▶️ ይህ <<ሰኔ ጎለጎታ>> የተባለው #የጸሎት መጽሐፍ #ማርያም #በጎለጎታ #በኢየሱስ መቃብር ስፍራ ገብታ #ስትጸልይ ኢየሱስ #ክርስቶስ ከላይ የተገለጸውን #የተስፋ ቃል እንደ #ቃልኪዳን አድርጎ እንደሰጣት የሚናገር በመሆኑ በተለይ #እናቶቻችን ሲታመሙ ይህንን መጽሐፍ #በየኮሮጃቸውና ሲተኙ #በራስጌና #በግርጌያቸው #በመንተራስ ደግሞም ሲነቁ #አንገቶቻቸው ላይ በማሰር በል ሲላቸውም ባላቸው #እህል #ጎተራዎቻቸውች እንደ #መድኃኒት እጽ በመያዝና #በመድገም ተታለው በቀላሉ #ሆስፒታል ሄዶ ታክሞ #መዳን ሲችሉ #ከገሃዱ እውነት ወጥተው #ያለቁትን ማን ይቁጠራቸው?
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
@gedlatnadersanat
(8.7▶️) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
@gedlatnadersanat
(8.7▶️) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat