▶️ በኢትዮጽያ #የማርያም #ስዕል አመጣጥ #የረጅም ጊዜ #ታሪክ ባይኖረውም #በአጼ #ዳዊት #ዘመነ #መንግስት [በ1365-1395 ዓ.ም] <<ከኢየሩሳሌም ወደ ኢትዮጽያ ወንጌላዊ ሉቃስ የሳላት የማርያም ስዕል መጣች>> በማለት ለመጀመሪያ ጊዜ #የሥዕል #በር ተከፈተ[8]።
▶️ በ14ኛው ክፍለ ዘመን ማብቂያ ላይ #የአፄ ዘርዓ ያቆብ ቤተሰቦች #የፊተኛው ልጃቸው ስለሞተባቸው ገና #ሳይወለድ እያለ <<ተወልዶ በጤና ካደገ ለቅድስት ድንግል ማርያም እሰጠዋለው>> ብለው #በስእሉ ፊት ያልተለመደ #ጸሎትና #ስለት አቀረቡ[9]። ይህንንም #ስለት አይነት በተደጋጋሚ ሲሰማ ያደገው #ዘረዓ ያዕቆብ #ስልጣኑን {አፄነቱን} ሲረከብ #ስእሎችን #በከፍተኛ ሁኔታ #እንዲስፋፉና #እንዲሰገድላቸው #የማርያም #ስእልም [ስእለ አድህኖ] ተብሎ እንዲሰየም አደረገ። በዚህም 2ተኛው #ቆስጠንጢኖስ እንዲባል አስችሎታል[10]።
▶️ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ #በሙዚየም በኢትዮጵያ ስላሉ #ስነ ስዕላት አስመልክቶ የሚከተለውን አስፍሯል።
<<በሰሌዳ ላይ (በእንጨት በጨርቅ በብራናና በመሳሰሉት) የመሳል ጥበብ በኢትዮጵያ የተጀመረው በ15ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ላይ እንደሆነ ይገመታል ከዚህ ዘመን በፊት የተሳሉ አንዳንድ የሰሌዳ ላይ ስዕሎች እስካሁን ድረስ አልተገኙም። የታሪክ ተመራማሪዎች እንደሚሉት {ስዕላተ አስህኖ} ድንገት ብቅ ያሉት በአጼ ዘርዓ ያዕቆብ [1434 እ.አ.አ] ዘመን እንደሆነና ይህም የሆነበት ምክንያት ንጉሱ ለእመቤታችን ለድንግል ማርያም ከነበረው ልዩ እምነትና ፍቅር ጋር የተያያዘ ነው ይላሉ። ከዚህም የተነሳ በኢትዮጵያ ውስጥ "የስእላተ አድህኖ" ምስሎችን ማክበር በእርሱ መታመንና የስዕላቱ ተፈላጊነት እያደገ የመጣው ከእሱ ዘመነ መንግስት ወዲህ ነው። . . . የዘመኑ ዝነኛና ታዋቂ ሰዓሊ አባ ፍሬ ፅዮን የሚባል መነኩሴ ነበር። የእሱ ልዩና ፈር ቀዳጅ ስልት በዘመኑ የኢትዮጵያ የስነ ስዕል ጥበብ ላይ በእጅጉ ተጽኖ አድርጓል። በ15ኛው ክፍለ ዘመን 2ኛ አጋማሽ በአማራው ሃገር እና በሸዋ የተሳሉ ብዙ የሰሌዳ ስዕሎች ላይ እና በዚያ ዘመን በተሰሩ መስቀሎች ላይ የእሱ ስልት በእጅጉ ተንጻባርቆ ይገኛል።>>
▶️ ሥዕላት የተስፋፉት #ከውጪ ዓለም በተለይም #ከኢየሩሳሌምና #ከካይሮ እንዲሁም #በጣሊያን ሃገር ከምትገኘው #ከቪኒስ እና ከሌሎች #ከተሞች ጋር በተመሰረቱት ግንኙነቶች አማካኝነት ነው። ከእነዚህም በተጨማሪ #የኢትዮጽያ #ሰዓሊዎች #የቤዛንታይን #አሳሳል #ስልትንም በማጥናት የራሳቸውን #አዳዲስ #ስልቶች አዳበሩ።
