃ ላይ ነው።ሰልፉ እየተሳበ…እየተሳበ ተራቸው ደረሰና እየተጋፉ ወደ ውስጥ ሲገቡ አስቀድማ በአይኖቾ መዝና ባመቻቸችው ኪስ ውስጥ እጇን ሰደደችና በብርሀን ፍጥነት እስማርት ስልኩን ሞጭልፋ በማውጣት ኪሷ ከተተች፤ከዛም እሱ ከተቀመጠበት ወንበር አንድ ረድፍ ዘላ ተቀመጠች ።
ሁሉም ተሳፋሪዎች ገብተው መቀመጫ ከያዙ በኃላ የመውጫው መንገድ ሲከፈትላት ሚኒባሷ ወደ መዳረሻዋ ከመንቀሳቀሷ በፊት ዕቃ እንደረሳ ሰው አስመስላ ለመውረድ ነው እቅዷ።ከዛ በፊት ግን ስልኩን ስዊች ኦፍማድረግ ስላሰበች እጇን ወደሰፊ ኪሷ ሰዳ እዛው ባለበት ለመዝጋት እየሞከረች ሳለ የመብረቅ አይነት የጥሪ ጩኸት አንቧረቀባት...ልክ የሚናደፍ አደገኛ እባብ ኪሷ ውስጥ አድፍጦ እጇን ቀጨም አድርጎ እንደነከሳት ነገርመላ ሰውነቷን ነዘራት…እጇን ቶሎ ብላ ከኪሷ አወጣች...፡፡ደግሞ ጥሪው ያልተለመደ እና አንቧራቂ አይነት ነው።የምታደርገው ግራ ገብቷት ቀና ስትል ልጅ የገዛ ስልኩን ድምፅ ሰምቶ ኪሱን ሲፈትሽ ማግኘት ስላልቻለ ደንግጦ ከተቀመጠበት ተነስቶ የጥሪውን አቅጣጫ በመከተል ወደእሷ እየመጣ አየችው…. ልጁ አንዴ ኪሱን እየፈተሸ አንዴ ‹‹ስልኬን....ስልኬን ማን ጋር ነው..?እዚህ ጋ ስልኬን.."እያለ በመለፍለፍ ወደ እሷ ሲመጣ ከሚያንቧርቀው የጥሪ ድምፅ ጋር የተሳፍሪውን ቀልብ ሁሉ ተቆጣጠረ...::
የሁሉም አይን በሰራቂዋ እና በተሰራቂው መካከል መሽከርከር ጀመረ... ከቁጥጥሯ ውጭ በሆነ ደመነፍሳዊ ውሳኔ እጇን ወደኪሷ ሰደደችና ስልኩን አውጥታ ልክ ተውሶ እንደሚመልስ ጨዋ ተበዳሪ ዘረጋችለት...እሱም በትህትናና በሚቅለሰለሱ ብርሀናማ ጥቁር አይኖቹ እየተለማመጠ በምስጋና ሊቀበላት እጅን ሲዘረጋ ከግራናከቀኝ ያሉ የማይመለከታቸው ተሳፋሪዎች"
‹‹..ሌባ..ሌባ...በላት..." ከሚል አስጠሊታ የተደራረበ ድምፅ ጋር አንድ በቦክስ አገጯን፣ሌለው በጥፊ ፊቷን፣አያቷን የሚያህል የተንቋቋ ሽማግሌ ደግሞ በደረቀ እጅ ትከሻዋን….ብቻ ታክሲው ውስጥ የተሰፈሩት ሙሉ ተሳፋሪዎች ተረባረቡባት፡፡
"ኸረ ተዋት...በፈጠሪ ገደላችኋት"ብቸኛ አዛኝ ሆኖ ግማሽ ስንዘራው እላዪ ላይ እያረፈበት ሚከላከልላት እራሱየተዘረፈው ልጅ ብቻ ነበር....፡፡
"ተዋት ይላል እንዴ? እራስህም ሌባ ነህ"እሷን ትተው እሱ ላይ ወረዱበት፡፡
"እንዴ የሠው ልጅ አይደለችም እንዴ? ህግ ባለበት ሀገር ?" ለመከራከር ሞከረ…አገናዛቢ ሰው የለም እንጂ ልጁ ያነሳው ትክክለኛና ወሳኝ ጥያቄ ነው...እዚህ አገር አንድ ሌባ እንደው ቀን ጥሎት በተያዘ ቁጥር እንደማሪያም ጠላት መቀጥቀጥ እጣ ፋንታው ነው…ይሄ ወንጀል እንደሆነ እንኳን የሚያውቅ ሰው ጥቂት ነው፡፡እናም እሷም የገጠማት የተለመደው ነው…መንጋው በአንድነት ልጁ ላይ ወረዱበት…
"ምን የሠው ልጅ ነች ?ይህቺ ሌባ...ይሄኔ አብራችሁ እኛን ለመዝረፍ የተሰማራችሁ አጋሮች ናችሁ...አዎ...ማናውቅ መሠላችሁ …ታክቲካችሁ ነው።"
"ምን የሠው ልጅ ነች ?ይህቺ ሌባ..››ያለው ሰውዬ በጣም ተሳስቷል.. እንደውም መስረቋ እኮ ሰው ለመሆኗ ዋናው ማረጋገጫ ነወ…ስርቆት እኮ የሰው ልጅ ብቻ ያለው ስጦታ ነው፡፡መስረቅ እንዲኖር የግል የሚባል ሀብትና ንብረት መኖር አለበት…ይሄ የእኔ ነው ያም የእኔ ነው በሚል ቁስን በማከማቸት የተካነ ከሰው ልጅ ውጭ ማን አለ…?የግል ሀብትን ማከማቸት ካለ ደግሞ ሌላው ላይ የሚከሰት አጥረት ይኖራል..በእጥረት ተጠቂ ሆኖ ተጎድቼያለሁ የሚል ስሜት ያደረበት ደግሞ ካከማቸው ላይ ቆንጥሮ መውሰድ የሚጠበቅ ነው…ከዛ ወሳጁ ዘራፊ ወይም ሌባ ይባላል..እንደዚህ እጅ ከፍንጅ ሲያዝ ይወገዛል፤ይወገራል
"ውረድልን ...ውረድ ››በቅዳሴ ሰአት ቤተክርስቲያን እንደገባ ውሻ እየገፈታተሩ እና እየደቋቆሱ ሁለቱንም ከታክሲው አውጥተው ወረወሯቸውና ከሰልፉ መካከል ሌላ ሁለት ሰው በምትካቸው ጭነው ተክሲዋንአንቀሳቀሷት ።
ልጅ‹‹....ይቅርታ በእኔ ምክንያት ነው የተጎዳሽው...ለማይረባ ስልክ ብዬ አስደበደብኩሽ"እያለ.ከሰልፍ አካባቢ ደግፎ አርቆ ወሰዳት፤እሷ በእፍረት አንደበቷ ተቆልፎል..እሱ ያወራል…
"በፈጣሪ እየደማሸ እኮ ነው?"
እውነትም እንዳለው….ከአፍንጫዋ ደም ብልቅ ብልቅ እያለ ነው።ግን ከመጠነኛ ጥዝጣዜ በስተቀር ጉዳቷን ያህል እየተሰማት አይደለም፡፡
መላ እሱነቱን በቆረጣ በማየት እየገመገመችውና እተደመመችበት፡"አፍንጫዬ ድሮም ይደማል ..ችግር የለውም…አሁን ይተወኛል።" አለችው..፡፡
"ኸረ ግንባርሽ ተነርቶ አብጧል...ነይ በይ"ፍቃዷንም ሳይጠይቅ እየጎተተ ይዟት ላዳ ውስጥ ገባ።ለምን እንደዚህ እንደሚያደርግ ለራሱም እየገባው አይደለም፡፡ግን ልቡ ላይ የሰረገ የሆነ ኃይል ይህቺን ልጅ የራስሽ ጉዳይ ብሎ ጥሏት ዞር እንዲል አልፈቀደለትም፡፡
"ባክህ በቅርብ ያለ ኪሊኒክ ውሰደን"ለባለ ላዳው ነገረው፡፡
ሹፌሩ"እሺ ..ውይ ምን ሆና ነው?"ላዳዋን እያንቀሳቀሰ ጠየቀ።
"የሚጥል በሽታ አለባት ፤ድንገት አጉል ቦታ ጣላትና ተጎዳች"ብሎ መለሰለት፡፡
እውነትም የሚጥል በሽታ …እፍረት ላይ የሚጥል..ቡጢ እና ጥፊ ላይ የሚጥል.እስር ላይ የሚጥል አስቀያሚ በሽታ ..መልሱ አስገርሟት ዞር ብላ አየችው፡፡ወጣት ነው ..ሀያ ሰባት ሀያስምንት ቢሆነው ነው። ቆንጆ፤ ቅልስልስና፣ አይንአፍር ቢጤ ይመስላል።
"እግዜር አትርፏታል...ለሁለተኛው ተጠንቀቁላት"ባለላዳው፡፡
"ኸረ እንጠንቀቃለን ..የዛሬን እንኳን ተረፈችልን"
‹‹የሆነ ፊልም እየተቀረፅን ይሆን እንዴ?"ስትል በውስጧ አብሰለሰለች...እንዴ እየሆነ ያለው እኮ እንቆቅልሽ ነው የሆነባት።
መቼስ የላዳ ሹፌር ወሬ ላይ አይታሙም ..ጥያቄውን ቀጠለ"ፍቅረኛህ ነች ?"
