"ደግሞ የእሱ ማምሸት ምን ይሉታል ? ልጆቻችንን በትነን ጧሪ ቀባሪ እንኳን እንጣ"፡፡ እያሉ ወገባቸውን ይዘው ግቢ ግቢውን እንደ ፎካሪ ይንቆራጠጣሉ ፡፡ ወ/ሮ አሰገደች፡፡
"ምነው ደህና አይደለሽም ? ብቻሽን እንደ እብድ የምትለፈልፊው አሉ ፤ ቄስ መልካሙ፡፡
"እኔ እማ አላበድኩም ደህና ነኝ፡፡ አንተ ደግሞ ቶሎ እመጣለሁ ብለህ ሄደህ ትተኛለህ ? እኔ እንኳን ሄጄ እንዳልመጣ፡፡ እኔ ሄጄ እጠይቃለሁ ብለህ ሳትጠይቅ ይሄው መሸ፡፡ ተመስገንም ብቅታውም ጠፋ፡፡
"እኔማ ቶሎ እመለሳለሁ ብዬ ነበር አካሄዴ ፤ ግን ከማንደፍሮ ጋር እየተከራከርን አንድ ፣ ሁለት ስንል ፣ ተቀምጠን ፣ ሳይታወቀን ለአይን ያዘ ፡፡ እኔ እንኳን ተመስገን ይመጣል ብዬ ነበር፡፡ አሁን ታዲያ
ቢመሽም ደረሼ ልምጣ"፡፡ ብለው ጋቢያቸውን ለመልበስ ወደ ቤት ገቡ፡፡
ቄስ መልካሙ ጋቢያቸውን እየለባበሱ የሚነጋገር የሰው ድምፅ ከውጭ በኩል ሰሙ፡፡
"እንዴውም መጣ መሰለኝ፡፡ የሚነጋገር ሰው በውጭ በኩል ይሰማል" አሉ፡፡
"የሚነጋገረው መንገደኛ ይሆናል፡፡ ተመስገን ከመጣ ብቻውን ነው የሚመጣው፡፡ ከማን ጋር ይነጋገራል ፡፡
የሚነጋገረውን የሰው ድምፅ ለመለየት ከቤት እየወጡ፡፡ "ደህና አመሻችሁ መምሬ? አለ፡፡ አንድ ጎርነን ያለ የወንድ ድምፅ መሳይ፡፡
"እግዚአብሔር ይመስገን ማን ልበል" ? አሉ ወ/ሮ አሰገደች፡፡
"የመሸበት እንግዳ ነው፡፡ ማሳደር አይቻልም እንዴ?" አለ፡፡
ማን ይሆን ደግሞ ከመሸ የመጣው፡፡ እንዴው አምላኬ ምን ልታሰማኝ ይሆን"? ደግሞ ሲናገር ንግግሩ እንደቀልድ ሆነባቸው፡፡ የቤተሰብ ሰው መሆኑን ተጠራጠሩ፡፡ ድምፁን ግን መለየት አልቻሉም፡፡ ማንነቱን ለማወቅ ወደ ውጭ በር ተጠጉ፡፡
ይግቡ ፤ ቤት የእግዚአብሔር ነው፡፡ ባይሆን አድረው ያደሩበትን የሞያተኛ ሰርተው ይሔዳሉ አሉ፡፡ ወ/ሮ አሰገደች ፤ ተራቸውን እንደመቀለድ ብለው፡፡
የሚቀላልድባቸውና የሚያሾፍባቸው ያሬድ ነበር፡፡ ልባቸው ለሁለት ተሰነጠቀ፡፡ ትንፋሻቸው ቁርጥ ፣ ቁርጥ አለ፡፡
"አንተው ነህ እንዴ የምታሾፍብኝ፡፡ ልጄ የታለ? ወዴት ቀርቶ ነው? ካንተ ጋር አልመጣም እንዴ? አሉት፡፡ ጥድፍ ጥድፍ እያሉ፡፡
"ኧረ ! ከእኔ ጋር ነው ለሽንት ወደ ኋላ፤ ቀረት ብሎ ነው፡፡ እኔ ቀደም ብዬ ነው አለ፤ ያሬድ፡፡
"ምነው ታዲያ በሰላም ነው የሰነበታችሁት ለመሆኑ፡፡ በል ና ግባ ፤ ለሽንት ከሆነ የቀረው ይመጣል፡፡ እንኳን በሰላም መጣችሁ እንጅ እያሉ ያሬድን ይዘውት ወደ ቤት ገቡ፡፡
ቄስ መልካሙ "ከማን ጋር ነው የምታወራው ብለው ከዘራቸውን ከመኝታቸው ስር አንስተው ቀና ሲሉ "ደህና አመሻችሁ መምሬ? አለ ፤ ያሬድ፡፡
"ደህና አመሸህ ያሬድ፡፡ ተመስገን የለም እንዴ ? አሉ ፤ በተራቸው ፡፡
ተመስገንና እድላዊት የውጭ በር ከፍተው ገቡ፡፡ ያሬድ መልስ ሳይመልስላቸው፡፡
"ደግሞ ከማን ሴት ጋር ነው የሚመጣው? ነው የሰው ልጅ ጠልፋችሁ መጣችሁ"? አሉ ፤ ወ/ሮ አሰገደች፡፡ ተመስገን ሁለት ሆኖ በጨለማ ውስጥ ሲመጣ አይተውት፡፡
እድላዊት በእናቷ እግሮች ላይ ተደፋች፡፡ እማዬ ማሪኝ አለች፡፡ አለቀሰች፡፡
የጠረጠሩት ሌላ ፤ ያዩት ሌላ ሆነባቸው፡፡ በድንጋጤ ተብረክርከው ቤቱ ወለል ላይ ወደቁ፡፡ ማመን አቃታቸው፡፡
እድላዊት እግራቸው ላይ ተደፍታ ስታለቅስ፡፡ የቤት ወለል ላይ አነሳቸው፡፡ ተመስገን እናቱን
ልጄ.. ልጄ....እድል…..እድል አንች ነሽ አቤት ልጄ! አቤት ልጄ! እድል አንች ነሽ? ተነሽ፡፡ ልጄ አንች አይደለሽም ጥፋተኛ እኔ ነኝ፡፡ የበደልኩሽ እኔው ነኝ፡፡
ልጃቸውን ተደፍታ ከምታለቅሰው እግራቸው ላይ አነሷት፡፡ በእቅፋቸው አቀፏት፡፡ ሁለቱም እንባቸውን መቆጣጠር አልቻሉም፡፡
ቄስ መልካሙ በተቀመጡበት የድንጋጤ መንፈስ አስክሯቸዋል፡፡ ያዩትን ማመን ተስኗቸዋል፡፡ ልጃቸውን አዩዋት፡፡
እድላዊት ከእናቷ እቅፍ ተላቃ አባቷ በተቀመጡበት ተጠመጠመችባቸው ፡፡ በጉልበቷ ተንበርክካ አባየ ማረኝ አለች፡፡ የባሰ ሆድ ባሳት፡፡
ታዲያ የእድላዊት የአይኖቿ እንባ በአባቷ እግር ላይ ሲወርድ ላየ ሰው እንባ ሳይሆን የእግር መታጠቢያ ውሃ ይመስል ነበር፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ZOO አዲሱ ፕሮጀክት... 17 ቀን ብቻ ቀርቶታል ቢያንስ ገባ ብላችሁ እዩት አጭር ግዜ ነው የቀረው..ይመቻቹ
ለመጀመር 🦒👇
t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref405867113
"ምነው ደህና አይደለሽም ? ብቻሽን እንደ እብድ የምትለፈልፊው አሉ ፤ ቄስ መልካሙ፡፡
"እኔ እማ አላበድኩም ደህና ነኝ፡፡ አንተ ደግሞ ቶሎ እመጣለሁ ብለህ ሄደህ ትተኛለህ ? እኔ እንኳን ሄጄ እንዳልመጣ፡፡ እኔ ሄጄ እጠይቃለሁ ብለህ ሳትጠይቅ ይሄው መሸ፡፡ ተመስገንም ብቅታውም ጠፋ፡፡
"እኔማ ቶሎ እመለሳለሁ ብዬ ነበር አካሄዴ ፤ ግን ከማንደፍሮ ጋር እየተከራከርን አንድ ፣ ሁለት ስንል ፣ ተቀምጠን ፣ ሳይታወቀን ለአይን ያዘ ፡፡ እኔ እንኳን ተመስገን ይመጣል ብዬ ነበር፡፡ አሁን ታዲያ
ቢመሽም ደረሼ ልምጣ"፡፡ ብለው ጋቢያቸውን ለመልበስ ወደ ቤት ገቡ፡፡
ቄስ መልካሙ ጋቢያቸውን እየለባበሱ የሚነጋገር የሰው ድምፅ ከውጭ በኩል ሰሙ፡፡
"እንዴውም መጣ መሰለኝ፡፡ የሚነጋገር ሰው በውጭ በኩል ይሰማል" አሉ፡፡
"የሚነጋገረው መንገደኛ ይሆናል፡፡ ተመስገን ከመጣ ብቻውን ነው የሚመጣው፡፡ ከማን ጋር ይነጋገራል ፡፡
የሚነጋገረውን የሰው ድምፅ ለመለየት ከቤት እየወጡ፡፡ "ደህና አመሻችሁ መምሬ? አለ፡፡ አንድ ጎርነን ያለ የወንድ ድምፅ መሳይ፡፡
"እግዚአብሔር ይመስገን ማን ልበል" ? አሉ ወ/ሮ አሰገደች፡፡
"የመሸበት እንግዳ ነው፡፡ ማሳደር አይቻልም እንዴ?" አለ፡፡
ማን ይሆን ደግሞ ከመሸ የመጣው፡፡ እንዴው አምላኬ ምን ልታሰማኝ ይሆን"? ደግሞ ሲናገር ንግግሩ እንደቀልድ ሆነባቸው፡፡ የቤተሰብ ሰው መሆኑን ተጠራጠሩ፡፡ ድምፁን ግን መለየት አልቻሉም፡፡ ማንነቱን ለማወቅ ወደ ውጭ በር ተጠጉ፡፡
ይግቡ ፤ ቤት የእግዚአብሔር ነው፡፡ ባይሆን አድረው ያደሩበትን የሞያተኛ ሰርተው ይሔዳሉ አሉ፡፡ ወ/ሮ አሰገደች ፤ ተራቸውን እንደመቀለድ ብለው፡፡
የሚቀላልድባቸውና የሚያሾፍባቸው ያሬድ ነበር፡፡ ልባቸው ለሁለት ተሰነጠቀ፡፡ ትንፋሻቸው ቁርጥ ፣ ቁርጥ አለ፡፡
"አንተው ነህ እንዴ የምታሾፍብኝ፡፡ ልጄ የታለ? ወዴት ቀርቶ ነው? ካንተ ጋር አልመጣም እንዴ? አሉት፡፡ ጥድፍ ጥድፍ እያሉ፡፡
"ኧረ ! ከእኔ ጋር ነው ለሽንት ወደ ኋላ፤ ቀረት ብሎ ነው፡፡ እኔ ቀደም ብዬ ነው አለ፤ ያሬድ፡፡
"ምነው ታዲያ በሰላም ነው የሰነበታችሁት ለመሆኑ፡፡ በል ና ግባ ፤ ለሽንት ከሆነ የቀረው ይመጣል፡፡ እንኳን በሰላም መጣችሁ እንጅ እያሉ ያሬድን ይዘውት ወደ ቤት ገቡ፡፡
ቄስ መልካሙ "ከማን ጋር ነው የምታወራው ብለው ከዘራቸውን ከመኝታቸው ስር አንስተው ቀና ሲሉ "ደህና አመሻችሁ መምሬ? አለ ፤ ያሬድ፡፡
"ደህና አመሸህ ያሬድ፡፡ ተመስገን የለም እንዴ ? አሉ ፤ በተራቸው ፡፡
ተመስገንና እድላዊት የውጭ በር ከፍተው ገቡ፡፡ ያሬድ መልስ ሳይመልስላቸው፡፡
"ደግሞ ከማን ሴት ጋር ነው የሚመጣው? ነው የሰው ልጅ ጠልፋችሁ መጣችሁ"? አሉ ፤ ወ/ሮ አሰገደች፡፡ ተመስገን ሁለት ሆኖ በጨለማ ውስጥ ሲመጣ አይተውት፡፡
እድላዊት በእናቷ እግሮች ላይ ተደፋች፡፡ እማዬ ማሪኝ አለች፡፡ አለቀሰች፡፡
የጠረጠሩት ሌላ ፤ ያዩት ሌላ ሆነባቸው፡፡ በድንጋጤ ተብረክርከው ቤቱ ወለል ላይ ወደቁ፡፡ ማመን አቃታቸው፡፡
እድላዊት እግራቸው ላይ ተደፍታ ስታለቅስ፡፡ የቤት ወለል ላይ አነሳቸው፡፡ ተመስገን እናቱን
ልጄ.. ልጄ....እድል…..እድል አንች ነሽ አቤት ልጄ! አቤት ልጄ! እድል አንች ነሽ? ተነሽ፡፡ ልጄ አንች አይደለሽም ጥፋተኛ እኔ ነኝ፡፡ የበደልኩሽ እኔው ነኝ፡፡
ልጃቸውን ተደፍታ ከምታለቅሰው እግራቸው ላይ አነሷት፡፡ በእቅፋቸው አቀፏት፡፡ ሁለቱም እንባቸውን መቆጣጠር አልቻሉም፡፡
ቄስ መልካሙ በተቀመጡበት የድንጋጤ መንፈስ አስክሯቸዋል፡፡ ያዩትን ማመን ተስኗቸዋል፡፡ ልጃቸውን አዩዋት፡፡
እድላዊት ከእናቷ እቅፍ ተላቃ አባቷ በተቀመጡበት ተጠመጠመችባቸው ፡፡ በጉልበቷ ተንበርክካ አባየ ማረኝ አለች፡፡ የባሰ ሆድ ባሳት፡፡
ታዲያ የእድላዊት የአይኖቿ እንባ በአባቷ እግር ላይ ሲወርድ ላየ ሰው እንባ ሳይሆን የእግር መታጠቢያ ውሃ ይመስል ነበር፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ZOO አዲሱ ፕሮጀክት... 17 ቀን ብቻ ቀርቶታል ቢያንስ ገባ ብላችሁ እዩት አጭር ግዜ ነው የቀረው..ይመቻቹ
ለመጀመር 🦒👇
t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref405867113
👍51❤8
#የድንግሊቷየ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ሶስት
፡
፡
#ድርሰት_ዘሪሁን_ገመቹ
===============
ላዳዋ ይዛቸው ትንሽ እንደተጓዘች
‹‹እሺ ምን ገጠመህ?››ሲል አለማየሁ የመጀመሪያውን ጥያቄ ጠየቀ፡
አላዛርም‹‹ሰውዬው እየሞተ ነው መሰለኝ….፡፡››ሲል በደፈናው መለሰ፡፡
ሁሉም የአላዛር መልስ አልገባቸውም‹‹የትኛዬው ሰውዬ?››ሲል ሁሴን ጠየቀ፡፡
‹‹አባት ተብዬው፡፡››
‹‹በስመአብ..?ማን ነገረህ?››ሰሎሜ በድንጋጤ ጠየቀች፡፡
‹‹አንድ ሴትዬ ነች..ሚስቱ ነኝ አለችኝ..አላውቃትም፡፡››
‹‹ጋሽ ተሰማ አግብተዋል እንዴ?››ሁሉም በመገረም ጠየቁት..፡፡
‹‹እኔም ዛሬ ነው የሰማሁት፡፡››
‹‹አይዞህ አትደንግጥ ምንም አይሆኑም››ሰሎሜ ልታፅናናው ሞከረች፡፡
በንዴት በሚርገበገብ ድምፅ ‹‹ለምንድነው የምደነግጠው…? ቢሞት እንደውም ግልግል ነው፡፡››ሲል መለሰላቸው፡፡
‹‹ባክህ አታስመስል..ባትደነግጥ በዚህ ምሽት እኛንም ቀስቅሰህ ልታያቸው ትሄድ ነበር?፡፡››
ሰሎሜ ነች ተናጋሪው፡፡
‹‹አንቺን አልቀሰቀስኩም..ብቻዬን ከምሆን አሌክስን ብቻ ነው አካሂደኝ ያልኩት..አንቺና ሁሴንን አልጠየቅኳችሁም፡፡››
‹‹እና እናንተ ጓደኞቼ አይደላችሁም እያልከን ነው?››አለው ሁሴን በንዴት፡፡
‹‹አንተ ደግሞ ሁሌ ነገር ማጣመም ትወዳለህ፡፡››አላዛር ተበሳጨ፡፡
ሰሎሜ በድጋሜ‹‹ዝም ብለህ ስታስመስል ነው..ምንም ቢሆን አባትህ ናቸው፡፡››አለችው ፡፡
‹‹ዝም በሉኝ በቃ… ሌላ ወሬ አውሩ››ተቆጣ ፀጥ አሉ…
አላዛር ሰፈሩን እንጂ ቤቱን እርግጠኛ አይደለም..ከአመት በፊት ነው አንድ ጓደኛው ጋር በዛ ሰፍር ሲያልፉ ‹‹የአባትህ ቤት ይሄ ነው›› ብሎ ያሳየው….በወቅቱ እቤቱን በጨረፋታ ተመልክቶ ከመገርም ውጭ ለነገረው ልጅ እንኳን መልስ አልመለሰለትም ነበር፡፡ግን እቤቱ እንደፈራው አልጠፋውም፡፡ሲደርሱ ከላዳዋ ወርደው ወደአጥሩ በራፍ እየሄዱ በተደወለለት ስልክ መልሶ ደወለ፡፡
‹‹ሄሎ አላዛር››ቀጭንና ልስልስ ድምፅ፡፡
‹‹መጥተናል በራፉን ክፈቺልን፡፡ ››
‹‹ክፍትነው ግፋውና ግባ፡፡››
እንዳለችው ገፋ ሲያደርገው ተከፈተ፡፡ሶስት ጓደኞቹን አስከትሎ አልፎ ወደውስጥ ሲገባ የሳሎኑ በራፍ ሲከፈት ተመለከተ.. በፍጥነት ተጠጉ..አንድ በእሱ እድሜ ያለች ገጠር ቀመስ ግን ደግሞ ውብ ሴት እየተንቀጠቀጠች ትታያለች፡፡የአራቱም ዓይኖች በመላ አካሎ ላይ ተንከባለሉባት፡፡
‹‹የደወልሽልኝ አንቺ ነሽ?››
‹‹የአባቴ ሚስት አንቺ ነሽ ?››ብሎ መጠየቅ ነበር የፈለገው…..ምክንያቱም ይሄቺን የመሰለ ትንቡክቡክ ያለች ውብ ገራገር ወጣት ያንን ያበቃለትን የሰው አውሬ ብሎ የሚያስበውን አባቱን እንዴት ታገባለች ብሎ ይገምት?››
‹‹አዎ ግቡ ግቡ ››በማለት ይዛቸው ወደውስጥ ገባች….እቤቱ ሳሎንና አንድ መኝታ ክፍል ያለው ባለሁለት ክፍል ነው፡፡አባትዬው ሳሎን ባለ አንድ አሮጌ ሶፋ ላይ ዝርግትግት ብሎ ትኝቷል፡፡ተጠጋውና በመጠየፍ አንገቱን ይዞ አወዛወዛው.. ለበድንነት የቀረበ ሁኔታ ላይ ነው ያለው፡፡
አለማየሁ‹‹ቶሎ ብለን ሀኪም ቤት እንውሰዳቸው››ብሎ ቀድሞ ሄደና ሰቅስቆ አቀፋቸው…ሁሴን የተንንዘላዘለ እግራቸውን በመደገፍ ሊያግዘው ሞከረ፡፡ሰሎሜ ተከተለችው…፡፡አላዛር ወደኃላ ቀረና
‹‹..አንቺ እዚሁ ጠብቂን…አይዞሽ ሰውዬው በቀላሉ የሚሞት አይነት ሰው አይደለም…አትጨናነቂ››አላት፡፡
የንግግሩ ይዘት አልገባትም፡፡ግራ በመጋባት አይኖቾን አቁለጨለጨችበት፡፡ ትከሻዋን በእጆቹ ቸብ..ቸብ እያደረገ‹‹አይዞሽ አትጨነቂ አልኩሽ እኮ…ያለውን ነገር እየደወልኩ አሳውቅሻለሁ፡፡ የሚያስተኙት ከሆነ ጥዋት መጥቼ ወደተኛበት ሆስፒታል ወስድሻለው››ሲል ቃል ገባለት፡፡
ምርጫ ስላልነበራት
‹‹እሺ..አመሰግናለሁ..እግዜር ይስጥልኝ› ›ስትል መለሰችለት፡፡
አላዛር ፊቱን አዞረና ወጥቶ ሄደ..ጓደኞቹ አባትዬውን ላዳ ውስጥ አስገብተውት ነበር የጠበቁት….፡፡
አለማሁ ቀልቡ እዛ ቤት የቀረችው ወይዞሮ ላይ ተጣብቆ ስለቀረ ዝም ብሎ ላዳዋ ውስጥ ሊገባ አልቻለም፡፡
‹‹ እሷ አትመጣም እንዴ?››ሲል አላዛርን ጠየቀው…፡፡
‹‹ምን ትሰራላች ላዳዋ ለእኛም እኮ አትበቃንም፡፡››
‹‹አይ ድንጋጤ ላይ ስላለች ብቻዋን ትፈራለች ብዬ ነው፡፡››ለእሷ ይሄን ያህል ምን እንዳሳሰበው አያውቅም፡፡ግን ድንገት በጨረፍታ እንዳያት በዛው እስከወዲያኛው ሊረሳት አልፈለገም፡፡
አላዛርም ስጋቱ ተጋባበትና‹‹ለምን ከሶስታችሁ አንዳችሁ አብራችኋት አትሆኑም?››የሚል ሀሳብ አስከተለ፡፡ ሰሎሜን፤ ሁሴንንና አሌክስ እርስ በርስ ተያዩ…‹‹አንተ አብረሀት ሁን..ሁለት ሴት አብረን ከመፍራት ውጭ ምን እረዳታለው?ሁሴንም ቢሆን ወረቀት የሌለበት ቤት ያቃዠዋል››ስትል ሰሎሜ የራሷን ሀሳብ አቀረበች ፡፡
አለማየሁ በቀረበው ሀሳብ በመደሰት‹‹በቃ እሺ… እኔ አብሬት ሆናለው…ግን ያለውን ነገር በስልክ አሳውቁኝ፡፡››በማለት መስማማቱን አሳወቀ፡፡
አላዛርም‹‹አመሰግናለው አሌክሶ›› አለና ገቢና ገባ ፡፡ሰሎሜ ና ሁሴን ከኃላ አባትዬውን ከግራና ቀኝ ደግፈው ተቀመጡ… አሌክስ መልሶ ወደ ጊቢው ሲገባ ላዳዋ ተነቀሳቀሰች፡፡
አለማየሁ ወደጊቢ ገብቶ የሳሎኑን በር ሲቆረቁር…ወዲያው ብርግድ ተደርጎ ተከፈተ..ከበራፉ ጋር.. ያልጠና የወጣትነት ልቡም ነበር አብሮ የተበረገደው፡፡እሷ በራፉን ስትከፍት አላዛርን ነበር የጠበቀችው…ጓደኛው ሆኖ ስታገኘው ግን ግራተጋብታ
‹‹ምነው…ምን እረሳችሁ?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አይ ምንም አረሳንም…ብቻሽን እንዳትሆኚ አብረሀት ሁን ብለውኝ ነው››
ነበር?››አለችው ከግራ መጋባቶ ሳትላቀቅ‹‹ውይ እኔ ምን ሆናለው ?እነሱን ብትረዳቸው አይሻልም፡፡
‹‹ሶስት እኮ ናቸው..እንደውም ከባለላዳው ጋር አራት ናቸው..እሱም የሰፈር ልጅ ስሆነ ያግዛቸዋል፡፡››
‹‹ጥሩ እሺ ግባ››ብላ በራፉን ለቀቀችለት፡፡በዝግታ እርምጃ ገባና ፊት ለፊት ያለ አሮጌ ሶፋ ላይ ተቀመጠ፡፡እሷም በራፉን ዛጋችና ከእሱ በአምስት ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ ኩርሲ ላይ ጭብጥብጥ ብላ ተቀመጠች፡፡ለተወሰነ ደቂቃዎች ዝም ተባባሉ፡፡
ከገባችበት ሀሳብ እንደመባነን ብላ‹‹ወይኔ በእግዚያብሄር ዝም አልኩህ አይደል…?ሻይ ላፍላ ብና?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አረ ችግር የለውም….ከቻልሽ ውሀ ስጪኝ››አላት
‹‹ እሺ››ብላ ወደውስጥ ገባችና ውሀ በብርጭቆ አምጥታ ሰጠችው….ተመልሳ ወደ ጓዲያ ገባችና የተጣጠፈ ጋቢ እየዘራጋች መጥታ ‹‹ብርድ ነው ትከሻህ ላይ ጣል አድርገው›› አለችውና አቀበለችው… ተቀበላትና ለበሰው፡፡
‹‹የአላዛር ጓደኛው ነህ?››
‹‹አዎ ጎረቤት ነን..አብረን ነው ያደግነው..ወንድም በይኝ››
‹‹እሳቸውንም ታቃቸዋለህ ማለት ነዋ?››
‹‹ጋሽ ተሰማን…አዎ ለእኔም አባቴ በያቸው፤ግን መቼ ነው የተጋባችሁት…?›ሲል የገረመውን ጥያቄ ጠየቃት፡
‹‹ብዙም አልቆየን… አንድ ሰባት ወር ቢሆነን ነው…፡፡››
‹‹ትዳር ታዲያ እንዴት ነው?፡፡››
እንደማፈር አለችና ተሸኮረመመች‹‹ችግር የማያደርግህ ነገር የለም፡፡የምደገፍበት ቤተሰብ የማኮርፍበት ዘመድ ስላልነበረኝ እሷቸው ላግባሽ ሲሉኝ እምቢ ማለት አልቻልኩም፡፡..ምንም እንኳን በእድሜ ከአባቴ ሚበልጡ ሰውዬ እንደሆኑ ባውቅም….አምላክ ከፈቀደው ምንም አይደል እንደአባት ይንከባከቡኛል እንደባል ያስደስቱኛል ብዬ እሺኝ አልኩና ገባሁበት፡፡የተደበቀ አመላቸው አፈትልኮ ለመውጣት ግን አንድ ወር እንኳን አልፈጀበትም…፡፡በቃ ትንሽ መጠጥ ከቀመሱ ሙሉ በሙሉ ሌላ ሰው ሳይሆን ሌላ አውሬ ነው የሚሆኑት፡፡ከዛሬ ነገ ይሻሻላሉ በማለት
፡
፡
#ክፍል_ሶስት
፡
፡
#ድርሰት_ዘሪሁን_ገመቹ
===============
ላዳዋ ይዛቸው ትንሽ እንደተጓዘች
‹‹እሺ ምን ገጠመህ?››ሲል አለማየሁ የመጀመሪያውን ጥያቄ ጠየቀ፡
አላዛርም‹‹ሰውዬው እየሞተ ነው መሰለኝ….፡፡››ሲል በደፈናው መለሰ፡፡
ሁሉም የአላዛር መልስ አልገባቸውም‹‹የትኛዬው ሰውዬ?››ሲል ሁሴን ጠየቀ፡፡
‹‹አባት ተብዬው፡፡››
‹‹በስመአብ..?ማን ነገረህ?››ሰሎሜ በድንጋጤ ጠየቀች፡፡
‹‹አንድ ሴትዬ ነች..ሚስቱ ነኝ አለችኝ..አላውቃትም፡፡››
‹‹ጋሽ ተሰማ አግብተዋል እንዴ?››ሁሉም በመገረም ጠየቁት..፡፡
‹‹እኔም ዛሬ ነው የሰማሁት፡፡››
‹‹አይዞህ አትደንግጥ ምንም አይሆኑም››ሰሎሜ ልታፅናናው ሞከረች፡፡
በንዴት በሚርገበገብ ድምፅ ‹‹ለምንድነው የምደነግጠው…? ቢሞት እንደውም ግልግል ነው፡፡››ሲል መለሰላቸው፡፡
‹‹ባክህ አታስመስል..ባትደነግጥ በዚህ ምሽት እኛንም ቀስቅሰህ ልታያቸው ትሄድ ነበር?፡፡››
ሰሎሜ ነች ተናጋሪው፡፡
‹‹አንቺን አልቀሰቀስኩም..ብቻዬን ከምሆን አሌክስን ብቻ ነው አካሂደኝ ያልኩት..አንቺና ሁሴንን አልጠየቅኳችሁም፡፡››
‹‹እና እናንተ ጓደኞቼ አይደላችሁም እያልከን ነው?››አለው ሁሴን በንዴት፡፡
‹‹አንተ ደግሞ ሁሌ ነገር ማጣመም ትወዳለህ፡፡››አላዛር ተበሳጨ፡፡
ሰሎሜ በድጋሜ‹‹ዝም ብለህ ስታስመስል ነው..ምንም ቢሆን አባትህ ናቸው፡፡››አለችው ፡፡
‹‹ዝም በሉኝ በቃ… ሌላ ወሬ አውሩ››ተቆጣ ፀጥ አሉ…
አላዛር ሰፈሩን እንጂ ቤቱን እርግጠኛ አይደለም..ከአመት በፊት ነው አንድ ጓደኛው ጋር በዛ ሰፍር ሲያልፉ ‹‹የአባትህ ቤት ይሄ ነው›› ብሎ ያሳየው….በወቅቱ እቤቱን በጨረፋታ ተመልክቶ ከመገርም ውጭ ለነገረው ልጅ እንኳን መልስ አልመለሰለትም ነበር፡፡ግን እቤቱ እንደፈራው አልጠፋውም፡፡ሲደርሱ ከላዳዋ ወርደው ወደአጥሩ በራፍ እየሄዱ በተደወለለት ስልክ መልሶ ደወለ፡፡
‹‹ሄሎ አላዛር››ቀጭንና ልስልስ ድምፅ፡፡
‹‹መጥተናል በራፉን ክፈቺልን፡፡ ››
‹‹ክፍትነው ግፋውና ግባ፡፡››
እንዳለችው ገፋ ሲያደርገው ተከፈተ፡፡ሶስት ጓደኞቹን አስከትሎ አልፎ ወደውስጥ ሲገባ የሳሎኑ በራፍ ሲከፈት ተመለከተ.. በፍጥነት ተጠጉ..አንድ በእሱ እድሜ ያለች ገጠር ቀመስ ግን ደግሞ ውብ ሴት እየተንቀጠቀጠች ትታያለች፡፡የአራቱም ዓይኖች በመላ አካሎ ላይ ተንከባለሉባት፡፡
‹‹የደወልሽልኝ አንቺ ነሽ?››
‹‹የአባቴ ሚስት አንቺ ነሽ ?››ብሎ መጠየቅ ነበር የፈለገው…..ምክንያቱም ይሄቺን የመሰለ ትንቡክቡክ ያለች ውብ ገራገር ወጣት ያንን ያበቃለትን የሰው አውሬ ብሎ የሚያስበውን አባቱን እንዴት ታገባለች ብሎ ይገምት?››
‹‹አዎ ግቡ ግቡ ››በማለት ይዛቸው ወደውስጥ ገባች….እቤቱ ሳሎንና አንድ መኝታ ክፍል ያለው ባለሁለት ክፍል ነው፡፡አባትዬው ሳሎን ባለ አንድ አሮጌ ሶፋ ላይ ዝርግትግት ብሎ ትኝቷል፡፡ተጠጋውና በመጠየፍ አንገቱን ይዞ አወዛወዛው.. ለበድንነት የቀረበ ሁኔታ ላይ ነው ያለው፡፡
አለማየሁ‹‹ቶሎ ብለን ሀኪም ቤት እንውሰዳቸው››ብሎ ቀድሞ ሄደና ሰቅስቆ አቀፋቸው…ሁሴን የተንንዘላዘለ እግራቸውን በመደገፍ ሊያግዘው ሞከረ፡፡ሰሎሜ ተከተለችው…፡፡አላዛር ወደኃላ ቀረና
‹‹..አንቺ እዚሁ ጠብቂን…አይዞሽ ሰውዬው በቀላሉ የሚሞት አይነት ሰው አይደለም…አትጨናነቂ››አላት፡፡
የንግግሩ ይዘት አልገባትም፡፡ግራ በመጋባት አይኖቾን አቁለጨለጨችበት፡፡ ትከሻዋን በእጆቹ ቸብ..ቸብ እያደረገ‹‹አይዞሽ አትጨነቂ አልኩሽ እኮ…ያለውን ነገር እየደወልኩ አሳውቅሻለሁ፡፡ የሚያስተኙት ከሆነ ጥዋት መጥቼ ወደተኛበት ሆስፒታል ወስድሻለው››ሲል ቃል ገባለት፡፡
ምርጫ ስላልነበራት
‹‹እሺ..አመሰግናለሁ..እግዜር ይስጥልኝ› ›ስትል መለሰችለት፡፡
አላዛር ፊቱን አዞረና ወጥቶ ሄደ..ጓደኞቹ አባትዬውን ላዳ ውስጥ አስገብተውት ነበር የጠበቁት….፡፡
አለማሁ ቀልቡ እዛ ቤት የቀረችው ወይዞሮ ላይ ተጣብቆ ስለቀረ ዝም ብሎ ላዳዋ ውስጥ ሊገባ አልቻለም፡፡
‹‹ እሷ አትመጣም እንዴ?››ሲል አላዛርን ጠየቀው…፡፡
‹‹ምን ትሰራላች ላዳዋ ለእኛም እኮ አትበቃንም፡፡››
‹‹አይ ድንጋጤ ላይ ስላለች ብቻዋን ትፈራለች ብዬ ነው፡፡››ለእሷ ይሄን ያህል ምን እንዳሳሰበው አያውቅም፡፡ግን ድንገት በጨረፍታ እንዳያት በዛው እስከወዲያኛው ሊረሳት አልፈለገም፡፡
አላዛርም ስጋቱ ተጋባበትና‹‹ለምን ከሶስታችሁ አንዳችሁ አብራችኋት አትሆኑም?››የሚል ሀሳብ አስከተለ፡፡ ሰሎሜን፤ ሁሴንንና አሌክስ እርስ በርስ ተያዩ…‹‹አንተ አብረሀት ሁን..ሁለት ሴት አብረን ከመፍራት ውጭ ምን እረዳታለው?ሁሴንም ቢሆን ወረቀት የሌለበት ቤት ያቃዠዋል››ስትል ሰሎሜ የራሷን ሀሳብ አቀረበች ፡፡
አለማየሁ በቀረበው ሀሳብ በመደሰት‹‹በቃ እሺ… እኔ አብሬት ሆናለው…ግን ያለውን ነገር በስልክ አሳውቁኝ፡፡››በማለት መስማማቱን አሳወቀ፡፡
አላዛርም‹‹አመሰግናለው አሌክሶ›› አለና ገቢና ገባ ፡፡ሰሎሜ ና ሁሴን ከኃላ አባትዬውን ከግራና ቀኝ ደግፈው ተቀመጡ… አሌክስ መልሶ ወደ ጊቢው ሲገባ ላዳዋ ተነቀሳቀሰች፡፡
አለማየሁ ወደጊቢ ገብቶ የሳሎኑን በር ሲቆረቁር…ወዲያው ብርግድ ተደርጎ ተከፈተ..ከበራፉ ጋር.. ያልጠና የወጣትነት ልቡም ነበር አብሮ የተበረገደው፡፡እሷ በራፉን ስትከፍት አላዛርን ነበር የጠበቀችው…ጓደኛው ሆኖ ስታገኘው ግን ግራተጋብታ
‹‹ምነው…ምን እረሳችሁ?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አይ ምንም አረሳንም…ብቻሽን እንዳትሆኚ አብረሀት ሁን ብለውኝ ነው››
ነበር?››አለችው ከግራ መጋባቶ ሳትላቀቅ‹‹ውይ እኔ ምን ሆናለው ?እነሱን ብትረዳቸው አይሻልም፡፡
‹‹ሶስት እኮ ናቸው..እንደውም ከባለላዳው ጋር አራት ናቸው..እሱም የሰፈር ልጅ ስሆነ ያግዛቸዋል፡፡››
‹‹ጥሩ እሺ ግባ››ብላ በራፉን ለቀቀችለት፡፡በዝግታ እርምጃ ገባና ፊት ለፊት ያለ አሮጌ ሶፋ ላይ ተቀመጠ፡፡እሷም በራፉን ዛጋችና ከእሱ በአምስት ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ ኩርሲ ላይ ጭብጥብጥ ብላ ተቀመጠች፡፡ለተወሰነ ደቂቃዎች ዝም ተባባሉ፡፡
ከገባችበት ሀሳብ እንደመባነን ብላ‹‹ወይኔ በእግዚያብሄር ዝም አልኩህ አይደል…?ሻይ ላፍላ ብና?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አረ ችግር የለውም….ከቻልሽ ውሀ ስጪኝ››አላት
‹‹ እሺ››ብላ ወደውስጥ ገባችና ውሀ በብርጭቆ አምጥታ ሰጠችው….ተመልሳ ወደ ጓዲያ ገባችና የተጣጠፈ ጋቢ እየዘራጋች መጥታ ‹‹ብርድ ነው ትከሻህ ላይ ጣል አድርገው›› አለችውና አቀበለችው… ተቀበላትና ለበሰው፡፡
‹‹የአላዛር ጓደኛው ነህ?››
‹‹አዎ ጎረቤት ነን..አብረን ነው ያደግነው..ወንድም በይኝ››
‹‹እሳቸውንም ታቃቸዋለህ ማለት ነዋ?››
‹‹ጋሽ ተሰማን…አዎ ለእኔም አባቴ በያቸው፤ግን መቼ ነው የተጋባችሁት…?›ሲል የገረመውን ጥያቄ ጠየቃት፡
‹‹ብዙም አልቆየን… አንድ ሰባት ወር ቢሆነን ነው…፡፡››
‹‹ትዳር ታዲያ እንዴት ነው?፡፡››
እንደማፈር አለችና ተሸኮረመመች‹‹ችግር የማያደርግህ ነገር የለም፡፡የምደገፍበት ቤተሰብ የማኮርፍበት ዘመድ ስላልነበረኝ እሷቸው ላግባሽ ሲሉኝ እምቢ ማለት አልቻልኩም፡፡..ምንም እንኳን በእድሜ ከአባቴ ሚበልጡ ሰውዬ እንደሆኑ ባውቅም….አምላክ ከፈቀደው ምንም አይደል እንደአባት ይንከባከቡኛል እንደባል ያስደስቱኛል ብዬ እሺኝ አልኩና ገባሁበት፡፡የተደበቀ አመላቸው አፈትልኮ ለመውጣት ግን አንድ ወር እንኳን አልፈጀበትም…፡፡በቃ ትንሽ መጠጥ ከቀመሱ ሙሉ በሙሉ ሌላ ሰው ሳይሆን ሌላ አውሬ ነው የሚሆኑት፡፡ከዛሬ ነገ ይሻሻላሉ በማለት
👍87❤15😱2
ለወራት ታገስኳቸው...ሲያቅተኝ ብን ብዬ ወጣሁና ወደአገናኘችን ሴትዬ ሄጄ በቃኝ አልፈልግም…ሰው ቤት ተቀጥሬ በጉልበቴ ብኖር ይሻለኛል፤አፋቺኝ አልኳት፡፡….በማግስቱ የነፍስ አባታቸውን አስከትለው መጥተው እግሬ ላይ ተደፉ፡፡ሁለተኛ አይደገመኝም፤የመጀመሬያ ቤቴን አፍርሼ ልጆቼንና ባለቤቴንም ያጣሁት በዚህ አመሌ ነው፡፡እባክሽ አንቺንም ማጣት አልፈልግም ፡፡.አንድ እድል ብቻ ስጪኝ ብለው በምስክሮች ፊት ምለው ሲገዘቱ …እምቢኝ ብል ጡር ይሆንብኛል ብዬ እሺኝ አልኳቸውና ተመለስኩ፡፡››
‹‹ከዛ ታዲያ ውጤቱ ምን ሆነ?››ሲል በጉጉት ጠየቃት፡፡
‹‹ይሄው ተሻሻሉ ተመስገን ብዬ ለፈጣሪ ስለቴን ካስገባሁ በኃላ እንደምታየው ጥንብዝ ብለው ሰክረው መጡ፡፡የገቡት ቃልና የማሉት መሀላ ደረሰባቸው መሰለኝ…እንደበፊቱ ልደባደብ ብለው ከመወራጨት ይልቅ አረፋ እየደፈቁ ፀጥ አሉ…እይይ …ምን አይነት እድል ነው ያለኝ?፡፡››
የምትወደውን ባለቤቷን የሞት መርዶ እንደተነገራት ሚስኪን ሴት ስቅስቅ ብላ በማልቀስ እንባዋን ትዘረግፈው ጀመር፡፡አለማየሁ ደነገጠ፡፡.ከመቀመጫው ተነሳና ወደእሷ ተንቀሳቀሰ ፡፡እጇን ያዛትና ከተቀመጠችበት ኩርሲ አስነስቶ አሮጌው ሶፋ ላይ አጠገቡ አስቀመጣት፡፡ ከእሷ ተለጥፎ ተቀመጠ፡፡.ምን እያደረገ እንዳለ ለራሱም አልገባውም.፡፡እንዲህ የማድረግ ድፍረቱን ከየት እንዳመጣው አያውቅም፡፡
ልጅቷ ለቅሶዋን አስፋፍታ ቀጠለች፡፡እጁን አነሳና በትከሻዋ አዙሮ አቀፋት…ልጥፍ ብላበት ፊቷን አንገቱ ስር ቀበረችና መነፍረቋን ቀጠለች፡፡.እንባዋ እየተንጠባጠበ በአንገቱ በመንኳለል ወደታች ወደጀርባው ሲዘልቅ እየተሰማው ነው…እምባዋ ሀዘን ብቻ ሳይሆን ንዴትም እና ቁጣም የተቀላቀለበት ሳይሆን አይቀርም በጣም ያቃጥላል..ወይም ሚያቃጥል አይነት ስሜት ነው የተሰማው፡፡
‹‹አይዞሽ፡፡አንቺ ወጣትና ቆንጆ ልጅ ነሽ፡፡ብዙ ምርጫ አለሽ……››ልክ በህይወት ውጣ ውረድ ተፈትኖ ብዙ ተራራ ወጥቶ ብዙ ዳገት ወጥቶ ህይወትን አብጠርጥሮ እንደተረደ ጎልማሳ ሰው አይነት ነው በልበሙሉነት እየመከራት ያለው፡፡እርግጥ አለማየሁ በእድሜው ገና 18 ዓመቱ ይሁን እንጂ በችግር ከማደጉ በልጅነቱ እናትና አባቱን በማጣቱ ምክንያት በሀዘንን ውስጥ በማለፉ ከሰው ተጠግቶ ከእጅ ወደአፍ በሆነ ኑሮ እያደገ እንዳለ ወጣት ቀላል የማይባል የህይወት ግንዛቤና ያለው እና የኑሮ ውጣ ውረድ ያጣጣመ ልጅ ነው፡፡ ስለሆነ አሁን የሚናገረው ንግግር ከእሱ የሚጠበቅ አይደለም ሊባል የሚችል አይደለም፡፡
‹‹አይ ተወኝ ባክህ..አሁን አሁንማ ተስፋ እየቆረጥኩ ነው…እኔም እንደወላጆቼ ምናለ ቢገድለኝ››ሰትል አሳዘነችው…
እሷም እንደእሱ ወላጅ አልባ መሆኗን ማወቁ ስሜቷን በጥልቀት እንዲረዳት ያድርገው ወይስ በውበቷ ተጠልፎ ስለወደቀ ታሳዝነው አያውቅም፡፡..ይበልጠ ጨምቆ ከደረቱ ለጠፋትና ቀኝ እጁን የተንጀረገገ ሉጫ ፀጉሯ ውስጥ ከቶ ያሻሽላት ጀመር፡፡ቀስ በቀስ ለቅሷዋን እየቀነሰች….በተወሰነ መንገድም እየተረጋጋች መጣች፡፡የስልክ መንጫረር ነበር ሁለቱንም ካሉበት ስሜት ባነው እንዲነቁ እና ከተቃቀፉበት እንዲላቀቁ ያደረጋቸው፡፡ስልኩን ከኪሱ አወጣና ከተቀመጠበት ተነስቶ ቆመ..አነሳው፡፡
‹‹ሄሎ አላዛር…ጋሼ እንዴት ነው?››
‹‹እኛ እንሰቃይ እንጂ እሱ ምን ይሆናል…?››በመነጫነጫ መለሰ፡፡
‹‹ህክምና አገኙ?››
‹‹አዎ ታክሟል… አሁን ነቅቷል››
‹‹እና እየመጣችሁ ነው?››አለማየው ከገመተው ጊዜ ፈጥነው ጨርሰው እየመጡ እንዳለ ገመተና ቅር ተሰኘ..ይህቺን ሚስኪን ሴት የበለጠ ሊያወራትና የበለጠ ሊፅናናት ፈልጎ ነበር፡፡ታመው ሆስፒታል ከተወሰዱት የጓደኛው አባት ይልቅ ይህቺ አጠገቡ ያለች ሚስኪን ሴት ነች የበለጠ የታመመችው….ቀድሞውኑ የዛ ሰውዬ መታመም ምንም አላስቸነቀውምም. አላሳዘነውምም.. በውድቅት ለሊት ከእንቅልፉ ተነስተቶ የመጣው ለጓደኛው ሲል ነበር፡፡ግን እንኳን መጡ ..ባልመጣ ይህቺን ከመሰለች ውብ ጋር አልገናኝም ነበር››ሲል ተፅናና፡፡‹‹እሷ ነች የበለጠም ተንከባካቢና አስታማሚ ሚያስፈልጋት፡፡››ሲል ስልኩን ጆሮው ላይ እንደለጠፈ አሰበ፡፡.ለዛ ደግሞ ከእሱ የተሻለ ሰው እንዳማታገኝ አምኗል..እና ለዛነው ቅር የተሰኘው፡፡
አላዛር ግን የሚያስደስተውን ነገር ነው የነገረው፡፡‹‹ሀኪሞቹ ዛሬን እዚህ ማደር አለበት ብለዋል..አልጋ ይዞል››
‹‹እንደዛ ነው ..ታዲያ ምን ይሻላል?››ሲል የጓደኛውን ሀሳብ ለማወቅ ጠየቀ፡፡
‹‹አሌክሶ..እዛው ብታድር ቅር ይልሀል?››ሲል በጣም የሚፈልገውን ነገር ፈራ ተባ እያለ በልምምጥ ቃና ጠየቀው፡፡
አለማየሁም ፈጠን ብሎ ‹‹አይ ቅር አይለኝም››ማለት አልፈለገም ….ስሜቱን ላለማጋለጥ ዙሪያ ጥምዝዝ መሄድ ፈለገ‹‹ችግር የለውም..ግን ሰሎሜስ እንዴት ትሆናለች?››ሲል ያላሳሰበውን ነገር እንዳሳሰበው አድርጎ ጠየቀ፡፡
‹‹እሷን ሁሴንን በላዳው ልካቸዋለው…ሁሴን እቤት ያስገባታል?..ያው ያንተን ያህል ስለሚወዳት ክፉ ነገር እንዲያገኛት አያደርግም››አለው ፡፡
‹‹ሽሙጥ መሆኑ ነው…እንደዛ ከሆነ እሺ… ››ሲል ተስማማ፡፡
‹‹በል ደህና እደር ››
‹‹ደህና እደር… ችግር ካለ ደውልልኝ››ብሎ ስልኩን ዘጋውና በተቀመጠችበት ኩርምት እንዳለች ወደላይ አንጋጣ ወደምታየው ሴት አዘቅዝቆ ማየት ጀመረ፡፡
‹‹ምን አለህ?››
‹‹ጋሼ ነቅተዋል..መድሀኒት ስለተሰጣቸው እስከጥዋት እዛው ሀኪም ቤት መቆየት አለባቸው ተብሏል››
በረጅሙ ተንፍሳ‹‹ይሁን… ተመስገን ነው፡፡››አለች፡፡
‹‹ነግሬሻለሁ እኮ ..አንቺ ብዙም አትጨናነቂ ..ሁሉም ነገር ሰላም ይሆናል››
‹‹ለዛሬ ሰላም ቢሆን ምን ዋጋ አለው…?.ነገም ሰላም መሆኑን ማረጋገጫ ከሌለኝ ምኑን እረጋጋለሁ፡፡››
‹‹ቢሆንም …እራስሽን በሀዘን መጉዳት የለብሽም….ሁላችንም ብንሆን እኮ ነገ ምን እንደሚፈጠር እርግጠኛ ሳንሆን ነው ዛሬን ተደስተን እና አጣጥመን ለመኖር እየመኮርን ያለነው፡፡››
