ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
✍✍ ቅዱስ እውነት ??? #ገድለ ተክለሃይማኖት፥ 48:1- 4 " አንድ ቀን በባሕር ዳር ተቀምጦ ሳለ፥ ሰይጣን ከባሕሩ ወጣ። የአባታችንንም ደቀመዝሙር ያዘው። አንተ ርኩስ መንፈስ ከልጄ ውጣ እያለ በመስቀል ምልክት አማተበ። ሰይጣኑም ዛሩም ደቀመዝሙሩን ትቶ ፈጥኖ ሸሸ። ሊያመልጥም ወደደ። ብፁዕ አባታችንም አማተበበት። ወደ ባሕሩ ሊገባ ባይቻለው በጥልቁ ባሕር ወደብ ቆመ። ብፁዕ አባታችንም ሄዶ #በእጁ…
እውነተኛ የእግዚአብሔር ቃል መፅሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል።
⚜ "... የልጁም የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ #ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።" (1.ዮሐ.1:7)
⚜ እግዚአብሔርም በደዌ ያደቅቀው ዘንድ ፈቀደ፤ ነፍሱን ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ካደረገ በኋላ ዘሩን ያያል፥ ዕድሜውም ይረዝማል፥ የእግዚአብሔርም ፈቃድ በእጁ ይከናወናል።
ከነፍሱ ድካም ብርሃን ያያል ደስም ይለዋል፤ ጻድቅ ባሪያዬም በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን #ያጸድቃል፥ #ኃጢአታቸውን ይሸከማል።
(ኢሳይያስ.53:10-11)
⚜ መዳንም #በሌላ #በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።
(ሐዋ. ሥራ.4:12)
በመጀመሪያ ጌታ እየሱስ ክርስቶስ ሐሰትን አይናገርም።
ልብ አድርገው ያንብቡት ይህ። የተክለ ሃይማኖት ሐሰተኛ ገድል ጌታ እየሱስ ክርስቶስ ከቶ የማያውቀውን ደግሞ ጨርሶ ያልተናገረውን-
" #እሁድና #ሐሙስ #እባብ #የገደለ #የክርስቲያን #ወገን #ሁሉ #ኃጢያቱ #ይሰረይለታል፤ ብለህ #ለልጆችህ ንገራቸው።" ብሎ ጌታዬ እየሱስ ክርስቶስ የነገረኝን አሁንም እነግራችኋለሁ። በልባችሁ ጠብቁት።
( #ገድለተክለሃይማኖት፥51፥6)
ብሎ መናገሩ ምንኛ ይህ አጋንንት ጎታች ተክለሃይማኖት የድፍረት ኃጢያት እንደተናገረ በግልፅ የሚታይ ነው።
ሐሰትን ይናገር ዘንድ #እግዚአብሔር #ሰው #አይደለም፥ ይጸጸትም ዘንድ የሰው ልጅ አይደለም። እርሱ ያለውን #አያደርገውምን? የተናገረውንስ #አይፈጽመውምን?
( #ዘኍልቍ.23:17)
ሁለተኛ ያለ #ደም መፍሰስ የኃጢያት ስርየት የለምና የለ ክርስቶስ ደም የኃጢያት ስርየት በጭራሽ የለም።
በክርስቶስ ጸጋ እናንተን ከጠራችሁ ከእርሱ ወደ ልዩ ወንጌል እንዲህ ፈጥናችሁ እንዴት እንዳለፋችሁ እደነቃለሁ፤...