ምክንያቱን ባታውቅም ለዚህኛው ጥያቄ የሚመልስለትን መልስ ለመስማት ሰውነቷ ሁሉ ጆሮ ሆነ"አይ ታናሽ እህቴ ነች"ብሎ መለሰለት። በመልሱ ተገረመች። አይናፋር ነው ብላ መገመቷን ስህተት እንደሆነ ተረዳች…‹‹ይመስላል እንጂ አይደለም። እንደውም ጮሌና ምላሳም ነገር ነው።››አለቸ በውስጧ…
እውነቷን ነው አሁን ባለው ሁኔታ ይልቅስ በተቃራኒው እሷ ነች በእፍረት ምክንያት ፍፁም ጭምት ልጅ የሆነችው።ደግሞስ ከሰራችው ስራ አንፃር ማፈሯም ሆነ አንገት መድፋቷ የሚጠበቅ ሰውኛ ባህሪ ነው፡፡
የላዳ ሼፌሩ"እ ለዛ ነው ምትመሳሰሉት"ብሎ አረፈው፡
"እንመሳሰላለን እንዴ?"መልሶ ጠየቀው፡
"በጣም ነው የምትመሳሰሉት ...ሰው ነግሯችሁ አያውቅም እንዴ?"
"አረ ሁሌ ነው የሚነግሩን ..ሁለታችንም እናታችንን ስለምንመስል ነው።"
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
በተጨናነቀው የሚኒባስ ታክሲ ሰልፍ መሀል ገብታ እየተጋፍች ነው ።ታክሲው ወዴት እንደሚሄድ አታውቅም፤ወደየት ቢሄድም ደንታዋ አይደለም።ብቻ ትኩረቷ ግፊያው ላይ አይኖቾ ደግሞ ዙሪያ ገባውን በሚተራመሱት ተሣፈሪዎች ኪስና በእጅ ባንጠለጠሉት ዕቃ ላይ ነው።ሰልፉ እየተሳበ…እየተሳበ ተራቸው ደረሰና እየተጋፉ ወደ ውስጥ ሲገቡ አስቀድማ በአይኖቾ መዝና ባመቻቸችው ኪስ ውስጥ እጇን ሰደደችና በብርሀን ፍጥነት እስማርት ስልኩን ሞጭልፋ በማውጣት ኪሷ ከተተች፤ከዛም እሱ ከተቀመጠበት ወንበር አንድ ረድፍ ዘላ ተቀመጠች ።
ሁሉም ተሳፋሪዎች ገብተው መቀመጫ ከያዙ በኃላ የመውጫው መንገድ ሲከፈትላት ሚኒባሷ ወደ መዳረሻዋ ከመንቀሳቀሷ በፊት ዕቃ እንደረሳ ሰው አስመስላ ለመውረድ ነው እቅዷ።ከዛ በፊት ግን ስልኩን ስዊች ኦፍማድረግ ስላሰበች እጇን ወደሰፊ ኪሷ ሰዳ እዛው ባለበት ለመዝጋት እየሞከረች ሳለ የመብረቅ አይነት የጥሪ ጩኸት አንቧረቀባት...ልክ የሚናደፍ አደገኛ እባብ ኪሷ ውስጥ አድፍጦ እጇን ቀጨም አድርጎ እንደነከሳት ነገርመላ ሰውነቷን ነዘራት…እጇን ቶሎ ብላ ከኪሷ አወጣች...፡፡ደግሞ ጥሪው ያልተለመደ እና አንቧራቂ አይነት ነው።የምታደርገው ግራ ገብቷት ቀና ስትል ልጅ የገዛ ስልኩን ድምፅ ሰምቶ ኪሱን ሲፈትሽ ማግኘት ስላልቻለ ደንግጦ ከተቀመጠበት ተነስቶ የጥሪውን አቅጣጫ በመከተል ወደእሷ እየመጣ አየችው…. ልጁ አንዴ ኪሱን እየፈተሸ አንዴ ‹‹ስልኬን....ስልኬን ማን ጋር ነው..?እዚህ ጋ ስልኬን.."እያለ በመለፍለፍ ወደ እሷ ሲመጣ ከሚያንቧርቀው የጥሪ ድምፅ ጋር የተሳፍሪውን ቀልብ ሁሉ ተቆጣጠረ...::
የሁሉም አይን በሰራቂዋ እና በተሰራቂው መካከል መሽከርከር ጀመረ... ከቁጥጥሯ ውጭ በሆነ ደመነፍሳዊ ውሳኔ እጇን ወደኪሷ ሰደደችና ስልኩን አውጥታ ልክ ተውሶ እንደሚመልስ ጨዋ ተበዳሪ ዘረጋችለት...እሱም በትህትናና በሚቅለሰለሱ ብርሀናማ ጥቁር አይኖቹ እየተለማመጠ በምስጋና ሊቀበላት እጅን ሲዘረጋ ከግራናከቀኝ ያሉ የማይመለከታቸው ተሳፋሪዎች"
‹‹..ሌባ..ሌባ...በላት..." ከሚል አስጠሊታ የተደራረበ ድምፅ ጋር አንድ በቦክስ አገጯን፣ሌለው በጥፊ ፊቷን፣አያቷን የሚያህል የተንቋቋ ሽማግሌ ደግሞ በደረቀ እጅ ትከሻዋን….ብቻ ታክሲው ውስጥ የተሰፈሩት ሙሉ ተሳፋሪዎች ተረባረቡባት፡፡
"ኸረ ተዋት...በፈጠሪ ገደላችኋት"ብቸኛ አዛኝ ሆኖ ግማሽ ስንዘራው እላዪ ላይ እያረፈበት ሚከላከልላት እራሱየተዘረፈው ልጅ ብቻ ነበር....፡፡
"ተዋት ይላል እንዴ? እራስህም ሌባ ነህ"እሷን ትተው እሱ ላይ ወረዱበት፡፡
"እንዴ የሠው ልጅ አይደለችም እንዴ? ህግ ባለበት ሀገር ?" ለመከራከር ሞከረ…አገናዛቢ ሰው የለም እንጂ ልጁ ያነሳው ትክክለኛና ወሳኝ ጥያቄ ነው...እዚህ አገር አንድ ሌባ እንደው ቀን ጥሎት በተያዘ ቁጥር እንደማሪያም ጠላት መቀጥቀጥ እጣ ፋንታው ነው…ይሄ ወንጀል እንደሆነ እንኳን የሚያውቅ ሰው ጥቂት ነው፡፡እናም እሷም የገጠማት የተለመደው ነው…መንጋው በአንድነት ልጁ ላይ ወረዱበት…
"ምን የሠው ልጅ ነች ?ይህቺ ሌባ...ይሄኔ አብራችሁ እኛን ለመዝረፍ የተሰማራችሁ አጋሮች ናችሁ...አዎ...ማናውቅ መሠላችሁ …ታክቲካችሁ ነው።"
"ምን የሠው ልጅ ነች ?ይህቺ ሌባ..››ያለው ሰውዬ በጣም ተሳስቷል.. እንደውም መስረቋ እኮ ሰው ለመሆኗ ዋናው ማረጋገጫ ነወ…ስርቆት እኮ የሰው ልጅ ብቻ ያለው ስጦታ ነው፡፡መስረቅ እንዲኖር የግል የሚባል ሀብትና ንብረት መኖር አለበት…ይሄ የእኔ ነው ያም የእኔ ነው በሚል ቁስን በማከማቸት የተካነ ከሰው ልጅ ውጭ ማን አለ…?የግል ሀብትን ማከማቸት ካለ ደግሞ ሌላው ላይ የሚከሰት አጥረት ይኖራል..በእጥረት ተጠቂ ሆኖ ተጎድቼያለሁ የሚል ስሜት ያደረበት ደግሞ ካከማቸው ላይ ቆንጥሮ መውሰድ የሚጠበቅ ነው…ከዛ ወሳጁ ዘራፊ ወይም ሌባ ይባላል..እንደዚህ እጅ ከፍንጅ ሲያዝ ይወገዛል፤ይወገራል
"ውረድልን ...ውረድ ››በቅዳሴ ሰአት ቤተክርስቲያን እንደገባ ውሻ እየገፈታተሩ እና እየደቋቆሱ ሁለቱንም ከታክሲው አውጥተው ወረወሯቸውና ከሰልፉ መካከል ሌላ ሁለት ሰው በምትካቸው ጭነው ተክሲዋንአንቀሳቀሷት ።
ልጅ‹‹....ይቅርታ በእኔ ምክንያት ነው የተጎዳሽው...ለማይረባ ስልክ ብዬ አስደበደብኩሽ"እያለ.ከሰልፍ አካባቢ ደግፎ አርቆ ወሰዳት፤እሷ በእፍረት አንደበቷ ተቆልፎል..እሱ ያወራል…
"በፈጣሪ እየደማሸ እኮ ነው?"