‹‹ትክክል ልትሆን ትችላለህ..ግን ብዙ ሰው እንዳልከው ስለነገ በእርግጠኝነት መናገር ባይችልም መገመት ግን ይችላል..ቢያንስ ወደየት እየተጓዘ እንዳለ የመንገዱ ጫፍ ላይ ያለው ጭላንጭል አምፑል ይታየዋል….የእኔን ግን ድፍን እና ጨለማ ቤት ውስጥ ያለች ነፍስ በለኝ፡፡በራፍም መስኮትም ያሌለበት ድፍን ጨለማ ቤት…የእኔ ህይወት በእንደዛ አይነት ወጥመድ ውስጥ ነች››
‹‹አረ በፈጣሪ አሁን ሁሉን ነገር እርሺው…እስቲ ዘና ብለሽ ተቀመጪ››
አቀማመጧን በመሳተካከል ሰውነቷን ለቀቀ ለማድረግ ሞከረች፡፡
‹‹አሁን ቀስ ብለሽ በጥልቀት ወደውስጥ አየር ሳቢ..››ሌላ ትዕዛዝ አዘዛት፡፡
‹‹ምን?››
‹‹እመኚን ያልኩሽን አድርጊ…››
እሱን ለማስደሰት እንዳላት አደረገች…‹‹አሁን ደግሞ በረጅሙ ወደውጭ ተንፍሺ….ከዛ ድገሚው…..አሁንም ድገሚው…..አሁንም….በቃ…..እንዴት ነው?››
በቆረጣ አይን አይኑን እያየች‹‹አመሰግናለው..አሁን ትንሽ ቀለል ያለኝ መሰለኝ ...አንተንም አስቸገርኩህ አይደል…?አመሰግናለሁ በጣም ጥሩ ልጅ ነህ››አለችው…፡፡
‹‹አንቺም በጣም ቆንጆ ልጅ ነሽ..ማለቴ ይቅርታ በጣም ጥሩ ልጅ ነሽ ለማለት ነው፡፡››
በንግግሩ እና በመርበትበቱ ተገርማ በመጠኑ ፈገግ አለችና..‹‹ችግር የለውም..እንደማስበው ማደርህ መሰለኝ››
‹‹አዎ..አንቺን በዚህ ሁኔታ ጥዬሽ ብሔድ እንቅልፍም አይወሰደኝም..ለዛውም እኮ 8 ሰዓት አልፏል …እየነጋ ነው..››
‹‹ጥሩ ››ብላ ከመቀመጫው ተነሳችና ወደውስጠኛው ክፍል መራመድ ጀመረች
‹‹ከዛ ታዲያ ውጤቱ ምን ሆነ?››ሲል በጉጉት ጠየቃት፡፡
‹‹ይሄው ተሻሻሉ ተመስገን ብዬ ለፈጣሪ ስለቴን ካስገባሁ በኃላ እንደምታየው ጥንብዝ ብለው ሰክረው መጡ፡፡የገቡት ቃልና የማሉት መሀላ ደረሰባቸው መሰለኝ…እንደበፊቱ ልደባደብ ብለው ከመወራጨት ይልቅ አረፋ እየደፈቁ ፀጥ አሉ…እይይ …ምን አይነት እድል ነው ያለኝ?፡፡››
የምትወደውን ባለቤቷን የሞት መርዶ እንደተነገራት ሚስኪን ሴት ስቅስቅ ብላ በማልቀስ እንባዋን ትዘረግፈው ጀመር፡፡አለማየሁ ደነገጠ፡፡.ከመቀመጫው ተነሳና ወደእሷ ተንቀሳቀሰ ፡፡እጇን ያዛትና ከተቀመጠችበት ኩርሲ አስነስቶ አሮጌው ሶፋ ላይ አጠገቡ አስቀመጣት፡፡ ከእሷ ተለጥፎ ተቀመጠ፡፡.ምን እያደረገ እንዳለ ለራሱም አልገባውም.፡፡እንዲህ የማድረግ ድፍረቱን ከየት እንዳመጣው አያውቅም፡፡
ልጅቷ ለቅሶዋን አስፋፍታ ቀጠለች፡፡እጁን አነሳና በትከሻዋ አዙሮ አቀፋት…ልጥፍ ብላበት ፊቷን አንገቱ ስር ቀበረችና መነፍረቋን ቀጠለች፡፡.እንባዋ እየተንጠባጠበ በአንገቱ በመንኳለል ወደታች ወደጀርባው ሲዘልቅ እየተሰማው ነው…እምባዋ ሀዘን ብቻ ሳይሆን ንዴትም እና ቁጣም የተቀላቀለበት ሳይሆን አይቀርም በጣም ያቃጥላል..ወይም ሚያቃጥል አይነት ስሜት ነው የተሰማው፡፡
‹‹አይዞሽ፡፡አንቺ ወጣትና ቆንጆ ልጅ ነሽ፡፡ብዙ ምርጫ አለሽ……››ልክ በህይወት ውጣ ውረድ ተፈትኖ ብዙ ተራራ ወጥቶ ብዙ ዳገት ወጥቶ ህይወትን አብጠርጥሮ እንደተረደ ጎልማሳ ሰው አይነት ነው በልበሙሉነት እየመከራት ያለው፡፡እርግጥ አለማየሁ በእድሜው ገና 18 ዓመቱ ይሁን እንጂ በችግር ከማደጉ በልጅነቱ እናትና አባቱን በማጣቱ ምክንያት በሀዘንን ውስጥ በማለፉ ከሰው ተጠግቶ ከእጅ ወደአፍ በሆነ ኑሮ እያደገ እንዳለ ወጣት ቀላል የማይባል የህይወት ግንዛቤና ያለው እና የኑሮ ውጣ ውረድ ያጣጣመ ልጅ ነው፡፡ ስለሆነ አሁን የሚናገረው ንግግር ከእሱ የሚጠበቅ አይደለም ሊባል የሚችል አይደለም፡፡
‹‹አይ ተወኝ ባክህ..አሁን አሁንማ ተስፋ እየቆረጥኩ ነው…እኔም እንደወላጆቼ ምናለ ቢገድለኝ››ሰትል አሳዘነችው…
እሷም እንደእሱ ወላጅ አልባ መሆኗን ማወቁ ስሜቷን በጥልቀት እንዲረዳት ያድርገው ወይስ በውበቷ ተጠልፎ ስለወደቀ ታሳዝነው አያውቅም፡፡..ይበልጠ ጨምቆ ከደረቱ ለጠፋትና ቀኝ እጁን የተንጀረገገ ሉጫ ፀጉሯ ውስጥ ከቶ ያሻሽላት ጀመር፡፡ቀስ በቀስ ለቅሷዋን እየቀነሰች….በተወሰነ መንገድም እየተረጋጋች መጣች፡፡የስልክ መንጫረር ነበር ሁለቱንም ካሉበት ስሜት ባነው እንዲነቁ እና ከተቃቀፉበት እንዲላቀቁ ያደረጋቸው፡፡ስልኩን ከኪሱ አወጣና ከተቀመጠበት ተነስቶ ቆመ..አነሳው፡፡
‹‹ሄሎ አላዛር…ጋሼ እንዴት ነው?››
‹‹እኛ እንሰቃይ እንጂ እሱ ምን ይሆናል…?››በመነጫነጫ መለሰ፡፡
‹‹ህክምና አገኙ?››
‹‹አዎ ታክሟል… አሁን ነቅቷል››
‹‹እና እየመጣችሁ ነው?››አለማየው ከገመተው ጊዜ ፈጥነው ጨርሰው እየመጡ እንዳለ ገመተና ቅር ተሰኘ..ይህቺን ሚስኪን ሴት የበለጠ ሊያወራትና የበለጠ ሊፅናናት ፈልጎ ነበር፡፡ታመው ሆስፒታል ከተወሰዱት የጓደኛው አባት ይልቅ ይህቺ አጠገቡ ያለች ሚስኪን ሴት ነች የበለጠ የታመመችው….ቀድሞውኑ የዛ ሰውዬ መታመም ምንም አላስቸነቀውምም. አላሳዘነውምም.. በውድቅት ለሊት ከእንቅልፉ ተነስተቶ የመጣው ለጓደኛው ሲል ነበር፡፡ግን እንኳን መጡ ..ባልመጣ ይህቺን ከመሰለች ውብ ጋር አልገናኝም ነበር››ሲል ተፅናና፡፡‹‹እሷ ነች የበለጠም ተንከባካቢና አስታማሚ ሚያስፈልጋት፡፡››ሲል ስልኩን ጆሮው ላይ እንደለጠፈ አሰበ፡፡.ለዛ ደግሞ ከእሱ የተሻለ ሰው እንዳማታገኝ አምኗል..እና ለዛነው ቅር የተሰኘው፡፡
አላዛር ግን የሚያስደስተውን ነገር ነው የነገረው፡፡‹‹ሀኪሞቹ ዛሬን እዚህ ማደር አለበት ብለዋል..አልጋ ይዞል››
‹‹እንደዛ ነው ..ታዲያ ምን ይሻላል?››ሲል የጓደኛውን ሀሳብ ለማወቅ ጠየቀ፡፡
‹‹አሌክሶ..እዛው ብታድር ቅር ይልሀል?››ሲል በጣም የሚፈልገውን ነገር ፈራ ተባ እያለ በልምምጥ ቃና ጠየቀው፡፡
አለማየሁም ፈጠን ብሎ ‹‹አይ ቅር አይለኝም››ማለት አልፈለገም ….ስሜቱን ላለማጋለጥ ዙሪያ ጥምዝዝ መሄድ ፈለገ‹‹ችግር የለውም..ግን ሰሎሜስ እንዴት ትሆናለች?››ሲል ያላሳሰበውን ነገር እንዳሳሰበው አድርጎ ጠየቀ፡፡
‹‹እሷን ሁሴንን በላዳው ልካቸዋለው…ሁሴን እቤት ያስገባታል?..ያው ያንተን ያህል ስለሚወዳት ክፉ ነገር እንዲያገኛት አያደርግም››አለው ፡፡
‹‹ሽሙጥ መሆኑ ነው…እንደዛ ከሆነ እሺ… ››ሲል ተስማማ፡፡
‹‹በል ደህና እደር ››
‹‹ደህና እደር… ችግር ካለ ደውልልኝ››ብሎ ስልኩን ዘጋውና በተቀመጠችበት ኩርምት እንዳለች ወደላይ አንጋጣ ወደምታየው ሴት አዘቅዝቆ ማየት ጀመረ፡፡
‹‹ምን አለህ?››
‹‹ጋሼ ነቅተዋል..መድሀኒት ስለተሰጣቸው እስከጥዋት እዛው ሀኪም ቤት መቆየት አለባቸው ተብሏል››
በረጅሙ ተንፍሳ‹‹ይሁን… ተመስገን ነው፡፡››አለች፡፡
‹‹ነግሬሻለሁ እኮ ..አንቺ ብዙም አትጨናነቂ ..ሁሉም ነገር ሰላም ይሆናል››
‹‹ለዛሬ ሰላም ቢሆን ምን ዋጋ አለው…?.ነገም ሰላም መሆኑን ማረጋገጫ ከሌለኝ ምኑን እረጋጋለሁ፡፡››
‹‹ቢሆንም …እራስሽን በሀዘን መጉዳት የለብሽም….ሁላችንም ብንሆን እኮ ነገ ምን እንደሚፈጠር እርግጠኛ ሳንሆን ነው ዛሬን ተደስተን እና አጣጥመን ለመኖር እየመኮርን ያለነው፡፡››
‹‹ትክክል ልትሆን ትችላለህ..ግን ብዙ ሰው እንዳልከው ስለነገ በእርግጠኝነት መናገር ባይችልም መገመት ግን ይችላል..ቢያንስ ወደየት እየተጓዘ እንዳለ የመንገዱ ጫፍ ላይ ያለው ጭላንጭል አምፑል ይታየዋል….የእኔን ግን ድፍን እና ጨለማ ቤት ውስጥ ያለች ነፍስ በለኝ፡፡በራፍም መስኮትም ያሌለበት ድፍን ጨለማ ቤት…የእኔ ህይወት በእንደዛ አይነት ወጥመድ ውስጥ ነች››
‹‹አረ በፈጣሪ አሁን ሁሉን ነገር እርሺው…እስቲ ዘና ብለሽ ተቀመጪ››
አቀማመጧን በመሳተካከል ሰውነቷን ለቀቀ ለማድረግ ሞከረች፡፡
‹‹አሁን ቀስ ብለሽ በጥልቀት ወደውስጥ አየር ሳቢ..››ሌላ ትዕዛዝ አዘዛት፡፡
‹‹ምን?››
‹‹እመኚን ያልኩሽን አድርጊ…››
እሱን ለማስደሰት እንዳላት አደረገች…‹‹አሁን ደግሞ በረጅሙ ወደውጭ ተንፍሺ….ከዛ ድገሚው…..አሁንም ድገሚው…..አሁንም….በቃ…..እንዴት ነው?››
በቆረጣ አይን አይኑን እያየች‹‹አመሰግናለው..አሁን ትንሽ ቀለል ያለኝ መሰለኝ ...አንተንም አስቸገርኩህ አይደል…?አመሰግናለሁ በጣም ጥሩ ልጅ ነህ››አለችው…፡፡
‹‹አንቺም በጣም ቆንጆ ልጅ ነሽ..ማለቴ ይቅርታ በጣም ጥሩ ልጅ ነሽ ለማለት ነው፡፡››
በንግግሩ እና በመርበትበቱ ተገርማ በመጠኑ ፈገግ አለችና..‹‹ችግር የለውም..እንደማስበው ማደርህ መሰለኝ››
‹‹አዎ..አንቺን በዚህ ሁኔታ ጥዬሽ ብሔድ እንቅልፍም አይወሰደኝም..ለዛውም እኮ 8 ሰዓት አልፏል …እየነጋ ነው..››
‹‹ጥሩ ››ብላ ከመቀመጫው ተነሳችና ወደውስጠኛው ክፍል መራመድ ጀመረች
👍60❤9
‹‹በቃ ደህና እደሪ››አላት፡፡
ባለችበት ቆመችና ፊቷን ወደእሱ መልሳ..‹‹አይ ልተኛ እኮ አይደለም… መኝታውን ላስተካክልልህ ነው፡››
ደነገጠ‹‹አረ ችግር የለውም፡፡ እዚሁ ሶፋ ላይ ተኛለው፡፡››ሲል ፈጠን ብሎ መለሰላት፡፡
‹‹ምን በወጣህ….ውስጥ አልጋ ላይ ነው የምትተኛው››ብላው ከእሱ መልስ ሳትጠብቅ ፊቷን አዛረችና ወደውስጥ ገባች፡፡በቆመበት አሰበ ፡፡.እሷን እዚህ የከረከሰ አሮጌ ሶፋ ላይ አስተኝቶ እሱ ውስጥ ገብቶ አልጋ ላይ ለመተኛት ህሊናው አልፈቀደለትም..በዛ ላይ ‹‹የባለትዳር አልጋ ላይ ለዛውም አባወራው በሌለበት መተኛት ነውር ነው››አላና ከመምጣቷ በፊት ሶፋው ላይ በመውጣት ትራሱና አስተካክሎ ጋቢውን ነጥሎ ሙሉ በሙሉ ለብሶ ተኛ፡፡
አልጋውን አዘጋጃጅታ ተመልሳ ስትመጣ..ተዘረጋግቶና ተሸፋፍኖ ስታየው ተገረመችና‹‹እንዴ መነው ፈጠንክ..?አረ ተነስ ግባና ተኛ››አለችው፡፡
‹‹አረ የማይሆነውን፡፡››
‹‹ለምንድነው የማይሆነው?››
‹‹እኔ ባልና ሚስት አልጋ ላይ መተኛት ያስፈራኛል››ሲል እውነቱን ነገራት፡፡
‹‹ምነው እንደአባቴ ናቸው አላልከኝም ነበር…አባትህ አልጋ ላይ መተኛት ምኑ ነው የሚያስፈራህ?››
‹‹አባቴ አልጋ ላይ መተኛት ሳይሆን ሚያስፈራኝ እናቴን ከአላጋዋ አስወርጄ ሶፋ ላይ ማስተኛቱ ነው?›› ሲል ተረቧን በተረብ መለሰላት፡
ከተገናኙ ለመጀመሪያ ጊዜ ድምፅ አውጥታ ሳቀች‹‹አንተ ለካ ጥሩ አጽናኝ ብቻ ሳትሆን አሽሙረኛም ጭምር ነህ፡፡በል ተነስ አትስጋ … አልጋው ሁለት ነው ››አለችው፡፡
‹‹እውነትሽን ነው?››
‹‹አዎ …ምን ያስወሸኛል.?.››
ጋቢውን እንደተከናነበ ተነሳ፡፡ሲሊፐር አቀበለችው.፡፡አጠለቀና ተከተላት፡፡ እውነትም ውስጥ ሲገባ መጠናቸው የሚለያ ሁለት አልጋዎች ነበሩ..የአልጋው አቀማመጥ አንደኛው አልጋ አንድን ግድግዳ ተጠግቶ የተቀመጠ ሲሆን ሌለኛው ደግሞ ቀጥሎ ያለውን ግድግዳ የተጠጋ ነው….ሁለቱ አልጋዎች የግድግዳው ኮርነር ላይ ተጋጥመው እርስ በርሳቸው ተሳስመው የ ኤል ቅርፅ ይዘዋል፡፡
በቆመበት ሆኖ ሁለቱንም አልጋ በማፈራረቅ ከተመለከተ
በኃላ‹‹የቱ ላይ ልተኛ?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ደስ ያለህ ላይ?››
‹‹ይሄ ትልቁ የአባወራ መሰለኝ ››አለና የለበሰውን ጋቢ ከላዩ ላይ ገፎ በቅርብ ያገኘው ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠና ከእነለበሰው ልብስ አነስተኛው አልጋ ላይ ወጥቶ የተገለጠው ብርድልብስ ስር ገብቶ ተኛ….፡፡
‹‹ቢጃማ ልስጥህ አላልኩህም››
‹‹ግድ ለም….ሶስት ሰዓት ለመተኛት የምን ቢጃማ ነው››
‹‹ጥሩ›› አለችና እሷም እንደእሱ ከነለበሰችው ልብስ ትልቁ አልጋ ላይ ወጥታ ተኛች፡፡በተለያየ አቅጣጫ ላይ ቢሆኑም ጭንቅላታቸው ግን እርስ በርስ ተጠጋግቶ በመሀከል ያለው የሁለቱ አልጋ ጠርዞች ብቻ ነበሩ የለያዮቸው፡፡
‹‹መብራቱን ላጥፋው?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹እንደፈለግሽ››
ከጭንቅላቷ ብድግ አለችና ተንጠራርታ ማብሪያ ማጥፊያውን ተጫነችው…ድርግም ብሎ ሲጠፋ እቤቱ በጭለማ ተዋጠ፡፡
‹‹ደህና እደሪ››አላት፡፡
‹‹ደህና እደር››በለስላሳና በተንቀረፈፈ ድምፅ መለሰችለት፡፡
እንቅልፍ እንዲወስደው በመመኘት አይኖቹን ጨፈነ፡፡.ከአንድ ጀምሮ ወደላይ እስከ መቶ በጸጥታ ውስጥ ሆኖ ቆጠረ….እንቅልፉ ሊወስደው አልቻለም፡፡ከመቶ ጀመር ቁልቁል ወደታች እየወረደ መቁጠር ጀመረ…አርባ ላይ ሲደርስ ተሰላቸና ተወው፡፡ጆሮውን ቀስሮ ማዳመጥ ጀመረ፡፡ትንፋሿ ይሰማዋል…፡፡እንደእሱ ሁሉ እሷም አድፍጣ ይሁን ወይም ተኝታ እርግጠኛ መሆን አልቻለም፡፡ተገላበጠና ፊቱን ወደእሷ አቅጣጫ አዞረ….ከደቂቃዎች በኋላ እሷም እንደእሱ ስትገላበጥ ሰማ፡፡ከዛ ተመሳሳይ ዝምታ ሰፈነ፡፡የልብ ምቱ ዷዷዷዷ ሲል የምትሰማው ሁሉ መስሎት ተሳቀቀ…፡፡ሰውነቱ እንደጋለ ነው ፡፡….ሁለ ነገሩ ተወጣጥሯል፡፡ እንደዚህ አይነት ውጥረት ውስጥ የሚገባው በሆነ አጋጣሚ ከሰሎሜ ጋር ተቀራርቦ በሚተኛበት ወይም ብቻውንም ተኝቶ እሷን ስሩ እንዳለችና አንዳቀፈችው ወይም እንዳቀፋት አድርጎ በሚያስብበት ጊዜ ነበር፡፡…ለሌላ ሴት እንዲህ አይነት መጨናነቅ ውስጥ ሲገባ የመጀመሪያ ቀን ገጠመኙ ነው፡፡በዚህም እንደሚያፈቅራት እራሱ በቅጡ የማታውቀውን ሰሎሜን እንደከዳ አይነት ስሜት ተሰማውና ውስጡ በፀፀት ተሸማቀቀ፡፡ ግን ደግሞ መፀፀት እና የተፀፀቱበትን ነገር ከማድረግ መቆጠብ ሁለት የተለያዩ ነገሮች ስለሆነ ስሜቱ ባለበት ነው የቀጠለው፡፡
ለ20 ደቂቃ ያህል ከሁለቱም ምንም አይነት እንቅስቃሴ ሆነ ድምጽ አልተሰማም ነበር.፡፡ግን ድንገት ሳያስበው ከእሷ መጀመሪያ የማንኮራፋት አይነት ድምፅ ሰማ፡፡‹‹ታድላ…እሷስ ተገላገለች እንቅልፍ ወሰዳት›› ብሎ በእሷ ቀንቶ ሳይጨርስ.. ተገላበጠችና እጇን ወደኃላ ዘረጋች፡፡ እጆ ፊቱ ላይ አረፈ፡፡ማንኮራፋቷን እንደቀጠለች ነው…፡፡እጇ ፊቱ ላይ ሲያርፍ የበለጠ ውጥረት… የበለጠ ግለት ውስጥ ገባ፡፡እጇን ቀስ ብሎ ወደታች አንሸራተተ እና ከንፈሩ አካባቢ አደረሰው..፡፡በስሱ እጣቶቾን ሳማቸው፡፡…ምንም ምላሽ የለም….፡፡ደመቅ አድርጎ ሳማት፡፡ማንኮራፋቷን እንደቀጠለች ነው፡፡እሱም እጁን አሸግሮ ሊያቅፋት ወይም ሊያሻሻት አሰበ፡፡‹‹ይሄ እኮ የአንድ አገር ሰራዊት ሌላ ሀገር ድንበር ጥሶ እንደመግባት አይነት አስጨናቂና መዘዙ የማይታወቅ ድርጊት ነው›› ሲል አሰበና ፈራ፡፡የሆነ ነገር ለማድረግ ከመንቀሳቀሱ በፊት እሷ ቀድማው ተንቀሳቀሰች፡፡ ድንበር ያሻገረችውን ቀኝ እጇን መልሳ ስባ ወደራሷ ወሰደችና ተገላበጠች፡፡አሁን ጭንቅላቷን ከጭነቅላቱ አርቃ ግድግዳውን ተለጥፋ ነው የተኛችው፡፡እንደዛ ያደረገችው አውቃ ይሁን ወይንስ በአጋጣሚ በእንቅልፍ ውስጥ ሆነ አልገባውም፡፡እሱም እንደእሷው በተቃራኒው ተገላበጠና ፊቱን አዙሮ ግድግዳው ላይ ተለጥፎ ነገ የሚፀፀትበትንና መዘዝ የሚያስከትልበትን ስህተት ሳይሰራ በፊት እንቅልፍ ይወስደው ዘንድ ለፈጣሪው መፀለይ ጀመረ፡፡
ከምንም በላይ ያልሆነ ነገር ቢሰራ ሁለት ነገር ይከሰታል ብሎ ያፈራል..አንደኛ የሚወዳው የልጅነት ጓደኛውና አሁንም በቸገረው ቁጥር 50 ሆነ መቶም ብር የሚሸጉጥለትን ጓደኛውን አላዛርን ማስቀየም አይፈልግም፡፡ ከዛም አልፎ እስከወዲያኛው ማጣትን ሊያስከትልበት ይችላል፡፡ከዛም በላይ አስፈሪው ነገር ግን እደዚህ አይነት የተልከሰከሰ ነገር እንዳደረገ ሰሎሜ ጆሮ ከገባ በቃ እንደሞተ ነው የሚቆጥረው…ምክንያቱም ለእሱ ያላት አመለካከት መቀመቅ እንደሚገባና አንድ ቀን‹‹ አፈቅርሻለው ለእኔ የህይወቴ አጋር እንድትሆኚ ፈልጋለሁ›› ቢላት እንደአንተ አይነት ልክስክስ በአፍንጫዬ ይውጣ እንደምትለው እርግጠኛ ነው፡፡እናም ሌላም ከነዚህ ያነሱ ብዙ ውብስብ መዘዞችን አግተልትሎበት እንደሚመጣ አሰበ…ይሄን ሁሉ የሚያደርገው..ስሜቱን ለመግራት ሰውነቱን ለማቀዝቀዝ ይረዳኛል በሚል ግምት ነው..ሙሉ በሙሉም ባይሆንም በተወሰነ መልኩ ተሳካለትና ወደእንቅልፍ አለም ገባ …፡፡
ጥዋት ከእንቅልፉ ሲባንን እሷ አልጋዋ ላይ አልነበረችም፡፡ሰዓቱን ተመለከተ….12፡35 ይላል፡፡ከአልጋው ወረደና ሲሊፐሩን አጠለቀ፡፡ተንጠራርቶ ሰውነቱን ካፍታታ በኃላ ወደ ሳሎን ሲወጣ በስቶፍ ላይ ብረት ድስት ጥዳ….በመክተፊያ ላይ ቲማቲም ትቀጠቅጠለች›፡፡
ተንከባላይ አይኖቾን ወደእሱ ወረወረችና
‹‹ውይ…ሳንኳኳ ቀሰቀስኩህ እንዴ?››አለችው፡፡
‹‹አረ በራሴ ጊዜ ነው የነቃሁት….››
‹‹ጥሩ እንቅልፍ ተኛህ?››
‹‹በጣም››
‹‹ተቀመጥ…ቁርስ እየሰራሁ ነው …የራሳችንን ፋንታ በልተን ለእነሱ ሆስፒታል ይዘንላቸው እንሄዳለን፡፡››አለችው፡፡
ባለችበት ቆመችና ፊቷን ወደእሱ መልሳ..‹‹አይ ልተኛ እኮ አይደለም… መኝታውን ላስተካክልልህ ነው፡››
ደነገጠ‹‹አረ ችግር የለውም፡፡ እዚሁ ሶፋ ላይ ተኛለው፡፡››ሲል ፈጠን ብሎ መለሰላት፡፡
‹‹ምን በወጣህ….ውስጥ አልጋ ላይ ነው የምትተኛው››ብላው ከእሱ መልስ ሳትጠብቅ ፊቷን አዛረችና ወደውስጥ ገባች፡፡በቆመበት አሰበ ፡፡.እሷን እዚህ የከረከሰ አሮጌ ሶፋ ላይ አስተኝቶ እሱ ውስጥ ገብቶ አልጋ ላይ ለመተኛት ህሊናው አልፈቀደለትም..በዛ ላይ ‹‹የባለትዳር አልጋ ላይ ለዛውም አባወራው በሌለበት መተኛት ነውር ነው››አላና ከመምጣቷ በፊት ሶፋው ላይ በመውጣት ትራሱና አስተካክሎ ጋቢውን ነጥሎ ሙሉ በሙሉ ለብሶ ተኛ፡፡
አልጋውን አዘጋጃጅታ ተመልሳ ስትመጣ..ተዘረጋግቶና ተሸፋፍኖ ስታየው ተገረመችና‹‹እንዴ መነው ፈጠንክ..?አረ ተነስ ግባና ተኛ››አለችው፡፡
‹‹አረ የማይሆነውን፡፡››
‹‹ለምንድነው የማይሆነው?››
‹‹እኔ ባልና ሚስት አልጋ ላይ መተኛት ያስፈራኛል››ሲል እውነቱን ነገራት፡፡
‹‹ምነው እንደአባቴ ናቸው አላልከኝም ነበር…አባትህ አልጋ ላይ መተኛት ምኑ ነው የሚያስፈራህ?››
‹‹አባቴ አልጋ ላይ መተኛት ሳይሆን ሚያስፈራኝ እናቴን ከአላጋዋ አስወርጄ ሶፋ ላይ ማስተኛቱ ነው?›› ሲል ተረቧን በተረብ መለሰላት፡
ከተገናኙ ለመጀመሪያ ጊዜ ድምፅ አውጥታ ሳቀች‹‹አንተ ለካ ጥሩ አጽናኝ ብቻ ሳትሆን አሽሙረኛም ጭምር ነህ፡፡በል ተነስ አትስጋ … አልጋው ሁለት ነው ››አለችው፡፡
‹‹እውነትሽን ነው?››
‹‹አዎ …ምን ያስወሸኛል.?.››
ጋቢውን እንደተከናነበ ተነሳ፡፡ሲሊፐር አቀበለችው.፡፡አጠለቀና ተከተላት፡፡ እውነትም ውስጥ ሲገባ መጠናቸው የሚለያ ሁለት አልጋዎች ነበሩ..የአልጋው አቀማመጥ አንደኛው አልጋ አንድን ግድግዳ ተጠግቶ የተቀመጠ ሲሆን ሌለኛው ደግሞ ቀጥሎ ያለውን ግድግዳ የተጠጋ ነው….ሁለቱ አልጋዎች የግድግዳው ኮርነር ላይ ተጋጥመው እርስ በርሳቸው ተሳስመው የ ኤል ቅርፅ ይዘዋል፡፡
በቆመበት ሆኖ ሁለቱንም አልጋ በማፈራረቅ ከተመለከተ
በኃላ‹‹የቱ ላይ ልተኛ?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ደስ ያለህ ላይ?››
‹‹ይሄ ትልቁ የአባወራ መሰለኝ ››አለና የለበሰውን ጋቢ ከላዩ ላይ ገፎ በቅርብ ያገኘው ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠና ከእነለበሰው ልብስ አነስተኛው አልጋ ላይ ወጥቶ የተገለጠው ብርድልብስ ስር ገብቶ ተኛ….፡፡
‹‹ቢጃማ ልስጥህ አላልኩህም››
‹‹ግድ ለም….ሶስት ሰዓት ለመተኛት የምን ቢጃማ ነው››
‹‹ጥሩ›› አለችና እሷም እንደእሱ ከነለበሰችው ልብስ ትልቁ አልጋ ላይ ወጥታ ተኛች፡፡በተለያየ አቅጣጫ ላይ ቢሆኑም ጭንቅላታቸው ግን እርስ በርስ ተጠጋግቶ በመሀከል ያለው የሁለቱ አልጋ ጠርዞች ብቻ ነበሩ የለያዮቸው፡፡
‹‹መብራቱን ላጥፋው?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹እንደፈለግሽ››
ከጭንቅላቷ ብድግ አለችና ተንጠራርታ ማብሪያ ማጥፊያውን ተጫነችው…ድርግም ብሎ ሲጠፋ እቤቱ በጭለማ ተዋጠ፡፡
‹‹ደህና እደሪ››አላት፡፡
‹‹ደህና እደር››በለስላሳና በተንቀረፈፈ ድምፅ መለሰችለት፡፡
እንቅልፍ እንዲወስደው በመመኘት አይኖቹን ጨፈነ፡፡.ከአንድ ጀምሮ ወደላይ እስከ መቶ በጸጥታ ውስጥ ሆኖ ቆጠረ….እንቅልፉ ሊወስደው አልቻለም፡፡ከመቶ ጀመር ቁልቁል ወደታች እየወረደ መቁጠር ጀመረ…አርባ ላይ ሲደርስ ተሰላቸና ተወው፡፡ጆሮውን ቀስሮ ማዳመጥ ጀመረ፡፡ትንፋሿ ይሰማዋል…፡፡እንደእሱ ሁሉ እሷም አድፍጣ ይሁን ወይም ተኝታ እርግጠኛ መሆን አልቻለም፡፡ተገላበጠና ፊቱን ወደእሷ አቅጣጫ አዞረ….ከደቂቃዎች በኋላ እሷም እንደእሱ ስትገላበጥ ሰማ፡፡ከዛ ተመሳሳይ ዝምታ ሰፈነ፡፡የልብ ምቱ ዷዷዷዷ ሲል የምትሰማው ሁሉ መስሎት ተሳቀቀ…፡፡ሰውነቱ እንደጋለ ነው ፡፡….ሁለ ነገሩ ተወጣጥሯል፡፡ እንደዚህ አይነት ውጥረት ውስጥ የሚገባው በሆነ አጋጣሚ ከሰሎሜ ጋር ተቀራርቦ በሚተኛበት ወይም ብቻውንም ተኝቶ እሷን ስሩ እንዳለችና አንዳቀፈችው ወይም እንዳቀፋት አድርጎ በሚያስብበት ጊዜ ነበር፡፡…ለሌላ ሴት እንዲህ አይነት መጨናነቅ ውስጥ ሲገባ የመጀመሪያ ቀን ገጠመኙ ነው፡፡በዚህም እንደሚያፈቅራት እራሱ በቅጡ የማታውቀውን ሰሎሜን እንደከዳ አይነት ስሜት ተሰማውና ውስጡ በፀፀት ተሸማቀቀ፡፡ ግን ደግሞ መፀፀት እና የተፀፀቱበትን ነገር ከማድረግ መቆጠብ ሁለት የተለያዩ ነገሮች ስለሆነ ስሜቱ ባለበት ነው የቀጠለው፡፡
ለ20 ደቂቃ ያህል ከሁለቱም ምንም አይነት እንቅስቃሴ ሆነ ድምጽ አልተሰማም ነበር.፡፡ግን ድንገት ሳያስበው ከእሷ መጀመሪያ የማንኮራፋት አይነት ድምፅ ሰማ፡፡‹‹ታድላ…እሷስ ተገላገለች እንቅልፍ ወሰዳት›› ብሎ በእሷ ቀንቶ ሳይጨርስ.. ተገላበጠችና እጇን ወደኃላ ዘረጋች፡፡ እጆ ፊቱ ላይ አረፈ፡፡ማንኮራፋቷን እንደቀጠለች ነው…፡፡እጇ ፊቱ ላይ ሲያርፍ የበለጠ ውጥረት… የበለጠ ግለት ውስጥ ገባ፡፡እጇን ቀስ ብሎ ወደታች አንሸራተተ እና ከንፈሩ አካባቢ አደረሰው..፡፡በስሱ እጣቶቾን ሳማቸው፡፡…ምንም ምላሽ የለም….፡፡ደመቅ አድርጎ ሳማት፡፡ማንኮራፋቷን እንደቀጠለች ነው፡፡እሱም እጁን አሸግሮ ሊያቅፋት ወይም ሊያሻሻት አሰበ፡፡‹‹ይሄ እኮ የአንድ አገር ሰራዊት ሌላ ሀገር ድንበር ጥሶ እንደመግባት አይነት አስጨናቂና መዘዙ የማይታወቅ ድርጊት ነው›› ሲል አሰበና ፈራ፡፡የሆነ ነገር ለማድረግ ከመንቀሳቀሱ በፊት እሷ ቀድማው ተንቀሳቀሰች፡፡ ድንበር ያሻገረችውን ቀኝ እጇን መልሳ ስባ ወደራሷ ወሰደችና ተገላበጠች፡፡አሁን ጭንቅላቷን ከጭነቅላቱ አርቃ ግድግዳውን ተለጥፋ ነው የተኛችው፡፡እንደዛ ያደረገችው አውቃ ይሁን ወይንስ በአጋጣሚ በእንቅልፍ ውስጥ ሆነ አልገባውም፡፡እሱም እንደእሷው በተቃራኒው ተገላበጠና ፊቱን አዙሮ ግድግዳው ላይ ተለጥፎ ነገ የሚፀፀትበትንና መዘዝ የሚያስከትልበትን ስህተት ሳይሰራ በፊት እንቅልፍ ይወስደው ዘንድ ለፈጣሪው መፀለይ ጀመረ፡፡
ከምንም በላይ ያልሆነ ነገር ቢሰራ ሁለት ነገር ይከሰታል ብሎ ያፈራል..አንደኛ የሚወዳው የልጅነት ጓደኛውና አሁንም በቸገረው ቁጥር 50 ሆነ መቶም ብር የሚሸጉጥለትን ጓደኛውን አላዛርን ማስቀየም አይፈልግም፡፡ ከዛም አልፎ እስከወዲያኛው ማጣትን ሊያስከትልበት ይችላል፡፡ከዛም በላይ አስፈሪው ነገር ግን እደዚህ አይነት የተልከሰከሰ ነገር እንዳደረገ ሰሎሜ ጆሮ ከገባ በቃ እንደሞተ ነው የሚቆጥረው…ምክንያቱም ለእሱ ያላት አመለካከት መቀመቅ እንደሚገባና አንድ ቀን‹‹ አፈቅርሻለው ለእኔ የህይወቴ አጋር እንድትሆኚ ፈልጋለሁ›› ቢላት እንደአንተ አይነት ልክስክስ በአፍንጫዬ ይውጣ እንደምትለው እርግጠኛ ነው፡፡እናም ሌላም ከነዚህ ያነሱ ብዙ ውብስብ መዘዞችን አግተልትሎበት እንደሚመጣ አሰበ…ይሄን ሁሉ የሚያደርገው..ስሜቱን ለመግራት ሰውነቱን ለማቀዝቀዝ ይረዳኛል በሚል ግምት ነው..ሙሉ በሙሉም ባይሆንም በተወሰነ መልኩ ተሳካለትና ወደእንቅልፍ አለም ገባ …፡፡
ጥዋት ከእንቅልፉ ሲባንን እሷ አልጋዋ ላይ አልነበረችም፡፡ሰዓቱን ተመለከተ….12፡35 ይላል፡፡ከአልጋው ወረደና ሲሊፐሩን አጠለቀ፡፡ተንጠራርቶ ሰውነቱን ካፍታታ በኃላ ወደ ሳሎን ሲወጣ በስቶፍ ላይ ብረት ድስት ጥዳ….በመክተፊያ ላይ ቲማቲም ትቀጠቅጠለች›፡፡
ተንከባላይ አይኖቾን ወደእሱ ወረወረችና
‹‹ውይ…ሳንኳኳ ቀሰቀስኩህ እንዴ?››አለችው፡፡
‹‹አረ በራሴ ጊዜ ነው የነቃሁት….››
‹‹ጥሩ እንቅልፍ ተኛህ?››
‹‹በጣም››
‹‹ተቀመጥ…ቁርስ እየሰራሁ ነው …የራሳችንን ፋንታ በልተን ለእነሱ ሆስፒታል ይዘንላቸው እንሄዳለን፡፡››አለችው፡፡
👍60❤10
‹‹እንዴ!! ጥዋት ይወጣሉ ብለዋል እኮ፡፡ ይዞ መሄዱ አስፈላጊ ነው?፡፡
‹‹ቢወጡ እኮ ሶስት አራት ሰዓት ነው….እስከዛን ሰዓት ድረስ ዝም ብለን እዚህ ከምንጠብቅ …ብንሄድ ይሻላል፡፡››
‹‹ካልሽ ጥሩ….እሺ ምን ላግዝሽ?››
‹‹ምንም… ይልቅ ቁጭ በልና አውራኝ››
‹‹ማውራትማ ቀላል ነው.. አወራሸላሁ›› ብሎ ከፊት ለፊቷ ካለ ሶፋ ላይ ተቀመጠ…..፡፡
ቀላልና ቀልድ አዘል ወሬ እያዋራት ቁርሱን ስርታ ጨረሰች..፡፡አቀረበችና አብረው በሉ…፡፡ወደሆስፒታል የሚሄደውን በሳህን ቆጥራ ዝግጁ ሆነች..፡፡ወደውስጥ ገባችና ልብሷን ቀየረች፡፡ተመለሳ መጣችና‹‹አሁን መሄድ እንችላለን››አለችው
ከተቀመጠበት ተነሳ
‹‹ግን ከመሄዳችን በፊት ስልክ ቁጥርሽን አትሰጪኝም ?››አላት፡፡
‹‹ምን ሊያደርግልህ..?አብረን አይደል የምንሄደው?››አለችው በመገረም፡፡
‹‹አይ ለዛሬ አይደለም…ሌላ ቀን እንዴት እንደሆንሽ መጠየቅ ብፈልግ እንዴት አገኝሻለው…?ደግሞ የሆነ ችግር ደርሶብሽ እርዳታ ብትፈልጊ እንዴት ደውለሽ ታገኚኛለሽ?››አላት፡፡ ልክ ለብዙ ጊዜ አብረው ኖረው ብዙ ታሪክ አሳልፈው ሊለያዩ እንደተቃረቡ ወዳጆች አይነት ስሜት ነው እየተሰማው ያለው፡፡
ለደቂቃዎች በቆመችበት ፈዛ ስታየው ከቆየች በኃላ‹‹እና የሆነ ነገር ቸግሮኝ ብደውልልህ..መጥተህ ታግዘኛለህ ማለት ነው?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹ትቀልጂያለሽ እንዴ….?በደንብ ነዋ፡፡››
ከአይኗቾ እንባዋ ረገፈ፡፡አለማየሁ ያንን ሲያይ ደነገጠ‹‹ምነው ምን አጠፋው…?ምን ክፉ ነገር ተናገርኩ?››ሲል በመርበትበት ጠየቃት፡፡
‹‹አይ ..ደስ ብሎኝ ነው…የሆነ ችግር ሲያጋጥመኝ ደውዬ ድረስልኝ የምለው ሰው መኖሩን በማወቄ የሆነ የማላውቀው አይነት የደስታ ስሜት ነው የተሰማኝ፡፡››ብላ ትክክለኛ የውስጧን ስሜት ነገረችው፡፡
‹‹አይዞሽ በእኔ ተማመኚ…አሁን ቁጥርሽን ስጪኝ፡፡››
‹‹የለኝም …ሞባይል የለኝም..እንደምታየው የቤት ስልክም የለንም››
‹‹ሲያበሳጭ…ታዲያ ምን ይሻላል?፡፡››
‹‹ለምን ያንተን ቁጥር አትሰጠኝም..፡፡እኔ ሲመቸኝ ከሱቅ ወይም የሚያስደውለኝ ሰው ሳገኝ ደውልልሀለው…ቆይ ወረቀትና እስኪሪፕቶ ላምጣ››
‹‹ወረቀት ብቻ አምጪ እስኪሪፕቶ አለኝ›› አላት፡፡፡
ወደውስጥ ገባችና አንድ አሮጌ አጀናዳ ይዛ መጣች፡፡ተቀበለና በመጨረሻው ገጽ ላይ ስሙንና ሞባይል ቁጥሩን ፃፈላት፡፡ከዛ ተያይዘው ወጡ፡፡
አለማየሁ ሆስፒታል ካደረሳት በኃላ ብዙም ሳይቆይ ነበር እሷንም ሆነ አላዛርን ተሰናብቶ ወደቤት የተመለሰው…፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ZOO አዲሱ ፕሮጀክት... 18 ቀን ብቻ ቀርቶታል ቢያንስ ገባ ብላችሁ እዩት አጭር ግዜ ነው የቀረው..ይመቻቹ
ለመጀመር 🦒👇
t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref630645014
‹‹ቢወጡ እኮ ሶስት አራት ሰዓት ነው….እስከዛን ሰዓት ድረስ ዝም ብለን እዚህ ከምንጠብቅ …ብንሄድ ይሻላል፡፡››
‹‹ካልሽ ጥሩ….እሺ ምን ላግዝሽ?››
‹‹ምንም… ይልቅ ቁጭ በልና አውራኝ››
‹‹ማውራትማ ቀላል ነው.. አወራሸላሁ›› ብሎ ከፊት ለፊቷ ካለ ሶፋ ላይ ተቀመጠ…..፡፡
ቀላልና ቀልድ አዘል ወሬ እያዋራት ቁርሱን ስርታ ጨረሰች..፡፡አቀረበችና አብረው በሉ…፡፡ወደሆስፒታል የሚሄደውን በሳህን ቆጥራ ዝግጁ ሆነች..፡፡ወደውስጥ ገባችና ልብሷን ቀየረች፡፡ተመለሳ መጣችና‹‹አሁን መሄድ እንችላለን››አለችው
ከተቀመጠበት ተነሳ
‹‹ግን ከመሄዳችን በፊት ስልክ ቁጥርሽን አትሰጪኝም ?››አላት፡፡
‹‹ምን ሊያደርግልህ..?አብረን አይደል የምንሄደው?››አለችው በመገረም፡፡
‹‹አይ ለዛሬ አይደለም…ሌላ ቀን እንዴት እንደሆንሽ መጠየቅ ብፈልግ እንዴት አገኝሻለው…?ደግሞ የሆነ ችግር ደርሶብሽ እርዳታ ብትፈልጊ እንዴት ደውለሽ ታገኚኛለሽ?››አላት፡፡ ልክ ለብዙ ጊዜ አብረው ኖረው ብዙ ታሪክ አሳልፈው ሊለያዩ እንደተቃረቡ ወዳጆች አይነት ስሜት ነው እየተሰማው ያለው፡፡
ለደቂቃዎች በቆመችበት ፈዛ ስታየው ከቆየች በኃላ‹‹እና የሆነ ነገር ቸግሮኝ ብደውልልህ..መጥተህ ታግዘኛለህ ማለት ነው?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹ትቀልጂያለሽ እንዴ….?በደንብ ነዋ፡፡››
ከአይኗቾ እንባዋ ረገፈ፡፡አለማየሁ ያንን ሲያይ ደነገጠ‹‹ምነው ምን አጠፋው…?ምን ክፉ ነገር ተናገርኩ?››ሲል በመርበትበት ጠየቃት፡፡
‹‹አይ ..ደስ ብሎኝ ነው…የሆነ ችግር ሲያጋጥመኝ ደውዬ ድረስልኝ የምለው ሰው መኖሩን በማወቄ የሆነ የማላውቀው አይነት የደስታ ስሜት ነው የተሰማኝ፡፡››ብላ ትክክለኛ የውስጧን ስሜት ነገረችው፡፡
‹‹አይዞሽ በእኔ ተማመኚ…አሁን ቁጥርሽን ስጪኝ፡፡››
‹‹የለኝም …ሞባይል የለኝም..እንደምታየው የቤት ስልክም የለንም››
‹‹ሲያበሳጭ…ታዲያ ምን ይሻላል?፡፡››
‹‹ለምን ያንተን ቁጥር አትሰጠኝም..፡፡እኔ ሲመቸኝ ከሱቅ ወይም የሚያስደውለኝ ሰው ሳገኝ ደውልልሀለው…ቆይ ወረቀትና እስኪሪፕቶ ላምጣ››
‹‹ወረቀት ብቻ አምጪ እስኪሪፕቶ አለኝ›› አላት፡፡፡
ወደውስጥ ገባችና አንድ አሮጌ አጀናዳ ይዛ መጣች፡፡ተቀበለና በመጨረሻው ገጽ ላይ ስሙንና ሞባይል ቁጥሩን ፃፈላት፡፡ከዛ ተያይዘው ወጡ፡፡
አለማየሁ ሆስፒታል ካደረሳት በኃላ ብዙም ሳይቆይ ነበር እሷንም ሆነ አላዛርን ተሰናብቶ ወደቤት የተመለሰው…፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ZOO አዲሱ ፕሮጀክት... 18 ቀን ብቻ ቀርቶታል ቢያንስ ገባ ብላችሁ እዩት አጭር ግዜ ነው የቀረው..ይመቻቹ
ለመጀመር 🦒👇
t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref630645014
👍46❤3👏1
#የጣት_ቁስል
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሶስት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
የማን ይሁን ?