ነገር ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ #ከሰበክንላችሁ #ወንጌል #የሚለይ #ወንጌልን #ቢሰብክላችሁ፥ #የተረገመ ይሁን። (ገላትያ.1፤ 6-8)
የኦርቶዶክስ ቤተ እምነት ለፍሬ የሆነ ንስሐ ካልገባችና እነዚህን #ፀረ ክርስቶስ መፃሕፍት ካልጣለች ሕብረትዋ ከሰይጣን ጋር እንጂ ከጌታ ከእየሱስ ክርስቶስ ጋር ሊሆን በጭራሽ አይችልም።
እንደዚህ ዓይነት አሳፋሪ የድፍረት ኃጢያት (መጽሀፍ ቅዱስን ከመበራዟና መንፈስ ቅዱስን ለማደስ ከመሞከሯ ውጪ ታይቶም አይታወቅም።)
መፍትሔው በትህትና በክርስቶስ እየሱስ ዙፋን ስር ወድቆ ለፍሬ የሆነ ንስሐ መግባት ብቻ ነው። እውነትን የሚቃወም እልከኝነት ግን ያስረግማል።
እንግዲህ ምሕረትን እንድንቀበል በሚያስፈልገንም ጊዜ የሚረዳንን ጸጋ እንድናገኝ ወደ ጸጋው ዙፋን #በእምነት #እንቅረብ። (ዕብ.4:18)
የሰይጣን ዋንኛ ዓላማው የሰዎችን ልብ ከመፅሐፍ ቅዱስ በማራቅ የጣኦት ምርኮኛ ማድረግ ቀጥሎም መዳን በጌታችን በእየሱስ ክርስቶስ ብቻ መሆኑን እንዳያውቁ መንፈሳዊ ዓይኖቻቸውን ማሳወር ነው። ይህ የተረገመው የሰይጣን ዋናኛ የክፋት ዕቅዱ ነው።
እርም የሆኑትን ፀረ ክርስቶስ ልዩ ወንጌል ከሰፈር ውጪ ጥላችሁ፤ መፅሐፍ ቅዱስን ብቻ ተቀባይነት በመስጠት፤ የሕይወትን ራስ፥ ማንም ያልፈታውን መሐተም የፈታ የይሁዳን አንበሳ፤ ይህም ማንም ሊፈፅመው የማይችለውን የማዳንና የምልጃን ታላቅ ገድል ያከናወነና ብቃት ያለው #ዘላለማዊ #ሊቀ ካህን የኦርቶዶክስ ቤተ እምነት የክብርን እንግዳ ጌታ እየሱስ ክርስቶስን ለፍሬ በሆነ ንስሐ ልትጋብዘው ይገባል።
⚜ በልጁ የሚያምን የዘላለም
ሕይወት አለው፤ በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቍጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን አያይም ።
(ዮሐ.3: 33)
@teeod @teeod
@gedlatnadersanat
⚜ "... የልጁም የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ #ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።" (1.ዮሐ.1:7)
⚜ እግዚአብሔርም በደዌ ያደቅቀው ዘንድ ፈቀደ፤ ነፍሱን ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ካደረገ በኋላ ዘሩን ያያል፥ ዕድሜውም ይረዝማል፥ የእግዚአብሔርም ፈቃድ በእጁ ይከናወናል።
ከነፍሱ ድካም ብርሃን ያያል ደስም ይለዋል፤ ጻድቅ ባሪያዬም በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን #ያጸድቃል፥ #ኃጢአታቸውን ይሸከማል።
(ኢሳይያስ.53:10-11)
⚜ መዳንም #በሌላ #በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።
(ሐዋ. ሥራ.4:12)
በመጀመሪያ ጌታ እየሱስ ክርስቶስ ሐሰትን አይናገርም።
ልብ አድርገው ያንብቡት ይህ። የተክለ ሃይማኖት ሐሰተኛ ገድል ጌታ እየሱስ ክርስቶስ ከቶ የማያውቀውን ደግሞ ጨርሶ ያልተናገረውን-
" #እሁድና #ሐሙስ #እባብ #የገደለ #የክርስቲያን #ወገን #ሁሉ #ኃጢያቱ #ይሰረይለታል፤ ብለህ #ለልጆችህ ንገራቸው።" ብሎ ጌታዬ እየሱስ ክርስቶስ የነገረኝን አሁንም እነግራችኋለሁ። በልባችሁ ጠብቁት።
( #ገድለተክለሃይማኖት፥51፥6)
ብሎ መናገሩ ምንኛ ይህ አጋንንት ጎታች ተክለሃይማኖት የድፍረት ኃጢያት እንደተናገረ በግልፅ የሚታይ ነው።
ሐሰትን ይናገር ዘንድ #እግዚአብሔር #ሰው #አይደለም፥ ይጸጸትም ዘንድ የሰው ልጅ አይደለም። እርሱ ያለውን #አያደርገውምን? የተናገረውንስ #አይፈጽመውምን?
( #ዘኍልቍ.23:17)
ሁለተኛ ያለ #ደም መፍሰስ የኃጢያት ስርየት የለምና የለ ክርስቶስ ደም የኃጢያት ስርየት በጭራሽ የለም።
በክርስቶስ ጸጋ እናንተን ከጠራችሁ ከእርሱ ወደ ልዩ ወንጌል እንዲህ ፈጥናችሁ እንዴት እንዳለፋችሁ እደነቃለሁ፤...
ነገር ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ #ከሰበክንላችሁ #ወንጌል #የሚለይ #ወንጌልን #ቢሰብክላችሁ፥ #የተረገመ ይሁን። (ገላትያ.1፤ 6-8)
የኦርቶዶክስ ቤተ እምነት ለፍሬ የሆነ ንስሐ ካልገባችና እነዚህን #ፀረ ክርስቶስ መፃሕፍት ካልጣለች ሕብረትዋ ከሰይጣን ጋር እንጂ ከጌታ ከእየሱስ ክርስቶስ ጋር ሊሆን በጭራሽ አይችልም።
እንደዚህ ዓይነት አሳፋሪ የድፍረት ኃጢያት (መጽሀፍ ቅዱስን ከመበራዟና መንፈስ ቅዱስን ለማደስ ከመሞከሯ ውጪ ታይቶም አይታወቅም።)
መፍትሔው በትህትና በክርስቶስ እየሱስ ዙፋን ስር ወድቆ ለፍሬ የሆነ ንስሐ መግባት ብቻ ነው። እውነትን የሚቃወም እልከኝነት ግን ያስረግማል።
እንግዲህ ምሕረትን እንድንቀበል በሚያስፈልገንም ጊዜ የሚረዳንን ጸጋ እንድናገኝ ወደ ጸጋው ዙፋን #በእምነት #እንቅረብ። (ዕብ.4:18)
የሰይጣን ዋንኛ ዓላማው የሰዎችን ልብ ከመፅሐፍ ቅዱስ በማራቅ የጣኦት ምርኮኛ ማድረግ ቀጥሎም መዳን በጌታችን በእየሱስ ክርስቶስ ብቻ መሆኑን እንዳያውቁ መንፈሳዊ ዓይኖቻቸውን ማሳወር ነው። ይህ የተረገመው የሰይጣን ዋናኛ የክፋት ዕቅዱ ነው።
እርም የሆኑትን ፀረ ክርስቶስ ልዩ ወንጌል ከሰፈር ውጪ ጥላችሁ፤ መፅሐፍ ቅዱስን ብቻ ተቀባይነት በመስጠት፤ የሕይወትን ራስ፥ ማንም ያልፈታውን መሐተም የፈታ የይሁዳን አንበሳ፤ ይህም ማንም ሊፈፅመው የማይችለውን የማዳንና የምልጃን ታላቅ ገድል ያከናወነና ብቃት ያለው #ዘላለማዊ #ሊቀ ካህን የኦርቶዶክስ ቤተ እምነት የክብርን እንግዳ ጌታ እየሱስ ክርስቶስን ለፍሬ በሆነ ንስሐ ልትጋብዘው ይገባል።
⚜ በልጁ የሚያምን የዘላለም
ሕይወት አለው፤ በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቍጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን አያይም ።
(ዮሐ.3: 33)
@teeod @teeod
@gedlatnadersanat
▶️ መድኃኒት የሚለው ቃል #በመጽሐፍ #ቅዱስ ውስጥ ያለው #ቦታ እጅግ ከፍ ያለ ነው፤ #ዳዊት ስለዚህ ሲናገር <<እግዚአብሔር አምባዬ አለቴ #መድኃኒቴ ነው>>/2 ሳሙ 22፥2/ ብሏል። በኢሳያስ አንደበትም እግዚአብሔር ለእስራኤል ሲናገር <<እኔ የእስራኤል ቅዱስ አምላክህ እግዚአብሔር #መድኃኒትህ ነኝ... እኔ እግዚአብሔር ነኝ #ከእኔ #ሌላ #የሚያድን የለም>> /ኢሳ 43፥3 ፣11/ ብሏል። እንደዚሁም ነብዩ በሌላ ቦታ ሰዎች እግዚአብሔርን <<የእስራኤል አምላክ #መድኃኒት ሆይ...>> ብለው እንደሚጠሩት ይናገርና በዚያው ክፍል ደግሞ #እግዚአብሔርም ስለራሱ በነቢዩ አንደበት <<እናንተ ከአህዛብ ወገን ሆናችሁ ያመለጣችሁ ተሰብስባችሁ ኑ፤ በአንድነትም ቅረቡ የተቀረጸውን የምስላቸውን እንጨት የሚሸከሙና ያድን ዘንድ ወደማይችል አምላክ የሚጸልዩ እውቀት የላቸውም። ይናገሩ ይቅረቡም በአንድነትም ይማከሩ ከጥንት ይህን ያሳየ ከቀድሞስ የተናገረ ማነው? ያሳየሁም የተናገርሁም እኔ እግዚአብሔር አይደለሁምን? ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም እኔ ጻድቅ አምላክና #መድኃኒት ነኝ ይላል>>/ኢሳ 45፥15 ፣ 20፥21/። በሌሎች ነብያትም <<ከእኔም በቀር ሌላ አምላክና #መድኃኒት የለም>>/ሆሴ 14፥4/ እያለ እግዚአብሔር ያውጅ ነበር። #መድኃኒትነት የእርሱ #ብቻ ነበርና ምንም እንኳን #በብሉይ ኪዳን #ሰንበት፣ #በዓለ ሰዊት፣ #በዓለ መጸለት፣ #በዓለ ፍሥሐ፣ #በዓለ ናእት /የቂጣ በዓል/፣ #ኢዮቤልዩ የሚባሉ ታላላቅ #በዓላት ቢኖሩም ከእነዚህ አንዳቸውም #መድኃኒት አልተባሉም። ከእርሱ #ከእግዚአብሔር ሌላ #መድኃኒት እንደሌለ የተገነዘቡ የዘመኑ ነብያትም <<አንሥእ ኃይለከ ወነዓ አድኅነነ ማለትም ኃይልህን አንሣ መጥተህም #አድነን>>/መዝ 80፥2/ ይሉ ነበር እንጂ ሰንበትን #መድኃኒታችን ነሽ አላሏትም። በአዲስ ኪዳንም #ድንግል #ማርያም ጌታን በጸነሰች ጊዜ <<ነፍሴ ጌታን ታከብረዋለች፤ መንፈሴም በአምላኬ #በመድኃኒቴ ሐሴት ታደርጋለች የባርይቱን ውርደት ተመልክቷልና>>/ሉቃ 1፥47/ብላለች። ጊዜው ደርሶ ጌታ #በተወለደ ሰዓትም #መላእክት በለሊት መንጋ ለሚጠብቁ እረኞች << ዛሬ በዳዊት ከተማ #መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ #ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና ብለው አበሰሩ>>/ሉቃ 2፥11/። #መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመካከላቸው ሲመላለስ ሕይወት ሰጪ ትምህርቱን የሰሙት የሰማርያ ሰዎችም ስለእርሱ ሲናገሩ << እኛ ራሳችን ሰምተነዋልና፤ እርሱም በእውነት ክርስቶስ #የዓለም #መድኃኒት እንደ ሆነ እናውቃለን>> ሲሉ ክርስቶስ መድኃኒት መሆኑን ተናግረዋል/ዩሀ 4፥42/። በእርግጥም #ጌታ እኛን ለማዳን #በመስቀል ላይ #ሞቶ ወደ ከርሠ መቃብር ወርዶ #ሞትን ድል ማድረግ ነበረበትና እንደ #መጻሕፍት ሐሳብ #በኃጢአተኞች እጅ ተሰጥቶ #ሞተ። እንደ እግዚአብሔር አሠራርም #ሞትን #አሸንፎ ተነሣ። ይህንን በዓይናቸው ያዩና የተገነዘቡ #ሐዋርያትም #ጌታ #ካረገ ቡኋላ ስለእርሱ #ለአይሁድ ሸንጎ ሲናገሩ <<እናንተ በእንጨት ላይ ሰቅላችሁ የገደላችሁትን ኢየሱስን የአባቶቻችን አምላክ አስነሣው፤ ይህን እግዚአብሔር፥ ለእስራኤል ንስሐን የኃጢአትንም ስርየት ይሰጥ ዘንድ፥ #ራስም #መድኃኒትም አድርጎ በቀኙ ከፍ ከፍ አደረገው>> ሲሉ ራስና #መድኃኒት ስለመሆኑ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል/ሐዋ 5፥31/። ኢየሱስ ማለት #አዳኝ #መድኃኒት ማለት ነው፤ #ዕለተ #ሰንበት ማዳን ብትችል ኖሮ "ወልደ እግዚአብሔር" #ሰው መሆን ባላስፈለገው ነበር።
#የሐዲስ ኪዳን #ምእመናን #ለመዳን እጆቻቸውን ወደማንም አያነሡም፤ #መዳን #በክርስቶስ ካልሆነ #በቀር በሌላ #በማንም... የለምና/ሐዋ 4፥12/። #እግዚአብሔር ሰውን ለማዳን የሚያስችለውን #ከክርስቶስ ሌላ አማራጭ ቢፈልግ ኖሮ #ከሰንበት ይልቅ ብዙ ታላላቅ #ፍጥረታት ነበሩት፤ ሆኖም ግን #ከፍጥረት ወገን #ለማዳን የሚበቃ አልነበረምና #ኢየሱስ #ክርስቶስ #ብቻውን #ለሰው ልጆች #መድኃኒት ሆነ።
እንደዚሁም በዚህ መጽሀፍ #ሰንበት <<ለዘላለም ገዥ>> ተብላለች፤ #በመጽሀፍ #ቅዱስ ስንመለከት ግን #ሰንበት ለሰው #ተፈጠረች እንጂ ሰው #ስለሰንበት #አልተፈጠረም። ሰዎችንም #ልትገዛ ከቶ አትችልም፤ #ለዘላለም የመኖር እድልም የላትም፤ የእርሷ #የጥላነት ጊዜ አብቅቶ #አካሉ #ክርስቶስ ተገልጧልና።
▶️ መድኃኒትነትም ሆነ #ገዥነት ያለው እርሱ #እግዚአብሔር #ብቻ ነው። መጽሀፍ ቅዱስ <<ብቻውን የሆነ ገዢ>> የሚለው እርሱን #ብቻ ነው/1ጢሞ 6፥15/። እንደዚሁም <<እግዚአብሔርሰ ንጉሥ ውእቱ እምቅድመ ዓለም፣ ወገበረ #መድኃኒት በማዕከለ ምድር ማለትም #እግዚአብሔር ግን ከዓለም አስቀድሞ ንጉሥ ነው በምድርም መካከል #መድኃኒትን አደረገ>>/መዝ 74፥12/ የተባለለት የዘለዓለም ንጉሥ አንድ ጌታ ነው እንጂ ሰንበት አይደለችም።
እንደዙሁም ይች #ሰንበት <<ለምኝልን>> ተብላለች። አንዲት የማትሰማና #የጊዜ #መለኪያ ብቻ የሆነችው ^ዕለት^ #አፍ አውጥታ #እንድትናገርና በእግዚአብሄር ፊት ቆማ #እንድታማልድ ወደ እርሷ #እጅን #ዘርግቶ #መማጸን ወደ ልቡ ተመልሶ #ላስተዋለው ሰው ምን ያህል #አሳፋሪ መሆኑን መገንዘብ አያዳግትም። ቃሉ ግን እኛ ራሳችን #በኢየሱስ #ክርስቶስ #ስም #እግዚአብሔርን እንድለምነው ሲያስተምረን እንደዚህ ይለናል፤ <<ማናቸውንም ነገር #በስሜ #ብትለምኑ እኔ አደርገዋለሁ>>/ዩሀ 14፥13/፤ <<የምትወዱትን ሁሉ ለምኑ ይሆንላችሁማል>>/ዩሀ 15፥7/፤ <<እውነት እውነት እላቹሀለው #አብ #በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ ይሰጣችሀል እስከ አሁን #በስሜ ምንም አለመናችሁም ደስታችሁ ፍጹም እንዲሆን ለምኑ ትቀበሉማላችሁ>>/ዩሀ 16፤ 23-24/።
በዚህ መሰረት ወደ ማን #መለመን እንዳለብን ግልጽ ነው፤ በአጠቃላይ #ጸሎታችንና #ልመናችን #በኢየሱስ #በኩል ወደ #አብ እንዲደርስ እንጂ #በሌላ #በኩል ማለትም #በሰንበት ወደ #አብ መግባት እንደማይችል ልንረዳ ይገባል። ጌታም <<በእኔ #በቀር ወደ #አብ የሚመጣ #የለም>> ማለቱ ለዚሁ አይደለምን/ዩሀ 14፥6/?
@gedlatnadersanat
#የሐዲስ ኪዳን #ምእመናን #ለመዳን እጆቻቸውን ወደማንም አያነሡም፤ #መዳን #በክርስቶስ ካልሆነ #በቀር በሌላ #በማንም... የለምና/ሐዋ 4፥12/። #እግዚአብሔር ሰውን ለማዳን የሚያስችለውን #ከክርስቶስ ሌላ አማራጭ ቢፈልግ ኖሮ #ከሰንበት ይልቅ ብዙ ታላላቅ #ፍጥረታት ነበሩት፤ ሆኖም ግን #ከፍጥረት ወገን #ለማዳን የሚበቃ አልነበረምና #ኢየሱስ #ክርስቶስ #ብቻውን #ለሰው ልጆች #መድኃኒት ሆነ።
እንደዚሁም በዚህ መጽሀፍ #ሰንበት <<ለዘላለም ገዥ>> ተብላለች፤ #በመጽሀፍ #ቅዱስ ስንመለከት ግን #ሰንበት ለሰው #ተፈጠረች እንጂ ሰው #ስለሰንበት #አልተፈጠረም። ሰዎችንም #ልትገዛ ከቶ አትችልም፤ #ለዘላለም የመኖር እድልም የላትም፤ የእርሷ #የጥላነት ጊዜ አብቅቶ #አካሉ #ክርስቶስ ተገልጧልና።
▶️ መድኃኒትነትም ሆነ #ገዥነት ያለው እርሱ #እግዚአብሔር #ብቻ ነው። መጽሀፍ ቅዱስ <<ብቻውን የሆነ ገዢ>> የሚለው እርሱን #ብቻ ነው/1ጢሞ 6፥15/። እንደዚሁም <<እግዚአብሔርሰ ንጉሥ ውእቱ እምቅድመ ዓለም፣ ወገበረ #መድኃኒት በማዕከለ ምድር ማለትም #እግዚአብሔር ግን ከዓለም አስቀድሞ ንጉሥ ነው በምድርም መካከል #መድኃኒትን አደረገ>>/መዝ 74፥12/ የተባለለት የዘለዓለም ንጉሥ አንድ ጌታ ነው እንጂ ሰንበት አይደለችም።
እንደዙሁም ይች #ሰንበት <<ለምኝልን>> ተብላለች። አንዲት የማትሰማና #የጊዜ #መለኪያ ብቻ የሆነችው ^ዕለት^ #አፍ አውጥታ #እንድትናገርና በእግዚአብሄር ፊት ቆማ #እንድታማልድ ወደ እርሷ #እጅን #ዘርግቶ #መማጸን ወደ ልቡ ተመልሶ #ላስተዋለው ሰው ምን ያህል #አሳፋሪ መሆኑን መገንዘብ አያዳግትም። ቃሉ ግን እኛ ራሳችን #በኢየሱስ #ክርስቶስ #ስም #እግዚአብሔርን እንድለምነው ሲያስተምረን እንደዚህ ይለናል፤ <<ማናቸውንም ነገር #በስሜ #ብትለምኑ እኔ አደርገዋለሁ>>/ዩሀ 14፥13/፤ <<የምትወዱትን ሁሉ ለምኑ ይሆንላችሁማል>>/ዩሀ 15፥7/፤ <<እውነት እውነት እላቹሀለው #አብ #በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ ይሰጣችሀል እስከ አሁን #በስሜ ምንም አለመናችሁም ደስታችሁ ፍጹም እንዲሆን ለምኑ ትቀበሉማላችሁ>>/ዩሀ 16፤ 23-24/።
በዚህ መሰረት ወደ ማን #መለመን እንዳለብን ግልጽ ነው፤ በአጠቃላይ #ጸሎታችንና #ልመናችን #በኢየሱስ #በኩል ወደ #አብ እንዲደርስ እንጂ #በሌላ #በኩል ማለትም #በሰንበት ወደ #አብ መግባት እንደማይችል ልንረዳ ይገባል። ጌታም <<በእኔ #በቀር ወደ #አብ የሚመጣ #የለም>> ማለቱ ለዚሁ አይደለምን/ዩሀ 14፥6/?
@gedlatnadersanat