እውነትም እንዳለው….ከአፍንጫዋ ደም ብልቅ ብልቅ እያለ ነው።ግን ከመጠነኛ ጥዝጣዜ በስተቀር ጉዳቷን ያህል እየተሰማት አይደለም፡፡
መላ እሱነቱን በቆረጣ በማየት እየገመገመችውና እተደመመችበት፡"አፍንጫዬ ድሮም ይደማል ..ችግር የለውም…አሁን ይተወኛል።" አለችው..፡፡
"ኸረ ግንባርሽ ተነርቶ አብጧል...ነይ በይ"ፍቃዷንም ሳይጠይቅ እየጎተተ ይዟት ላዳ ውስጥ ገባ።ለምን እንደዚህ እንደሚያደርግ ለራሱም እየገባው አይደለም፡፡ግን ልቡ ላይ የሰረገ የሆነ ኃይል ይህቺን ልጅ የራስሽ ጉዳይ ብሎ ጥሏት ዞር እንዲል አልፈቀደለትም፡፡
"ባክህ በቅርብ ያለ ኪሊኒክ ውሰደን"ለባለ ላዳው ነገረው፡፡
ሹፌሩ"እሺ ..ውይ ምን ሆና ነው?"ላዳዋን እያንቀሳቀሰ ጠየቀ።
"የሚጥል በሽታ አለባት ፤ድንገት አጉል ቦታ ጣላትና ተጎዳች"ብሎ መለሰለት፡፡
እውነትም የሚጥል በሽታ …እፍረት ላይ የሚጥል..ቡጢ እና ጥፊ ላይ የሚጥል.እስር ላይ የሚጥል አስቀያሚ በሽታ ..መልሱ አስገርሟት ዞር ብላ አየችው፡፡ወጣት ነው ..ሀያ ሰባት ሀያስምንት ቢሆነው ነው። ቆንጆ፤ ቅልስልስና፣ አይንአፍር ቢጤ ይመስላል።
"እግዜር አትርፏታል...ለሁለተኛው ተጠንቀቁላት"ባለላዳው፡፡
"ኸረ እንጠንቀቃለን ..የዛሬን እንኳን ተረፈችልን"
‹‹የሆነ ፊልም እየተቀረፅን ይሆን እንዴ?"ስትል በውስጧ አብሰለሰለች...እንዴ እየሆነ ያለው እኮ እንቆቅልሽ ነው የሆነባት።
መቼስ የላዳ ሹፌር ወሬ ላይ አይታሙም ..ጥያቄውን ቀጠለ"ፍቅረኛህ ነች ?"
ምክንያቱን ባታውቅም ለዚህኛው ጥያቄ የሚመልስለትን መልስ ለመስማት ሰውነቷ ሁሉ ጆሮ ሆነ"አይ ታናሽ እህቴ ነች"ብሎ መለሰለት። በመልሱ ተገረመች። አይናፋር ነው ብላ መገመቷን ስህተት እንደሆነ ተረዳች…‹‹ይመስላል እንጂ አይደለም። እንደውም ጮሌና ምላሳም ነገር ነው።››አለቸ በውስጧ…
እውነቷን ነው አሁን ባለው ሁኔታ ይልቅስ በተቃራኒው እሷ ነች በእፍረት ምክንያት ፍፁም ጭምት ልጅ የሆነችው።ደግሞስ ከሰራችው ስራ አንፃር ማፈሯም ሆነ አንገት መድፋቷ የሚጠበቅ ሰውኛ ባህሪ ነው፡፡
የላዳ ሼፌሩ"እ ለዛ ነው ምትመሳሰሉት"ብሎ አረፈው፡
"እንመሳሰላለን እንዴ?"መልሶ ጠየቀው፡
"በጣም ነው የምትመሳሰሉት ...ሰው ነግሯችሁ አያውቅም እንዴ?"
"አረ ሁሌ ነው የሚነግሩን ..ሁለታችንም እናታችንን ስለምንመስል ነው።"
✨ይቀጥላል✨
👍203❤22😁19🔥3👎1🤔1
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ክሊኒክ ደረሱ.. ።ከባለላዳው የወሬ ዝባዝንኬ ስለተገላገለች ደስ አለት ..።ወረዱ.. 100 ብር ከፈለው። ወደ ውስጥ ገቡና ካርድ ቆርጠው በድንገተኛ ስም ተራ ሳይጠብቁ ወደህክምና መስጫው ክፍል ገቡ።የሚፈሰው ደም እንዲቆም ተደረገ ፤ያበጠውና የተጫጫረውም የሚደረገው ተደርጎ በፍሻ ተጠቅልሎ በፕላስተር ተለባበደላት.፡፡.አምስት ቀን የሚዋጥ ኪኒኒ አሸከሟት..፡፡ዝም ብላ ፈዛ እያየችው 850 ብር ከፈለ..።ጥዋት ከቤት ስትወጣ እንደቀልድ ኪሷ ውስጥ ሸጎጥ ያደረገችው ከ2ሺ ብር በላይ አላት...ግን ለመክፈልም ሆነ ለመግደርደር ምንም አይነት ሙከራ አላደረገችም….ለምን እንዳልተግደረደረች ደግሞ እሷም መልሱን አታውቅም ፡፡ለብር ቁጠባ ወይም በስስት ምክንያት እንዳልሆነ ግን እርግጠኛ ነች፡፡
እስከአሁን ባደረገው ነገር በውስጡ እርካታ ተሰምቷታል….አዎ አሁን ቢለያት ምንም የሚፀፅተው ነገር እንደሌለ ያውቃል...ግን ይህቺን ልጅ በተመለከተ የሚሰማው ሰሜት አሁንም የተለየ ነው…‹‹ይህቺ ልጅ ሌባ አይደለችም…››ሲል አሰበ..ግን ደግሞ ስትሰርቅ እጅ ከፍንጅ ተይዛለች ለዛውም የገዛ ስልኩን… ቢሆንም ልቡ እውነት ነው ብሎ ሊቀበልለት አልቻለም…ታዲያ እውነታው ከአይኖቹ ምስክርነት ያገኘው ሀቅ ነው ወይስ ልቡ ሹክ የሚለው ትንቢት?….ይሄንን ሳያረጋግጥ እንዴት ይለያታል..?ጨነቀው…፡፡ ‹‹አሁን ስልክሽን ስጪኝ ብላት ሌላ አላማ ያለኝ ነው የሚመስላት››ከውስጡ ጋር የጀመረውን ሙግት ሳያቋርጥ."አሁን እንሂድ..."አላት፡፡
"ከተቀመጠችበት ተነሳችና በዝምታ ተከተለችው” ..ጎን ለጎን እየሄዱ ነው።በሁለቱም ፊት ላይ ጭንቀት ይነበባል.እንዲህ እንደቀልድ በአጋጣሚ እንደተገናኙ በአጋጣሚ መለያየቱን ሁለቱም የፈለጉት አይመስልም፡፡
‹‹...እንዴት ነው የምንለያየው...? ደግመንስ እንገናኛለን? ›በእሷ እምሮ ውስጥ የሚጉላሉ ጥያቄዎች ናቸው፡፡
‹‹ያወጣኸውን ብር እንድከፍልህ አድራሻህን ስጠኝ ››ልበለው እንዴ? በነዚህና መሠል ጥያቄዎች በውስጧ ስትብሰለሰል ስልኩ አንቧረቀ...ቅድም እዛ ታክሲ ውስጥ የሠማችው ምን አልባትም መቼም ልትረሳው የማትችለው አስቀያሚ ያለችውን ጥሪ ነው እየሰማች ያለችው..እሱ በዝምታ አንገቱን አቀርቅሯል፡፡
.."ምን አንገቱን ይደፍል ስልኩን አንስቶ ይሄንን ጥሪ በመስማቴ እያተቀሰቀሰብኝ ካለው የእፍረት ስሜት አይታደገኝም እንዴ?""በማለት በሆዷ እያጉረመረመች ሳለ በተመሳሳይ አቅጣጫ እየተጓዘች ያለች አንድ ወጣት.."እህት ስልክሽ እኮ እየጠራ ነው"አለቻት ወደ ጃኬት ኪሴ እየጠቆመች።
"ምን እያለች ነው?"በሚል ስሜት በርግጋ እጇን ወደኪሷ ከተተችና መዠርጣ ሳታወጣ የልጁ ስልክ ነው።እስከአሁን እሷ ጋር ምን ይሰራል?እንዴት አልመለስችለትም?...እሱስ እስከአሁን እንዴት ስልኬን መልሺ አላላትም...? በመሀከላቸው የሆነ የሚያደነዝዝ አይነት አዚም ተረጭቷል ማለት ነው፡፡ከዝምታዋ ሳትላቀቅ እጇ ላይ ያለውን የሚጠራ ስልክ ወደእሱ ዘረጋችለት... በትህትና ተቀበላትና ወደጆሮው ለጥፎ ሄሎ ከማለቱ በፊት ተዘጋበት።
ደዋዩን ማንነት ተመለከተና "ጓደኛዬ ነች በኃላ መልሼ ደውልላታለሁ..."ብሎ መልሶ ስልኩን ወደእሷ ዘረጋው፡፡
"ይሄ ልጅ ያመዋል እንዴ?"በውስጧ ነው ያማችው ፡፡
"ያንተ እኮ ነው..ምን ላድርገው?"
