" #እነሆ_መንገድህ_በፊቴ_ጠማማ_ነውና እቋቋምህ ዘንድ ወጥቼአለሁ፤ "
_____________________________________________
#ዘኍ ፳ ፪ ÷፴ ፪
ይህን ኃይለ ቃል የተናገረው #ሊቀ_መላእኩ_ቅዱስ_ሚካኤል ነው ። የተናገረውም ለተራጋሚው በልዓም ስለተባለ ሰው ነው:: ቃሉን ጽፎ ያስቀመጠልን ሊቀ ነብያት ቅዱስ ሙሴ ነው::
#በልዓም ሃብተ መርገም ያለው የረገመው በቶሎ የሚደርስለት ሰው ነበር :: በዚህም ጸጋው ተጠቅሞ እስራኤልን ይረግም ዘንድ እጅ መንሻ ገንዘብን እንዲሰጡት ባላቅ ሰዎች ላከበት "፤ የሞዓብ ሽማግሌዎችና የምድያም ሽማግሌዎችም የምዋርቱን ዋጋ በእጃቸው ይዘው ሄዱ፤ ወደ በለዓምም መጡ፥ የባላቅንም ቃል ነገሩት። " #ዘኍ ፳ ፪÷ ፯
በልዓምም የተሰጠውን ሃብተ መርገም በገንዘብ ቀይሮ ሕዝበ #እግዚአብሔርን እስራኤልን ለመርገም በአህያው ላይ ተቀምጦ ሽማግሌዎቹንም ከዋላው አስከትሎ ጉዞ ጀመረ ::ጥቂት እንደሄደ ግን አህያው አንድ ባታ ላይ ቆማ አልንቀሳቀስም አለችሁ:: #የእግዚአብሔር_መላእክ የተመዘዘ ሰይፍ ይዞ ከፊቷ ቆሞ አይታዋለችና:: በልዓም ግን አህያይቱን አብዝቶ ደበደባት አህያይቱም ወደፊት ላለመሄድ ወደጉን ወደ እርሻው ተጠጋች
"፤ አህያይቱም #የእግዚአብሔርን መልአክ አይታ ወደ ቅጥሩ ተጠጋች፥ የበለዓምንም እግር ከቅጥሩ ጋር አጣበቀች፤ እርሱም ደግሞ መታት። " #ዘኍ ፳ ፪÷፳ ፭
#እግዚአብሔር አምላክ የሚረግሙህን እረግማለው የሚባእኩህንም እባርካለው ብሎ ቃል የገባላቸው የነ አብርሃም የነ ይስሐቅ የነ ያዕቆብ ዘር ናቸውና ሕዝበ እስራኤል እንዲረገሙ አልፈቀደም::ዘፍ 12÷3
የበላዓም ዓይኖች አሁንም አልተከፈቱም ልቦናውም ከአህያይቱ ልብ አልተሻለም አሁንም አብዝቶ ደበደባት ይህን ጊዜ በሰው አንደበት እንዲ ብላ ተናገረችው ሦስት ጊዜ የመታኸኝ ምን አድርጌብህ ነው? አለችው። "፤ በለዓምም አህያይቱን። #ስላላገጥሽብኝ_ነው_በእጄስ_ሰይፍ_ቢኖር አሁን በገደልሁሽ ነበር አላት።
"፤ አህያይቱም በለዓምን። ከብዙ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የምትቀመጥብኝ አህያህ አይደለሁምን? በውኑ እንዲህ አደርግ ዘንድ ልማዴ ነበረን? አለችው። እርሱም ። እንዲህ አላደረግሽብኝም አላት። እግዚአብሔርም የበለዓምን ዓይኖች ከፈተ፤ የእግዚአብሔርን መልአክ በመንገድ ላይ ቆሞ የተመዘዘም ሰይፍ በእጁ ይዞ አየ፤ ሰገደም፥ በግምባሩም ወደቀ።
#የእግዚአብሔርም_መልአክ። አህያህን ሦስት ጊዜ ለምን መታህ? እነሆ፥ መንገድህ በፊቴ ጠማማ ነውና እቋቋምህ ዘንድ ወጥቼአለሁ፤ አህያህ አይታኝ ከፊቴ ፈቀቅ ባትል ኖሮ በገደልኩ ነበር አለው ደግሞም በለዓምን ከሰዎቹ ጋር ሂድ፥ ነገር ግን የምናገርህን ቃል ብቻ ትናገራለህ አለው። በለዓምም ከባላቅ አለቆች ጋር ሄደ መልአኩ እየነገረው እስራኤልን ሊረግም ሄዶ መርቆ ተመለሰ::
#የእግዚአብሔር ሥራ ይገርማል ። የበልዓም አህያ የመላእኩን ክብር በማወቋና በመገንዘቧ የበላህምን ሕይወት ታድጋለች ዛሬ የቅዱሳን መላእክትን ክብር የማያውቁ የጸጋ ስግደት የማይሰግዱ አማላጅነታቸውን የማይቀበሉ ከአህያ ያነሱ ሰዎች በዝተዋል እግዚአብሔር አምላክ እንደ በልዓም ዓይነ ልቦናቸውን ከፍቶ ክብረ መላእክትን አውቀው ቅዱሳንን መርገም ትተው አንገታቸውን ደፍተው እንዲሰግዱ ያድርጋቸው ... .....ሌላ ምን እንላለን ከጌታችን የተማርነው ይህን ነውና
"፤ #የሚረግሙአችሁንም_መርቁ፥ ስለሚበድሉአችሁም ጸልዩ። "
(ሉቃ ፮÷ ፳ ፰ )
....#ይቆየን......
በዛሬው ዕለት ለበልዓምና ለአህያው የተገለጠበት ዓመታዊ ክብረ በዓሉ የሚከበርለት የሊቀ መላእኩ የቅዱስ ሚካኤል ረድኤትና ምልጃው አይለየን!
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃይለ ማርያም
መጋቢት ፲ ፪ ቀን ፳ ፻ ፲ ዓ.ም የተጻፈ
_____________________________________________
#ዘኍ ፳ ፪ ÷፴ ፪
ይህን ኃይለ ቃል የተናገረው #ሊቀ_መላእኩ_ቅዱስ_ሚካኤል ነው ። የተናገረውም ለተራጋሚው በልዓም ስለተባለ ሰው ነው:: ቃሉን ጽፎ ያስቀመጠልን ሊቀ ነብያት ቅዱስ ሙሴ ነው::
#በልዓም ሃብተ መርገም ያለው የረገመው በቶሎ የሚደርስለት ሰው ነበር :: በዚህም ጸጋው ተጠቅሞ እስራኤልን ይረግም ዘንድ እጅ መንሻ ገንዘብን እንዲሰጡት ባላቅ ሰዎች ላከበት "፤ የሞዓብ ሽማግሌዎችና የምድያም ሽማግሌዎችም የምዋርቱን ዋጋ በእጃቸው ይዘው ሄዱ፤ ወደ በለዓምም መጡ፥ የባላቅንም ቃል ነገሩት። " #ዘኍ ፳ ፪÷ ፯
በልዓምም የተሰጠውን ሃብተ መርገም በገንዘብ ቀይሮ ሕዝበ #እግዚአብሔርን እስራኤልን ለመርገም በአህያው ላይ ተቀምጦ ሽማግሌዎቹንም ከዋላው አስከትሎ ጉዞ ጀመረ ::ጥቂት እንደሄደ ግን አህያው አንድ ባታ ላይ ቆማ አልንቀሳቀስም አለችሁ:: #የእግዚአብሔር_መላእክ የተመዘዘ ሰይፍ ይዞ ከፊቷ ቆሞ አይታዋለችና:: በልዓም ግን አህያይቱን አብዝቶ ደበደባት አህያይቱም ወደፊት ላለመሄድ ወደጉን ወደ እርሻው ተጠጋች
"፤ አህያይቱም #የእግዚአብሔርን መልአክ አይታ ወደ ቅጥሩ ተጠጋች፥ የበለዓምንም እግር ከቅጥሩ ጋር አጣበቀች፤ እርሱም ደግሞ መታት። " #ዘኍ ፳ ፪÷፳ ፭
#እግዚአብሔር አምላክ የሚረግሙህን እረግማለው የሚባእኩህንም እባርካለው ብሎ ቃል የገባላቸው የነ አብርሃም የነ ይስሐቅ የነ ያዕቆብ ዘር ናቸውና ሕዝበ እስራኤል እንዲረገሙ አልፈቀደም::ዘፍ 12÷3
የበላዓም ዓይኖች አሁንም አልተከፈቱም ልቦናውም ከአህያይቱ ልብ አልተሻለም አሁንም አብዝቶ ደበደባት ይህን ጊዜ በሰው አንደበት እንዲ ብላ ተናገረችው ሦስት ጊዜ የመታኸኝ ምን አድርጌብህ ነው? አለችው። "፤ በለዓምም አህያይቱን። #ስላላገጥሽብኝ_ነው_በእጄስ_ሰይፍ_ቢኖር አሁን በገደልሁሽ ነበር አላት።
"፤ አህያይቱም በለዓምን። ከብዙ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የምትቀመጥብኝ አህያህ አይደለሁምን? በውኑ እንዲህ አደርግ ዘንድ ልማዴ ነበረን? አለችው። እርሱም ። እንዲህ አላደረግሽብኝም አላት። እግዚአብሔርም የበለዓምን ዓይኖች ከፈተ፤ የእግዚአብሔርን መልአክ በመንገድ ላይ ቆሞ የተመዘዘም ሰይፍ በእጁ ይዞ አየ፤ ሰገደም፥ በግምባሩም ወደቀ።
#የእግዚአብሔርም_መልአክ። አህያህን ሦስት ጊዜ ለምን መታህ? እነሆ፥ መንገድህ በፊቴ ጠማማ ነውና እቋቋምህ ዘንድ ወጥቼአለሁ፤ አህያህ አይታኝ ከፊቴ ፈቀቅ ባትል ኖሮ በገደልኩ ነበር አለው ደግሞም በለዓምን ከሰዎቹ ጋር ሂድ፥ ነገር ግን የምናገርህን ቃል ብቻ ትናገራለህ አለው። በለዓምም ከባላቅ አለቆች ጋር ሄደ መልአኩ እየነገረው እስራኤልን ሊረግም ሄዶ መርቆ ተመለሰ::
#የእግዚአብሔር ሥራ ይገርማል ። የበልዓም አህያ የመላእኩን ክብር በማወቋና በመገንዘቧ የበላህምን ሕይወት ታድጋለች ዛሬ የቅዱሳን መላእክትን ክብር የማያውቁ የጸጋ ስግደት የማይሰግዱ አማላጅነታቸውን የማይቀበሉ ከአህያ ያነሱ ሰዎች በዝተዋል እግዚአብሔር አምላክ እንደ በልዓም ዓይነ ልቦናቸውን ከፍቶ ክብረ መላእክትን አውቀው ቅዱሳንን መርገም ትተው አንገታቸውን ደፍተው እንዲሰግዱ ያድርጋቸው ... .....ሌላ ምን እንላለን ከጌታችን የተማርነው ይህን ነውና
"፤ #የሚረግሙአችሁንም_መርቁ፥ ስለሚበድሉአችሁም ጸልዩ። "
(ሉቃ ፮÷ ፳ ፰ )
....#ይቆየን......
በዛሬው ዕለት ለበልዓምና ለአህያው የተገለጠበት ዓመታዊ ክብረ በዓሉ የሚከበርለት የሊቀ መላእኩ የቅዱስ ሚካኤል ረድኤትና ምልጃው አይለየን!
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃይለ ማርያም
መጋቢት ፲ ፪ ቀን ፳ ፻ ፲ ዓ.ም የተጻፈ
Forwarded from ዐውደ ምሕረት (ተርቢኖስ ሰብስቤ)
ላይ ተቀምጣ ከራሴ ላይ ወርዳ በጆሮዬ ገብታ በማሕፀኔ ስትተኛ አየሁ›› ማለቷ ብሥራተ ገብርኤልን በጆሮዋ ሰምታ በግብረ መንፈስ ቅዱስ አምላክን የምትፀንሰውን ንጽሕት ርግብ የተባለችውን እመቤታችንን የምትወልድ መሆኗን ሲያጠይቅ ነው::
ከሰባተኛው ሰማይ ነጭ ዖፍ ወርዶ በራሴ ላይ ሲቀመጥ አየሁ (ቅዱስ ኢያቄም)
በተመሳሳይ ኢያቄምም በሕልሙ ያየውን ለባለቤቱ ለሐና ‹‹እንዘ ይትረኀዉ ሰብዐቱ ሰማያት ዖፍ ጸዐዳ መጽአ ኀቤየ ወነበረ ዲበ ርእስየ /ሰባቱ ሰማያት እንደ መጋረጃ ተገልጠው ከላይኛው ሰማይ ነጭ ዖፍ ወርዶ በራሴ ላይ ሲቀመጥ አየሁ›› ብሎ በሕልሙ የተገለጸለትን ነግሯታል፡፡ የዚህም ራዕይ ምስጢር ዖፍ የተባለው አካላዊ ቃል ኢየሱስ ክርስቶስ ሲሆን፤ ነጭነቱ ንጽሐ ባሕርዩ ነው፡፡ ኢያቄም ‹‹ከላይ ወርዶ በራሴ ላይ ሲቀመጥ አየሁ›› ማለቱ የኢያቄምን ባሕርይ ባሕርይ እንደሚያደርግ የሚያጠይቅ ሲሆን ሰባቱ ሰማያት የተባሉ የጌታችን ልዩ ባህርይው፣ ምልአቱ፣ ስፍሃቱ፣ ርቀቱ፣ ልእልናው፣ ዕበዩና መንግስቱ ናቸው:፡
የድንግል ማርያም ልደት በሐዲስ ኪዳን ሊቃውንት
የሐዲስ ኪዳን ሊቃውንትም ትንቢተ ነቢያትንና ወንጌልን በማጣጣም የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያምን ልደት አመስጥረው አስተምረዋል፤ አመስግነዋል፤ ተቃኝተዋልም፡፡ የእርሷን ልደት እጅግ ብዙ ሊቃውንት በስፋትና በጥልቀት ያመሰጠሩት ሲሆን ለምሳሌ ያህል የሚከተሉት ይጠቀሳሉ፡፡
ማርያምስ ከጥንት ጀምሮ በአዳም ባሕርይ ውስጥ እንደ ነጭ ዕንቁ ታበራለች (ቅዱስ ያሬድ)
ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ ስለእመቤታችን ልደት ‹‹ማርያምሰ ተኀቱ እምትካት ውስተ ከርሱ ለአዳም ከመ ባሕርይ ጸዓዳ/ ማርያምስ (ማርያም ግን) ከጥንት ጀምሮ በአዳም ባሕርይ ውስጥ እንደ ነጭ ዕንቁ ታበራለች፡፡›› በማለት እርሷ በደፈረሰው ዓለም በንጽሕና፣ በቅድስናና በድንግልና ስታበራ እንደነበርና ኋላም የዓለም ብርሃን የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን መውለዷን አመስጥሮ ተናግሯል፡፡ በተጨማሪም ስለ ሥርወ ልደቷ ‹‹እንተ በምድር ሥረዊሃ ወበሰማይ አዕጹቂሃ…ሐረገ ወይን/ ሥሮቿ በምድር ጫፎቿም በሰማይ ያሉ…የወይን ሐረግ›› በማለት የተወለደችው በምድር ከነበሩት ኢያቄምና ሐና መሆኑን የወለደችው ግን ሰማያዊውን ንጉሥ እንደሆነ በማመስጠር ዘምሯል፡፡ በዚህም ሰውና እግዚአብሔርን ያገናኘች መሰላል መሆኗል ገልጾ አስተምሯል፡፡
ድንግል ሆይ በኃጢአት ፍትወት የተፀነስሽ አይደለም፤ በሕግ በሆነ ሩካቤ ከሐናና ከኢያቄም ተወለድሽ እንጂ (አባ ሕርያቆስ)
የብህንሳው ሊቀ ጳጳስ አባ ሕርያቆስም በቅዳሴ ማርያም ‹‹ኦ ድንግል አኮ በፍትወተ ደነስ ዘተፀነስኪ አላ በሩካቤ ዘበሕግ እምሐና ወኢያቄም ተወለድኪ/ ድንግል ሆይ በኃጢአት ፍትወት የተፀነስሽ አይደለም፤ በሕግ በሆነ ሩካቤ ከሐናና ከኢያቄም ተወለድሽ እንጂ›› በማለት የድንግል ማርያም ጽንሰትና ልደት እንዴት እንደነበር በድርሰቱ አስፍሮታል፡፡ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት የሚላት የሁላችን እናት ድንግል ማርያም በሕግ በሆነ ሩካቤ ከሐናና ከኢያቄም ነሐሴ 7 ቀን ተፀንሳ ከዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በኋላ ግንቦት 1 ቀን ተወልዳለች፡፡ እርስዋም ስትፀነስ ጀምሮ መንፈስ ቅዱስ ከጥንተ አብሶ (original Sin) ጠብቋታል፤ አበሳው አልነካትም፡፡ ይህንንም ነቢየ እግዚአብሔር ኢሳይያስ በኃጢአት በተከበበ፣ መርገም በሞላበት ዓለም ውስጥ ከኃጢአት ከበደል ርቃ (ተለይታ) እንደ ጌዲዮን ጸምር በንጽህና የጠገኘች ንጽህት ዘር መሆኗን ሲያስረዳ ‹‹የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ እንደ ሰዶም በሆንን እንደ ገሞራም በመሰልን ነበር (ኢሳ 1፡19)፡፡›› በማለት ተናግሯል፡፡ እንዲሁም ጠቢቡ ሰሎሞን ንጽህናዋን በትንቢት መነጽር አይቶ “ወዳጄ ሆይ፣ ሁለንተናሽ ውብ ነው፣ ምንም ነውር የለብሽም፡፡ ሙሽሪት ሆይ ከሊባኖስ ነዪ፡፡” (መሓልይ 4፡7-16) በማለት በንጽህና በቅድስና ያጌጠች፣ መርገመ ሥጋ መርገመ ነፍስ ያልነካት፣ የድህነታችን ምክንያት፣ የንጽህናችን መሰረት የሰው ባህርይ ከእግዚአብሔር ጋር እንዲዋሀድ ምክንያት የሆነች ንጽሕት የሰርግ ቤት ድንግል ማርያም በሊባኖስ የመወለዷን ነገር አስቀድሞ ነግሮናል፡፡ይህች ዕለት ትልቅ ሕንፃ የታነጸበትና ፍጡር የፈጣሪ ማደሪያ ለመሆን የተዘጋጀባት ዕለት ናት (ቅዱስ እንድርያስ)