<<ኢታሎ-ክሬታን>> የሚባለው #ስልተ አሳሳል ደግሞ #የእሬታ #ሰዓሊዎች #የቢዛንታይን #ስልት በመጠቀም #የኢጣልያንም #የስዕላተ #አድህኖ ይዘት #በስዕል የገለጹበት ነው። #ብራንካሎዮን የተባለው ታዋቂው #የቪኒስ #ሰዓሊ ኢትዮጵያ ውስጥ #ለ40 ዓመት በኖረበት ጊዜ #የ15ኛው ክፍለ ዘመን #የኢትዮጵያ አሳሳል #ሂደት እና #እድገት ላይ #ታላቅ #አስተዋጽኦ አድርጓል። በኢትዮጵያም ውስጥ #የጣሊያን #የአሳሳልን #ስልት ያስገባው ይኸው #ሰዓሊ ነው። በዚህ #ጣሊያናዊ #ሰዓሊ የተከናወኑት #ስዕሎች #የካትሮችንቶ አሳሳል ጥበቡን #ባህሪያት #ያንፀባርቃሉ።
. . . በኢትዮጵያ #የስዕል ጥበብ ላይ ሌላኛው #የውጭ #አስተዋጽኦ የመጣው #በ17ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ 30 #ዓመታት ወደ #ኢትዮጵያ ከገቡት #ኢየሱሳውያን {ጆስዊታስ}[11] አማካኝነት ነው።
▶️ በኢትዮጵያ ውስጥ ከነበረው #ባህላዊ #የእመቤታችን #ስዕለ #አድህኖ አሳሳል በተጨማሪ <<የማጆ ወሬ ማርያም>> {በሮማ ከተማ ውስጥ የምትገኝ ቤተክርስቲያን} #አሳሳል #ስልት ገባ። ዋነኛው #የጣሊያን #ስዕል ለብዙ #ምዕተ አመታት #ሮማ #ከተማ ይቀመጥ ነበር። #በ1596 እ.ኤ.አ #ኢየሱሳውያን #የሮማውን #ሊቀጳጳሳት በማስፈቀድ #የዋንኛውን #ቅጅ #ስዕሎች በመላው #ዓለም ሊሰብኩ ወደሄዱባቸው #አገሮች ሁሉ ወሰዱ። በዚህ መሰረት #ኢትዮጵያ ውስጥ #ገባ። ከዚያን ጊዜ ወዲህ #የማጆሬዋ #ማርያም #ስዕል <<ምስለ ፍቅር ወልዳ>> ተሰኝቶና #በማርያም ተሰይሞ #በኢትዮጵያ #ጥናትና #ምርምር #ተቋም ከሚገኙት #ስዕላተ #አድህኖ ውስጥ አብዛኛውን ይኸው <<ምስለ ፍቅር ወልዳ>> የተባለው ነው።
@gedlatnadersanat
▶️ በ14ኛው ክፍለ ዘመን ማብቂያ ላይ #የአፄ ዘርዓ ያቆብ ቤተሰቦች #የፊተኛው ልጃቸው ስለሞተባቸው ገና #ሳይወለድ እያለ <<ተወልዶ በጤና ካደገ ለቅድስት ድንግል ማርያም እሰጠዋለው>> ብለው #በስእሉ ፊት ያልተለመደ #ጸሎትና #ስለት አቀረቡ[9]። ይህንንም #ስለት አይነት በተደጋጋሚ ሲሰማ ያደገው #ዘረዓ ያዕቆብ #ስልጣኑን {አፄነቱን} ሲረከብ #ስእሎችን #በከፍተኛ ሁኔታ #እንዲስፋፉና #እንዲሰገድላቸው #የማርያም #ስእልም [ስእለ አድህኖ] ተብሎ እንዲሰየም አደረገ። በዚህም 2ተኛው #ቆስጠንጢኖስ እንዲባል አስችሎታል[10]።
▶️ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ #በሙዚየም በኢትዮጵያ ስላሉ #ስነ ስዕላት አስመልክቶ የሚከተለውን አስፍሯል።