"እ ይቅርታ የእኔ ነው ለካ" ብሎ ኪሱ ከተተ፡፡ ሳቋ አመለጣት.... አብሯት ሳቀ...‹‹.ጥርሶቹ ያምራሉ። ›ስትል በውስጧ አሰበች፡፡
ከሆስፒታሉ ግቢ ወጥተው በአንድ አቅጣጫ እየተጓዙ ነው።ታክሲ ወደሚገኝበት እና ላዳዎች ወደሚቆሙበት ስፍራ።ሁለቱም በምን ሁኔታ ተለያይተው ወደየመዳረሻቸው እንደሚሄድ ግራ እንደገባቸው ነው፡
ምን አድርጋ እንዴት አይነት ዘዴ ፈጥራ ከእሱ ጋር ያላትን ቆይታ እንደምታራዝም እያሰበችበት ቢሆንም ምንም አይነት ዘዴ ወደምናቧ አልመጣላትም…እሱም እደዛ እያሰበ እንደሆነ ግን ተሰምቷታል..ወይንም እንዳዛ እንዲያስብ ፈልጋ ይሆናል ፡፡:
"ቤቴ ድረስ ሸኘኝ ልበለው እንዴ ?..ይሄ ደግሞ ምን አይነት ቅብጠት ነው?››ቢለኝስ፡፡
ድንገት የንዴት በሚመስል ቃና ቆጣና ኮስተር ብላ‹‹በቃ እንለያያ ..በጣም አመሰግናለሁ"አለችው..
ካቀረቀረበት ቀና አለና
"እንለያይ.. እሺ ደህና ሁኚ..." አላት፡፡
ክፈት አላት፡፡እሷ ያልገባት እሱም እንደዛ አይነት መልስ የመለሰላት አስቦበት ወይም እንደዛ ማለት ፈልጎ ሳይሆን ድንገት ከእሱ ፍቃድ ውጭ ከከንፈሩ አዳልጦት ነው፡፡ዘመናትን በሚመስል የተጎተተ ድምፅ"ደህና ሁን ...››አለችው፡
ስህተቱን ለማስተከከል ያደረገው በሚመስል ሁኔታ"ግን እኮ ላዳ ላሳፍርሽ ነበር..."አላት….አሁንም ድንገት አፉ ላይ የመጣለትን ቃል እንደወረወረ ያስታውቅበታል..ቢሆንም የምትፈልገውን ነገር ነው የተናረው..ነገር ግን ያው ሴት ነችና..እሷም እንደቢጤዎቾ መግደርደር አማረት..በመሀል ጣቷ ግንባሯን አሽት አሸት እያደረገች"አይ በታክሲ ሄዳለሁ..አንተ አትቸገር"አለችው፡፡
"ታክሲውንም ቢሆን ላሳፍርሻ ...ሰፈርሽ የት ነው?።››ሲል ጠየቃት፡፡
"ሳሪስ"
"በድንግል ማሪያም … እንዲህ ቆስለሽ ምንም ሳታርፊ ከመገናኛ ሳሪስ...?አይ እንዲማ አይሆንም..የእኔ ቤት እዚ ካሳንቺስ ነው..እንሂድና አንድ ሁለት ሰዓት አርፈሽና ተረጋግተሽ ትሄጂያለሽ።››አላት፡፡
እቤቱ ድረስ ሴት ሲጋብዝ ይሄ የመጀመሪያ ቀን ገጠመኙ ነው፡፡እቤቱ ከአንድ ሴት በስተቀር ገብታበት አታውቅም…እነድትገባበትም ፍላጎት አድሮበት ፍፅም አያውቅም …ምክንያቱም ያቺ ሴት የዘላለሙ ነች…ልዋጭም ሆነ ቅያሪ የማያስፈልጋት ብቸኛ ምርጫው….ዛሬ ግን የሚሰራቸው ነገሮች ሁሉ ከቁጥጥሩ ውጭ ናቸው..እና ከውስጡ መታገል አልፈለገም..ሊሆን ያለው ነገር እንዲሆን መፍቀድ አለብኝ››አለና ከራሱ ጋር ተማክሮ ወሰነ፡፡ግን ሁኔታውን በትዝብት ለሚከታተል ሰው ሴትን አዳኝ ብሎ እንደሚፈርጀው እርግጠኛ ነው..አረ ልጅቷ እራሷ እንደዛ ማሰቧ አይቀርም››አለ በውስጡ፡፡
እሷም ያልተጠበቀ ግብዣውን ስትሰማ ዘለሽ ሂጂና ተጠምጠሚበት የሚል ስሜት ተፈታተናት ...ግን እንዴት ብላ..?የልቧን መሻት ከግንባሯ እያነበበ የሚያወራ ነው የመሰላት...እንደዛም ሆኖ ግን አንደበቷ እንደልቧ በቀላሉ እጅ የሚሰጥ አይነት አይደለም።
"አረ አይሆንም...ከዚህ በላይ ላስቸግርህ አልፈልግም...አንተም ወደምትሄድበት ብትሄድ ነው የሚሻለው፡"
"የምሄድበትማ ለስራ ነበረ …አሁን ሰዓት አልፎል.. ብሄድም መስራት አልችልም...እኔ ቀጥታ ወደቤት ነው የምሄደው ..ካልደበረሽ አብረሺኝ ብትሄጂና እንዳልኩሽ የታዘዘልሽን ኪኒንም ውጠሽ አረፍ ብለሽ ስትረጋጊ ወደ ቤትሽ ብትሄጂ ደስ ይለኛል።››አላት፡፡
ከአሁን በኃላ ብትግደረደር ሌለ እድል እንደማይሰጣት እርግጠኛ ሰልሆነች "አረ አይደብረኝም..እሺ እንሂድ"አለችው፡፡
እየተከታተለን ያለ ሠው ቢኖር ሁለቱም ፊት ላይ የደስታ ካፊያ እንደተርከፈባቸው የፊታቸው በድንገት ማብረቅረቅ በመመልከት በቀላሉ ይረዳ ነበር፡፡ላዳ አስቆሙና ይዟት ገባ...በስድስት ደቂቃ ውስጥ እቤቱ ደረሱ።
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ክሊኒክ ደረሱ.. ።ከባለላዳው የወሬ ዝባዝንኬ ስለተገላገለች ደስ አለት ..።ወረዱ.. 100 ብር ከፈለው። ወደ ውስጥ ገቡና ካርድ ቆርጠው በድንገተኛ ስም ተራ ሳይጠብቁ ወደህክምና መስጫው ክፍል ገቡ።የሚፈሰው ደም እንዲቆም ተደረገ ፤ያበጠውና የተጫጫረውም የሚደረገው ተደርጎ በፍሻ ተጠቅልሎ በፕላስተር ተለባበደላት.፡፡.አምስት ቀን የሚዋጥ ኪኒኒ አሸከሟት..፡፡ዝም ብላ ፈዛ እያየችው 850 ብር ከፈለ..።ጥዋት ከቤት ስትወጣ እንደቀልድ ኪሷ ውስጥ ሸጎጥ ያደረገችው ከ2ሺ ብር በላይ አላት...ግን ለመክፈልም ሆነ ለመግደርደር ምንም አይነት ሙከራ አላደረገችም….ለምን እንዳልተግደረደረች ደግሞ እሷም መልሱን አታውቅም ፡፡ለብር ቁጠባ ወይም በስስት ምክንያት እንዳልሆነ ግን እርግጠኛ ነች፡፡
እስከአሁን ባደረገው ነገር በውስጡ እርካታ ተሰምቷታል….አዎ አሁን ቢለያት ምንም የሚፀፅተው ነገር እንደሌለ ያውቃል...ግን ይህቺን ልጅ በተመለከተ የሚሰማው ሰሜት አሁንም የተለየ ነው…‹‹ይህቺ ልጅ ሌባ አይደለችም…››ሲል አሰበ..ግን ደግሞ ስትሰርቅ እጅ ከፍንጅ ተይዛለች ለዛውም የገዛ ስልኩን… ቢሆንም ልቡ እውነት ነው ብሎ ሊቀበልለት አልቻለም…ታዲያ እውነታው ከአይኖቹ ምስክርነት ያገኘው ሀቅ ነው ወይስ ልቡ ሹክ የሚለው ትንቢት?….ይሄንን ሳያረጋግጥ እንዴት ይለያታል..?ጨነቀው…፡፡ ‹‹አሁን ስልክሽን ስጪኝ ብላት ሌላ አላማ ያለኝ ነው የሚመስላት››ከውስጡ ጋር የጀመረውን ሙግት ሳያቋርጥ."አሁን እንሂድ..."አላት፡፡
"ከተቀመጠችበት ተነሳችና በዝምታ ተከተለችው” ..ጎን ለጎን እየሄዱ ነው።በሁለቱም ፊት ላይ ጭንቀት ይነበባል.እንዲህ እንደቀልድ በአጋጣሚ እንደተገናኙ በአጋጣሚ መለያየቱን ሁለቱም የፈለጉት አይመስልም፡፡
‹‹...እንዴት ነው የምንለያየው...? ደግመንስ እንገናኛለን? ›በእሷ እምሮ ውስጥ የሚጉላሉ ጥያቄዎች ናቸው፡፡
‹‹ያወጣኸውን ብር እንድከፍልህ አድራሻህን ስጠኝ ››ልበለው እንዴ? በነዚህና መሠል ጥያቄዎች በውስጧ ስትብሰለሰል ስልኩ አንቧረቀ...ቅድም እዛ ታክሲ ውስጥ የሠማችው ምን አልባትም መቼም ልትረሳው የማትችለው አስቀያሚ ያለችውን ጥሪ ነው እየሰማች ያለችው..እሱ በዝምታ አንገቱን አቀርቅሯል፡፡
.."ምን አንገቱን ይደፍል ስልኩን አንስቶ ይሄንን ጥሪ በመስማቴ እያተቀሰቀሰብኝ ካለው የእፍረት ስሜት አይታደገኝም እንዴ?""በማለት በሆዷ እያጉረመረመች ሳለ በተመሳሳይ አቅጣጫ እየተጓዘች ያለች አንድ ወጣት.."እህት ስልክሽ እኮ እየጠራ ነው"አለቻት ወደ ጃኬት ኪሴ እየጠቆመች።
"ምን እያለች ነው?"በሚል ስሜት በርግጋ እጇን ወደኪሷ ከተተችና መዠርጣ ሳታወጣ የልጁ ስልክ ነው።እስከአሁን እሷ ጋር ምን ይሰራል?እንዴት አልመለስችለትም?...እሱስ እስከአሁን እንዴት ስልኬን መልሺ አላላትም...? በመሀከላቸው የሆነ የሚያደነዝዝ አይነት አዚም ተረጭቷል ማለት ነው፡፡ከዝምታዋ ሳትላቀቅ እጇ ላይ ያለውን የሚጠራ ስልክ ወደእሱ ዘረጋችለት... በትህትና ተቀበላትና ወደጆሮው ለጥፎ ሄሎ ከማለቱ በፊት ተዘጋበት።
ደዋዩን ማንነት ተመለከተና "ጓደኛዬ ነች በኃላ መልሼ ደውልላታለሁ..."ብሎ መልሶ ስልኩን ወደእሷ ዘረጋው፡፡
"ይሄ ልጅ ያመዋል እንዴ?"በውስጧ ነው ያማችው ፡፡
"ያንተ እኮ ነው..ምን ላድርገው?"
"እ ይቅርታ የእኔ ነው ለካ" ብሎ ኪሱ ከተተ፡፡ ሳቋ አመለጣት.... አብሯት ሳቀ...‹‹.ጥርሶቹ ያምራሉ። ›ስትል በውስጧ አሰበች፡፡
ከሆስፒታሉ ግቢ ወጥተው በአንድ አቅጣጫ እየተጓዙ ነው።ታክሲ ወደሚገኝበት እና ላዳዎች ወደሚቆሙበት ስፍራ።ሁለቱም በምን ሁኔታ ተለያይተው ወደየመዳረሻቸው እንደሚሄድ ግራ እንደገባቸው ነው፡
ምን አድርጋ እንዴት አይነት ዘዴ ፈጥራ ከእሱ ጋር ያላትን ቆይታ እንደምታራዝም እያሰበችበት ቢሆንም ምንም አይነት ዘዴ ወደምናቧ አልመጣላትም…እሱም እደዛ እያሰበ እንደሆነ ግን ተሰምቷታል..ወይንም እንዳዛ እንዲያስብ ፈልጋ ይሆናል ፡፡:
"ቤቴ ድረስ ሸኘኝ ልበለው እንዴ ?..ይሄ ደግሞ ምን አይነት ቅብጠት ነው?››ቢለኝስ፡፡
ድንገት የንዴት በሚመስል ቃና ቆጣና ኮስተር ብላ‹‹በቃ እንለያያ ..በጣም አመሰግናለሁ"አለችው..