የቀርጤሱ ቅዱስ እንድርያስ የከበረ ስለሆነው ስለ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልደት ታላቅነት ‹‹ይህ በዓል በሐዲስና በብሉይ ኪዳን መካከል መገኛ ሆነ፡፡ ምሳሌዎቹ በእዉነታ፣ አሮጌው በአዲስ ቃል ኪዳን ተተኩ፡፡ ፍጥረት ሁሉ በደስታ ይዘምራል፤ የዚህን ቀንም ደስታ ይካፈላል፡፡ ይህ ዕለት (ጌታ) መቅደሱን የሰራበት ዕለት ነው፡፡ ይህ ዕለት ትልቅ ሕንፃ የታነጸበትና ፍጡር የፈጣሪ ማደሪያ ለመሆን የተዘጋጀበት ዕለት ነው፡፡” በማለት ገልጾታል፡፡ በእውነት የእርሷ ልደት የልዑል ማደሪያው መቅደስ የተሰራበት ዕለት ነውና ሁላችን እናከብረዋለን፡፡ በዚህም ዕለት ‹‹ዮም ፍስሐ ኮነ በእንተ ልደታ ለማርያም/ እነሆ ዛሬ በእመቤታችን ልደት ደስታ ሆነ›› እያልን እንዘምራለን። ይህችን የልዑል ማደሪያ እናቷ ሐናና አባቷ ኢያቄምም በእጅጉ ተደስተው በተወለደች በስምንተኛ ቀኗ ስሟን ‹‹ማርያም›› ብለው ሰይመዋታል፡፡
የእመቤታችን የልደት በዓል አከባበር
አባታችን አዳም በኃጢአት ከወደቀ በኋላ፣ ንስሃ በገባ ጊዜ አምላካችን ጌታ እግዚአብሔር የድህነት ቃል ኪዳን ገባለት፡፡ ቃል ኪዳኑም “ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ” የሚል ነበር፡፡ ስለሆነም አዳም 5500 ዘመን የሕይወት ምክንያት የሆነች የልጅ ልጁ እመቤታችን ድንግል ማርያም ከአብራኩ ከተከፈሉ ቅዱሳን ልጆቹ የምትወለድበትን ቀን ተስፋ እያደረገ ኖረ፡፡ የእመቤታችንን የድንግል ማርያምን የመወለዷን ዜና ተስፋ በማድረግ “ሴት” ይላት የነበረውን ሚስቱን ሔዋንን በእመቤታችን ምሳሌነት “ሔዋን”፣ የሕያዋን ሁሉ እናት ብሎ ሰየማት፡፡ (ዘፍ. 3፡20) ዳግማዊ አዳም የተባለ ክርስቶስም የአዳምን ተስፋ በመስቀል ላይ በፈጸመ ጊዜ እውነተኛዋን ሔዋን (ዳግሚት፣ አማናዊት ሔዋንን) ድንግል ማርያምን በዮሐንስ ወንጌላዊ በኩል ለሕያዋን ምዕመናን ሁሉ እናት አድርጎ ሰጠ፡፡ (ዮሐ. 19፡26) ይህን የከበረ ምስጢር የማይረዳ “ክርስቲያን” እንዴት ያሳዝናል!? እኛ ኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖች ግን የቀዳማዊ አባታችንን የአዳምን፣ እንዲሁም በዳግም ተፈጥሮ ያከበረንን ዳግማዊ አዳም የተባለ የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ቃል ተቀብለን “የሕያዋን ሁሉ እናት” ድንግል ማርያምን ልደቷን በፍፁም ደስታ እናከብራለን፣ ከተወደደ ልጇ ምሕረትን ትለምንልን ዘንድም ወደ እርሷ እናንጋጥጣለን፡፡
በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ያለን ምዕመናን ከጌታችን ልደት ቀጥሎ በታላቅ ድምቀት የምናከብረው የልደት በዓል የእመቤታችንን የቅድስት ድንግል ማርያም የልደት ቀን ነው፡፡ ስለ ቅዱስ ዮሐንስ ‹‹በመወለዱ ብዙዎች ደስ ይላቸዋል (ሉቃ 1፡14)›› ከተባለ የድንግል ማርያም ልደት ምንኛ የሚያስደስት ይሆን?! የነቢያቱ ትንቢት የተፈፀመበት፣ የታየው ራዕይም በገሀድ የተከናወነበት፣ የብሉይ ኪዳን ማብቂያ የሐዲስ ኪዳን መጀመሪያ ናትና ልደቷ ለሰው ልጆች ሁሉ (ለሕያዋን ሁሉ) ታላቅ የደስታ ቀን ነው፡፡ ሰማያውያን ቅዱሳን መላእክትም በንጽህናዋ በቅድስናዋ ተደንቀው “እህትነ ነያ/እህታችን እነኋት” ብለው ያመሰግኗታል፡፡ በዘመናችን ያሉ የሰዎች ልደት በድምቀት የሚከበር ከሆነ ለሰው ልጅ መዳን ምክንያት የሆነች የአምላክ እናት የተወለደችበ
ከሰባተኛው ሰማይ ነጭ ዖፍ ወርዶ በራሴ ላይ ሲቀመጥ አየሁ (ቅዱስ ኢያቄም)
በተመሳሳይ ኢያቄምም በሕልሙ ያየውን ለባለቤቱ ለሐና ‹‹እንዘ ይትረኀዉ ሰብዐቱ ሰማያት ዖፍ ጸዐዳ መጽአ ኀቤየ ወነበረ ዲበ ርእስየ /ሰባቱ ሰማያት እንደ መጋረጃ ተገልጠው ከላይኛው ሰማይ ነጭ ዖፍ ወርዶ በራሴ ላይ ሲቀመጥ አየሁ›› ብሎ በሕልሙ የተገለጸለትን ነግሯታል፡፡ የዚህም ራዕይ ምስጢር ዖፍ የተባለው አካላዊ ቃል ኢየሱስ ክርስቶስ ሲሆን፤ ነጭነቱ ንጽሐ ባሕርዩ ነው፡፡ ኢያቄም ‹‹ከላይ ወርዶ በራሴ ላይ ሲቀመጥ አየሁ›› ማለቱ የኢያቄምን ባሕርይ ባሕርይ እንደሚያደርግ የሚያጠይቅ ሲሆን ሰባቱ ሰማያት የተባሉ የጌታችን ልዩ ባህርይው፣ ምልአቱ፣ ስፍሃቱ፣ ርቀቱ፣ ልእልናው፣ ዕበዩና መንግስቱ ናቸው:፡
የድንግል ማርያም ልደት በሐዲስ ኪዳን ሊቃውንት
የሐዲስ ኪዳን ሊቃውንትም ትንቢተ ነቢያትንና ወንጌልን በማጣጣም የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያምን ልደት አመስጥረው አስተምረዋል፤ አመስግነዋል፤ ተቃኝተዋልም፡፡ የእርሷን ልደት እጅግ ብዙ ሊቃውንት በስፋትና በጥልቀት ያመሰጠሩት ሲሆን ለምሳሌ ያህል የሚከተሉት ይጠቀሳሉ፡፡
ማርያምስ ከጥንት ጀምሮ በአዳም ባሕርይ ውስጥ እንደ ነጭ ዕንቁ ታበራለች (ቅዱስ ያሬድ)
ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ ስለእመቤታችን ልደት ‹‹ማርያምሰ ተኀቱ እምትካት ውስተ ከርሱ ለአዳም ከመ ባሕርይ ጸዓዳ/ ማርያምስ (ማርያም ግን) ከጥንት ጀምሮ በአዳም ባሕርይ ውስጥ እንደ ነጭ ዕንቁ ታበራለች፡፡›› በማለት እርሷ በደፈረሰው ዓለም በንጽሕና፣ በቅድስናና በድንግልና ስታበራ እንደነበርና ኋላም የዓለም ብርሃን የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን መውለዷን አመስጥሮ ተናግሯል፡፡ በተጨማሪም ስለ ሥርወ ልደቷ ‹‹እንተ በምድር ሥረዊሃ ወበሰማይ አዕጹቂሃ…ሐረገ ወይን/ ሥሮቿ በምድር ጫፎቿም በሰማይ ያሉ…የወይን ሐረግ›› በማለት የተወለደችው በምድር ከነበሩት ኢያቄምና ሐና መሆኑን የወለደችው ግን ሰማያዊውን ንጉሥ እንደሆነ በማመስጠር ዘምሯል፡፡ በዚህም ሰውና እግዚአብሔርን ያገናኘች መሰላል መሆኗል ገልጾ አስተምሯል፡፡
ድንግል ሆይ በኃጢአት ፍትወት የተፀነስሽ አይደለም፤ በሕግ በሆነ ሩካቤ ከሐናና ከኢያቄም ተወለድሽ እንጂ (አባ ሕርያቆስ)
የብህንሳው ሊቀ ጳጳስ አባ ሕርያቆስም በቅዳሴ ማርያም ‹‹ኦ ድንግል አኮ በፍትወተ ደነስ ዘተፀነስኪ አላ በሩካቤ ዘበሕግ እምሐና ወኢያቄም ተወለድኪ/ ድንግል ሆይ በኃጢአት ፍትወት የተፀነስሽ አይደለም፤ በሕግ በሆነ ሩካቤ ከሐናና ከኢያቄም ተወለድሽ እንጂ›› በማለት የድንግል ማርያም ጽንሰትና ልደት እንዴት እንደነበር በድርሰቱ አስፍሮታል፡፡ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት የሚላት የሁላችን እናት ድንግል ማርያም በሕግ በሆነ ሩካቤ ከሐናና ከኢያቄም ነሐሴ 7 ቀን ተፀንሳ ከዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በኋላ ግንቦት 1 ቀን ተወልዳለች፡፡ እርስዋም ስትፀነስ ጀምሮ መንፈስ ቅዱስ ከጥንተ አብሶ (original Sin) ጠብቋታል፤ አበሳው አልነካትም፡፡ ይህንንም ነቢየ እግዚአብሔር ኢሳይያስ በኃጢአት በተከበበ፣ መርገም በሞላበት ዓለም ውስጥ ከኃጢአት ከበደል ርቃ (ተለይታ) እንደ ጌዲዮን ጸምር በንጽህና የጠገኘች ንጽህት ዘር መሆኗን ሲያስረዳ ‹‹የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ እንደ ሰዶም በሆንን እንደ ገሞራም በመሰልን ነበር (ኢሳ 1፡19)፡፡›› በማለት ተናግሯል፡፡ እንዲሁም ጠቢቡ ሰሎሞን ንጽህናዋን በትንቢት መነጽር አይቶ “ወዳጄ ሆይ፣ ሁለንተናሽ ውብ ነው፣ ምንም ነውር የለብሽም፡፡ ሙሽሪት ሆይ ከሊባኖስ ነዪ፡፡” (መሓልይ 4፡7-16) በማለት በንጽህና በቅድስና ያጌጠች፣ መርገመ ሥጋ መርገመ ነፍስ ያልነካት፣ የድህነታችን ምክንያት፣ የንጽህናችን መሰረት የሰው ባህርይ ከእግዚአብሔር ጋር እንዲዋሀድ ምክንያት የሆነች ንጽሕት የሰርግ ቤት ድንግል ማርያም በሊባኖስ የመወለዷን ነገር አስቀድሞ ነግሮናል፡፡ይህች ዕለት ትልቅ ሕንፃ የታነጸበትና ፍጡር የፈጣሪ ማደሪያ ለመሆን የተዘጋጀባት ዕለት ናት (ቅዱስ እንድርያስ)
የቀርጤሱ ቅዱስ እንድርያስ የከበረ ስለሆነው ስለ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልደት ታላቅነት ‹‹ይህ በዓል በሐዲስና በብሉይ ኪዳን መካከል መገኛ ሆነ፡፡ ምሳሌዎቹ በእዉነታ፣ አሮጌው በአዲስ ቃል ኪዳን ተተኩ፡፡ ፍጥረት ሁሉ በደስታ ይዘምራል፤ የዚህን ቀንም ደስታ ይካፈላል፡፡ ይህ ዕለት (ጌታ) መቅደሱን የሰራበት ዕለት ነው፡፡ ይህ ዕለት ትልቅ ሕንፃ የታነጸበትና ፍጡር የፈጣሪ ማደሪያ ለመሆን የተዘጋጀበት ዕለት ነው፡፡” በማለት ገልጾታል፡፡ በእውነት የእርሷ ልደት የልዑል ማደሪያው መቅደስ የተሰራበት ዕለት ነውና ሁላችን እናከብረዋለን፡፡ በዚህም ዕለት ‹‹ዮም ፍስሐ ኮነ በእንተ ልደታ ለማርያም/ እነሆ ዛሬ በእመቤታችን ልደት ደስታ ሆነ›› እያልን እንዘምራለን። ይህችን የልዑል ማደሪያ እናቷ ሐናና አባቷ ኢያቄምም በእጅጉ ተደስተው በተወለደች በስምንተኛ ቀኗ ስሟን ‹‹ማርያም›› ብለው ሰይመዋታል፡፡
የእመቤታችን የልደት በዓል አከባበር
አባታችን አዳም በኃጢአት ከወደቀ በኋላ፣ ንስሃ በገባ ጊዜ አምላካችን ጌታ እግዚአብሔር የድህነት ቃል ኪዳን ገባለት፡፡ ቃል ኪዳኑም “ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ” የሚል ነበር፡፡ ስለሆነም አዳም 5500 ዘመን የሕይወት ምክንያት የሆነች የልጅ ልጁ እመቤታችን ድንግል ማርያም ከአብራኩ ከተከፈሉ ቅዱሳን ልጆቹ የምትወለድበትን ቀን ተስፋ እያደረገ ኖረ፡፡ የእመቤታችንን የድንግል ማርያምን የመወለዷን ዜና ተስፋ በማድረግ “ሴት” ይላት የነበረውን ሚስቱን ሔዋንን በእመቤታችን ምሳሌነት “ሔዋን”፣ የሕያዋን ሁሉ እናት ብሎ ሰየማት፡፡ (ዘፍ. 3፡20) ዳግማዊ አዳም የተባለ ክርስቶስም የአዳምን ተስፋ በመስቀል ላይ በፈጸመ ጊዜ እውነተኛዋን ሔዋን (ዳግሚት፣ አማናዊት ሔዋንን) ድንግል ማርያምን በዮሐንስ ወንጌላዊ በኩል ለሕያዋን ምዕመናን ሁሉ እናት አድርጎ ሰጠ፡፡ (ዮሐ. 19፡26) ይህን የከበረ ምስጢር የማይረዳ “ክርስቲያን” እንዴት ያሳዝናል!? እኛ ኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖች ግን የቀዳማዊ አባታችንን የአዳምን፣ እንዲሁም በዳግም ተፈጥሮ ያከበረንን ዳግማዊ አዳም የተባለ የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ቃል ተቀብለን “የሕያዋን ሁሉ እናት” ድንግል ማርያምን ልደቷን በፍፁም ደስታ እናከብራለን፣ ከተወደደ ልጇ ምሕረትን ትለምንልን ዘንድም ወደ እርሷ እናንጋጥጣለን፡፡
በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ያለን ምዕመናን ከጌታችን ልደት ቀጥሎ በታላቅ ድምቀት የምናከብረው የልደት በዓል የእመቤታችንን የቅድስት ድንግል ማርያም የልደት ቀን ነው፡፡ ስለ ቅዱስ ዮሐንስ ‹‹በመወለዱ ብዙዎች ደስ ይላቸዋል (ሉቃ 1፡14)›› ከተባለ የድንግል ማርያም ልደት ምንኛ የሚያስደስት ይሆን?! የነቢያቱ ትንቢት የተፈፀመበት፣ የታየው ራዕይም በገሀድ የተከናወነበት፣ የብሉይ ኪዳን ማብቂያ የሐዲስ ኪዳን መጀመሪያ ናትና ልደቷ ለሰው ልጆች ሁሉ (ለሕያዋን ሁሉ) ታላቅ የደስታ ቀን ነው፡፡ ሰማያውያን ቅዱሳን መላእክትም በንጽህናዋ በቅድስናዋ ተደንቀው “እህትነ ነያ/እህታችን እነኋት” ብለው ያመሰግኗታል፡፡ በዘመናችን ያሉ የሰዎች ልደት በድምቀት የሚከበር ከሆነ ለሰው ልጅ መዳን ምክንያት የሆነች የአምላክ እናት የተወለደችበ
#ዜና ዕረፍት !
____~_____
አዲስ አበባ በሚገኝው በደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን እስከ ሥጋዊ ሕይውታቸው ፍጻሜ ድረስ በጠበል ቤት ሕሙማንን በማጥመቅ ፈውሰ ጸጋ የነበራቸው እና በቅንነት ከ35 ዓመት በላይ ሲያገለግሉ የነበሩት አባታችን መምሬ ብሩ ታከለ ሰኞ ግንቦት 16 ቀን በድንገት ታመው ሆስፒታል ከሄዱ በኃላ በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ማክሰኞ ለሊት ለረቡዕ አጥቢያ ከዚህ ዓለም ተለይተዋል።
እግዚአብሔር አምላክ የአባታችንን ነፍስ በጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት እቅፍ ያኑርልን ከዚህ ቀጥለን አባታችን መምሬ ብሩ ታከለ በአንድ ወቅት እንዴትና ለምን ወደ ደብራችን ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን እንደመጡ የሰጡትን ምስክርነት እናስነብባችኋለን
#መምሬ_ብሩ_ታከለ ( #ገ/ሥላሴ )
ጎንደር ክፍለ ሀገር ሊቡ አውራጃ አዲስ ዘመን ወረዳ መኖሪያ ቦታ ጎድንዲት ኪዳነምሕረት፥ ሥራ ቅስና ጎድንዲት ኪዳነምሕረት ማገልገል (አገልጋይ)። በ፲፱፻፸፬ ዓ.ም. በወርኃ መስከረም ወር በገባ በ፳ ቀን ታመምሁ። የሕመሙ ዓይነት እንደ ልክፍት አድርጎ ይጥለኝ ነበር።
ሲጥለኝ አይታወቀኝም ነገር ግን ሊጥለኝ ሲል በገሀድ ቁመቱ እንደ ምሰሶ የረዘመ ጥቁር ሰው ይታየኛል። ያ ሰው ይመጣና ከትከሻዬ ላይ ይሰቀላል (ይቀመጣል)። በዚህ ጊዜ ኑህያዬን (አእምሮዬን ) አላውቀውም። ሲጥለኝ በየቀኑ ሆኖ በሦስት ሰዓት፣ በመዓልትና በስድስት ሰዓት፣ በዘጠኝ ሰዓት ቀድሼ በመጣሁበት ሰዓት ይጥለኝ ነበር። ሌሊት በሰው ተመስሎ ከበላዬ ተጭኖ ስለሚያድር፥ ራሴን አላውቅም ነበር። ይህም ብቻ አይደለም፥ ከአመመኝ ጊዜ ጀምሮ፥ ዳዊት መድገም የለም፣ ውዳሴ ማርያም ትቻለሁ፣ መቀደስ ማስቀደስ፣ ቃለ እግዚአብሔር መሳተፍ አልችልም ነበር። የደዌው መነሻ፥ በቤተ ክርስቲያን የሰበካ ጉባኤ እኔ በጸሐፊነት መምሬ በላይ ገላዬ በግምጃ ቤት አገልግሎት እንሠራ ነበር። ቤተ ክርስቲያቱ የሣር ስለ ነበረች፥ በቆርቆሮ አሠርተን፣ ቅጽር አስቀጽረን፣ መንበር አሠርተን ከወጪ ቀሪ ገንዘብ ነበር። ያን ቀሪ መቶ ሃምሳ ስድስ ብር መምሬ በላይ ገላዬ ስለ በላው፤ ካህናቱና ምእመናን ገባኤ አድርገው፥ ጸሐፊም ተቆጣጣሪም ስለ ነበርሁ፥ የሒሳብ መዝገቡን አቅርብ ተብዬ አቀረብሁ። መቶ ሃምሳ ስድስ ብር ጉድለት ተገኘ። አገሬው . . . . (ጉባኤው) ክፈል ቢለው እንቢ ስላለ፥ በዳኛ ተከሶ ከፈለ። በኋላም አገሬው እርሱን ሽረናል፤ በግምጃ ቤትነት መምሬ ብሩ ይሠራልናል ብለው
በሌለሁበት መረጡኝ። ጸሐፊነቱና ተቆጣጣሪነቱን ለቄስ አጠና ከበደ ሰጡት። በግድ ተረከብ ብለው የግጃ ቤትትነት ሥራውን ተረከብሁ።
#ከዚያ ይዤ . . . ስሠራ፥ መምሬ በላይ በዚሁ ምክያት ቂም ይዞ፥ ከቤተ ክርስቲያን ስወጣ መዝጊያ እየዘጋሁ ሳለ፤ በጨለማ ተከልሎ በዱላ ማዥራቴን መታኝ። ከቅድስቱ የመቆሚያ ሰሌን ላይ ወደቅሁ። ከዚያ በኋላ የሆንሁትን አላውቅምና አብረውኝ የቀደሱት ደጀ ሰላም ገብተው የነበሩት ቀረብንሳ ብለው ዲያቆን ጠጋ ፈረድን እንዲፈልገኝ ላኩ። ቢያየኝ ከዚያ ወድቄ ራሴን ስቼ አገኘኝ። እሪ ብሎ ያሉት ሁሉ ተሰብሰው መጡ።
ተጯጩኸው አገሬው ሰምቶ ቄስ በላይን ያዙት። ቢጠየቅ አዎን መትቼዋለሁ ብሎ ለገበሬ ማኅበሩ ሊቀ መንበር ገለጠ። እኔን በቃሬዛ ተሸክመው፥ ሕይወቴን (ራሴን) ሳላውቅ፤ የመታኝንም ቄስ በላይን ይዘው፥አዲስ ዘመን ከሊቡ አውራጃ አስተዳደር አቀረቡን። ተጠይቆ ያንኑ ለገበሬ ማኅበር
ሊቀመንበር የሰጠውን ቃል ሰጠ። እርሱ ወደ እሥር ቤት ተላላፈ። እኔም ወደ ሐኪም ቤት ተወሰድሁ። ወር ያህል በአዲስ ዘመን ሆስፒታል ስረዳ ቆይቼ አልሻል ስላለኝ፤ በጎንደር ክፍለ ሀገር ካለው ቼቼላ ሆስፒታል ገባሁ።
#ሁለት ሳምንት ሆስፒታል ተኛሁ። የጭን መርፌ፣ የትከሻ መርፌና የሚዋጥ ኪኒን ተደረገልኝ (ተሰጠኝ)። አልፎ አልፎ ነብሴን (ራሴን) ባውቅም የሚጥለኝ ደዌ ሲመጣብኝ ግን ሊሻለኝ አልቻለም። ከዚህ በኋላ ጠበል ይሻልሀል ብለው ሊቦ ጎዮርጊስ ተወሰድሁ። እዚያ ተስፋ ሳላገኝ ቀረሁ። ጎንድ ተክለሃይማኖት ጠበል ሄድሁ፥ እዚያም ተስፋ አላገኘሁም። ዙሬ ተመልሼ ደብረ ታቦር አውራጃ ሕክምና ይሻላል ብለው ከደብረ ታቦር ሆስፒታል ወሰዱኝ።
ምርመራ ተደርጎልኝ አዲስ አበባ አማኑኤል ሆስፒታል ተወስዶ ካልዳነ ከዚህ ልንረዳው አንችልም ተብየ ተሰናበትሁ። ከዚያ ተመልሼ ቤቴ ገባሁ። በገባሁ በአምስት ቀኔ ቤተ ዘመዶቼ ተስፋ ቆርጠው አይድንም ብለው ተዉኝ። ከዚያ በኋላ ከዘመድም ከባዕድም ብዬ ለማምኜ፥ ሞቴን ሞት ያድርገው ብዬ መቶ ሠላሳ ብር ይዤ አዲስ ዘመን መኪና ተሳፍሬ ባሕር ዳር ደስኩ። ከመኪና ወርጄ ለምሳ ስንዘጋጅ ሕመሙ ተነሥቶብኝ ጣለኝ። ዘመድ ተመስሎ አንድ ሰው ደገፈኝ። ትንሽ ነብሴን ሳውቀው፥ ያው ደግፎ የያዘኝ ሰው የት ልትሔድ ነው? ብሎ ጠየቀኝ። አዲስ አበባ አማኑኤል ሆስፒታል ነው የምሄደው አልሁት። እኔም አብሬህ እሄዳለሁ፥ ዘመዶች ከሆስፒታሉ አሉኝ፤ አስታምሜ እመልስሃለሁ አለኝ። እውነት መስሎኝ ዘመድ አርድጌው ደግፍና ከመኪናው ስቀለኝ (አሳፍረኝ) አልሁት። ገድፎ አሳፍሮኝ ቡሬ በዓሥር ሰዓት ደረስን። አውታንቲው መኝታ ፈልጉና አልቤርጎ እደሩ ብሎን ወረድን። ከወረድን በኋላ ያሰው ዘመድ አለኝ የማሳድርህ ቦታ አለ ብሎ ወደ በረሐ ይዞኝ ሄደ።
#ከዚያ በረሐ እንደ ደረስን፥ ከዚህ ነው የምተኛው አለኝ። የዚያን ጊዜ ሊዘርፈኝ እንዳሰበ ዐወቅሁና ስደነግጥ አእምሮዬን ስቼ ወደቅሁ። በነጻ እንድታከም ከገበሬ ማኅበር ያወጣሁትን
ደብዳቤና አንድ መቶ ብር በአንድ ላይ አሥሬ የያዝሁትን ወሰደብኝ። ሕመሙ ጋብ ብሎ አእምሮዬ እንደ ተመለሰ ሳውቀው፥ ሰውየውም ጠፋ ኪሴም ባዶ ሆነ። ከዚያው በጨለማ ውስጥ ሳለቅስ አደርሁ። ምነው ብትገድለኝ ከምሰቃይ ብዬ ወደ ፈጣሪዬ አለቀስሁ። የጎጃም ጅብ አጠገቤ እየመጣ ይጮኻል፥ ግን ሳይበላኝ አደርሁ። ሲነጋ ወደ ቡሬ ከተማ ገባሁ። የተሳፈርሁበት መኪና የት እንዳለ ብጠይቅ ሄዷል ተባልሁ። ከዚያ ወዲያ ሳለቅስ አንድ ብርም ሁለት ብርም ብሎ ሕዝቡ በአዘኔታ ሰጠኝ። ዓሥራ ሦስት ብር አገኘሁ። ያንኑ ዕለት መኪና ተሳፍሬ አዲስ አበባ ከቀኑ ዓሥር ሰዓት ሲሆን ገባሁ።
#አውቶቢስ ተራ ከመኪና እንደወረድሁ ኑህዬን . . . (አእምሮዬን) አላወቅሁም። አንድ አዛውንት ሽማግሌ ደግፈውኝ ቆይተው ቆይተው፥ አእምሮዬ ሲመልስልኝ ከየት ነው የመጣኸው? ብለው ጠየቁኝ። ከጎንደር ነው አልኋቸው። ዘመድ አለህ ብለው ቢጠይቁኝ፥ ዘመድ እንኳ የለኝም። ነገር ግን ከሀገሬ ሳለሁ የማውቃቸው አንድ ቄስ አማኑኤል ቤተ ክርስቲያን አሉና የአማኤልን ቤተ ክርስቲያ ያሳዩኝ አልኋቸው። ሰውየውም ወስደው አሳዩኝ። የማውቀውንም ቄስ አገኘሁት። መምሬ ጸዳሉ ይልማ ይባላል። ቄሱም የመጣሁበትን ምክያት ጠየቀኝ። ስለታመምሁ ለሕክምና ነው የመጣሁት ማደሪያ ፈልግልኝ አልሁት። የንስሐ ልጁ ስዕለ ማርያም የምትባል ዘንድ ወስዶ፥ እባክዎን ይህንን ሰው ያሳድሩልኝ፤ ነገ*አማኑኤል ሆስፒታል እወስደዋለሁ አለ። በዚህ ሁኔታ ሴትየዋ ቤት ሰጥተውኝ ከዚያ አደርሁ።
#ሌሊት_ተኝቼ በሕልሜ፥ ሀገር ቤት የማውቀው መኰንን የሚባል ቀይ ሰው፤ የቤተ ክርስቲያን መቋሚያ ይዞ፥ አንተ ተክለሃይማኖት ተጠመቅ እንጂ፥ ይህ ሐኪም ምንም እይሠራልህም ብሎ ይለኛል።
____~_____
አዲስ አበባ በሚገኝው በደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን እስከ ሥጋዊ ሕይውታቸው ፍጻሜ ድረስ በጠበል ቤት ሕሙማንን በማጥመቅ ፈውሰ ጸጋ የነበራቸው እና በቅንነት ከ35 ዓመት በላይ ሲያገለግሉ የነበሩት አባታችን መምሬ ብሩ ታከለ ሰኞ ግንቦት 16 ቀን በድንገት ታመው ሆስፒታል ከሄዱ በኃላ በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ማክሰኞ ለሊት ለረቡዕ አጥቢያ ከዚህ ዓለም ተለይተዋል።
እግዚአብሔር አምላክ የአባታችንን ነፍስ በጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት እቅፍ ያኑርልን ከዚህ ቀጥለን አባታችን መምሬ ብሩ ታከለ በአንድ ወቅት እንዴትና ለምን ወደ ደብራችን ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን እንደመጡ የሰጡትን ምስክርነት እናስነብባችኋለን
#መምሬ_ብሩ_ታከለ ( #ገ/ሥላሴ )
ጎንደር ክፍለ ሀገር ሊቡ አውራጃ አዲስ ዘመን ወረዳ መኖሪያ ቦታ ጎድንዲት ኪዳነምሕረት፥ ሥራ ቅስና ጎድንዲት ኪዳነምሕረት ማገልገል (አገልጋይ)። በ፲፱፻፸፬ ዓ.ም. በወርኃ መስከረም ወር በገባ በ፳ ቀን ታመምሁ። የሕመሙ ዓይነት እንደ ልክፍት አድርጎ ይጥለኝ ነበር።
ሲጥለኝ አይታወቀኝም ነገር ግን ሊጥለኝ ሲል በገሀድ ቁመቱ እንደ ምሰሶ የረዘመ ጥቁር ሰው ይታየኛል። ያ ሰው ይመጣና ከትከሻዬ ላይ ይሰቀላል (ይቀመጣል)። በዚህ ጊዜ ኑህያዬን (አእምሮዬን ) አላውቀውም። ሲጥለኝ በየቀኑ ሆኖ በሦስት ሰዓት፣ በመዓልትና በስድስት ሰዓት፣ በዘጠኝ ሰዓት ቀድሼ በመጣሁበት ሰዓት ይጥለኝ ነበር። ሌሊት በሰው ተመስሎ ከበላዬ ተጭኖ ስለሚያድር፥ ራሴን አላውቅም ነበር። ይህም ብቻ አይደለም፥ ከአመመኝ ጊዜ ጀምሮ፥ ዳዊት መድገም የለም፣ ውዳሴ ማርያም ትቻለሁ፣ መቀደስ ማስቀደስ፣ ቃለ እግዚአብሔር መሳተፍ አልችልም ነበር። የደዌው መነሻ፥ በቤተ ክርስቲያን የሰበካ ጉባኤ እኔ በጸሐፊነት መምሬ በላይ ገላዬ በግምጃ ቤት አገልግሎት እንሠራ ነበር። ቤተ ክርስቲያቱ የሣር ስለ ነበረች፥ በቆርቆሮ አሠርተን፣ ቅጽር አስቀጽረን፣ መንበር አሠርተን ከወጪ ቀሪ ገንዘብ ነበር። ያን ቀሪ መቶ ሃምሳ ስድስ ብር መምሬ በላይ ገላዬ ስለ በላው፤ ካህናቱና ምእመናን ገባኤ አድርገው፥ ጸሐፊም ተቆጣጣሪም ስለ ነበርሁ፥ የሒሳብ መዝገቡን አቅርብ ተብዬ አቀረብሁ። መቶ ሃምሳ ስድስ ብር ጉድለት ተገኘ። አገሬው . . . . (ጉባኤው) ክፈል ቢለው እንቢ ስላለ፥ በዳኛ ተከሶ ከፈለ። በኋላም አገሬው እርሱን ሽረናል፤ በግምጃ ቤትነት መምሬ ብሩ ይሠራልናል ብለው
በሌለሁበት መረጡኝ። ጸሐፊነቱና ተቆጣጣሪነቱን ለቄስ አጠና ከበደ ሰጡት። በግድ ተረከብ ብለው የግጃ ቤትትነት ሥራውን ተረከብሁ።
#ከዚያ ይዤ . . . ስሠራ፥ መምሬ በላይ በዚሁ ምክያት ቂም ይዞ፥ ከቤተ ክርስቲያን ስወጣ መዝጊያ እየዘጋሁ ሳለ፤ በጨለማ ተከልሎ በዱላ ማዥራቴን መታኝ። ከቅድስቱ የመቆሚያ ሰሌን ላይ ወደቅሁ። ከዚያ በኋላ የሆንሁትን አላውቅምና አብረውኝ የቀደሱት ደጀ ሰላም ገብተው የነበሩት ቀረብንሳ ብለው ዲያቆን ጠጋ ፈረድን እንዲፈልገኝ ላኩ። ቢያየኝ ከዚያ ወድቄ ራሴን ስቼ አገኘኝ። እሪ ብሎ ያሉት ሁሉ ተሰብሰው መጡ።
ተጯጩኸው አገሬው ሰምቶ ቄስ በላይን ያዙት። ቢጠየቅ አዎን መትቼዋለሁ ብሎ ለገበሬ ማኅበሩ ሊቀ መንበር ገለጠ። እኔን በቃሬዛ ተሸክመው፥ ሕይወቴን (ራሴን) ሳላውቅ፤ የመታኝንም ቄስ በላይን ይዘው፥አዲስ ዘመን ከሊቡ አውራጃ አስተዳደር አቀረቡን። ተጠይቆ ያንኑ ለገበሬ ማኅበር
ሊቀመንበር የሰጠውን ቃል ሰጠ። እርሱ ወደ እሥር ቤት ተላላፈ። እኔም ወደ ሐኪም ቤት ተወሰድሁ። ወር ያህል በአዲስ ዘመን ሆስፒታል ስረዳ ቆይቼ አልሻል ስላለኝ፤ በጎንደር ክፍለ ሀገር ካለው ቼቼላ ሆስፒታል ገባሁ።
#ሁለት ሳምንት ሆስፒታል ተኛሁ። የጭን መርፌ፣ የትከሻ መርፌና የሚዋጥ ኪኒን ተደረገልኝ (ተሰጠኝ)። አልፎ አልፎ ነብሴን (ራሴን) ባውቅም የሚጥለኝ ደዌ ሲመጣብኝ ግን ሊሻለኝ አልቻለም። ከዚህ በኋላ ጠበል ይሻልሀል ብለው ሊቦ ጎዮርጊስ ተወሰድሁ። እዚያ ተስፋ ሳላገኝ ቀረሁ። ጎንድ ተክለሃይማኖት ጠበል ሄድሁ፥ እዚያም ተስፋ አላገኘሁም። ዙሬ ተመልሼ ደብረ ታቦር አውራጃ ሕክምና ይሻላል ብለው ከደብረ ታቦር ሆስፒታል ወሰዱኝ።
ምርመራ ተደርጎልኝ አዲስ አበባ አማኑኤል ሆስፒታል ተወስዶ ካልዳነ ከዚህ ልንረዳው አንችልም ተብየ ተሰናበትሁ። ከዚያ ተመልሼ ቤቴ ገባሁ። በገባሁ በአምስት ቀኔ ቤተ ዘመዶቼ ተስፋ ቆርጠው አይድንም ብለው ተዉኝ። ከዚያ በኋላ ከዘመድም ከባዕድም ብዬ ለማምኜ፥ ሞቴን ሞት ያድርገው ብዬ መቶ ሠላሳ ብር ይዤ አዲስ ዘመን መኪና ተሳፍሬ ባሕር ዳር ደስኩ። ከመኪና ወርጄ ለምሳ ስንዘጋጅ ሕመሙ ተነሥቶብኝ ጣለኝ። ዘመድ ተመስሎ አንድ ሰው ደገፈኝ። ትንሽ ነብሴን ሳውቀው፥ ያው ደግፎ የያዘኝ ሰው የት ልትሔድ ነው? ብሎ ጠየቀኝ። አዲስ አበባ አማኑኤል ሆስፒታል ነው የምሄደው አልሁት። እኔም አብሬህ እሄዳለሁ፥ ዘመዶች ከሆስፒታሉ አሉኝ፤ አስታምሜ እመልስሃለሁ አለኝ። እውነት መስሎኝ ዘመድ አርድጌው ደግፍና ከመኪናው ስቀለኝ (አሳፍረኝ) አልሁት። ገድፎ አሳፍሮኝ ቡሬ በዓሥር ሰዓት ደረስን። አውታንቲው መኝታ ፈልጉና አልቤርጎ እደሩ ብሎን ወረድን። ከወረድን በኋላ ያሰው ዘመድ አለኝ የማሳድርህ ቦታ አለ ብሎ ወደ በረሐ ይዞኝ ሄደ።
#ከዚያ በረሐ እንደ ደረስን፥ ከዚህ ነው የምተኛው አለኝ። የዚያን ጊዜ ሊዘርፈኝ እንዳሰበ ዐወቅሁና ስደነግጥ አእምሮዬን ስቼ ወደቅሁ። በነጻ እንድታከም ከገበሬ ማኅበር ያወጣሁትን
ደብዳቤና አንድ መቶ ብር በአንድ ላይ አሥሬ የያዝሁትን ወሰደብኝ። ሕመሙ ጋብ ብሎ አእምሮዬ እንደ ተመለሰ ሳውቀው፥ ሰውየውም ጠፋ ኪሴም ባዶ ሆነ። ከዚያው በጨለማ ውስጥ ሳለቅስ አደርሁ። ምነው ብትገድለኝ ከምሰቃይ ብዬ ወደ ፈጣሪዬ አለቀስሁ። የጎጃም ጅብ አጠገቤ እየመጣ ይጮኻል፥ ግን ሳይበላኝ አደርሁ። ሲነጋ ወደ ቡሬ ከተማ ገባሁ። የተሳፈርሁበት መኪና የት እንዳለ ብጠይቅ ሄዷል ተባልሁ። ከዚያ ወዲያ ሳለቅስ አንድ ብርም ሁለት ብርም ብሎ ሕዝቡ በአዘኔታ ሰጠኝ። ዓሥራ ሦስት ብር አገኘሁ። ያንኑ ዕለት መኪና ተሳፍሬ አዲስ አበባ ከቀኑ ዓሥር ሰዓት ሲሆን ገባሁ።
#አውቶቢስ ተራ ከመኪና እንደወረድሁ ኑህዬን . . . (አእምሮዬን) አላወቅሁም። አንድ አዛውንት ሽማግሌ ደግፈውኝ ቆይተው ቆይተው፥ አእምሮዬ ሲመልስልኝ ከየት ነው የመጣኸው? ብለው ጠየቁኝ። ከጎንደር ነው አልኋቸው። ዘመድ አለህ ብለው ቢጠይቁኝ፥ ዘመድ እንኳ የለኝም። ነገር ግን ከሀገሬ ሳለሁ የማውቃቸው አንድ ቄስ አማኑኤል ቤተ ክርስቲያን አሉና የአማኤልን ቤተ ክርስቲያ ያሳዩኝ አልኋቸው። ሰውየውም ወስደው አሳዩኝ። የማውቀውንም ቄስ አገኘሁት። መምሬ ጸዳሉ ይልማ ይባላል። ቄሱም የመጣሁበትን ምክያት ጠየቀኝ። ስለታመምሁ ለሕክምና ነው የመጣሁት ማደሪያ ፈልግልኝ አልሁት። የንስሐ ልጁ ስዕለ ማርያም የምትባል ዘንድ ወስዶ፥ እባክዎን ይህንን ሰው ያሳድሩልኝ፤ ነገ*አማኑኤል ሆስፒታል እወስደዋለሁ አለ። በዚህ ሁኔታ ሴትየዋ ቤት ሰጥተውኝ ከዚያ አደርሁ።
#ሌሊት_ተኝቼ በሕልሜ፥ ሀገር ቤት የማውቀው መኰንን የሚባል ቀይ ሰው፤ የቤተ ክርስቲያን መቋሚያ ይዞ፥ አንተ ተክለሃይማኖት ተጠመቅ እንጂ፥ ይህ ሐኪም ምንም እይሠራልህም ብሎ ይለኛል።
ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ዘመናቱን በአራቱ ወንጌላውያን ከፍላ ዓመቱን ደግሞ በአራቱ ወቅቶች ሰድራ ወቅቱን ተንተርሳ ለልጆቿ ለአምሯቸው በተመቸ ልባቸውን በማረከ መልኩ ቃለ ወንጌልን ትመግባቸዋለች።
ዛሬ ግን በሰው ልጆች ሕይወት ውስጥ ብዙ ግዜ ስለማይስተዋሉ ተጨማሪ ሁለት ዘመኑችን እንመለከታለን ዘመነ ሳውል እና ዘመነ ጳውሎስን።
#የዘመነ_ሳውል መገለጫዎች
*ጭፍን ጥላቻ
*መደብደብ
*ማስደብደብ
*መግደል
*ማስገደል መንግሥት ሥልጣንን በመጠቀም የግድያ ደብዳቤ በክርስቲያኖች ላይ ማጻፍ
*ሰው ስለ እምነቱ እና ስለ አመለካከቱ ማሳደድ ማፈናቀል ንብረቱን ማውደም
“ሳውል ግን ቤተ ክርስቲያንን ያፈርስ ነበር፤ ወደ ሁሉም ቤት እየገባ ወንዶችንም ሴቶችንም እየጐተተ ወደ ወኅኒ አሳልፎ ይሰጥ ነበር።”
— #ሐዋ 8፥3
ሳውል ግን የጌታን ደቀ መዛሙርት እንዲገድላቸው ገና እየዛተ ወደ ሊቀ ካህናት ሄደ፥ በዚህ መንገድ ያሉትንም ሰዎች ወንዶችንም ሴቶችንም ቢያገኝ፥ እያሰረ ወደ ኢየሩሳሌም ያመጣቸው ዘንድ በደማስቆ ላሉት ምኵራቦች ደብዳቤ ከእርሱ ለመነ። ሲሄድም ወደ ደማስቆ በቀረበ ጊዜ ድንገት በእርሱ ዙሪያ ከሰማይ ብርሃን አንጸባረቀ፤ በምድርም ላይ ወድቆ ሳለ፦ ሳውል ሳውል፥ ስለ ምን ታሳድደኛለህ? የሚለውን ድምፅ ሰማ። ጌታ ሆይ፥ ማን ነህ? አለው። እርሱም፦ አንተ የምታሳድደኝ እኔ ኢየሱስ ነኝ፤ የመውጊያውን ብረት ብትቃወም ለአንተ ይብስብሃል አለው። #ሐዋ 9÷15
#የዘመነ_ጳውሎስ መገለጫዎች
*መደብደብ
*መሰደድ
*መታሰር
*መታረድ
" እንደ እብድ ሰው እላለሁ፤ እኔ እበልጣለሁ፤ በድካም አብዝቼ፥ በመገረፍ አብዝቼ፥ በመታሰር አትርፌ፥ በመሞት ብዙ ጊዜ ሆንሁ። አይሁድ አንድ ሲጎድል አርባ ግርፋት አምስት ጊዜ ገረፉኝ። ሦስት ጊዜ በበትር ተመታሁ፤ አንድ ጊዜ በድንጋይ ተወገርሁ፤ መርከቤ ሦስት ጊዜ ተሰበረ፤ ሌሊትና ቀን በባሕር ውስጥ ኖርሁ።
#2ኛ_ቆሮ 11÷23-25
እንባቢ ሆይ ዘመንህ የማነው? የሳውል ወይስ የጳውሎስ ዘመን?
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ሐምሌ ፮ ቀን /፳ ፻ ፲ ፫ /ዓ.ም
ዛሬ ግን በሰው ልጆች ሕይወት ውስጥ ብዙ ግዜ ስለማይስተዋሉ ተጨማሪ ሁለት ዘመኑችን እንመለከታለን ዘመነ ሳውል እና ዘመነ ጳውሎስን።
#የዘመነ_ሳውል መገለጫዎች
*ጭፍን ጥላቻ
*መደብደብ
*ማስደብደብ
*መግደል
*ማስገደል መንግሥት ሥልጣንን በመጠቀም የግድያ ደብዳቤ በክርስቲያኖች ላይ ማጻፍ
*ሰው ስለ እምነቱ እና ስለ አመለካከቱ ማሳደድ ማፈናቀል ንብረቱን ማውደም
“ሳውል ግን ቤተ ክርስቲያንን ያፈርስ ነበር፤ ወደ ሁሉም ቤት እየገባ ወንዶችንም ሴቶችንም እየጐተተ ወደ ወኅኒ አሳልፎ ይሰጥ ነበር።”
— #ሐዋ 8፥3
ሳውል ግን የጌታን ደቀ መዛሙርት እንዲገድላቸው ገና እየዛተ ወደ ሊቀ ካህናት ሄደ፥ በዚህ መንገድ ያሉትንም ሰዎች ወንዶችንም ሴቶችንም ቢያገኝ፥ እያሰረ ወደ ኢየሩሳሌም ያመጣቸው ዘንድ በደማስቆ ላሉት ምኵራቦች ደብዳቤ ከእርሱ ለመነ። ሲሄድም ወደ ደማስቆ በቀረበ ጊዜ ድንገት በእርሱ ዙሪያ ከሰማይ ብርሃን አንጸባረቀ፤ በምድርም ላይ ወድቆ ሳለ፦ ሳውል ሳውል፥ ስለ ምን ታሳድደኛለህ? የሚለውን ድምፅ ሰማ። ጌታ ሆይ፥ ማን ነህ? አለው። እርሱም፦ አንተ የምታሳድደኝ እኔ ኢየሱስ ነኝ፤ የመውጊያውን ብረት ብትቃወም ለአንተ ይብስብሃል አለው። #ሐዋ 9÷15
#የዘመነ_ጳውሎስ መገለጫዎች
*መደብደብ
*መሰደድ
*መታሰር
*መታረድ
" እንደ እብድ ሰው እላለሁ፤ እኔ እበልጣለሁ፤ በድካም አብዝቼ፥ በመገረፍ አብዝቼ፥ በመታሰር አትርፌ፥ በመሞት ብዙ ጊዜ ሆንሁ። አይሁድ አንድ ሲጎድል አርባ ግርፋት አምስት ጊዜ ገረፉኝ። ሦስት ጊዜ በበትር ተመታሁ፤ አንድ ጊዜ በድንጋይ ተወገርሁ፤ መርከቤ ሦስት ጊዜ ተሰበረ፤ ሌሊትና ቀን በባሕር ውስጥ ኖርሁ።
#2ኛ_ቆሮ 11÷23-25
እንባቢ ሆይ ዘመንህ የማነው? የሳውል ወይስ የጳውሎስ ዘመን?
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ሐምሌ ፮ ቀን /፳ ፻ ፲ ፫ /ዓ.ም
በእርግጥ ኃይለ ቃሉ ለልጇ ለወዳጅዋ ለጌታችን ለመድኃኔታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የተነገረ ነው።
#ሆኖም ግን ለእርሷም ይሆናል ። የልጅ ሁሉ ነገር ለእናትም ጭምር ነውና።በቤተልሔም በከብቶች ግርግም በወለደችሁ ጊዜ ሰባ ሰገል እጅ መንሻ ስጦታን ወርቅ፣ዕጣን እና ከርቤን አምጥተውለት ነበር። ወርቅ ጽሩይ (የጠራ ፣የነጻ፣ ንጹሕ) እንደሆነ አንተም ጽሩይ ባሕሪ ነህ ሲሉ። ዕጣንም አመጡለት ሊቀ ካህናት ይባላልና፤ ከርቤንም አመጡ ከርቤ መራራ ነው መራራ ሙትን ትሞታለህ ሲሉ።
ሆኖም ይህ ስጦታ እናቱን አይመለከታትም ማለት አይደለም ልደቱን የሚያከብር አንድ ልጅ ምንም እንኳን ልደቱ የእርሱ ቢሆንም ስጦታው ግን እናቲቱንም ይመለከታል። ልጁማ የስጡታውን መንነትና ትርጉም ላይረዳ ይችላል። እናት ግን ጠንቅቃ ታውቀዋለች። " #ማርያም ግን ይህን ነገር ሁሉ እያሰበች በልቧ ትጠብቀው ነበር " #ሉቃ 2÷19
#ስለዚህ የሰባ ሰገል ስጦታ እንኳን ወርቅ ዕጣን ከርቤ ልጇን ብቻ ሳይሆን እናቲቱ ድንግል ማርያምንም ይመለከታል። ወርቅ ንጽሑ የጠራ ነው። ንጽሐ ጠባይ አላደፈብሽም ሲሉ ወርቅ አመጡላት አንድም ወርቅ ከጭቃ ይገኛል ግን ጭቃ አይደለም እመቤታችን የኃጢያት ጭቃ ካቆሸሻቸው ከሰዎች ወገን ተገኝታለች ግን ጭቃ አይደለችም ። ዕጣንም አመጡ ዕጣን ምሁዝ (መልካም መሐዛ ያለሁ) ነው። እመቤታችንም ምሁዚት ማሕዛዋ ያማረ መልካም ዕጣን ነች ክርስቶስ ክርስቶስን ትሸታለችና። #ዕጣን_ይእቲ_ማርያም እንዲላት ሊቁ ።
ከርቤም አመጡላት ከርቤ የተለያዮትን አንድ አድርጎ ያጣብቃል ስለዚህ የፍቅር ምሳሌ ነው። ከርቤ እንዲያጣብቅ ፍቅር የሆነች ድንግል ማርያምም ወልድ ክርስቶስን ንጽሐ ሥጋዋን፣ ንጽሐ ነፍሷን ፣ ንጽሐ ልቡናዋን በማጽናት ወልድ ክርስቶስን ከመንበሩ ሥባ ሰው አምላክ፣ አምላክ ሰው ሆኖ ከሁለት አካል አንድ አካል ከሁለት ባሕሪ አንድ ባሕሪ ከሁለት ፈቃድ አንድ ፍቃድ እንዲሆን ያደረገች የፍቅር ሰንሰለት የተዋሕዶ መዲና ናትና ከርቤ አመጡላት ። ንጉሥ ውበትሽን ወድዶአልና፥ እርሱ ጌታሽ ነውና። የጢሮስ ሴቶች ልጆች እጅ መንሻን ይዘው ይሰግዱለታል። የምድር ባለጠጎች አሕዛብ በፊትህ ይማለላሉ ። #መዝ 45÷11-12
#አንድም ከርቤ መራራ ነው። በልጅሽ ምክንያት መራራ ሐዘን ያገኝሻል ሲሉ መራራውን ከርቤን አመጡ። ይህ ብቻ አይደለም ተንበርክከውም ለልጇ የባሕር ለእርሷ ደግሞ የጸጋ ስግደትን አቅርበዋል። ስለዚህ ለልጅ የተደረገ ሁሉ ለእናት ደግሞ ተደረገ።
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ “ሞቱንም በሚመስል ሞት ከእርሱ ጋር ከተባበርን ትንሣኤውን በሚመስል ትንሣኤ ደግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራለን፤” ብሎ ክርስቲያኖች ኑሯቸውና ሞታቸው ክርስቶስ የመሰለ ክርስቶስን የተባበረ ከሆነ ትንሣኤያቸውም የክርስቶስን የመሰለ ወይም የተባበረ ትንሳኤ እንደሚኖራቸው ጽፏል ። #ሮሜ 6፥5
#ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ እርሷን የመሰላት የክርስቶስ እናቱ የድንግል ትንሣኤማ እንዴት አብልጦ ከልጇ ትንሳኤ ጋር የተባበረ የተመሳሰለ መሆኑን መገመት ቀላል ነው ። ስለዚህ ሕያዊትን ከሙታን መካከል ስለምን ትፈልጓታላችሁ ተነስታለች እንጂ በዚህ የለችም ብንል ትክክል ነን። ሞቷ እንደልጇ ሞት ትንሳኤዋም እንደልጇ ያለ ትንሣኤ ነውና።
ልጇ ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሴን ላኖራትም ላነሳትም ሥልጣን አለኝ እንዳለና አባት ሆይ ነፍሴን በእጄ አደራ እሰጣለሁ ብሎ በፍቃዱ ነፍሱን እንደሰጠ እርሷም ከዚህ ዓለም ድካም ስታርፍ ፍቃዷን ተጠይቃለች እንጂ የሞት እንግድነት እርሷን አላስደነገጣትም ። #ዮሐ 10፥17 # ሉቃ 23፥46
#ሞት ማንንም አያስፈቅድም እርሷን ግን በእኔ ሞት ነፍሳት ከሲዖል የምታወጣልኝ ከሆነማ አንድ ጊዜ አይደለም ሰባት ጊዜ ልሙት እስክትል ድረስ ፍቃዷን ቆሞ ጠበቋል። የልጇ ሞት ነፍሳትን ከሲዖል ወደ ገነት ያጋዘ ነፃ ያወጣ እንደሆነ የእርሷም ሞት ነፍሳትን ወደ ገነት መልሷል፤ ልጇ በከርሰ መቃብር ሦስት ቀን ሦስት ሌሊት ቆየቶ በሦስተኛው ቀን ሞትን ድል አድርጎ እንደተነሳ እርሷም ሦስት ቀን ሦስት ሌሊት በምድር ልብ ውስጥ ቆይ እንደልጇ ባለ ትንሣኤ በክብር በይባቤ በመላእክት ምስጋና ተነስታለች ።
#ልጇ ወደ አባቱ እንዳረገ እርሷም ወደ ልጇ ዐርጋለች።ልጇ በአባቱ ቀኝ በሥልጣን እንደተቀመጠ እርሷም በልጇ ቀኝ በክብር በሥልጣት ማር ይቅር በል እያለች በአማላጅነት ንግሥቱቱ ቆማለች።“የንጉሦች ሴት ልጆች ለክብርህ ናቸው፤ በወርቅ ልብስ ተጐናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች ። ” #መዝ45፥9
ወዳጄ እመቤታችንን ትፈልጋታለህ ?ስለምን ታድያ ከሙታን መንደር ትፈልጋታለህ እንደተነገረላት ተነስታለች እንጂ በዚህ የለችም። “አቤቱ፥ ወደ ዕረፍትህ ተነሥ፥ አንተና የመቅደስህ ታቦት።” #መዝ132፥8
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ነሐሴ ፲ ፮ / ፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
#ሆኖም ግን ለእርሷም ይሆናል ። የልጅ ሁሉ ነገር ለእናትም ጭምር ነውና።በቤተልሔም በከብቶች ግርግም በወለደችሁ ጊዜ ሰባ ሰገል እጅ መንሻ ስጦታን ወርቅ፣ዕጣን እና ከርቤን አምጥተውለት ነበር። ወርቅ ጽሩይ (የጠራ ፣የነጻ፣ ንጹሕ) እንደሆነ አንተም ጽሩይ ባሕሪ ነህ ሲሉ። ዕጣንም አመጡለት ሊቀ ካህናት ይባላልና፤ ከርቤንም አመጡ ከርቤ መራራ ነው መራራ ሙትን ትሞታለህ ሲሉ።
ሆኖም ይህ ስጦታ እናቱን አይመለከታትም ማለት አይደለም ልደቱን የሚያከብር አንድ ልጅ ምንም እንኳን ልደቱ የእርሱ ቢሆንም ስጦታው ግን እናቲቱንም ይመለከታል። ልጁማ የስጡታውን መንነትና ትርጉም ላይረዳ ይችላል። እናት ግን ጠንቅቃ ታውቀዋለች። " #ማርያም ግን ይህን ነገር ሁሉ እያሰበች በልቧ ትጠብቀው ነበር " #ሉቃ 2÷19
#ስለዚህ የሰባ ሰገል ስጦታ እንኳን ወርቅ ዕጣን ከርቤ ልጇን ብቻ ሳይሆን እናቲቱ ድንግል ማርያምንም ይመለከታል። ወርቅ ንጽሑ የጠራ ነው። ንጽሐ ጠባይ አላደፈብሽም ሲሉ ወርቅ አመጡላት አንድም ወርቅ ከጭቃ ይገኛል ግን ጭቃ አይደለም እመቤታችን የኃጢያት ጭቃ ካቆሸሻቸው ከሰዎች ወገን ተገኝታለች ግን ጭቃ አይደለችም ። ዕጣንም አመጡ ዕጣን ምሁዝ (መልካም መሐዛ ያለሁ) ነው። እመቤታችንም ምሁዚት ማሕዛዋ ያማረ መልካም ዕጣን ነች ክርስቶስ ክርስቶስን ትሸታለችና። #ዕጣን_ይእቲ_ማርያም እንዲላት ሊቁ ።
ከርቤም አመጡላት ከርቤ የተለያዮትን አንድ አድርጎ ያጣብቃል ስለዚህ የፍቅር ምሳሌ ነው። ከርቤ እንዲያጣብቅ ፍቅር የሆነች ድንግል ማርያምም ወልድ ክርስቶስን ንጽሐ ሥጋዋን፣ ንጽሐ ነፍሷን ፣ ንጽሐ ልቡናዋን በማጽናት ወልድ ክርስቶስን ከመንበሩ ሥባ ሰው አምላክ፣ አምላክ ሰው ሆኖ ከሁለት አካል አንድ አካል ከሁለት ባሕሪ አንድ ባሕሪ ከሁለት ፈቃድ አንድ ፍቃድ እንዲሆን ያደረገች የፍቅር ሰንሰለት የተዋሕዶ መዲና ናትና ከርቤ አመጡላት ። ንጉሥ ውበትሽን ወድዶአልና፥ እርሱ ጌታሽ ነውና። የጢሮስ ሴቶች ልጆች እጅ መንሻን ይዘው ይሰግዱለታል። የምድር ባለጠጎች አሕዛብ በፊትህ ይማለላሉ ። #መዝ 45÷11-12
#አንድም ከርቤ መራራ ነው። በልጅሽ ምክንያት መራራ ሐዘን ያገኝሻል ሲሉ መራራውን ከርቤን አመጡ። ይህ ብቻ አይደለም ተንበርክከውም ለልጇ የባሕር ለእርሷ ደግሞ የጸጋ ስግደትን አቅርበዋል። ስለዚህ ለልጅ የተደረገ ሁሉ ለእናት ደግሞ ተደረገ።
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ “ሞቱንም በሚመስል ሞት ከእርሱ ጋር ከተባበርን ትንሣኤውን በሚመስል ትንሣኤ ደግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራለን፤” ብሎ ክርስቲያኖች ኑሯቸውና ሞታቸው ክርስቶስ የመሰለ ክርስቶስን የተባበረ ከሆነ ትንሣኤያቸውም የክርስቶስን የመሰለ ወይም የተባበረ ትንሳኤ እንደሚኖራቸው ጽፏል ። #ሮሜ 6፥5
#ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ እርሷን የመሰላት የክርስቶስ እናቱ የድንግል ትንሣኤማ እንዴት አብልጦ ከልጇ ትንሳኤ ጋር የተባበረ የተመሳሰለ መሆኑን መገመት ቀላል ነው ። ስለዚህ ሕያዊትን ከሙታን መካከል ስለምን ትፈልጓታላችሁ ተነስታለች እንጂ በዚህ የለችም ብንል ትክክል ነን። ሞቷ እንደልጇ ሞት ትንሳኤዋም እንደልጇ ያለ ትንሣኤ ነውና።
ልጇ ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሴን ላኖራትም ላነሳትም ሥልጣን አለኝ እንዳለና አባት ሆይ ነፍሴን በእጄ አደራ እሰጣለሁ ብሎ በፍቃዱ ነፍሱን እንደሰጠ እርሷም ከዚህ ዓለም ድካም ስታርፍ ፍቃዷን ተጠይቃለች እንጂ የሞት እንግድነት እርሷን አላስደነገጣትም ። #ዮሐ 10፥17 # ሉቃ 23፥46
#ሞት ማንንም አያስፈቅድም እርሷን ግን በእኔ ሞት ነፍሳት ከሲዖል የምታወጣልኝ ከሆነማ አንድ ጊዜ አይደለም ሰባት ጊዜ ልሙት እስክትል ድረስ ፍቃዷን ቆሞ ጠበቋል። የልጇ ሞት ነፍሳትን ከሲዖል ወደ ገነት ያጋዘ ነፃ ያወጣ እንደሆነ የእርሷም ሞት ነፍሳትን ወደ ገነት መልሷል፤ ልጇ በከርሰ መቃብር ሦስት ቀን ሦስት ሌሊት ቆየቶ በሦስተኛው ቀን ሞትን ድል አድርጎ እንደተነሳ እርሷም ሦስት ቀን ሦስት ሌሊት በምድር ልብ ውስጥ ቆይ እንደልጇ ባለ ትንሣኤ በክብር በይባቤ በመላእክት ምስጋና ተነስታለች ።
#ልጇ ወደ አባቱ እንዳረገ እርሷም ወደ ልጇ ዐርጋለች።ልጇ በአባቱ ቀኝ በሥልጣን እንደተቀመጠ እርሷም በልጇ ቀኝ በክብር በሥልጣት ማር ይቅር በል እያለች በአማላጅነት ንግሥቱቱ ቆማለች።“የንጉሦች ሴት ልጆች ለክብርህ ናቸው፤ በወርቅ ልብስ ተጐናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች ። ” #መዝ45፥9
ወዳጄ እመቤታችንን ትፈልጋታለህ ?ስለምን ታድያ ከሙታን መንደር ትፈልጋታለህ እንደተነገረላት ተነስታለች እንጂ በዚህ የለችም። “አቤቱ፥ ወደ ዕረፍትህ ተነሥ፥ አንተና የመቅደስህ ታቦት።” #መዝ132፥8
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ነሐሴ ፲ ፮ / ፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
#ከቅዱስ_ሚካኤል_የተማርነው
________________________
"# እኔ_የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ነኝ" ኢያሱ 5÷14
ከሊቀ ነቢያት ከሙሴ ቀጥሎ ሕዝበ እስራኤልን ይመራ የነበረው ኢያሱ ነው። ኢያሱ ማለት መድኃኒት ማለት ነው። በትርጉም ኢየሱስ ከሚለው ጋር አንድ ነው። የባሳንን ንጉስ አግን የአሞራዊያንን ንጉሥ ሴዎንን በእግዚአብሔር እረዳትነት በጦርነት ገጥሞ ድል የነሳቸው ጽኑ የእስራኤል መሪ ነበር ። በሰባት ግንብ ታጥራ የነበረችሁ አሮጊቷ ከተማ ኢያሪኮ በደረሰ ጊዜ ግን ይህቺን ከተማ ደግሞ እንዴት ድል ነስቷ ይይዛት ዘንድ እንደሚችል ሀሳብ ገብቶት ግንቧን ተጠግቶ ቁጭ ብሎ ሲያወጣና ሲያወርድ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካዬል የተመዘዘ ሰይፍ በያዘ ጎበዝ ሰው አምሳል ተገልጦ ታየው ኢያሱም ቀርቦም እንዲህ ሲል በችኮላ መላእኩን ጠየቀው " ከእኛ ወገን ወይስ ከጠላቶቻችን ወገን ነህ?
" ሊቀ መላእክ ቅዱስ ሚካኤል ግን እንዲህ ሲል መለሰለት “አይደለሁም፤ እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ነኝ" አለው ። ይህን ጊዜም ኢያሱም ወደ ምድር በግምባሩ ተደፍቶ ሰገደለት” ኢያሱ 5፥14 የእግዚአብሔር ሰው የኢያሱ አመጣጥ ወገንተኛነትን ለመጠየቅና ለማወቅና በተሞላ መንፈስ ነበር ።የእግዚአብሔር መላእክ ቅዱስ ሚካኤል ግን እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት ነኝ እንጂ ከእናንተ ወይም ከጠላቶቻችሁ ወገን ነኝ አደለውም ብሎ ልቡን አሳረፈው ። ዛሬ ዛሬ ልባችንን ከሚያደክሙን ጥያቄዎች መካከል ይህ ከማን የወገን ነህ ? የሚለው የኢያሱ ጥያቄ ቀዳሚው ነው ።
ሰባት በዕብራዊያን ፍጽም ቁጥር ነው ኢያሱ ይህን ጥያቄ የጠየቀው እወርሳታለው ብሎ በሚጠባበቃት በሰባት ግንብ በታጠረችሁ በኢያሪኮ አጠገብ ሆኖ ነው ። ዛሬም እንወርሳታለን በምንላት በፍጹሟ የመንግሥተ ሰማይ ደጅ በሆነች በኦርቶዶክሳዊት እምነት ቆመን ግን ወገናዊነትና የዘር ነገር የሚያሳስበን ስንቶች እንሆን ? ከማን ወገን ነህ ስንለው እንደ ቅዱስ ሚካኤል እኔ የእግዚአብሔር ሰራዊት ነኝ ብሎ የሚያሳርፈን እውነተኛ መሪስ እናገኝ ይሆን?
ጎሰኝነት ጎጠኝነት መደርተኝነት ዘረኝነት ወገንናዊነት መንግሥተ ሰማያት አያስገባም
ወንድሞቼ ሆይ፥ በመካከላችሁ ክርክር እንዳለ ስለ እናንተ የቀሎዔ ቤተ ሰዎች አስታውቀውኛልና። ይህንም እላለሁ፦ እያንዳንዳችሁ፦ እኔ የጳውሎስ ነኝ፥ እኔስ የአጵሎስ ነኝ፥ እኔ ግን የኬፋ ነኝ፥ እኔስ የክርስቶስ ነኝ ትላላችሁ። ክርስቶስ ተከፍሎአልን? ጳውሎስስ ስለ እናንተ ተሰቀለን? ወይስ በጳውሎስ ስም ተጠመቃችሁን? 1ቆሮ 1÷11-13
ዛሬም ይህ ክርክር በመካከላችን መለያየትን ፈጥሯል ኦሮሞነት አተሰቀለልንም አማራነትም አላጠመቀንም ወላይታነት ከገሃነም አላዳነንም ትግሬነትም መበላላትና ሞትን እንጂ ትንሳኤ ሙታንን አላወጀልን። ታድያ እኔ ከዚህ ወገን ነኝ ትለ
ላለህ? ከመላእክት አለቃ ከቅዱስ ሚካኤል ተምረህ እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት ነኝ ልትል ይገባል ። የክርስቶስ ተከታይ የክርስቶስ ሐዋርያ በክርስቶስ ክርስቲያን የተሰኘ ሰማያዊ ዘር ያለው እንጂ ምድራዊ ዘር የለውም። ሐዋርያውም መልሶ እኛግን ሀገራችን በሰማይ ነው ያለው ለዚሁ ነው። ኢያሱ የመላእኩን ኢወገናዊ የሆነ አቋም ከሰማ በኋላ ሰግዶለታል ለባሪያህ የምትነግረኝስ ምንድነው ብሎ ጠይቆ ኢያሪኮን ድል ነስቶ ወርሷታል እኛም ሀገረ ሕይወት መንግሥተ ሰማያትን የምንወርሳት ከመላእክት አለቃ ከቅዱስ ሚካኤል እና እርሱን ከመሰሉ የቤተ ክርስቲያን አለቆችን ትምህር ምክርና ተግሳጽ ሰምተን ከዘረኝነት ሀስተሳሰብ የወጣን ጊዜ ነው።
#ይኩን_ሠላም_ለሀገሪትነ_ኢትዮጵያ !
ኃ/ማርያም
ኅዳር 10/2014 ዓ.ም
________________________
"# እኔ_የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ነኝ" ኢያሱ 5÷14
ከሊቀ ነቢያት ከሙሴ ቀጥሎ ሕዝበ እስራኤልን ይመራ የነበረው ኢያሱ ነው። ኢያሱ ማለት መድኃኒት ማለት ነው። በትርጉም ኢየሱስ ከሚለው ጋር አንድ ነው። የባሳንን ንጉስ አግን የአሞራዊያንን ንጉሥ ሴዎንን በእግዚአብሔር እረዳትነት በጦርነት ገጥሞ ድል የነሳቸው ጽኑ የእስራኤል መሪ ነበር ። በሰባት ግንብ ታጥራ የነበረችሁ አሮጊቷ ከተማ ኢያሪኮ በደረሰ ጊዜ ግን ይህቺን ከተማ ደግሞ እንዴት ድል ነስቷ ይይዛት ዘንድ እንደሚችል ሀሳብ ገብቶት ግንቧን ተጠግቶ ቁጭ ብሎ ሲያወጣና ሲያወርድ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካዬል የተመዘዘ ሰይፍ በያዘ ጎበዝ ሰው አምሳል ተገልጦ ታየው ኢያሱም ቀርቦም እንዲህ ሲል በችኮላ መላእኩን ጠየቀው " ከእኛ ወገን ወይስ ከጠላቶቻችን ወገን ነህ?
" ሊቀ መላእክ ቅዱስ ሚካኤል ግን እንዲህ ሲል መለሰለት “አይደለሁም፤ እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ነኝ" አለው ። ይህን ጊዜም ኢያሱም ወደ ምድር በግምባሩ ተደፍቶ ሰገደለት” ኢያሱ 5፥14 የእግዚአብሔር ሰው የኢያሱ አመጣጥ ወገንተኛነትን ለመጠየቅና ለማወቅና በተሞላ መንፈስ ነበር ።የእግዚአብሔር መላእክ ቅዱስ ሚካኤል ግን እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት ነኝ እንጂ ከእናንተ ወይም ከጠላቶቻችሁ ወገን ነኝ አደለውም ብሎ ልቡን አሳረፈው ። ዛሬ ዛሬ ልባችንን ከሚያደክሙን ጥያቄዎች መካከል ይህ ከማን የወገን ነህ ? የሚለው የኢያሱ ጥያቄ ቀዳሚው ነው ።
ሰባት በዕብራዊያን ፍጽም ቁጥር ነው ኢያሱ ይህን ጥያቄ የጠየቀው እወርሳታለው ብሎ በሚጠባበቃት በሰባት ግንብ በታጠረችሁ በኢያሪኮ አጠገብ ሆኖ ነው ። ዛሬም እንወርሳታለን በምንላት በፍጹሟ የመንግሥተ ሰማይ ደጅ በሆነች በኦርቶዶክሳዊት እምነት ቆመን ግን ወገናዊነትና የዘር ነገር የሚያሳስበን ስንቶች እንሆን ? ከማን ወገን ነህ ስንለው እንደ ቅዱስ ሚካኤል እኔ የእግዚአብሔር ሰራዊት ነኝ ብሎ የሚያሳርፈን እውነተኛ መሪስ እናገኝ ይሆን?
ጎሰኝነት ጎጠኝነት መደርተኝነት ዘረኝነት ወገንናዊነት መንግሥተ ሰማያት አያስገባም
ወንድሞቼ ሆይ፥ በመካከላችሁ ክርክር እንዳለ ስለ እናንተ የቀሎዔ ቤተ ሰዎች አስታውቀውኛልና። ይህንም እላለሁ፦ እያንዳንዳችሁ፦ እኔ የጳውሎስ ነኝ፥ እኔስ የአጵሎስ ነኝ፥ እኔ ግን የኬፋ ነኝ፥ እኔስ የክርስቶስ ነኝ ትላላችሁ። ክርስቶስ ተከፍሎአልን? ጳውሎስስ ስለ እናንተ ተሰቀለን? ወይስ በጳውሎስ ስም ተጠመቃችሁን? 1ቆሮ 1÷11-13
ዛሬም ይህ ክርክር በመካከላችን መለያየትን ፈጥሯል ኦሮሞነት አተሰቀለልንም አማራነትም አላጠመቀንም ወላይታነት ከገሃነም አላዳነንም ትግሬነትም መበላላትና ሞትን እንጂ ትንሳኤ ሙታንን አላወጀልን። ታድያ እኔ ከዚህ ወገን ነኝ ትለ
ላለህ? ከመላእክት አለቃ ከቅዱስ ሚካኤል ተምረህ እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት ነኝ ልትል ይገባል ። የክርስቶስ ተከታይ የክርስቶስ ሐዋርያ በክርስቶስ ክርስቲያን የተሰኘ ሰማያዊ ዘር ያለው እንጂ ምድራዊ ዘር የለውም። ሐዋርያውም መልሶ እኛግን ሀገራችን በሰማይ ነው ያለው ለዚሁ ነው። ኢያሱ የመላእኩን ኢወገናዊ የሆነ አቋም ከሰማ በኋላ ሰግዶለታል ለባሪያህ የምትነግረኝስ ምንድነው ብሎ ጠይቆ ኢያሪኮን ድል ነስቶ ወርሷታል እኛም ሀገረ ሕይወት መንግሥተ ሰማያትን የምንወርሳት ከመላእክት አለቃ ከቅዱስ ሚካኤል እና እርሱን ከመሰሉ የቤተ ክርስቲያን አለቆችን ትምህር ምክርና ተግሳጽ ሰምተን ከዘረኝነት ሀስተሳሰብ የወጣን ጊዜ ነው።
#ይኩን_ሠላም_ለሀገሪትነ_ኢትዮጵያ !
ኃ/ማርያም
ኅዳር 10/2014 ዓ.ም
" #እነሆ_መንገድህ_በፊቴ_ጠማማ_ነውና እቋቋምህ ዘንድ ወጥቼአለሁ፤ "
_________
#ዘኍ ፳ ፪ ÷፴ ፪
ይህን ኃይለ ቃል የተናገረው #ሊቀ_መላእኩ_ቅዱስ_ሚካኤል ነው ። የተናገረውም ለተራጋሚው በልዓም ስለተባለ ሰው ነው:: ቃሉን ጽፎ ያስቀመጠልን ሊቀ ነብያት ቅዱስ ሙሴ ነው::
#በልዓም ሃብተ መርገም ያለው የረገመው በቶሎ የሚደርስለት ሰው ነበር :: በዚህም ጸጋው ተጠቅሞ እስራኤልን ይረግም ዘንድ እጅ መንሻ ገንዘብን እንዲሰጡት ባላቅ ሰዎች ላከበት "፤ የሞዓብ ሽማግሌዎችና የምድያም ሽማግሌዎችም የምዋርቱን ዋጋ በእጃቸው ይዘው ሄዱ፤ ወደ በለዓምም መጡ፥ የባላቅንም ቃል ነገሩት። " #ዘኍ ፳ ፪÷ ፯
በልዓምም የተሰጠውን ሃብተ መርገም በገንዘብ ቀይሮ ሕዝበ #እግዚአብሔርን እስራኤልን ለመርገም በአህያው ላይ ተቀምጦ ሽማግሌዎቹንም ከዋላው አስከትሎ ጉዞ ጀመረ ::ጥቂት እንደሄደ ግን አህያው አንድ ባታ ላይ ቆማ አልንቀሳቀስም አለችሁ:: #የእግዚአብሔር_መላእክ የተመዘዘ ሰይፍ ይዞ ከፊቷ ቆሞ አይታዋለችና:: በልዓም ግን አህያይቱን አብዝቶ ደበደባት አህያይቱም ወደፊት ላለመሄድ ወደጉን ወደ እርሻው ተጠጋች
"፤ አህያይቱም #የእግዚአብሔርን መልአክ አይታ ወደ ቅጥሩ ተጠጋች፥ የበለዓምንም እግር ከቅጥሩ ጋር አጣበቀች፤ እርሱም ደግሞ መታት። " #ዘኍ ፳ ፪÷፳ ፭
#እግዚአብሔር አምላክ የሚረግሙህን እረግማለው የሚባእኩህንም እባርካለው ብሎ ቃል የገባላቸው የነ አብርሃም የነ ይስሐቅ የነ ያዕቆብ ዘር ናቸውና ሕዝበ እስራኤል እንዲረገሙ አልፈቀደም::ዘፍ 12÷3
የበላዓም ዓይኖች አሁንም አልተከፈቱም ልቦናውም ከአህያይቱ ልብ አልተሻለም አሁንም አብዝቶ ደበደባት ይህን ጊዜ በሰው አንደበት እንዲ ብላ ተናገረችው ሦስት ጊዜ የመታኸኝ ምን አድርጌብህ ነው? አለችው። "፤ በለዓምም አህያይቱን። #ስላላገጥሽብኝ_ነው_በእጄስ_ሰይፍ_ቢኖር አሁን በገደልሁሽ ነበር አላት።
"፤ አህያይቱም በለዓምን። ከብዙ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የምትቀመጥብኝ አህያህ አይደለሁምን? በውኑ እንዲህ አደርግ ዘንድ ልማዴ ነበረን? አለችው። እርሱም ። እንዲህ አላደረግሽብኝም አላት። እግዚአብሔርም የበለዓምን ዓይኖች ከፈተ፤ የእግዚአብሔርን መልአክ በመንገድ ላይ ቆሞ የተመዘዘም ሰይፍ በእጁ ይዞ አየ፤ ሰገደም፥ በግምባሩም ወደቀ።
#የእግዚአብሔርም_መልአክ። አህያህን ሦስት ጊዜ ለምን መታህ? እነሆ፥ መንገድህ በፊቴ ጠማማ ነውና እቋቋምህ ዘንድ ወጥቼአለሁ፤ አህያህ አይታኝ ከፊቴ ፈቀቅ ባትል ኖሮ በገደልኩ ነበር አለው ደግሞም በለዓምን ከሰዎቹ ጋር ሂድ፥ ነገር ግን የምናገርህን ቃል ብቻ ትናገራለህ አለው። በለዓምም ከባላቅ አለቆች ጋር ሄደ መልአኩ እየነገረው እስራኤልን ሊረግም ሄዶ መርቆ ተመለሰ::
#የእግዚአብሔር ሥራ ይገርማል ። የበልዓም አህያ የመላእኩን ክብር በማወቋና በመገንዘቧ የበላህምን ሕይወት ታድጋለች ዛሬ የቅዱሳን መላእክትን ክብር የማያውቁ የጸጋ ስግደት የማይሰግዱ አማላጅነታቸውን የማይቀበሉ ከአህያ ያነሱ ሰዎች በዝተዋል እግዚአብሔር አምላክ እንደ በልዓም ዓይነ ልቦናቸውን ከፍቶ ክብረ መላእክትን አውቀው ቅዱሳንን መርገም ትተው አንገታቸውን ደፍተው እንዲሰግዱ ያድርጋቸው ... .....ሌላ ምን እንላለን ከጌታችን የተማርነው ይህን ነውና
"፤ #የሚረግሙአችሁንም_መርቁ፥ ስለሚበድሉአችሁም ጸልዩ። "
(ሉቃ ፮÷ ፳ ፰ )
....#ይቆየን......
በዛሬው ዕለት ለበልዓምና ለአህያው የተገለጠበት ዓመታዊ ክብረ በዓሉ የሚከበርለት የሊቀ መላእኩ የቅዱስ ሚካኤል ረድኤትና ምልጃው አይለየን!
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃይለ ማርያም
መጋቢት ፲ ፪ ቀን ፳ ፻ ፲ ዓ.ም የተጻፈ
_________
#ዘኍ ፳ ፪ ÷፴ ፪
ይህን ኃይለ ቃል የተናገረው #ሊቀ_መላእኩ_ቅዱስ_ሚካኤል ነው ። የተናገረውም ለተራጋሚው በልዓም ስለተባለ ሰው ነው:: ቃሉን ጽፎ ያስቀመጠልን ሊቀ ነብያት ቅዱስ ሙሴ ነው::
#በልዓም ሃብተ መርገም ያለው የረገመው በቶሎ የሚደርስለት ሰው ነበር :: በዚህም ጸጋው ተጠቅሞ እስራኤልን ይረግም ዘንድ እጅ መንሻ ገንዘብን እንዲሰጡት ባላቅ ሰዎች ላከበት "፤ የሞዓብ ሽማግሌዎችና የምድያም ሽማግሌዎችም የምዋርቱን ዋጋ በእጃቸው ይዘው ሄዱ፤ ወደ በለዓምም መጡ፥ የባላቅንም ቃል ነገሩት። " #ዘኍ ፳ ፪÷ ፯
በልዓምም የተሰጠውን ሃብተ መርገም በገንዘብ ቀይሮ ሕዝበ #እግዚአብሔርን እስራኤልን ለመርገም በአህያው ላይ ተቀምጦ ሽማግሌዎቹንም ከዋላው አስከትሎ ጉዞ ጀመረ ::ጥቂት እንደሄደ ግን አህያው አንድ ባታ ላይ ቆማ አልንቀሳቀስም አለችሁ:: #የእግዚአብሔር_መላእክ የተመዘዘ ሰይፍ ይዞ ከፊቷ ቆሞ አይታዋለችና:: በልዓም ግን አህያይቱን አብዝቶ ደበደባት አህያይቱም ወደፊት ላለመሄድ ወደጉን ወደ እርሻው ተጠጋች
"፤ አህያይቱም #የእግዚአብሔርን መልአክ አይታ ወደ ቅጥሩ ተጠጋች፥ የበለዓምንም እግር ከቅጥሩ ጋር አጣበቀች፤ እርሱም ደግሞ መታት። " #ዘኍ ፳ ፪÷፳ ፭
#እግዚአብሔር አምላክ የሚረግሙህን እረግማለው የሚባእኩህንም እባርካለው ብሎ ቃል የገባላቸው የነ አብርሃም የነ ይስሐቅ የነ ያዕቆብ ዘር ናቸውና ሕዝበ እስራኤል እንዲረገሙ አልፈቀደም::ዘፍ 12÷3
የበላዓም ዓይኖች አሁንም አልተከፈቱም ልቦናውም ከአህያይቱ ልብ አልተሻለም አሁንም አብዝቶ ደበደባት ይህን ጊዜ በሰው አንደበት እንዲ ብላ ተናገረችው ሦስት ጊዜ የመታኸኝ ምን አድርጌብህ ነው? አለችው። "፤ በለዓምም አህያይቱን። #ስላላገጥሽብኝ_ነው_በእጄስ_ሰይፍ_ቢኖር አሁን በገደልሁሽ ነበር አላት።
"፤ አህያይቱም በለዓምን። ከብዙ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የምትቀመጥብኝ አህያህ አይደለሁምን? በውኑ እንዲህ አደርግ ዘንድ ልማዴ ነበረን? አለችው። እርሱም ። እንዲህ አላደረግሽብኝም አላት። እግዚአብሔርም የበለዓምን ዓይኖች ከፈተ፤ የእግዚአብሔርን መልአክ በመንገድ ላይ ቆሞ የተመዘዘም ሰይፍ በእጁ ይዞ አየ፤ ሰገደም፥ በግምባሩም ወደቀ።
#የእግዚአብሔርም_መልአክ። አህያህን ሦስት ጊዜ ለምን መታህ? እነሆ፥ መንገድህ በፊቴ ጠማማ ነውና እቋቋምህ ዘንድ ወጥቼአለሁ፤ አህያህ አይታኝ ከፊቴ ፈቀቅ ባትል ኖሮ በገደልኩ ነበር አለው ደግሞም በለዓምን ከሰዎቹ ጋር ሂድ፥ ነገር ግን የምናገርህን ቃል ብቻ ትናገራለህ አለው። በለዓምም ከባላቅ አለቆች ጋር ሄደ መልአኩ እየነገረው እስራኤልን ሊረግም ሄዶ መርቆ ተመለሰ::
#የእግዚአብሔር ሥራ ይገርማል ። የበልዓም አህያ የመላእኩን ክብር በማወቋና በመገንዘቧ የበላህምን ሕይወት ታድጋለች ዛሬ የቅዱሳን መላእክትን ክብር የማያውቁ የጸጋ ስግደት የማይሰግዱ አማላጅነታቸውን የማይቀበሉ ከአህያ ያነሱ ሰዎች በዝተዋል እግዚአብሔር አምላክ እንደ በልዓም ዓይነ ልቦናቸውን ከፍቶ ክብረ መላእክትን አውቀው ቅዱሳንን መርገም ትተው አንገታቸውን ደፍተው እንዲሰግዱ ያድርጋቸው ... .....ሌላ ምን እንላለን ከጌታችን የተማርነው ይህን ነውና
"፤ #የሚረግሙአችሁንም_መርቁ፥ ስለሚበድሉአችሁም ጸልዩ። "
(ሉቃ ፮÷ ፳ ፰ )
....#ይቆየን......
በዛሬው ዕለት ለበልዓምና ለአህያው የተገለጠበት ዓመታዊ ክብረ በዓሉ የሚከበርለት የሊቀ መላእኩ የቅዱስ ሚካኤል ረድኤትና ምልጃው አይለየን!
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃይለ ማርያም
መጋቢት ፲ ፪ ቀን ፳ ፻ ፲ ዓ.ም የተጻፈ
[ደብረ ታቦር]
✍ ከመጋቤ ሐዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደሰ
♥❖ ይኽ በዓል ከጌታችን 9ኙ ዐበይት በዓላት አንደኛው ሲኾን በዓሉ በየዓመቱ ነሐሴ 13 ላይ በታላቅ ድምቀት ይከበራል፡፡ ታሪኩ በ3ቱ ወንጌላት ላይ የተጻፈ ሲኾን ጌታችን አምላችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሌሎቹን ሐዋርያትን ከእግረ ደብር (ከተራራው ሥር) ትቶ የምስጢር ደቀ መዛሙርት የሚባሉት፣ በእምነት በተስፋ በፍቅር የሚመሰሉት ሦስቱን (ጴጥሮን፣ ያዕቆብን፣ ዮሐንስን) ይዟቸው ወደ ታቦር ተራራ ወጣ።
💥 የሞተውን ሙሴን ከ1644 ዓመታት በኋላ አምጥቶ፤ የተሰወረውን ኤልያስንም ከብሔረ ሕያዋን አምጥቶ የሕያዋን አምላክና የሙታን አሥነሺያቸው ርሱ መኾኑን የገለጸበት ታላቅ ምስጢር የተከናወነበት ነው፡፡ (ማቴ 17፡1-9)።
♥❖ ጌታ 8ቱን ሐዋርያት ይዟቸው ያልወጣበት በይሁዳ ምክንያት ነው ምክያቱም ከምስጢረ መንግሥቱ ቢለየኝ ከሞቱ ገባኹበት ባለ ነበርና ነው፤ ነገር ግን በተራራው ላይ ለ3ቱ የተገለጸው ምስጢር ከተራራው ሥር ላሉት ከይሁዳ በስተቀር ተገልጾላቸዋል፤ ለእኛም እንደ ሐዋርያት ምስጢሩን ጥበቡን ይግለጽልን፡፡
♥❖ ብዙ ተራሮች ሳሉ የታቦር ተራራን የመረጠበት
1)አስቀድሞ የጌትነት ክብሩ በዚያ ተራራ ላይ እንደሚገልጽ ነቢዩ ዳዊት በመዝ 88፡12 ላይ፦ “ታቦር ወአርሞንኤም በስመ ዚኣከ ይትፌሥሑ” (ታቦርና አርሞንኤም በስምህ ይደሰታሉ) በማለት ጌታ በዚያ ተራራ ላይ ብርሃኑን ሲገልጽ የብርሃኑ ነጸብራቅ እስከ አርሞንኤም ተራራ ድረስ እንደሚታይ የተናገረውን ትንቢት ለመፈጸም ነው፡፡
♥❖ ሌላው ታቦር በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ 12 ጊዜያት ሲጠቀስ በተለይ በመሳ 4 እና 5 ላይ እንደተጻፈው አስቀድሞ በብሉይ ኪዳን የእስራኤል ጠላት የነበረው ሲሳራን መስፍኑ ባርቅ በተራራው ላይ ድል ነሥቶበት ነቢይቱ ዲቦራም በተራራው ላይ በደስታ አመስግናበታለች ዘምራበታለች። በተመሳሳይ መልኩ የእስራኤል ዘነፍስ የክርስቲያኖችን ጠላት የኾነውን ዲያብሎስን የኹላችን ፈጣሪ ንጉሠ ነገሥት ኢየሱስ ክርስቶስ በተራራው ላይ አምላክነቱን ገልጦ ድል ስለነሣው ነቢያት ሐዋርያት ምእመናን የሚያመሰግኑት ስለኾነ ለምሳሌነቱ ተስማሚነት ያለውን የታቦርን ተራራን መርጦታል፡፡
♥❖ ለምን ሙሴንና ኤልያስን ከነቢያት መኻከል መረጠ? ቢሉ፦
ሀ) በማቴ 16፡13 ላይ ሐዋርያትን ስለማንነቱ እንደጠያቃቸው እንደመለሱለት ኹሉ በእውነት ጌታችን የሙሴና የኤልያስ በአጠቃላይ የነቢያት ፈጣሪ የእግዚአብሔር ልጅ መኾኑን ሲገልጽላቸው ነው።
ለ) በዘፀ 33፡17-23 ላይ ሊቀ ነቢያት ሙሴ ከእግዚአብሔር ጋር ካለው ጥልቅ ግንኙነት የተነሣ “እባክኽ ክብርኽን አሳየኝ” ብሎ ልመናን አቀረበ፤ እግዚአብሔርም "ወአነብረከ ውስተ ስቊረተ ኰኲሕ ወእከድን እዴየ በላዕሌከ እስከ አኃልፍ" (በሰንጣቃው ዐለት አኖርሃለኍ፤ እስካልፍ ድረስ እጄን በላይኽ እጋርዳለኍ፤ ካለፍኍ በኋላ እጄን አንሥቼልኽ ጀርባዬን ታያለኽ፤ ፊቴ ግን አይታይም) ብሎታል (ዘፀ ፴፫፥፲፯-፳፫)፡፡
♥❖ ይኸውም ጀርባ በስተኋላ እንደሚገኝ ኹሉ በኋላ ዘመን አካላዊ ቃል ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ በታቦር ተራራ ላይ እንደሚገለጽለት ሲያመለክተው ነው።
♥❖ ሊቁ ቅዱስ ያዕቆብም ስለ ታቦር በሚተነትነው መጽሐፉ ሙሴ በቃዴስ ባለው በመሪባ ውሃ ከእስራኤል ጋር በበደለው በደል ምክንያት ምድረ ርስት ኢየሩሳሌም እንዳይገባ አይቷት ብቻ በናባው ተራራ ላይ እንዲያርፍ ኾኗል (ዘፀ ፴፪፥፶፪፤ ዘፀ ፴፬፥፩-፰)፡፡
♥❖ ይኽ ለሙሴ አሳዛኝ ቢኾንም በኋላ ዘመን አካላዊ ቃል ክርስቶስ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ ሙሴ በፊት በሩቁ ያያት ግን ያልገባባት በምድረ ርስት በኢየሩሳሌም ያለች ታቦር ተራራ ላይ አምጥቶት በዘመነ ብሉይ በአካለ ሥጋ ያልገባባትን ርስት እንዲገባባት አድርጎታል፤ ይኸውም አዳምና ልጆቹ በአካለ ሥጋ ያጡትን ርስታቸው ገነትን በአካለ ነፍሳቸው ዳግመኛ ሊያገባቸው እንደመጣ የሚያመለክት መኾኑን በስፋት አስተምሯል፡፡
♥❖ ጌታችን በብሉይ ኪዳን ከነበሩት ከነቢያት ሙሴንና ኤልያስን በሐዲስ ኪዳን ከነበሩት ከሐዋርያት ሦስቱን በታቦር ተራራ ላይ ማውጣቱ፦
1) የታቦር ተራራ የቤተ ክርስቲያን ምሳሌ በመኾኗ ሲኾን በቤተ ክርስቲያናችን ብሉይ ኪዳንና ሐዲስ ኪዳን እንደሚነገሩ ለማመልከት
2) በተራራ በተመሰለች በጉባኤ ቤት ብሉይና ሐዲስ እንደሚነገሩ ለመግለጽ፡፡
3) ሌላው የታቦር ተራራ የመንግሥተ ሰማያት ምሳሌ ስትኾን ይኸውም ጌታ ነቢያትንና ሐዋርያትን በተራራዋ ላይ መሰብሰቡ መንግሥተ ሰማያትን ነቢያትም ሐዋርያትም እንደሚወርሷን ለማመልከት
4) ሙሴ ያገባ ሲኾን ኤልያስ ድንግል ነውና መንግሥተ ሰማያትን ደናግልም ያገቡም እንደሚወርሷት ለማጠየቅ ነው፡፡
5) እንደ ያዕቆብ ዘሥሩግ ትርጓሜ ሙሴ ኦሪት ዘፍጥረትን ሲጽፍ፦ “በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ” (ዘፍ 1፡1) እንዳለ፤ ዮሐንስም “በመጀመሪያ ቃል ነበር” (ዮሐ 1፡1) ብሎ እንደ ሙሴ አምላክነቱን የሚመሰክር ነውና ሙሴ አስቀድሞ የጻፈልኝ፤ አኹንም ዮሐንስ አምላክነቴን የሚጽፍልኝ እኔ ነኝ ሲል ነው፡፡
6) ሙሴና ኤልያስ ይመሳሰላሉ፤ ይኸውም በሲና ተራራ 40 ቀንና ሌሊት እንደጾመ ኤልያስም በደብረ ኮሬብ 40 ቀንና ሌሊት የጾመ ነውና፨
7) ሙሴ ንጉሡ ፈርዖንን የገሠፀ እንደነበር ኤልያስም ንጉሡ አክዐብን የገሠፀ ነውና፨
8) ሙሴ ከንጉሡ ፈርዖን ፊት ሸሽቶ እንደሄደ ኤልያስም ከንግሥቲቱ ኤልዛቤል ፊት ሸሽቶ ሄዶ ነበር።
9) ዳግመኛም ሰማይኑን ዝናብ እንዳያዘንም በተሰጠው ሥልጣን ባሰረውና ከ3 ዓመት ከ6ወር ቆይታ በኋላ እንዲዘንብ በፈታው ኤልያስን እንዳመጣ ኹሉ የማሰር የመፍታት ሥልጣን ሥልጣነ ተሰጥቶት “እኔም እልሃለሁ፥ አንተ ጴጥሮስ ነህ፥ በዚችም ዓለት ላይ ቤተ ክርስቲያኔን እሠራለሁ፥ የገሃነም ደጆችም አይችሉአትም የመንግሥተ ሰማያትንም መክፈቻዎች እሰጥሃለሁ፤ በምድር የምታስረው ሁሉ በሰማያት የታሰረ ይሆናል፥ በምድርም የምትፈታው ሁሉ በሰማያት የተፈታ ይሆናል” (ማቴ 16፡18-19) ላለው ለጴጥሮስን ታላቅ ሰማያዊ ሥልጣን መስጠቱን ለማመልከት አምጥቷቸዋል፡፡
♥❖ በቤተ ክርስቲያንና በሀገራችን ያለው መንፈሳዊ አከባበር ደማቅ ነው፤ ይኽ በዓል በቤተ ክርስቲያን በማሕሌት በቅዳሴ በትምህርት የሚከበር በዓል ሲኾን በሀገርኛ የቡሄ በዓል ይባላል፤ ቡሔ ማለት ሊቁ ደስታ ተክለ ወልድ በመዝገበ ቃላት ላይ ሲገልጹት ቧ ብሎ በደብረ ታቦር የተገለጠው የጌታችንን የፊቱን ብርሃን ጸዳል የልብሱን እንደ በረዶ ነጭ መኾን ያስረዳል ስለዚኽ የብርሃን፣ ብርሃናዊ ማለት ነው፡፡
♥❖ በዚህ በዓል በታቦር የታየው የብርሃኑ ምሳሌ የሚሆን ችቦ ይበራል፤ ሌላው በዚኽ በዓል ሰሞን በገጠር ከተራራ ላይ እረኞች ሕጻናት ዥራፍ እየገመዱ ማስጮኻቸው ጌታ በተራራ ላይ ብርሃኑን በገለጸ ጊዜ አብ በደመና ኾኖ “እርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው፤ እርሱን ስሙት” ባለ ጊዜ ሐዋርያት በድምፁ ደንግጸው መውደቃቸውን ለማመለክት ነው፡፡
💥 ጌታችን ጌትነቱን ገልጦበታል። የአብ ድምፅ ተሰምቶበታልና ታቦር ተራራ ቅዱስ ነው። ቅዱስ ጴጥሮስም በመልእክቱ "ከገናናው ክብር፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚል ያ ድምፅ በመጣለት ጊዜ ከእግዚአብሔር አብ ክብርንና ምስጋናን ተቀብሎአልና፤ ¹⁸ እኛም በቅዱሱ ተራራ ከእርሱ ጋር ሳለን ይህን ድምፅ ከሰማይ ሲወርድ ሰማን።" በማለት ገልጦታል (2ኛ ጴጥ 1:17-18)
✍ ከመጋቤ ሐዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደሰ
♥❖ ይኽ በዓል ከጌታችን 9ኙ ዐበይት በዓላት አንደኛው ሲኾን በዓሉ በየዓመቱ ነሐሴ 13 ላይ በታላቅ ድምቀት ይከበራል፡፡ ታሪኩ በ3ቱ ወንጌላት ላይ የተጻፈ ሲኾን ጌታችን አምላችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሌሎቹን ሐዋርያትን ከእግረ ደብር (ከተራራው ሥር) ትቶ የምስጢር ደቀ መዛሙርት የሚባሉት፣ በእምነት በተስፋ በፍቅር የሚመሰሉት ሦስቱን (ጴጥሮን፣ ያዕቆብን፣ ዮሐንስን) ይዟቸው ወደ ታቦር ተራራ ወጣ።
💥 የሞተውን ሙሴን ከ1644 ዓመታት በኋላ አምጥቶ፤ የተሰወረውን ኤልያስንም ከብሔረ ሕያዋን አምጥቶ የሕያዋን አምላክና የሙታን አሥነሺያቸው ርሱ መኾኑን የገለጸበት ታላቅ ምስጢር የተከናወነበት ነው፡፡ (ማቴ 17፡1-9)።
♥❖ ጌታ 8ቱን ሐዋርያት ይዟቸው ያልወጣበት በይሁዳ ምክንያት ነው ምክያቱም ከምስጢረ መንግሥቱ ቢለየኝ ከሞቱ ገባኹበት ባለ ነበርና ነው፤ ነገር ግን በተራራው ላይ ለ3ቱ የተገለጸው ምስጢር ከተራራው ሥር ላሉት ከይሁዳ በስተቀር ተገልጾላቸዋል፤ ለእኛም እንደ ሐዋርያት ምስጢሩን ጥበቡን ይግለጽልን፡፡
♥❖ ብዙ ተራሮች ሳሉ የታቦር ተራራን የመረጠበት
1)አስቀድሞ የጌትነት ክብሩ በዚያ ተራራ ላይ እንደሚገልጽ ነቢዩ ዳዊት በመዝ 88፡12 ላይ፦ “ታቦር ወአርሞንኤም በስመ ዚኣከ ይትፌሥሑ” (ታቦርና አርሞንኤም በስምህ ይደሰታሉ) በማለት ጌታ በዚያ ተራራ ላይ ብርሃኑን ሲገልጽ የብርሃኑ ነጸብራቅ እስከ አርሞንኤም ተራራ ድረስ እንደሚታይ የተናገረውን ትንቢት ለመፈጸም ነው፡፡
♥❖ ሌላው ታቦር በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ 12 ጊዜያት ሲጠቀስ በተለይ በመሳ 4 እና 5 ላይ እንደተጻፈው አስቀድሞ በብሉይ ኪዳን የእስራኤል ጠላት የነበረው ሲሳራን መስፍኑ ባርቅ በተራራው ላይ ድል ነሥቶበት ነቢይቱ ዲቦራም በተራራው ላይ በደስታ አመስግናበታለች ዘምራበታለች። በተመሳሳይ መልኩ የእስራኤል ዘነፍስ የክርስቲያኖችን ጠላት የኾነውን ዲያብሎስን የኹላችን ፈጣሪ ንጉሠ ነገሥት ኢየሱስ ክርስቶስ በተራራው ላይ አምላክነቱን ገልጦ ድል ስለነሣው ነቢያት ሐዋርያት ምእመናን የሚያመሰግኑት ስለኾነ ለምሳሌነቱ ተስማሚነት ያለውን የታቦርን ተራራን መርጦታል፡፡
♥❖ ለምን ሙሴንና ኤልያስን ከነቢያት መኻከል መረጠ? ቢሉ፦
ሀ) በማቴ 16፡13 ላይ ሐዋርያትን ስለማንነቱ እንደጠያቃቸው እንደመለሱለት ኹሉ በእውነት ጌታችን የሙሴና የኤልያስ በአጠቃላይ የነቢያት ፈጣሪ የእግዚአብሔር ልጅ መኾኑን ሲገልጽላቸው ነው።
ለ) በዘፀ 33፡17-23 ላይ ሊቀ ነቢያት ሙሴ ከእግዚአብሔር ጋር ካለው ጥልቅ ግንኙነት የተነሣ “እባክኽ ክብርኽን አሳየኝ” ብሎ ልመናን አቀረበ፤ እግዚአብሔርም "ወአነብረከ ውስተ ስቊረተ ኰኲሕ ወእከድን እዴየ በላዕሌከ እስከ አኃልፍ" (በሰንጣቃው ዐለት አኖርሃለኍ፤ እስካልፍ ድረስ እጄን በላይኽ እጋርዳለኍ፤ ካለፍኍ በኋላ እጄን አንሥቼልኽ ጀርባዬን ታያለኽ፤ ፊቴ ግን አይታይም) ብሎታል (ዘፀ ፴፫፥፲፯-፳፫)፡፡
♥❖ ይኸውም ጀርባ በስተኋላ እንደሚገኝ ኹሉ በኋላ ዘመን አካላዊ ቃል ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ በታቦር ተራራ ላይ እንደሚገለጽለት ሲያመለክተው ነው።
♥❖ ሊቁ ቅዱስ ያዕቆብም ስለ ታቦር በሚተነትነው መጽሐፉ ሙሴ በቃዴስ ባለው በመሪባ ውሃ ከእስራኤል ጋር በበደለው በደል ምክንያት ምድረ ርስት ኢየሩሳሌም እንዳይገባ አይቷት ብቻ በናባው ተራራ ላይ እንዲያርፍ ኾኗል (ዘፀ ፴፪፥፶፪፤ ዘፀ ፴፬፥፩-፰)፡፡
♥❖ ይኽ ለሙሴ አሳዛኝ ቢኾንም በኋላ ዘመን አካላዊ ቃል ክርስቶስ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ ሙሴ በፊት በሩቁ ያያት ግን ያልገባባት በምድረ ርስት በኢየሩሳሌም ያለች ታቦር ተራራ ላይ አምጥቶት በዘመነ ብሉይ በአካለ ሥጋ ያልገባባትን ርስት እንዲገባባት አድርጎታል፤ ይኸውም አዳምና ልጆቹ በአካለ ሥጋ ያጡትን ርስታቸው ገነትን በአካለ ነፍሳቸው ዳግመኛ ሊያገባቸው እንደመጣ የሚያመለክት መኾኑን በስፋት አስተምሯል፡፡
♥❖ ጌታችን በብሉይ ኪዳን ከነበሩት ከነቢያት ሙሴንና ኤልያስን በሐዲስ ኪዳን ከነበሩት ከሐዋርያት ሦስቱን በታቦር ተራራ ላይ ማውጣቱ፦
1) የታቦር ተራራ የቤተ ክርስቲያን ምሳሌ በመኾኗ ሲኾን በቤተ ክርስቲያናችን ብሉይ ኪዳንና ሐዲስ ኪዳን እንደሚነገሩ ለማመልከት
2) በተራራ በተመሰለች በጉባኤ ቤት ብሉይና ሐዲስ እንደሚነገሩ ለመግለጽ፡፡
3) ሌላው የታቦር ተራራ የመንግሥተ ሰማያት ምሳሌ ስትኾን ይኸውም ጌታ ነቢያትንና ሐዋርያትን በተራራዋ ላይ መሰብሰቡ መንግሥተ ሰማያትን ነቢያትም ሐዋርያትም እንደሚወርሷን ለማመልከት
4) ሙሴ ያገባ ሲኾን ኤልያስ ድንግል ነውና መንግሥተ ሰማያትን ደናግልም ያገቡም እንደሚወርሷት ለማጠየቅ ነው፡፡
5) እንደ ያዕቆብ ዘሥሩግ ትርጓሜ ሙሴ ኦሪት ዘፍጥረትን ሲጽፍ፦ “በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ” (ዘፍ 1፡1) እንዳለ፤ ዮሐንስም “በመጀመሪያ ቃል ነበር” (ዮሐ 1፡1) ብሎ እንደ ሙሴ አምላክነቱን የሚመሰክር ነውና ሙሴ አስቀድሞ የጻፈልኝ፤ አኹንም ዮሐንስ አምላክነቴን የሚጽፍልኝ እኔ ነኝ ሲል ነው፡፡
6) ሙሴና ኤልያስ ይመሳሰላሉ፤ ይኸውም በሲና ተራራ 40 ቀንና ሌሊት እንደጾመ ኤልያስም በደብረ ኮሬብ 40 ቀንና ሌሊት የጾመ ነውና፨
7) ሙሴ ንጉሡ ፈርዖንን የገሠፀ እንደነበር ኤልያስም ንጉሡ አክዐብን የገሠፀ ነውና፨
8) ሙሴ ከንጉሡ ፈርዖን ፊት ሸሽቶ እንደሄደ ኤልያስም ከንግሥቲቱ ኤልዛቤል ፊት ሸሽቶ ሄዶ ነበር።
9) ዳግመኛም ሰማይኑን ዝናብ እንዳያዘንም በተሰጠው ሥልጣን ባሰረውና ከ3 ዓመት ከ6ወር ቆይታ በኋላ እንዲዘንብ በፈታው ኤልያስን እንዳመጣ ኹሉ የማሰር የመፍታት ሥልጣን ሥልጣነ ተሰጥቶት “እኔም እልሃለሁ፥ አንተ ጴጥሮስ ነህ፥ በዚችም ዓለት ላይ ቤተ ክርስቲያኔን እሠራለሁ፥ የገሃነም ደጆችም አይችሉአትም የመንግሥተ ሰማያትንም መክፈቻዎች እሰጥሃለሁ፤ በምድር የምታስረው ሁሉ በሰማያት የታሰረ ይሆናል፥ በምድርም የምትፈታው ሁሉ በሰማያት የተፈታ ይሆናል” (ማቴ 16፡18-19) ላለው ለጴጥሮስን ታላቅ ሰማያዊ ሥልጣን መስጠቱን ለማመልከት አምጥቷቸዋል፡፡
♥❖ በቤተ ክርስቲያንና በሀገራችን ያለው መንፈሳዊ አከባበር ደማቅ ነው፤ ይኽ በዓል በቤተ ክርስቲያን በማሕሌት በቅዳሴ በትምህርት የሚከበር በዓል ሲኾን በሀገርኛ የቡሄ በዓል ይባላል፤ ቡሔ ማለት ሊቁ ደስታ ተክለ ወልድ በመዝገበ ቃላት ላይ ሲገልጹት ቧ ብሎ በደብረ ታቦር የተገለጠው የጌታችንን የፊቱን ብርሃን ጸዳል የልብሱን እንደ በረዶ ነጭ መኾን ያስረዳል ስለዚኽ የብርሃን፣ ብርሃናዊ ማለት ነው፡፡
♥❖ በዚህ በዓል በታቦር የታየው የብርሃኑ ምሳሌ የሚሆን ችቦ ይበራል፤ ሌላው በዚኽ በዓል ሰሞን በገጠር ከተራራ ላይ እረኞች ሕጻናት ዥራፍ እየገመዱ ማስጮኻቸው ጌታ በተራራ ላይ ብርሃኑን በገለጸ ጊዜ አብ በደመና ኾኖ “እርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው፤ እርሱን ስሙት” ባለ ጊዜ ሐዋርያት በድምፁ ደንግጸው መውደቃቸውን ለማመለክት ነው፡፡
💥 ጌታችን ጌትነቱን ገልጦበታል። የአብ ድምፅ ተሰምቶበታልና ታቦር ተራራ ቅዱስ ነው። ቅዱስ ጴጥሮስም በመልእክቱ "ከገናናው ክብር፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚል ያ ድምፅ በመጣለት ጊዜ ከእግዚአብሔር አብ ክብርንና ምስጋናን ተቀብሎአልና፤ ¹⁸ እኛም በቅዱሱ ተራራ ከእርሱ ጋር ሳለን ይህን ድምፅ ከሰማይ ሲወርድ ሰማን።" በማለት ገልጦታል (2ኛ ጴጥ 1:17-18)
በእርግጥ ኃይለ ቃሉ ለልጇ ለወዳጅዋ ለጌታችን ለመድኃኔታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የተነገረ ነው።
#ሆኖም ግን ለእርሷም ይሆናል ። የልጅ ሁሉ ነገር ለእናትም ጭምር ነውና።በቤተልሔም በከብቶች ግርግም በወለደችሁ ጊዜ ሰባ ሰገል እጅ መንሻ ስጦታን ወርቅ፣ዕጣን እና ከርቤን አምጥተውለት ነበር። ወርቅ ጽሩይ (የጠራ ፣የነጻ፣ ንጹሕ) እንደሆነ አንተም ጽሩይ ባሕሪ ነህ ሲሉ። ዕጣንም አመጡለት ሊቀ ካህናት ይባላልና፤ ከርቤንም አመጡ ከርቤ መራራ ነው መራራ ሙትን ትሞታለህ ሲሉ።
ሆኖም ይህ ስጦታ እናቱን አይመለከታትም ማለት አይደለም ልደቱን የሚያከብር አንድ ልጅ ምንም እንኳን ልደቱ የእርሱ ቢሆንም ስጦታው ግን እናቲቱንም ይመለከታል። ልጁማ የስጡታውን መንነትና ትርጉም ላይረዳ ይችላል። እናት ግን ጠንቅቃ ታውቀዋለች። " #ማርያም ግን ይህን ነገር ሁሉ እያሰበች በልቧ ትጠብቀው ነበር " #ሉቃ 2÷19
#ስለዚህ የሰባ ሰገል ስጦታ እንኳን ወርቅ ዕጣን ከርቤ ልጇን ብቻ ሳይሆን እናቲቱ ድንግል ማርያምንም ይመለከታል። ወርቅ ንጽሑ የጠራ ነው። ንጽሐ ጠባይ አላደፈብሽም ሲሉ ወርቅ አመጡላት አንድም ወርቅ ከጭቃ ይገኛል ግን ጭቃ አይደለም እመቤታችን የኃጢያት ጭቃ ካቆሸሻቸው ከሰዎች ወገን ተገኝታለች ግን ጭቃ አይደለችም ። ዕጣንም አመጡ ዕጣን ምሁዝ (መልካም መሐዛ ያለሁ) ነው። እመቤታችንም ምሁዚት ማሕዛዋ ያማረ መልካም ዕጣን ነች ክርስቶስ ክርስቶስን ትሸታለችና። #ዕጣን_ይእቲ_ማርያም እንዲላት ሊቁ ።
ከርቤም አመጡላት ከርቤ የተለያዮትን አንድ አድርጎ ያጣብቃል ስለዚህ የፍቅር ምሳሌ ነው። ከርቤ እንዲያጣብቅ ፍቅር የሆነች ድንግል ማርያምም ወልድ ክርስቶስን ንጽሐ ሥጋዋን፣ ንጽሐ ነፍሷን ፣ ንጽሐ ልቡናዋን በማጽናት ወልድ ክርስቶስን ከመንበሩ ሥባ ሰው አምላክ፣ አምላክ ሰው ሆኖ ከሁለት አካል አንድ አካል ከሁለት ባሕሪ አንድ ባሕሪ ከሁለት ፈቃድ አንድ ፍቃድ እንዲሆን ያደረገች የፍቅር ሰንሰለት የተዋሕዶ መዲና ናትና ከርቤ አመጡላት ። ንጉሥ ውበትሽን ወድዶአልና፥ እርሱ ጌታሽ ነውና። የጢሮስ ሴቶች ልጆች እጅ መንሻን ይዘው ይሰግዱለታል። የምድር ባለጠጎች አሕዛብ በፊትህ ይማለላሉ ። #መዝ 45÷11-12
#አንድም ከርቤ መራራ ነው። በልጅሽ ምክንያት መራራ ሐዘን ያገኝሻል ሲሉ መራራውን ከርቤን አመጡ። ይህ ብቻ አይደለም ተንበርክከውም ለልጇ የባሕር ለእርሷ ደግሞ የጸጋ ስግደትን አቅርበዋል። ስለዚህ ለልጅ የተደረገ ሁሉ ለእናት ደግሞ ተደረገ።
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ “ሞቱንም በሚመስል ሞት ከእርሱ ጋር ከተባበርን ትንሣኤውን በሚመስል ትንሣኤ ደግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራለን፤” ብሎ ክርስቲያኖች ኑሯቸውና ሞታቸው ክርስቶስ የመሰለ ክርስቶስን የተባበረ ከሆነ ትንሣኤያቸውም የክርስቶስን የመሰለ ወይም የተባበረ ትንሳኤ እንደሚኖራቸው ጽፏል ። #ሮሜ 6፥5
#ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ እርሷን የመሰላት የክርስቶስ እናቱ የድንግል ትንሣኤማ እንዴት አብልጦ ከልጇ ትንሳኤ ጋር የተባበረ የተመሳሰለ መሆኑን መገመት ቀላል ነው ። ስለዚህ ሕያዊትን ከሙታን መካከል ስለምን ትፈልጓታላችሁ ተነስታለች እንጂ በዚህ የለችም ብንል ትክክል ነን። ሞቷ እንደልጇ ሞት ትንሳኤዋም እንደልጇ ያለ ትንሣኤ ነውና።
ልጇ ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሴን ላኖራትም ላነሳትም ሥልጣን አለኝ እንዳለና አባት ሆይ ነፍሴን በእጄ አደራ እሰጣለሁ ብሎ በፍቃዱ ነፍሱን እንደሰጠ እርሷም ከዚህ ዓለም ድካም ስታርፍ ፍቃዷን ተጠይቃለች እንጂ የሞት እንግድነት እርሷን አላስደነገጣትም ። #ዮሐ 10፥17 # ሉቃ 23፥46
#ሞት ማንንም አያስፈቅድም እርሷን ግን በእኔ ሞት ነፍሳት ከሲዖል የምታወጣልኝ ከሆነማ አንድ ጊዜ አይደለም ሰባት ጊዜ ልሙት እስክትል ድረስ ፍቃዷን ቆሞ ጠበቋል። የልጇ ሞት ነፍሳትን ከሲዖል ወደ ገነት ያጋዘ ነፃ ያወጣ እንደሆነ የእርሷም ሞት ነፍሳትን ወደ ገነት መልሷል፤ ልጇ በከርሰ መቃብር ሦስት ቀን ሦስት ሌሊት ቆየቶ በሦስተኛው ቀን ሞትን ድል አድርጎ እንደተነሳ እርሷም ሦስት ቀን ሦስት ሌሊት በምድር ልብ ውስጥ ቆይ እንደልጇ ባለ ትንሣኤ በክብር በይባቤ በመላእክት ምስጋና ተነስታለች ።
#ልጇ ወደ አባቱ እንዳረገ እርሷም ወደ ልጇ ዐርጋለች።ልጇ በአባቱ ቀኝ በሥልጣን እንደተቀመጠ እርሷም በልጇ ቀኝ በክብር በሥልጣት ማር ይቅር በል እያለች በአማላጅነት ንግሥቱቱ ቆማለች።“የንጉሦች ሴት ልጆች ለክብርህ ናቸው፤ በወርቅ ልብስ ተጐናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች ። ” #መዝ45፥9
ወዳጄ እመቤታችንን ትፈልጋታለህ ?ስለምን ታድያ ከሙታን መንደር ትፈልጋታለህ እንደተነገረላት ተነስታለች እንጂ በዚህ የለችም። “አቤቱ፥ ወደ ዕረፍትህ ተነሥ፥ አንተና የመቅደስህ ታቦት።” #መዝ132፥8
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ነሐሴ ፲ ፮ / ፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
#ሆኖም ግን ለእርሷም ይሆናል ። የልጅ ሁሉ ነገር ለእናትም ጭምር ነውና።በቤተልሔም በከብቶች ግርግም በወለደችሁ ጊዜ ሰባ ሰገል እጅ መንሻ ስጦታን ወርቅ፣ዕጣን እና ከርቤን አምጥተውለት ነበር። ወርቅ ጽሩይ (የጠራ ፣የነጻ፣ ንጹሕ) እንደሆነ አንተም ጽሩይ ባሕሪ ነህ ሲሉ። ዕጣንም አመጡለት ሊቀ ካህናት ይባላልና፤ ከርቤንም አመጡ ከርቤ መራራ ነው መራራ ሙትን ትሞታለህ ሲሉ።
ሆኖም ይህ ስጦታ እናቱን አይመለከታትም ማለት አይደለም ልደቱን የሚያከብር አንድ ልጅ ምንም እንኳን ልደቱ የእርሱ ቢሆንም ስጦታው ግን እናቲቱንም ይመለከታል። ልጁማ የስጡታውን መንነትና ትርጉም ላይረዳ ይችላል። እናት ግን ጠንቅቃ ታውቀዋለች። " #ማርያም ግን ይህን ነገር ሁሉ እያሰበች በልቧ ትጠብቀው ነበር " #ሉቃ 2÷19
#ስለዚህ የሰባ ሰገል ስጦታ እንኳን ወርቅ ዕጣን ከርቤ ልጇን ብቻ ሳይሆን እናቲቱ ድንግል ማርያምንም ይመለከታል። ወርቅ ንጽሑ የጠራ ነው። ንጽሐ ጠባይ አላደፈብሽም ሲሉ ወርቅ አመጡላት አንድም ወርቅ ከጭቃ ይገኛል ግን ጭቃ አይደለም እመቤታችን የኃጢያት ጭቃ ካቆሸሻቸው ከሰዎች ወገን ተገኝታለች ግን ጭቃ አይደለችም ። ዕጣንም አመጡ ዕጣን ምሁዝ (መልካም መሐዛ ያለሁ) ነው። እመቤታችንም ምሁዚት ማሕዛዋ ያማረ መልካም ዕጣን ነች ክርስቶስ ክርስቶስን ትሸታለችና። #ዕጣን_ይእቲ_ማርያም እንዲላት ሊቁ ።
ከርቤም አመጡላት ከርቤ የተለያዮትን አንድ አድርጎ ያጣብቃል ስለዚህ የፍቅር ምሳሌ ነው። ከርቤ እንዲያጣብቅ ፍቅር የሆነች ድንግል ማርያምም ወልድ ክርስቶስን ንጽሐ ሥጋዋን፣ ንጽሐ ነፍሷን ፣ ንጽሐ ልቡናዋን በማጽናት ወልድ ክርስቶስን ከመንበሩ ሥባ ሰው አምላክ፣ አምላክ ሰው ሆኖ ከሁለት አካል አንድ አካል ከሁለት ባሕሪ አንድ ባሕሪ ከሁለት ፈቃድ አንድ ፍቃድ እንዲሆን ያደረገች የፍቅር ሰንሰለት የተዋሕዶ መዲና ናትና ከርቤ አመጡላት ። ንጉሥ ውበትሽን ወድዶአልና፥ እርሱ ጌታሽ ነውና። የጢሮስ ሴቶች ልጆች እጅ መንሻን ይዘው ይሰግዱለታል። የምድር ባለጠጎች አሕዛብ በፊትህ ይማለላሉ ። #መዝ 45÷11-12
#አንድም ከርቤ መራራ ነው። በልጅሽ ምክንያት መራራ ሐዘን ያገኝሻል ሲሉ መራራውን ከርቤን አመጡ። ይህ ብቻ አይደለም ተንበርክከውም ለልጇ የባሕር ለእርሷ ደግሞ የጸጋ ስግደትን አቅርበዋል። ስለዚህ ለልጅ የተደረገ ሁሉ ለእናት ደግሞ ተደረገ።
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ “ሞቱንም በሚመስል ሞት ከእርሱ ጋር ከተባበርን ትንሣኤውን በሚመስል ትንሣኤ ደግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራለን፤” ብሎ ክርስቲያኖች ኑሯቸውና ሞታቸው ክርስቶስ የመሰለ ክርስቶስን የተባበረ ከሆነ ትንሣኤያቸውም የክርስቶስን የመሰለ ወይም የተባበረ ትንሳኤ እንደሚኖራቸው ጽፏል ። #ሮሜ 6፥5
#ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ እርሷን የመሰላት የክርስቶስ እናቱ የድንግል ትንሣኤማ እንዴት አብልጦ ከልጇ ትንሳኤ ጋር የተባበረ የተመሳሰለ መሆኑን መገመት ቀላል ነው ። ስለዚህ ሕያዊትን ከሙታን መካከል ስለምን ትፈልጓታላችሁ ተነስታለች እንጂ በዚህ የለችም ብንል ትክክል ነን። ሞቷ እንደልጇ ሞት ትንሳኤዋም እንደልጇ ያለ ትንሣኤ ነውና።
ልጇ ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሴን ላኖራትም ላነሳትም ሥልጣን አለኝ እንዳለና አባት ሆይ ነፍሴን በእጄ አደራ እሰጣለሁ ብሎ በፍቃዱ ነፍሱን እንደሰጠ እርሷም ከዚህ ዓለም ድካም ስታርፍ ፍቃዷን ተጠይቃለች እንጂ የሞት እንግድነት እርሷን አላስደነገጣትም ። #ዮሐ 10፥17 # ሉቃ 23፥46
#ሞት ማንንም አያስፈቅድም እርሷን ግን በእኔ ሞት ነፍሳት ከሲዖል የምታወጣልኝ ከሆነማ አንድ ጊዜ አይደለም ሰባት ጊዜ ልሙት እስክትል ድረስ ፍቃዷን ቆሞ ጠበቋል። የልጇ ሞት ነፍሳትን ከሲዖል ወደ ገነት ያጋዘ ነፃ ያወጣ እንደሆነ የእርሷም ሞት ነፍሳትን ወደ ገነት መልሷል፤ ልጇ በከርሰ መቃብር ሦስት ቀን ሦስት ሌሊት ቆየቶ በሦስተኛው ቀን ሞትን ድል አድርጎ እንደተነሳ እርሷም ሦስት ቀን ሦስት ሌሊት በምድር ልብ ውስጥ ቆይ እንደልጇ ባለ ትንሣኤ በክብር በይባቤ በመላእክት ምስጋና ተነስታለች ።
#ልጇ ወደ አባቱ እንዳረገ እርሷም ወደ ልጇ ዐርጋለች።ልጇ በአባቱ ቀኝ በሥልጣን እንደተቀመጠ እርሷም በልጇ ቀኝ በክብር በሥልጣት ማር ይቅር በል እያለች በአማላጅነት ንግሥቱቱ ቆማለች።“የንጉሦች ሴት ልጆች ለክብርህ ናቸው፤ በወርቅ ልብስ ተጐናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች ። ” #መዝ45፥9
ወዳጄ እመቤታችንን ትፈልጋታለህ ?ስለምን ታድያ ከሙታን መንደር ትፈልጋታለህ እንደተነገረላት ተነስታለች እንጂ በዚህ የለችም። “አቤቱ፥ ወደ ዕረፍትህ ተነሥ፥ አንተና የመቅደስህ ታቦት።” #መዝ132፥8
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ነሐሴ ፲ ፮ / ፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel
++ የታቦት ምንጩ ማነው? ++
ታቦት "ጣኦት" ቢሆን “በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ።” (ዘጸ 20፥4) ብሎ ያዘዘ እግዚአብሔር እንዲኽ ብሎ ባዘዘበት ቃሉ ሊቀ ነቢያት ሙሴን “ከግራር እንጨትም ታቦትን ይሥሩ።” ብሎ ያዝ ነበርን? (ዘጸ 25፥10)፤
ዳግመኛስ ታቦቱን ጣኦት ስትል “በምስክሩ ታቦት ላይ ባለው በሁለት ኪሩቤል መካከል፥ በስርየት መክደኛውም ላይ ሆኜ እነጋገርሃለሁ።” ብሎ ለሊቀ ነቢያት ሙሴ የተናገረ እግዚአብሔርን ክብር ይግባውና ጣኦት ባለበት ይገለጣል ልትል አይደለምን? (ዘጸ 25፥22)
ምሥጢሩን ተወውና (በምሥጢር ስለ ማታምን) በሰማይ ስለታየው ታቦትስ ምን ትላለህ? ከዬት መጣ? ማን ሰማይ አወጣው? ታቦትን "ጣኦት" ካልክ "ጣኦት በሰማይ ምን ይሠራል?" ያን ታቦት ማን ቀረፀው? ቅርጽና ይዘቱስ ምን አይነት ነው? እስቲ በጨዋነት መልስልን!