የባሰ! እሾክና መርፌ ተነቅሎ የማይጣል፤ በቅርብ ሳይገፋ ያልተደረሰበት ፤ ከላይኛው የወረደ ዱብዳ ፤ የፈጣሪ የቁጣ ስጦታ፡፡ ለማን ታድርገው? ለማን ትስጠው? ለማንስ አቤት ትበል? ተቆርጦ የማይጣል የጣት ቁስል ሆነባት፡፡
ቀኑ ወደ ጨለማ ተቀየረ፡፡ እንደ ተዳፈነ እሳት ውስጧን አቃጠለው፡፡ እንደ ሰኔ ደመና አረምሞ ገፍቷል፡፡ በአንድ ቀን ስህተት የእግዚአብሔር ስራ እንኳን ባይባልም በመቅሰፍቱ በዲያቢሎስ ቅንብር ሆዷ ውፍረትን መከታ እና ከለላ ተጠቅሞ ሳይታወቃት እየገፋ መጥቷል፡፡
እድላዊት ከወንድሟ ከተመስገን ፀንሳለች፡፡ በአንድ እንዴት ላረግዝ እችላለሁ?፡፡ ስታዝን ስትጨነቅ ዘጠኝ ወር ተቆጥሮ ቦርጩ ወደ ልጅ ተቀየረ፡፡ ወንድ ልጅ ከነ ቃጭሉ ተገላገለች፡፡ ግን ከፊቷ አሁንም የማይገፋ ከዳቢሎስ የተገነባ የጨለማ ተራራ ተጋርዶባታል፡፡
ምንጃር ሸንኮራ አውራጃ ውስጥ ነው፡፡ ጉራንባ ማርያም አካባቢ ያለ ማህበረሰብ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ናቸው፡፡ በእምነታቸው አክራሪና ከእምነት ውጭ ለሚከሰቱ ማንኛውም የክርስትና ጥፋት የፈፀመ ከማህበረሰቡ ይገለላል፡፡ እንደ እድር ፣ ባልትና እና ማህበር የመሳሰሉትን መካፈል አይችልም፡፡ በማህበረሱቡ የተጠላ ፤የማይወደድ ፣ ከሰው እንዳልተፈጠረ ከሰው ውጭ ተደርጎ ይቆጠራል።
እድላዊት እያወቀች ሳይሆን ሳታውቅ ከወንድሟ ከተመስገን መውለዷን ከያሬድ ውጭ ማንም አያውቅም፡፡
የወለደችውን ልጅ ክርስትና የሚነሳው የወላጅ አባት ስም ካልታወቀ መነሳት ፤ መጠመቅ የተወገዘና የተከለከለ ነው፡፡ የእድላዊት ልጅ ባለማወቅ አባት ታዲያ ማን ይሁን ? የማንስ ተብሎ ክርስትና ይጠመቅ ? አክ ተብሎ የተተፋ ምራቅ ተመልሶ አይዋጥ፡፡ የተመስገን ብትለው ለእሷ አንዴ ሞት ቢሆንም ለዘመዶቿና ለቤተሰቦቿ አስሬ ሞት ብቻ
ሳይሆን ከሰው እንዳልተፈጠሩና ወግ አጥባቂ የክርስትና አገልጋይ እንዳልሆኑ ከሰው ውጭ ተደርገው እንደሚገለሉ የሚታወቅ ለመሆኑ ጥርጥር የለውም፡፡
ታዲያ እድላዊት ይህ ሁሉ የታዘለባትን የጭንቀት እሳት ማማከር ያለባት ለወንድሟ ለተመስገን እንጅ ለማንም ማማከር እንደ ማይቻል ግልፅ ነው፡፡ ግን አሁንም ሌሊቱ ጨልሞባታል፡፡
"ምን እናድርግ ? የልጁ የክርስትና ቀን እየደረሰ ነው፡፡ እኔ ጨንቆኛል፡፡ የማደርገው ጠፍቶኛል፡፡ ከእንግዴህ ያለኝ አማራጭ መርዝ ጠጥቸ ወይም ታንቄ መሞት ነው፡፡ የወንድሜ ነው ብየ ክርስትና አላስነሳም፡፡ ምርር ብላ አለቀሰች፡፡
ተመስገን የእህቱ ጭንቀት በሱም ላይ ካደረበት እና ከሰነበተበት ቆይቷል፡፡ ጥሎ እንዳይጠፋ እድላዊትን ተመልሶ ዳግመኛ የማያገኛት መሰለው፡፡
እድላዊት እያለቀሰች መልስ እንኳን ሳይሰጣት ከያሬድ ጋር ደርሸ መጣሁ ብሏት ተነስቶ ወደ ያሬድ ቤት ሄደ፡፡
ተመስገን እንደደረሰ ከያሬድ ጋር የእግዚአብሔር ሰላምታ ተለዋወጡ፡፡ ያሬድ ወደ እርሻ ሊሄድ ሞፈርና ቀንበር እያዘጋጀ ነው፡፡
"ወደ እርሻ ልትሄድ ነው እንዴ ሞፈርና ቀንበር የምታሰናዳው?" አለ ፤ ተመስገን፡፡
"አዎ፤ እንዴው ትንሽ የፋልማ መሬት ከሰም ነበረኝ፡፡ ቧጠጥ አድርጌያት ልምጣ ብዬ ነበር አነሳሴ፡፡ ስተረካከም እዚሁ እረፈደ ብሎ ወደ ቤት ግባ እንጅ አለው፡፡
"ኧረ አልገባም፡፡ አንተ ጋር ነበር የመጣሁት"፡፡
"ምነው በደህና ነው"? አለ ፤ ያሬድ፡፡
"ምን ደህንነት አለ ፤ ገና ስፈጠር የአርባ ቀን እድሌ በእሳት ተሞልቶ የእሳት እረመጡ ወደ ጭስነት ተቀይሮ የመውጭያ በር አጥቶ በቁሜ እያቃጠለኝ፡፡
"ምነው እድላዊት ሰላም አይደለችም እንዴ?፡፡
"አይ! ተወኝ ፤ አሁን የእድላዊት ነገር አስጨንቆኛል፡፡ የልጁ ክርስትና እየደረሰ ነው፡፡ የአባቱ ስም ካልታወቀ ክርስትና እንደ ማይጠመቅ አንተም ታውቃለህ፡፡
የማደርገው ሁሉ ግራ ገብቶኛል፡፡ ወንድሜ እባክህ ከዚህ ጨለማ አውጣኝ፡፡ ያላንተ ማንም የማዋየውና የማማክረው የለኝም አለው፡፡በሃዘን ተሞልቶ ፡፡
"በምን ልርዳህ የማደርገው ጠፍቶኝ እኮ ነው፡፡ እስከ አሁንም ዝም ያልኩህ እንጅ እኔ እንኳን ወደ አዲስ አበባ ይዘናት እንድንሄድ አስቤ ነበር፡፡ ግን ክርስትና ሳታስነሳ ከቤት መውጣት አይቻልም ብየ ነው፡፡ አሁን በምን ላግዛችሁ ? ንገረኝና በተቻለኝ አቅም ልሞክር አለ፡፡
በፊቱ ላይ ወርዶ ቡሃቃ ያስመሰለውን እንባ በለበሰው ፎጣ እየጠራረገ እኔማ ለመጥፋትም አስቤ ነበር፡፡ ግን እድላዊት ጥሎ የሚሄድ አንጄት አጣሁ፡፡ አሁን አንተን የማስቸግርህ ልጁ ክርስትና እስከሚነሳ ድረስ የአባቱን ስም በአንተ እናድርግና ክርስትና ከተጠመቀ በኋላ ፤ የተፈጠረውንና የተደረገውን ባለመተዋወቅ እንደ ሆነ ለቤተሰብ እንነግራለን አለ፤ ተመስገን ፡፡ ደፍሮ በመናገሩ አይኑን ላለማየት አቀርቅሮ መሬት መሬት እያየ፡፡
የልጁ አባት ሆኘ ክርስትና ቢጠመቅ ደስ ይለኝ ነበር፡፡ ግን የአካባቢያችንን ባህል እንደምታውቀው በሚስቱ ላይ ዲቃላ ወልዷል ተብየ እኔ ከማህበረሰብ እንደምገለል፡፡ ደግሞም ባለቤቴ ይህንን ስሰማ በእኔ ላይ ዲቃላህን ታንጠባጥባለህ ብላ ባዶቤት ዘግታብኝ ትሄዳለች አለ ፤ ያሬድ፡፡
"ያልከው ሁሉም ይገባኛል፡፡ ግን ከወንድሟ ወለደች ቢባል ምን ያህል እንደሚከብድ መገመት አያቅትህም፡፡ ደግሞ አባታችን በዚህ ቦታ ወግ አጥባቂ እንደ ሆነ ታውቃለህ፡፡
እባክህ! ያሬድ ስለፈጠረህ አምላክ! ተለመነኝ ሳላውቅ እንደ ሆነ እሳት ውስጥ የገባሁት አንተም ታውቃለህ፡፡ ሚስጥሩን ለባለቤትህ እንነግራታለን፡፡ መጀመሪያ አንተ ብቻ እሽ በለኝ፡፡ እያለቀሰ ተማፀነው፡፡
ያሬድ የሚለው ሁሉ ጨነቀው፡፡ የእድላዊትና የተመስገን ስቃና መከራ የሱም ሆነ፡፡ ክርስትናው እስከሚያልፍ የልጁ አባት ለመሆን ብቻውን መወሰን አልቻለም፡፡
"ለማንኛውም አበበችን አብረን ሚስጥሩን እናካፍላትና እሷ እሽ ካለች የእኔ አያስቸግርም፡፡ አይቻልም ካለች ግን ምንም ላደርግ አልችልም" አለው
"እሽ አንተ እንዳልክ" ብሎት ወደ ቤት ገቡ፡፡
"ደህና አደርሽ አበበች" ? አለ ፤ ተመስገን፡፡
"እግዚአብሔር ይመስገን ደህና አደርክ ተመስገን" ? አለች ፤ አበበች፡፡
ጉንጮቹ አብጠው ገና በጥዋቱ አይኖቹ ቀልተዋል፡፡
ምነው ደህና አይደል ይሆን ? ያለቀሰ ይመስላል፡፡ የሞተ ሰው ይኖር ይሆን ? ያሬድም ደስተኛ አይመስልም፡፡ ዛሬ ምን ተፈጥሮ ይሆን ? አበበች ከውስጧ ሳታወጣና ሳታሰማ የተናገረችው ነበር፡፡
ምን ብሎ እንደሚነግራት ግራ ተጋብቷል፡፡ የቤቱን ጣራ ጣራ እየተመለከተ እንባው በጉንጩ ላይ ይወርዳሉ፡፡ አንገቱን ዞር አድርጎ ለመጥረግ ሞክረ፡፡
አበበች ግን ገና ሲገባ አንስታ እየተመለከተችው ነበር፡፡
"ምነው ደህና አይደለህም እንዴ? የምታለቅሰው" አለች ፤ ለተመስገን፡፡ የተፈጠረውን ለመስማት እየተጨናነቀች፡፡
ተመስገን ከተቀመጠበት ብርጩማ ላይ ተነስቶ ምንም በማታውቀው እና ምንም ባልሰማችው አበበች እግር ላይ ተደፋ፡፡ እባክሽን ከጉድ አውጭኝ ፤ በምትወጅው ልጅሽ ፤ በምትኩ ስም እለምንሻለሁ እያለ ያለቅስ ጀመር፡፡
አበበች ተመስገን ስለምን እንደሆነ የሚያወራው ግራ ተጋብታለች፡፡ ሲለምናትና ሲማፀናት ገና ባልሰማችውና ባላወቀችው ቀላል ነገር መስሏት እሽ፡፡አሁን ተነስ ብላ ካስነሳችው በኋላ፤ ምንድ ነው እሱ የቸገረህ"? አለችው፡፡ ተነስቶ ወደ ነበረበት የብሩጩማ ወንበር ላይ ተቀመጠ፡፡ አሁንም ከየት መጀመር እንዳለበት ግራ ቢገባውም መንፈሱ ብትጨነቅም ሚስጥሩን ለአበበች ካላካፈለ መፍትሄ ስለማያገኝ ደፍሮ መናገርና መተንፈስ አለበት፡፡ ራሱን አፅናንቶ ለመናገር ወሰነ፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሶስት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
የማን ይሁን ?
የባሰ! እሾክና መርፌ ተነቅሎ የማይጣል፤ በቅርብ ሳይገፋ ያልተደረሰበት ፤ ከላይኛው የወረደ ዱብዳ ፤ የፈጣሪ የቁጣ ስጦታ፡፡ ለማን ታድርገው? ለማን ትስጠው? ለማንስ አቤት ትበል? ተቆርጦ የማይጣል የጣት ቁስል ሆነባት፡፡
ቀኑ ወደ ጨለማ ተቀየረ፡፡ እንደ ተዳፈነ እሳት ውስጧን አቃጠለው፡፡ እንደ ሰኔ ደመና አረምሞ ገፍቷል፡፡ በአንድ ቀን ስህተት የእግዚአብሔር ስራ እንኳን ባይባልም በመቅሰፍቱ በዲያቢሎስ ቅንብር ሆዷ ውፍረትን መከታ እና ከለላ ተጠቅሞ ሳይታወቃት እየገፋ መጥቷል፡፡
እድላዊት ከወንድሟ ከተመስገን ፀንሳለች፡፡ በአንድ እንዴት ላረግዝ እችላለሁ?፡፡ ስታዝን ስትጨነቅ ዘጠኝ ወር ተቆጥሮ ቦርጩ ወደ ልጅ ተቀየረ፡፡ ወንድ ልጅ ከነ ቃጭሉ ተገላገለች፡፡ ግን ከፊቷ አሁንም የማይገፋ ከዳቢሎስ የተገነባ የጨለማ ተራራ ተጋርዶባታል፡፡
ምንጃር ሸንኮራ አውራጃ ውስጥ ነው፡፡ ጉራንባ ማርያም አካባቢ ያለ ማህበረሰብ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ናቸው፡፡ በእምነታቸው አክራሪና ከእምነት ውጭ ለሚከሰቱ ማንኛውም የክርስትና ጥፋት የፈፀመ ከማህበረሰቡ ይገለላል፡፡ እንደ እድር ፣ ባልትና እና ማህበር የመሳሰሉትን መካፈል አይችልም፡፡ በማህበረሱቡ የተጠላ ፤የማይወደድ ፣ ከሰው እንዳልተፈጠረ ከሰው ውጭ ተደርጎ ይቆጠራል።
እድላዊት እያወቀች ሳይሆን ሳታውቅ ከወንድሟ ከተመስገን መውለዷን ከያሬድ ውጭ ማንም አያውቅም፡፡
የወለደችውን ልጅ ክርስትና የሚነሳው የወላጅ አባት ስም ካልታወቀ መነሳት ፤ መጠመቅ የተወገዘና የተከለከለ ነው፡፡ የእድላዊት ልጅ ባለማወቅ አባት ታዲያ ማን ይሁን ? የማንስ ተብሎ ክርስትና ይጠመቅ ? አክ ተብሎ የተተፋ ምራቅ ተመልሶ አይዋጥ፡፡ የተመስገን ብትለው ለእሷ አንዴ ሞት ቢሆንም ለዘመዶቿና ለቤተሰቦቿ አስሬ ሞት ብቻ
ሳይሆን ከሰው እንዳልተፈጠሩና ወግ አጥባቂ የክርስትና አገልጋይ እንዳልሆኑ ከሰው ውጭ ተደርገው እንደሚገለሉ የሚታወቅ ለመሆኑ ጥርጥር የለውም፡፡
ታዲያ እድላዊት ይህ ሁሉ የታዘለባትን የጭንቀት እሳት ማማከር ያለባት ለወንድሟ ለተመስገን እንጅ ለማንም ማማከር እንደ ማይቻል ግልፅ ነው፡፡ ግን አሁንም ሌሊቱ ጨልሞባታል፡፡
"ምን እናድርግ ? የልጁ የክርስትና ቀን እየደረሰ ነው፡፡ እኔ ጨንቆኛል፡፡ የማደርገው ጠፍቶኛል፡፡ ከእንግዴህ ያለኝ አማራጭ መርዝ ጠጥቸ ወይም ታንቄ መሞት ነው፡፡ የወንድሜ ነው ብየ ክርስትና አላስነሳም፡፡ ምርር ብላ አለቀሰች፡፡
ተመስገን የእህቱ ጭንቀት በሱም ላይ ካደረበት እና ከሰነበተበት ቆይቷል፡፡ ጥሎ እንዳይጠፋ እድላዊትን ተመልሶ ዳግመኛ የማያገኛት መሰለው፡፡
እድላዊት እያለቀሰች መልስ እንኳን ሳይሰጣት ከያሬድ ጋር ደርሸ መጣሁ ብሏት ተነስቶ ወደ ያሬድ ቤት ሄደ፡፡
ተመስገን እንደደረሰ ከያሬድ ጋር የእግዚአብሔር ሰላምታ ተለዋወጡ፡፡ ያሬድ ወደ እርሻ ሊሄድ ሞፈርና ቀንበር እያዘጋጀ ነው፡፡
"ወደ እርሻ ልትሄድ ነው እንዴ ሞፈርና ቀንበር የምታሰናዳው?" አለ ፤ ተመስገን፡፡
"አዎ፤ እንዴው ትንሽ የፋልማ መሬት ከሰም ነበረኝ፡፡ ቧጠጥ አድርጌያት ልምጣ ብዬ ነበር አነሳሴ፡፡ ስተረካከም እዚሁ እረፈደ ብሎ ወደ ቤት ግባ እንጅ አለው፡፡
"ኧረ አልገባም፡፡ አንተ ጋር ነበር የመጣሁት"፡፡
"ምነው በደህና ነው"? አለ ፤ ያሬድ፡፡
"ምን ደህንነት አለ ፤ ገና ስፈጠር የአርባ ቀን እድሌ በእሳት ተሞልቶ የእሳት እረመጡ ወደ ጭስነት ተቀይሮ የመውጭያ በር አጥቶ በቁሜ እያቃጠለኝ፡፡
"ምነው እድላዊት ሰላም አይደለችም እንዴ?፡፡
"አይ! ተወኝ ፤ አሁን የእድላዊት ነገር አስጨንቆኛል፡፡ የልጁ ክርስትና እየደረሰ ነው፡፡ የአባቱ ስም ካልታወቀ ክርስትና እንደ ማይጠመቅ አንተም ታውቃለህ፡፡
የማደርገው ሁሉ ግራ ገብቶኛል፡፡ ወንድሜ እባክህ ከዚህ ጨለማ አውጣኝ፡፡ ያላንተ ማንም የማዋየውና የማማክረው የለኝም አለው፡፡በሃዘን ተሞልቶ ፡፡
"በምን ልርዳህ የማደርገው ጠፍቶኝ እኮ ነው፡፡ እስከ አሁንም ዝም ያልኩህ እንጅ እኔ እንኳን ወደ አዲስ አበባ ይዘናት እንድንሄድ አስቤ ነበር፡፡ ግን ክርስትና ሳታስነሳ ከቤት መውጣት አይቻልም ብየ ነው፡፡ አሁን በምን ላግዛችሁ ? ንገረኝና በተቻለኝ አቅም ልሞክር አለ፡፡
በፊቱ ላይ ወርዶ ቡሃቃ ያስመሰለውን እንባ በለበሰው ፎጣ እየጠራረገ እኔማ ለመጥፋትም አስቤ ነበር፡፡ ግን እድላዊት ጥሎ የሚሄድ አንጄት አጣሁ፡፡ አሁን አንተን የማስቸግርህ ልጁ ክርስትና እስከሚነሳ ድረስ የአባቱን ስም በአንተ እናድርግና ክርስትና ከተጠመቀ በኋላ ፤ የተፈጠረውንና የተደረገውን ባለመተዋወቅ እንደ ሆነ ለቤተሰብ እንነግራለን አለ፤ ተመስገን ፡፡ ደፍሮ በመናገሩ አይኑን ላለማየት አቀርቅሮ መሬት መሬት እያየ፡፡
የልጁ አባት ሆኘ ክርስትና ቢጠመቅ ደስ ይለኝ ነበር፡፡ ግን የአካባቢያችንን ባህል እንደምታውቀው በሚስቱ ላይ ዲቃላ ወልዷል ተብየ እኔ ከማህበረሰብ እንደምገለል፡፡ ደግሞም ባለቤቴ ይህንን ስሰማ በእኔ ላይ ዲቃላህን ታንጠባጥባለህ ብላ ባዶቤት ዘግታብኝ ትሄዳለች አለ ፤ ያሬድ፡፡
"ያልከው ሁሉም ይገባኛል፡፡ ግን ከወንድሟ ወለደች ቢባል ምን ያህል እንደሚከብድ መገመት አያቅትህም፡፡ ደግሞ አባታችን በዚህ ቦታ ወግ አጥባቂ እንደ ሆነ ታውቃለህ፡፡
እባክህ! ያሬድ ስለፈጠረህ አምላክ! ተለመነኝ ሳላውቅ እንደ ሆነ እሳት ውስጥ የገባሁት አንተም ታውቃለህ፡፡ ሚስጥሩን ለባለቤትህ እንነግራታለን፡፡ መጀመሪያ አንተ ብቻ እሽ በለኝ፡፡ እያለቀሰ ተማፀነው፡፡
ያሬድ የሚለው ሁሉ ጨነቀው፡፡ የእድላዊትና የተመስገን ስቃና መከራ የሱም ሆነ፡፡ ክርስትናው እስከሚያልፍ የልጁ አባት ለመሆን ብቻውን መወሰን አልቻለም፡፡
"ለማንኛውም አበበችን አብረን ሚስጥሩን እናካፍላትና እሷ እሽ ካለች የእኔ አያስቸግርም፡፡ አይቻልም ካለች ግን ምንም ላደርግ አልችልም" አለው
"እሽ አንተ እንዳልክ" ብሎት ወደ ቤት ገቡ፡፡
"ደህና አደርሽ አበበች" ? አለ ፤ ተመስገን፡፡
"እግዚአብሔር ይመስገን ደህና አደርክ ተመስገን" ? አለች ፤ አበበች፡፡
ጉንጮቹ አብጠው ገና በጥዋቱ አይኖቹ ቀልተዋል፡፡
ምነው ደህና አይደል ይሆን ? ያለቀሰ ይመስላል፡፡ የሞተ ሰው ይኖር ይሆን ? ያሬድም ደስተኛ አይመስልም፡፡ ዛሬ ምን ተፈጥሮ ይሆን ? አበበች ከውስጧ ሳታወጣና ሳታሰማ የተናገረችው ነበር፡፡
ምን ብሎ እንደሚነግራት ግራ ተጋብቷል፡፡ የቤቱን ጣራ ጣራ እየተመለከተ እንባው በጉንጩ ላይ ይወርዳሉ፡፡ አንገቱን ዞር አድርጎ ለመጥረግ ሞክረ፡፡
አበበች ግን ገና ሲገባ አንስታ እየተመለከተችው ነበር፡፡
"ምነው ደህና አይደለህም እንዴ? የምታለቅሰው" አለች ፤ ለተመስገን፡፡ የተፈጠረውን ለመስማት እየተጨናነቀች፡፡
ተመስገን ከተቀመጠበት ብርጩማ ላይ ተነስቶ ምንም በማታውቀው እና ምንም ባልሰማችው አበበች እግር ላይ ተደፋ፡፡ እባክሽን ከጉድ አውጭኝ ፤ በምትወጅው ልጅሽ ፤ በምትኩ ስም እለምንሻለሁ እያለ ያለቅስ ጀመር፡፡
አበበች ተመስገን ስለምን እንደሆነ የሚያወራው ግራ ተጋብታለች፡፡ ሲለምናትና ሲማፀናት ገና ባልሰማችውና ባላወቀችው ቀላል ነገር መስሏት እሽ፡፡አሁን ተነስ ብላ ካስነሳችው በኋላ፤ ምንድ ነው እሱ የቸገረህ"? አለችው፡፡ ተነስቶ ወደ ነበረበት የብሩጩማ ወንበር ላይ ተቀመጠ፡፡ አሁንም ከየት መጀመር እንዳለበት ግራ ቢገባውም መንፈሱ ብትጨነቅም ሚስጥሩን ለአበበች ካላካፈለ መፍትሄ ስለማያገኝ ደፍሮ መናገርና መተንፈስ አለበት፡፡ ራሱን አፅናንቶ ለመናገር ወሰነ፡፡
👍53❤6
"አሁን የለመንኩሽና በልጅሽ ስም የተማፀንኩሽ ነገር ብሎ.. የነበረውን ድርጊት ሲያነሳ ውስጡ እንደገና ተረበሸ፡፡ እንባ ሲተናነቀው መናገሩን ትቶ አለቀሰ፡፡
ምን እንደምትረዳው ከአሁን አሁን ሊነግረኝ ነው እያለች ገና ምን እንደሆነ ሳታቅ እሽ በማለቷ ፍራት ፍራት ብሏታል፡፡
"እባክህ ማልቀሱን ተውና ንገረኝ?፡፡ እኔንም እኮ አስጨነከኝ አለች፡፡
ተመስገን ከማልቀሱ መለስ አለ፡፡ በባለፈው ከያሬድ ጋር ድሬ የሄድን እለት እድላዊትን ያገኘናት የሆቴል ሰራተኛ ሆና ነበር፡፡ እኛም በአጋጣሚ እድላዊት የነበረችበት ሆቴል አልጋ ይዘን ስናድር ሳንተዋወቅ ከእድላዊት ጋር አብሬያት አድሬ የተዋወቅነው ጠዋት ነበር፡፡ እና አሁን የወለደችው ልጅ ከእኔ ነው፡፡ የልጁ ክርስትና ስለደረሰ የማን ተብሎ ይነሳ አገሩ ደግሞ የአባት ስም ካልታወቀ ክርስትና መጠመቅ አይችልም፡፡ አሁን የምለምንሽ የልጁ ክርስትና እስከሚያልፍ ድረስ የአባቱ ስም በያሬድ አድርገን ክርስትናው ካለፈ በኋላ ፤ የተፈጠረውንና የተደረገውን እውነቱን አውጥተን የሚሰጠንን የሃጢያት ፍርድ እንቀበላለን ብሎ አይኖቹን የቤቱ ወለል ላይ ተከላቸው፡፡
አበበች የሰማችው ነገር ግራ የሚያጋባ ፤ ለማመን የማይከጀል ፤ በትዳሯ ላይና በሂወቷ ላይ ሰማይ የተደፋባት መስሎ ታያት፡፡ ታዲያ በምትወደው ልጇ በምትኩ ስም ሲማፀናት እሽ ብትልም ባለማወቅ ስለሆነ እሽ ያለችው ነገሩን ስትሰማ ግን ቸኩላ እሽ በማለቷ ተደበላለቀባት፡፡ ደግማ እሽ ሳትለው የባለቤቷ የያሬድን አይን ተመለከተች፡፡
"አንተስ ምን አስበሃል? የምሰማው እውነት ነው?፡፡ የምታቀውስ ነገር አለ? አለች፡፡
"ድርጊቱ የተፈፀመው ባለመተዋወቅ እንደሆነ እኔም አውቃለሁ፡፡ አሁን ተመስገን የጠየቀሽ ግን ለትዳራችንም ይሁን ለሂወታችን ጋሬጣ እንደሚሆን ጥርጥ የለውም፡፡ ነገር ግን ከተመስገንና ከእድላዊት ስቃይና መከራ አይበልጥብንም፡፡ እግዚአብሔር የማያውቀው ነገር የለምና ለእግዚአብሔር ብለን እንርዳቸው፡፡ ባይሆን ተመስገን እንዳለው ልጁ ክራስትና ከተጠመቀ በኋላ፤ እውነቱን ተናግሮ በስህተት እንደ ሆነ ቤተሰቦቻቸውን አሳምነን ተመስገንና እድላዊት ንሰሃ እንዲገቡ ማድረግ ነው አላት፡፡
አበበች በትዳሯ ላይ ትንሽ የማይባል ነገር ወደ ፊት እንደሚገጥማት ብታስብም የተደበቀው ሚስጥር በቅርብ ቀን ስለሚወጣና ባለቤቷ ያሬድ እንርዳቸው ስላላት ለወደፊት የሚደርስባትን ስቃይና መከራ ወደ ጎን ትታ በባለቤቷ ሃሳብ ተስማምታ አንተ ከተስማማህ እኔ ከአንተ ውጭ አይደለሁም፡፡ ብላ ለተመስገን የሚያስደስት መልስ ሰጡት፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ZOO አዲሱ ፕሮጀክት... 16 ቀን ብቻ ቀርቶታል ቢያንስ ገባ ብላችሁ እዩት አጭር ግዜ ነው የቀረው..ይመቻቹ
ለመጀመር 🦒👇
t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref405867113
ምን እንደምትረዳው ከአሁን አሁን ሊነግረኝ ነው እያለች ገና ምን እንደሆነ ሳታቅ እሽ በማለቷ ፍራት ፍራት ብሏታል፡፡
"እባክህ ማልቀሱን ተውና ንገረኝ?፡፡ እኔንም እኮ አስጨነከኝ አለች፡፡
ተመስገን ከማልቀሱ መለስ አለ፡፡ በባለፈው ከያሬድ ጋር ድሬ የሄድን እለት እድላዊትን ያገኘናት የሆቴል ሰራተኛ ሆና ነበር፡፡ እኛም በአጋጣሚ እድላዊት የነበረችበት ሆቴል አልጋ ይዘን ስናድር ሳንተዋወቅ ከእድላዊት ጋር አብሬያት አድሬ የተዋወቅነው ጠዋት ነበር፡፡ እና አሁን የወለደችው ልጅ ከእኔ ነው፡፡ የልጁ ክርስትና ስለደረሰ የማን ተብሎ ይነሳ አገሩ ደግሞ የአባት ስም ካልታወቀ ክርስትና መጠመቅ አይችልም፡፡ አሁን የምለምንሽ የልጁ ክርስትና እስከሚያልፍ ድረስ የአባቱ ስም በያሬድ አድርገን ክርስትናው ካለፈ በኋላ ፤ የተፈጠረውንና የተደረገውን እውነቱን አውጥተን የሚሰጠንን የሃጢያት ፍርድ እንቀበላለን ብሎ አይኖቹን የቤቱ ወለል ላይ ተከላቸው፡፡
አበበች የሰማችው ነገር ግራ የሚያጋባ ፤ ለማመን የማይከጀል ፤ በትዳሯ ላይና በሂወቷ ላይ ሰማይ የተደፋባት መስሎ ታያት፡፡ ታዲያ በምትወደው ልጇ በምትኩ ስም ሲማፀናት እሽ ብትልም ባለማወቅ ስለሆነ እሽ ያለችው ነገሩን ስትሰማ ግን ቸኩላ እሽ በማለቷ ተደበላለቀባት፡፡ ደግማ እሽ ሳትለው የባለቤቷ የያሬድን አይን ተመለከተች፡፡
"አንተስ ምን አስበሃል? የምሰማው እውነት ነው?፡፡ የምታቀውስ ነገር አለ? አለች፡፡
"ድርጊቱ የተፈፀመው ባለመተዋወቅ እንደሆነ እኔም አውቃለሁ፡፡ አሁን ተመስገን የጠየቀሽ ግን ለትዳራችንም ይሁን ለሂወታችን ጋሬጣ እንደሚሆን ጥርጥ የለውም፡፡ ነገር ግን ከተመስገንና ከእድላዊት ስቃይና መከራ አይበልጥብንም፡፡ እግዚአብሔር የማያውቀው ነገር የለምና ለእግዚአብሔር ብለን እንርዳቸው፡፡ ባይሆን ተመስገን እንዳለው ልጁ ክራስትና ከተጠመቀ በኋላ፤ እውነቱን ተናግሮ በስህተት እንደ ሆነ ቤተሰቦቻቸውን አሳምነን ተመስገንና እድላዊት ንሰሃ እንዲገቡ ማድረግ ነው አላት፡፡
አበበች በትዳሯ ላይ ትንሽ የማይባል ነገር ወደ ፊት እንደሚገጥማት ብታስብም የተደበቀው ሚስጥር በቅርብ ቀን ስለሚወጣና ባለቤቷ ያሬድ እንርዳቸው ስላላት ለወደፊት የሚደርስባትን ስቃይና መከራ ወደ ጎን ትታ በባለቤቷ ሃሳብ ተስማምታ አንተ ከተስማማህ እኔ ከአንተ ውጭ አይደለሁም፡፡ ብላ ለተመስገን የሚያስደስት መልስ ሰጡት፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ZOO አዲሱ ፕሮጀክት... 16 ቀን ብቻ ቀርቶታል ቢያንስ ገባ ብላችሁ እዩት አጭር ግዜ ነው የቀረው..ይመቻቹ
ለመጀመር 🦒👇
t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref405867113
👍42❤3
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
አለማየሁ ልቡ ላይ አዲስ እና ያልተጠበቀ ፍቅር በቅሏል…የአስካለ ምስልም በተለይ ወሬዋና ሳቋ ከምናቡ ለደቂቃም ሊሰወር አልቻለም፡፡ለዘላለም ከሰሎሜ ውጭ ሌላ ሰው ሊያፍቀር ሚችል አይመስለውም ነበር…ግን ሆነ፡፡እርግጥ ለሁለቱ ያለው ፍቅር ፍፅም ተመሳሳይ አይደለም….ይሄኛው አዲሱ ፍቅሩ የሚያንቀዠቅዝ አይነት ነው፡፡የወሲብ ርሀብ ያለበት የተክለፈለፈ ፍቅር፡፡የሰሎሜ ግን የተረጋጋና ጥልቅ ነው፡፡ስስትና እና ተስፋ ያቆሙት ዘላለማዊ መሳይ ነው፡፡
ከአስካለ ጋር ባሳለፈ በሁለተኛው ቀን ወደአላዛር ሄደና‹‹አባትህ እንዴት ናቸው?››ሲል ጠየቀው፡፡
‹‹ያው ድኖ አይደል ወደቤት የገባው…ምን ይሆናል?››ሲል ድርቅ ያለ መልስ መለሰለት፡፡
‹‹አሁን እንዴት እንደሆኑ ደውለህ ጠየቅክ?››
‹‹ለምን ብዬ ጠይቃለሁ?››
‹‹በትክክል መጠየቅ ይገባሀል…›››
‹‹የትናንቱንም እንዴት እንዳደረኩት ግራ እየገባኝ ነው››
‹‹እንደውም ተነስ እንሂድና አይተናቸው እንምጣ፡፡››
አላዛር ግራ በመጋባት አፍጥጦ ሲያየው ከቆየ በኃላ፡፡‹‹ሰላም ነህ ግን?››ሲል ጠየቀው፡፡
‹‹ምነው…ምኔ ነው ሰላም አልመስል ያለህ ?››ሲል መልሶ ጠየቀው፡፡
‹‹ የምናገረው አይገባህም እንዴ? ትናንት በዛ ለሊት ለእሱ ስል ራሴም ተንከራትቼ እናንተንም ሳንከራተት ማደሬ እራሱ እየቆጨኝ ነው ..ጭራሽ ዛሬም ደግሜ ቤት ሄጄ እንድጠይቀው ትፈልጋለህ?፡፡››
‹‹ተወው በኃላ እንዳትፀፀት …ላንተው ብዬ ነው፡፡እኔ አባቴ ጠጪም ሌባም ፤ቁማርተኛም ..ምንም ሆኖ ምንም በህይወት ቢኖርልኝ እንዴት እንደምደሰት ልትገምት አትችልም፡፡በዚህ አለም ላይ እንደቤተሰብ ወሳኝ ነገር የለም፡፡ከፋም ለማም በጨለማ ቀናቶችህ አብረውህ የሚንከራተቱት እነሱ ናቸው፡፡..ቤተሰብ በህይወት መንገድ ወሳኙ አጋር እንደሆነ አውቃለው፡፡የገንዘብ ችግር ቢኖርብህ ቤተሰብ ካለህ ታልፈዋለ…ክፉኛ ብትታመም ቤተሰብ ካለህ ህመምህን ቻል አድርገህ በቀላሉ ማገገም ትችላለህ …ሀገርህ ፈርሳ ስደት ላይ ብትሆን እራሱ ቤተሰብህ ከጎንህ ካለ እንደምንም እየተደጋገፍክ ያንን ክፉ ቀን ታልፈዋለህ፡፡››
‹‹ገባኝ…የእኔ ቤተሰብ እናቴና እህቶቼ ናቸው፡፡በተጨማሪ ደግሞ እናንተ ወንድሞቼ አላችሁልኝ…እርግጥ እናቴ የለችም….ሁለት እህቶቼ ግን አሁንም አሉልኝ..እነሱ በቂዬ ናቸው፡፡ለእኔ አባቴ ከእናቴ ቀድሞ ነው የሞተው…አሁን እሱን ሳይ በድን አካሉ ብቻ ነው ሲንቀሳቀስ የማየው..ነፍሱ ውስጡ የለችም፡፡››
አለማየሁ ሊያሳምነው ስላልቻለ ተበሳጨ‹‹በቃ ቸው..ድሮም አንተ ከጠመምክ መመለሻ የለህም››አለውና ፊቱን አዙሮ መራመድ ጀመረ፡፡
‹‹ቆይ አትሂድ..ና እንካ››አለና እጁን ወደባንኮኒው በመስደድ ብር በእጁ አስጨበጠው፡፡
‹‹ምንድነው?››
‹‹ማኪያቶ ልጋብዝህ ነበር …መውጣት አልቻልኩም..ስለዚህ ብቻህን ጠጣ››አለው፡፡
አለማየሁም‹‹አመሰግናለሁ፡፡››ብሎት የሰጠውን ብር በእጁ እያሻሸ አካባቢውን ለቆ ሄደ ..የእሱ ሀሳብ አላዛርን አሳምኖ አባቱ ቤት አብሮት መሄድ ነበር፡፡፡ያንን የፈለገው ያችን ውብ የጓደኛውን አባት ሚስት ዳግመኛ ለማየት ነው፡፡ከትናንትናው ምሽት ጀምሮ ፈፅሞ ከምናቡ ሊያሸሻት አልተቻለውም፡፡የአላዛር መገገም ግን እቅዱን ሁሉ ገደል ከተተበት፡፡
ከአላዛር ሱቅ ከራቀ በኃላ መዳፉን ፈልቅቆ ሲያየው ድፍን መቶ ብር ነው፡፡ስልኩን አወጣ ..ሰሎሜ ጋር ለመደወል ነው የፈለገው፡፡መቶ ብር ካለው ወይ ይዟት ሲኒማ ቤት ይገባል ወይ ደግሞ አንድ ካፌ ቁጭ ብለው ማኪያቶ እየተጎነጩ ዘና ይላሉ፡፡እቅዱ እንደዛ ነው፡፡
‹‹ሄሎ ››
‹‹ምነው? አሁን ተለይተሀኝ ሄደህ አሁን ናፈቅኩህ እንዴ?››
‹‹ውይ ሰው ጠፍቶ አንቺ ትናፍቂኛለሽ…..?ጉረኛ ነሽ››
‹‹እመን …..››
‹‹ለምን ብዬ ነው የማምነው?››
‹‹እሺ ለምን ፈለከኝ?››
‹‹ምን እየሰራሽ ነው…?አመድ በኪሴ ስላለ ዘና ላድርግሽ ብዬ ነው…››
‹‹አንድ ጥብስ የማይገዛ ብር ይዘህ..ዘና ላድርግሽ ብዬ ነው ስትል ትንሽ አይሸምምህም?››
‹‹አንቺ ምስጋና ቢስ…ይሄኔ በኪስሽ አምስት ብር የለም…አሁን ትወጪያለሽ ወይስ አትወጪም?››
‹‹አዝናለሁ እቴቴ...ዘመዶቾ ጋር እንሂድ ብላኝ ለመሄድ እየተዘጋጀን ነው፡፡››
‹‹የት ?ሰንዳፋ?››
‹‹አዎ…ምነው መሄድ ትፈልጋለህ እንዴ?››
‹‹አይ ይለፈኝ…ግን ታድራላችሁ እንዴ?››
‹‹አዎ… ነገ ነው ምንመጣው፡፡››
‹‹እሺ መልካም መንገድ፡፡››
‹‹አንተ ደግሞ በጊዜ ወደቤት ግባ …እቴቴ እንዳታዘርፈኝ እያለች ነው ፡፡››
‹‹እሺ …አታስቢ በያት፡፡››ብሎ ስልኩን ዘጋውና ተቀያሪ ሀሳብ ማብላላት ጀመረ…ወዲያው ነው መሳጭ የሆነ ሀሳብ ብልጭ ያለለት‹‹ መንገድ ተሻገረና ወደአትክልት መሸጫ ሱቅ ሄደ ..አንድ ኪሎ ሙዝ ገዛ፡፡ ታክሲ ውስጥ ገባ ፡፡ቀጥታ ወደአላዛር አባት ሰፈር ነው የሄደው፡፡ደረሰና የውጪውን በራፍ አንኳኳ…፡፡
ከተወሰነ ጥበቃ በኃላ ተከፈተለት…
ይህቺን ሴት ለሁለተኛ ጊዜ ሲያያት ይበልጥ አምራና ውብ ሆና ነው የታየችው፡፡አስካለ ፈፅሞ አየዋለሁ ብላ ያልጠበቀችው ስለሆነ በጣም ነው የደነገጠችው፡፡
በዝምታ አፍጥጣ ስታየው ግራ ተጋባና ‹‹ምነው አላወቅሺኝም እንዴ?››ሲል ጠየቃት፡፡
በራፉን ጋርዳ እንደቆመች‹‹ይቅርታ እንዲህ በቅርቡ ደግሜ አይሀለው ብዬ ስላልገመትኩ ነው…እንጂማ አንተን እንዴት እረሳሀለው፡››አለችው ፡፡
በጥቁር ፔስታል የያዘውን ሙዝ እንድታይ እያወዛወዘ፡፡‹‹ጋሼን ለመጠየቅ ነው የመጣሁት››አላት፡፡
‹‹ግባ…ና ግባ››አለችና በራፉን ለቀቀችለትና ቀድማው ወደውስጥ መራመድ ጀመረች ፡፡ከኃላዋ ተከተላት፡፡ገቡ፡፡
‹‹ቁጭ በል፡፡››ሙዙን አቀበላትና ፈራ ተባ እያለ ቁጭ አለ፡፡
‹‹አሁን የእውነት ሰውዬው እሷቸውን ልጠይቅ እንደመጣው ያምኑኛል?››ሲል ከዚህ በፊት ያላሰበውን ነገር አሰበ‹‹አይ አላዛር ነው የላከኝ ..ስራ ላይ ስለሆንኩ ሰላም መሆኑን እይልኝ ሳለለኝ ነው የመጣሁት፡፡››እለዋለው ሲል ወሰና ተረጋጋ፡፡ሙዙን ተቀበለችውና ጠረጴዛ ላይ አስቀምጣ..ከፊት ለፊቱ ሄዳ ተቀመጠች፡፡
‹‹ጋሼ ተኝተዋል እንዴ?››ፈራ ተባ እያለ ጠየቃት፡፡
‹‹‹የሉም ስራ ገብተዋል››
በረጅሙ ተነፈሰ‹‹እንደዛ ነው…በደንብ ተሻሏቸዋል ማለት ነው?››
‹‹አዎ በደንብ ተሽሏቸዋል፡፡አተነፋፈስህ ግን ባለመኖራቸው ደስ ያለህ ይመስላል››አለችው፡፡ የውስጡን ስላነበበችበት አፈረ፡፡
‹‹አይ..ያው አለ አይደለ..ከድሮም ጀምሮ እፈራቸዋለው…ለዛ ነው፡፡››
‹‹ታዲያ ይሄን ያህል የሚያጨናንቅህ ከሆነ ለምን መጣህ?››ብላ ሲፈራው የቆየውን ከባድ ጥያቄ ጠየቀችው፡፡
‹‹ያው አላዛር ስራ ላይ ስለሆነ መጥቶ ሊጠይቃቸው አልቻለም…እይልኝ ብሎ ስላስቸገረኝ ነው››ከደቂቃ በፊት ያቀናበረውን ምክንያት ነገራት፡፡
ፈገግ አለች….
‹‹ምነው?››
‹‹አይ …እኔ ደግሞ እኔን ለማየት የመጣህ መስሎኝ ደስ ብሎኝ ነበር?››ስትል ያልጠበቀውን አማላይ አይነት መልስ ሰጠችው፡፡
‹‹እሱማ ..ያው እግረመንገዴን አንቺንም ማየትና እንዴት እንደሆንሽ ማወቅ ስለፈለኩ ነው የመጣሁት፡፡››ሲል በከፊል አመነላት፡፡
‹‹ስለመጣህ ደስ ብሎኛል…መጣው ተጫወት›› ብላ ወደውስጥ ገባችና ..ሻይ ጥዳ….ተመለሰች፡፡
ሞባይሉን አወጣና ሰዓቱን ተመለከተ..5፡20 ይላል፡፡‹‹ምሳ ሰዓት እየቀረበ ነው….››አላት፡፡
‹‹አዎ ..ምነው እርቦሀል ላቅርብ እንዴ?››
‹‹አይ!! ማለቴ ጋሼ አሁን ለምሳ ይመጣሉ ለማለት ነው፡፡››
፡
፡
#ክፍል_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
አለማየሁ ልቡ ላይ አዲስ እና ያልተጠበቀ ፍቅር በቅሏል…የአስካለ ምስልም በተለይ ወሬዋና ሳቋ ከምናቡ ለደቂቃም ሊሰወር አልቻለም፡፡ለዘላለም ከሰሎሜ ውጭ ሌላ ሰው ሊያፍቀር ሚችል አይመስለውም ነበር…ግን ሆነ፡፡እርግጥ ለሁለቱ ያለው ፍቅር ፍፅም ተመሳሳይ አይደለም….ይሄኛው አዲሱ ፍቅሩ የሚያንቀዠቅዝ አይነት ነው፡፡የወሲብ ርሀብ ያለበት የተክለፈለፈ ፍቅር፡፡የሰሎሜ ግን የተረጋጋና ጥልቅ ነው፡፡ስስትና እና ተስፋ ያቆሙት ዘላለማዊ መሳይ ነው፡፡
ከአስካለ ጋር ባሳለፈ በሁለተኛው ቀን ወደአላዛር ሄደና‹‹አባትህ እንዴት ናቸው?››ሲል ጠየቀው፡፡
‹‹ያው ድኖ አይደል ወደቤት የገባው…ምን ይሆናል?››ሲል ድርቅ ያለ መልስ መለሰለት፡፡
‹‹አሁን እንዴት እንደሆኑ ደውለህ ጠየቅክ?››
‹‹ለምን ብዬ ጠይቃለሁ?››
‹‹በትክክል መጠየቅ ይገባሀል…›››
‹‹የትናንቱንም እንዴት እንዳደረኩት ግራ እየገባኝ ነው››
‹‹እንደውም ተነስ እንሂድና አይተናቸው እንምጣ፡፡››
አላዛር ግራ በመጋባት አፍጥጦ ሲያየው ከቆየ በኃላ፡፡‹‹ሰላም ነህ ግን?››ሲል ጠየቀው፡፡
‹‹ምነው…ምኔ ነው ሰላም አልመስል ያለህ ?››ሲል መልሶ ጠየቀው፡፡
‹‹ የምናገረው አይገባህም እንዴ? ትናንት በዛ ለሊት ለእሱ ስል ራሴም ተንከራትቼ እናንተንም ሳንከራተት ማደሬ እራሱ እየቆጨኝ ነው ..ጭራሽ ዛሬም ደግሜ ቤት ሄጄ እንድጠይቀው ትፈልጋለህ?፡፡››
‹‹ተወው በኃላ እንዳትፀፀት …ላንተው ብዬ ነው፡፡እኔ አባቴ ጠጪም ሌባም ፤ቁማርተኛም ..ምንም ሆኖ ምንም በህይወት ቢኖርልኝ እንዴት እንደምደሰት ልትገምት አትችልም፡፡በዚህ አለም ላይ እንደቤተሰብ ወሳኝ ነገር የለም፡፡ከፋም ለማም በጨለማ ቀናቶችህ አብረውህ የሚንከራተቱት እነሱ ናቸው፡፡..ቤተሰብ በህይወት መንገድ ወሳኙ አጋር እንደሆነ አውቃለው፡፡የገንዘብ ችግር ቢኖርብህ ቤተሰብ ካለህ ታልፈዋለ…ክፉኛ ብትታመም ቤተሰብ ካለህ ህመምህን ቻል አድርገህ በቀላሉ ማገገም ትችላለህ …ሀገርህ ፈርሳ ስደት ላይ ብትሆን እራሱ ቤተሰብህ ከጎንህ ካለ እንደምንም እየተደጋገፍክ ያንን ክፉ ቀን ታልፈዋለህ፡፡››
‹‹ገባኝ…የእኔ ቤተሰብ እናቴና እህቶቼ ናቸው፡፡በተጨማሪ ደግሞ እናንተ ወንድሞቼ አላችሁልኝ…እርግጥ እናቴ የለችም….ሁለት እህቶቼ ግን አሁንም አሉልኝ..እነሱ በቂዬ ናቸው፡፡ለእኔ አባቴ ከእናቴ ቀድሞ ነው የሞተው…አሁን እሱን ሳይ በድን አካሉ ብቻ ነው ሲንቀሳቀስ የማየው..ነፍሱ ውስጡ የለችም፡፡››
አለማየሁ ሊያሳምነው ስላልቻለ ተበሳጨ‹‹በቃ ቸው..ድሮም አንተ ከጠመምክ መመለሻ የለህም››አለውና ፊቱን አዙሮ መራመድ ጀመረ፡፡
‹‹ቆይ አትሂድ..ና እንካ››አለና እጁን ወደባንኮኒው በመስደድ ብር በእጁ አስጨበጠው፡፡
‹‹ምንድነው?››
‹‹ማኪያቶ ልጋብዝህ ነበር …መውጣት አልቻልኩም..ስለዚህ ብቻህን ጠጣ››አለው፡፡
አለማየሁም‹‹አመሰግናለሁ፡፡››ብሎት የሰጠውን ብር በእጁ እያሻሸ አካባቢውን ለቆ ሄደ ..የእሱ ሀሳብ አላዛርን አሳምኖ አባቱ ቤት አብሮት መሄድ ነበር፡፡፡ያንን የፈለገው ያችን ውብ የጓደኛውን አባት ሚስት ዳግመኛ ለማየት ነው፡፡ከትናንትናው ምሽት ጀምሮ ፈፅሞ ከምናቡ ሊያሸሻት አልተቻለውም፡፡የአላዛር መገገም ግን እቅዱን ሁሉ ገደል ከተተበት፡፡
ከአላዛር ሱቅ ከራቀ በኃላ መዳፉን ፈልቅቆ ሲያየው ድፍን መቶ ብር ነው፡፡ስልኩን አወጣ ..ሰሎሜ ጋር ለመደወል ነው የፈለገው፡፡መቶ ብር ካለው ወይ ይዟት ሲኒማ ቤት ይገባል ወይ ደግሞ አንድ ካፌ ቁጭ ብለው ማኪያቶ እየተጎነጩ ዘና ይላሉ፡፡እቅዱ እንደዛ ነው፡፡
‹‹ሄሎ ››
‹‹ምነው? አሁን ተለይተሀኝ ሄደህ አሁን ናፈቅኩህ እንዴ?››
‹‹ውይ ሰው ጠፍቶ አንቺ ትናፍቂኛለሽ…..?ጉረኛ ነሽ››
‹‹እመን …..››
‹‹ለምን ብዬ ነው የማምነው?››
‹‹እሺ ለምን ፈለከኝ?››
‹‹ምን እየሰራሽ ነው…?አመድ በኪሴ ስላለ ዘና ላድርግሽ ብዬ ነው…››
‹‹አንድ ጥብስ የማይገዛ ብር ይዘህ..ዘና ላድርግሽ ብዬ ነው ስትል ትንሽ አይሸምምህም?››
‹‹አንቺ ምስጋና ቢስ…ይሄኔ በኪስሽ አምስት ብር የለም…አሁን ትወጪያለሽ ወይስ አትወጪም?››
‹‹አዝናለሁ እቴቴ...ዘመዶቾ ጋር እንሂድ ብላኝ ለመሄድ እየተዘጋጀን ነው፡፡››
‹‹የት ?ሰንዳፋ?››
‹‹አዎ…ምነው መሄድ ትፈልጋለህ እንዴ?››
‹‹አይ ይለፈኝ…ግን ታድራላችሁ እንዴ?››
‹‹አዎ… ነገ ነው ምንመጣው፡፡››
‹‹እሺ መልካም መንገድ፡፡››
‹‹አንተ ደግሞ በጊዜ ወደቤት ግባ …እቴቴ እንዳታዘርፈኝ እያለች ነው ፡፡››
‹‹እሺ …አታስቢ በያት፡፡››ብሎ ስልኩን ዘጋውና ተቀያሪ ሀሳብ ማብላላት ጀመረ…ወዲያው ነው መሳጭ የሆነ ሀሳብ ብልጭ ያለለት‹‹ መንገድ ተሻገረና ወደአትክልት መሸጫ ሱቅ ሄደ ..አንድ ኪሎ ሙዝ ገዛ፡፡ ታክሲ ውስጥ ገባ ፡፡ቀጥታ ወደአላዛር አባት ሰፈር ነው የሄደው፡፡ደረሰና የውጪውን በራፍ አንኳኳ…፡፡
ከተወሰነ ጥበቃ በኃላ ተከፈተለት…
ይህቺን ሴት ለሁለተኛ ጊዜ ሲያያት ይበልጥ አምራና ውብ ሆና ነው የታየችው፡፡አስካለ ፈፅሞ አየዋለሁ ብላ ያልጠበቀችው ስለሆነ በጣም ነው የደነገጠችው፡፡
በዝምታ አፍጥጣ ስታየው ግራ ተጋባና ‹‹ምነው አላወቅሺኝም እንዴ?››ሲል ጠየቃት፡፡
በራፉን ጋርዳ እንደቆመች‹‹ይቅርታ እንዲህ በቅርቡ ደግሜ አይሀለው ብዬ ስላልገመትኩ ነው…እንጂማ አንተን እንዴት እረሳሀለው፡››አለችው ፡፡
በጥቁር ፔስታል የያዘውን ሙዝ እንድታይ እያወዛወዘ፡፡‹‹ጋሼን ለመጠየቅ ነው የመጣሁት››አላት፡፡
‹‹ግባ…ና ግባ››አለችና በራፉን ለቀቀችለትና ቀድማው ወደውስጥ መራመድ ጀመረች ፡፡ከኃላዋ ተከተላት፡፡ገቡ፡፡
‹‹ቁጭ በል፡፡››ሙዙን አቀበላትና ፈራ ተባ እያለ ቁጭ አለ፡፡
‹‹አሁን የእውነት ሰውዬው እሷቸውን ልጠይቅ እንደመጣው ያምኑኛል?››ሲል ከዚህ በፊት ያላሰበውን ነገር አሰበ‹‹አይ አላዛር ነው የላከኝ ..ስራ ላይ ስለሆንኩ ሰላም መሆኑን እይልኝ ሳለለኝ ነው የመጣሁት፡፡››እለዋለው ሲል ወሰና ተረጋጋ፡፡ሙዙን ተቀበለችውና ጠረጴዛ ላይ አስቀምጣ..ከፊት ለፊቱ ሄዳ ተቀመጠች፡፡
‹‹ጋሼ ተኝተዋል እንዴ?››ፈራ ተባ እያለ ጠየቃት፡፡
‹‹‹የሉም ስራ ገብተዋል››
በረጅሙ ተነፈሰ‹‹እንደዛ ነው…በደንብ ተሻሏቸዋል ማለት ነው?››
‹‹አዎ በደንብ ተሽሏቸዋል፡፡አተነፋፈስህ ግን ባለመኖራቸው ደስ ያለህ ይመስላል››አለችው፡፡ የውስጡን ስላነበበችበት አፈረ፡፡
‹‹አይ..ያው አለ አይደለ..ከድሮም ጀምሮ እፈራቸዋለው…ለዛ ነው፡፡››
‹‹ታዲያ ይሄን ያህል የሚያጨናንቅህ ከሆነ ለምን መጣህ?››ብላ ሲፈራው የቆየውን ከባድ ጥያቄ ጠየቀችው፡፡
‹‹ያው አላዛር ስራ ላይ ስለሆነ መጥቶ ሊጠይቃቸው አልቻለም…እይልኝ ብሎ ስላስቸገረኝ ነው››ከደቂቃ በፊት ያቀናበረውን ምክንያት ነገራት፡፡
ፈገግ አለች….
‹‹ምነው?››
‹‹አይ …እኔ ደግሞ እኔን ለማየት የመጣህ መስሎኝ ደስ ብሎኝ ነበር?››ስትል ያልጠበቀውን አማላይ አይነት መልስ ሰጠችው፡፡
‹‹እሱማ ..ያው እግረመንገዴን አንቺንም ማየትና እንዴት እንደሆንሽ ማወቅ ስለፈለኩ ነው የመጣሁት፡፡››ሲል በከፊል አመነላት፡፡
‹‹ስለመጣህ ደስ ብሎኛል…መጣው ተጫወት›› ብላ ወደውስጥ ገባችና ..ሻይ ጥዳ….ተመለሰች፡፡
ሞባይሉን አወጣና ሰዓቱን ተመለከተ..5፡20 ይላል፡፡‹‹ምሳ ሰዓት እየቀረበ ነው….››አላት፡፡
‹‹አዎ ..ምነው እርቦሀል ላቅርብ እንዴ?››
‹‹አይ!! ማለቴ ጋሼ አሁን ለምሳ ይመጣሉ ለማለት ነው፡፡››
👍56❤14
‹‹እ..አይዞህ ዘና በል ፡፡አይመጡም..፡፡ምሳ ይዘው ነው የሚሄዱት…፡፡በጣም ፈጠኑ ከተባለ..ማታ 12 ሰዓት ላይ ነው የሚመጡት፡፡››
በረጅሙ አየር ወደውስጡ ሳበና‹‹እሰከዛ ሰዓት ታዲያ ብቻሽን ነው የምትሆኚው?››
‹‹ለምን ብቻዬን ሆናለው…?አንተ አለህ አይደል?››
‹‹አይ ዛሬማ አለሁ…ለሌላው ቀን ነው ያልኩሽ፡፡››
‹‹አዎ…ብቻዬን ነው ምሆነው....ግን እንደምታስበው አይከብድም.. ቤት ሳፀዳ ፣እቃ ሳጥብ…ምግብ ሳዘጋጅ…ሳላስበው ነው መሽቶ የሚነጋው፡፡ እኔ የሚከባደኝ ቀን ብቻዬን መዋሉ ሳይሆን ማታ እሳቸው ሰክረው መጥተው ሚረብሹኝ ነገር ነው፡፡ደግሞ እኮ ሁሌም ቤት አልሆንም.. አልፎ አልፎ አስቤዛ ለመግዛት ዋጣ እላለሁ…እህል ላስፈጭ ወፍጮ ቤት ሄዳለሁ….መብራት ልሞላ መብራት ሀይል ሄዳለው……››
ይሁን ..ካሁን በኃላ ግን ብቸኝነት ሲሰማሽ እኔጋር ደውይልኝ›››
‹‹እና ሁሌ ስደውልልህ ትመጣልኛለህ››
‹‹አዎ..ትምህርት ቤት ካልሆንኩ በደቂቃ ውስጥ ነው የምመጣልሽ››
ከተቀመጠችበት ተነሳችና ወደእሱ ጠጋ ብላ ጎንበስ አለችና ጉንጩን በስሱ ሰማው.‹‹ታድዬ››ብላው ወደጓዲያ ገባች፡፡
እሱ በቀኝ እጁ መዳፍ የሳመችውን ጉንጭ እየዳበሰ እንደፈዘዘ ቀረ፡፡ከደቂቃዎች በኃላ ለሁለቱም ሻይ ይዛ መጣችና አጠገባቸው የነበረች አነስተኛ ጠረጴዛ ላይ አስቀምጣ ቁጭ አለች፡፡
ስድስት ሰዓት ተኩል አካባቢ ምሳ አቀረበችና ልክ እንደአዲስ ጎጆ ወጪ ሙሽሮች አይን ለአይን በስስት እየተያዩና እየተጎራረሱ ምሳቸውን በሉ፡፡
‹‹አየሩ ትንሽ ይሞቃል አይደል››አለችው የበሉበትን እቃዎች አነሳስታ እና ጠረጴዛውን አፀዳድታ ፊት ለፊቱ እየተቀመጠች፡፡
‹‹አዎ…እኔን ብቻ ነው እንዴ ሚመቀኝ እያልኩ በውስጤ እያሰብኩ ነበር፡፡››አለና የለበሰውን ጃኬት አውልቆ ከጎኑ ያለው ሶፋ ላይ ጣል አደረገው፡፡እጅጌው ጉርድ በሆነ ጃፖኒ ቀረ፡፡፡ሰውነቱ ፈርጣማ ስለሆነ አይን ይገባል፡፡
‹‹ታዲያ እኔስ ምን ላድርግ ቀሚሴን አላወልቅ?››
ሳቀ….ተሳሳቁ….
‹‹እንደውም አንድ ሀሳብ አለኝ …ከሳሎኑ ይልቅ መኝታ ቤቱ ቀዝቀዝ ይላል…..ና እዛ እንሁን ›› ብላ ቀድማ ተነሳችና እጁን ይዛ ወደመኝታ ቤት ይዛው ገባች፡፡ ለመስዋዕትነት እንደተመረጠ የዋህ በግ ዝም ብሎ ተጎተተላት፡፡አልጋው ጠርዝ ላይ ስትደርስ እጁን ለቀቀችና…የተጫማችውን ነጠላ ጫማ አውልቃ አልጋ ላይ ወጣችና ተጋደመች፡፡
ግራ በመጋባት አፍጥጦ እያያት ነው፡፡በህይወቱ እንደዚህ አይነት ነገር ገጥሞት አያውቅም….እና አሁን ምን ማድረግ እንዳለበት አላወቀም..‹‹ና ጋደም በል እንጂ…ምነው ፈራህ እንዴ?››አለችው፡፡
‹‹አረ ምን ያስፈራኛል?››አለና እሱም እንደ እሷ ጫማዋን አወልቆ አልጋ ላይ ወጣና አንድን ትራስ ለብቻው ተንተርሶ ከእሷ ሰውነት 20 ሳ.ሜትር ያህል ክፍትት ትቶ ተኛ፡፡ምን ልታወራ ነው ብሎ ሲጠብቅ፡፡
‹‹ይቅርታ …በዚህ ሰዓት ትንሽ ማሸለብ ለምጄለሁ…አንድ አስር ደቂቃ ብተኛ ቅር ይልሀል?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አረ ችግር የለውም…ተኚ››አላት
‹‹እሺ..አለችና ወደእሱ ተጠግታ ደረቱ ላይ ተንተራሰችና አይኖቾን ጨፈነች፡፡››
ሳሎኑን ለቆ ወደመኝታ ቤት የመጣው ሙቀቱ እንዲቀንስለት ነበር፤አሁን ግን ይበልጥ ሰውነቱ እየነደደበት ነው፡፡ወደጎን የተዘረጋ እጁን ቀስ ብሎ አነሳና አቀፋት ፡፡ቀስ ብሎ አይኖቹን አጣሞ ሲያያት ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ውስጥ የገባች ትመስላለች፡፡ትንፋሿ በአንገቱ አካባቢ ሲበተንበት ልክ ግንቡ እንደተደረመሰ የውሀ ማቆሪያ ግድብ ደሟ እንዳለ ወደታችኛው የሰውነቱ ክፍል ሿሿ እያለ ሲፈስና ብልቱን ሲወጣጥረው እየተሰማው ነው፡፡እንዳቀፋት ገልበጥ አለና ሙሉ በሙሉ ወደእሷ ዞረ፡፡እንደተቃቀፉ ተጣባቁ፡፡አንደኛውን እግሯን አነሳችና ታፋው ላይ ጫነችበት፡፡በዚህ ጊዜ የለበሰችው ቀሚስ ወደላይ ተሰበሰበ…ወደታች ሲያይ የሚያጓጓው ጭኗ ለእይታ ተጋልጦል፡፡የሚንተከተክ የወጣትነት ስሜቱን ይህን አይነት ፈተና ተቋቁሞ እንዲያልፍ አላደረገው፡፡በወቅቱ ስለምንም ነገር የሚያስብበት ሁኔታ ላይ አልነበረም..ቀስ አለና ከንፈሩን ወደከንፈሯ በማስጠጋት ልክ ውብ ፅጌረዳ አበባ እንደምትቀስም ሰራተኛ ንብ ተጣበቀባት…ቀስ አድርጎ በስሱ ሳማት፡፡መልሳ ሳመችው….ከዛ በኃላ ያለው ነገር ከአእምሮ ስሌት ውጭ ስለሆነ ለመግለፅ እራሱ ከባድ ነበር፡፡መኝታ ቤት አልጋ ላይ የተጀመረው ፊልሚያ ከ40 ደቂቃ በኃላ ሳሎን ሶፋ ላይ እርቃን ሆነው ነበር የተገባደደው፡፡ከዛ በኃል ይሄ ድርጊት ማንም ጆሮ ሳይደርስ ለስድስት ወር ለበለጠ ጊዜ ሲደጋገም ነበር፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ZOO አዲሱ ፕሮጀክት... 16 ቀን ብቻ ቀርቶታል ቢያንስ ገባ ብላችሁ እዩት አጭር ግዜ ነው የቀረው..ይመቻቹ
ለመጀመር 🦒👇
t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref630645014
በረጅሙ አየር ወደውስጡ ሳበና‹‹እሰከዛ ሰዓት ታዲያ ብቻሽን ነው የምትሆኚው?››
‹‹ለምን ብቻዬን ሆናለው…?አንተ አለህ አይደል?››
‹‹አይ ዛሬማ አለሁ…ለሌላው ቀን ነው ያልኩሽ፡፡››
‹‹አዎ…ብቻዬን ነው ምሆነው....ግን እንደምታስበው አይከብድም.. ቤት ሳፀዳ ፣እቃ ሳጥብ…ምግብ ሳዘጋጅ…ሳላስበው ነው መሽቶ የሚነጋው፡፡ እኔ የሚከባደኝ ቀን ብቻዬን መዋሉ ሳይሆን ማታ እሳቸው ሰክረው መጥተው ሚረብሹኝ ነገር ነው፡፡ደግሞ እኮ ሁሌም ቤት አልሆንም.. አልፎ አልፎ አስቤዛ ለመግዛት ዋጣ እላለሁ…እህል ላስፈጭ ወፍጮ ቤት ሄዳለሁ….መብራት ልሞላ መብራት ሀይል ሄዳለው……››
ይሁን ..ካሁን በኃላ ግን ብቸኝነት ሲሰማሽ እኔጋር ደውይልኝ›››
‹‹እና ሁሌ ስደውልልህ ትመጣልኛለህ››
‹‹አዎ..ትምህርት ቤት ካልሆንኩ በደቂቃ ውስጥ ነው የምመጣልሽ››
ከተቀመጠችበት ተነሳችና ወደእሱ ጠጋ ብላ ጎንበስ አለችና ጉንጩን በስሱ ሰማው.‹‹ታድዬ››ብላው ወደጓዲያ ገባች፡፡
እሱ በቀኝ እጁ መዳፍ የሳመችውን ጉንጭ እየዳበሰ እንደፈዘዘ ቀረ፡፡ከደቂቃዎች በኃላ ለሁለቱም ሻይ ይዛ መጣችና አጠገባቸው የነበረች አነስተኛ ጠረጴዛ ላይ አስቀምጣ ቁጭ አለች፡፡
ስድስት ሰዓት ተኩል አካባቢ ምሳ አቀረበችና ልክ እንደአዲስ ጎጆ ወጪ ሙሽሮች አይን ለአይን በስስት እየተያዩና እየተጎራረሱ ምሳቸውን በሉ፡፡
‹‹አየሩ ትንሽ ይሞቃል አይደል››አለችው የበሉበትን እቃዎች አነሳስታ እና ጠረጴዛውን አፀዳድታ ፊት ለፊቱ እየተቀመጠች፡፡
‹‹አዎ…እኔን ብቻ ነው እንዴ ሚመቀኝ እያልኩ በውስጤ እያሰብኩ ነበር፡፡››አለና የለበሰውን ጃኬት አውልቆ ከጎኑ ያለው ሶፋ ላይ ጣል አደረገው፡፡እጅጌው ጉርድ በሆነ ጃፖኒ ቀረ፡፡፡ሰውነቱ ፈርጣማ ስለሆነ አይን ይገባል፡፡
‹‹ታዲያ እኔስ ምን ላድርግ ቀሚሴን አላወልቅ?››
ሳቀ….ተሳሳቁ….
‹‹እንደውም አንድ ሀሳብ አለኝ …ከሳሎኑ ይልቅ መኝታ ቤቱ ቀዝቀዝ ይላል…..ና እዛ እንሁን ›› ብላ ቀድማ ተነሳችና እጁን ይዛ ወደመኝታ ቤት ይዛው ገባች፡፡ ለመስዋዕትነት እንደተመረጠ የዋህ በግ ዝም ብሎ ተጎተተላት፡፡አልጋው ጠርዝ ላይ ስትደርስ እጁን ለቀቀችና…የተጫማችውን ነጠላ ጫማ አውልቃ አልጋ ላይ ወጣችና ተጋደመች፡፡
ግራ በመጋባት አፍጥጦ እያያት ነው፡፡በህይወቱ እንደዚህ አይነት ነገር ገጥሞት አያውቅም….እና አሁን ምን ማድረግ እንዳለበት አላወቀም..‹‹ና ጋደም በል እንጂ…ምነው ፈራህ እንዴ?››አለችው፡፡
‹‹አረ ምን ያስፈራኛል?››አለና እሱም እንደ እሷ ጫማዋን አወልቆ አልጋ ላይ ወጣና አንድን ትራስ ለብቻው ተንተርሶ ከእሷ ሰውነት 20 ሳ.ሜትር ያህል ክፍትት ትቶ ተኛ፡፡ምን ልታወራ ነው ብሎ ሲጠብቅ፡፡
‹‹ይቅርታ …በዚህ ሰዓት ትንሽ ማሸለብ ለምጄለሁ…አንድ አስር ደቂቃ ብተኛ ቅር ይልሀል?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አረ ችግር የለውም…ተኚ››አላት
‹‹እሺ..አለችና ወደእሱ ተጠግታ ደረቱ ላይ ተንተራሰችና አይኖቾን ጨፈነች፡፡››
ሳሎኑን ለቆ ወደመኝታ ቤት የመጣው ሙቀቱ እንዲቀንስለት ነበር፤አሁን ግን ይበልጥ ሰውነቱ እየነደደበት ነው፡፡ወደጎን የተዘረጋ እጁን ቀስ ብሎ አነሳና አቀፋት ፡፡ቀስ ብሎ አይኖቹን አጣሞ ሲያያት ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ውስጥ የገባች ትመስላለች፡፡ትንፋሿ በአንገቱ አካባቢ ሲበተንበት ልክ ግንቡ እንደተደረመሰ የውሀ ማቆሪያ ግድብ ደሟ እንዳለ ወደታችኛው የሰውነቱ ክፍል ሿሿ እያለ ሲፈስና ብልቱን ሲወጣጥረው እየተሰማው ነው፡፡እንዳቀፋት ገልበጥ አለና ሙሉ በሙሉ ወደእሷ ዞረ፡፡እንደተቃቀፉ ተጣባቁ፡፡አንደኛውን እግሯን አነሳችና ታፋው ላይ ጫነችበት፡፡በዚህ ጊዜ የለበሰችው ቀሚስ ወደላይ ተሰበሰበ…ወደታች ሲያይ የሚያጓጓው ጭኗ ለእይታ ተጋልጦል፡፡የሚንተከተክ የወጣትነት ስሜቱን ይህን አይነት ፈተና ተቋቁሞ እንዲያልፍ አላደረገው፡፡በወቅቱ ስለምንም ነገር የሚያስብበት ሁኔታ ላይ አልነበረም..ቀስ አለና ከንፈሩን ወደከንፈሯ በማስጠጋት ልክ ውብ ፅጌረዳ አበባ እንደምትቀስም ሰራተኛ ንብ ተጣበቀባት…ቀስ አድርጎ በስሱ ሳማት፡፡መልሳ ሳመችው….ከዛ በኃላ ያለው ነገር ከአእምሮ ስሌት ውጭ ስለሆነ ለመግለፅ እራሱ ከባድ ነበር፡፡መኝታ ቤት አልጋ ላይ የተጀመረው ፊልሚያ ከ40 ደቂቃ በኃላ ሳሎን ሶፋ ላይ እርቃን ሆነው ነበር የተገባደደው፡፡ከዛ በኃል ይሄ ድርጊት ማንም ጆሮ ሳይደርስ ለስድስት ወር ለበለጠ ጊዜ ሲደጋገም ነበር፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ZOO አዲሱ ፕሮጀክት... 16 ቀን ብቻ ቀርቶታል ቢያንስ ገባ ብላችሁ እዩት አጭር ግዜ ነው የቀረው..ይመቻቹ
ለመጀመር 🦒👇
t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref630645014
👍56❤6😢1
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
አለማየሁና አስካለ ግንኙነት ከጀመሩ ከሰባት ወር በኃላ
ግንኙነታቸውን ድንገት የሚያከስም ችግር ተከሰተ፡፡በሁለቱም አእምሮ ያልታሰበበት ቅድመጥንቃቄ ያልተደረገበት አስደንጋጭ ችግር ነው፡፡
ደግሞ ወቅቱ የማትሪክ ውጤት ከዛሬ ነገ ይለቀቃል ተብሎ እየተናፈሰ ስለሆነ አራቱም ጓደኛሞች በጉጉት በምጠበቅበት ወቅት ነበር፡፡ አስካለ ለአላዛር ደወለችለትና በአስቸኳይ እንዲገናኙ እንደምትፈልግ ነገረችው፡፡ከሰፈሯ ብዙም የማይርቅ ካፌ ተቀምጣ ትጠብቀው ጀመር፡፡ብዙም ሳያስጠብቃት እያለከለከ ተገኘ፡፡ እውነተኛ ስሜቱን የሚገልፅ መሸበር ፊቱ ላይ እየታየበት‹‹የእኔ ቆንጆ እንደደወልሽልኝ እየሮጥኩ ነው የመጣሁት.. በአስቸኳይ ፈልግሀለው ስትይኝ ደንግጬ ነበር፡፡››አላት፡፡፡
አስካለ ለእሱ ስሜት እና መሸበር ብዙም ሳትጨነቅ‹‹አዎ …ችግር ተፈጥሯል››አለችው ኩስትርትር እንዳለች፡፡
‹‹የምን ችግር …?ጋሼ ግንኙነታችንን አወቀ እንዴ?››ከፊቷ መኮሳተር እና መገርጣት ከበድ ያለ ነገር እንደተፈጠረ የሚያሳብቅ ነው፡፡ለዛ ነው እንደዛአይነት ጥያቄ የጠየቃት፡፡
‹‹አይ አስከአሁን አላወቀም…››ቅዝዝ እንዳለች መለሰችለት፡፡
‹‹እስከአሁን አላወቀም ስትይ..?ምን ለማለት ነው?››
‹‹ሰሞኑን ሲያዞረኝና ሲያቅለሸልሸኝ ነበር ስልህ ሰምተሀል አይደል?››
‹‹አዎ !!ምነው ባሰብሽ እንዴ?››
‹‹አይ ..ጤና ጣቢያ ሄጄ ነበር…››
‹‹እና ምን አሉሽ..?መድሀኒት አዘዙልሽ?››
‹‹አይ..አርግዤለሁ››
‹‹ምን ..?አርግዤለሁ››
‹‹አዎ አርግዤለሁ››
‹‹‹ወይኔ ጉዳችን..ከእኔ ነው አይደል?››ሲል እራሱን ይዞ በድንጋጤ አይኖቹን እንዳጉረጠረጠ ጠየቃት፡፡‹‹አዎ ካንተ ነው ያረገዝኩት…››ብትለው ምን እንደሚያደርግ አያውቅም፡፡ይሄ በህይወቱ የጋጠመው እውነተኛው ሰበር ዜና ነው፡፡
እሷ ግን እንደዛ አላለችውም፡፡‹‹እሱ ምን ያደርግልሀል…? የጠራሁህ ልጁ ያንተነው ወይም አይደለም ልልህ አይደለም ››
‹‹እና ለምንድነው?››
‹‹ከዛሬ ጀምሮ ግንኙነታችን መቀጠል እንደማንችል እንድታውቅ ነው፡፡››ያላሰበውን ሁለተኛ መርዶ ነገረችው፡፡
‹‹ማለት …ምን አጠፋው?አቅጄና ፈልጌ አይደለም እኮ እንድታርዢ ያደረኩሽ››
‹‹እኔም እንደዛ አልልኩም…አንተ ምንም አላጠፋህም..ግን አሁን እንደምታየው ብቻዬን አይደለሁም …በማህፀኔ ልጅ ይዣለሁ…ለራሴ ሳይሆን ለልጄም ደህንነት መጨነቅ አለብኝ፡፡
እስከዛሬ ካንተ ጋር የቆየሁት ስለማፈቅርህ ነው…ምንም ነገር ቢፈጠር እወጣዋለሁ ብዬ አስቤ ነው…አሁን ግን ነገሮች ተቀይረዋል፡፡በልጄ ላይ እንደዛ ማድረግ አልችልም፡››
አለማየሁ ይሄ ቀን ለዛውም እንደዚህ በቅርብ ይመጣል ብሎ አስቦ አያውቅም ነበር፡፡ይህቺን ሴት በጣም አፍቅሯት ነበር፡፡ከሰሎሜ ቀጥሎ ልቡ የደነገጠባት ሁለተኛዋ ሴት ነች፡፡
ወንድነትን ያጎናፀፈችው ብቸኛዋ ሴት ነች፡፡በህይወቱ አይቶት የማያውቀውን ፍቅር አስኮምኩመዋለች፡፡ብዙ የደስታ ቀናትን እንዲያሳልፍ አድርገዋለች፡፡ በአለም ተወዳጁና ተፈቃሪው ሰው እንደሆነ እንዲሰማው አድርገዋለች..ይህቺን ልጅ እንዲህ በቀላሉ ‹‹በቃ እሺ እንዳልሺው ግንኙነታችንን እናቁም›› ሊላት አልፈለገም፡፡አዎ እሷ የተናገረቻቸው እያንዶንዷቹ ቃላት ከበሳል ሴት የተሰነዘሩና የፀነሰችውን ልጅ ደህንነት ብቻ ሳይሆን የእሱንም የወደፊት ህይወት አደጋ ላይ ላለመጣል አስባበት ያደረገችው ነው፡፡ለዛም እግሯ ስር ተንበርክኮ ሊያመሰግናት ይገባ ነበር፡፡ግን እንደዛ ማድረግ አልቻለም፡፡እንደውም በተቃራኒው ‹‹እባክሽ…ተረጋግተሸ አስቢበት…እኛ መለያየት የለብንም…ከፈለግሽም ተያይዘን መጥፋት እንችላለን፡፡››ሲል በአይኖቹ ጭምር እየተለማመጠ ተማፀናት፡፡
እሷ ግን የተናገረችውን ሁሉ ለቀናት አስባበት..አውርዳና አውጥታ የወሰነችው ስለነበር ከአቋሟ ሽብርክ ልትል አልቻለችም‹‹እባክህ የምታፈቅረኝ ከሆነ ያልኩህን አድርግ….ሁለተኛ ቤት እንዳትማጣ… እንዳትደውልልኝ..መንገድ ላይ እንኳን ብታየኝ ልታናግረኝ እንዳትሞክር፡፡››ብላው እንባዋን እያንጠባጠበች…ለጠጡት ማኪያቶ ክፍያ የሚሆን ድፍን መቶ ብር ጠረጴዛ ላይ አስቀምጣ በተቀመጠበት ጥላው ሄደች፡፡
አለማየሁም ጓደኞቹ ግራ እስኪገባቸው ድረስ ለአንድ ወር ነበር ያዘነው፡፡ለሌላ የማይነግሩት የብቻ ሀዘን ደግሞ ውስጥን እንዴት እንደሚበላ የደረሰበት ነው የሚያውቀው፡፡በጣም ነበር የተጎዳው፡፡የሀዘኑ ምንጭ ከእሷ ጋር ያለው ግንኙነት ስለተቋረተ ብቻ አይደለም..እሱንማ ትክክለኛ ቀኑን አይወቅ እንጂ አንድ ቀን እንደሚሆን ከበፊቱ ያውቅ ነበር፡፡በጣም የጎዳው የተፈጠረው ሁኔታ ነው፡፡በመሀከላቸው ልጅ መፈጠሩ….ልጁ በተሳሳተ አባት እጅ ማደጉ….
በጣም የሚገርመው ደግሞ ከገባበት ደባሪ ሀዘን ሳይወጣ በተጨማሪ ሌላ ህይወት መንሸራተት ገጠመው ፡፡ የማትሪክ ውጤት ተነግሮ ከሁሴን በስተቀር እሱን ጨምሮ ሁሉም ጓደኞቹ ዝቅተኛ ውጤት ማምጣታቸው ታወቀ፡፡እርግጥ ከአራቱ ጓደኛሞች ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ሁሴን ብቻ ማምጣቱ ከበፊቱም የሚጠበቅና ሚገመት ነበር፡፡ቢሆንም የቁርጡ ቀን መጥቶ ሁሉም በግልፅ ሲታወቅ ቅሬታ መፍጠሩ አይቀርም፤ቢሆንም ለዚህኛው ሀዘን አብረውት የሚያዝኑ ጓደኞች አሉት፡፡የእሱ መከፋትን እነሱም ሚከፉት ስለሆነ እርስ በርስ ለመፅናናት ቀላል ነው፡፡እና እንደመጀመሪያው ችግር አልከበደውም፡፡
ሁሴን ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ደርሶት ደግሰውና መርቀው ከላኩት በኋላ እነሱ ምን ማድረግ እንዳለባቸው መማከር ጀመሩ..እርግጥ ከበፊቱም ጀምሮ አላዛር የራሱ ሱቅ ያለውና በንግድ የሚተዳደር ስለሆነ ከእነሱ በተለይ የሚፅናናበት እና ሚመካበት ነገር ስላለው ነገሮች ብዙም አላስጨነቁትም….አንድ ቤት እንደእህትና ወንድም የሚኖሩት አለማየውና ሰሎሜ ግን ምንም አማራጭ የላቸውም..በተለይ አለማየሁ ከገጠመው የፍቅር ስብራት ጋር አንድ ላይ ተጨማምሮ ተራራ የተሸከመ አይነት ስሜት ነበር እየተሰማው ያለው፡፡ ቢሆንም እንደምንም በጓደኞቹ ጎትጓችነት እንደምንም ከቁዘማ ወጥቶ ለገጠሙት ችግሮች መፍትሄ መፈለግ እንዳለበት በማመን መንቀሳቀስ ጀመረ….፡፡
በድንገት ወደህይወቱ ገብታ የፍቅር አልኮል ስትግተው የሰነበተችው የጓደኛው የአላዛር የእንጀራ እናት ‹‹አርግዤለሁ እና ከአሁን ወዲህ አልፈልግህም ››ማለቷ ከፈጠረበት ድባቴ መች ሙሉ ለሙሉ ማገገም እንደሚችል አያውቅም ፡፡ፈጽሞ ከአእምሮው ሊፍቀው የሚችል ሁኔታ አልሆነለትም፡፡በ19 አመቱ የልጅ አባት ከመሆኑም በላይ ከባለትዳር ሴት መወስለቱ በአሳዳጊው እቴቴ ዘንድ እንዲሁም በሚያፈቅራት በልጇ ሰሎሜ ዘንድ ምን አይነት ስሜት እንዲሚፈጥር እያሰበ እየተሳቀቀ ነው፡፡ደግነቱ ልጅቷ ለራሷ ደህንነት ስትል ሚስጥሩን ላለመናገር ወስናለች…በዛም የተወሰነ እፎይታ ተስምቷታል ፡፡ከአስካለ ጋር የነበረው አጭር ግን ደግሞ ጣፋጭ ፍቅር ግንኙነት በአጭሩ እና ባልሆነ መንገድ መቀጨቱ አሳዛኝ ቢሆንም አሁንም ዋናው የህይወት ህልሙ ሰሎሜ ስላለች ለእሷ በቂ ሰው ሆኖ መገኘት እንዳለበት አሰበ….ለዚህም ይረዳው ዘንድ እንደምንም ብሎ ትምህርቱን በመጠኑም ቢሆን ወደፊት መግፋት እንዳለበት ስለወሰነ...ከአላዛርና ከራሷ ከሰሎሜ ጋር በመመካከር ሶስቱም የሞያ ትምህርት ለመማር ተግባረእድ ኮሌጅ ተመዘገቡ…በዚህም የተወሰነ የመንፈስ መነቃቃት አሳየ ….ትምህርቱ ከዛሬ ነገ ይጀመራል በሚል ተስፋ መጠባበቅ ጀመሩ፡፡ ግን ደግሞ አንዳንዴ ሕይወት ከፊት ለፊታችን እንቅፋት መደርደር ከጀመረች
፡
፡
#ክፍል_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
አለማየሁና አስካለ ግንኙነት ከጀመሩ ከሰባት ወር በኃላ
ግንኙነታቸውን ድንገት የሚያከስም ችግር ተከሰተ፡፡በሁለቱም አእምሮ ያልታሰበበት ቅድመጥንቃቄ ያልተደረገበት አስደንጋጭ ችግር ነው፡፡
ደግሞ ወቅቱ የማትሪክ ውጤት ከዛሬ ነገ ይለቀቃል ተብሎ እየተናፈሰ ስለሆነ አራቱም ጓደኛሞች በጉጉት በምጠበቅበት ወቅት ነበር፡፡ አስካለ ለአላዛር ደወለችለትና በአስቸኳይ እንዲገናኙ እንደምትፈልግ ነገረችው፡፡ከሰፈሯ ብዙም የማይርቅ ካፌ ተቀምጣ ትጠብቀው ጀመር፡፡ብዙም ሳያስጠብቃት እያለከለከ ተገኘ፡፡ እውነተኛ ስሜቱን የሚገልፅ መሸበር ፊቱ ላይ እየታየበት‹‹የእኔ ቆንጆ እንደደወልሽልኝ እየሮጥኩ ነው የመጣሁት.. በአስቸኳይ ፈልግሀለው ስትይኝ ደንግጬ ነበር፡፡››አላት፡፡፡
አስካለ ለእሱ ስሜት እና መሸበር ብዙም ሳትጨነቅ‹‹አዎ …ችግር ተፈጥሯል››አለችው ኩስትርትር እንዳለች፡፡
‹‹የምን ችግር …?ጋሼ ግንኙነታችንን አወቀ እንዴ?››ከፊቷ መኮሳተር እና መገርጣት ከበድ ያለ ነገር እንደተፈጠረ የሚያሳብቅ ነው፡፡ለዛ ነው እንደዛአይነት ጥያቄ የጠየቃት፡፡
‹‹አይ አስከአሁን አላወቀም…››ቅዝዝ እንዳለች መለሰችለት፡፡
‹‹እስከአሁን አላወቀም ስትይ..?ምን ለማለት ነው?››
‹‹ሰሞኑን ሲያዞረኝና ሲያቅለሸልሸኝ ነበር ስልህ ሰምተሀል አይደል?››
‹‹አዎ !!ምነው ባሰብሽ እንዴ?››
‹‹አይ ..ጤና ጣቢያ ሄጄ ነበር…››
‹‹እና ምን አሉሽ..?መድሀኒት አዘዙልሽ?››
‹‹አይ..አርግዤለሁ››
‹‹ምን ..?አርግዤለሁ››
‹‹አዎ አርግዤለሁ››
‹‹‹ወይኔ ጉዳችን..ከእኔ ነው አይደል?››ሲል እራሱን ይዞ በድንጋጤ አይኖቹን እንዳጉረጠረጠ ጠየቃት፡፡‹‹አዎ ካንተ ነው ያረገዝኩት…››ብትለው ምን እንደሚያደርግ አያውቅም፡፡ይሄ በህይወቱ የጋጠመው እውነተኛው ሰበር ዜና ነው፡፡
እሷ ግን እንደዛ አላለችውም፡፡‹‹እሱ ምን ያደርግልሀል…? የጠራሁህ ልጁ ያንተነው ወይም አይደለም ልልህ አይደለም ››
‹‹እና ለምንድነው?››
‹‹ከዛሬ ጀምሮ ግንኙነታችን መቀጠል እንደማንችል እንድታውቅ ነው፡፡››ያላሰበውን ሁለተኛ መርዶ ነገረችው፡፡
‹‹ማለት …ምን አጠፋው?አቅጄና ፈልጌ አይደለም እኮ እንድታርዢ ያደረኩሽ››
‹‹እኔም እንደዛ አልልኩም…አንተ ምንም አላጠፋህም..ግን አሁን እንደምታየው ብቻዬን አይደለሁም …በማህፀኔ ልጅ ይዣለሁ…ለራሴ ሳይሆን ለልጄም ደህንነት መጨነቅ አለብኝ፡፡
እስከዛሬ ካንተ ጋር የቆየሁት ስለማፈቅርህ ነው…ምንም ነገር ቢፈጠር እወጣዋለሁ ብዬ አስቤ ነው…አሁን ግን ነገሮች ተቀይረዋል፡፡በልጄ ላይ እንደዛ ማድረግ አልችልም፡››
አለማየሁ ይሄ ቀን ለዛውም እንደዚህ በቅርብ ይመጣል ብሎ አስቦ አያውቅም ነበር፡፡ይህቺን ሴት በጣም አፍቅሯት ነበር፡፡ከሰሎሜ ቀጥሎ ልቡ የደነገጠባት ሁለተኛዋ ሴት ነች፡፡
ወንድነትን ያጎናፀፈችው ብቸኛዋ ሴት ነች፡፡በህይወቱ አይቶት የማያውቀውን ፍቅር አስኮምኩመዋለች፡፡ብዙ የደስታ ቀናትን እንዲያሳልፍ አድርገዋለች፡፡ በአለም ተወዳጁና ተፈቃሪው ሰው እንደሆነ እንዲሰማው አድርገዋለች..ይህቺን ልጅ እንዲህ በቀላሉ ‹‹በቃ እሺ እንዳልሺው ግንኙነታችንን እናቁም›› ሊላት አልፈለገም፡፡አዎ እሷ የተናገረቻቸው እያንዶንዷቹ ቃላት ከበሳል ሴት የተሰነዘሩና የፀነሰችውን ልጅ ደህንነት ብቻ ሳይሆን የእሱንም የወደፊት ህይወት አደጋ ላይ ላለመጣል አስባበት ያደረገችው ነው፡፡ለዛም እግሯ ስር ተንበርክኮ ሊያመሰግናት ይገባ ነበር፡፡ግን እንደዛ ማድረግ አልቻለም፡፡እንደውም በተቃራኒው ‹‹እባክሽ…ተረጋግተሸ አስቢበት…እኛ መለያየት የለብንም…ከፈለግሽም ተያይዘን መጥፋት እንችላለን፡፡››ሲል በአይኖቹ ጭምር እየተለማመጠ ተማፀናት፡፡
እሷ ግን የተናገረችውን ሁሉ ለቀናት አስባበት..አውርዳና አውጥታ የወሰነችው ስለነበር ከአቋሟ ሽብርክ ልትል አልቻለችም‹‹እባክህ የምታፈቅረኝ ከሆነ ያልኩህን አድርግ….ሁለተኛ ቤት እንዳትማጣ… እንዳትደውልልኝ..መንገድ ላይ እንኳን ብታየኝ ልታናግረኝ እንዳትሞክር፡፡››ብላው እንባዋን እያንጠባጠበች…ለጠጡት ማኪያቶ ክፍያ የሚሆን ድፍን መቶ ብር ጠረጴዛ ላይ አስቀምጣ በተቀመጠበት ጥላው ሄደች፡፡
አለማየሁም ጓደኞቹ ግራ እስኪገባቸው ድረስ ለአንድ ወር ነበር ያዘነው፡፡ለሌላ የማይነግሩት የብቻ ሀዘን ደግሞ ውስጥን እንዴት እንደሚበላ የደረሰበት ነው የሚያውቀው፡፡በጣም ነበር የተጎዳው፡፡የሀዘኑ ምንጭ ከእሷ ጋር ያለው ግንኙነት ስለተቋረተ ብቻ አይደለም..እሱንማ ትክክለኛ ቀኑን አይወቅ እንጂ አንድ ቀን እንደሚሆን ከበፊቱ ያውቅ ነበር፡፡በጣም የጎዳው የተፈጠረው ሁኔታ ነው፡፡በመሀከላቸው ልጅ መፈጠሩ….ልጁ በተሳሳተ አባት እጅ ማደጉ….
በጣም የሚገርመው ደግሞ ከገባበት ደባሪ ሀዘን ሳይወጣ በተጨማሪ ሌላ ህይወት መንሸራተት ገጠመው ፡፡ የማትሪክ ውጤት ተነግሮ ከሁሴን በስተቀር እሱን ጨምሮ ሁሉም ጓደኞቹ ዝቅተኛ ውጤት ማምጣታቸው ታወቀ፡፡እርግጥ ከአራቱ ጓደኛሞች ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ሁሴን ብቻ ማምጣቱ ከበፊቱም የሚጠበቅና ሚገመት ነበር፡፡ቢሆንም የቁርጡ ቀን መጥቶ ሁሉም በግልፅ ሲታወቅ ቅሬታ መፍጠሩ አይቀርም፤ቢሆንም ለዚህኛው ሀዘን አብረውት የሚያዝኑ ጓደኞች አሉት፡፡የእሱ መከፋትን እነሱም ሚከፉት ስለሆነ እርስ በርስ ለመፅናናት ቀላል ነው፡፡እና እንደመጀመሪያው ችግር አልከበደውም፡፡
ሁሴን ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ደርሶት ደግሰውና መርቀው ከላኩት በኋላ እነሱ ምን ማድረግ እንዳለባቸው መማከር ጀመሩ..እርግጥ ከበፊቱም ጀምሮ አላዛር የራሱ ሱቅ ያለውና በንግድ የሚተዳደር ስለሆነ ከእነሱ በተለይ የሚፅናናበት እና ሚመካበት ነገር ስላለው ነገሮች ብዙም አላስጨነቁትም….አንድ ቤት እንደእህትና ወንድም የሚኖሩት አለማየውና ሰሎሜ ግን ምንም አማራጭ የላቸውም..በተለይ አለማየሁ ከገጠመው የፍቅር ስብራት ጋር አንድ ላይ ተጨማምሮ ተራራ የተሸከመ አይነት ስሜት ነበር እየተሰማው ያለው፡፡ ቢሆንም እንደምንም በጓደኞቹ ጎትጓችነት እንደምንም ከቁዘማ ወጥቶ ለገጠሙት ችግሮች መፍትሄ መፈለግ እንዳለበት በማመን መንቀሳቀስ ጀመረ….፡፡
በድንገት ወደህይወቱ ገብታ የፍቅር አልኮል ስትግተው የሰነበተችው የጓደኛው የአላዛር የእንጀራ እናት ‹‹አርግዤለሁ እና ከአሁን ወዲህ አልፈልግህም ››ማለቷ ከፈጠረበት ድባቴ መች ሙሉ ለሙሉ ማገገም እንደሚችል አያውቅም ፡፡ፈጽሞ ከአእምሮው ሊፍቀው የሚችል ሁኔታ አልሆነለትም፡፡በ19 አመቱ የልጅ አባት ከመሆኑም በላይ ከባለትዳር ሴት መወስለቱ በአሳዳጊው እቴቴ ዘንድ እንዲሁም በሚያፈቅራት በልጇ ሰሎሜ ዘንድ ምን አይነት ስሜት እንዲሚፈጥር እያሰበ እየተሳቀቀ ነው፡፡ደግነቱ ልጅቷ ለራሷ ደህንነት ስትል ሚስጥሩን ላለመናገር ወስናለች…በዛም የተወሰነ እፎይታ ተስምቷታል ፡፡ከአስካለ ጋር የነበረው አጭር ግን ደግሞ ጣፋጭ ፍቅር ግንኙነት በአጭሩ እና ባልሆነ መንገድ መቀጨቱ አሳዛኝ ቢሆንም አሁንም ዋናው የህይወት ህልሙ ሰሎሜ ስላለች ለእሷ በቂ ሰው ሆኖ መገኘት እንዳለበት አሰበ….ለዚህም ይረዳው ዘንድ እንደምንም ብሎ ትምህርቱን በመጠኑም ቢሆን ወደፊት መግፋት እንዳለበት ስለወሰነ...ከአላዛርና ከራሷ ከሰሎሜ ጋር በመመካከር ሶስቱም የሞያ ትምህርት ለመማር ተግባረእድ ኮሌጅ ተመዘገቡ…በዚህም የተወሰነ የመንፈስ መነቃቃት አሳየ ….ትምህርቱ ከዛሬ ነገ ይጀመራል በሚል ተስፋ መጠባበቅ ጀመሩ፡፡ ግን ደግሞ አንዳንዴ ሕይወት ከፊት ለፊታችን እንቅፋት መደርደር ከጀመረች
👍77❤8👏2🔥1
በቀላሉ አታቆምም ..እኛ ጎንበስ ብለን በብዙ ድካምና ጥረት እንቅፋቱን ባነሳንበት ቅፅበት እሷ ልክ እንደተንኮለኛ ልጅ ከበፊቱ የሚተልቅ ሌላ እንቅፋት ከፊት ለፊታችን አንድ ሜትር ራቅ ትልና ታስቀምጥብናለች፡፡አለማሁም እየገጠመው ያለው ይሄ ነው፡፡እራሱን ለማጠንከር እና ትምህርቱን ቀጥሎ የውስጥ ብሶቶቹን ሁሉ ለመርሳት እየተፈጨረጨረ በሚገኝበት በዚህ ጊዜ የሰሎሜ እናት እቴቴ‹‹ አለማየሁን እፈልግሀለሁ ፡፡››ብላ ከልጇ ከሰሎሜ ደብቃ ብቻውን ይዛው ወደቤተክርስቲያን ሄደች፡፡
ሁለቱም ተሳልመውና የግላቸውን ፀሎት ፀልየው ከጠናቀቁ በኃላ ቤተክርስቲያኑ ቅፅር ጊቢ ባለ ግዙፉ የዝግባ ዛፍ ስር ጎን ለጎን ተቀምጠው ማውረት ጀመሩ፡፡
‹‹ልጄ ..ለምን እዚህ እንዳመጣሁህ ታውቃለህ?››በልስልስ እናትነት ቃና ጠየቁት፡፡
‹‹እንዴት አውቃለው እቴቴ?››
‹‹ላመሰግንህ ነው..በፈጣሪ ፊት እግዜር ይስጥልኝ ልልህ ነው፡፡››
ያልጠበቀው ነገር ስለሆነ ደነገጠ‹‹እንዴ እቴቴ ምን አድርጌልሽ ነው እኔን ልታመሰግኚኝ የምትፈልጊው?››
‹‹ስላላሳፈርከኝ…የሞች ጓደኛዬን ቃል እንድጠብቅ ስላደረከኝ….››ብለው መለሱለት፡፡
‹‹እቴቴ ምንም እየገባኝ አይደለም››
አቴቴ ቦርሳቸው ውስጥ ገብተው በመሀረብ የተጠቀለለ እቃ በማውጣት አቀበሉት፡፡
‹‹ምንድነው?››
‹‹ፍታና እየው፡፡››
ፈታው…ሁለት የጣት ቀለበት..አንድ ጥምዝ ሀብል…አንድ ሴኮ ሰዓት …አንድ እጅ አንባር…ጌጣ ጌቶቹን እጆቹ ላይ እንዳሉ አፍጥቶ አያቸው፡፡
‹‹ምንድነው አቴቴ?››
‹‹የወላጆችህ ነው፡፡እናትህ ነች ከመሞቷ በፊት በአደራ የሰጠችኝ..እርግጥ የተወሰነ ጥሬ ብርም ነበር፡፡ብሩን ግን ወዲያው ነው አጎትህ ወንድምህን ለማሳደግ ሲወስደው ትንሽ እንዲያግዘው ብዬ የሰጠሁት…ይሄ ያንተ ድርሻ ነው፡፡አሁን ክፉና ደጉን የምትለይበት ዕድሜ ላይ ነህ፡፡አሁን ለራስህ መቆምና ችግሮችን መጋፈጥ ትችላለህ…በእነዚህ ጌጣጌጦች ምን ማድረግ እንዳለብህም መወሰን ትችላለህ…ለዛ ነው አሁን ልሰጥህ የወሰንኩት፡፡››
‹‹እቴቴ ምን እንደምልሽ አላውቅም….በጣም አመሰግናለሁ….››
‹‹እኔ ነኝ ማመሰግንህ…እናትህ በጣም ጥሩ ሰው ነች፡፡እንደእህቴ ነበር የምወዳት…እሷ ደግሞ አባትህን እንደነፍሶ ትወደው ስለነበረ ሞቱን መቋቋም አልቻለችም..እና ልትሞት ስትል ‹‹ልጆቼን አደራ ቢያንስ ትምህርታቸውን እስኪጨርሱ ድረስ ተከታተያቸው ፡፡ባለሽ አቅም አግዢያቸው ››ብላኝ ነበር የሞተችው፡፡ያው ቃሏን ለመጠበቅና ልጆቾን እንደልጆቼ ለመንከባከብ ሙሉ ፍላጎት ቢኖረኝም እንደምታውቀው አቅሜ ግን ውስን ነበር…እና እንደሞተች ሰሞን ምኑን ከምን አድርጌ አንተንና ወንድምህን ማኖር እንደምችል ግራ ገብቶን ስጨነቅ ነበር..በዛ ላይ አያትህ ነበሩ፡፡በኃላ ግን አጎትህን እግዜር ይስጠውና ወንድምህን ወሰደው አያትህም በቃኝ ብለው ገዳም ሲገቡ እንደእኔ የተደሰተ ሰው አልነበረም…ቢያንስ የእናትህን ቃል በከፊልም ቢሆን ማክበር እችላለሁ…አንተን ከልጄ ከሰሎሜ ጋር ማሳደግ አይከብደኝም ብዬ ስላመንኩ…ደስ ብሎኝ የአንተን ኃላፊነት ሙሉ በሙሉ ተቀበልኩ፡፡በእውነት ከገዛ ልጄ እኩል ነው የምወድህ ፤ግን ደግሞ እየጎረመስክና እና እያደክ ስትመጣ በውስጤ አፈራ ነበር…ትምህርቱን ሳይጨርስ አንድ ቀን የሆነ ነገር ጎደለብኝ ወይም በሆነ ነገር አስከፋሺኝ ብሎ ቤቱል ጥሎልኝ ቢሄድስ? የሚል ከፍተኛ ስጋት ነበረኝ…ግን አላደረከውም፡፡ብዙ ነገር ቢጎድልብህም..ግን አንገትህን ደፍተህ ትምህርትህን እስክትጨርስ አብረኸን ቆይተሀል….እና ለጓደኛዬ የገባሁትን ቃል እንዳከብር አድርገህኛል ….አመሰግናለሁ፡፡
‹‹እቴቴ…እንዴት አንቺን ጥዬ ሄዳለሁ..አንቺ እኮ ከልጅሽ ከሰሎሜ እኩል ነው ስትንከባከቢኝ የነበረው…ለሁለታችንም ከምትችይው በላይ እያደረግሽልን ነው ያሰደግሺን…እኔ ምንም ነገር እንደጎደለብኝ ተሰምቶኝ አያውቅም…አንቺ እኮ ማድረግ ስትችይ ሰስተሸ ባታደርጊልን ወይንም ለልጅሽ አዳልተሸ ለእኔ ብታሳንሺ ጉድለት ይሰማኛ ነበር…ግን እንደዛ ሆኖ አያውቅም…ፍቅርሽና ርህራሄሽ ሁሉንም ጎዶሎዎቼን ይሞላልኝ ነበር..አንቺ ሳትሆኚ እኔ ነኝ ማመስገን ያለብኝ…ቤተሰቦቼም በህይወት ቢኖሩ እኮ ከዚህ በተሻለ ሊያሳድጉኝ እንደማይችሉ አውቃለው…እና አንቺ እናቴ ነሽ..አመሰግናለው፡፡የገዛ አያቴ እንኳን ሀላፊነት መሸከም አቅቷት አይደል ጥላኝ ገዳም የገባችው››
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ZOO አዲሱ ፕሮጀክት... 16 ቀን ብቻ ቀርቶታል ቢያንስ ገባ ብላችሁ እዩት አጭር ግዜ ነው የቀረው..ይመቻቹ
ለመጀመር 🦒👇
t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref630645014
ሁለቱም ተሳልመውና የግላቸውን ፀሎት ፀልየው ከጠናቀቁ በኃላ ቤተክርስቲያኑ ቅፅር ጊቢ ባለ ግዙፉ የዝግባ ዛፍ ስር ጎን ለጎን ተቀምጠው ማውረት ጀመሩ፡፡
‹‹ልጄ ..ለምን እዚህ እንዳመጣሁህ ታውቃለህ?››በልስልስ እናትነት ቃና ጠየቁት፡፡
‹‹እንዴት አውቃለው እቴቴ?››
‹‹ላመሰግንህ ነው..በፈጣሪ ፊት እግዜር ይስጥልኝ ልልህ ነው፡፡››
ያልጠበቀው ነገር ስለሆነ ደነገጠ‹‹እንዴ እቴቴ ምን አድርጌልሽ ነው እኔን ልታመሰግኚኝ የምትፈልጊው?››
‹‹ስላላሳፈርከኝ…የሞች ጓደኛዬን ቃል እንድጠብቅ ስላደረከኝ….››ብለው መለሱለት፡፡
‹‹እቴቴ ምንም እየገባኝ አይደለም››
አቴቴ ቦርሳቸው ውስጥ ገብተው በመሀረብ የተጠቀለለ እቃ በማውጣት አቀበሉት፡፡
‹‹ምንድነው?››
‹‹ፍታና እየው፡፡››
ፈታው…ሁለት የጣት ቀለበት..አንድ ጥምዝ ሀብል…አንድ ሴኮ ሰዓት …አንድ እጅ አንባር…ጌጣ ጌቶቹን እጆቹ ላይ እንዳሉ አፍጥቶ አያቸው፡፡
‹‹ምንድነው አቴቴ?››
‹‹የወላጆችህ ነው፡፡እናትህ ነች ከመሞቷ በፊት በአደራ የሰጠችኝ..እርግጥ የተወሰነ ጥሬ ብርም ነበር፡፡ብሩን ግን ወዲያው ነው አጎትህ ወንድምህን ለማሳደግ ሲወስደው ትንሽ እንዲያግዘው ብዬ የሰጠሁት…ይሄ ያንተ ድርሻ ነው፡፡አሁን ክፉና ደጉን የምትለይበት ዕድሜ ላይ ነህ፡፡አሁን ለራስህ መቆምና ችግሮችን መጋፈጥ ትችላለህ…በእነዚህ ጌጣጌጦች ምን ማድረግ እንዳለብህም መወሰን ትችላለህ…ለዛ ነው አሁን ልሰጥህ የወሰንኩት፡፡››
‹‹እቴቴ ምን እንደምልሽ አላውቅም….በጣም አመሰግናለሁ….››
‹‹እኔ ነኝ ማመሰግንህ…እናትህ በጣም ጥሩ ሰው ነች፡፡እንደእህቴ ነበር የምወዳት…እሷ ደግሞ አባትህን እንደነፍሶ ትወደው ስለነበረ ሞቱን መቋቋም አልቻለችም..እና ልትሞት ስትል ‹‹ልጆቼን አደራ ቢያንስ ትምህርታቸውን እስኪጨርሱ ድረስ ተከታተያቸው ፡፡ባለሽ አቅም አግዢያቸው ››ብላኝ ነበር የሞተችው፡፡ያው ቃሏን ለመጠበቅና ልጆቾን እንደልጆቼ ለመንከባከብ ሙሉ ፍላጎት ቢኖረኝም እንደምታውቀው አቅሜ ግን ውስን ነበር…እና እንደሞተች ሰሞን ምኑን ከምን አድርጌ አንተንና ወንድምህን ማኖር እንደምችል ግራ ገብቶን ስጨነቅ ነበር..በዛ ላይ አያትህ ነበሩ፡፡በኃላ ግን አጎትህን እግዜር ይስጠውና ወንድምህን ወሰደው አያትህም በቃኝ ብለው ገዳም ሲገቡ እንደእኔ የተደሰተ ሰው አልነበረም…ቢያንስ የእናትህን ቃል በከፊልም ቢሆን ማክበር እችላለሁ…አንተን ከልጄ ከሰሎሜ ጋር ማሳደግ አይከብደኝም ብዬ ስላመንኩ…ደስ ብሎኝ የአንተን ኃላፊነት ሙሉ በሙሉ ተቀበልኩ፡፡በእውነት ከገዛ ልጄ እኩል ነው የምወድህ ፤ግን ደግሞ እየጎረመስክና እና እያደክ ስትመጣ በውስጤ አፈራ ነበር…ትምህርቱን ሳይጨርስ አንድ ቀን የሆነ ነገር ጎደለብኝ ወይም በሆነ ነገር አስከፋሺኝ ብሎ ቤቱል ጥሎልኝ ቢሄድስ? የሚል ከፍተኛ ስጋት ነበረኝ…ግን አላደረከውም፡፡ብዙ ነገር ቢጎድልብህም..ግን አንገትህን ደፍተህ ትምህርትህን እስክትጨርስ አብረኸን ቆይተሀል….እና ለጓደኛዬ የገባሁትን ቃል እንዳከብር አድርገህኛል ….አመሰግናለሁ፡፡
‹‹እቴቴ…እንዴት አንቺን ጥዬ ሄዳለሁ..አንቺ እኮ ከልጅሽ ከሰሎሜ እኩል ነው ስትንከባከቢኝ የነበረው…ለሁለታችንም ከምትችይው በላይ እያደረግሽልን ነው ያሰደግሺን…እኔ ምንም ነገር እንደጎደለብኝ ተሰምቶኝ አያውቅም…አንቺ እኮ ማድረግ ስትችይ ሰስተሸ ባታደርጊልን ወይንም ለልጅሽ አዳልተሸ ለእኔ ብታሳንሺ ጉድለት ይሰማኛ ነበር…ግን እንደዛ ሆኖ አያውቅም…ፍቅርሽና ርህራሄሽ ሁሉንም ጎዶሎዎቼን ይሞላልኝ ነበር..አንቺ ሳትሆኚ እኔ ነኝ ማመስገን ያለብኝ…ቤተሰቦቼም በህይወት ቢኖሩ እኮ ከዚህ በተሻለ ሊያሳድጉኝ እንደማይችሉ አውቃለው…እና አንቺ እናቴ ነሽ..አመሰግናለው፡፡የገዛ አያቴ እንኳን ሀላፊነት መሸከም አቅቷት አይደል ጥላኝ ገዳም የገባችው››
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ZOO አዲሱ ፕሮጀክት... 16 ቀን ብቻ ቀርቶታል ቢያንስ ገባ ብላችሁ እዩት አጭር ግዜ ነው የቀረው..ይመቻቹ
ለመጀመር 🦒👇
t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref630645014
👍62❤8
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
==================
ተው በአያትህ አትፍረድ…ማንኛውም በቃኝ መመልኮስ ፈልጋለው ብሎ እራሱን ከአለም ለመለየት የወሰነ ሰው ማድረግ ያለበት ልክ እሷቸው እንዳደረጉት ነው፡፡የምልኩስና ህይወትን ለመንፈሳዊ መንገድ ራስን አሳልፎ መስጠት ነው፡፡ከአለም ሆነ ከገዛ ዘመድ ምንም ነገር አለመጠበቅ ነው፡፡ከዛም አልፎ ለአለምም ሆነ ለገዛ ዘመድ ምንም አይነት ኃላፊነት አለመቀበል ማለት ነው፡፡አንድ ሰው ከመለኮሰ ልጄ ለምን ሳይጦረኝ ወንድሜ ለምን ሳይጠይቀኝ ብሎ የመጠየቅም ሆነ የመውቀስ መብት የለውም..በዛውም ልክ እናቴን መጦር ነበረብኝ..ወንድሜን መርዳት ይጠበቅብኛል..የልጅ ልጆቼን መንከባከብ የእኔ ኃላፊነት ነው ከሚለው ማህበራዊ ኃላፊነቶችም ራሱን ነፃ ማድረግ አለበት፡፡
ሙሉ ትኩረቱ መንፈሳዊ ብልፅግና እራስን ማጎልበት ላይ መሆን አለበት፡፡ለዘመዱም ሆነ ለመላ አለሙ እኩል ፀሎት ማድረግ ነው የሚጠበቅባቸው፡፡ስለክርስቶስ ፍቅር መትጋት ፤ዳቢሎስ ለመጥላትና ለመርገም ግን ጊዜ ከማባከን መቆጠብ ነው ከእነሱ የምጠበቀው…ምክንያቱም በአንድ ንፅህ ልብ ፍቅርና ጥላቻ እውነትና ሀሰት ክፋትና መልካምነት ተጎራብተው መኖር አይቻላቸውምና፡፡ሁለቱንም አቻችሎ እያኖረ ያለ ልብ የመንፈሳዊ ሰው ልብ ሊባል አይችልም፡፡እና በአያትህ ውሳኔና ድርጊት ቅንጣት ያህል ቅሬታ እንዳያድርብህ ..እንደውም በተቃራኒው በረከታቸው እንዲጠብቅህ ብቻ ነው መመኘት ያለብህ››
‹‹ትክክል ነሽ እቴቴ…ለማንኛውም አንቺን ደጋግሜ አመሰግናለሁ››
‹‹እኔም አመሰግናለው ልጄ….ይሄ ፀባይህ መቼም እንዳይቀየር .አሁን ምን ማድረግ እንዳለብህ የምትወስነው አንተ ነህ…እንደእኔ እንደእኔ ኮሌጅ ገብተህ የሙያ ትምህርት ለመማር በመወሰንህ በጣም ጥሩ ነው…ሞያ ያለው ሰው ወድቆ አይወድቅም…ቢያንስ የሆነ ተባራሪ ስራ ሰርቶ ወይም የሆነ ነገር ጠጋግኖ የእለት ጉርሱን ያገኛል..ቀስ እያልክ ደግሞ በሂደት የራስህን ድርጅት የማቋቋም እድልም ይኖርሀል….እና እኔ እናትህ ሁሌም በውሳኔህ አብሬህ ነኝ፡፡››
‹‹አቴቴ አታስቢ ከሰሎሜና ከአላዛር ጋር ተነጋግረን ወስነናል…የሆነ ሞያ እንማራለን ››
‹‹ጎሽ ልጄ እንደዛ ነው…ሰሎሜንም ስለምትንከባከባት አመሰግናለሁ››
‹‹እንዴ እቴቴ እህቴ አይደለችም እንዴ?››
‹‹አዎ ትክክል ነህ…እንደውም ትልቁ ላመሰግንህ የሚገባው እሷን በተመለከተ ነው…እናንተ ላትሰሙ ትችላላችሁ ፡፡ከጎረመሰችና ለአቅመ አዳምና ሄዋን ከደረሳችሁ በኃላ የሰፈሩ ሰው በሰበብ አስባብ እያደረገ…‹‹ይሄ ጎረምሳ ልጇን አስረግዞ ጉድ ያደርጋታል….››ሲሉኝ፡፡‹‹እንዚህ ልጆች እንዳይሳሳቱና አጉል ችግር ውስጥ እንዳይከቱሽ›› እያሉ ሲመክሩኝ፡፡እኔ ግን ከልጄ ይልቅ በአንተ ላይ ሙሉ እምነት ነበረኝ…አለማየሁማ እኔ እናቱን እንዳፍርና አንገቴን አንቄ እራሴን እንዳጠፋ አያደርገኝም….የገዛ እህቱን የሆነ ነገር አድርጎ የሰፈርተኛውን ሟርት እውን በማድረግ እኔ እናቱን ወደመቃብር አይልከኝም››የሚል ፅኑ እምነት ነበረኝ፡፡እናም ቤተክርስቲያን ስሄድ ጌታ ሆይ ለሁለቱም ልጆቼ ልቦና ስጥልኝ ብዬ ከመፀለይ ውጭ በእናንተ ላይ ምንም አይነት ተፅእኖም ሆነ ክትትል አድርጌ አላውቅም ፤ወደፊትም ስለማምናችሁ ስጋት የለብኝም…እና ለዚህም አመሰግናለው፡፡
አለማየሁ አቴቴ ስለእሱና ስለሰሎሜ እያንዳንዱን ቃላት ከአንደበታቸው አውጥተው በተናገሩት ቁጥር ከልቡ የተወሰነ አካሉ እየተሸራረፈ ሲረግፍ ይታወቀው ነበር..በቃ የአላዛር የእንጀራ እናት ከቀናት በፊት የሰነጣጠቀችው ልቡን አሁን ሙሉ በሙሉ ተሰባበረ፡፡ሳምንት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ሁለቱም የፍቅር ክንፎቹ ተቆርጦ ሲወድቅበት ..መቋቋም ከሚችለው በላይ ፍፅም ተስፋ መቁረት ውስጥ ነው የገባው፡፡‹‹እቴቴ ..ይሄን ሁሉ ሰቀቀን ስላሳለፍሽ ቅርታ….አይዞሽ አታስቢ …እኔ ልጅሽ ነኝ ልጅሽም እንደሆንኩ እቀጥላለሁ፡፡››ሲል ነበር በደመነፍስ ቃል የገባላቸው፡፡
በዚህ ሁኔታ ነበር ሁለቱም ተመሰጋግነውና ተላቅሰው ከቤተክርሰቲያን የተመለሱት፡፡
ከዛ በኃላ ግን አለማየሁ ሁሉም ነገሩ ነው የተመሰቃቀለበት፡፡ማትሪክ ውጤት አይቶ ዩኒቨርሲቲ መግባት እንደማይችል ያወቀ ሰሞን እንኳን እንዲህ መላ ነገሩ አልተተረማመሰም፡፡ከአላዛር እንጀራ እናት በተለያየበት ቀንም የተወሰነ የሚመረኮዘው ተስፋ ነበርው…ከቴቴ ጋር ካወራ በኃላ ግን በቃል ታስሮል….ከሚወዱትና ከሚያከብሩት ሰው አንደበት የወጣ ቃል ደግሞ ከፖሊስ ካቴና የጠበቀ ቀፍድዶ የሚያስር ነው፡፡አሁን ለአስራዘጠኝ አመት ሲንከባከበውና ሲፋለምለት ከነበረው የፍቅር ሀዲድ ተገፍትሮ ወጥቷል…፡፡የሰሎሜን ፍቅር ከልቡ አውጥቶ በአንደበቱ ማወጅ አይችልም…፡፡እንደዛ ካደረገ እናቷን ማሳዘን አንገት ማስደፋት እንደሆነ ገብቷታል፡፡ከሁለት አንዱን መምረጥ ያለበት ጊዜ ላይ እንደሆነ አውቆል፡፡
ልክ የሀይስኩል ትምህርታቸውን እንዳጠናቀቀ. ለሰሎሜ ያለውን ፍቅር ለማፈንዳትና እሷን ከተቀናቃኞቹ ሁሴንና አላዛር ፈልቅቆ ራሱ ለማድረግ የአመታት እቅድ ነበረው…ያ ቀን እስኪደርስ በመመኘት ብዙ ቀን እንቅልፍ አጥቶል፡፡ በስንት ጣር ቀኑ ሲደርስ ግን እናቷ ያልጠበቀውን ዱብ እዳ ነገሩት፡፡እሱ እንደውም ይሰጋ የነበረው እንዲህ አይነት ነገር ተፈጥሮ ከሰሎሜ ፍቅር ይነጥለኛል ብሎ ሳይሆን ከአስካለ ጋር የነበረው የድብቅ ፍቅር ሰሎሜ ጆሮ ገብቶ እሷን ያሳጣኝ ይሆን ብሎ ነበር፡፡
ግን ይሄው ጨርሶ ባልጠበቀው መንገድ አሳዳጊ እናቱ እቴቴ እሱና ሰሎሜ በእህት እና ወንድም ስሌት እንዲቀጥሉ እንጂ ፍቅር የሚባል ነገር በመሀከላቸው እንዲበቅል ምንም ፍላጎት እንደሌላቸውና እንደውም እስከሞት ሚያደርስ ሀዘን ላይ እንደሚጥላቸው ግልፅ ባለ አማርኛ ነገርውታል፡፡
እሱ ብቻ ሳይሆን የገዛ ጓደኞቹ አላዛርና ሁሴንም እንደሚያፈቅሯትን በቅርብ በማንኛውም ጊዜ ፍቅራቸውን እንደሚናዘዙላት ያውቃል፡፡ለዚህ ቃል ኪዳን አላቸው፡፡ሶስቱም እሷን እንደሚያፈቅሮት ስለሚያውቁና እርስ በርስም ለዘመናት ሲነጋገሩና ሲወያዩ በመኖራቸው…‹‹.ስንጠይቃት ለየት ያለ ዝግጅት አዘጋጅተን..ሶስታችንም በአንድ ቃል..ሰሎሜ እኛ ሶስቱ ጓደኞችሽ አንቺን ከልጅነታችን ጀምሮ እናፈቅርሻለኝ… ሶስታችንም የእኛ እንድትሆኚ እንፈልጋለን፡፡አንቺ ከሶስታችንን ማንን ትመርጫለሽ…?በውሳኔሽ እንስማማለን፡፡አስበሽበት ከሶስታችን ማንኛችንን እንደምትመርጪ አሳውቂን ››ብለው ሰርፕራይዝ ሊያደርጓትና የመምረጡን እድል ለእሷ ሊሰጡ ገና ዘጠነኛ ክፍል እያሉ ነበር ቃል የተገባቡት፡፡
እና ከእቴቴ ጋር ከማውራቱ ከሳምንት በፊት በሁሴን ሽኝት ላይ ይሄንን ጉዳይ አንስተው ደግሞው ተነጋገርውበት ነበር፡፡ሁሴንም‹‹በቃ አንድ ሴሚስተር ተምሬ ከጨረስኩ በኃላ በሴሚስተር ዝግ ስመጣ እንደተባባልነው እናዳርጋለን›› ብሏቸዋል…እነሱም በሀሳቡ ተስማምተው ነበር፡፡ እስከዛ ማንም አፈቅርሻለው ብሎ እንዳይነግራት ተማምለው ከእንደገና ቃላቸውን አድሰው ነበር፡፡እና በዚህ ሁሉ ውይይትና ንግግር ሰሎሜ አሱን እንደምትመርጥ ከእነሱ በላይ ሰባና ሰማኒያ ፐርሰንት እድል እንዳለው ያምን ነበር..እንደዛ እንዲያስብ ያደረገው ደግሞ ከጓደኝነታቸውም በላይ እንደእህትና ወንድም አንድ ቤት በመኖራቸው..ቀን ብቻ ሳይሆን ምሽትም ለሊትም አንድ ቤት ውስጥ ስለሚሆኑ …ታፋው ላይ ያለውን ጠባሳ ስለምታውቅና ከጡቷ ዝቅ ብሎ ያለውን የማሪያም ስሞሽ ሰልሚያውቅ…ጭምር ነበር የእሷ ተመራጭ እሱ እንደሚሆን እርግጠኛ የሆነው፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
==================
ተው በአያትህ አትፍረድ…ማንኛውም በቃኝ መመልኮስ ፈልጋለው ብሎ እራሱን ከአለም ለመለየት የወሰነ ሰው ማድረግ ያለበት ልክ እሷቸው እንዳደረጉት ነው፡፡የምልኩስና ህይወትን ለመንፈሳዊ መንገድ ራስን አሳልፎ መስጠት ነው፡፡ከአለም ሆነ ከገዛ ዘመድ ምንም ነገር አለመጠበቅ ነው፡፡ከዛም አልፎ ለአለምም ሆነ ለገዛ ዘመድ ምንም አይነት ኃላፊነት አለመቀበል ማለት ነው፡፡አንድ ሰው ከመለኮሰ ልጄ ለምን ሳይጦረኝ ወንድሜ ለምን ሳይጠይቀኝ ብሎ የመጠየቅም ሆነ የመውቀስ መብት የለውም..በዛውም ልክ እናቴን መጦር ነበረብኝ..ወንድሜን መርዳት ይጠበቅብኛል..የልጅ ልጆቼን መንከባከብ የእኔ ኃላፊነት ነው ከሚለው ማህበራዊ ኃላፊነቶችም ራሱን ነፃ ማድረግ አለበት፡፡
ሙሉ ትኩረቱ መንፈሳዊ ብልፅግና እራስን ማጎልበት ላይ መሆን አለበት፡፡ለዘመዱም ሆነ ለመላ አለሙ እኩል ፀሎት ማድረግ ነው የሚጠበቅባቸው፡፡ስለክርስቶስ ፍቅር መትጋት ፤ዳቢሎስ ለመጥላትና ለመርገም ግን ጊዜ ከማባከን መቆጠብ ነው ከእነሱ የምጠበቀው…ምክንያቱም በአንድ ንፅህ ልብ ፍቅርና ጥላቻ እውነትና ሀሰት ክፋትና መልካምነት ተጎራብተው መኖር አይቻላቸውምና፡፡ሁለቱንም አቻችሎ እያኖረ ያለ ልብ የመንፈሳዊ ሰው ልብ ሊባል አይችልም፡፡እና በአያትህ ውሳኔና ድርጊት ቅንጣት ያህል ቅሬታ እንዳያድርብህ ..እንደውም በተቃራኒው በረከታቸው እንዲጠብቅህ ብቻ ነው መመኘት ያለብህ››
‹‹ትክክል ነሽ እቴቴ…ለማንኛውም አንቺን ደጋግሜ አመሰግናለሁ››
‹‹እኔም አመሰግናለው ልጄ….ይሄ ፀባይህ መቼም እንዳይቀየር .አሁን ምን ማድረግ እንዳለብህ የምትወስነው አንተ ነህ…እንደእኔ እንደእኔ ኮሌጅ ገብተህ የሙያ ትምህርት ለመማር በመወሰንህ በጣም ጥሩ ነው…ሞያ ያለው ሰው ወድቆ አይወድቅም…ቢያንስ የሆነ ተባራሪ ስራ ሰርቶ ወይም የሆነ ነገር ጠጋግኖ የእለት ጉርሱን ያገኛል..ቀስ እያልክ ደግሞ በሂደት የራስህን ድርጅት የማቋቋም እድልም ይኖርሀል….እና እኔ እናትህ ሁሌም በውሳኔህ አብሬህ ነኝ፡፡››
‹‹አቴቴ አታስቢ ከሰሎሜና ከአላዛር ጋር ተነጋግረን ወስነናል…የሆነ ሞያ እንማራለን ››
‹‹ጎሽ ልጄ እንደዛ ነው…ሰሎሜንም ስለምትንከባከባት አመሰግናለሁ››
‹‹እንዴ እቴቴ እህቴ አይደለችም እንዴ?››
‹‹አዎ ትክክል ነህ…እንደውም ትልቁ ላመሰግንህ የሚገባው እሷን በተመለከተ ነው…እናንተ ላትሰሙ ትችላላችሁ ፡፡ከጎረመሰችና ለአቅመ አዳምና ሄዋን ከደረሳችሁ በኃላ የሰፈሩ ሰው በሰበብ አስባብ እያደረገ…‹‹ይሄ ጎረምሳ ልጇን አስረግዞ ጉድ ያደርጋታል….››ሲሉኝ፡፡‹‹እንዚህ ልጆች እንዳይሳሳቱና አጉል ችግር ውስጥ እንዳይከቱሽ›› እያሉ ሲመክሩኝ፡፡እኔ ግን ከልጄ ይልቅ በአንተ ላይ ሙሉ እምነት ነበረኝ…አለማየሁማ እኔ እናቱን እንዳፍርና አንገቴን አንቄ እራሴን እንዳጠፋ አያደርገኝም….የገዛ እህቱን የሆነ ነገር አድርጎ የሰፈርተኛውን ሟርት እውን በማድረግ እኔ እናቱን ወደመቃብር አይልከኝም››የሚል ፅኑ እምነት ነበረኝ፡፡እናም ቤተክርስቲያን ስሄድ ጌታ ሆይ ለሁለቱም ልጆቼ ልቦና ስጥልኝ ብዬ ከመፀለይ ውጭ በእናንተ ላይ ምንም አይነት ተፅእኖም ሆነ ክትትል አድርጌ አላውቅም ፤ወደፊትም ስለማምናችሁ ስጋት የለብኝም…እና ለዚህም አመሰግናለው፡፡
አለማየሁ አቴቴ ስለእሱና ስለሰሎሜ እያንዳንዱን ቃላት ከአንደበታቸው አውጥተው በተናገሩት ቁጥር ከልቡ የተወሰነ አካሉ እየተሸራረፈ ሲረግፍ ይታወቀው ነበር..በቃ የአላዛር የእንጀራ እናት ከቀናት በፊት የሰነጣጠቀችው ልቡን አሁን ሙሉ በሙሉ ተሰባበረ፡፡ሳምንት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ሁለቱም የፍቅር ክንፎቹ ተቆርጦ ሲወድቅበት ..መቋቋም ከሚችለው በላይ ፍፅም ተስፋ መቁረት ውስጥ ነው የገባው፡፡‹‹እቴቴ ..ይሄን ሁሉ ሰቀቀን ስላሳለፍሽ ቅርታ….አይዞሽ አታስቢ …እኔ ልጅሽ ነኝ ልጅሽም እንደሆንኩ እቀጥላለሁ፡፡››ሲል ነበር በደመነፍስ ቃል የገባላቸው፡፡
በዚህ ሁኔታ ነበር ሁለቱም ተመሰጋግነውና ተላቅሰው ከቤተክርሰቲያን የተመለሱት፡፡
ከዛ በኃላ ግን አለማየሁ ሁሉም ነገሩ ነው የተመሰቃቀለበት፡፡ማትሪክ ውጤት አይቶ ዩኒቨርሲቲ መግባት እንደማይችል ያወቀ ሰሞን እንኳን እንዲህ መላ ነገሩ አልተተረማመሰም፡፡ከአላዛር እንጀራ እናት በተለያየበት ቀንም የተወሰነ የሚመረኮዘው ተስፋ ነበርው…ከቴቴ ጋር ካወራ በኃላ ግን በቃል ታስሮል….ከሚወዱትና ከሚያከብሩት ሰው አንደበት የወጣ ቃል ደግሞ ከፖሊስ ካቴና የጠበቀ ቀፍድዶ የሚያስር ነው፡፡አሁን ለአስራዘጠኝ አመት ሲንከባከበውና ሲፋለምለት ከነበረው የፍቅር ሀዲድ ተገፍትሮ ወጥቷል…፡፡የሰሎሜን ፍቅር ከልቡ አውጥቶ በአንደበቱ ማወጅ አይችልም…፡፡እንደዛ ካደረገ እናቷን ማሳዘን አንገት ማስደፋት እንደሆነ ገብቷታል፡፡ከሁለት አንዱን መምረጥ ያለበት ጊዜ ላይ እንደሆነ አውቆል፡፡
ልክ የሀይስኩል ትምህርታቸውን እንዳጠናቀቀ. ለሰሎሜ ያለውን ፍቅር ለማፈንዳትና እሷን ከተቀናቃኞቹ ሁሴንና አላዛር ፈልቅቆ ራሱ ለማድረግ የአመታት እቅድ ነበረው…ያ ቀን እስኪደርስ በመመኘት ብዙ ቀን እንቅልፍ አጥቶል፡፡ በስንት ጣር ቀኑ ሲደርስ ግን እናቷ ያልጠበቀውን ዱብ እዳ ነገሩት፡፡እሱ እንደውም ይሰጋ የነበረው እንዲህ አይነት ነገር ተፈጥሮ ከሰሎሜ ፍቅር ይነጥለኛል ብሎ ሳይሆን ከአስካለ ጋር የነበረው የድብቅ ፍቅር ሰሎሜ ጆሮ ገብቶ እሷን ያሳጣኝ ይሆን ብሎ ነበር፡፡
ግን ይሄው ጨርሶ ባልጠበቀው መንገድ አሳዳጊ እናቱ እቴቴ እሱና ሰሎሜ በእህት እና ወንድም ስሌት እንዲቀጥሉ እንጂ ፍቅር የሚባል ነገር በመሀከላቸው እንዲበቅል ምንም ፍላጎት እንደሌላቸውና እንደውም እስከሞት ሚያደርስ ሀዘን ላይ እንደሚጥላቸው ግልፅ ባለ አማርኛ ነገርውታል፡፡
እሱ ብቻ ሳይሆን የገዛ ጓደኞቹ አላዛርና ሁሴንም እንደሚያፈቅሯትን በቅርብ በማንኛውም ጊዜ ፍቅራቸውን እንደሚናዘዙላት ያውቃል፡፡ለዚህ ቃል ኪዳን አላቸው፡፡ሶስቱም እሷን እንደሚያፈቅሮት ስለሚያውቁና እርስ በርስም ለዘመናት ሲነጋገሩና ሲወያዩ በመኖራቸው…‹‹.ስንጠይቃት ለየት ያለ ዝግጅት አዘጋጅተን..ሶስታችንም በአንድ ቃል..ሰሎሜ እኛ ሶስቱ ጓደኞችሽ አንቺን ከልጅነታችን ጀምሮ እናፈቅርሻለኝ… ሶስታችንም የእኛ እንድትሆኚ እንፈልጋለን፡፡አንቺ ከሶስታችንን ማንን ትመርጫለሽ…?በውሳኔሽ እንስማማለን፡፡አስበሽበት ከሶስታችን ማንኛችንን እንደምትመርጪ አሳውቂን ››ብለው ሰርፕራይዝ ሊያደርጓትና የመምረጡን እድል ለእሷ ሊሰጡ ገና ዘጠነኛ ክፍል እያሉ ነበር ቃል የተገባቡት፡፡
እና ከእቴቴ ጋር ከማውራቱ ከሳምንት በፊት በሁሴን ሽኝት ላይ ይሄንን ጉዳይ አንስተው ደግሞው ተነጋገርውበት ነበር፡፡ሁሴንም‹‹በቃ አንድ ሴሚስተር ተምሬ ከጨረስኩ በኃላ በሴሚስተር ዝግ ስመጣ እንደተባባልነው እናዳርጋለን›› ብሏቸዋል…እነሱም በሀሳቡ ተስማምተው ነበር፡፡ እስከዛ ማንም አፈቅርሻለው ብሎ እንዳይነግራት ተማምለው ከእንደገና ቃላቸውን አድሰው ነበር፡፡እና በዚህ ሁሉ ውይይትና ንግግር ሰሎሜ አሱን እንደምትመርጥ ከእነሱ በላይ ሰባና ሰማኒያ ፐርሰንት እድል እንዳለው ያምን ነበር..እንደዛ እንዲያስብ ያደረገው ደግሞ ከጓደኝነታቸውም በላይ እንደእህትና ወንድም አንድ ቤት በመኖራቸው..ቀን ብቻ ሳይሆን ምሽትም ለሊትም አንድ ቤት ውስጥ ስለሚሆኑ …ታፋው ላይ ያለውን ጠባሳ ስለምታውቅና ከጡቷ ዝቅ ብሎ ያለውን የማሪያም ስሞሽ ሰልሚያውቅ…ጭምር ነበር የእሷ ተመራጭ እሱ እንደሚሆን እርግጠኛ የሆነው፡፡
👍68❤11
ቢሆንም አለማየሁ ከእዛ ግሩፕ ሳይወድ በግድ እየመረረውም መገንጠል እንዳለበት ወሰነ…ያንን ለማድረግ ደግሞ ከዛን በኃላ ከእሷ ጋር በአንድ ቤት ውስጥ እየኖረ አብሯት እየወጣ እየገባ መጪዎቹን ሶስት አራት አመታት ማሳለፍ የማይታሰብ ሸክም ነበር የሆነበት….ከዛ ቤት ወጥቶ ደግሞ በዛ ሰፈርም ሆነ በከተማው መኖር አይችልም..አንደዛ ማድረግ ለአመታት ለእሱ ሲሉ የከፈሉለትን መስዋእትነትና የዋሉለትን ውለታ እንደመካድ ነው የሚሆንበት፡፡እና ከዚያ ስፍራ በሰላም ድምፅን ሳያሰማ ሹልክ ብሎ የሚጠፋበትን መንገድ ማሰላሰል ጀመረ…፡፡መጀመሪያ ወደውጭ መሰደድ የሚል ሀሳብ ነበር ብልጭ ያለለት…ከሀገሩም ከፍቅሩም እስከወዲያኛው መሸሸ..ለዚህ ጉዳይ ሲሯሯጥ ድንገት ለፖሊስ በምክትል መቶ ሀለቅነት ማዕረግ አሰልጥኖ ለማስመረቅ የወጣ መሳታወቂያ አነበበ…ወዲያው መረጃዎቹን ሰበሰበና ሄዶ ተመዘገበ…
የትምህርት ማስረጃው ብቻ ሳይሆን የእድሜው ለጋነትና ፈረጣማ የሰውነት አቋሙም የሰጠ ስለሆነ በቀላሉ ማጣሪያውን አለፈ፡፡
ከዛ ከእናቱ በውርስ ካገኛቸው ጌጣጌጦች ውስጥ አንድን ሀብል አነሳና ከአጭር መልእክት ጋር ለሰሎሜ ትቶላት ወደፖሊስ ማሰልጠኛ ተቋም ገባ…
ማስታወሻው ‹‹…ይሄ ከእናቴ የተሰጠኝ ማስታወሻነው..እኔ ደግሞ ለአናቺ ሰጠሁሽ..እቴቴን ተንከባከቢያት እሺ…በዚህ ሁኔታ ስለተለየሁሽ አዝናለሁ…እህቴ አንቺንም ሆነ እቴቴን በጣም ነው የምወዳቸሁ ››
ይላል..፡፡ሰሎሜ ማስታወሻውን ስታነብ ሰማይ ምድሩ ነው የተገለባበጠባት‹‹እንዴት እንዲህ አይነት ውሳኔ ወሰነ…?እንዴት አስቻለው?ምን አድርጌ ነው ያስቀየምኩት?ነው ከእቴቴ ጋር ተጣልቶ ይሆን?››በእነዚህና በርካታ ጥያቄዎች እራሷን ስታስጨንቅ ከረመች…ከእሷ የተለየ የሚውቁት ነገር ካለ ብላ እናቷንና አላዛርን በተደጋጋሚ ጊዜ በጥያቄ ብታጣድፍቸውም ጠብ የሚል መልስ ማግኘት አልቻለችም፡፡ስልኩ ላይ ደጋግማ ብትደውልም ሊያነሳላት አልፈቀደም፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ZOO አዲሱ ፕሮጀክት... 16 ቀን ብቻ ቀርቶታል ቢያንስ ገባ ብላችሁ እዩት አጭር ግዜ ነው የቀረው..ይመቻቹ
ለመጀመር 🦒👇
t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref630645014
የትምህርት ማስረጃው ብቻ ሳይሆን የእድሜው ለጋነትና ፈረጣማ የሰውነት አቋሙም የሰጠ ስለሆነ በቀላሉ ማጣሪያውን አለፈ፡፡
ከዛ ከእናቱ በውርስ ካገኛቸው ጌጣጌጦች ውስጥ አንድን ሀብል አነሳና ከአጭር መልእክት ጋር ለሰሎሜ ትቶላት ወደፖሊስ ማሰልጠኛ ተቋም ገባ…
ማስታወሻው ‹‹…ይሄ ከእናቴ የተሰጠኝ ማስታወሻነው..እኔ ደግሞ ለአናቺ ሰጠሁሽ..እቴቴን ተንከባከቢያት እሺ…በዚህ ሁኔታ ስለተለየሁሽ አዝናለሁ…እህቴ አንቺንም ሆነ እቴቴን በጣም ነው የምወዳቸሁ ››
ይላል..፡፡ሰሎሜ ማስታወሻውን ስታነብ ሰማይ ምድሩ ነው የተገለባበጠባት‹‹እንዴት እንዲህ አይነት ውሳኔ ወሰነ…?እንዴት አስቻለው?ምን አድርጌ ነው ያስቀየምኩት?ነው ከእቴቴ ጋር ተጣልቶ ይሆን?››በእነዚህና በርካታ ጥያቄዎች እራሷን ስታስጨንቅ ከረመች…ከእሷ የተለየ የሚውቁት ነገር ካለ ብላ እናቷንና አላዛርን በተደጋጋሚ ጊዜ በጥያቄ ብታጣድፍቸውም ጠብ የሚል መልስ ማግኘት አልቻለችም፡፡ስልኩ ላይ ደጋግማ ብትደውልም ሊያነሳላት አልፈቀደም፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ZOO አዲሱ ፕሮጀክት... 16 ቀን ብቻ ቀርቶታል ቢያንስ ገባ ብላችሁ እዩት አጭር ግዜ ነው የቀረው..ይመቻቹ
ለመጀመር 🦒👇
t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref630645014
👍50❤5
#የጣት_ቁስል
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
አይንሽን ላፈር
አይ! ሰው ለሰው ሞት አነሰው ብላ የተረተችው ቀበሮ ወዳም አይደለም፡፡ ለካ ለሁሉም የሚተረትለት ችግሩ በቤቱ ሲደርስበት ኖሯል፡፡ ለነሱ ብዬ ስሜ በማንም አፈኛ በየገብያውና በየቤቱ ይነሳል፡፡ እቤት ተዘፍዝፋ ባሏ ዲቃላ ያንጠባጥባል፡፡ ምን አይነት ግፍንት ነች እየተባልኩ የማንም መሳቂያና መተረቻ ልሁን? ከሰውም ጋር ባይሆንም ከራሷ ሃሳብ ጋር ያወራችው ነበር ፡፡
ስሙን ሳነሳሳና ሳማው መጣ እንዴ? ከውጭ በኩል አበበች የሚል የወንድ ድምፅ ሰምታ ተመስገን መስሏት ነበር፡፡ ከተቀመጠችበት ተነስታ ወጣች፡፡
ግን ተመስገን ሳይሆን ወላጅ አባቷ አቶ አሸናፊ ነበር፡፡
"ደህና አረፈዳችሁ"? አለ ፤ አቶ አሸናፊ፡፡
"እግዚአብሔር ይመስገን ደህና አረፈድህ አባባ ፤ ግባ ወደ ቤት" አለች፡፡
ወደ እቤት እየገቡ "ያሬድ የለም እንዴ"? አለ፡፡
"የለም፤ በጥዋት መጣሁ ብሎኝ እንደ ሄደ አልተመለሰም፡፡ የሄደበትንም አልነገረኝም፡፡ ምነው ደህና አይደለህም?፡፡
"እኔስ ደህናነኝ፡፡ ከብቶቹ እፀሃይ ላይ ታስረው ሳይ ለምን አልፈታቸውም ብዬ ነው"፡፡
"እኔም ብዬ አሁን ነበር የሚበላ የሰጠኋቸው፡፡ ውሃ ጠምቷቸው ነው መሰለኝ አልበሉትም፡፡ እሱም ውሃ እንዳያጠጣቸው ብቅታውም ጠፋ፡፡ ወይ እቆያለሁ አጠጫቸው እንኳን አላለኝ፡፡ ቶሎ እንደሚመለስ ሰው ሳይነግረኝ መሔዱ አለች፡፡
"መቼ ጉዳይ ብሎ ነው፡፡ ከብት አጠጥቶ የሚያውቀው፡፡ አንዴ ነጋዴ ነኝ ፤ አንዴ ባለጉዳይ ነኝ
እያለ ፤ መንደር ለመንደርና ከተማ ለከተማ እያሽካካና እየዞረ አላት፡፡
"እንዴው እቤት ካለ ብዬ ነው እንጂ ለማጠጣቱማ አዲስ አይደለሁም፡፡ አሁን ለአንተ ቡና ላፍላና አጠጣቸዋለሁ፡፡
"እኔ ቡና አልጠጣም፡፡ አታፍሊ ፡፡
"ለምን አትጠጣም? ምነው ደህና አይደለህም? እንዴ አለችው፡፡ አባቷ ተኮሳትሮ መናገሩ አስፈርቷታል፡፡
አቶ አሸናፊ በሚወራው የሰፈር ወሬ ማንነቱን ያስደፈረው ይመስላል፡፡ ወደ ልጁ ቤት የመጣው እሳት ለብሶ እሳት ጎርሶ ለበጎ ሳይሆን ለነገር እንደመጣ በፊቱ ላይ የሚነበበው የመኮሳተር ምልክት የሚያስይ መሆኑ ጥርጥር የለውም ነበር፡፡
"አንቺ ወራዳ ፤ አንቺ ተዋርደሽ እኔንም አዋረድሽኝ፡፡ ባልሽ አንቺን የቤት ገረድ አድርጎ ዲቃላውን በሔደበት ይፈለፍላል፡፡ ከሰማሽ በኋላ፤ እንኳን ጥለሽ መምጣት አቅቶሽ ነው" አለ፡፡ በዱላ እንደ መምታት ያህል በሚሰማ ንግግር፡፡
አበበች የፈራችው አልቀረም፡፡ በትዳሯ ላይ እሳት ሲለኮስ ታያት፡፡ የአባቷ ንግግር ከያሬድ ጋር እንድትቀጥል የሚፈልግ አይመስልም፡፡ ለተመስገን እሽ ያለችበትን ቀን አምርራ ብትረግምም ያቺን ቀን ግን ተመልሳ ልታገኛት አልቻለችም፡፡ መልስ ሳትሰጥ አይኞቿ በእንባ ተሞሉ፡፡
"አሁን ምንድ ነው ሃሳብሽ ? የባልሽ ገረድ ሆኖ መቀጠል ይሻላል?፡፡ ወይስ ለቆ መውጣት ይሻላል?፡፡ መነፋረቁን ትተሸ ተናገሪ አለ፡፡ አሁንም ቁጣና ንዴት በተቀላቀለበት ንግግር፡፡
"አባባ የማታውቀው ነገር ስላለ እኮ ነው ብላ..
"የማላውቀው ምንድ ነው ባክሽ?፡፡ ከቄስ መልካሙ ልጅ ባልሽ መውለዱን ነው፤ የማላቀው? ወይስ በማንም ጨምላቃ አፍ በየቡና ቤቱ ላይ በአንች የተነሳ ስሜ መነሳቱን ነው የማላውቀው?፡፡ ለነገሩ እኔ የተዋረድኩት ዛሬ ሳይሆን አንቺን የወለድሁ ቀን ነው አላት፡፡
ሚስጥሩን ለአባቷ ለመንገር ብትፈልግም አባቷ ግን ምንም አይነት ምክንያት የሚቀበል አይደለም፡፡
"ትዳሬን እንዴት ባልሰራሁት ለቅቄ እሄዳለሁ?
ልጄን ያለ አባት ማሳደግ አልፈልግም፡፡ ነገ እውነቱ ሲወጣ ጥፋተኛ ማን እንደሆነ ያኔ ታውቃለህ አለች፡፡ ደፍራ በመናገሯ አይኑን ላለማየት ወደ መሬት አቀርቅራ፡፡
አቶ አሸናፊ የባሰ በንዴት ቆሽታቸው አረረ፡፡ አንች ወራዳ አታፍሪም ደግሞ ነገ እውነቱ ይወጣል ስትይኝ?፡፡ አንገታቸውን እየነቀነቁ አይ! አለመታደል ይሄ! ልክስክስ ባልሽ ካዋጣሽ ከዛሬ ጀምሮ! ልጄ! አይደለሽም፡፡ ብሞትም እንኳን ከመቃብሬ ላይ እንዳትቆሚ፡፡ ብሏት፤ የወለዳትን ልጅ ረግሞ እንዳልወለዳት ልጄ አይደለሽም ብሎ እያለቀሰች ትቷት ወደ ቤቱ ተመለሰ፡፡
ታዲያ አበበች ስታለቅስ አይን አይኗን እያዬ የሚቁለጨለጨው ልጇ ለተመለከተው ከሷ ለቅሶ ይልቅ የልጇ አይኖች ሲንከራተቱ ያስለቅሱ ነበር፡፡
"ምን ሆነሽ ነው የምታለቅሽው"? አለ ፤ ያሬድ፡፡ ባለቤቱን ጥዋት ትቷት ሲወጣ ደህና ብትሆንም ሲመለስ ግን እያለቀሰች ስላገኛት፡፡ በምን እንደምታለቅስ ግራ ገባው፡፡ ልጁን ከእቅፏ ላይ አንስቶ ታቀፈው፡፡ ባየው ነገር ሆዱ ባባ፡፡ ከየት መጣ ሳይባል እንባ ከአይኖቹ ተንጠባጠቡ፡፡
የተፈጠረውን ለማውቅ ደግሞ "ምንድ ነው የሆሽው? ለምን አትነግሪኝም? አለ ፤ እንደ መቆጣት ብሎ፡፡
አበበች እንባዋን እየጠራረገች አባባ አሁን መጥቶ ነበር አለች፡፡
"ታዲያ ምን አሉሽ ?፡፡
"ምን ይለኛል፡፡ ያው እየፈራን ላደረግነው ነገር አይንሽን ለአፈር አለኝ፡፡ አንቺ የባልሽ ገረድ ሆነሽ ባልሽ ዲቃላውን ይፈለፍላል፡፡ አሁን ባሌ ይሻለኛል ካልሽ ከዛሬ ጀምሮ ልጄ አይደለሽም፡፡ ብሞት እንኳን ከመቃብሬ ላይ እንዳትቆሚ ብሎኝ እያለቀስኩ አሁን ነው ጥሎኝ የወጣው፡፡
"ሚስጥሩን ነገርሻቸው እንዴ"?፡፡
"እኔ ልነግረው አስቤ ነበር፡፡ እሱ ግን የሚሰማኝ ስላልመሰለኝ አልነገርኩትም፡፡
"ድሮም እግዚአብሔርን ብለን እንጅ ይሄ እንደሚመጣ እያወቅን የገባንበት ነው፡፡ አሁን እውነቱ
እስከሚወጣ ድረስ የምናደርገው ምንም አይኖርም፡፡
ሚስጥሩ መውጣት ያለበት የእነሱም ቤተሰቦች የእኛም ቤተሰቦች ተሰብስበው ነው፡፡ እኔም ትላንትና አልነገርኩሽም እንጅ ከገበያ ስመጣ ወንድምሽ ከመንገድ አድፍጦ ሊገለኝ ሲል እሮጨ ነው ያመለጥኩት፡፡ ሁሉም ነገር ጥፋቱ የእኔ እስከሆነ ድረስ በእነሱ የምይዝባቸው ቂም የለኝም፡፡ ከአሁን በኋላ፤ እናትሽም ቢመጡም ሚስጥሩን እንዳትነግሪ፡፡ ምክንያቱም ወሬው በውጭ ከተወራ ተመስገንና እድላዊት ራሳቸውን ሊያጠፉ ይችላሉ፡፡ እነሱ ከሌሉ ሁሉም ነገር ጨለማ ለብሶ ሳይገለጥ ተዳፍኖ እንዳይቀር ጥንቃቄ ያስፈልገናል፡፡
ወዶዘማች
ወደ ጠጁ ቤቱ ጎራ አለ፡፡ አንድ ብርሌ ጠጅ አዘዘ፡፡ ሁለት አውቶቢስ አንድ ሚኒባስ ከላይዋ ላይ ድምፅ ማጉሊያ ጭና ከፊት ለፊት ቀድማ ትከንፋለች፡፡ የአስረስ ሽለላና ቀረርቶ በከፍተኛ ድምፅ ተለቋል፡፡ የአረርቲ ከተማን ከዳር እስከ ዳርም አናውጧታል፡፡ ታዲያ ሽለላና ቀረርቶው በጥቂቱ እንዲህ ይል ነበር፡፡
ኧረ ጎራው ኧረ መርዙ፤
ኧረ ጎራው ኧረ መርዙ፤
እንኳን በለው ብለው ልከው ሰደውት፤
ከወገብ ላይ ሆኖ ያኮራል ጥይት፡፡
ኧረ ገዳይ ኧረ ገዳይ፤
ከአፈሙዙ ዘቅዘቅ ከሰደፉ ቀና አድርገው የተኮሱ እንደሆን፤
ጥይት ሰው አይፈራም ምን ደንደሳም ቢሆን፡፡
ኧረ ገዳይ ኧረ ገዳይ፤
ዘሩ የመርዙ ትውልድ፤
አምሶ ይቀብራል እንደ እሳት ሰደድ፤
ኧረ ገዳይ ኧረ ገዳይ፤
ሀገሬ ኢትዮጵያ ኩሪ ይገባሻል፤
የማያስደፍሩ ጀግና ልጅ ወልደሻል፡፡
ኧረ ጎራው ኧረ መርዙ፤
አገሬን ኢትዮጵያ እሳት ይዞረዋል፤
ለመጥፋት ነው እንጅ ምን ይሻገረዋል፡፡
ገዳይ ኧረ ገዳይ፤
ዘራፍ የተጎረፈው በጠመንጃው ፊት ሰው የማያልፈው፤ ሳይነካኳቸው እየደረሱ ይመለሳሉ እየቀመሱ ፤
ታንክ ቢያሽካካ መድፍ ቢያጓራ፤
የሚጋፈጠው በሮ እንደ አሞራ፡፡….
ከአስረስ ሽለላና ቀረርቶ በተጨማሪ ጋዜጠኛ ገረመው ይታያል እሱም እንዲህ ይል ነበር፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
አይንሽን ላፈር
አይ! ሰው ለሰው ሞት አነሰው ብላ የተረተችው ቀበሮ ወዳም አይደለም፡፡ ለካ ለሁሉም የሚተረትለት ችግሩ በቤቱ ሲደርስበት ኖሯል፡፡ ለነሱ ብዬ ስሜ በማንም አፈኛ በየገብያውና በየቤቱ ይነሳል፡፡ እቤት ተዘፍዝፋ ባሏ ዲቃላ ያንጠባጥባል፡፡ ምን አይነት ግፍንት ነች እየተባልኩ የማንም መሳቂያና መተረቻ ልሁን? ከሰውም ጋር ባይሆንም ከራሷ ሃሳብ ጋር ያወራችው ነበር ፡፡
ስሙን ሳነሳሳና ሳማው መጣ እንዴ? ከውጭ በኩል አበበች የሚል የወንድ ድምፅ ሰምታ ተመስገን መስሏት ነበር፡፡ ከተቀመጠችበት ተነስታ ወጣች፡፡
ግን ተመስገን ሳይሆን ወላጅ አባቷ አቶ አሸናፊ ነበር፡፡
"ደህና አረፈዳችሁ"? አለ ፤ አቶ አሸናፊ፡፡
"እግዚአብሔር ይመስገን ደህና አረፈድህ አባባ ፤ ግባ ወደ ቤት" አለች፡፡
ወደ እቤት እየገቡ "ያሬድ የለም እንዴ"? አለ፡፡
"የለም፤ በጥዋት መጣሁ ብሎኝ እንደ ሄደ አልተመለሰም፡፡ የሄደበትንም አልነገረኝም፡፡ ምነው ደህና አይደለህም?፡፡
"እኔስ ደህናነኝ፡፡ ከብቶቹ እፀሃይ ላይ ታስረው ሳይ ለምን አልፈታቸውም ብዬ ነው"፡፡
"እኔም ብዬ አሁን ነበር የሚበላ የሰጠኋቸው፡፡ ውሃ ጠምቷቸው ነው መሰለኝ አልበሉትም፡፡ እሱም ውሃ እንዳያጠጣቸው ብቅታውም ጠፋ፡፡ ወይ እቆያለሁ አጠጫቸው እንኳን አላለኝ፡፡ ቶሎ እንደሚመለስ ሰው ሳይነግረኝ መሔዱ አለች፡፡
"መቼ ጉዳይ ብሎ ነው፡፡ ከብት አጠጥቶ የሚያውቀው፡፡ አንዴ ነጋዴ ነኝ ፤ አንዴ ባለጉዳይ ነኝ
እያለ ፤ መንደር ለመንደርና ከተማ ለከተማ እያሽካካና እየዞረ አላት፡፡
"እንዴው እቤት ካለ ብዬ ነው እንጂ ለማጠጣቱማ አዲስ አይደለሁም፡፡ አሁን ለአንተ ቡና ላፍላና አጠጣቸዋለሁ፡፡
"እኔ ቡና አልጠጣም፡፡ አታፍሊ ፡፡
"ለምን አትጠጣም? ምነው ደህና አይደለህም? እንዴ አለችው፡፡ አባቷ ተኮሳትሮ መናገሩ አስፈርቷታል፡፡
አቶ አሸናፊ በሚወራው የሰፈር ወሬ ማንነቱን ያስደፈረው ይመስላል፡፡ ወደ ልጁ ቤት የመጣው እሳት ለብሶ እሳት ጎርሶ ለበጎ ሳይሆን ለነገር እንደመጣ በፊቱ ላይ የሚነበበው የመኮሳተር ምልክት የሚያስይ መሆኑ ጥርጥር የለውም ነበር፡፡
"አንቺ ወራዳ ፤ አንቺ ተዋርደሽ እኔንም አዋረድሽኝ፡፡ ባልሽ አንቺን የቤት ገረድ አድርጎ ዲቃላውን በሔደበት ይፈለፍላል፡፡ ከሰማሽ በኋላ፤ እንኳን ጥለሽ መምጣት አቅቶሽ ነው" አለ፡፡ በዱላ እንደ መምታት ያህል በሚሰማ ንግግር፡፡
አበበች የፈራችው አልቀረም፡፡ በትዳሯ ላይ እሳት ሲለኮስ ታያት፡፡ የአባቷ ንግግር ከያሬድ ጋር እንድትቀጥል የሚፈልግ አይመስልም፡፡ ለተመስገን እሽ ያለችበትን ቀን አምርራ ብትረግምም ያቺን ቀን ግን ተመልሳ ልታገኛት አልቻለችም፡፡ መልስ ሳትሰጥ አይኞቿ በእንባ ተሞሉ፡፡
"አሁን ምንድ ነው ሃሳብሽ ? የባልሽ ገረድ ሆኖ መቀጠል ይሻላል?፡፡ ወይስ ለቆ መውጣት ይሻላል?፡፡ መነፋረቁን ትተሸ ተናገሪ አለ፡፡ አሁንም ቁጣና ንዴት በተቀላቀለበት ንግግር፡፡
"አባባ የማታውቀው ነገር ስላለ እኮ ነው ብላ..
"የማላውቀው ምንድ ነው ባክሽ?፡፡ ከቄስ መልካሙ ልጅ ባልሽ መውለዱን ነው፤ የማላቀው? ወይስ በማንም ጨምላቃ አፍ በየቡና ቤቱ ላይ በአንች የተነሳ ስሜ መነሳቱን ነው የማላውቀው?፡፡ ለነገሩ እኔ የተዋረድኩት ዛሬ ሳይሆን አንቺን የወለድሁ ቀን ነው አላት፡፡
ሚስጥሩን ለአባቷ ለመንገር ብትፈልግም አባቷ ግን ምንም አይነት ምክንያት የሚቀበል አይደለም፡፡
"ትዳሬን እንዴት ባልሰራሁት ለቅቄ እሄዳለሁ?
ልጄን ያለ አባት ማሳደግ አልፈልግም፡፡ ነገ እውነቱ ሲወጣ ጥፋተኛ ማን እንደሆነ ያኔ ታውቃለህ አለች፡፡ ደፍራ በመናገሯ አይኑን ላለማየት ወደ መሬት አቀርቅራ፡፡
አቶ አሸናፊ የባሰ በንዴት ቆሽታቸው አረረ፡፡ አንች ወራዳ አታፍሪም ደግሞ ነገ እውነቱ ይወጣል ስትይኝ?፡፡ አንገታቸውን እየነቀነቁ አይ! አለመታደል ይሄ! ልክስክስ ባልሽ ካዋጣሽ ከዛሬ ጀምሮ! ልጄ! አይደለሽም፡፡ ብሞትም እንኳን ከመቃብሬ ላይ እንዳትቆሚ፡፡ ብሏት፤ የወለዳትን ልጅ ረግሞ እንዳልወለዳት ልጄ አይደለሽም ብሎ እያለቀሰች ትቷት ወደ ቤቱ ተመለሰ፡፡
ታዲያ አበበች ስታለቅስ አይን አይኗን እያዬ የሚቁለጨለጨው ልጇ ለተመለከተው ከሷ ለቅሶ ይልቅ የልጇ አይኖች ሲንከራተቱ ያስለቅሱ ነበር፡፡
"ምን ሆነሽ ነው የምታለቅሽው"? አለ ፤ ያሬድ፡፡ ባለቤቱን ጥዋት ትቷት ሲወጣ ደህና ብትሆንም ሲመለስ ግን እያለቀሰች ስላገኛት፡፡ በምን እንደምታለቅስ ግራ ገባው፡፡ ልጁን ከእቅፏ ላይ አንስቶ ታቀፈው፡፡ ባየው ነገር ሆዱ ባባ፡፡ ከየት መጣ ሳይባል እንባ ከአይኖቹ ተንጠባጠቡ፡፡
የተፈጠረውን ለማውቅ ደግሞ "ምንድ ነው የሆሽው? ለምን አትነግሪኝም? አለ ፤ እንደ መቆጣት ብሎ፡፡
አበበች እንባዋን እየጠራረገች አባባ አሁን መጥቶ ነበር አለች፡፡
"ታዲያ ምን አሉሽ ?፡፡
"ምን ይለኛል፡፡ ያው እየፈራን ላደረግነው ነገር አይንሽን ለአፈር አለኝ፡፡ አንቺ የባልሽ ገረድ ሆነሽ ባልሽ ዲቃላውን ይፈለፍላል፡፡ አሁን ባሌ ይሻለኛል ካልሽ ከዛሬ ጀምሮ ልጄ አይደለሽም፡፡ ብሞት እንኳን ከመቃብሬ ላይ እንዳትቆሚ ብሎኝ እያለቀስኩ አሁን ነው ጥሎኝ የወጣው፡፡
"ሚስጥሩን ነገርሻቸው እንዴ"?፡፡
"እኔ ልነግረው አስቤ ነበር፡፡ እሱ ግን የሚሰማኝ ስላልመሰለኝ አልነገርኩትም፡፡
"ድሮም እግዚአብሔርን ብለን እንጅ ይሄ እንደሚመጣ እያወቅን የገባንበት ነው፡፡ አሁን እውነቱ
እስከሚወጣ ድረስ የምናደርገው ምንም አይኖርም፡፡
ሚስጥሩ መውጣት ያለበት የእነሱም ቤተሰቦች የእኛም ቤተሰቦች ተሰብስበው ነው፡፡ እኔም ትላንትና አልነገርኩሽም እንጅ ከገበያ ስመጣ ወንድምሽ ከመንገድ አድፍጦ ሊገለኝ ሲል እሮጨ ነው ያመለጥኩት፡፡ ሁሉም ነገር ጥፋቱ የእኔ እስከሆነ ድረስ በእነሱ የምይዝባቸው ቂም የለኝም፡፡ ከአሁን በኋላ፤ እናትሽም ቢመጡም ሚስጥሩን እንዳትነግሪ፡፡ ምክንያቱም ወሬው በውጭ ከተወራ ተመስገንና እድላዊት ራሳቸውን ሊያጠፉ ይችላሉ፡፡ እነሱ ከሌሉ ሁሉም ነገር ጨለማ ለብሶ ሳይገለጥ ተዳፍኖ እንዳይቀር ጥንቃቄ ያስፈልገናል፡፡
ወዶዘማች
ወደ ጠጁ ቤቱ ጎራ አለ፡፡ አንድ ብርሌ ጠጅ አዘዘ፡፡ ሁለት አውቶቢስ አንድ ሚኒባስ ከላይዋ ላይ ድምፅ ማጉሊያ ጭና ከፊት ለፊት ቀድማ ትከንፋለች፡፡ የአስረስ ሽለላና ቀረርቶ በከፍተኛ ድምፅ ተለቋል፡፡ የአረርቲ ከተማን ከዳር እስከ ዳርም አናውጧታል፡፡ ታዲያ ሽለላና ቀረርቶው በጥቂቱ እንዲህ ይል ነበር፡፡
ኧረ ጎራው ኧረ መርዙ፤
ኧረ ጎራው ኧረ መርዙ፤
እንኳን በለው ብለው ልከው ሰደውት፤
ከወገብ ላይ ሆኖ ያኮራል ጥይት፡፡
ኧረ ገዳይ ኧረ ገዳይ፤
ከአፈሙዙ ዘቅዘቅ ከሰደፉ ቀና አድርገው የተኮሱ እንደሆን፤
ጥይት ሰው አይፈራም ምን ደንደሳም ቢሆን፡፡
ኧረ ገዳይ ኧረ ገዳይ፤
ዘሩ የመርዙ ትውልድ፤
አምሶ ይቀብራል እንደ እሳት ሰደድ፤
ኧረ ገዳይ ኧረ ገዳይ፤
ሀገሬ ኢትዮጵያ ኩሪ ይገባሻል፤
የማያስደፍሩ ጀግና ልጅ ወልደሻል፡፡
ኧረ ጎራው ኧረ መርዙ፤
አገሬን ኢትዮጵያ እሳት ይዞረዋል፤
ለመጥፋት ነው እንጅ ምን ይሻገረዋል፡፡
ገዳይ ኧረ ገዳይ፤
ዘራፍ የተጎረፈው በጠመንጃው ፊት ሰው የማያልፈው፤ ሳይነካኳቸው እየደረሱ ይመለሳሉ እየቀመሱ ፤
ታንክ ቢያሽካካ መድፍ ቢያጓራ፤
የሚጋፈጠው በሮ እንደ አሞራ፡፡….
ከአስረስ ሽለላና ቀረርቶ በተጨማሪ ጋዜጠኛ ገረመው ይታያል እሱም እንዲህ ይል ነበር፡፡
👍52❤11
"ሃገራችን ኢትዮጵያን ጥንት አባቶቻችን ፣ የፖርቹጋልንና የጣሊያን ወረራ ያለ ዘመናዊ መሳሪያ ፣ በጦር ፣ በጎራዴ ፣ ተዋግተው ማንነታችንንና ሉዓላዊነታችንን አስከብረዋል፡፡
ዛሬ ደግሞ የመቃብር አፈራቸው እንኳን ሳይሟሽሽ እብሪተኛው የሻቢያ ጠላት ትላንት ከጓዳችን እንዳልወጣ ሉዓላዊነታችንን ለመድፈር ጦርነት አውጆብናል፡፡ እንዴት! የጀግና መፍለቂያ ኢትዮጵያን የመሰለች ሃገርን ይዘን እንደፈራለን?፡፡ እንኳን ዘመናዊ መሳሪያ ታጥቀን፤ ገና ከሩቅ እንደካሜራ አጉልቶ የሚያሳይ መሪ ይዘን ትጥቃችን ሳይላላ ለመጣብን ጠላት በድንጋይ በዱላ….