ካቀረቀረበት ቀና አለና
"እንለያይ.. እሺ ደህና ሁኚ..." አላት፡፡
ክፈት አላት፡፡እሷ ያልገባት እሱም እንደዛ አይነት መልስ የመለሰላት አስቦበት ወይም እንደዛ ማለት ፈልጎ ሳይሆን ድንገት ከእሱ ፍቃድ ውጭ ከከንፈሩ አዳልጦት ነው፡፡ዘመናትን በሚመስል የተጎተተ ድምፅ"ደህና ሁን ...››አለችው፡
ስህተቱን ለማስተከከል ያደረገው በሚመስል ሁኔታ"ግን እኮ ላዳ ላሳፍርሽ ነበር..."አላት….አሁንም ድንገት አፉ ላይ የመጣለትን ቃል እንደወረወረ ያስታውቅበታል..ቢሆንም የምትፈልገውን ነገር ነው የተናረው..ነገር ግን ያው ሴት ነችና..እሷም እንደቢጤዎቾ መግደርደር አማረት..በመሀል ጣቷ ግንባሯን አሽት አሸት እያደረገች"አይ በታክሲ ሄዳለሁ..አንተ አትቸገር"አለችው፡፡
"ታክሲውንም ቢሆን ላሳፍርሻ ...ሰፈርሽ የት ነው?።››ሲል ጠየቃት፡፡
"ሳሪስ"
"በድንግል ማሪያም … እንዲህ ቆስለሽ ምንም ሳታርፊ ከመገናኛ ሳሪስ...?አይ እንዲማ አይሆንም..የእኔ ቤት እዚ ካሳንቺስ ነው..እንሂድና አንድ ሁለት ሰዓት አርፈሽና ተረጋግተሽ ትሄጂያለሽ።››አላት፡፡
እቤቱ ድረስ ሴት ሲጋብዝ ይሄ የመጀመሪያ ቀን ገጠመኙ ነው፡፡እቤቱ ከአንድ ሴት በስተቀር ገብታበት አታውቅም…እነድትገባበትም ፍላጎት አድሮበት ፍፅም አያውቅም …ምክንያቱም ያቺ ሴት የዘላለሙ ነች…ልዋጭም ሆነ ቅያሪ የማያስፈልጋት ብቸኛ ምርጫው….ዛሬ ግን የሚሰራቸው ነገሮች ሁሉ ከቁጥጥሩ ውጭ ናቸው..እና ከውስጡ መታገል አልፈለገም..ሊሆን ያለው ነገር እንዲሆን መፍቀድ አለብኝ››አለና ከራሱ ጋር ተማክሮ ወሰነ፡፡ግን ሁኔታውን በትዝብት ለሚከታተል ሰው ሴትን አዳኝ ብሎ እንደሚፈርጀው እርግጠኛ ነው..አረ ልጅቷ እራሷ እንደዛ ማሰቧ አይቀርም››አለ በውስጡ፡፡
እሷም ያልተጠበቀ ግብዣውን ስትሰማ ዘለሽ ሂጂና ተጠምጠሚበት የሚል ስሜት ተፈታተናት ...ግን እንዴት ብላ..?የልቧን መሻት ከግንባሯ እያነበበ የሚያወራ ነው የመሰላት...እንደዛም ሆኖ ግን አንደበቷ እንደልቧ በቀላሉ እጅ የሚሰጥ አይነት አይደለም።
"አረ አይሆንም...ከዚህ በላይ ላስቸግርህ አልፈልግም...አንተም ወደምትሄድበት ብትሄድ ነው የሚሻለው፡"
"የምሄድበትማ ለስራ ነበረ …አሁን ሰዓት አልፎል.. ብሄድም መስራት አልችልም...እኔ ቀጥታ ወደቤት ነው የምሄደው ..ካልደበረሽ አብረሺኝ ብትሄጂና እንዳልኩሽ የታዘዘልሽን ኪኒንም ውጠሽ አረፍ ብለሽ ስትረጋጊ ወደ ቤትሽ ብትሄጂ ደስ ይለኛል።››አላት፡፡
ከአሁን በኃላ ብትግደረደር ሌለ እድል እንደማይሰጣት እርግጠኛ ሰልሆነች "አረ አይደብረኝም..እሺ እንሂድ"አለችው፡፡
እየተከታተለን ያለ ሠው ቢኖር ሁለቱም ፊት ላይ የደስታ ካፊያ እንደተርከፈባቸው የፊታቸው በድንገት ማብረቅረቅ በመመልከት በቀላሉ ይረዳ ነበር፡፡ላዳ አስቆሙና ይዟት ገባ...በስድስት ደቂቃ ውስጥ እቤቱ ደረሱ።
✨ይቀጥላል✨
👍142❤36🥰3😁2🔥1👏1
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
እየተከታተለን ያለ ሠው ቢኖር ሁለቱም ፊት ላይ የደስታ ካፊያ እንደተርከፈከፈባቸው የፊታቸው በድንገት ማብረቅረቅ በመመልከት በቀላሉ ይረዳ ነበር፡፡ላዳ አስቆሙና ይዟት ገባ...በስድስት ደቂቃ ውስጥ እቤቱ ደረሱ።
ግቢ ከፍቶ ወደ ውስጥ ሲያስገባት የቤቱ አካራይ በረንዳ ላይ ቆመው ነበር..
…ልትጠፋ ደርሳ ጭልጭል እያለች ባለች አይናቸው አንዴ እሷን እንዴ እሱን እያዩ…‹‹ቃል...ሰላም ነው..?ምነው በጊዜ?""አሉት
ለእሷ ከአሮጊቷ ንግግር ስሙ ማን ነው የሚለው ጥያቄዋን በከፊል ተመለሰላት‹‹ቃልአብ፤ቃል ኪዳን፤ቃል…››ከእንዚህ ውስጥ አንዱ ነው ››አለችና በአእምሮዋ ሰሌዳ በደማቁ ፃፈችው፡፡
"ሰላም ነው እማማ..፡፡እንግዳ ስላለብኝ ነው የተመለስኩት"በትህትና መለሰላቸው፡፡
ወደ እሷ ዞረው… የተለጣጠፈ ፊቷን በጥርጣሬ እያዩ ሰላምታ ሰጧት…እሷም እየገመገሟት እንደሆነ ስለገመተች ምቾት አልተሰማትም፡፡አሮጊቷ ንግግራቸውን አራዘሙ "እ...እንግዳ አገኘህ...?ደህና ነሽ ልጄ ..የጊፍቲ ጓደኛ ነሽ እንዴ?"ሲሉ ጠየቋት
የምትመልስላቸው ግራ ገብቶት ዝም ብላ አፍጥጣ ታያቸው ነበር..ጊፍቲ ማን ነች…?ምኑ ነች?››በእምሮዋ የበቀለ ምቾት የማይሰጥ ጥያቄ ነበር፡፡
ቃል ጣልቃ ገባና‹‹አይ የእኔ ጓደኛ ነች››ብሎ መለሰላቸው…አሮጊቷ ሌላ ነገር ሳይዘባርቁ ፈጠን አለና ‹‹ተከተይኝ ››በማለት ወደጓሮ ይዟት ሄደ… ፡
ቤቱን ከፍቶ ቀድሟት ገባ… ተከተለችው...፡፡እዚህ ቤት እንዲህ በአጋጣሚ እና በቀላሉ እንደገባች በቀላሉ እንደማትወጣ ታወቃት….በቃ እናቶች እንዲህ አይነት የመገለጥ እና የትንቢት አይነት ጉዳይ ሲያጋጥማቸው ተከሻዬ ነገረኝ እንደሚሉ አይነት ነው እሷም ትከሻዋ የነገራት፡፡
ቅልብጭ ያለች ሶስት ክፍል የወንደላጤ ክፍል ነች። እቃዎቹ ልክ እንግዳ እንደሚመጣበት አውቆ ቀድሞ ያዘጋጀው ይመስላል ።ብዙ የወንደላጤ ቤት በተለያየ አጋጣሚ ገብታ አይታ ታውቃለች..የፈለገ ቢጠነቀቁ የሆነ የተዝረከረከ ነገር እንደማያጣቸው ታዝባለች፡፡ ይሄ ግን እንከን አልባ ነው።
‹‹ነይ እለፊ ያው መኝታ ቤት ግቢና አረፍ በይ ..እኔ ምሳ ልስራና በልተሽ ኪኒኑን ትውጪያለሽ።››አለትና ወርቃማ ቀለም ወደተቀባ የተዘጋ የእንጨት በር በአገጩ እመለከታት፡፡
"አረ አልፈልግም አራበኝም›› አለችው...፡፡
"እኔ እርቦኛል ...ለራሴ እኮ ነው የምሰራው...ለእኔ የሠራሁትን አብረን እንበላለን...ግቢ ..ከፈለግሽ ቁልፍ ከውስጥ ተንጠልጥሎልሻል ቆልፊና ተኚ...ምሳ ሲደርስ አንኳኳለሁ።››
በንግግሩ አሳፈረት‹‹…እኔ ያላሳብኩትን አታስቢ.ለእንደዛ አይነት ጉዳይ ፈልጌ አይደለም አቤቴ ድረስ ጎትቼ ይዤሽ የመጣሁት››ያለት ነው የመሰላት፡፡
…ከዛ ፈጠን አለችና "አረ ችግር የለውም ››ብላ ተንደርድራ ወደጠቆማት ክፍል ገባች ።በራፍን ዘጋችው.. ግን አልቆለፈችውም።
እንደሳሎኑ ሁሉ መኝታ ቤቱም በስርአት የተያዘና የሚማርክ ነው ።አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠች።ፊት ለፊት ግድግዳ ላይ የድንግል ማሪያም ምስለ ፍቁር ወልዳ ስዕል 40 60 በሚሆን መጠን ተሰቅሎ ይታያል ከዛው ስዕል ስር ከታች የልጁ የምርቃት ፎቶ አነስ ባለ መጠን ተሰቅሏል፡፡
አልጋው ላይ ቁጭ ስትል ድካሟ ሁሉ ካለበት ተሰብሰቦ ሰፈረባት፡፡ለመተኛት ፈለገች፡፡ጎንበስ ብላ ጫማዋን ለማውለቅ ስትሞክር ቅድም ታክሲ ውስጥ ያ ቋቋቴ ሽማግሌ የነረታት ቦታ ኃይለኛ ውጋት ተሠማት።እንዳምንም ጫማዋን አውልቃ አልጋ ላይ ወጣችና አልጋ ልብሱን ገለጥ አደርጋ ከውስጥ ገብታ ተኛች።
ይሄ ተአምር ነው...ለቃል ከአብሮ አደጉና ከፍቅረኛው ከጊፍቲ ውጭ ሌላ ሴት ወደእዚህ ቤት ሲያስገባ አስገብቶም አልጋው ላይ እንድትተኛ ሲፈቅድ የመጀመሪያ ቀን ገጠመኙ እንደሆነ ሁሉ ለእሷም የማታውቀውም ሆነ የምታውቀው ወንድ መኝታ ክፍሉ ድረስ ገብታ አልጋው ላይ ስትተኛ ይሄ የመጀመሪያ ቀን ገጠመኟ ነው።እርግጥ ብዙ ጊዜ እጮኛዋ መድህኔ መኝታ ክፍል ገብታ ታውቃለች… ግን አልጋው ላይ መተኛት ይቅርና ተቀምጣም አታውቅም፡፡ ይሄንን እሷና እግዚያብሄር ብቻ ናቸው የሚያውቁት። ለሌላ ሰው ግን እንደዛ ብላ ብትናገር ከጠቅላላ ሁኔታዋ ከመሽቀርቀሯና ከቅብጠቷ አንፃር በወስጣቸው ባዳበሩት ግምት ወይ ይስቁባታል..ወይ ያሾፉባታል።ሌላ የውጭ ሰው ሳይሆን ቤተሠቦቾ እራሳቸው እንደማያምኗት ታውቃለች ። የገዛ እናቷ ሳይቀሩ አንዳንዴ በአግቦ ‹‹አይ የጓደኞቼ ልጇችማ ከነክብራቸው ቆይተው ይሄው በደስታ ሊዳሩ ነው…እኔንስ አምላክ እንዴት ያደርገኝ ይሆን?።››በማለት በጎን ያላቸውን ስጋት ጠቆም ሲያደረጉ ደጋግማ ሰምታለች፡፡ …ሁሉም እንደዛ በማሰባቸው አትበሳጭም። እንደውም ከእሷ ምንም እንዳይጠብቁ ስለሚያደርግ ነፃነቷን ያጎናፅፉታል።
የማይረቡ አርቲቡርቲ ሀሳቦችን እያሰበች ስትብሰለሰል በራፉ በስሱ ተንኳኳ
"አቤት ..ክፍት ነው ግባ።››
ቀስ ብሎ ከፈተና ገባ
"እንዴ የቆለፍሽው መስሎኝ ነበር?"አላት፡፡
"በገዛ ቤትህ እንዴት ቆልፍብሀለሁ?"
"አይ ምቾት ካልተሰማሽ ብዬ ነው ..ምሳ ደርሷል .እዚህ ላምጣ ወይስ ወደሳሎን መምጣት ትችያለሽ ?›› በስንት አማላጅነት እቤቱ የወሰዳትን የክብር እንግዳውን ጠብ እርግፍ ብሎ የሚያስተናግድ ትሁት አፍቃሪ መሰላት….እንደዛ ስላሰበችም ፈገግ አለች፡፡
"ኸረ መጣሁ"እለችና አልጋ ልብሱን ከሰውነቷ ላይ ገፍ ከአልጋው ወረደች።ቀድሟት ወደፊት ለፊተኛው ክፍል ተመለሰ …. ተከተለችው፡፡ ጠረጴዛው ማዕዛቸው በሚያውድና ለአይን ማራኪ በሆኑ ምግቦች ተሞልቷል።ገና እንዳየችው ያልነበረባት ረሀብ ተቀሰቀሰባት። ማስታጠቢያ አምጥቶ በቆመችበት አስታጠባት...ስለምግቡ እያስበች ስለነበረ ሳትግደረደር እጇን ታጠበችና ወንበር ስባ ተቀመጠች፡፡ ..
"ይሄን ሁሉ ምግብ በግማሽ ሰዓት....ነው ወይስ?››
"ወይስ ምን..?››ቃላቱን ከአንደበቷ ነጠቀና መልሶ ጠየቃት ፡፡
"ያው የወንደላጤ ነገር ከሆቴል አምጥተህ እንዳይሆን ብዬ ነው፡፡"
ከት ብሎ ሳቀ ..‹‹ጥርሶቹ ውብ ናቸው….፡፡ስትል ለሁለተኛ ጊዜ በውስጧ አደነቀችው፡፡
"አይ በፍፅም አይደለም..የዕድሜ ልክ ምግብ የማብሰል ችሎታ አለኝ፡፡እናቴ አኔን ስትወልድ ነው የሞተችው.አባቴ ነው ያሳደገኝ….፡፡በዚህ የተነሳ ምግብ ማብሰል የጀመርኩት በልጅነቴ ነው፡፡ለእኔም ለአባቴም ለረጅም አመት አበሰል ነበር. ለዛ ነው...እሺ እየበላሽ..."
ታሪኩ አንጀቷን በላት..እሷም አባት የላትም፡፡ከአባቷ የተለየችው ጮርቃ ህፃን ሳለች ነው…እስከአሁን ድረስም አባቷ ይኑር ይሙት አታውቅም…ግን የእሷን ከእሱ ሚለየው ‹የአባት ፍቅር› ከሚባለው የስሜት ክፍተት በስተቀር አባቷ ስለሌለ ጎደለብኝ የምትለው ነገር የለም..፡
ሀሳቧን ገታ ለእሱ መለስችለት "እየበላሁ ነው ....እኔ ግን ማብሰል የምችላቸው ምግቦች ከሶስት አይበልጡም።"አለችው፡፡
‹‹እየቀለድሽ ነው አይደል ?››አላተ…ሲያዮት ቀበጥና ሞልቃቃ አስተዳደግ ያደገች ልጅ እንደሆነች ተረድቷል ቢሆንም ግን እንደምትለው ፍፅም ማብሰል የማትችል ገልቱ የምትባል እንደሆነች ግን ማሰብ አልፈለገም፡፡እሷ ግን ምንም ልትደብቀው አልፈለገችም፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
እየተከታተለን ያለ ሠው ቢኖር ሁለቱም ፊት ላይ የደስታ ካፊያ እንደተርከፈከፈባቸው የፊታቸው በድንገት ማብረቅረቅ በመመልከት በቀላሉ ይረዳ ነበር፡፡ላዳ አስቆሙና ይዟት ገባ...በስድስት ደቂቃ ውስጥ እቤቱ ደረሱ።
ግቢ ከፍቶ ወደ ውስጥ ሲያስገባት የቤቱ አካራይ በረንዳ ላይ ቆመው ነበር..
…ልትጠፋ ደርሳ ጭልጭል እያለች ባለች አይናቸው አንዴ እሷን እንዴ እሱን እያዩ…‹‹ቃል...ሰላም ነው..?ምነው በጊዜ?""አሉት
ለእሷ ከአሮጊቷ ንግግር ስሙ ማን ነው የሚለው ጥያቄዋን በከፊል ተመለሰላት‹‹ቃልአብ፤ቃል ኪዳን፤ቃል…››ከእንዚህ ውስጥ አንዱ ነው ››አለችና በአእምሮዋ ሰሌዳ በደማቁ ፃፈችው፡፡
"ሰላም ነው እማማ..፡፡እንግዳ ስላለብኝ ነው የተመለስኩት"በትህትና መለሰላቸው፡፡
ወደ እሷ ዞረው… የተለጣጠፈ ፊቷን በጥርጣሬ እያዩ ሰላምታ ሰጧት…እሷም እየገመገሟት እንደሆነ ስለገመተች ምቾት አልተሰማትም፡፡አሮጊቷ ንግግራቸውን አራዘሙ "እ...እንግዳ አገኘህ...?ደህና ነሽ ልጄ ..የጊፍቲ ጓደኛ ነሽ እንዴ?"ሲሉ ጠየቋት
የምትመልስላቸው ግራ ገብቶት ዝም ብላ አፍጥጣ ታያቸው ነበር..ጊፍቲ ማን ነች…?ምኑ ነች?››በእምሮዋ የበቀለ ምቾት የማይሰጥ ጥያቄ ነበር፡፡
ቃል ጣልቃ ገባና‹‹አይ የእኔ ጓደኛ ነች››ብሎ መለሰላቸው…አሮጊቷ ሌላ ነገር ሳይዘባርቁ ፈጠን አለና ‹‹ተከተይኝ ››በማለት ወደጓሮ ይዟት ሄደ… ፡
ቤቱን ከፍቶ ቀድሟት ገባ… ተከተለችው...፡፡እዚህ ቤት እንዲህ በአጋጣሚ እና በቀላሉ እንደገባች በቀላሉ እንደማትወጣ ታወቃት….በቃ እናቶች እንዲህ አይነት የመገለጥ እና የትንቢት አይነት ጉዳይ ሲያጋጥማቸው ተከሻዬ ነገረኝ እንደሚሉ አይነት ነው እሷም ትከሻዋ የነገራት፡፡
ቅልብጭ ያለች ሶስት ክፍል የወንደላጤ ክፍል ነች። እቃዎቹ ልክ እንግዳ እንደሚመጣበት አውቆ ቀድሞ ያዘጋጀው ይመስላል ።ብዙ የወንደላጤ ቤት በተለያየ አጋጣሚ ገብታ አይታ ታውቃለች..የፈለገ ቢጠነቀቁ የሆነ የተዝረከረከ ነገር እንደማያጣቸው ታዝባለች፡፡ ይሄ ግን እንከን አልባ ነው።
‹‹ነይ እለፊ ያው መኝታ ቤት ግቢና አረፍ በይ ..እኔ ምሳ ልስራና በልተሽ ኪኒኑን ትውጪያለሽ።››አለትና ወርቃማ ቀለም ወደተቀባ የተዘጋ የእንጨት በር በአገጩ እመለከታት፡፡
"አረ አልፈልግም አራበኝም›› አለችው...፡፡
"እኔ እርቦኛል ...ለራሴ እኮ ነው የምሰራው...ለእኔ የሠራሁትን አብረን እንበላለን...ግቢ ..ከፈለግሽ ቁልፍ ከውስጥ ተንጠልጥሎልሻል ቆልፊና ተኚ...ምሳ ሲደርስ አንኳኳለሁ።››
በንግግሩ አሳፈረት‹‹…እኔ ያላሳብኩትን አታስቢ.ለእንደዛ አይነት ጉዳይ ፈልጌ አይደለም አቤቴ ድረስ ጎትቼ ይዤሽ የመጣሁት››ያለት ነው የመሰላት፡፡
…ከዛ ፈጠን አለችና "አረ ችግር የለውም ››ብላ ተንደርድራ ወደጠቆማት ክፍል ገባች ።በራፍን ዘጋችው.. ግን አልቆለፈችውም።
እንደሳሎኑ ሁሉ መኝታ ቤቱም በስርአት የተያዘና የሚማርክ ነው ።አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠች።ፊት ለፊት ግድግዳ ላይ የድንግል ማሪያም ምስለ ፍቁር ወልዳ ስዕል 40 60 በሚሆን መጠን ተሰቅሎ ይታያል ከዛው ስዕል ስር ከታች የልጁ የምርቃት ፎቶ አነስ ባለ መጠን ተሰቅሏል፡፡
አልጋው ላይ ቁጭ ስትል ድካሟ ሁሉ ካለበት ተሰብሰቦ ሰፈረባት፡፡ለመተኛት ፈለገች፡፡ጎንበስ ብላ ጫማዋን ለማውለቅ ስትሞክር ቅድም ታክሲ ውስጥ ያ ቋቋቴ ሽማግሌ የነረታት ቦታ ኃይለኛ ውጋት ተሠማት።እንዳምንም ጫማዋን አውልቃ አልጋ ላይ ወጣችና አልጋ ልብሱን ገለጥ አደርጋ ከውስጥ ገብታ ተኛች።
ይሄ ተአምር ነው...ለቃል ከአብሮ አደጉና ከፍቅረኛው ከጊፍቲ ውጭ ሌላ ሴት ወደእዚህ ቤት ሲያስገባ አስገብቶም አልጋው ላይ እንድትተኛ ሲፈቅድ የመጀመሪያ ቀን ገጠመኙ እንደሆነ ሁሉ ለእሷም የማታውቀውም ሆነ የምታውቀው ወንድ መኝታ ክፍሉ ድረስ ገብታ አልጋው ላይ ስትተኛ ይሄ የመጀመሪያ ቀን ገጠመኟ ነው።እርግጥ ብዙ ጊዜ እጮኛዋ መድህኔ መኝታ ክፍል ገብታ ታውቃለች… ግን አልጋው ላይ መተኛት ይቅርና ተቀምጣም አታውቅም፡፡ ይሄንን እሷና እግዚያብሄር ብቻ ናቸው የሚያውቁት። ለሌላ ሰው ግን እንደዛ ብላ ብትናገር ከጠቅላላ ሁኔታዋ ከመሽቀርቀሯና ከቅብጠቷ አንፃር በወስጣቸው ባዳበሩት ግምት ወይ ይስቁባታል..ወይ ያሾፉባታል።ሌላ የውጭ ሰው ሳይሆን ቤተሠቦቾ እራሳቸው እንደማያምኗት ታውቃለች ። የገዛ እናቷ ሳይቀሩ አንዳንዴ በአግቦ ‹‹አይ የጓደኞቼ ልጇችማ ከነክብራቸው ቆይተው ይሄው በደስታ ሊዳሩ ነው…እኔንስ አምላክ እንዴት ያደርገኝ ይሆን?።››በማለት በጎን ያላቸውን ስጋት ጠቆም ሲያደረጉ ደጋግማ ሰምታለች፡፡ …ሁሉም እንደዛ በማሰባቸው አትበሳጭም። እንደውም ከእሷ ምንም እንዳይጠብቁ ስለሚያደርግ ነፃነቷን ያጎናፅፉታል።
የማይረቡ አርቲቡርቲ ሀሳቦችን እያሰበች ስትብሰለሰል በራፉ በስሱ ተንኳኳ
"አቤት ..ክፍት ነው ግባ።››
ቀስ ብሎ ከፈተና ገባ
"እንዴ የቆለፍሽው መስሎኝ ነበር?"አላት፡፡
"በገዛ ቤትህ እንዴት ቆልፍብሀለሁ?"
"አይ ምቾት ካልተሰማሽ ብዬ ነው ..ምሳ ደርሷል .እዚህ ላምጣ ወይስ ወደሳሎን መምጣት ትችያለሽ ?›› በስንት አማላጅነት እቤቱ የወሰዳትን የክብር እንግዳውን ጠብ እርግፍ ብሎ የሚያስተናግድ ትሁት አፍቃሪ መሰላት….እንደዛ ስላሰበችም ፈገግ አለች፡፡
"ኸረ መጣሁ"እለችና አልጋ ልብሱን ከሰውነቷ ላይ ገፍ ከአልጋው ወረደች።ቀድሟት ወደፊት ለፊተኛው ክፍል ተመለሰ …. ተከተለችው፡፡ ጠረጴዛው ማዕዛቸው በሚያውድና ለአይን ማራኪ በሆኑ ምግቦች ተሞልቷል።ገና እንዳየችው ያልነበረባት ረሀብ ተቀሰቀሰባት። ማስታጠቢያ አምጥቶ በቆመችበት አስታጠባት...ስለምግቡ እያስበች ስለነበረ ሳትግደረደር እጇን ታጠበችና ወንበር ስባ ተቀመጠች፡፡ ..
"ይሄን ሁሉ ምግብ በግማሽ ሰዓት....ነው ወይስ?››
"ወይስ ምን..?››ቃላቱን ከአንደበቷ ነጠቀና መልሶ ጠየቃት ፡፡
"ያው የወንደላጤ ነገር ከሆቴል አምጥተህ እንዳይሆን ብዬ ነው፡፡"
ከት ብሎ ሳቀ ..‹‹ጥርሶቹ ውብ ናቸው….፡፡ስትል ለሁለተኛ ጊዜ በውስጧ አደነቀችው፡፡
"አይ በፍፅም አይደለም..የዕድሜ ልክ ምግብ የማብሰል ችሎታ አለኝ፡፡እናቴ አኔን ስትወልድ ነው የሞተችው.አባቴ ነው ያሳደገኝ….፡፡በዚህ የተነሳ ምግብ ማብሰል የጀመርኩት በልጅነቴ ነው፡፡ለእኔም ለአባቴም ለረጅም አመት አበሰል ነበር. ለዛ ነው...እሺ እየበላሽ..."
ታሪኩ አንጀቷን በላት..እሷም አባት የላትም፡፡ከአባቷ የተለየችው ጮርቃ ህፃን ሳለች ነው…እስከአሁን ድረስም አባቷ ይኑር ይሙት አታውቅም…ግን የእሷን ከእሱ ሚለየው ‹የአባት ፍቅር› ከሚባለው የስሜት ክፍተት በስተቀር አባቷ ስለሌለ ጎደለብኝ የምትለው ነገር የለም..፡
ሀሳቧን ገታ ለእሱ መለስችለት "እየበላሁ ነው ....እኔ ግን ማብሰል የምችላቸው ምግቦች ከሶስት አይበልጡም።"አለችው፡፡
‹‹እየቀለድሽ ነው አይደል ?››አላተ…ሲያዮት ቀበጥና ሞልቃቃ አስተዳደግ ያደገች ልጅ እንደሆነች ተረድቷል ቢሆንም ግን እንደምትለው ፍፅም ማብሰል የማትችል ገልቱ የምትባል እንደሆነች ግን ማሰብ አልፈለገም፡፡እሷ ግን ምንም ልትደብቀው አልፈለገችም፡፡
👍116❤4