<<በሰሌዳ ላይ (በእንጨት በጨርቅ በብራናና በመሳሰሉት) የመሳል ጥበብ በኢትዮጵያ የተጀመረው በ15ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ላይ እንደሆነ ይገመታል ከዚህ ዘመን በፊት የተሳሉ አንዳንድ የሰሌዳ ላይ ስዕሎች እስካሁን ድረስ አልተገኙም። የታሪክ ተመራማሪዎች እንደሚሉት {ስዕላተ አስህኖ} ድንገት ብቅ ያሉት በአጼ ዘርዓ ያዕቆብ [1434 እ.አ.አ] ዘመን እንደሆነና ይህም የሆነበት ምክንያት ንጉሱ ለእመቤታችን ለድንግል ማርያም ከነበረው ልዩ እምነትና ፍቅር ጋር የተያያዘ ነው ይላሉ። ከዚህም የተነሳ በኢትዮጵያ ውስጥ "የስእላተ አድህኖ" ምስሎችን ማክበር በእርሱ መታመንና የስዕላቱ ተፈላጊነት እያደገ የመጣው ከእሱ ዘመነ መንግስት ወዲህ ነው። . . . የዘመኑ ዝነኛና ታዋቂ ሰዓሊ አባ ፍሬ ፅዮን የሚባል መነኩሴ ነበር። የእሱ ልዩና ፈር ቀዳጅ ስልት በዘመኑ የኢትዮጵያ የስነ ስዕል ጥበብ ላይ በእጅጉ ተጽኖ አድርጓል። በ15ኛው ክፍለ ዘመን 2ኛ አጋማሽ በአማራው ሃገር እና በሸዋ የተሳሉ ብዙ የሰሌዳ ስዕሎች ላይ እና በዚያ ዘመን በተሰሩ መስቀሎች ላይ የእሱ ስልት በእጅጉ ተንጻባርቆ ይገኛል።>>
▶️ ሥዕላት የተስፋፉት #ከውጪ ዓለም በተለይም #ከኢየሩሳሌምና #ከካይሮ እንዲሁም #በጣሊያን ሃገር ከምትገኘው #ከቪኒስ እና ከሌሎች #ከተሞች ጋር በተመሰረቱት ግንኙነቶች አማካኝነት ነው። ከእነዚህም በተጨማሪ #የኢትዮጽያ #ሰዓሊዎች #የቤዛንታይን #አሳሳል #ስልትንም በማጥናት የራሳቸውን #አዳዲስ #ስልቶች አዳበሩ።
<<ኢታሎ-ክሬታን>> የሚባለው #ስልተ አሳሳል ደግሞ #የእሬታ #ሰዓሊዎች #የቢዛንታይን #ስልት በመጠቀም #የኢጣልያንም #የስዕላተ #አድህኖ ይዘት #በስዕል የገለጹበት ነው። #ብራንካሎዮን የተባለው ታዋቂው #የቪኒስ #ሰዓሊ ኢትዮጵያ ውስጥ #ለ40 ዓመት በኖረበት ጊዜ #የ15ኛው ክፍለ ዘመን #የኢትዮጵያ አሳሳል #ሂደት እና #እድገት ላይ #ታላቅ #አስተዋጽኦ አድርጓል። በኢትዮጵያም ውስጥ #የጣሊያን #የአሳሳልን #ስልት ያስገባው ይኸው #ሰዓሊ ነው። በዚህ #ጣሊያናዊ #ሰዓሊ የተከናወኑት #ስዕሎች #የካትሮችንቶ አሳሳል ጥበቡን #ባህሪያት #ያንፀባርቃሉ።
. . . በኢትዮጵያ #የስዕል ጥበብ ላይ ሌላኛው #የውጭ #አስተዋጽኦ የመጣው #በ17ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ 30 #ዓመታት ወደ #ኢትዮጵያ ከገቡት #ኢየሱሳውያን {ጆስዊታስ}[11] አማካኝነት ነው።
