#የመጽሐፍ_ቅዱስ_ጥናት ጥያቄዎች
እውነት ወይም ሐሰት በሉ
1 #_መጽሐፍ ቅዱስ የተጻፈው በአንድ ጊዜ ነው።
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
2 #_መዝሙረ ዳዊት በከተማ ስም ከተሰየሙ መጻሕፍት መካከል አንዱ ነው።
ሀ ) እውነት ለ ) ሐሰት
3 #_የመጽሐፈ ሶስና እናት መጽሐፍ ትንቢተ ዳንኤል ነው።
ሀ ) እውነት ለ ) ሐሰት
4 #_መጽሐፈ አስቴርን የጻፈችው አስቴር ነች።
ሀ ) እውነት ለ) ሐሰት
5 #_የሐዋርያት ሥራን የጻፈው ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ ነው።
ሀ ) እውነት ለ ) ሐሰት
#ይዘት ምርጫ
6 #_ከሚከተሉት መካከል የታሪክ መጽሐፍ የሆነው የቱ ነው❓
ሀ) ግብረ ሐዋርያት
ለ )የማቴዎስ ወንጌል
ሐ )ወደ ቆሮንጦስ ሰዎች
መ) ሀ እና ለ
7) #ከተዘረዙት መጻሕፍት መካከል #_ሊቀ _ነቢያት ቅዱስ ሙሴ #ያልጻፈው መጽሐፍ የቱ ነው❓
ሀ ) መጽሐፈ ኩፋሌ
ለ ) ኦሪት ዘፍጥረት
ሐ ) ኦሪት ዘዳግም
መ ) መጽሐፈ አክሲማሮስ
8) #_የኦ/ተ ቤተ ክርስቲያናችን ምትቀበላቸው የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ቁጥራቸው ስንት ነው❓
ሀ ) 46
ለ ) 27
ሐ ) 35
መ ) 81
9 #_መጽሐፈ ምሥጢር ከየትኛው የአዋልድ መጽሐፍ ጋር ይመደባል❓
ሀ )ድርሳን
ለ )ነገረ ሃይማኖት
ሐ )የሥርዓት
መ )የታሪክ
10 #_"ገና እንደተወለዱ ልጆች የቃሉን ወተት ተመኙ።" 1ጴጥ 2:3 ይህ ኃይለ ቃል ምንን ያመለክታል❓
ሀ )መጽሐፍ ቅዱስ ዳኛ መሆኑን
ለ ) መጽሐፍ ቅዱስ ወደ ጽድቅ የሚመራ መሆኑን
ሐ) መጽሐፍ ቅዱስ ምግበ ነፍስ መሆኑን
መ)መጽሐፍ ቅዱስ የሕግ እና የአስተዳደር ምንጭ መሆኑን
#በአጭሩ መልስ ስጡ
11 #መጽሐፍ_ቅዱስን_ቅዱስ ካሰኙት ነገሮች መካከል ቢያንስ ሦስት ጥረሱ::❓
12 #ከመጻሕፍ_ቅዱስ ባህል መካከል ቢያንስ 2ቱ ጠቅሰህ(ሺ)ከሀገራችን ተመሳሳይ ባህል ጋር አንድነቱንና ልዮነቱን አነጻጽር(ሪ)::❓
13 #አዋልድ_መጻሕፍት ከሚባሉት መካከል 3ቱን ጥቀስና ጥቅማቸውን በአጭሩ አብራራ(ሪ)❓
14 #የመጻሕፍ_ቅዱስ ዕድሜ ሰንት ነው? መጀመሪያ የተጻፈውስ የመጻሕፍ ቅዱስ ክፍል የትኛው ነው?በምንስ ቋንቋ ተጻፈ?
15 #መጻሕፍ_ቅዱስን እንደ ምንኖርበት ሀገር ባህል ፣ እንደ ደረስንበት የዕውቀት ደረጃ ፣ በሥጋዊ ሀሳብና ፍልስፍ ማንበብእና መተርጎምና የሚያስከትለውን ጥፋት በራስህ(ሺ) አገላለጽ አስረዳ(አስረጂ)❓
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ብቻ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
እውነት ወይም ሐሰት በሉ
1 #_መጽሐፍ ቅዱስ የተጻፈው በአንድ ጊዜ ነው።
ሀ) እውነት ለ) ሐሰት
2 #_መዝሙረ ዳዊት በከተማ ስም ከተሰየሙ መጻሕፍት መካከል አንዱ ነው።
ሀ ) እውነት ለ ) ሐሰት
3 #_የመጽሐፈ ሶስና እናት መጽሐፍ ትንቢተ ዳንኤል ነው።
ሀ ) እውነት ለ ) ሐሰት
4 #_መጽሐፈ አስቴርን የጻፈችው አስቴር ነች።
ሀ ) እውነት ለ) ሐሰት
5 #_የሐዋርያት ሥራን የጻፈው ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ ነው።
ሀ ) እውነት ለ ) ሐሰት
#ይዘት ምርጫ
6 #_ከሚከተሉት መካከል የታሪክ መጽሐፍ የሆነው የቱ ነው❓
ሀ) ግብረ ሐዋርያት
ለ )የማቴዎስ ወንጌል
ሐ )ወደ ቆሮንጦስ ሰዎች
መ) ሀ እና ለ
7) #ከተዘረዙት መጻሕፍት መካከል #_ሊቀ _ነቢያት ቅዱስ ሙሴ #ያልጻፈው መጽሐፍ የቱ ነው❓
ሀ ) መጽሐፈ ኩፋሌ
ለ ) ኦሪት ዘፍጥረት
ሐ ) ኦሪት ዘዳግም
መ ) መጽሐፈ አክሲማሮስ
8) #_የኦ/ተ ቤተ ክርስቲያናችን ምትቀበላቸው የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ቁጥራቸው ስንት ነው❓
ሀ ) 46
ለ ) 27
ሐ ) 35
መ ) 81
9 #_መጽሐፈ ምሥጢር ከየትኛው የአዋልድ መጽሐፍ ጋር ይመደባል❓
ሀ )ድርሳን
ለ )ነገረ ሃይማኖት
ሐ )የሥርዓት
መ )የታሪክ
10 #_"ገና እንደተወለዱ ልጆች የቃሉን ወተት ተመኙ።" 1ጴጥ 2:3 ይህ ኃይለ ቃል ምንን ያመለክታል❓
ሀ )መጽሐፍ ቅዱስ ዳኛ መሆኑን
ለ ) መጽሐፍ ቅዱስ ወደ ጽድቅ የሚመራ መሆኑን
ሐ) መጽሐፍ ቅዱስ ምግበ ነፍስ መሆኑን
መ)መጽሐፍ ቅዱስ የሕግ እና የአስተዳደር ምንጭ መሆኑን
#በአጭሩ መልስ ስጡ
11 #መጽሐፍ_ቅዱስን_ቅዱስ ካሰኙት ነገሮች መካከል ቢያንስ ሦስት ጥረሱ::❓
12 #ከመጻሕፍ_ቅዱስ ባህል መካከል ቢያንስ 2ቱ ጠቅሰህ(ሺ)ከሀገራችን ተመሳሳይ ባህል ጋር አንድነቱንና ልዮነቱን አነጻጽር(ሪ)::❓
13 #አዋልድ_መጻሕፍት ከሚባሉት መካከል 3ቱን ጥቀስና ጥቅማቸውን በአጭሩ አብራራ(ሪ)❓
14 #የመጻሕፍ_ቅዱስ ዕድሜ ሰንት ነው? መጀመሪያ የተጻፈውስ የመጻሕፍ ቅዱስ ክፍል የትኛው ነው?በምንስ ቋንቋ ተጻፈ?
15 #መጻሕፍ_ቅዱስን እንደ ምንኖርበት ሀገር ባህል ፣ እንደ ደረስንበት የዕውቀት ደረጃ ፣ በሥጋዊ ሀሳብና ፍልስፍ ማንበብእና መተርጎምና የሚያስከትለውን ጥፋት በራስህ(ሺ) አገላለጽ አስረዳ(አስረጂ)❓
#መልሶቻችሁን እስከ ዛሬ ሳምንት ብቻ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#የመጽሐፍ_ቅዱስ_ጥናት ጥያቄዎች ትክክለኛ ምላሾች
እውነት ወይም ሐሰት በሉ
1 #_መጽሐፍ ቅዱስ የተጻፈው በአንድ ጊዜ ነው።
ሀ) እውነት ለ)✅ ሐሰት
2 #_መዝሙረ ዳዊት በከተማ ስም ከተሰየሙ መጻሕፍት መካከል አንዱ ነው።
ሀ ) እውነት ለ )✅ ሐሰት
3 #_የመጽሐፈ ሶስና እናት መጽሐፍ ትንቢተ ዳንኤል ነው።
ሀ ) ✅እውነት ለ ) ሐሰት
4 #_መጽሐፈ አስቴርን የጻፈችው አስቴር ነች።
ሀ ) እውነት ለ)✅ ሐሰት
5 #_የሐዋርያት ሥራን የጻፈው ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ ነው።
ሀ ) ✅እውነት ለ ) ሐሰት
#ይዘት ምርጫ
6 #_ከሚከተሉት መካከል የታሪክ መጽሐፍ የሆነው የቱ ነው❓
ሀ) ✅ግብረ ሐዋርያት
ለ )የማቴዎስ ወንጌል
ሐ )ወደ ቆሮንጦስ ሰዎች
መ) ሀ እና ለ
7) #ከተዘረዙት መጻሕፍት መካከል #_ሊቀ _ነቢያት ቅዱስ ሙሴ #ያልጻፈው መጽሐፍ የቱ ነው❓
ሀ ) መጽሐፈ ኩፋሌ
ለ ) ኦሪት ዘፍጥረት
ሐ ) ኦሪት ዘዳግም
መ )✅ መጽሐፈ አክሲማሮስ
8) #_የኦ/ተ ቤተ ክርስቲያናችን ምትቀበላቸው የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ቁጥራቸው ስንት ነው❓
ሀ ) 46
ለ ) 27
ሐ ) ✅ 35
መ ) 81
9 #_መጽሐፈ ምሥጢር ከየትኛው የአዋልድ መጽሐፍ ጋር ይመደባል❓
ሀ )ድርሳን
ለ )✅ነገረ ሃይማኖት
ሐ )የሥርዓት
መ )የታሪክ
10 #_"ገና እንደተወለዱ ልጆች የቃሉን ወተት ተመኙ።" 1ጴጥ 2:3 ይህ ኃይለ ቃል ምንን ያመለክታል❓
ሀ )መጽሐፍ ቅዱስ ዳኛ መሆኑን
ለ ) መጽሐፍ ቅዱስ ወደ ጽድቅ የሚመራ መሆኑን
ሐ) ✅መጽሐፍ ቅዱስ ምግበ ነፍስ መሆኑን
መ)መጽሐፍ ቅዱስ የሕግ እና የአስተዳደር ምንጭ መሆኑን
#በአጭሩ መልስ ስጡ
11 #መጽሐፍ_ቅዱስን_ቅዱስ ካሰኙት ነገሮች መካከል ቢያንስ ሦስት ጥረሱ::❓
#በእግዚአብሔር መንፈስ የተነሱ ቅዱሳን ሰዎች ስለጻፉት
#ወደ ቅድስና ስለሚመራ
#በቅዱሱ በእግዚአብሔር ፈቃድ ስለተጻፈ
#ዘመን የማይሽረው መሆኑ
#መጻኤዉንና አላፊውን በትክክልና በእርግጠኛነት የሚናገር ሰለሆነ
#የሌሉሎች መጻሕፍት ዋኘና ምንጭ በመሆኑ
12 #ከመጻሕፍ_ቅዱስ ባህል መካከል ቢያንስ 2ቱ ጠቅሰህ(ሺ)ከሀገራችን ተመሳሳይ ባህል ጋር አንድነቱንና ልዮነቱን አነጻጽር(ሪ)::❓
እረኝነት:-
ሰርግ:-
ጫማ ማውለቅ:-
13 #አዋልድ_መጻሕፍት ከሚባሉት መካከል 3ቱን ጥቀስና ጥቅማቸውን በአጭሩ አብራራ(ሪ)❓
#መልስ
#አዋልድ መጻሕፍ የሚባሉ
#ገድል :-
#ተአምር :-
#ድርሳን :-
#መልክዕ :-
#ጥቅማቸው
ከአባታቸው ከመጻሕፍ ቅዱስ ጠባይ ሳይወጡ የቅዱሳንን ተጋሎ ድንቅ ድንቅ ተአምራት እና ተራዳይነት እንዲሁም ክብርን የሚገልጡ በመሆን መጻሕፍ ቅዱስ በጥቂቱ እና በመጠኑ በፍንጭ መልክ የገለጠውን አነርሱ አምልተውና አስፍተው ይተነትኑታይ ማለት ነው::#በአጠቃላይ በደረቁ በንባብ የተጻፈውን ወንጌል በሕይወት ተተግብሮ እያሳዮ ሃይማኖት ያጸናሉ ምግባር ያቀናሉ ይሕወት ይሆናሉ::
14 #የመጻሕፍ_ቅዱስ ዕድሜ ሰንት ነው? መጀመሪያ የተጻፈውስ የመጻሕፍ ቅዱስ ክፍል የትኛው ነው?በምንስ ቋንቋ ተጻፈ?
#መልስ
ዘመኑ በትክክል በውል አይታወቅም መጀመሪያ የተጻፈውም መጽሐፈ ሄኖክ ሲሆን የተጻፈበት ቋንቋም እንደ ኢትዮጲያዊያን ሊቃውንት ገለጻ #በግዕዝ_ቋንቋ ነው
15 #መጻሕፍ_ቅዱስን እንደ ምንኖርበት ሀገር ባህል ፣ እንደ ደረስንበት የዕውቀት ደረጃ ፣ በሥጋዊ ሀሳብና ፍልስፍ ማንበብእና መተርጎምና የሚያስከትለውን ጥፋት በራስህ(ሺ) አገላለጽ አስረዳ(አስረጂ)❓
#መልስ
*ወደ ክህደትና ምንፍቅና ይከታል #በአጠቃላይ ከቤተ ክርስቲያን አንድነት ይለያል የሚል መሰል ምላሾችን የሰጣችሁ ሁሉ ትክክል ናችሁ!::
#ለበለጠ_መረጃ የተላለፉ ኮርሶችን ያድምጡ
#በመልሶቻችሁን ዙሪያ ላላችሁ ማንኛውም አሳብ ጥያቄና ጥቆማ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
እውነት ወይም ሐሰት በሉ
1 #_መጽሐፍ ቅዱስ የተጻፈው በአንድ ጊዜ ነው።
ሀ) እውነት ለ)✅ ሐሰት
2 #_መዝሙረ ዳዊት በከተማ ስም ከተሰየሙ መጻሕፍት መካከል አንዱ ነው።
ሀ ) እውነት ለ )✅ ሐሰት
3 #_የመጽሐፈ ሶስና እናት መጽሐፍ ትንቢተ ዳንኤል ነው።
ሀ ) ✅እውነት ለ ) ሐሰት
4 #_መጽሐፈ አስቴርን የጻፈችው አስቴር ነች።
ሀ ) እውነት ለ)✅ ሐሰት
5 #_የሐዋርያት ሥራን የጻፈው ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ ነው።
ሀ ) ✅እውነት ለ ) ሐሰት
#ይዘት ምርጫ
6 #_ከሚከተሉት መካከል የታሪክ መጽሐፍ የሆነው የቱ ነው❓
ሀ) ✅ግብረ ሐዋርያት
ለ )የማቴዎስ ወንጌል
ሐ )ወደ ቆሮንጦስ ሰዎች
መ) ሀ እና ለ
7) #ከተዘረዙት መጻሕፍት መካከል #_ሊቀ _ነቢያት ቅዱስ ሙሴ #ያልጻፈው መጽሐፍ የቱ ነው❓
ሀ ) መጽሐፈ ኩፋሌ
ለ ) ኦሪት ዘፍጥረት
ሐ ) ኦሪት ዘዳግም
መ )✅ መጽሐፈ አክሲማሮስ
8) #_የኦ/ተ ቤተ ክርስቲያናችን ምትቀበላቸው የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ቁጥራቸው ስንት ነው❓
ሀ ) 46
ለ ) 27
ሐ ) ✅ 35
መ ) 81
9 #_መጽሐፈ ምሥጢር ከየትኛው የአዋልድ መጽሐፍ ጋር ይመደባል❓
ሀ )ድርሳን
ለ )✅ነገረ ሃይማኖት
ሐ )የሥርዓት
መ )የታሪክ
10 #_"ገና እንደተወለዱ ልጆች የቃሉን ወተት ተመኙ።" 1ጴጥ 2:3 ይህ ኃይለ ቃል ምንን ያመለክታል❓
ሀ )መጽሐፍ ቅዱስ ዳኛ መሆኑን
ለ ) መጽሐፍ ቅዱስ ወደ ጽድቅ የሚመራ መሆኑን
ሐ) ✅መጽሐፍ ቅዱስ ምግበ ነፍስ መሆኑን
መ)መጽሐፍ ቅዱስ የሕግ እና የአስተዳደር ምንጭ መሆኑን
#በአጭሩ መልስ ስጡ
11 #መጽሐፍ_ቅዱስን_ቅዱስ ካሰኙት ነገሮች መካከል ቢያንስ ሦስት ጥረሱ::❓
#በእግዚአብሔር መንፈስ የተነሱ ቅዱሳን ሰዎች ስለጻፉት
#ወደ ቅድስና ስለሚመራ
#በቅዱሱ በእግዚአብሔር ፈቃድ ስለተጻፈ
#ዘመን የማይሽረው መሆኑ
#መጻኤዉንና አላፊውን በትክክልና በእርግጠኛነት የሚናገር ሰለሆነ
#የሌሉሎች መጻሕፍት ዋኘና ምንጭ በመሆኑ
12 #ከመጻሕፍ_ቅዱስ ባህል መካከል ቢያንስ 2ቱ ጠቅሰህ(ሺ)ከሀገራችን ተመሳሳይ ባህል ጋር አንድነቱንና ልዮነቱን አነጻጽር(ሪ)::❓
እረኝነት:-
ሰርግ:-
ጫማ ማውለቅ:-
13 #አዋልድ_መጻሕፍት ከሚባሉት መካከል 3ቱን ጥቀስና ጥቅማቸውን በአጭሩ አብራራ(ሪ)❓
#መልስ
#አዋልድ መጻሕፍ የሚባሉ
#ገድል :-
#ተአምር :-
#ድርሳን :-
#መልክዕ :-
#ጥቅማቸው
ከአባታቸው ከመጻሕፍ ቅዱስ ጠባይ ሳይወጡ የቅዱሳንን ተጋሎ ድንቅ ድንቅ ተአምራት እና ተራዳይነት እንዲሁም ክብርን የሚገልጡ በመሆን መጻሕፍ ቅዱስ በጥቂቱ እና በመጠኑ በፍንጭ መልክ የገለጠውን አነርሱ አምልተውና አስፍተው ይተነትኑታይ ማለት ነው::#በአጠቃላይ በደረቁ በንባብ የተጻፈውን ወንጌል በሕይወት ተተግብሮ እያሳዮ ሃይማኖት ያጸናሉ ምግባር ያቀናሉ ይሕወት ይሆናሉ::
14 #የመጻሕፍ_ቅዱስ ዕድሜ ሰንት ነው? መጀመሪያ የተጻፈውስ የመጻሕፍ ቅዱስ ክፍል የትኛው ነው?በምንስ ቋንቋ ተጻፈ?
#መልስ
ዘመኑ በትክክል በውል አይታወቅም መጀመሪያ የተጻፈውም መጽሐፈ ሄኖክ ሲሆን የተጻፈበት ቋንቋም እንደ ኢትዮጲያዊያን ሊቃውንት ገለጻ #በግዕዝ_ቋንቋ ነው
15 #መጻሕፍ_ቅዱስን እንደ ምንኖርበት ሀገር ባህል ፣ እንደ ደረስንበት የዕውቀት ደረጃ ፣ በሥጋዊ ሀሳብና ፍልስፍ ማንበብእና መተርጎምና የሚያስከትለውን ጥፋት በራስህ(ሺ) አገላለጽ አስረዳ(አስረጂ)❓
#መልስ
*ወደ ክህደትና ምንፍቅና ይከታል #በአጠቃላይ ከቤተ ክርስቲያን አንድነት ይለያል የሚል መሰል ምላሾችን የሰጣችሁ ሁሉ ትክክል ናችሁ!::
#ለበለጠ_መረጃ የተላለፉ ኮርሶችን ያድምጡ
#በመልሶቻችሁን ዙሪያ ላላችሁ ማንኛውም አሳብ ጥያቄና ጥቆማ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ላይ ይላኩልን ::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
መጽሐፍ ቅዱሳዊ ጥያቄዎች
1 ማቴ 1:1–17 እና ሉቃ 3:23-38 ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፍጹም ሰው መሆኑን ለማጠየቅ የዘር ሐረጉን ይተነትናል። እነዚህ ሁለት የዘር ሐረግ ትንተናዎች በዮሴፍ በኩል የተቆጠሩ ናቸው። በዮሴፍ በኩል የተቆጠሩበት ምክኒያት ምንድን ነው? ማቴዮስ የዮሴፍን አባት ያዕቆብ ይለዋል። ሉቃስ ደግሞ ዔሊ ይለዋል። እነዚህ እንዴት ይስማማሉ? ለአንድ ሰው ሁለት አባት ሊኖሩት ይችላሉ?
2 ዘዳ 34:4–5 "የእግዚአብሔር ባሪያም ሙሴ እንደ እግዚአብሔር ቃል በዚያ በሞዓብ ምድር ሞተ። በቤተ ፌጎርም ፊት ለፊት በሞዓብ ምድር በሸለቆው ውስጥ ተቀበረ፤ እስከ ዛሬም ድረስ መቃብሩን ማንም አላወቀም።" እንዲሁም ኢዮብ 42:16-17 "ከዚህም በኋላ ኢዮብ መቶ አርባ ዓመት ኖረ፥ ልጆቹንና የልጅ ልጆቹንም እስከ አራት ተውልድ ድረስ አየ። ኢዮብም ሸምግሎ ዕድሜም ጠግቦ ሞተ።" ይላል። የኦሪት ዘዳግም ጸሐፊ ሙሴ ሲሆን የመጽሐፈ ኢዮብ ጸሐፊ ደግሞ ኢዮብ ነው። ሁለቱም ስለሞታቸው በመጽሐፋቸው እንዴት ጻፉ?
3 ዮሐ 14: 27 "ሰላምን እተውላችኋለሁ፥ ሰላሜን እሰጣችኋለሁ፤ እኔ የምሰጣችሁ ዓለም እንደሚሰጥ አይደለም።" ይላል በማቴ 10:34 ላይ ደግሞ ጌታችን "በምድር ላይ ሰላምን ለማምጣት የመጣሁ አይምሰላችሁ፤ ሰይፍን እንጂ ሰላምን ለማምጣት አልመጣሁም።" ይላል። በአንድ ቦታ ሰላሜን እሰጣችኋለሁ ሌላ ቦታ ሰላምን ሳይሆን ሰይፍን ለማምጣት መጣሁ ይላል። እነዚህ ኃይለ ቃላት ይጋጫሉ? ካልተጋጩ እንዴት?
4 ቅዱስ ጳውሎስ በዕብራውያን መልእክቱ ላይ ስለ ካህኑ መልከጸዴቅ ሲናገር "አባትና እናት የትውልድም ቍጥር የሉትም፥ ለዘመኑም ጥንት ለህይወቱም ፍጻሜ የለውም፥ ዳሩ ግን በእግዚአብሔር ልጅ ተመስሎ ለዘላለም ካህን ሆኖ ይኖራል። " ዕብ 7: 3 አለው። ሰው ያለ እናት እና አባት ሊወለድ ይችላል? ቅዱስ ጳውሎስ ይህንን ስለ መልከጸዴቅ ስለምን ተናገረ?
ይሞክሩ
ይሳተፉ
👇👇👇👇👇
@Abenma
ላይ መልሶን ይላኩልን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
1 ማቴ 1:1–17 እና ሉቃ 3:23-38 ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፍጹም ሰው መሆኑን ለማጠየቅ የዘር ሐረጉን ይተነትናል። እነዚህ ሁለት የዘር ሐረግ ትንተናዎች በዮሴፍ በኩል የተቆጠሩ ናቸው። በዮሴፍ በኩል የተቆጠሩበት ምክኒያት ምንድን ነው? ማቴዮስ የዮሴፍን አባት ያዕቆብ ይለዋል። ሉቃስ ደግሞ ዔሊ ይለዋል። እነዚህ እንዴት ይስማማሉ? ለአንድ ሰው ሁለት አባት ሊኖሩት ይችላሉ?
2 ዘዳ 34:4–5 "የእግዚአብሔር ባሪያም ሙሴ እንደ እግዚአብሔር ቃል በዚያ በሞዓብ ምድር ሞተ። በቤተ ፌጎርም ፊት ለፊት በሞዓብ ምድር በሸለቆው ውስጥ ተቀበረ፤ እስከ ዛሬም ድረስ መቃብሩን ማንም አላወቀም።" እንዲሁም ኢዮብ 42:16-17 "ከዚህም በኋላ ኢዮብ መቶ አርባ ዓመት ኖረ፥ ልጆቹንና የልጅ ልጆቹንም እስከ አራት ተውልድ ድረስ አየ። ኢዮብም ሸምግሎ ዕድሜም ጠግቦ ሞተ።" ይላል። የኦሪት ዘዳግም ጸሐፊ ሙሴ ሲሆን የመጽሐፈ ኢዮብ ጸሐፊ ደግሞ ኢዮብ ነው። ሁለቱም ስለሞታቸው በመጽሐፋቸው እንዴት ጻፉ?
3 ዮሐ 14: 27 "ሰላምን እተውላችኋለሁ፥ ሰላሜን እሰጣችኋለሁ፤ እኔ የምሰጣችሁ ዓለም እንደሚሰጥ አይደለም።" ይላል በማቴ 10:34 ላይ ደግሞ ጌታችን "በምድር ላይ ሰላምን ለማምጣት የመጣሁ አይምሰላችሁ፤ ሰይፍን እንጂ ሰላምን ለማምጣት አልመጣሁም።" ይላል። በአንድ ቦታ ሰላሜን እሰጣችኋለሁ ሌላ ቦታ ሰላምን ሳይሆን ሰይፍን ለማምጣት መጣሁ ይላል። እነዚህ ኃይለ ቃላት ይጋጫሉ? ካልተጋጩ እንዴት?
4 ቅዱስ ጳውሎስ በዕብራውያን መልእክቱ ላይ ስለ ካህኑ መልከጸዴቅ ሲናገር "አባትና እናት የትውልድም ቍጥር የሉትም፥ ለዘመኑም ጥንት ለህይወቱም ፍጻሜ የለውም፥ ዳሩ ግን በእግዚአብሔር ልጅ ተመስሎ ለዘላለም ካህን ሆኖ ይኖራል። " ዕብ 7: 3 አለው። ሰው ያለ እናት እና አባት ሊወለድ ይችላል? ቅዱስ ጳውሎስ ይህንን ስለ መልከጸዴቅ ስለምን ተናገረ?
ይሞክሩ
ይሳተፉ
👇👇👇👇👇
@Abenma
ላይ መልሶን ይላኩልን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
የመጽሐፍ ቅዱሳዊ ጥያቄዎች መልስ
1 ማቴ 1:1–17 እና ሉቃ 3:23-38 ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፍጹም ሰው መሆኑን ለማጠየቅ የዘር ሐረጉን ይተነትናል። እነዚህ ሁለት የዘር ሐረግ ትንተናዎች በዮሴፍ በኩል የተቆጠሩ ናቸው። በዮሴፍ በኩል የተቆጠሩበት ምክኒያት ምንድን ነው? ማቴዮስ የዮሴፍን አባት ያዕቆብ ይለዋል። ሉቃስ ደግሞ ዔሊ ይለዋል። እነዚህ እንዴት ይስማማሉ? ለአንድ ሰው ሁለት አባት ሊኖሩት ይችላሉ?
#መልስ
በማቴ 1:1-17 በዚህ ክፍል ማቴዎስ ከአብርሃም ጀምሮ እስከ ጌታችን ድረስ 42 ትውልድ ቆጥሯል። የትውልዱ አቆጣጠር በእመቤታችን በኩል ሳይሆን በዮሴፍ በኩል ነው። ምክኒያቱ ምንድን ነው ቢሉ የሀረገ ትውልድ አቆጣጠር ልማድ መሰረት ትውልድ የሚቆጠረው በወንድ በኩል ስለሆነ ነው። በተጨማሪም ዮሴፍ ከእመቤታችን ጋር በአንድ የትውልድ ሀረግ ውስጥ ስለሆነ በዮሴፍ በኩል መቆጠሩ ሀረገ ትውልዱን አይለውጠውም።
ሉቃ 3:23–38 ሉቃስ "እንደመሰላቸው" (የዮሴፍ ልጅ) ብሎ በመግለጽ ከራሱ ከዮሴፍ ጀምሮ ወደ ላይ እስከ አዳም ድረስ 78 ትውልድ ይቆጥራል። ከማቴዎስ ጋር የሚገናኝበትም የሚለያይበትም አለ። ይህ እንዴት ነው ቢሉ ማቴዎስ የዮሴፍን አባት ያዕቆብ ይለዋል ሉቃስ ደግሞ የዮሴፍ አባት ኤሊ ይለዋል። ሲያዩት የሚጋጭ ይመስላል ግን አይጋጭም። እንዴት ቢሉ ዳዊት ናታን እና ሰሎሞን ሚባሉ ሁለት ልጆች አሉት ማቴዎስ የቆጠረው በሰለሞን የወረደውን ነው። ሉቃስ ደግሞ በናታን በኩል ቆጠረ። እንዲም ቢሆን ዮሴፍ ሁለት አባት አለው ማለት አይደለም። ማቴዎስ በልደት ሥጋዊ ቆጠረ። ይህ ማለት ያዕቆብ የዮሴፍ የሥጋ አባት ነው። ሉቃስ በልደት ሕጋዊ ቆጠረ። እንዴት እንደሆነ እንመልከት
ማቲ የተባለው ሰው ዔሊን ወለዶ ይሞታል። ሉቃ 3:24 ማታን የማቲን ሚስት አግብቶ ያዕቆብን ይወልዳል። ያዕቆብ እና ኤሊ በእናት የሚገናኙ ወንድማማቾች ናቸው። ዔሊ ታላቅ ነው ያዕቆብ ታናሽ። በእስራኤል ልማድ ታላቅ ሳያገባ ታናሽ አያገባም። ኤሊ አግብቶ ልጅ ሳይወልድ ይሞታል። የኤሊን ሚስት ደግሞ ለያዕቆብ ያጋቡታል። የሙት ወንድምን ሚስት ማግባት በእስራኤል ልማድ ነው። ስለዚህ ሉቃስ ኤሊን የቆጠረው በልደት ሕጋዊ ነው። ኤሊ ዮሴፍን ባይወልደውም ሕጋዊ አባቱ ነው። ያዕቆብ ደግሞ ሥጋዊ አባቱ ነው።
ወደ እመቤታችን ሀረገ ትውልድ ስንመጣ ግን ከአላዛር እንጀምራለን። ማቴ 1:15
አላዛር ማታን እና ቅስራን ይወልዳል። ማታን ያዕቆብን ያዕቆብ ዮሴፍን ይወልዳል። ቅስራ ደግሞ የእመቤታችንን አባት ኢያቄምን ይወልዳል።
2 ዘዳ 34:4–5 "የእግዚአብሔር ባሪያም ሙሴ እንደ እግዚአብሔር ቃል በዚያ በሞዓብ ምድር ሞተ። በቤተ ፌጎርም ፊት ለፊት በሞዓብ ምድር በሸለቆው ውስጥ ተቀበረ፤ እስከ ዛሬም ድረስ መቃብሩን ማንም አላወቀም።" እንዲሁም ኢዮብ 42:16-17 "ከዚህም በኋላ ኢዮብ መቶ አርባ ዓመት ኖረ፥ ልጆቹንና የልጅ ልጆቹንም እስከ አራት ተውልድ ድረስ አየ። ኢዮብም ሸምግሎ ዕድሜም ጠግቦ ሞተ።" ይላል። የኦሪት ዘዳግም ጸሐፊ ሙሴ ሲሆን የመጽሐፈ ኢዮብ ጸሐፊ ደግሞ ኢዮብ ነው። ሁለቱም ስለሞታቸው በመጽሐፋቸው እንዴት ጻፉ?
#መልስ
እግዚአብሔር አምላክ ለሊቀ ነቢያት ሙሴ እንዲሁም ለጻድቁ ኢዮብ ከሰጣቸው ጸጋ አንዱ ነቢይነት ነው። ነቢይ ወደ ፊት የሚደረጉትን ነገሮች በሙሉ እግዚአብሔር ገልጦለት ያውቃል። በዚህም መሰረት ሙሴ እና ኢዮብም ነቢያት ስለሆኑ አሟሟታቸውንም ጭምር ያውቃሉ።
3 ዮሐ 14: 27 "ሰላምን እተውላችኋለሁ፥ ሰላሜን እሰጣችኋለሁ፤ እኔ የምሰጣችሁ ዓለም እንደሚሰጥ አይደለም።" ይላል በማቴ 10:34 ላይ ደግሞ ጌታችን "በምድር ላይ ሰላምን ለማምጣት የመጣሁ አይምሰላችሁ፤ ሰይፍን እንጂ ሰላምን ለማምጣት አልመጣሁም።" ይላል። በአንድ ቦታ ሰላሜን እሰጣችኋለሁ ሌላ ቦታ ሰላምን ሳይሆን ሰይፍን ለማምጣት መጣሁ ይላል። እነዚህ ኃይለ ቃላት ይጋጫሉ? ካልተጋጩ እንዴት?
#መልስ
ክርስቶስ ወደዚህ ምድር በመምጣቱ ሰላማችን መረጋገጡ ምንም ጥያቄ የሌለው ነገር ነው። ኢሳ 9:6 ሉቃ 2:14 ኤፌ 2:14
ነገር ግን በማቴ 10:34 ላይ ሰይፍን ይዤ ወደ ምድር መጣሁ ማለቱ ሰይፍ በቁሙ የተሳለው ብረት ሳይሆን #ቃለ_እግዚአብሔርን ነው። ቃለ እግዚአብሔር እንደ ሰይፍ በማሰብ በመናገር በመስራት የተሰራውን የሰውን ኃጢአት መርምሮ ኃጥኡን ከጻድቁ ይለያል እንዲሁም ይፈርዳልና ነው። ዮሐ 12:48 ራዕ 1:16 ዕብ 4:12–16 ኤፌ 6:17
4 ቅዱስ ጳውሎስ በዕብራውያን መልእክቱ ላይ ስለ ካህኑ መልከጸዴቅ ሲናገር "አባትና እናት የትውልድም ቍጥር የሉትም፥ ለዘመኑም ጥንት ለህይወቱም ፍጻሜ የለውም፥ ዳሩ ግን በእግዚአብሔር ልጅ ተመስሎ ለዘላለም ካህን ሆኖ ይኖራል። " ዕብ 7: 3 አለው። ሰው ያለ እናት እና አባት ሊወለድ ይችላል? ቅዱስ ጳውሎስ ይህንን ስለ መልከጸዴቅ ስለምን ተናገረ?
#መልስ
ለመልከ ጸዴቅ እናቱ እገሊት አባቱ እገሌ ነው ተብሎ የተነገረለት እንዲሁም በዚህ ቀን ተወለደ በዚህ ቀን ዐረፈ ተብሎ በሌዋውያን ወይም በእስራኤላዊያን ዘንድ የተጻፈ ምንም መጽሐፍ የለም። ስለ ነገረ ትውልዱም በእስራኤላዊያን ዘንድ አይታወቅም። የዘር ሀረጉም ከሌዋውያን ዘንድ አይቆጠርም። ዕብ 7:6 ነገር ግን መልከ ጸዴቅ የካም የዘር ግንድ ነው ያለው። ለዘመኑ ፍጻሜ የለውም የሚለውም የቅዱስ ጳውሎስ ንግግር ሰው አይደለም ለማለት እንዳልሆነ ማስተዋል ይገባል። ሰው ከሆነ በሥጋ መሞቱ የማይቀር ነገር ነው። ያ ማለት ግን ከዚህ በፊት ሞቷል ማለት አይደለም። ዕብ 7:8 በመጽሐፍ ቅዱስ እነ ሄኖክ እነ ኤልያስ ሞትን ሳያዩ እንደተወሰዱ ይታወቃል። መልከ ጸዴቅም ከእነርሱ መካከል አንዱ ነው። በሌዋውያን መጽሐፍ ጥንቱም ሆነ ፍጻሜው ባለመጻፉ ምክኒያት ለህይወቱ ፍጻሜ የለውም ሲል ጽፏል። በዚህም ምክኒያት መልከጸዴቅ ለጌታችን ምሳሌ ሆኗል።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
1 ማቴ 1:1–17 እና ሉቃ 3:23-38 ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፍጹም ሰው መሆኑን ለማጠየቅ የዘር ሐረጉን ይተነትናል። እነዚህ ሁለት የዘር ሐረግ ትንተናዎች በዮሴፍ በኩል የተቆጠሩ ናቸው። በዮሴፍ በኩል የተቆጠሩበት ምክኒያት ምንድን ነው? ማቴዮስ የዮሴፍን አባት ያዕቆብ ይለዋል። ሉቃስ ደግሞ ዔሊ ይለዋል። እነዚህ እንዴት ይስማማሉ? ለአንድ ሰው ሁለት አባት ሊኖሩት ይችላሉ?
#መልስ
በማቴ 1:1-17 በዚህ ክፍል ማቴዎስ ከአብርሃም ጀምሮ እስከ ጌታችን ድረስ 42 ትውልድ ቆጥሯል። የትውልዱ አቆጣጠር በእመቤታችን በኩል ሳይሆን በዮሴፍ በኩል ነው። ምክኒያቱ ምንድን ነው ቢሉ የሀረገ ትውልድ አቆጣጠር ልማድ መሰረት ትውልድ የሚቆጠረው በወንድ በኩል ስለሆነ ነው። በተጨማሪም ዮሴፍ ከእመቤታችን ጋር በአንድ የትውልድ ሀረግ ውስጥ ስለሆነ በዮሴፍ በኩል መቆጠሩ ሀረገ ትውልዱን አይለውጠውም።
ሉቃ 3:23–38 ሉቃስ "እንደመሰላቸው" (የዮሴፍ ልጅ) ብሎ በመግለጽ ከራሱ ከዮሴፍ ጀምሮ ወደ ላይ እስከ አዳም ድረስ 78 ትውልድ ይቆጥራል። ከማቴዎስ ጋር የሚገናኝበትም የሚለያይበትም አለ። ይህ እንዴት ነው ቢሉ ማቴዎስ የዮሴፍን አባት ያዕቆብ ይለዋል ሉቃስ ደግሞ የዮሴፍ አባት ኤሊ ይለዋል። ሲያዩት የሚጋጭ ይመስላል ግን አይጋጭም። እንዴት ቢሉ ዳዊት ናታን እና ሰሎሞን ሚባሉ ሁለት ልጆች አሉት ማቴዎስ የቆጠረው በሰለሞን የወረደውን ነው። ሉቃስ ደግሞ በናታን በኩል ቆጠረ። እንዲም ቢሆን ዮሴፍ ሁለት አባት አለው ማለት አይደለም። ማቴዎስ በልደት ሥጋዊ ቆጠረ። ይህ ማለት ያዕቆብ የዮሴፍ የሥጋ አባት ነው። ሉቃስ በልደት ሕጋዊ ቆጠረ። እንዴት እንደሆነ እንመልከት
ማቲ የተባለው ሰው ዔሊን ወለዶ ይሞታል። ሉቃ 3:24 ማታን የማቲን ሚስት አግብቶ ያዕቆብን ይወልዳል። ያዕቆብ እና ኤሊ በእናት የሚገናኙ ወንድማማቾች ናቸው። ዔሊ ታላቅ ነው ያዕቆብ ታናሽ። በእስራኤል ልማድ ታላቅ ሳያገባ ታናሽ አያገባም። ኤሊ አግብቶ ልጅ ሳይወልድ ይሞታል። የኤሊን ሚስት ደግሞ ለያዕቆብ ያጋቡታል። የሙት ወንድምን ሚስት ማግባት በእስራኤል ልማድ ነው። ስለዚህ ሉቃስ ኤሊን የቆጠረው በልደት ሕጋዊ ነው። ኤሊ ዮሴፍን ባይወልደውም ሕጋዊ አባቱ ነው። ያዕቆብ ደግሞ ሥጋዊ አባቱ ነው።
ወደ እመቤታችን ሀረገ ትውልድ ስንመጣ ግን ከአላዛር እንጀምራለን። ማቴ 1:15
አላዛር ማታን እና ቅስራን ይወልዳል። ማታን ያዕቆብን ያዕቆብ ዮሴፍን ይወልዳል። ቅስራ ደግሞ የእመቤታችንን አባት ኢያቄምን ይወልዳል።
2 ዘዳ 34:4–5 "የእግዚአብሔር ባሪያም ሙሴ እንደ እግዚአብሔር ቃል በዚያ በሞዓብ ምድር ሞተ። በቤተ ፌጎርም ፊት ለፊት በሞዓብ ምድር በሸለቆው ውስጥ ተቀበረ፤ እስከ ዛሬም ድረስ መቃብሩን ማንም አላወቀም።" እንዲሁም ኢዮብ 42:16-17 "ከዚህም በኋላ ኢዮብ መቶ አርባ ዓመት ኖረ፥ ልጆቹንና የልጅ ልጆቹንም እስከ አራት ተውልድ ድረስ አየ። ኢዮብም ሸምግሎ ዕድሜም ጠግቦ ሞተ።" ይላል። የኦሪት ዘዳግም ጸሐፊ ሙሴ ሲሆን የመጽሐፈ ኢዮብ ጸሐፊ ደግሞ ኢዮብ ነው። ሁለቱም ስለሞታቸው በመጽሐፋቸው እንዴት ጻፉ?
#መልስ
እግዚአብሔር አምላክ ለሊቀ ነቢያት ሙሴ እንዲሁም ለጻድቁ ኢዮብ ከሰጣቸው ጸጋ አንዱ ነቢይነት ነው። ነቢይ ወደ ፊት የሚደረጉትን ነገሮች በሙሉ እግዚአብሔር ገልጦለት ያውቃል። በዚህም መሰረት ሙሴ እና ኢዮብም ነቢያት ስለሆኑ አሟሟታቸውንም ጭምር ያውቃሉ።
3 ዮሐ 14: 27 "ሰላምን እተውላችኋለሁ፥ ሰላሜን እሰጣችኋለሁ፤ እኔ የምሰጣችሁ ዓለም እንደሚሰጥ አይደለም።" ይላል በማቴ 10:34 ላይ ደግሞ ጌታችን "በምድር ላይ ሰላምን ለማምጣት የመጣሁ አይምሰላችሁ፤ ሰይፍን እንጂ ሰላምን ለማምጣት አልመጣሁም።" ይላል። በአንድ ቦታ ሰላሜን እሰጣችኋለሁ ሌላ ቦታ ሰላምን ሳይሆን ሰይፍን ለማምጣት መጣሁ ይላል። እነዚህ ኃይለ ቃላት ይጋጫሉ? ካልተጋጩ እንዴት?
#መልስ
ክርስቶስ ወደዚህ ምድር በመምጣቱ ሰላማችን መረጋገጡ ምንም ጥያቄ የሌለው ነገር ነው። ኢሳ 9:6 ሉቃ 2:14 ኤፌ 2:14
ነገር ግን በማቴ 10:34 ላይ ሰይፍን ይዤ ወደ ምድር መጣሁ ማለቱ ሰይፍ በቁሙ የተሳለው ብረት ሳይሆን #ቃለ_እግዚአብሔርን ነው። ቃለ እግዚአብሔር እንደ ሰይፍ በማሰብ በመናገር በመስራት የተሰራውን የሰውን ኃጢአት መርምሮ ኃጥኡን ከጻድቁ ይለያል እንዲሁም ይፈርዳልና ነው። ዮሐ 12:48 ራዕ 1:16 ዕብ 4:12–16 ኤፌ 6:17
4 ቅዱስ ጳውሎስ በዕብራውያን መልእክቱ ላይ ስለ ካህኑ መልከጸዴቅ ሲናገር "አባትና እናት የትውልድም ቍጥር የሉትም፥ ለዘመኑም ጥንት ለህይወቱም ፍጻሜ የለውም፥ ዳሩ ግን በእግዚአብሔር ልጅ ተመስሎ ለዘላለም ካህን ሆኖ ይኖራል። " ዕብ 7: 3 አለው። ሰው ያለ እናት እና አባት ሊወለድ ይችላል? ቅዱስ ጳውሎስ ይህንን ስለ መልከጸዴቅ ስለምን ተናገረ?
#መልስ
ለመልከ ጸዴቅ እናቱ እገሊት አባቱ እገሌ ነው ተብሎ የተነገረለት እንዲሁም በዚህ ቀን ተወለደ በዚህ ቀን ዐረፈ ተብሎ በሌዋውያን ወይም በእስራኤላዊያን ዘንድ የተጻፈ ምንም መጽሐፍ የለም። ስለ ነገረ ትውልዱም በእስራኤላዊያን ዘንድ አይታወቅም። የዘር ሀረጉም ከሌዋውያን ዘንድ አይቆጠርም። ዕብ 7:6 ነገር ግን መልከ ጸዴቅ የካም የዘር ግንድ ነው ያለው። ለዘመኑ ፍጻሜ የለውም የሚለውም የቅዱስ ጳውሎስ ንግግር ሰው አይደለም ለማለት እንዳልሆነ ማስተዋል ይገባል። ሰው ከሆነ በሥጋ መሞቱ የማይቀር ነገር ነው። ያ ማለት ግን ከዚህ በፊት ሞቷል ማለት አይደለም። ዕብ 7:8 በመጽሐፍ ቅዱስ እነ ሄኖክ እነ ኤልያስ ሞትን ሳያዩ እንደተወሰዱ ይታወቃል። መልከ ጸዴቅም ከእነርሱ መካከል አንዱ ነው። በሌዋውያን መጽሐፍ ጥንቱም ሆነ ፍጻሜው ባለመጻፉ ምክኒያት ለህይወቱ ፍጻሜ የለውም ሲል ጽፏል። በዚህም ምክኒያት መልከጸዴቅ ለጌታችን ምሳሌ ሆኗል።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡
የተወደዳችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእናታችን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት የቃልኪዳን ልጆች የጻዲቁ አባታችን የአቡነ ተክለሃይማኖት የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ የቅዱሳኑ ሁሉ ወዳጆች በሩቅም በቅርብም ያላችሁ እንደምን ቆያችሁ? አሜን እስከዚህች ሰዓት ያደረሰን የአባቶቻችን አምላክ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከባሕሪይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ ከባሕሪይ ሕይወቱ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር ዛሬም ዘውትርም እስከ ዘላለም ድረስ በፍጥረቱ አንደበት የከበረና የተመሰገነ ይሁን፡፡ ሳምንታዊው ከሁሉም ትምህርት የተወጣጡትን ጥያቄዎች እነሆ ይዘን ቀርበናል፡፡
#1
ከሚከተሉት አንዱ አምላክ ሰው የሆነበት ምክኒያት ነው፡፡
ሀ. ለሰው ልጆች አርአያ አብነት ይሆነን ዘንድ
ለ. ፍቅሩን ይገልጽልን ዘንድ
ሐ. በኃጥአን ላይ ይፈርድባቸው ዘንድ
መ. ሀ እና ለ መልስ ናቸው፡፡
#2
ወንጌል የቃሉ ትርጉም ምን ማለት ነው?
ሀ. ሀዘን ማለት ነው፡፡
ለ. የምስራች ማለት ነው፡፡
ሐ. ስብከት ማለት ነው፡፡
መ. ሁሉም መልስ ናቸው፡፡
#3
የመጽሐፈ ሶስና እናት መጽሐፍ የቱ ነው?
ሀ. 2ኛ ዜና መዋልእ
ለ. ትንቢተ ኤርሚያስ
ሐ. ትንቢተ ዳንኤል
መ.መጽሐፈ አስቴር
#4
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም መቼ ተጸነሰች?
ሀ. ሀምሌ 7
ለ. ሰኔ 7
ሐ. ነሐሴ 7
መ. ግንቦት 7
#5
ከሚከተሉት ሥነ ፍጥረት መካከል በነቢብ(በመናገር) የተፈጠረው የቱ ነው?
ሀ. ብርሃን
ለ. መላእክት
ሐ. 7ቱ ሰማያት
መ. አራቱ ባሕሪያተ ሥጋ
#6
‹‹ስለዚህ የድያብሎስ ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ፡፡›› 1ኛ ዮሐ 3፡9 ይህ ኃይለ ቃል ምንን ያመለክታል?
ሀ. አምላክ ሰው የመሆኑ ምሥጢር የዳቢሎስን ጥበብ በጥበቡ ይሽር ዘንድ መሆኑን፡፡
ለ. አምላክ ሰው ሳይሆን የዲያብሎስን ሥራ ማፍረሱን፡፡
ሐ. አምላክ ሰው የሆነው የሰው ልጆችን ያስተምር ዘንድ መሆኑን፡፡
መ. ሁሉም መልስ ናቸው፡፡
#7
ወደ መግደል የሚያደርስ መንገድ የሆነው የቱ ነው?
ሀ. ከንቱ የሆነ ቁጣ
ለ. ወደ ሴት መመልከት
ሐ. መመኘት
መ. መሐላ
#8
ከሚከተሉት መጻሕፍት መካከል በጸሐፊው እና በይዘቱ የተሰየመው መጽሐፍ የቱ ነው?
ሀ. የዮሐንስ ራዕይ
ለ. መዝሙረ ዳዊት
ሐ. የሐዋርያት ሥራ
መ. የማቴዎስ ወንጌል
#9
ጥንተ አበቅቴ ስንት ነው?
ሀ. 7
ለ. 11
ሐ. 19
መ. 21
#10
አንድ ሱባኤ ስንት ቀናቶችን ይይዛል?
ሀ. 10
ለ. 9
ሐ. 8
መ. 7
#11
የጥንተ አበቅቴ እና የጥንተ መጥቅዕ ቀመር አዘጋጅ ቅዱስ አባት ማነው?
ሀ. ቅዱስ ኤጲፋኒዮስ
ለ. ቅዱስ ዲሜጥሮስ
ሐ. ቅዱስ ኤፍሬም
መ. ቅዱስ ያሬድ
#12
የእመቤታችን ሀያት ማን ተብላ ትጠራለች?
ሀ. ቅድስት ሀና
ለ. ቅድስት ደርዲ
ሐ. ቅድስት ሄሜን
መ. ቅድስት ሄርሜላ
#13
መዝሙር ዘሠልስቱ ደቂቅ የሚለው መጽሐፍ አቆጣጠሩ ከየትኛው መጽሐፍ ጋር ነው?
ሀ. ከመጽሐፈ ሳሙኤል ካልእ ጋር
ለ. ከትንቢተ ዳንኤል ጋር
ሐ. ከትንቢተ ኤርሚያስ ጋር
መ. ከትንቢተ ኢሣይያስ ጋር
#14
የዕለተ ሰኑይ ሥነ ፍጥረት የሆነው የቱ ነው?
ሀ. ውሃ
ለ. ባህር
ሐ. ውቂያኖስ
መ. መልሱ አልተሰጠም፡፡
#15
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በየት ተወለደች?
ሀ. በደብረ ዘይት ተራራ
ለ. በሊባኖስ ታራራ
ሐ. በእናት በአባቷ ቤት
መ. በቤተልሔም በከብቶች ግርግም።
መልሶቻችሁን
👉 @Amtcombot
ላይ ያድርሱን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
የተወደዳችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእናታችን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት የቃልኪዳን ልጆች የጻዲቁ አባታችን የአቡነ ተክለሃይማኖት የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ የቅዱሳኑ ሁሉ ወዳጆች በሩቅም በቅርብም ያላችሁ እንደምን ቆያችሁ? አሜን እስከዚህች ሰዓት ያደረሰን የአባቶቻችን አምላክ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከባሕሪይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ ከባሕሪይ ሕይወቱ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር ዛሬም ዘውትርም እስከ ዘላለም ድረስ በፍጥረቱ አንደበት የከበረና የተመሰገነ ይሁን፡፡ ሳምንታዊው ከሁሉም ትምህርት የተወጣጡትን ጥያቄዎች እነሆ ይዘን ቀርበናል፡፡
#1
ከሚከተሉት አንዱ አምላክ ሰው የሆነበት ምክኒያት ነው፡፡
ሀ. ለሰው ልጆች አርአያ አብነት ይሆነን ዘንድ
ለ. ፍቅሩን ይገልጽልን ዘንድ
ሐ. በኃጥአን ላይ ይፈርድባቸው ዘንድ
መ. ሀ እና ለ መልስ ናቸው፡፡
#2
ወንጌል የቃሉ ትርጉም ምን ማለት ነው?
ሀ. ሀዘን ማለት ነው፡፡
ለ. የምስራች ማለት ነው፡፡
ሐ. ስብከት ማለት ነው፡፡
መ. ሁሉም መልስ ናቸው፡፡
#3
የመጽሐፈ ሶስና እናት መጽሐፍ የቱ ነው?
ሀ. 2ኛ ዜና መዋልእ
ለ. ትንቢተ ኤርሚያስ
ሐ. ትንቢተ ዳንኤል
መ.መጽሐፈ አስቴር
#4
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም መቼ ተጸነሰች?
ሀ. ሀምሌ 7
ለ. ሰኔ 7
ሐ. ነሐሴ 7
መ. ግንቦት 7
#5
ከሚከተሉት ሥነ ፍጥረት መካከል በነቢብ(በመናገር) የተፈጠረው የቱ ነው?
ሀ. ብርሃን
ለ. መላእክት
ሐ. 7ቱ ሰማያት
መ. አራቱ ባሕሪያተ ሥጋ
#6
‹‹ስለዚህ የድያብሎስ ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ፡፡›› 1ኛ ዮሐ 3፡9 ይህ ኃይለ ቃል ምንን ያመለክታል?
ሀ. አምላክ ሰው የመሆኑ ምሥጢር የዳቢሎስን ጥበብ በጥበቡ ይሽር ዘንድ መሆኑን፡፡
ለ. አምላክ ሰው ሳይሆን የዲያብሎስን ሥራ ማፍረሱን፡፡
ሐ. አምላክ ሰው የሆነው የሰው ልጆችን ያስተምር ዘንድ መሆኑን፡፡
መ. ሁሉም መልስ ናቸው፡፡
#7
ወደ መግደል የሚያደርስ መንገድ የሆነው የቱ ነው?
ሀ. ከንቱ የሆነ ቁጣ
ለ. ወደ ሴት መመልከት
ሐ. መመኘት
መ. መሐላ
#8
ከሚከተሉት መጻሕፍት መካከል በጸሐፊው እና በይዘቱ የተሰየመው መጽሐፍ የቱ ነው?
ሀ. የዮሐንስ ራዕይ
ለ. መዝሙረ ዳዊት
ሐ. የሐዋርያት ሥራ
መ. የማቴዎስ ወንጌል
#9
ጥንተ አበቅቴ ስንት ነው?
ሀ. 7
ለ. 11
ሐ. 19
መ. 21
#10
አንድ ሱባኤ ስንት ቀናቶችን ይይዛል?
ሀ. 10
ለ. 9
ሐ. 8
መ. 7
#11
የጥንተ አበቅቴ እና የጥንተ መጥቅዕ ቀመር አዘጋጅ ቅዱስ አባት ማነው?
ሀ. ቅዱስ ኤጲፋኒዮስ
ለ. ቅዱስ ዲሜጥሮስ
ሐ. ቅዱስ ኤፍሬም
መ. ቅዱስ ያሬድ
#12
የእመቤታችን ሀያት ማን ተብላ ትጠራለች?
ሀ. ቅድስት ሀና
ለ. ቅድስት ደርዲ
ሐ. ቅድስት ሄሜን
መ. ቅድስት ሄርሜላ
#13
መዝሙር ዘሠልስቱ ደቂቅ የሚለው መጽሐፍ አቆጣጠሩ ከየትኛው መጽሐፍ ጋር ነው?
ሀ. ከመጽሐፈ ሳሙኤል ካልእ ጋር
ለ. ከትንቢተ ዳንኤል ጋር
ሐ. ከትንቢተ ኤርሚያስ ጋር
መ. ከትንቢተ ኢሣይያስ ጋር
#14
የዕለተ ሰኑይ ሥነ ፍጥረት የሆነው የቱ ነው?
ሀ. ውሃ
ለ. ባህር
ሐ. ውቂያኖስ
መ. መልሱ አልተሰጠም፡፡
#15
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በየት ተወለደች?
ሀ. በደብረ ዘይት ተራራ
ለ. በሊባኖስ ታራራ
ሐ. በእናት በአባቷ ቤት
መ. በቤተልሔም በከብቶች ግርግም።
መልሶቻችሁን
👉 @Amtcombot
ላይ ያድርሱን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡
የተወደዳችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእናታችን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት የቃልኪዳን ልጆች የጻዲቁ አባታችን የአቡነ ተክለሃይማኖት የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ የቅዱሳኑ ሁሉ ወዳጆች በሩቅም በቅርብም ያላችሁ እንደምን ቆያችሁ? አሜን እስከዚህች ሰዓት ያደረሰን የአባቶቻችን አምላክ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከባሕሪይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ ከባሕሪይ ሕይወቱ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር ዛሬም ዘውትርም እስከ ዘላለም ድረስ በፍጥረቱ አንደበት የከበረና የተመሰገነ ይሁን፡፡
በሳምንታዊው ጥያቄዎቹ ላይ ለተሳተፋችሁ አባላት በሙሉ ልባዊ ምስጋናችንን በአምላከ ቅዱሳን ስም እያቀረብን የጥያቄዎቹን መልሶች እነሆ፡
#1
ከሚከተሉት አንዱ አምላክ ሰው የሆነበት ምክኒያት ነው፡፡
#መልስ መ. ሀ እና ለ መልስ ናቸው፡፡
አምላክ ሰው የሆነው ለሰው ልጆች አርአያ አብነት ይሆነን ዘንድ፣ ፍቅሩን ይገልጽልን ዘንድ፣ የዲያብሎስን ጥበብ በጥበቡ ይሽር ዘንድ ነው፡፡
#2
ወንጌል የቃሉ ትርጉም ማለት ምን ማለት ነው?
#መልስ ለ. የምስራች ማለት ነው፡፡
ኤቫንጋሊዮን ከሚለው የግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም የምስራች ማለት ነው፡፡
#3
የመጽሐፈ ሶስና እናት መጽሐፍ የቱ ነው?
#መልስ ሐ. ትንቢተ ዳንኤል
መጽሐፈ ሶስና የሚቆጠረው ከትንቢተ ዳንኤል ጋር አብሮ እንደ አንድ ነው፡፡
#4
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም መቼ ተጸነሰች?
#መልስ ሐ. ነሐሴ 7
#5
ከሚከከተሉት ሥነ ፍጥረት መካከል በነቢብ(በመናገር) የተፈጠረው የቱ ነው?
#መልስ ሀ. ብርሃን
እግዚአብሔር ብርሃን ይሁን ብሎ በመናገር ብርሃን ፈጠረ፡፡ ዘፍ 1፡3
#6
‹‹ስለዚህ የድያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ፡፡›› 1ኛ ዮሐ 3፡9 ይህ ኃይለ ቃል ምንን ያመለክታል?
#መልስ ሀ. አምላክ ሰው የመሆኑ ምሥጢር የዲብሎስን ጥበብ በጥበቡ ይሽር ዘንድ መሆኑን፡፡
የዲያብሎስ ጥበብ በእባብ ቆዳ ተሰውሮ አዳም እና ሄዋንን ማሳት ሲሆን ጌታችን ይህንን ጥበብ ይሽረው ዘንድ ከእመቤታችን ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስን ነስቶ በተዋሕዶ ፍጹም ሰው ሆነ፡፡
#7
ወደ መግደል የሚያደርስ መንገድ የሆነው የቱ ነው?
#መልስ ሀ. ከንቱ የሆነ ቁጣ
ጌታችን በወንጌል ‹‹አትግደል እንደተባለ ሰምታችኋል፡፡... እኔ ግን እላችኋለው በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፡፡›› ማቴ 5፡21 በማለት ከንቱ ቁጣ ወደ መግደል የሚያደርስ በመሆኑ እንዳንቆጣ አርቆ አጥሮልናል፡፡
#8
ከሚከተሉት መጻሕፍት መካከል በጸሐፊው እና በይዘቱ የተሰየመው መጽሐፍ የቱ ነው?
#መልስ ሀ. የዮሐንስ ራዕይ
ጸሐፊው ዮሐንስ ወንጌላዊ ሲሆን ይዘቱ ደግሞ ያየው ራዕይ ነው፡፡
#9
ጥንተ አበቅቴ ስንት ነው?
#መልስ ለ. 11
ጥንተ አበቅቴ ማለት የሌሊቱ ሱባኤ ሲባዛ በሰባት ሲካፈል በሰላሳ የሚመጣው ትርፍ ማለት ነው፡፡ ይህም 23*7 = 161 ይመጣል፡፡ 161/30 ደግሞ 5 ደርሶ 11 ይቀራል፡፡ ቀሪው ጥንተ አበቅቴ ይባላል፡፡
#10
አንድ ሱባኤ ስንት ቀናቶችን ይይዛል?
መ. 7
#11
የጥንተ አበቅቴ እና የጥንተ መጥቅዕ ቀመር አዘጋጅ ቅዱስ አባት ማነው?
ለ. ቅዱስ ዲሜጥሮስ
#12
የእመቤታችን ሀያት ማን ተብላ ትጠራለች?
መ. ቅድስት ሄርሜላ
እመቤታችን -› ቅ. ሃና -› ቅ. ሄርሜላ -› ቅ.ሲካር -› ቅ.ቶና -› ቅ.ደርዲ -› ቅ.ሄሜን -› ቅ.ቴክታ
#13
መዝሙር ዘሠልስቱ ደቂቅ የሚለው መጽሐፍ አቆጣጠሩ ከየትኛው መጽሐፍ ጋር ነው?
ለ. ከትንቢተ ዳንኤል ጋር
#14
የዕለተ ሰኑይ ሥነ ፍጥረት የሆነው የቱ ነው?
መ. መልሱ አልተሰጠም፡፡
በዕለተ ሰኑይ የተፈጠረው ብቸኛ ሥነ ፍጥረት ጠፈር (በተለምዶ ሰማይ እየተባለ የሚጠራው) ሲሆን የተፈጠረውም ከውሀ ነው፡፡ አዲስ ሥነ ፍጥረት ያሰኘውም አዲስ ባሕሪ ይዞ ስለተፈጠረ ነው፡፡ ውቅያኖስ እና ባሕር ውሀ በመሆናቸው የእለተ እሁድ ሥነ ፍጥረት ናቸው፡፡
#15
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በየት ተወለደች?
ለ. በሊባኖስ ታራራ
ያላችሁን አስተያየት እና ጥያቄዎች
👉 @Amtcombot
ላይ ያድርሱን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
የተወደዳችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእናታችን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት የቃልኪዳን ልጆች የጻዲቁ አባታችን የአቡነ ተክለሃይማኖት የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ የቅዱሳኑ ሁሉ ወዳጆች በሩቅም በቅርብም ያላችሁ እንደምን ቆያችሁ? አሜን እስከዚህች ሰዓት ያደረሰን የአባቶቻችን አምላክ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከባሕሪይ አባቱ ከእግዚአብሔር አብ ከባሕሪይ ሕይወቱ ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ጋር ዛሬም ዘውትርም እስከ ዘላለም ድረስ በፍጥረቱ አንደበት የከበረና የተመሰገነ ይሁን፡፡
በሳምንታዊው ጥያቄዎቹ ላይ ለተሳተፋችሁ አባላት በሙሉ ልባዊ ምስጋናችንን በአምላከ ቅዱሳን ስም እያቀረብን የጥያቄዎቹን መልሶች እነሆ፡
#1
ከሚከተሉት አንዱ አምላክ ሰው የሆነበት ምክኒያት ነው፡፡
#መልስ መ. ሀ እና ለ መልስ ናቸው፡፡
አምላክ ሰው የሆነው ለሰው ልጆች አርአያ አብነት ይሆነን ዘንድ፣ ፍቅሩን ይገልጽልን ዘንድ፣ የዲያብሎስን ጥበብ በጥበቡ ይሽር ዘንድ ነው፡፡
#2
ወንጌል የቃሉ ትርጉም ማለት ምን ማለት ነው?
#መልስ ለ. የምስራች ማለት ነው፡፡
ኤቫንጋሊዮን ከሚለው የግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም የምስራች ማለት ነው፡፡
#3
የመጽሐፈ ሶስና እናት መጽሐፍ የቱ ነው?
#መልስ ሐ. ትንቢተ ዳንኤል
መጽሐፈ ሶስና የሚቆጠረው ከትንቢተ ዳንኤል ጋር አብሮ እንደ አንድ ነው፡፡
#4
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም መቼ ተጸነሰች?
#መልስ ሐ. ነሐሴ 7
#5
ከሚከከተሉት ሥነ ፍጥረት መካከል በነቢብ(በመናገር) የተፈጠረው የቱ ነው?
#መልስ ሀ. ብርሃን
እግዚአብሔር ብርሃን ይሁን ብሎ በመናገር ብርሃን ፈጠረ፡፡ ዘፍ 1፡3
#6
‹‹ስለዚህ የድያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ፡፡›› 1ኛ ዮሐ 3፡9 ይህ ኃይለ ቃል ምንን ያመለክታል?
#መልስ ሀ. አምላክ ሰው የመሆኑ ምሥጢር የዲብሎስን ጥበብ በጥበቡ ይሽር ዘንድ መሆኑን፡፡
የዲያብሎስ ጥበብ በእባብ ቆዳ ተሰውሮ አዳም እና ሄዋንን ማሳት ሲሆን ጌታችን ይህንን ጥበብ ይሽረው ዘንድ ከእመቤታችን ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስን ነስቶ በተዋሕዶ ፍጹም ሰው ሆነ፡፡
#7
ወደ መግደል የሚያደርስ መንገድ የሆነው የቱ ነው?
#መልስ ሀ. ከንቱ የሆነ ቁጣ
ጌታችን በወንጌል ‹‹አትግደል እንደተባለ ሰምታችኋል፡፡... እኔ ግን እላችኋለው በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፡፡›› ማቴ 5፡21 በማለት ከንቱ ቁጣ ወደ መግደል የሚያደርስ በመሆኑ እንዳንቆጣ አርቆ አጥሮልናል፡፡
#8
ከሚከተሉት መጻሕፍት መካከል በጸሐፊው እና በይዘቱ የተሰየመው መጽሐፍ የቱ ነው?
#መልስ ሀ. የዮሐንስ ራዕይ
ጸሐፊው ዮሐንስ ወንጌላዊ ሲሆን ይዘቱ ደግሞ ያየው ራዕይ ነው፡፡
#9
ጥንተ አበቅቴ ስንት ነው?
#መልስ ለ. 11
ጥንተ አበቅቴ ማለት የሌሊቱ ሱባኤ ሲባዛ በሰባት ሲካፈል በሰላሳ የሚመጣው ትርፍ ማለት ነው፡፡ ይህም 23*7 = 161 ይመጣል፡፡ 161/30 ደግሞ 5 ደርሶ 11 ይቀራል፡፡ ቀሪው ጥንተ አበቅቴ ይባላል፡፡
#10
አንድ ሱባኤ ስንት ቀናቶችን ይይዛል?
መ. 7
#11
የጥንተ አበቅቴ እና የጥንተ መጥቅዕ ቀመር አዘጋጅ ቅዱስ አባት ማነው?
ለ. ቅዱስ ዲሜጥሮስ
#12
የእመቤታችን ሀያት ማን ተብላ ትጠራለች?
መ. ቅድስት ሄርሜላ
እመቤታችን -› ቅ. ሃና -› ቅ. ሄርሜላ -› ቅ.ሲካር -› ቅ.ቶና -› ቅ.ደርዲ -› ቅ.ሄሜን -› ቅ.ቴክታ
#13
መዝሙር ዘሠልስቱ ደቂቅ የሚለው መጽሐፍ አቆጣጠሩ ከየትኛው መጽሐፍ ጋር ነው?
ለ. ከትንቢተ ዳንኤል ጋር
#14
የዕለተ ሰኑይ ሥነ ፍጥረት የሆነው የቱ ነው?
መ. መልሱ አልተሰጠም፡፡
በዕለተ ሰኑይ የተፈጠረው ብቸኛ ሥነ ፍጥረት ጠፈር (በተለምዶ ሰማይ እየተባለ የሚጠራው) ሲሆን የተፈጠረውም ከውሀ ነው፡፡ አዲስ ሥነ ፍጥረት ያሰኘውም አዲስ ባሕሪ ይዞ ስለተፈጠረ ነው፡፡ ውቅያኖስ እና ባሕር ውሀ በመሆናቸው የእለተ እሁድ ሥነ ፍጥረት ናቸው፡፡
#15
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በየት ተወለደች?
ለ. በሊባኖስ ታራራ
ያላችሁን አስተያየት እና ጥያቄዎች
👉 @Amtcombot
ላይ ያድርሱን።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ስለ ታቦቲቱ የባዕዳኑ መልከታ
...... #ካለፈው የቀጠለ.....
#ጀምስ_ብሩስ /james bruce/
____________________________
#የዓባይን ምንጭ ወይስ #ታቦቲቱን ፍለጋ ???
_________________________________
ባለፈው ጽሑፋችን ግራሃም ሐንኰክ የጠፋው ታቦት ዘራፊዎች/#Raiders_of_the_Lost_Ark/ በሚል ርእስ የተሠራውን የሆሊውድ ፊልም በ 1983 ናይሮቢ ውስጥ ካየ በኋላ ታቦቲቱን ለማግኘት እንደተነሳሳ ዓይተን ነበር። አሁን ደግሞ ጀምስ ብሩስን በሽፋን ስም ታቦቲቱንና መገኛዋን ለማግኘት ያደረገውን ምሥጢራዊ ጥረት እንመለከታለን።
#ከክርስቶፈር ደጋማ ሞት በኋላ "የክርስቶስ ሠራዊት" ስለ ኢትዮጵያ ለማወቅ የነበረው ጉጉት እየቀዘቀዘ ሲመጣ የስኮትላንዱ "ምሥጢራዊ የወንድማማቶች ማህበርም " ስለ ሰሎሞን ቤተ መቅደስና የቃል ኪዳኑ ታቦት የወረሳቸው አንዳንድ ምሥጢራዊ የሃይማኖት ሥርዓቶች ሲኖሩ በነዚህም ውስጥ ታቦቱ ጉልህ ሚና አለው።
በመሆኑም በዚህ ረገድ በድፍረቱና በቆራጥነቱ ስለሚታወቀውና ቴምፕላሮችን ካዳነው ከንጉስ ብሩስ ጋር የዘር ግንዱን ስለሚቆጠረውና ኢትዮጵያ በስፋት ስለጎበኘው የእስኮትላንዱ ተወላጅ ጀምስ ብሩስ መለመለ።
#ረጅሙና ግዙፉ ጀምስ ብሩስ ስኮትላንድ ውስጥ 1730 ተወለዶ ከፍተኛ ትምህርቱን በኤደን ብራ ዩኒቨርሲቲ ያጠናቀቀ ምሁር ነው። በትምህርቱ በኋላ ኢስት ኢንድያ በተባለ ድርጅት ተቀጥሮ ሠርቷል። ይሁንና በ1754 ባለ ቤቱ ስለሞተች በደረሰበት ብስጭት የተነሣ ከሀገር ወደ ሀገር መዘዋወር የጀመረ ሰው ነው።
የነበረው የቋንቋ ችሎታው በማጤንም በሰሜን አፍሪካ አልጀርስ ውስጥ የብሪቲሽ ቆንጽላ በመሆን እንዲሰራ ከመደረጉም ባሻገር ወደ ቅድስቲቱ ሀገር ወደ ኢየሩሳሌምም ተጉዟል። በቋንቋ ረገድ አረብኛ፣ፖርቱጋልኛ እንዲሁም ጥንታዊ የሆነውን የኢትዮጵያ ቋንቋ (ግእዝን) ያውቅ ነበር።
#ጀምስ_ብሩስ በ1759 የግእዝ ቋንቋ ያጠናበት ዋነኛ ምክንያት ወደ ኢትዮጵያ ለመዝለቅ ላሰበው ጉዞ ዝግጅት ለማድረግ ሲሆን ከእርሱ በፊት ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘው የነበሩ ሰዎችን የጻፏቸውንም በማንበብ በማጥናት ስለ ሀገሪቱ በቂ ዕውቀት ጨብጦ ነበር ዘዚያም 1768ወደ ካይሮ በመሄድ ታሪካዊ ጉዞዎን ለመጀመር ዝግጅቱን አጠናቀቀ።
ብሩስ ወደ ኢትዮጵያ ለመጓዝ ምን አነሳሳው? እርሱ እንደሚለው የዓባይን ወንዝ ምንጭ ለማግኘትከ1768-1773በተከታታይ የተደረጉ ጉዞዎች( Travels to Discover The Source of Nile in The Years 1768-1773 የሚል ባለ 3ሺህ ገጽ መጻሕፍ በ5 ተከታታይ ጥራዝ ጽፎል። ቢሆንም ግን ቅሉ የዓባይን ወንዝ ምንጭ በትክክል እንኳ አላወቀውም፤አልደረሰበትም የዓባይ ወንዝ ጣና እንደሆነ አስፎሯልና
#ኢትዮጵያዊያን ሊቃውንት ግን የዓባይ ምንጭ ግሽ ዓባይ ሰከላ እንደሆነ እና ዋነኛ ምንጩም ገነት እንደሆነ መጽሐፍ ቅዱስን ዋቢ አድርገው ይገልጻሉ ፤ያምናሉ #ዘፍ 2÷10 -13 የሱ ዓላማ ታቦቲቱን ማግኘት እንጂ የዓባይን ምንጭ ማግኘት ስላልነበረ ነው ያን የሚያክል ባለ ብዙ ገጽ መጽሐፍ ጽፎ ከስተት የደረሰው ። በኢትዮጵያም ሁለት ዓመት ከቆየ በኋላ ሦስት የመጽሐፈ ሄኖክ ቅጂዎችን ሰርቆ ኮብልሏል።
ኢትዮጵያ አ.አ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ነሐሴ ፯ / ፳ ፻ ፲ ፫
...... #ካለፈው የቀጠለ.....
#ጀምስ_ብሩስ /james bruce/
____________________________
#የዓባይን ምንጭ ወይስ #ታቦቲቱን ፍለጋ ???
_________________________________
ባለፈው ጽሑፋችን ግራሃም ሐንኰክ የጠፋው ታቦት ዘራፊዎች/#Raiders_of_the_Lost_Ark/ በሚል ርእስ የተሠራውን የሆሊውድ ፊልም በ 1983 ናይሮቢ ውስጥ ካየ በኋላ ታቦቲቱን ለማግኘት እንደተነሳሳ ዓይተን ነበር። አሁን ደግሞ ጀምስ ብሩስን በሽፋን ስም ታቦቲቱንና መገኛዋን ለማግኘት ያደረገውን ምሥጢራዊ ጥረት እንመለከታለን።
#ከክርስቶፈር ደጋማ ሞት በኋላ "የክርስቶስ ሠራዊት" ስለ ኢትዮጵያ ለማወቅ የነበረው ጉጉት እየቀዘቀዘ ሲመጣ የስኮትላንዱ "ምሥጢራዊ የወንድማማቶች ማህበርም " ስለ ሰሎሞን ቤተ መቅደስና የቃል ኪዳኑ ታቦት የወረሳቸው አንዳንድ ምሥጢራዊ የሃይማኖት ሥርዓቶች ሲኖሩ በነዚህም ውስጥ ታቦቱ ጉልህ ሚና አለው።
በመሆኑም በዚህ ረገድ በድፍረቱና በቆራጥነቱ ስለሚታወቀውና ቴምፕላሮችን ካዳነው ከንጉስ ብሩስ ጋር የዘር ግንዱን ስለሚቆጠረውና ኢትዮጵያ በስፋት ስለጎበኘው የእስኮትላንዱ ተወላጅ ጀምስ ብሩስ መለመለ።
#ረጅሙና ግዙፉ ጀምስ ብሩስ ስኮትላንድ ውስጥ 1730 ተወለዶ ከፍተኛ ትምህርቱን በኤደን ብራ ዩኒቨርሲቲ ያጠናቀቀ ምሁር ነው። በትምህርቱ በኋላ ኢስት ኢንድያ በተባለ ድርጅት ተቀጥሮ ሠርቷል። ይሁንና በ1754 ባለ ቤቱ ስለሞተች በደረሰበት ብስጭት የተነሣ ከሀገር ወደ ሀገር መዘዋወር የጀመረ ሰው ነው።
የነበረው የቋንቋ ችሎታው በማጤንም በሰሜን አፍሪካ አልጀርስ ውስጥ የብሪቲሽ ቆንጽላ በመሆን እንዲሰራ ከመደረጉም ባሻገር ወደ ቅድስቲቱ ሀገር ወደ ኢየሩሳሌምም ተጉዟል። በቋንቋ ረገድ አረብኛ፣ፖርቱጋልኛ እንዲሁም ጥንታዊ የሆነውን የኢትዮጵያ ቋንቋ (ግእዝን) ያውቅ ነበር።
#ጀምስ_ብሩስ በ1759 የግእዝ ቋንቋ ያጠናበት ዋነኛ ምክንያት ወደ ኢትዮጵያ ለመዝለቅ ላሰበው ጉዞ ዝግጅት ለማድረግ ሲሆን ከእርሱ በፊት ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘው የነበሩ ሰዎችን የጻፏቸውንም በማንበብ በማጥናት ስለ ሀገሪቱ በቂ ዕውቀት ጨብጦ ነበር ዘዚያም 1768ወደ ካይሮ በመሄድ ታሪካዊ ጉዞዎን ለመጀመር ዝግጅቱን አጠናቀቀ።
ብሩስ ወደ ኢትዮጵያ ለመጓዝ ምን አነሳሳው? እርሱ እንደሚለው የዓባይን ወንዝ ምንጭ ለማግኘትከ1768-1773በተከታታይ የተደረጉ ጉዞዎች( Travels to Discover The Source of Nile in The Years 1768-1773 የሚል ባለ 3ሺህ ገጽ መጻሕፍ በ5 ተከታታይ ጥራዝ ጽፎል። ቢሆንም ግን ቅሉ የዓባይን ወንዝ ምንጭ በትክክል እንኳ አላወቀውም፤አልደረሰበትም የዓባይ ወንዝ ጣና እንደሆነ አስፎሯልና
#ኢትዮጵያዊያን ሊቃውንት ግን የዓባይ ምንጭ ግሽ ዓባይ ሰከላ እንደሆነ እና ዋነኛ ምንጩም ገነት እንደሆነ መጽሐፍ ቅዱስን ዋቢ አድርገው ይገልጻሉ ፤ያምናሉ #ዘፍ 2÷10 -13 የሱ ዓላማ ታቦቲቱን ማግኘት እንጂ የዓባይን ምንጭ ማግኘት ስላልነበረ ነው ያን የሚያክል ባለ ብዙ ገጽ መጽሐፍ ጽፎ ከስተት የደረሰው ። በኢትዮጵያም ሁለት ዓመት ከቆየ በኋላ ሦስት የመጽሐፈ ሄኖክ ቅጂዎችን ሰርቆ ኮብልሏል።
ኢትዮጵያ አ.አ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ነሐሴ ፯ / ፳ ፻ ፲ ፫