የአስረስ ሽለላላ ፣ ቀረርቶ እና የጋዜጠኛ ገረመው ይታያል እልህና ቁጭት የተቀላቀለበት የቅስቀሳ ንግግር እንኳን ቆሞ ለሚንቀሳቀስ ኢትዮጵያዊ አይደለም በእናታቸው መሀፀን ውስጥ ሆነው ለመውጣት የሚፈራገጡ ህፃናትና ከመቃብር ሙታንንም ይቀሰቅስ ነበር፡፡
ሽለላውና ቀረርቶው ልቡን ለሁለት ከፋፍሎት ግራ ተጋብቷል፡፡ ባለቤቱና ልጁን ያለ ዘመድና ያለ አሳዳጊ የቀሩ መሰለው፡፡ የያዛትን አንድ ብርሌ ጠጅ ጨለጣት፡፡ አስተናጋጁን ድገመኝ እስቲ፡፡ ከጠጡ አራት ከመቱም አናት፡፡ እንደሚለው የምንጃር ልጅ አባባል፡፡ አራት እንኳን ባልጠጣም ለጥሩም ለክፉም አንድ አይጠጣምና ሁለት ላድርገው አለ ፤ ያሬድ፡፡ ጠጁን አስደገመ፡፡ ጎንጨትም አለው፡፡ ሃሳቡ ሁሉ ተምታቶበታል፡፡ መወሰን አልቻለም፡፡
"በህይወት እያለሁ አገሬ ኢትዮጵያን ማነው የሚነካት የለም ፡፡ ንብረትና ልጆቸን ነገ አገኛቸዋለሁ፡፡ ከተሰዋሁም ለሃገሬ ነው፡፡ እኔ እንኳን ብሞት ስሜ እስከ ዘላለም አይሞትም፡፡ እየሸለሉና እየፎከሩ አንደኛው አውቶቢስ ውስጥ ዘለው ገቡ፡፡ ከጠጁ ቤት ነበር፡፡ በግምት አንድ ሃምሳ ዓመት ገደማ የሚሆናቸው ሽማግሌ ናቸው ዘለው የገቡት፡፡
እኔስ ከማን አንሳለሁ ኢትዮጵያዊ አይደለሁም አለ በውስጡ፡፡ የያዘውን ጠጅ ከብርሌው ውስጥ አልጨረሰም፡፡ ተነሳ እናት አገሩን ለማስከበር ኢትዮጵያዊነት ክብሩ ቀሰቀሰው፡፡ ኢትዮጵያዊነት ከምንም በላይ ሆነበት፡፡ አውቶቢሱ ሞልቶ ተጨናንቋል ፡፡ እንደ ምንም ተገፋፍቶ ወደ ባሱ ገባ፡፡ ጉዞውም ወደ ጎጃም ብርሸለቆ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ት/ቤት ሆነ፡፡
ታዲያ ባጋጣሚ ነበር፡፡ ከአጎቱ ልጅ ጋር ገበያ እንደሄዱ ወደ ቤታቸው ለመመለስ የገዙትን እቃ አህያ ላይ ከጫኑ በኋላ፤ ያሬድ እቃ እረስቶ ወደ ገበያ እንደተመለሰ በዛው ወዶ ዘማች የገባው፡፡
በጎጃም ብርሸለቆ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ት/ቤት ለሶስት ወር ስልጠና ሰልጥኖ ተመረቀ፡፡ ማሰልጠኛ ት/ቤቱ ባወጣው ምደባ መሰረት በምዕራብ ትግራይ ፣ በ108ኛ ኮር ፣ በ22ኛ ንስር ክ/ጦር ፣ በ2ኛ ብርጌድ ፣ በ4ኛ ሻለቃ በ3ኛ ሻምበል ፣ በ2ኛ የመቶ እና በ4ኛ ቲም በ1992 ዓ/ም መስከረም ሰባት ቀን
አዲ ሃኪም የሚባል ቦታ ከነባር ታጋይ ሰራዊቶች ጋር የተቀላቀለው፡፡
አዲስ የገቡ የሰራዊት አባላትን ከነባር ሰራዊት ጋር ለማዋሃድ ተጨማሪ የውጊያ ልምምድ ማድረግ ወታደራዊ ሳይንስ ነው፡፡
ያሬድ የብሬን እረዳት ሆኖ ተመደበ፡፡
ከአንድ ሳምንት በኋላ፤ ከአዲ ሃኪም ተነስተው ወደ ደምበ ጨፈቃ ተጓዙ፡፡ ለሁለት ወር ከ15ቀን ከፍተኛ የስልጠና ልምምድ ተደረገ፡፡ ከደምበ ጨፈቃ ወደ አፅርጋ በመጓዝ ለውጊያ የሚያበቃቸውን የመጨረሻ የስልት ልምምድ ተደርጎ አሁንም ከአፅርጋ ወደ ዛግር አቀኑ፡፡ ለተወሰነ ቀን እረፍትና ለውጊያ የሚያስፈልጉ ማቴሪያሎችን አዘጋጁ፡፡
በ1992 ዓ/ም ግንቦት ሁለት ቀን እብሪተኛውን የሻቢያን ጠላት ለማጥቃት ከዛግር ተነስተው ጉዞ ወደ ትኩል ተጀመረ፡፡
ግንቦት ሶስት ቀን 1992 ዓ/ም መረብን ሳይሻገሩ ማይ አባይ በሚባል ወንዝ ላይ ተጉዘው አረፉ፡፡ መረብን ተሻግረው ትኩል ላይ ለሚደረገው የማጥቃት ውጊያ ከሌሊቱ 10 ሰዓት እንደሆነ ለሃይል አመራሮች ተነገረ፡፡ የውጊያ ሰዓት እስከሚደርስም ቦታ ቦታቸውን ይዘው እንዲጠብቁ በአራተኛ ሻለቃ ዋና አዛዥ ቀጭን ትእዛዝ ተሰጠ፡፡
ጉዞው አድክሞታል፡፡ በሃሳብ ሰመመን ከባለቤቱና ልጁ ጋር ቅልጥ ያለ ጭዋታ ይዟል፡፡ ምን እንደተባለ አልሰማም፡፡ ያሬድ ከሄደበት የሃሳብ ሰመመን ባነነ፡፡ ግራና ቀኝ ተመለከተ፡፡ ከስሩ የተቀመጡት ሌላ አሃድ ናቸው፡፡ በድንጋጤ ተደናበረ፡፡ ተነስቶ እየተደናበረ ሲሮጥ ሃይሏ አገኛት፡፡ ጋንታ መሪውና ቲም መሪው የት ሄደህ ነው እያሉ ጮሁበት፡፡ ያሬድ ግን በድንጋጤ የተነሳ የጮሁበት አይደለም የተናገሩት አልመሰለውም ነበር፡፡
1992 ዓ/ም ግንቦት ሶስት ቀን ከምሽቱ አምስት ሰዓት የጀመረ ዝናብ ከፍተኛ ጎርፍና ንፋስ እየቀላቀለ ሳያባራ ለአራት ሰዓታት ያክል ዘነበባቸው፡፡ ሌሊት 10 ሰዓት ሬድዮ አመራሮች ተገናኙ፡፡ ማታ በተሰጠው የውጊያ ትእዛዝ መሰረት ጉዞዋቸውን የሻቢያ ጠላት መሽጎበት ወደሚገኘው ትኩል አቀኑ፡፡
ሲዘንብ ያደረው ዝናብ መረብን አፍ እስከ አፍንጫው ሞልቷል፡፡ ሁለተኛ የሻቢያ ጠላት ሆኗል፡፡ ከግራ እና ቀኝ እየተላተመ ይደነፋል፡፡ ለመሻገር የሚያስጠጋ አይመስልም፡፡
የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች አንተን ፈርተንማ ግዳጃችን አይደናቀፍም፡፡ ብለው ተመሙ፡፡ ለመሻገር ከመረብ ጋር ግብግብ እና ትንቅንቅ ተያያዙት፡፡
የመረብ የውሃ ሙላት የደነፋው አልቀረም፡፡ አንድ ሰራዊት ወሰደ፡፡ ሁለት ሠራዊቶችን ያሬድን ጨምሮ አፈሩን ፣ አሸዋውን እና አንፎርሻውን ተግተው በዋናተኞች ጥረት ህይወታቸው ተረፈ፡፡
በታቀደው መሰረት የትኩል የማጥቃት ውጊያ ከሌሊቱ አስር ሰዓት ከተባለው ትንሽ ዘግይቶ 10፡3ዐ ላይ ከፍተኛ የማጥቃት ፍልሚያ ተጀመረ፡፡
የተጀመረው ውጊያ እስከ ቀኑ 10 ሰዓት ሳያቋርጥ ተካሄደ፡፡ ከፍተኛ መስዋትነት ተከፈለ፡፡ በበላይ ትዕዛዝ መሰረት ቦታ ለመያዝ ማፈግፈግ ተደረገ፡፡ የያሬድ ተኳሽ የነበረው ብሩኬ በጠላት ጥይት ተመትቶ በጠላት መሬት ላይ ወድቋል፡፡ ብሩኬን ከወደቀበት ለማምጣት ወደ ኋላ፤ ተመለሰ ፡፡
የብሩኬን አስከሬን ተሸክሞ ባለው በሌለው አቅም ከጠላት መሬት ይዞ ለመውጣት ሞከረ፡፡ ግን አልቻለም፡፡ ወደ ወገን መሬት ሳይገባ በጠላት ጥይት ተመቶ ወደቀ፡፡
በዛን ጊዜ በጠላት መሬት ላይ ተመቶ የወደቀን ለማንሳት የጠላት የተኩስ ሃይል አይሏል፡፡ እረዳት እና ተኳሽ ተመተው ከወደቁበት ሳይነሱ ሰዓታት ተቆጠሩ፡፡ የጠላት ተኩስ ጋብ አለ፡፡ ቀኑ መሸ፡፡ ተራውን ለምሽት ለቀቀ፡፡
የቆሰሉ እና ህይወታቸው ያለፈ የሰራዊት አባላትን ጨለማውን ተገን በማድረግ ተመተው ከወደቁበት ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ተነሱ፡፡
ህይወታቸው ያለፈና የቆሰሉ ሰራዊቶች በተመደቡ አግላዮች እየተለዩ የቆሰሉት ወደ ህክምና ሲወሰዱ ለእናት ሃገራቸው የተሰውትን ለመቅበር ወደ ተመረጠ ቦታ ተወሰዱ፡፡
ያሬድ በጥይት ተመቶ ለብዙ ሰዓታት ደም ፈሶታል፡፡ ከወደቀበት ቶሎ አልተነሳም፡፡ ሲነሳ የሞተ እንጂ ህይወቱ ያለ አይመስልም፡፡ ሊቀበሩ ወደ መቃብር ቦታ ከብሩኬ ጋር ተወሰደ፡፡ በደምና
በአቧራ ተጨመላልቋል፡፡ እየተንደፋራ አጓራ፡፡ ውሃ ውሃ ውሃ አለ፡፡ ተወራጨ ፣ ተፈራገጠ፡፡
አግላዮቹ የተማሰው ጉድጓድ ውስጥ ሊቀብሩት ተዘጋጅተዋል፡፡
ኧረ! አለ ፤ ነብሱ አልወጣችም! ተባባሉ፡፡ ከእነህይወቱ ሳይሞት ሊቀብሩት ከወሰዱት የመቃብር ጉድጓድ መለሱት፡፡ በፍጥነት ወደ ህክምና ተወሰደ፡፡
በትኩል የማጥቃት ውጊያ የተሰው የሻለቃዋ አመራሮች በጥቂቱ ፦
“ከ 3ኛ ሻ/ል፦ ፶/አ ቡህ በዛን ጊዜ የሻምበሏ ም/ አዛዥ የነበረ፡፡
፶/አ መላኩ በዛን ጊዜ የሻምበሏ ሎጀስቲክስ የነበረ”፡፡ “ከ4ኛ ሻ/ል፦ ፶/አ ተስፋየ ቡርሳ በዛን ጊዜ የሃይሏ ዋና አዛዥ የነበረ"፡፡
ዛሬ ደግሞ የመቃብር አፈራቸው እንኳን ሳይሟሽሽ እብሪተኛው የሻቢያ ጠላት ትላንት ከጓዳችን እንዳልወጣ ሉዓላዊነታችንን ለመድፈር ጦርነት አውጆብናል፡፡ እንዴት! የጀግና መፍለቂያ ኢትዮጵያን የመሰለች ሃገርን ይዘን እንደፈራለን?፡፡ እንኳን ዘመናዊ መሳሪያ ታጥቀን፤ ገና ከሩቅ እንደካሜራ አጉልቶ የሚያሳይ መሪ ይዘን ትጥቃችን ሳይላላ ለመጣብን ጠላት በድንጋይ በዱላ….
የአስረስ ሽለላላ ፣ ቀረርቶ እና የጋዜጠኛ ገረመው ይታያል እልህና ቁጭት የተቀላቀለበት የቅስቀሳ ንግግር እንኳን ቆሞ ለሚንቀሳቀስ ኢትዮጵያዊ አይደለም በእናታቸው መሀፀን ውስጥ ሆነው ለመውጣት የሚፈራገጡ ህፃናትና ከመቃብር ሙታንንም ይቀሰቅስ ነበር፡፡
ሽለላውና ቀረርቶው ልቡን ለሁለት ከፋፍሎት ግራ ተጋብቷል፡፡ ባለቤቱና ልጁን ያለ ዘመድና ያለ አሳዳጊ የቀሩ መሰለው፡፡ የያዛትን አንድ ብርሌ ጠጅ ጨለጣት፡፡ አስተናጋጁን ድገመኝ እስቲ፡፡ ከጠጡ አራት ከመቱም አናት፡፡ እንደሚለው የምንጃር ልጅ አባባል፡፡ አራት እንኳን ባልጠጣም ለጥሩም ለክፉም አንድ አይጠጣምና ሁለት ላድርገው አለ ፤ ያሬድ፡፡ ጠጁን አስደገመ፡፡ ጎንጨትም አለው፡፡ ሃሳቡ ሁሉ ተምታቶበታል፡፡ መወሰን አልቻለም፡፡
"በህይወት እያለሁ አገሬ ኢትዮጵያን ማነው የሚነካት የለም ፡፡ ንብረትና ልጆቸን ነገ አገኛቸዋለሁ፡፡ ከተሰዋሁም ለሃገሬ ነው፡፡ እኔ እንኳን ብሞት ስሜ እስከ ዘላለም አይሞትም፡፡ እየሸለሉና እየፎከሩ አንደኛው አውቶቢስ ውስጥ ዘለው ገቡ፡፡ ከጠጁ ቤት ነበር፡፡ በግምት አንድ ሃምሳ ዓመት ገደማ የሚሆናቸው ሽማግሌ ናቸው ዘለው የገቡት፡፡
እኔስ ከማን አንሳለሁ ኢትዮጵያዊ አይደለሁም አለ በውስጡ፡፡ የያዘውን ጠጅ ከብርሌው ውስጥ አልጨረሰም፡፡ ተነሳ እናት አገሩን ለማስከበር ኢትዮጵያዊነት ክብሩ ቀሰቀሰው፡፡ ኢትዮጵያዊነት ከምንም በላይ ሆነበት፡፡ አውቶቢሱ ሞልቶ ተጨናንቋል ፡፡ እንደ ምንም ተገፋፍቶ ወደ ባሱ ገባ፡፡ ጉዞውም ወደ ጎጃም ብርሸለቆ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ት/ቤት ሆነ፡፡
ታዲያ ባጋጣሚ ነበር፡፡ ከአጎቱ ልጅ ጋር ገበያ እንደሄዱ ወደ ቤታቸው ለመመለስ የገዙትን እቃ አህያ ላይ ከጫኑ በኋላ፤ ያሬድ እቃ እረስቶ ወደ ገበያ እንደተመለሰ በዛው ወዶ ዘማች የገባው፡፡
በጎጃም ብርሸለቆ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ት/ቤት ለሶስት ወር ስልጠና ሰልጥኖ ተመረቀ፡፡ ማሰልጠኛ ት/ቤቱ ባወጣው ምደባ መሰረት በምዕራብ ትግራይ ፣ በ108ኛ ኮር ፣ በ22ኛ ንስር ክ/ጦር ፣ በ2ኛ ብርጌድ ፣ በ4ኛ ሻለቃ በ3ኛ ሻምበል ፣ በ2ኛ የመቶ እና በ4ኛ ቲም በ1992 ዓ/ም መስከረም ሰባት ቀን
አዲ ሃኪም የሚባል ቦታ ከነባር ታጋይ ሰራዊቶች ጋር የተቀላቀለው፡፡
አዲስ የገቡ የሰራዊት አባላትን ከነባር ሰራዊት ጋር ለማዋሃድ ተጨማሪ የውጊያ ልምምድ ማድረግ ወታደራዊ ሳይንስ ነው፡፡
ያሬድ የብሬን እረዳት ሆኖ ተመደበ፡፡
ከአንድ ሳምንት በኋላ፤ ከአዲ ሃኪም ተነስተው ወደ ደምበ ጨፈቃ ተጓዙ፡፡ ለሁለት ወር ከ15ቀን ከፍተኛ የስልጠና ልምምድ ተደረገ፡፡ ከደምበ ጨፈቃ ወደ አፅርጋ በመጓዝ ለውጊያ የሚያበቃቸውን የመጨረሻ የስልት ልምምድ ተደርጎ አሁንም ከአፅርጋ ወደ ዛግር አቀኑ፡፡ ለተወሰነ ቀን እረፍትና ለውጊያ የሚያስፈልጉ ማቴሪያሎችን አዘጋጁ፡፡
በ1992 ዓ/ም ግንቦት ሁለት ቀን እብሪተኛውን የሻቢያን ጠላት ለማጥቃት ከዛግር ተነስተው ጉዞ ወደ ትኩል ተጀመረ፡፡
ግንቦት ሶስት ቀን 1992 ዓ/ም መረብን ሳይሻገሩ ማይ አባይ በሚባል ወንዝ ላይ ተጉዘው አረፉ፡፡ መረብን ተሻግረው ትኩል ላይ ለሚደረገው የማጥቃት ውጊያ ከሌሊቱ 10 ሰዓት እንደሆነ ለሃይል አመራሮች ተነገረ፡፡ የውጊያ ሰዓት እስከሚደርስም ቦታ ቦታቸውን ይዘው እንዲጠብቁ በአራተኛ ሻለቃ ዋና አዛዥ ቀጭን ትእዛዝ ተሰጠ፡፡
ጉዞው አድክሞታል፡፡ በሃሳብ ሰመመን ከባለቤቱና ልጁ ጋር ቅልጥ ያለ ጭዋታ ይዟል፡፡ ምን እንደተባለ አልሰማም፡፡ ያሬድ ከሄደበት የሃሳብ ሰመመን ባነነ፡፡ ግራና ቀኝ ተመለከተ፡፡ ከስሩ የተቀመጡት ሌላ አሃድ ናቸው፡፡ በድንጋጤ ተደናበረ፡፡ ተነስቶ እየተደናበረ ሲሮጥ ሃይሏ አገኛት፡፡ ጋንታ መሪውና ቲም መሪው የት ሄደህ ነው እያሉ ጮሁበት፡፡ ያሬድ ግን በድንጋጤ የተነሳ የጮሁበት አይደለም የተናገሩት አልመሰለውም ነበር፡፡
1992 ዓ/ም ግንቦት ሶስት ቀን ከምሽቱ አምስት ሰዓት የጀመረ ዝናብ ከፍተኛ ጎርፍና ንፋስ እየቀላቀለ ሳያባራ ለአራት ሰዓታት ያክል ዘነበባቸው፡፡ ሌሊት 10 ሰዓት ሬድዮ አመራሮች ተገናኙ፡፡ ማታ በተሰጠው የውጊያ ትእዛዝ መሰረት ጉዞዋቸውን የሻቢያ ጠላት መሽጎበት ወደሚገኘው ትኩል አቀኑ፡፡
ሲዘንብ ያደረው ዝናብ መረብን አፍ እስከ አፍንጫው ሞልቷል፡፡ ሁለተኛ የሻቢያ ጠላት ሆኗል፡፡ ከግራ እና ቀኝ እየተላተመ ይደነፋል፡፡ ለመሻገር የሚያስጠጋ አይመስልም፡፡
የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች አንተን ፈርተንማ ግዳጃችን አይደናቀፍም፡፡ ብለው ተመሙ፡፡ ለመሻገር ከመረብ ጋር ግብግብ እና ትንቅንቅ ተያያዙት፡፡
የመረብ የውሃ ሙላት የደነፋው አልቀረም፡፡ አንድ ሰራዊት ወሰደ፡፡ ሁለት ሠራዊቶችን ያሬድን ጨምሮ አፈሩን ፣ አሸዋውን እና አንፎርሻውን ተግተው በዋናተኞች ጥረት ህይወታቸው ተረፈ፡፡
በታቀደው መሰረት የትኩል የማጥቃት ውጊያ ከሌሊቱ አስር ሰዓት ከተባለው ትንሽ ዘግይቶ 10፡3ዐ ላይ ከፍተኛ የማጥቃት ፍልሚያ ተጀመረ፡፡
የተጀመረው ውጊያ እስከ ቀኑ 10 ሰዓት ሳያቋርጥ ተካሄደ፡፡ ከፍተኛ መስዋትነት ተከፈለ፡፡ በበላይ ትዕዛዝ መሰረት ቦታ ለመያዝ ማፈግፈግ ተደረገ፡፡ የያሬድ ተኳሽ የነበረው ብሩኬ በጠላት ጥይት ተመትቶ በጠላት መሬት ላይ ወድቋል፡፡ ብሩኬን ከወደቀበት ለማምጣት ወደ ኋላ፤ ተመለሰ ፡፡
የብሩኬን አስከሬን ተሸክሞ ባለው በሌለው አቅም ከጠላት መሬት ይዞ ለመውጣት ሞከረ፡፡ ግን አልቻለም፡፡ ወደ ወገን መሬት ሳይገባ በጠላት ጥይት ተመቶ ወደቀ፡፡
በዛን ጊዜ በጠላት መሬት ላይ ተመቶ የወደቀን ለማንሳት የጠላት የተኩስ ሃይል አይሏል፡፡ እረዳት እና ተኳሽ ተመተው ከወደቁበት ሳይነሱ ሰዓታት ተቆጠሩ፡፡ የጠላት ተኩስ ጋብ አለ፡፡ ቀኑ መሸ፡፡ ተራውን ለምሽት ለቀቀ፡፡
የቆሰሉ እና ህይወታቸው ያለፈ የሰራዊት አባላትን ጨለማውን ተገን በማድረግ ተመተው ከወደቁበት ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ተነሱ፡፡
ህይወታቸው ያለፈና የቆሰሉ ሰራዊቶች በተመደቡ አግላዮች እየተለዩ የቆሰሉት ወደ ህክምና ሲወሰዱ ለእናት ሃገራቸው የተሰውትን ለመቅበር ወደ ተመረጠ ቦታ ተወሰዱ፡፡
ያሬድ በጥይት ተመቶ ለብዙ ሰዓታት ደም ፈሶታል፡፡ ከወደቀበት ቶሎ አልተነሳም፡፡ ሲነሳ የሞተ እንጂ ህይወቱ ያለ አይመስልም፡፡ ሊቀበሩ ወደ መቃብር ቦታ ከብሩኬ ጋር ተወሰደ፡፡ በደምና
በአቧራ ተጨመላልቋል፡፡ እየተንደፋራ አጓራ፡፡ ውሃ ውሃ ውሃ አለ፡፡ ተወራጨ ፣ ተፈራገጠ፡፡
አግላዮቹ የተማሰው ጉድጓድ ውስጥ ሊቀብሩት ተዘጋጅተዋል፡፡
ኧረ! አለ ፤ ነብሱ አልወጣችም! ተባባሉ፡፡ ከእነህይወቱ ሳይሞት ሊቀብሩት ከወሰዱት የመቃብር ጉድጓድ መለሱት፡፡ በፍጥነት ወደ ህክምና ተወሰደ፡፡
በትኩል የማጥቃት ውጊያ የተሰው የሻለቃዋ አመራሮች በጥቂቱ ፦
“ከ 3ኛ ሻ/ል፦ ፶/አ ቡህ በዛን ጊዜ የሻምበሏ ም/ አዛዥ የነበረ፡፡
፶/አ መላኩ በዛን ጊዜ የሻምበሏ ሎጀስቲክስ የነበረ”፡፡ “ከ4ኛ ሻ/ል፦ ፶/አ ተስፋየ ቡርሳ በዛን ጊዜ የሃይሏ ዋና አዛዥ የነበረ"፡፡
👍36❤6🔥1
በትኩል የማጥቃት ውጊያ ጊዜ ቀላል የማይባል ለእናት ሃገራቸው ህይወታቸውን የገበሩ የሰራዊት
አባላትና አመራሮች እንደነበሩ ሊዘነጋ የማይገባው የምንጊዜም ትውስታ ነው፡፡ በድጋሜ ግዳጅ ተሰጠ፡፡
በአዲኋላ መሽጎ የነበረው የሻቢያ ሰራዊት ላይ በተደረገው ከፍተኛ የማጥቃት ውጊያ ሽንፈቱን ተከናነበ፡፡ ለኢትዮጵያ ትልቅ ድል ተመዘገበ፡፡
ያሬድ ወደ ህክምና እንደሄደ ቶሎ ተሸሎት አልተመለሰም፡፡ በአዲኋላም በተደረገው ውጊያም አልተሳተፈም፡፡
በኢትዮጵያ መንግስት የውጊያ ማቆም ትዕዛዝ ተሰጠ፡፡ ሰራዊቱ ወደ ኋላ እንዲመለስ ተደረገ፡፡ በራማ አድርገው ሊጓዙ ሲሉ ያሬድ ከህክምና ተመለሰ፡፡ ሳይውል ሳያድር ከእናት አሃዱ ጋር ጉዞውን ቀጠለ፡፡
ከራማ ወደ ጭላ የነበረው ጉዞ ያለማቋረጥ በእግር አንድ ሳምንት ፈጀ፡፡ ጭላ አካባቢ እረፍት እንዲደረግ ተወሰነ፡፡ በጠላት ላይ የነበረውን የትኩል እና የአዲኋላን የማጥቃት ውጊያ ደካማና ጠንካራ ጎኖችን ግምገማ ተደረገ፡፡ ግምገማው እንዳበቃ ከጭላ ተነስተው ወደ ሰለክላካ ተጓዙ፡፡ ጉዞው አላበቃም፡፡
የነበረው ጉዞ አሰልች እና አድካሚ ነበር፡፡ አንዳንዴ እረፍት እየተደረገ አንድ ወር የፈጀ የእግር ጉዞ ተደርጎ የፆረናን ምሽግ መቆጣጠር ተቻለ፡፡ በፆረና ምሽግ ወራቶች እንደተቆጠሩ ሀN የሰላም አስከባሪ ሃይል ግንባሩን ተረከባቸው፡፡ ከፆረና ምሽግ ሃያ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀው ገብረ ሰናይ በሚባል አካባቢ አረፉ፡፡
1993 ዓ/ም ወደ 1994 ዓ/ም መግቢያ አካባቢ ከገብረሰናይ ተነስተው ወደ ምዕራብ ጎጃም ቻግኒና አዊአካባቢ እንዲሰፍሩ ታዘዘ፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ZOO አዲሱ የX-Empire ፕሮጀክት...
ቢያንስ ገባ ብላችሁ እዩት አጭር ግዜ ነው የቀረው..ይመቻቹ
ለመጀመር 🦒👇
t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref405867113
አባላትና አመራሮች እንደነበሩ ሊዘነጋ የማይገባው የምንጊዜም ትውስታ ነው፡፡ በድጋሜ ግዳጅ ተሰጠ፡፡
በአዲኋላ መሽጎ የነበረው የሻቢያ ሰራዊት ላይ በተደረገው ከፍተኛ የማጥቃት ውጊያ ሽንፈቱን ተከናነበ፡፡ ለኢትዮጵያ ትልቅ ድል ተመዘገበ፡፡
ያሬድ ወደ ህክምና እንደሄደ ቶሎ ተሸሎት አልተመለሰም፡፡ በአዲኋላም በተደረገው ውጊያም አልተሳተፈም፡፡
በኢትዮጵያ መንግስት የውጊያ ማቆም ትዕዛዝ ተሰጠ፡፡ ሰራዊቱ ወደ ኋላ እንዲመለስ ተደረገ፡፡ በራማ አድርገው ሊጓዙ ሲሉ ያሬድ ከህክምና ተመለሰ፡፡ ሳይውል ሳያድር ከእናት አሃዱ ጋር ጉዞውን ቀጠለ፡፡
ከራማ ወደ ጭላ የነበረው ጉዞ ያለማቋረጥ በእግር አንድ ሳምንት ፈጀ፡፡ ጭላ አካባቢ እረፍት እንዲደረግ ተወሰነ፡፡ በጠላት ላይ የነበረውን የትኩል እና የአዲኋላን የማጥቃት ውጊያ ደካማና ጠንካራ ጎኖችን ግምገማ ተደረገ፡፡ ግምገማው እንዳበቃ ከጭላ ተነስተው ወደ ሰለክላካ ተጓዙ፡፡ ጉዞው አላበቃም፡፡
የነበረው ጉዞ አሰልች እና አድካሚ ነበር፡፡ አንዳንዴ እረፍት እየተደረገ አንድ ወር የፈጀ የእግር ጉዞ ተደርጎ የፆረናን ምሽግ መቆጣጠር ተቻለ፡፡ በፆረና ምሽግ ወራቶች እንደተቆጠሩ ሀN የሰላም አስከባሪ ሃይል ግንባሩን ተረከባቸው፡፡ ከፆረና ምሽግ ሃያ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀው ገብረ ሰናይ በሚባል አካባቢ አረፉ፡፡
1993 ዓ/ም ወደ 1994 ዓ/ም መግቢያ አካባቢ ከገብረሰናይ ተነስተው ወደ ምዕራብ ጎጃም ቻግኒና አዊአካባቢ እንዲሰፍሩ ታዘዘ፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ZOO አዲሱ የX-Empire ፕሮጀክት...
ቢያንስ ገባ ብላችሁ እዩት አጭር ግዜ ነው የቀረው..ይመቻቹ
ለመጀመር 🦒👇
t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref405867113
👍27❤2
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
አለማየሁ ከተማውን ለቆ በሄደ በ15ተኛው ቀን ለአላዛር አንድ በስራ ምክንያት የሚያውቀው ሰው የደወለለት፡፡ለረጂም ጊዜ ተደዋውለው ስለማያውቁ ግራ በመጋባት ነበር ስልኩን ያነሳው፡፡
‹‹ሄሎ ሙሳ…በህይወት አለህ እንዴ?››ሲል ጠየቀው አላዛር፡
‹‹አለሁ ባክህ…››
‹‹ከእኛ ሰፈር ከለቀቀክ በኋላ እኮ ተደዋውለን አናውቅም…ውጭ ውጭ ስለምትል የሸመጠጥክ መስሎኝ ነበር››
‹‹አይ እዚሁ ነኝ››
ግራ ገባው ንግግሩ ቀዝቀዝ አለበት…ድሮ ቢሆን ነገሮችን ማግለብለብና ማዳነቅ ይወድ ነበር…የሆነ ነገር እንደሆነ ገባው፡፡
‹‹ሙሳ ሰላም ነው…?እሺ ምን ልታዘዝ?፡፡››
‹‹ባክህ አሁን በአባትህ ሰፈር እያለፍኩ ነበር…››
የበለጠ ግራ ተጋባ…አባት የሚለውን ቃል ከእሱ አንደበት አልጠበቀም ነበር‹‹እሺ››
‹‹እኔ እንጃ አባትህ የሆነ ነገር የሆኑ ይመስለኛል…››
‹‹የሆነ ነገር ስትል..?››
‹‹ምን አልባት ተፈንክተው መሰለኝ….ከግንባራቸው ደም እየፈሰሰ ሸሚዛቸው ላይ ተረጫጭቷል…ከቤታቸው ወጥተው እየሄዱ ነበር..አስቁሜያቸው ላናግራቸው ብል ስለማያውቁኝ መሰለኝ አመናጭቀውኝ ጥለውኝ ሄዱ፡፡››
‹‹ማንም አብሮት የለም?››
‹‹አዎ ብቻቸውን ናቸው …ያ ነው ያሳሰበኝ…ከቻልክ እስኪ ደውልላቸው፡፡››
‹‹እሺ ሙሳ አመሰግናለው…ደውልልሀለው ቻው››ብሎ ስልኩን ዘጋ፡፡በደቂቃ ውስጥ ውስጡ እርብሽብሽ አለበት፡፡‹‹የዚህ ሰውዬ ጣጣ መቼ ነው የሚለቀኝ?››ሲል ተበሳጨ..ስልኩን አወጣና አባቱ ጋር ደወለ…ይጠራል አይነሳም፤መልሶ ደወለ ፤አሁንም አይነሳም…ሶስተኛ ሲሞክር ተዘግቷል፡፡ይሄ ደግሞ ይበልጥ አሳሰበው…፡፡.እቤት የእንጀራ እናቱ ጋር ደውሎ እንዳይጠይቅ ስልክ የላትም…፡፡.በአካል ሄዶ ከማረጋገጥ ውጭ ምንም ምርጫ የለውም፡፡ለአሌክስ ደውሎ ሊነግረውና አብረው እንዲሄዱ ሊጠይቀው አሰበና ስልኩን አንስቶ ለመደወል ከተዘጋጀ በኃላ በራሱ ፈገግ በማለት መልሶ ተወው‹‹አሌክስ ጥሏቸው ከሄደ ሰነባብቷል …ግን ደግሞ እስከአሁን እንደዛ ማድረጉን አምኖ መቀበል አልቻለም፡፡
ዝም ብሎ ተነሳና ላዳ ተከራይቶ ብቻውን ወደአባቱ ቤት ሄደ…ፈራ ተባ እያለ የውጩን በራፍ ገፋ ሲያደርገው ተከፈተለት፡፡አልፎ ወደውስጥ ገባ፡፡በረንዳ ላይ ደረሰ፡፡በስሱ አንኳኳ..መልስ የለም፡፡…አንኳኳ መልስ የለም…፡፡የበለጠ እየፈራና እየተረበሸ መጣ…፡፡በራፉን ገፋ አደረገው፤ ተበርግዶ ተከፈተለት…፡፡ወደውስጥ ገባ….፡፡የሚያየውን ነገር ማመን አልቻለም…፡፡ዛር እንደወረደበት ባለውቃቢ ሰውነቱ ይንዘፈዘፍበት ጀመር…፡፡አረ እንደውም እያቅለሸለሸው ነው….፡፡ተንደርድሮ መልሶ ወደውጭ ወጣ፡፡ በረንዳው ላይ በጉልበቱ ተንበረከከ…፡፡ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት የበላው እራት አንድም ሳይቀር ተዘርግፎ ወጣ….፡፡.እዛው በተንበረከከበት ደንዝዞ ደቂቃዎች አሳለፈ፡፡‹‹እየቃዠው ነው? ወይስ ያየሁት ነገር በእውነት የሆነ ነገር ነው?››በማለት እንደምንም እየተንበረከከ ወደውስጥ ተመልሶ ገባ.፡፡.አዎ ቅዠትም ህልምም አልነበረም…በትክክል ደግሞ እያየው ነው..፡፡ሳሎኑ እንዳለ በደም ፍንጥቅጣቂ ተጨመላለልቋል፡፡እንጀራ እናቱ መሀከል ወለል ላይ እርቃኗን ዝርግትግት ብላ ተኝታላች…ግማሽ ገላዋ ከእንብርቷ በታች ያለው አካሎ በሙሉ በደም ተበክሏል…፡፡.አንጀቷ ዝርግፍ ብሎ ወጥቷል…፡፡ከአንጀቷ ጋር ደም መሰለ ህጻን ልጅ ይታያል…፡፡ከዛም በታች ያለው አካሏ ተደጋግሞ በጩቤ ይሁን በቢላዋ ተጨቅጭቋል፡፡
እየተንሸራተተ ወደኃላ ተመለሰና ቤቱን ለቆ ወጣ….፡፡ምን ማድረግ እንዳለበት ማሰብም ሆነ መወሰን አልቻለም፡፡ዝም ብሎ ግቢውን ለቆ ወጣ….፡፡ቀጥታ አካባቢው ወዳለው ፖሊስ ጣቢያ ነው የሄደው…፡፡.አዎ ገና ህይወትን በቅጡ ያልኖረችውን ያቺን ምስኪን ነፍሰ ጡር ሴት እንደዛ ብልሽትሽት ያደረጋት አባትዬው ነው፡፡ደግሞ ህይወቱን ያጣው ጮርቃው ህፃን ወንድሙ እንደሆነ ሲያስብ የበለጠ ልቡ ደከመ፡፡ስለዚህ መቀጣት አለበት ሲል ወሰነ …፡፡ለህግ አሳልፎ ይሰጠዋል፡፡ቀሪ ዘመኑን በእስር ቤት ያሳልፋል፡፡አዎ አሁን ለፖሊስ ማመልከትና የተፈጠረውን አሰቃቂ ወንጀል ሄዶ ማሳየት አለበት…፡፡ፖሊስ ጣቢያው ጋር ደረሰ…፡፡አልፎ ወደውስጥ መግባት ግን አልቻለም፡፡እግሩን ካቆመበት መሬት ጋር የማያውቀው ኃይል አስሮ ይዞታል፡፡ፊቱን ወደኃላ ዞረና መራመድ ጀመረ…፡፡ከ2፡30 ጀምሮ እስከ 5፡00 ሰዓት ያለማቆረጥ በደመነፍስ በእግሩ ሲዞር ነበር፡፡ጭው ያለ አስቀያሚ ስሜት እየተሰማው ነው፡፡አሁን አባቱን አይደለም እየወቀሰና እየረገመ ያለው..እራሱንም ጭምር ነው፡፡
‹‹ይህቺ ያለጊዜዋ የተቀጠፈች ሴት እናቴ ወይም እህቴ ብትሆን ምንድነበር የማደርገው…?እዛው ሬሳዋን ባየሁበት ቅፅበት ጭንቅላቴን ይዤ ኡኡ ብዬ በመጮህ የሰፈሩ ሰው ሁሉ እንዲሰበሰብና ገዳዩም ወዲያው በቁጥጥር ስር እንዲውል አላደርግም ነበር?››እራሱን ጠየቀ…፡፡‹‹አሁን እንዲህ እግሬ እስኪዝል የምኳትነው አባቴን አሳልፎ ላለመስጠጥት ካለኝ ውስጣዊ ፍላጎት የተነሳ ነው…፡፡አዎ ያ ብሽቅ የሆነ አውሬ ሰውዬን ለመከላከል…አዎ ‹‹አባቱን አሳልፎ ፤ለህግ ሰጠ ላለመባል››እርግጥ አባቱን ለፖሊስ አሳልፎ ቢሰጥ እህቶቹ እንደማይደሰቱበት ያውቃል..ግን ደግሞ ተገቢውና ትክክለኛው ነገር ያ ነበር፡፡የሆነ ነገር በአእምሮ ብልጭ አለበት‹‹ቆይ እሱ ግን የት ሄዶ ነው…?ራሱን አሳልፎ ለመስጠት ወደፖሊስ ጣቢያ ሄዶ ከሆነስ…?መቼስ ትንሽ ሽራፊ አእምሮ ያለው ሰው በደም ፍላትና በንዴት ምንም አይነት ወንጀል ከሰራ በኃላ ትንሽ ሲረጋጋና ደሙ ዚቀዘቅዝ በመጀመሪያ የሚያደርገው ነገር ቀጥታ ወደህግ ሄዶ የሰራውን ወንጀል አብራርቶ ተናዞ እጅ መስጠት ነው..፡፡እና አባቱም እንደዛ አድርጎ ሊሆን የሚችልበት እድል ሰፊ እንደሆነ ተስፋ አደረገ እና ወደ አባቱ ቤት ተመልሶ መራመድ ጀመረ…፡፡ደረሰ…፡፡ተስፋ እንዳደረግ ግቢው በሰው ተሞልቶ በአካባቢው ፖሊሶች እየተተረማመሱ አይደለም…በተቃራኒው ዝምና ፀጥ እንዳለ ነው..፡፡እንደዛ በመሆኑ ደግሞ መላ ሰውነቱ በፍራቻ ተናወፀ….‹‹ብን ብሎ ሀገሩን ለቆ ጠፍቶ ይሆን እንዴ?››ሲል አሰበ…፡፡
‹‹እንደዛ ካደረገ ምንድነው የሚሆነው?›፡፡ቶሎ ብሎ ገብቶ አረጋግጦ ወደደም ጠላም ጉዳዩን ለፖሊስ ማሳወቅ አለበት… ‹‹እስኪጣራ ብለው እኔን እስር ቤት ቢወረውሩኝስ…?አሻራዬ እንደሆነ የውጩም ሆነ የቤቱ በራፍ ላይ ተዝረክርኳል….‹‹አባዬ እድሜ ልኬን ስጠላህ ነው የኖርኩት..አሁንም አምርሬ ጠላሀለው››አለ.
.‹‹ግን እኮ ሙሳ ደውሎ ነው የጠራኝ..አባቴ በደም የቀለመ ልብስ ለብሶ ከቤቱ ወጥቶ ሲሄድ እንዳየው በስልክ ስለነገረኝ ነው የመጣሁት… ያንን ህግ ፊት ቀርቦ ማስረዳት ይችላል፡፡››ሲል አሰበና ቀላል አለው፡፡ወደ ውስጥ ገባ…የቤቱን በራፍ ከፍቶ ገባ ፡፡ሌላ የሚያደንዘዝዝ ነገር፡፡‹‹ዛሬ ምን እየተከሰተ ነው?››እራሱን ጠየቀ፡፡ዘለለና መኝታ ቤት ገባ….ማንም የለም፡፡ወደሳሎን ተመለሰ፡፡ሳሎኑ ባዶ ነው..፡፡ወለሉም ንፅህና ፅዱ ነው፡፡ምንም አይነት የተዘረረ እርቃን የሴት ገላ የተዘረገፍ አንጀትና ለአቅመ መወለድ ያልደረሰ ህፃን አይታይም…፡፡‹‹ሰውዬው እንዴት እንዴት አድርጎ ነው እንዲህ ያፀዳው?››ተገርሞ ጠየቀ..፡‹‹፡ሬሳውን የት አደረገው?››ምንም መገመት አልቻለም…፡፡ በፍራቻ የሚንዘፈዘፍ ሰውነቱን እንደምንም ብሎ በራፍ አካባቢ ባለ ደረቅ ወንበር ላይ አሳረፈ፡፡ለምን ቁጭ ማለት እንደፈለገ አያውቅም፡፡ግን ቤቱን ለቆ መውጣት አልቻለም፡፡ከ20 ደቂቃ በኃላ
፡
፡
#ክፍል_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
አለማየሁ ከተማውን ለቆ በሄደ በ15ተኛው ቀን ለአላዛር አንድ በስራ ምክንያት የሚያውቀው ሰው የደወለለት፡፡ለረጂም ጊዜ ተደዋውለው ስለማያውቁ ግራ በመጋባት ነበር ስልኩን ያነሳው፡፡
‹‹ሄሎ ሙሳ…በህይወት አለህ እንዴ?››ሲል ጠየቀው አላዛር፡
‹‹አለሁ ባክህ…››
‹‹ከእኛ ሰፈር ከለቀቀክ በኋላ እኮ ተደዋውለን አናውቅም…ውጭ ውጭ ስለምትል የሸመጠጥክ መስሎኝ ነበር››
‹‹አይ እዚሁ ነኝ››
ግራ ገባው ንግግሩ ቀዝቀዝ አለበት…ድሮ ቢሆን ነገሮችን ማግለብለብና ማዳነቅ ይወድ ነበር…የሆነ ነገር እንደሆነ ገባው፡፡
‹‹ሙሳ ሰላም ነው…?እሺ ምን ልታዘዝ?፡፡››
‹‹ባክህ አሁን በአባትህ ሰፈር እያለፍኩ ነበር…››
የበለጠ ግራ ተጋባ…አባት የሚለውን ቃል ከእሱ አንደበት አልጠበቀም ነበር‹‹እሺ››
‹‹እኔ እንጃ አባትህ የሆነ ነገር የሆኑ ይመስለኛል…››
‹‹የሆነ ነገር ስትል..?››
‹‹ምን አልባት ተፈንክተው መሰለኝ….ከግንባራቸው ደም እየፈሰሰ ሸሚዛቸው ላይ ተረጫጭቷል…ከቤታቸው ወጥተው እየሄዱ ነበር..አስቁሜያቸው ላናግራቸው ብል ስለማያውቁኝ መሰለኝ አመናጭቀውኝ ጥለውኝ ሄዱ፡፡››
‹‹ማንም አብሮት የለም?››
‹‹አዎ ብቻቸውን ናቸው …ያ ነው ያሳሰበኝ…ከቻልክ እስኪ ደውልላቸው፡፡››
‹‹እሺ ሙሳ አመሰግናለው…ደውልልሀለው ቻው››ብሎ ስልኩን ዘጋ፡፡በደቂቃ ውስጥ ውስጡ እርብሽብሽ አለበት፡፡‹‹የዚህ ሰውዬ ጣጣ መቼ ነው የሚለቀኝ?››ሲል ተበሳጨ..ስልኩን አወጣና አባቱ ጋር ደወለ…ይጠራል አይነሳም፤መልሶ ደወለ ፤አሁንም አይነሳም…ሶስተኛ ሲሞክር ተዘግቷል፡፡ይሄ ደግሞ ይበልጥ አሳሰበው…፡፡.እቤት የእንጀራ እናቱ ጋር ደውሎ እንዳይጠይቅ ስልክ የላትም…፡፡.በአካል ሄዶ ከማረጋገጥ ውጭ ምንም ምርጫ የለውም፡፡ለአሌክስ ደውሎ ሊነግረውና አብረው እንዲሄዱ ሊጠይቀው አሰበና ስልኩን አንስቶ ለመደወል ከተዘጋጀ በኃላ በራሱ ፈገግ በማለት መልሶ ተወው‹‹አሌክስ ጥሏቸው ከሄደ ሰነባብቷል …ግን ደግሞ እስከአሁን እንደዛ ማድረጉን አምኖ መቀበል አልቻለም፡፡
ዝም ብሎ ተነሳና ላዳ ተከራይቶ ብቻውን ወደአባቱ ቤት ሄደ…ፈራ ተባ እያለ የውጩን በራፍ ገፋ ሲያደርገው ተከፈተለት፡፡አልፎ ወደውስጥ ገባ፡፡በረንዳ ላይ ደረሰ፡፡በስሱ አንኳኳ..መልስ የለም፡፡…አንኳኳ መልስ የለም…፡፡የበለጠ እየፈራና እየተረበሸ መጣ…፡፡በራፉን ገፋ አደረገው፤ ተበርግዶ ተከፈተለት…፡፡ወደውስጥ ገባ….፡፡የሚያየውን ነገር ማመን አልቻለም…፡፡ዛር እንደወረደበት ባለውቃቢ ሰውነቱ ይንዘፈዘፍበት ጀመር…፡፡አረ እንደውም እያቅለሸለሸው ነው….፡፡ተንደርድሮ መልሶ ወደውጭ ወጣ፡፡ በረንዳው ላይ በጉልበቱ ተንበረከከ…፡፡ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት የበላው እራት አንድም ሳይቀር ተዘርግፎ ወጣ….፡፡.እዛው በተንበረከከበት ደንዝዞ ደቂቃዎች አሳለፈ፡፡‹‹እየቃዠው ነው? ወይስ ያየሁት ነገር በእውነት የሆነ ነገር ነው?››በማለት እንደምንም እየተንበረከከ ወደውስጥ ተመልሶ ገባ.፡፡.አዎ ቅዠትም ህልምም አልነበረም…በትክክል ደግሞ እያየው ነው..፡፡ሳሎኑ እንዳለ በደም ፍንጥቅጣቂ ተጨመላለልቋል፡፡እንጀራ እናቱ መሀከል ወለል ላይ እርቃኗን ዝርግትግት ብላ ተኝታላች…ግማሽ ገላዋ ከእንብርቷ በታች ያለው አካሎ በሙሉ በደም ተበክሏል…፡፡.አንጀቷ ዝርግፍ ብሎ ወጥቷል…፡፡ከአንጀቷ ጋር ደም መሰለ ህጻን ልጅ ይታያል…፡፡ከዛም በታች ያለው አካሏ ተደጋግሞ በጩቤ ይሁን በቢላዋ ተጨቅጭቋል፡፡
እየተንሸራተተ ወደኃላ ተመለሰና ቤቱን ለቆ ወጣ….፡፡ምን ማድረግ እንዳለበት ማሰብም ሆነ መወሰን አልቻለም፡፡ዝም ብሎ ግቢውን ለቆ ወጣ….፡፡ቀጥታ አካባቢው ወዳለው ፖሊስ ጣቢያ ነው የሄደው…፡፡.አዎ ገና ህይወትን በቅጡ ያልኖረችውን ያቺን ምስኪን ነፍሰ ጡር ሴት እንደዛ ብልሽትሽት ያደረጋት አባትዬው ነው፡፡ደግሞ ህይወቱን ያጣው ጮርቃው ህፃን ወንድሙ እንደሆነ ሲያስብ የበለጠ ልቡ ደከመ፡፡ስለዚህ መቀጣት አለበት ሲል ወሰነ …፡፡ለህግ አሳልፎ ይሰጠዋል፡፡ቀሪ ዘመኑን በእስር ቤት ያሳልፋል፡፡አዎ አሁን ለፖሊስ ማመልከትና የተፈጠረውን አሰቃቂ ወንጀል ሄዶ ማሳየት አለበት…፡፡ፖሊስ ጣቢያው ጋር ደረሰ…፡፡አልፎ ወደውስጥ መግባት ግን አልቻለም፡፡እግሩን ካቆመበት መሬት ጋር የማያውቀው ኃይል አስሮ ይዞታል፡፡ፊቱን ወደኃላ ዞረና መራመድ ጀመረ…፡፡ከ2፡30 ጀምሮ እስከ 5፡00 ሰዓት ያለማቆረጥ በደመነፍስ በእግሩ ሲዞር ነበር፡፡ጭው ያለ አስቀያሚ ስሜት እየተሰማው ነው፡፡አሁን አባቱን አይደለም እየወቀሰና እየረገመ ያለው..እራሱንም ጭምር ነው፡፡
‹‹ይህቺ ያለጊዜዋ የተቀጠፈች ሴት እናቴ ወይም እህቴ ብትሆን ምንድነበር የማደርገው…?እዛው ሬሳዋን ባየሁበት ቅፅበት ጭንቅላቴን ይዤ ኡኡ ብዬ በመጮህ የሰፈሩ ሰው ሁሉ እንዲሰበሰብና ገዳዩም ወዲያው በቁጥጥር ስር እንዲውል አላደርግም ነበር?››እራሱን ጠየቀ…፡፡‹‹አሁን እንዲህ እግሬ እስኪዝል የምኳትነው አባቴን አሳልፎ ላለመስጠጥት ካለኝ ውስጣዊ ፍላጎት የተነሳ ነው…፡፡አዎ ያ ብሽቅ የሆነ አውሬ ሰውዬን ለመከላከል…አዎ ‹‹አባቱን አሳልፎ ፤ለህግ ሰጠ ላለመባል››እርግጥ አባቱን ለፖሊስ አሳልፎ ቢሰጥ እህቶቹ እንደማይደሰቱበት ያውቃል..ግን ደግሞ ተገቢውና ትክክለኛው ነገር ያ ነበር፡፡የሆነ ነገር በአእምሮ ብልጭ አለበት‹‹ቆይ እሱ ግን የት ሄዶ ነው…?ራሱን አሳልፎ ለመስጠት ወደፖሊስ ጣቢያ ሄዶ ከሆነስ…?መቼስ ትንሽ ሽራፊ አእምሮ ያለው ሰው በደም ፍላትና በንዴት ምንም አይነት ወንጀል ከሰራ በኃላ ትንሽ ሲረጋጋና ደሙ ዚቀዘቅዝ በመጀመሪያ የሚያደርገው ነገር ቀጥታ ወደህግ ሄዶ የሰራውን ወንጀል አብራርቶ ተናዞ እጅ መስጠት ነው..፡፡እና አባቱም እንደዛ አድርጎ ሊሆን የሚችልበት እድል ሰፊ እንደሆነ ተስፋ አደረገ እና ወደ አባቱ ቤት ተመልሶ መራመድ ጀመረ…፡፡ደረሰ…፡፡ተስፋ እንዳደረግ ግቢው በሰው ተሞልቶ በአካባቢው ፖሊሶች እየተተረማመሱ አይደለም…በተቃራኒው ዝምና ፀጥ እንዳለ ነው..፡፡እንደዛ በመሆኑ ደግሞ መላ ሰውነቱ በፍራቻ ተናወፀ….‹‹ብን ብሎ ሀገሩን ለቆ ጠፍቶ ይሆን እንዴ?››ሲል አሰበ…፡፡
‹‹እንደዛ ካደረገ ምንድነው የሚሆነው?›፡፡ቶሎ ብሎ ገብቶ አረጋግጦ ወደደም ጠላም ጉዳዩን ለፖሊስ ማሳወቅ አለበት… ‹‹እስኪጣራ ብለው እኔን እስር ቤት ቢወረውሩኝስ…?አሻራዬ እንደሆነ የውጩም ሆነ የቤቱ በራፍ ላይ ተዝረክርኳል….‹‹አባዬ እድሜ ልኬን ስጠላህ ነው የኖርኩት..አሁንም አምርሬ ጠላሀለው››አለ.
.‹‹ግን እኮ ሙሳ ደውሎ ነው የጠራኝ..አባቴ በደም የቀለመ ልብስ ለብሶ ከቤቱ ወጥቶ ሲሄድ እንዳየው በስልክ ስለነገረኝ ነው የመጣሁት… ያንን ህግ ፊት ቀርቦ ማስረዳት ይችላል፡፡››ሲል አሰበና ቀላል አለው፡፡ወደ ውስጥ ገባ…የቤቱን በራፍ ከፍቶ ገባ ፡፡ሌላ የሚያደንዘዝዝ ነገር፡፡‹‹ዛሬ ምን እየተከሰተ ነው?››እራሱን ጠየቀ፡፡ዘለለና መኝታ ቤት ገባ….ማንም የለም፡፡ወደሳሎን ተመለሰ፡፡ሳሎኑ ባዶ ነው..፡፡ወለሉም ንፅህና ፅዱ ነው፡፡ምንም አይነት የተዘረረ እርቃን የሴት ገላ የተዘረገፍ አንጀትና ለአቅመ መወለድ ያልደረሰ ህፃን አይታይም…፡፡‹‹ሰውዬው እንዴት እንዴት አድርጎ ነው እንዲህ ያፀዳው?››ተገርሞ ጠየቀ..፡‹‹፡ሬሳውን የት አደረገው?››ምንም መገመት አልቻለም…፡፡ በፍራቻ የሚንዘፈዘፍ ሰውነቱን እንደምንም ብሎ በራፍ አካባቢ ባለ ደረቅ ወንበር ላይ አሳረፈ፡፡ለምን ቁጭ ማለት እንደፈለገ አያውቅም፡፡ግን ቤቱን ለቆ መውጣት አልቻለም፡፡ከ20 ደቂቃ በኃላ
👍53❤2
የእግር ኮቴ ሰማ…፡፡የሳሎኑ በራፍ ተከፈተ…፡፡በደነዘዘበት እንደተቀመጠ ቀና ብሎ አንገቱን አዞረ..አባቱ ናቸው፡፡በራፍን ከፍተው ገቡን አፈጠጡበት፡፡የልጃቸውን እዚህ መገኘት ያልጠበቁትና የማይፈልጉት ነገርም እንደሆነ በፊታቸው መቋጠርና በአይናቸው መፍጠጥ በቀላሉ መረዳት ይቻላል፡፡
ዝም ብለውት ሄዱና ከፊት ለፊቱ ተቀመጡ፡፡ግንባራቸው ላይ የቁስል ፕላስተር ተለጥፎበታል፡፡እጃቸው እየተንቀጠቀጠ ነው፡፡የሆነ ነፍስ አልባ በድን ነው የሚመስሉት፡፡‹‹ምን ብሎ ማናገር …ምን ብሎ የትኛውን መጠየቅ እንዳለበት ሊገባው አልቻለም፡፡እሳቸውም ምንም ነገር ከአንደበታቸው አላቀው ማውጠት አልቻሉም፡፡ …የሰሩትን ስራ ልጃቸው እንዳየ አውቀዋል…፡፡ እሳቸው ወደቤት በሚመለሱበት ሰዓት ነበር ቤት ገብቶ ወጥቶ የሄደው..እና ከኃላው እየተከተሉት ነበር…፡፡ቀጥታ ወደፖሊስ ጣቢያ ሲያመራም በቅርብ ርቀት እያዩት ነበር…፡፡የሚመጣውን ሁሉ በፀጋ ለመቀበል ወስነው ነበር..፡፡ለዛ ነው ሊያስቆሙት ያልፈለጉት፡፡ግን ሊያደርገው እንዳልቻለ ተመለከቱ፡፡ከፖሊስ ጣቢያው አጥር አካባቢ እንደደረሰ ደንዝዞ ሲቆምና ወደኃላው ተመልሶ ሲሄድ አዩትን ስቅስቅ ብለው አለቀሱ..፡፡‹‹አዎ ልጄ ጨክኖ አሳልፎ ሊሰጠኝ አልቻለም››አሉና እሱን መከተሉን አቁመው ወደቤታቸው ተመለሱ…፡፡ከዛ በኃላ ነው የአዲሷን ባለቤታቸውንና ያረገዘችውን ልጅ አስከሬን እንዴት አድርገው ማስወገድ እንዳለባቸው ማሰብ የጀመሩት…፡፡እናም ደግሞ ያሰቡትን ያደረጉት፡፡
ከ30 ደቂቃ መፋጠጥ በኃላ አላዛር እየተጎተተ ከተቀመጠበት ተነሳ….፡፡ምንም ሳይናገር ወደመውጫው ተጓዘ..፡፡በራፉን ከፍቶ ወጣ …፡፡ወደቤቱ ሄደና አልጋው ላይ ተዘረረ..፡፡ለአንድ ሳምንት ከመኝታ ክፍሉ መውጣት አልቻለም ነበር፡፡ከአንድ ወር በኃላ ደብዳቤ ደረሰው ፡፡ከአባቱ የተላከ ነው…፡፡አነበበው…፡፡ለምን ሚስታቸውን እንደገደሉ..አሁን እንዴት እንደተፀፀቱ ገልፀው ሀገሩን ለቀው ወደማይታወቁበት ሀገር እንደሄዱና ከቻለ ይቅር እንዲላቸው ገልፀው የተሰናበቱበት ደብዳቤ ነው ፡፡
እሱ ግን እንደአባቱ የሆነ ቦታ ሄዶ ሀገር በመልቀቅ ከተፈጠረው ነገር ህሊናውና ማፅዳት አልቻለም…ያ እርቃን ሰውነት ያየው የእንጀራ እናቱ ሬሳ መላ ህይወቱን ና አመለካከቱን ነው የቀየረበት…ስነ-ልቦናውንና ነው ስብርብር አድርጎ ያደቀቀበት…….ፃረ-ሞት ሁሌ ነው የሚያሳድደው..እረሱ በእጆቹ ጨቅጭቆ እንደገዳላት አይነት ፀፀትና ስብራት ነው ያስከተለበት..ለሰው የማይናገረው ህመም…አልቅሶ ማይወጣለት ፀፀት…..፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ZOO አዲሱ ፕሮጀክት... 16 ቀን ብቻ ቀርቶታል ቢያንስ ገባ ብላችሁ እዩት አጭር ግዜ ነው የቀረው..ይመቻቹ
ለመጀመር 🦒👇
t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref630645014
ዝም ብለውት ሄዱና ከፊት ለፊቱ ተቀመጡ፡፡ግንባራቸው ላይ የቁስል ፕላስተር ተለጥፎበታል፡፡እጃቸው እየተንቀጠቀጠ ነው፡፡የሆነ ነፍስ አልባ በድን ነው የሚመስሉት፡፡‹‹ምን ብሎ ማናገር …ምን ብሎ የትኛውን መጠየቅ እንዳለበት ሊገባው አልቻለም፡፡እሳቸውም ምንም ነገር ከአንደበታቸው አላቀው ማውጠት አልቻሉም፡፡ …የሰሩትን ስራ ልጃቸው እንዳየ አውቀዋል…፡፡ እሳቸው ወደቤት በሚመለሱበት ሰዓት ነበር ቤት ገብቶ ወጥቶ የሄደው..እና ከኃላው እየተከተሉት ነበር…፡፡ቀጥታ ወደፖሊስ ጣቢያ ሲያመራም በቅርብ ርቀት እያዩት ነበር…፡፡የሚመጣውን ሁሉ በፀጋ ለመቀበል ወስነው ነበር..፡፡ለዛ ነው ሊያስቆሙት ያልፈለጉት፡፡ግን ሊያደርገው እንዳልቻለ ተመለከቱ፡፡ከፖሊስ ጣቢያው አጥር አካባቢ እንደደረሰ ደንዝዞ ሲቆምና ወደኃላው ተመልሶ ሲሄድ አዩትን ስቅስቅ ብለው አለቀሱ..፡፡‹‹አዎ ልጄ ጨክኖ አሳልፎ ሊሰጠኝ አልቻለም››አሉና እሱን መከተሉን አቁመው ወደቤታቸው ተመለሱ…፡፡ከዛ በኃላ ነው የአዲሷን ባለቤታቸውንና ያረገዘችውን ልጅ አስከሬን እንዴት አድርገው ማስወገድ እንዳለባቸው ማሰብ የጀመሩት…፡፡እናም ደግሞ ያሰቡትን ያደረጉት፡፡
ከ30 ደቂቃ መፋጠጥ በኃላ አላዛር እየተጎተተ ከተቀመጠበት ተነሳ….፡፡ምንም ሳይናገር ወደመውጫው ተጓዘ..፡፡በራፉን ከፍቶ ወጣ …፡፡ወደቤቱ ሄደና አልጋው ላይ ተዘረረ..፡፡ለአንድ ሳምንት ከመኝታ ክፍሉ መውጣት አልቻለም ነበር፡፡ከአንድ ወር በኃላ ደብዳቤ ደረሰው ፡፡ከአባቱ የተላከ ነው…፡፡አነበበው…፡፡ለምን ሚስታቸውን እንደገደሉ..አሁን እንዴት እንደተፀፀቱ ገልፀው ሀገሩን ለቀው ወደማይታወቁበት ሀገር እንደሄዱና ከቻለ ይቅር እንዲላቸው ገልፀው የተሰናበቱበት ደብዳቤ ነው ፡፡
እሱ ግን እንደአባቱ የሆነ ቦታ ሄዶ ሀገር በመልቀቅ ከተፈጠረው ነገር ህሊናውና ማፅዳት አልቻለም…ያ እርቃን ሰውነት ያየው የእንጀራ እናቱ ሬሳ መላ ህይወቱን ና አመለካከቱን ነው የቀየረበት…ስነ-ልቦናውንና ነው ስብርብር አድርጎ ያደቀቀበት…….ፃረ-ሞት ሁሌ ነው የሚያሳድደው..እረሱ በእጆቹ ጨቅጭቆ እንደገዳላት አይነት ፀፀትና ስብራት ነው ያስከተለበት..ለሰው የማይናገረው ህመም…አልቅሶ ማይወጣለት ፀፀት…..፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ZOO አዲሱ ፕሮጀክት... 16 ቀን ብቻ ቀርቶታል ቢያንስ ገባ ብላችሁ እዩት አጭር ግዜ ነው የቀረው..ይመቻቹ
ለመጀመር 🦒👇
t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref630645014
👍45❤11😢11😱1
#የጣት_ቁስል
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
የገመሪ ተራራ
የተደበቀው ሚስጥር እንዳይወጣበት ከዛሬ ነገ እያለ እንደሌባ በሩቁ ይሸሻል፡፡ የሱ ጉዳዩ ከተፈፀመለት በኋላ፤ ተመልሶ ወደ ያሬድ ቤት አልሄደም፡፡ ጓደኛው ወደ ውትድርና መግባቱን ሲሰማ ስጋትና
ጭንቀት አላስቀመጠውም፡፡ የአበበችን ዓይን ማየት አልቻለም፡፡
ያለውን ንብረት እንዳይነቃበት በከፊል ሸጠ፡፡ ከእድላዊት ጋር ሃገር ለቀው ለመሄድ ተስማሙ፡፡ ለመንገድ የሚሆን በሶና ቆሎ አዘጋጁ፡፡ ስደትን መርጠዋል፡፡ ልጃቸውንና እናት አባታቸውን ያለጧሪ ፣ ቀባሪ ትተው ለመሄድ ተነሱ፡፡ አንጀታቸው አዘነ፡፡ አይናቸው አነባ፡፡ ልባቸው ግን ጨክኗል፡፡ ቤተሰቦቻቸውን ፀበል ነው የምንሄደው ብለው ዋሽተዋቸዋል፡፡ ጨለማ በተቀላቀለበት ሌሊት በዕለተ ሰንበት ሰው ወደ ቤተክርስትያን ለመሳም በሚሄድበት ሰዓት እነሱ ወደ አረብ ሃገር ስደት ሆነ፡፡ ከሰም ጅረቱን አቋርጠው በደብረብርሃን አድርገው ወደ ወሎ ባቲ ተጓዙ፡፡
ከሶስት ቀን ጎዞ በኋላ ባቲ ከተማ እንደደረሱ በቀይ ሸራ ወደ ተሸፈነች የሻይ ድንኳን ጎራ አሉ፡፡
በጦስኝ ቅመም የተንቆጠቆጠ የባቲ ሻይ አዘዙ፡፡
አንድ መልከ መልካም ወጣት ወደ ሻይ ቤቷ ገባ፡፡
"ቶሎ በል አንድ ሻይ በዳቦ ስጠኝ ? ሰዎች እየጠበቁኝ ነው አለ ፤ ወጣቱ እየተጣደፈ፡፡
የሻይ አስተናጋጁ "እነማን ናቸው የሚጠብቁህ"? አለ፡፡
ወደ አረብ ሃገር የሚሄዱ ናቸው፡፡ ከመሃመድ ጋር አገናኝቻቸው ልመጣ ነው አለ፡፡ ያዘዘውን ሻይና ዳቦውን ሲበላ ለተመለከተው የቸኮለ ሰው ሳይሆን ከጎሬ የወጣ ጅብ ይመስል ነበር፡፡
ወደ አረብ ሃገር በየት እንደሚኬድ አያውቁም፡፡
"ይሄንን ልጅ እንጠይቀው" ? አለች እድላዊት፡፡ ወጣቱ ስለ አረብ ሃገር ሲያወራ ሰምታ፡፡
ተመስገን ለመጠየቅ ፈራ ተባ አለ፡፡ ኧረ! ለመሄድ ተቻኩሏል ሳይነሳ ጠይቀው አለች ? ደግማ፡፡
"ወንድም" ? አለ ፤ ተመስገን፡፡ ከሻይና ከዳቦ ጋር እየታገለ ያለውን ወጣት፡፡
"አቤት ጠራኸኝ" ? አለ ፤ ወጣቱ፡፡
"አዎ፤ አንድ ነገር ትተባበረኛለህ ?፡፡
አላመነታም፡፡ "ምን ልተባበራችሁ? ወደ አረብ ሃገር መሄድ ትፈልጋላችሁ? ፡፡
"አዎ፤ ለመሄድ ፈልገን ነበር ፡፡
"እኔ ደላላ ነኝ፡፡ ከሚልከው ሰው ጋር እንዳገናኛችሁ፡፡ ከፈለጋችሁ ሁለታችሁም አርባ አርባ ብር ክፈሉኝ ብሎ ለመሄድ ተነሳ፡፡
"እሽ እንከፍልሃለን፡፡ ታዲያ አሁን የት ልትሄድ ነው? አለው፡፡
"ሰው እየጠበቀኝ ነው፡፡ ቼኩያዓለሁ ፤ ከሄዳችሁ ብሩን አምጡና ተነሱ እንሂድ አላቸው፡፡
"እሽ" አሉ፡፡ የያዙትን ገንዘብ ከፍለው ደላላውን ተከተሉት፡፡
ወደ ውጭ ሃገር የሚልኳቸውን የሰዎች ማሰባሰቢያ ቤት ደረሱ፡፡ መሃመድ ለሚባል ደላላ አስረክቧቸው ተመለሰ፡፡
መሃመድ ተቀብሎ ወደ ውጭ ሃገር ሊወስዳቸው ካሰባሰባቸው ስምንት ሴትና አስር ወንዶች ጋር ቀላቅሎ በራሱ መኪና አሳፍሮ አስኢት ከተማ አደረሳቸው፡፡
እሱም ለአስኢት ደንበኛው ለከድር አስረክቧቸው ተመለሰ፡፡
የአስኢት ደላላው ከድር ከመሃመድ ዘጠኝ ሴቶችንና አስራ አንድ ወንዶችን በድምሩ ሃያ ሰዎችን ተቀብሎ ከአስኢት ከተማ ጉዞ በምሽት ጫካ ለጫካ በእግር ወደ የቡኪ ተጀመረ፡፡
የቡኪ የኢትዮጵያ አፋር መሬትን ጨርሶ የጅቡቲ መዳረሻ መሬት ማለት ነው፡፡
ከአስኢት የቡኪ ድረስ በእግር አራት ቀን ይፈጃል፡፡ ወደ ውጭ ሃገር ለመሰደድ የሚጓዙ ወጣቶች ለሚረከቧቸው ደላሎች ሁሉ የያዙትን ገንዘብ በየደረጃው እየሰጡ ነው የሚጓዙት፡፡
ከመካከላቸው አንድ ስደተኛ ይማም ይባላል፡፡ ወደ አረብ ሃገር ከዚህ በፊትም ተሰዶ ሳይሳካለት ከየመን ተመልሷል፡፡ ለእሱ ስደት አዲሱ አይደለም፡፡ በስደት ላይ ምን አይነት ችግሮች እንደሚያጋጥሙ ጠንቅቆ ያውቃል፡፡
"ገንዘባችሁን ሽፍቶች እንዳይዘርፏችሁ፡፡ ሲፈተሸ በማይገኝበት ቦታ መደበቅ አለባችሁ፡፡ አለ ይማም፡፡ አብረውት ለሚጎዙት ጓደኞቹ ፡፡ ወንዶቹ በልብሳቸው ጠርዝ እና የለበሱትን ሸበጥ በምላጭ በመሰንጠቅ አመሳስለው ሰፉት፡፡
ሴቶቹ ደግሞ እንደ ወንዶቹ የልብስ ጠርዛቸውንና ጫማዎቻቸውን ባይጠቀሙም የያዙትን ገንዘብ በስስ ፌስታል እየጠቀለሉ በብልታቸው ውስጥ ከተቱት፡፡
ከአስኢት እና የቡኪ መካከል ለስደተኛ መቅጫ የተፈጠረ ይመስላል፡፡ የአፋርና የጅቡቲን ሽፍቶች በውስጡ አቅፎ የሚኖር የገመሪ ተራራ፡፡ በጨለማ ለተመለከተው መሬት አልቃ የሰማይ ጥግ የደረሱ ይመስል ነበር፡፡ የገመሪን ተራራ ብቻ በእግር ለመውጣት ከሶስት ሰዓታት በላይ ይፈጃል፡፡ ሃያ የኢትዮጵያ ስደተኞች ተመስገንና እድላዊትን ጨምሮ የገመሪን ተራራ ለመውጣት ትንቅንቅ ገብተዋል፡፡
በውሃ ጥም እና በድካም የሞቱ የስደተኞች አስከሬን በተራራው ፣ በየእንጨቱ ላይ ተንጠልጥሎ ስጋቸው የአሞራ ምሳ ሆኗል ፡፡ ሲያዩት ተደናገጡ፡፡ ከነመፈጠራቸውም አምርረው ረገሙ፡፡ የገመሪን ተራራ በአራት እግራቸው እየዳሁ ስቃይና መከራቸውን አብዝቶታል፡፡
ተንቀሳቃሹ የቁም ስቃይና መከራ የሚያሳዩት የአፋርና የጅቡቲ ሽፍቶች ረሃብ እንደሰነበተበት የበርሃ ጅብ ከፊት ለፊታቸው ድቅን አሉባቸው፡፡
የመሳሪያ አፈሙዝ ደቀኑባቸው፡፡ በበረሃ ልምጭ ገንዘብ አምጡ እያሉ ገረፏቸው፡፡ እግዚአብሔር እባብን ፈጥሮ የአዳም ልጆች ራስ ራሱን እንዲቀጠቅጡት እንደተፈረደበት ተቀጠቀጡ፡፡
በኪሳቸው ያገኙትን ገንዘብ ሁሉ ቀሟቸው፡፡ ሽፍቶቹ በገንዘብ ብቻ አልተመለሱም፡፡ ሴቶችን እየገረፉ አሰቃዩዋቸው፡፡ ልብሳቸውን አስወለቋቸው፡፡
የደበቁትን ገንዘብ እንዳይወሰድባቸው ልብሳቸውን ሲያወልቁ ከፓንታቸው ጋር አመሳስለው በማውለቅ ቢያተርፉትም፡፡ መደፈሩ ግን አልቀረላቸውም፡፡
የጠይም መልከ መልካሟ እድላዊት ለሽፍቶች አለቃ በሞግዚቶቹ ተመርጣ ቀረበች፡፡ አይኖቿ በእንባ ተሞሉ፡፡ ተቁለጨለጨች፡፡ ጨካኙ የሽፍቶች አለቃ አላዘነላትም፡፡ እየረገጠና እያዳፋ ልብሷን አስወለቃት፡፡ እንደ እሳት በሚጋረፈው የገመሪ የፀሃይ ሃሩር እርቃነ ስጋዋን አስቀራት፡፡ አንዴ አፈንድጅ ፣ አንዴ ተገልበጭ እያለ አሰቃያት፡፡ ብልቱ የተለበለበ ማረሻ ይመስላል፡፡ ሊደፍራት ብልቱን አስጠጋ፡፡
እድላዊት ድንገት ከብልቷ የደም ፈሳሽ ፈሰሳት፡፡ እንዳፈነደደች በርግጫ ከመሬት ቀላቀላት፡፡ ወደ ሌሎች ስደተኞች ተመለሰ፡፡
ቅንጣት የሚያክል ርህርሄ የሌላቸው ወንበዴዎች እንደ አስፈለጋቸው የልባቸውን አድርሰው ለቀቋቸው፡፡
ከዘጠኙ ሴቶች አራቱ በደረሰባቸው አስገድዶ መድፈርና ድብደባ ህይወታቸው ወዲያውኑ አለፈ፡፡
የተቀሩት አምስት ሴቶች እድላዊትን ጨምሮ መትረፍ ሳይሆን ለመሰንበት ያክል ነብሳቸው ተረፈች፡፡
በውሃ ጥምና ረሃብ ተሰቃይተው የሽፍታ ዱላ እንደ እናታቸው ጠግበው መሄድ አቅቷቸው በጣረሞት ትንሽ እንደተጓዙ ሁለት ወጣት ወንዶች በመንገድ ላይ ህይወታቸው ተቀጠፈ፡፡ ቢደክማቸውም በእንጨት መሬት ቆፍረው ቀበሯቸው፡፡ ተለቃቅሰው ጉዟቸውን ቀጠሉ፡፡
እድላዊት በደረሰባት አሰቃቂ ድብደባ ደከማት፡፡ መሄድ አቅቷታል፡፡ መንገድ ላይ ወደቀች፡፡ አብረዋቸው የነበሩ ጥለዋቸው ሄዱ፡፡ ተመስገን ስቅስቅ ብሎ አለቀሰ፡፡ የሚያቀምሳት በእጁ ላይ ምንም አልነበረም፡፡ ከቤት ሲወጡ ያዘጋጁትን ስንቅም ሳያስቀሩ የጅቡቲ ሽፍቶች ዘርፈዋቸዋል፡፡ ትንሽ አረፍ እንዳለች ትንፋሿ መለስ አለላት፡፡ እንሂድ ሌላ ሽፍታ ሳይመጣብን አለች፡፡ አብሯት ለቀረው ተመስገን፡፡
የሞት ሞቷን ተነሳች፡፡ ጥለዋቸው የሄዱትን ጓደኞቻቸውን የቡኪ ደረሱባቸው፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
የገመሪ ተራራ
የተደበቀው ሚስጥር እንዳይወጣበት ከዛሬ ነገ እያለ እንደሌባ በሩቁ ይሸሻል፡፡ የሱ ጉዳዩ ከተፈፀመለት በኋላ፤ ተመልሶ ወደ ያሬድ ቤት አልሄደም፡፡ ጓደኛው ወደ ውትድርና መግባቱን ሲሰማ ስጋትና
ጭንቀት አላስቀመጠውም፡፡ የአበበችን ዓይን ማየት አልቻለም፡፡
ያለውን ንብረት እንዳይነቃበት በከፊል ሸጠ፡፡ ከእድላዊት ጋር ሃገር ለቀው ለመሄድ ተስማሙ፡፡ ለመንገድ የሚሆን በሶና ቆሎ አዘጋጁ፡፡ ስደትን መርጠዋል፡፡ ልጃቸውንና እናት አባታቸውን ያለጧሪ ፣ ቀባሪ ትተው ለመሄድ ተነሱ፡፡ አንጀታቸው አዘነ፡፡ አይናቸው አነባ፡፡ ልባቸው ግን ጨክኗል፡፡ ቤተሰቦቻቸውን ፀበል ነው የምንሄደው ብለው ዋሽተዋቸዋል፡፡ ጨለማ በተቀላቀለበት ሌሊት በዕለተ ሰንበት ሰው ወደ ቤተክርስትያን ለመሳም በሚሄድበት ሰዓት እነሱ ወደ አረብ ሃገር ስደት ሆነ፡፡ ከሰም ጅረቱን አቋርጠው በደብረብርሃን አድርገው ወደ ወሎ ባቲ ተጓዙ፡፡
ከሶስት ቀን ጎዞ በኋላ ባቲ ከተማ እንደደረሱ በቀይ ሸራ ወደ ተሸፈነች የሻይ ድንኳን ጎራ አሉ፡፡
በጦስኝ ቅመም የተንቆጠቆጠ የባቲ ሻይ አዘዙ፡፡
አንድ መልከ መልካም ወጣት ወደ ሻይ ቤቷ ገባ፡፡
"ቶሎ በል አንድ ሻይ በዳቦ ስጠኝ ? ሰዎች እየጠበቁኝ ነው አለ ፤ ወጣቱ እየተጣደፈ፡፡
የሻይ አስተናጋጁ "እነማን ናቸው የሚጠብቁህ"? አለ፡፡
ወደ አረብ ሃገር የሚሄዱ ናቸው፡፡ ከመሃመድ ጋር አገናኝቻቸው ልመጣ ነው አለ፡፡ ያዘዘውን ሻይና ዳቦውን ሲበላ ለተመለከተው የቸኮለ ሰው ሳይሆን ከጎሬ የወጣ ጅብ ይመስል ነበር፡፡
ወደ አረብ ሃገር በየት እንደሚኬድ አያውቁም፡፡
"ይሄንን ልጅ እንጠይቀው" ? አለች እድላዊት፡፡ ወጣቱ ስለ አረብ ሃገር ሲያወራ ሰምታ፡፡
ተመስገን ለመጠየቅ ፈራ ተባ አለ፡፡ ኧረ! ለመሄድ ተቻኩሏል ሳይነሳ ጠይቀው አለች ? ደግማ፡፡
"ወንድም" ? አለ ፤ ተመስገን፡፡ ከሻይና ከዳቦ ጋር እየታገለ ያለውን ወጣት፡፡
"አቤት ጠራኸኝ" ? አለ ፤ ወጣቱ፡፡
"አዎ፤ አንድ ነገር ትተባበረኛለህ ?፡፡
አላመነታም፡፡ "ምን ልተባበራችሁ? ወደ አረብ ሃገር መሄድ ትፈልጋላችሁ? ፡፡
"አዎ፤ ለመሄድ ፈልገን ነበር ፡፡
"እኔ ደላላ ነኝ፡፡ ከሚልከው ሰው ጋር እንዳገናኛችሁ፡፡ ከፈለጋችሁ ሁለታችሁም አርባ አርባ ብር ክፈሉኝ ብሎ ለመሄድ ተነሳ፡፡
"እሽ እንከፍልሃለን፡፡ ታዲያ አሁን የት ልትሄድ ነው? አለው፡፡
"ሰው እየጠበቀኝ ነው፡፡ ቼኩያዓለሁ ፤ ከሄዳችሁ ብሩን አምጡና ተነሱ እንሂድ አላቸው፡፡
"እሽ" አሉ፡፡ የያዙትን ገንዘብ ከፍለው ደላላውን ተከተሉት፡፡
ወደ ውጭ ሃገር የሚልኳቸውን የሰዎች ማሰባሰቢያ ቤት ደረሱ፡፡ መሃመድ ለሚባል ደላላ አስረክቧቸው ተመለሰ፡፡
መሃመድ ተቀብሎ ወደ ውጭ ሃገር ሊወስዳቸው ካሰባሰባቸው ስምንት ሴትና አስር ወንዶች ጋር ቀላቅሎ በራሱ መኪና አሳፍሮ አስኢት ከተማ አደረሳቸው፡፡
እሱም ለአስኢት ደንበኛው ለከድር አስረክቧቸው ተመለሰ፡፡
የአስኢት ደላላው ከድር ከመሃመድ ዘጠኝ ሴቶችንና አስራ አንድ ወንዶችን በድምሩ ሃያ ሰዎችን ተቀብሎ ከአስኢት ከተማ ጉዞ በምሽት ጫካ ለጫካ በእግር ወደ የቡኪ ተጀመረ፡፡
የቡኪ የኢትዮጵያ አፋር መሬትን ጨርሶ የጅቡቲ መዳረሻ መሬት ማለት ነው፡፡
ከአስኢት የቡኪ ድረስ በእግር አራት ቀን ይፈጃል፡፡ ወደ ውጭ ሃገር ለመሰደድ የሚጓዙ ወጣቶች ለሚረከቧቸው ደላሎች ሁሉ የያዙትን ገንዘብ በየደረጃው እየሰጡ ነው የሚጓዙት፡፡
ከመካከላቸው አንድ ስደተኛ ይማም ይባላል፡፡ ወደ አረብ ሃገር ከዚህ በፊትም ተሰዶ ሳይሳካለት ከየመን ተመልሷል፡፡ ለእሱ ስደት አዲሱ አይደለም፡፡ በስደት ላይ ምን አይነት ችግሮች እንደሚያጋጥሙ ጠንቅቆ ያውቃል፡፡
"ገንዘባችሁን ሽፍቶች እንዳይዘርፏችሁ፡፡ ሲፈተሸ በማይገኝበት ቦታ መደበቅ አለባችሁ፡፡ አለ ይማም፡፡ አብረውት ለሚጎዙት ጓደኞቹ ፡፡ ወንዶቹ በልብሳቸው ጠርዝ እና የለበሱትን ሸበጥ በምላጭ በመሰንጠቅ አመሳስለው ሰፉት፡፡
ሴቶቹ ደግሞ እንደ ወንዶቹ የልብስ ጠርዛቸውንና ጫማዎቻቸውን ባይጠቀሙም የያዙትን ገንዘብ በስስ ፌስታል እየጠቀለሉ በብልታቸው ውስጥ ከተቱት፡፡
ከአስኢት እና የቡኪ መካከል ለስደተኛ መቅጫ የተፈጠረ ይመስላል፡፡ የአፋርና የጅቡቲን ሽፍቶች በውስጡ አቅፎ የሚኖር የገመሪ ተራራ፡፡ በጨለማ ለተመለከተው መሬት አልቃ የሰማይ ጥግ የደረሱ ይመስል ነበር፡፡ የገመሪን ተራራ ብቻ በእግር ለመውጣት ከሶስት ሰዓታት በላይ ይፈጃል፡፡ ሃያ የኢትዮጵያ ስደተኞች ተመስገንና እድላዊትን ጨምሮ የገመሪን ተራራ ለመውጣት ትንቅንቅ ገብተዋል፡፡
በውሃ ጥም እና በድካም የሞቱ የስደተኞች አስከሬን በተራራው ፣ በየእንጨቱ ላይ ተንጠልጥሎ ስጋቸው የአሞራ ምሳ ሆኗል ፡፡ ሲያዩት ተደናገጡ፡፡ ከነመፈጠራቸውም አምርረው ረገሙ፡፡ የገመሪን ተራራ በአራት እግራቸው እየዳሁ ስቃይና መከራቸውን አብዝቶታል፡፡
ተንቀሳቃሹ የቁም ስቃይና መከራ የሚያሳዩት የአፋርና የጅቡቲ ሽፍቶች ረሃብ እንደሰነበተበት የበርሃ ጅብ ከፊት ለፊታቸው ድቅን አሉባቸው፡፡
የመሳሪያ አፈሙዝ ደቀኑባቸው፡፡ በበረሃ ልምጭ ገንዘብ አምጡ እያሉ ገረፏቸው፡፡ እግዚአብሔር እባብን ፈጥሮ የአዳም ልጆች ራስ ራሱን እንዲቀጠቅጡት እንደተፈረደበት ተቀጠቀጡ፡፡
በኪሳቸው ያገኙትን ገንዘብ ሁሉ ቀሟቸው፡፡ ሽፍቶቹ በገንዘብ ብቻ አልተመለሱም፡፡ ሴቶችን እየገረፉ አሰቃዩዋቸው፡፡ ልብሳቸውን አስወለቋቸው፡፡
የደበቁትን ገንዘብ እንዳይወሰድባቸው ልብሳቸውን ሲያወልቁ ከፓንታቸው ጋር አመሳስለው በማውለቅ ቢያተርፉትም፡፡ መደፈሩ ግን አልቀረላቸውም፡፡
የጠይም መልከ መልካሟ እድላዊት ለሽፍቶች አለቃ በሞግዚቶቹ ተመርጣ ቀረበች፡፡ አይኖቿ በእንባ ተሞሉ፡፡ ተቁለጨለጨች፡፡ ጨካኙ የሽፍቶች አለቃ አላዘነላትም፡፡ እየረገጠና እያዳፋ ልብሷን አስወለቃት፡፡ እንደ እሳት በሚጋረፈው የገመሪ የፀሃይ ሃሩር እርቃነ ስጋዋን አስቀራት፡፡ አንዴ አፈንድጅ ፣ አንዴ ተገልበጭ እያለ አሰቃያት፡፡ ብልቱ የተለበለበ ማረሻ ይመስላል፡፡ ሊደፍራት ብልቱን አስጠጋ፡፡
እድላዊት ድንገት ከብልቷ የደም ፈሳሽ ፈሰሳት፡፡ እንዳፈነደደች በርግጫ ከመሬት ቀላቀላት፡፡ ወደ ሌሎች ስደተኞች ተመለሰ፡፡
ቅንጣት የሚያክል ርህርሄ የሌላቸው ወንበዴዎች እንደ አስፈለጋቸው የልባቸውን አድርሰው ለቀቋቸው፡፡
ከዘጠኙ ሴቶች አራቱ በደረሰባቸው አስገድዶ መድፈርና ድብደባ ህይወታቸው ወዲያውኑ አለፈ፡፡
የተቀሩት አምስት ሴቶች እድላዊትን ጨምሮ መትረፍ ሳይሆን ለመሰንበት ያክል ነብሳቸው ተረፈች፡፡
በውሃ ጥምና ረሃብ ተሰቃይተው የሽፍታ ዱላ እንደ እናታቸው ጠግበው መሄድ አቅቷቸው በጣረሞት ትንሽ እንደተጓዙ ሁለት ወጣት ወንዶች በመንገድ ላይ ህይወታቸው ተቀጠፈ፡፡ ቢደክማቸውም በእንጨት መሬት ቆፍረው ቀበሯቸው፡፡ ተለቃቅሰው ጉዟቸውን ቀጠሉ፡፡
እድላዊት በደረሰባት አሰቃቂ ድብደባ ደከማት፡፡ መሄድ አቅቷታል፡፡ መንገድ ላይ ወደቀች፡፡ አብረዋቸው የነበሩ ጥለዋቸው ሄዱ፡፡ ተመስገን ስቅስቅ ብሎ አለቀሰ፡፡ የሚያቀምሳት በእጁ ላይ ምንም አልነበረም፡፡ ከቤት ሲወጡ ያዘጋጁትን ስንቅም ሳያስቀሩ የጅቡቲ ሽፍቶች ዘርፈዋቸዋል፡፡ ትንሽ አረፍ እንዳለች ትንፋሿ መለስ አለላት፡፡ እንሂድ ሌላ ሽፍታ ሳይመጣብን አለች፡፡ አብሯት ለቀረው ተመስገን፡፡
የሞት ሞቷን ተነሳች፡፡ ጥለዋቸው የሄዱትን ጓደኞቻቸውን የቡኪ ደረሱባቸው፡፡
👍54❤10😱2