▶️ በኢትዮጵያ ውስጥ ከነበረው #ባህላዊ #የእመቤታችን #ስዕለ #አድህኖ አሳሳል በተጨማሪ <<የማጆ ወሬ ማርያም>> {በሮማ ከተማ ውስጥ የምትገኝ ቤተክርስቲያን} #አሳሳል #ስልት ገባ። ዋነኛው #የጣሊያን #ስዕል ለብዙ #ምዕተ አመታት #ሮማ #ከተማ ይቀመጥ ነበር። #በ1596 እ.ኤ.አ #ኢየሱሳውያን #የሮማውን #ሊቀጳጳሳት በማስፈቀድ #የዋንኛውን #ቅጅ #ስዕሎች በመላው #ዓለም ሊሰብኩ ወደሄዱባቸው #አገሮች ሁሉ ወሰዱ። በዚህ መሰረት #ኢትዮጵያ ውስጥ #ገባ። ከዚያን ጊዜ ወዲህ #የማጆሬዋ #ማርያም #ስዕል <<ምስለ ፍቅር ወልዳ>> ተሰኝቶና #በማርያም ተሰይሞ #በኢትዮጵያ #ጥናትና #ምርምር #ተቋም ከሚገኙት #ስዕላተ #አድህኖ ውስጥ አብዛኛውን ይኸው <<ምስለ ፍቅር ወልዳ>> የተባለው ነው።
@gedlatnadersanat
Forwarded from እውነት አርነት ያወጣል (ቴዎድሮስ)
አላዋቂ ሳሚ…
አንዳንድ የሰንበት ትምህርት እንኳ በቅጡ ያልተማሩና በካህነቱ ዘንድ ‹‹ጨዋ›› የሚል ስያሜ የተሰጣቸው ሰዎች ከቅርብ ጊዜ ራሳቸውን እንደ አዋቂ በመቊጠር ‹‹አለን›› የሚሉትን መልስ ለመስጠት ያደረጉትን መንደፋደፍ አይተን ‹‹የልጅ ነገር›› ብለን ብንተዋቸውም እነርሱ ግን አዋራ በማስነሣት አላዊቂነታቸውን አደባባይ ላይ ማስጣታቸውን ማቆም አልቻሉም፡፡ ስለዚህም አንድ መልስ ሲሠራ 1) በጉዳዩ ላይ ትንሽም ቢሆን ማንበብ እንደሚገባ 2) በውይይቱ ወቅት የተነሣው ሐሳብ ትክክል ነው ወይ? የሚለውን በሚገባ መመልከት ግድ እንደሚል ለማሳየት ይህ ጽሑፍ ተዘጋጅቷል፡፡
እግረ መንገድም መልእከት በመተላለፉ ደስተኞች ነን፡፡
ለዚህ ጽሑፍ መዘጋጃት ምክንያት የሆነው የ‹‹ጨዋዎቹ›› የመጨረሻ መልእክት ነው፡፡ በዚህ መልእክታቸው ከኪዳነ ምሕረት ቊጥር 21 ላይ ያገኘነው ሐሳብ ነው በማለት ‹‹ድንግል ማርያም ለእኛ መዳን ድርሻ አላት ብለን የምናምነው #ከመስቀሉ #ስር #ስለተገኘች #እንደ #ሆነ #አስመስለው #አቀርበውታል!! ይህ ነው እንግዲህ የተሐድሶዎች #የማታለያ #ስለት፡፡… ለማንኛውም ይህ #ውሸታቸው በእውነተኛው ሚዛን ሲመዘን ኦርቶዶክሳዊ ትምህርት ነጥሮ ይወጣል›› የሚል ትችት አቅርበዋል፡፡
በዚህ ሐሳባቸውም ኪዳነ ምሕረት ላይ የተጻፈው ነገር ፈጽሞ የሌለና ውሸት የሆነ ነገር እንደ ሆነ ነው ማሳየት የፈለጉት፡፡ ከዚህ ጽሑፍ ጋር አብሮ ያለው ፎቶ እንደሚያሳየው ግን የተነሣው ርዕሰ ጉዳይ ከሜዳ የተነሣ (እነርሱ እንዳሉት ውሸት የሆነ) ሳይሆን ሄኖክ የተባለ አንድ ሰባኪ ‹‹የማርያም መንገድ›› በሚል ርዕስ በሰበከው ስብከት 23፡20-23-50 ደቂቃ ድረስ ያቀረበውን ስብከት መሠረት ያደረገ ነው፡፡ በዚያ ስብከቱ ‹‹#ኢየሱስ #ሲሰቀል #መስቀል #ላይ #ቆማ #የእኛን #መዳን #አስፈጽማለች…›› ይላል (‹‹መስቀል ላይ #ቆማ›› ማለቱን ልብ ይበሉ!!!)
ጨዋው እንዲህ የሚል ትምህርት የለም ከሚል ሄኖክ ኦርቶዶክስን አይወክልም ቢል የተሻለ አቀራረብ ይሆን ነበር፡፡ ነገር ግን ኪዳነ ምሕረትን በተሻለ ሐሳብ መተቸት ስለከበደው ውሸት ነው ወደ ማለቱ አዘንብሏል፡፡
ለመሆኑ ሄኖክ የሚባለው ሰው ያለው ምንድን ነበር? የተሰጠውስ መልስ እንዲት ያለ ነው? የሚለውን በራስዎ እንዲያገናዝቡት ፎቶውን ይመልከቱ፡፡
አንዳንድ የሰንበት ትምህርት እንኳ በቅጡ ያልተማሩና በካህነቱ ዘንድ ‹‹ጨዋ›› የሚል ስያሜ የተሰጣቸው ሰዎች ከቅርብ ጊዜ ራሳቸውን እንደ አዋቂ በመቊጠር ‹‹አለን›› የሚሉትን መልስ ለመስጠት ያደረጉትን መንደፋደፍ አይተን ‹‹የልጅ ነገር›› ብለን ብንተዋቸውም እነርሱ ግን አዋራ በማስነሣት አላዊቂነታቸውን አደባባይ ላይ ማስጣታቸውን ማቆም አልቻሉም፡፡ ስለዚህም አንድ መልስ ሲሠራ 1) በጉዳዩ ላይ ትንሽም ቢሆን ማንበብ እንደሚገባ 2) በውይይቱ ወቅት የተነሣው ሐሳብ ትክክል ነው ወይ? የሚለውን በሚገባ መመልከት ግድ እንደሚል ለማሳየት ይህ ጽሑፍ ተዘጋጅቷል፡፡
እግረ መንገድም መልእከት በመተላለፉ ደስተኞች ነን፡፡
ለዚህ ጽሑፍ መዘጋጃት ምክንያት የሆነው የ‹‹ጨዋዎቹ›› የመጨረሻ መልእክት ነው፡፡ በዚህ መልእክታቸው ከኪዳነ ምሕረት ቊጥር 21 ላይ ያገኘነው ሐሳብ ነው በማለት ‹‹ድንግል ማርያም ለእኛ መዳን ድርሻ አላት ብለን የምናምነው #ከመስቀሉ #ስር #ስለተገኘች #እንደ #ሆነ #አስመስለው #አቀርበውታል!! ይህ ነው እንግዲህ የተሐድሶዎች #የማታለያ #ስለት፡፡… ለማንኛውም ይህ #ውሸታቸው በእውነተኛው ሚዛን ሲመዘን ኦርቶዶክሳዊ ትምህርት ነጥሮ ይወጣል›› የሚል ትችት አቅርበዋል፡፡
በዚህ ሐሳባቸውም ኪዳነ ምሕረት ላይ የተጻፈው ነገር ፈጽሞ የሌለና ውሸት የሆነ ነገር እንደ ሆነ ነው ማሳየት የፈለጉት፡፡ ከዚህ ጽሑፍ ጋር አብሮ ያለው ፎቶ እንደሚያሳየው ግን የተነሣው ርዕሰ ጉዳይ ከሜዳ የተነሣ (እነርሱ እንዳሉት ውሸት የሆነ) ሳይሆን ሄኖክ የተባለ አንድ ሰባኪ ‹‹የማርያም መንገድ›› በሚል ርዕስ በሰበከው ስብከት 23፡20-23-50 ደቂቃ ድረስ ያቀረበውን ስብከት መሠረት ያደረገ ነው፡፡ በዚያ ስብከቱ ‹‹#ኢየሱስ #ሲሰቀል #መስቀል #ላይ #ቆማ #የእኛን #መዳን #አስፈጽማለች…›› ይላል (‹‹መስቀል ላይ #ቆማ›› ማለቱን ልብ ይበሉ!!!)
ጨዋው እንዲህ የሚል ትምህርት የለም ከሚል ሄኖክ ኦርቶዶክስን አይወክልም ቢል የተሻለ አቀራረብ ይሆን ነበር፡፡ ነገር ግን ኪዳነ ምሕረትን በተሻለ ሐሳብ መተቸት ስለከበደው ውሸት ነው ወደ ማለቱ አዘንብሏል፡፡
ለመሆኑ ሄኖክ የሚባለው ሰው ያለው ምንድን ነበር? የተሰጠውስ መልስ እንዲት ያለ ነው? የሚለውን በራስዎ እንዲያገናዝቡት ፎቶውን ይመልከቱ፡፡