ሲጀመር የታቦት ምንጩ እግዚአብሔር፤ የጣኦትም ምንጩ ዲያብሎስ አይደለምን?
"ታላቅንም ነገርና ስድብን የሚናገርበት አፍ ተሰጠው በአርባ ሁለት ወርም እንዲሠራ ሥልጣን ተሰጠው።እግዚአብሔርንም ለመሳደብ ስሙንና ማደሪያውንም በሰማይም የሚያድሩትን ሊሳደብ አፉን ከፈተ።" እንዳለው ሐዋርያው ራሳችንን ከአውሬው የስድብ ራሳችንን እንጠብቅ! (ራእይ 13:5)
መምህር ቢትወደድ ወርቁ
ታቦት "ጣኦት" ቢሆን “በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ።” (ዘጸ 20፥4) ብሎ ያዘዘ እግዚአብሔር እንዲኽ ብሎ ባዘዘበት ቃሉ ሊቀ ነቢያት ሙሴን “ከግራር እንጨትም ታቦትን ይሥሩ።” ብሎ ያዝ ነበርን? (ዘጸ 25፥10)፤
ዳግመኛስ ታቦቱን ጣኦት ስትል “በምስክሩ ታቦት ላይ ባለው በሁለት ኪሩቤል መካከል፥ በስርየት መክደኛውም ላይ ሆኜ እነጋገርሃለሁ።” ብሎ ለሊቀ ነቢያት ሙሴ የተናገረ እግዚአብሔርን ክብር ይግባውና ጣኦት ባለበት ይገለጣል ልትል አይደለምን? (ዘጸ 25፥22)
ምሥጢሩን ተወውና (በምሥጢር ስለ ማታምን) በሰማይ ስለታየው ታቦትስ ምን ትላለህ? ከዬት መጣ? ማን ሰማይ አወጣው? ታቦትን "ጣኦት" ካልክ "ጣኦት በሰማይ ምን ይሠራል?" ያን ታቦት ማን ቀረፀው? ቅርጽና ይዘቱስ ምን አይነት ነው? እስቲ በጨዋነት መልስልን!
ሲጀመር የታቦት ምንጩ እግዚአብሔር፤ የጣኦትም ምንጩ ዲያብሎስ አይደለምን?
"ታላቅንም ነገርና ስድብን የሚናገርበት አፍ ተሰጠው በአርባ ሁለት ወርም እንዲሠራ ሥልጣን ተሰጠው።እግዚአብሔርንም ለመሳደብ ስሙንና ማደሪያውንም በሰማይም የሚያድሩትን ሊሳደብ አፉን ከፈተ።" እንዳለው ሐዋርያው ራሳችንን ከአውሬው የስድብ ራሳችንን እንጠብቅ! (ራእይ 13:5)
መምህር ቢትወደድ ወርቁ
Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel
አዲሱ ወይን
ይህ ቃል ለብዙዎቻችን አዲስ አይደለም።በቅዱስ ወንጌል ንባብ፣በሠርግ ዝማሬዎችና በመንፈሳዊ ስብከቶች ውስጥ ደጋግመን ሰምተነዋል።ምንም እንኳን "ቃና ዘገሊላ" የሚለው ቃል ለጆሮአችን አዲስ ባይሆንም አዲስ ምሥጢር የተፈጸመበት ቦታ ነው።
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በእደ ዮሐንስ በዮርዳኖስ ወንዝ ተጠምቆ፤በገዳመ ቆሮንጦስ ሦስቱን አርእስተ ኃጣውእ በሦስቱ አርእስተ ምግባራት ድል ነሥቶ፤ከገዳም በወጣ :
"በሦስተኛው ቀን በቃና ዘገሊላ ሠርግ ሆነ።የጌታችን የኢየሱስ እናትም በዚያ ነበረች።" ብሎ ፍቁረ እግዚእ ቅዱስ ዮሐንስ ጻፈልን።ይህቺን "ቃና" የተባለች ስፍራ "ዘገሊላ" ወይም በገሊላ አውራጃ የምትገኝ በማለት ከሌሎች ቃናዎች ለይቶልናል።
ይህቺ መንደር(ቃና ዘገሊላ)ድሆችና አሕዛብ የሚበዙባት መንደር ናት።ጌታችን ጥንቱንም ሰው የሆነው ድሆችን ባለጠጎች አሕዛብንም ሕዝብ ሊያደርግ ነውና።
"የጌታችን የኢየሱስም እናት በዚያ ነበረች" ሲል ወንጌላዊው ትረካውን ይቀጥላል።"ሙሽራዋ ንጹሕ የሆነ ንጽሕት የሠርግ ቤት" በሠርግ ቤት ተገኘች።ከሠርጉ በኋላ የተጠቀሰችው የመጀመሪያዋ አካል እመቤታችን ናት።እንግዲህ ቅዱስ ዮሐንስ ነባቤ መለኮት ነውና እርሷን ያስቀደመበት ምክንያት አለው።
ከእርሷ ለሚገኘው ፀሐይ ሰማይ፤ከእርሷ ለሚወለደው ፍሬ አበባ፤ከእርሷ ለሚፈስስልን ወንዝ ምንጭ ናትና መሠረቲቱን አስቀድሞ ሕይወትን ሊያስከትል ነው።እሷ መሠረተ ሕይወት ናትና።የምትሠራውም ግሩም ሥራ አለና እሷን አስቀደመ።የሠርግ ቤቷ ስንዱ ከሆነች ዘንድ ሙሽራውንና ሙሽሪትን፣መብልና መጠጥን፣ከበሮንና መዝሙርን፤የሙሽራውንና የሙሽሪትን ዘመዶች አንድ መሆን እንጠብቃለን።
"ጌታችን ኢየሱስም ደግሞ ደቀመዛሙርቱም ወደ ሠርጉ ታደሙ።" እናት ካለች ልጅ መምህርም ካለ ደቀመዛሙርት አሉና፤ሠርገኞቹ እናትን ከልጇ መምህሩንም ከተማሪዎቹ ጋር ጠሯቸው።ጉባኤ ሐዋርያት ቅድስት ቤተክርስቲያንም በሠርጉ ተገኘች።
"የወይን ጠጅም ባለቀ ጊዜ የጌታችን የኢየሱስ እናት የወይን ጠጅኮ የላቸውም አለችው።" ምልዕተ ጸጋ ናትና ማንም ሳይነግራት ዐውቃ፤ርኅርኂተ ኅሊና ናትና ለሙሽሮቹና ለቤተ ዘመዶቻቸው ራርታ፤ትምክህተ ዘመድነ ድንግል ማርያም ልጇን ለመነች።መስጠት ስትችል ልጇ እንዲሰጣቸው አሳሰበች።የራሷ ክብር ከሚገለጥ የልጇ ክብር ቢገለጥ ትወዳለችና።
"መስጠትማ አትችልም" የሚል ማንም ቢኖር ግን ለስም አጠራሯ ክብር ስግደት ይግባትና እንኳን የወይን ጠጅ አማናዊውን (እውነተኛውን) ወይን በሥጋ ወልዳ ሰጥታን የለም ወይ እንለዋለን።ልጇ በማይታበል ቃሉ "እውነተኛ የወይን ግንድ እኔ ነኝ" ብሎ ነግሮናልና።"የወይን ጠጅ እኮ የላቸውም" ባለችው አንዲት የልመና ቃል ብቻ ይህ ዓለም እስከሚያልፍ ድረስ እንደ ልጇ ፈቃድ ለሚጋቡ ሙሽሮች ሁሉ የፍቅር ወይንን ስታሰጥ ትኖራለች።
"ጌታችን ኢየሱስም አንቺ ሴት ከአንቺ ጋር ምን አለኝ?ጊዜዬ ገና አልደረሰም አላት።" የጠይቅሽኝን እንዳላደርግልሽ ከአንቺ ምን ጸብ አለኝ? ማለቱ ነው።ሴት ማለት ምትክ ማለት ነው፤እርሷም የቀዳሚት ሔዋን ምትክ ናትና ሴት አላት።ሴት ማለት "ሥጋሽ ከሥጋዬ አጥንትሽ ከአጥንቴ ነው" ማለት ነውና ይህን ሥጋ የነሣሁት ከአንቺ ነው ለማለት ሴት አላት።
"በአንተና በሴቲቱ በዘርህና በዘሯ መካከል ጠላትነትን አደርጋለሁ።እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል አንተም ሰኮናውን ትነክሳለህ።"(ዘፍ 3:15) የሚለው ትንቢተ እግዚአብሔር የተፈጸመባት፤ ዘሯ(ልጇ) ኢየሱስ ክርስቶስም የዘንዶውን ራስ የቀጠቀጠ(መዝ 73:14)
የሴቶች ሁሉ ራስ ናትና "አንቺ ሴት" አላት።
"ጊዜዬ ገና አልደረሰም" ወይኑ ፈጽሞ አላለቀምና፤ተአምሩን(ክብሩን) የሚገልጥበት ሰዓት አልደረሰምና፤እግዚአብሔር ሥራ የሚሠራበት ጊዜ አለውና፤እውነተኛ ወይን የሆነ ወርቀ ደሙን የሚያፈስስበት ጊዜ አልደረሰምና እንዲህ አለ።ዓለም ሳይፈጠር የወይን ጠጁን ማለቅ የሚያወቅ አምላክ የርኅርኂት እናቱን ምልጃ ጠበቀ።
"እናቱም ለአገልጋዮቹ የሚላችሁን ሁሉ አድርጉ አለቻቸው"።"መርዓቱ ለአብ"(የአብ ሙሽሪቱ) ናትና አብ በብሩህ ደመና በደብረ ታቦር "በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው እርሱን ስሙት" ብሎ የሚነግረንን ቃል እመቤታችን በቤተ ዶኪማስ ነገረችን።ሀሳቧ እንደ አምላክ ሀሳብ የሆነ፤መንፈሷም በልጇ በአምላኳ በመድኃኒቷ በኢየሱስ ክርስቶስ የምትደሰት(ሉቃ 1:47) እመቤታችን ማርያም "በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚላችሁን ሁሉ አድርጉ" አለቻቸው።
እያንዳንዳቸው ከሁለት እስከ ሦስት እንሥራ የሚይዙ ስድስት የድንጋይ ጋኖችን ባቀረቡለት ጊዜ :
"ጌታችን ኢየሱስም ጋኖቹን ውኃ ሙሉአቸው አላቸው።እስከ አፋቸውም ሙሉአቸው አላቸው እስከ አፋቸውም ሞሏቸው።" አገልጋይነት እንዲህ ነው ሊቀ አእላፍ ጋሽ ተሰማ አየለ እንደሚሉት "ለምን?እንዴት?"
ሳይሉ፤ሳይማረሩ እግዚአብሔርን በፍጹም ትሕትና ማገልገል።በእንግድነት በሠርግ ቤት የተገኘ "እውነተኛ የወይን ግንድ" መድኃኔዓለም የወይን ጠጅ ለመስጠት ከአገልጋዮቹ ጋር ያገለግል ጀመር።
ለእግዚአብሔር ሰውን በሥራው ማሳተፉ ልማዱ ነው።ፍጥረቱን ሁሉ የሚጠብቅ ጌታ ለሰው ገነትን ፈጥሮ "ጠብቃት አበጃጃት" አለው፤ሰውን ፈጥሮ "ብዙ ተባዙ ምድርንም ሙሉአት" ብሎ የሰውን ዘር ለማብዛት ለሰው የድርሻውን ሰጠው፤ሁሉን በባሕርይው የሚገዛ አምላክ ሰው ፍጥረቱን በጸጋ እንዲገዛና እንዲነዳ ሰጥቶታል።በዚህ ሠርግ ቤትም አገልጋዮቹን የሥራው ተሳተፊ አደረጋቸው።ቸር መሐሪ ሰውን ወዳጅ ነውና።
"አሁን ቀድታችሁ ለአሳዳሪው ስጡት አላቸው። ሰጡትም" ፡ አንዲት ቃል ሳይወጣ በሀሳቡ ብቻ ውኃውን ወደ ወይን ጠጅ ለውጦ ሰጣቸው።አስቀድሞ በሀሳቡ ብቻ ሰባት ፍጥረታትን የፈጠረ ጌታ አሁንም በሀሳቡ ብቻ ድንቅን ሠራ።በሀሳብ ስንኳ ልሥራ ብል ይቻለኛል ሲል ነው።
ፍጥረትን የሚያስተዳድረውን ጌታ ተአምር ይሥራ እንጂ አስተዳደር አያውቅም እንዳይሉት "ለአሳዳሪው" ስጡት አላቸው።ክቡር ጌታ ክብረ ሥጋን ክብረ ነፍስን የሚያድል ሁሉን የሚያከብር ነውና፤ለአገልጋዮቹ "ለሕዝቡ አድሉ" ማለት ሲቻለው መምህረ ትሕትና ኢየሱስ ክርስቶስ አሳዳሪውን ሳይንቅ "ለአሳዳሪው ስጡት" አለ።ሰጡትም።
"አሳዳሪውም የወይን ጠጅ የሆነውን ውኃ በቀመሰ ጊዜ ከወዴት እንደመጣ አላወቀም፤ውኃውን የቀዱት አገልጋዮች ግን ያውቁ ነበር" : ሙሽሮቹን ለማገልገል የተሰየሙ አገልጋዮች ሰማያዊውን ሙሽራ ከፍጽምት እናቱ ጋር አገለገሉ።በዚህም የጌታ ምሥጢረኛ ሆኑ።አሳዳሪው የማያውቀውን አውቀዋልና።ሁሌም እንዲህ እግዚአብሔርን ከእናቱ ጋር በትሕትና የሚያገለግሉት ምሥጢርን ማወቅ ይሰጣቸዋል።
"አሳዳሪውም ሙሽራውን ጠርቶ ሰው ሁሉ አስቀድሞ መልካሙን የወይን ጠጅ ያቀርባል፤ከሰከሩም በኋላ መናኛውን፤አንተስ መልካሙን የወይን ጠጅ እስካሁን አቆይተሃል አለው።" የሰማያዊው ሙሽራ የክርስቶስ የወይን ጠጅ የሙሽራውን የወይን ጠጅ መናኛ ያሰኘ ነው።የጸሎት ጣዕም የስንፍናን ጣዕም፤የጾም ጣዕም የመብልን ጣዕም፤የምጽዋት ጣዕም የስስትን ጣዕም፤የትሕትና ጣዕም የትዕቢትን ጣዕም፤የቅዱስ ቁርባን ጣዕም የኃጢአትን ሁሉ ጣዕም መናኛ የሚያሰኝ ነው።የበለጠ ጣዕም እንዳለ ቢገባቸው "ሰማዕታት የዚህችን ዓለም ጣዕም በእውነት ናቁ፤ደማቸውንም ስለ እግዚአብሔር አፈሰሱ ስለ መንግሥተ ሰማያትም መራራ ሞትን ታገሱ።"
ይህ ቃል ለብዙዎቻችን አዲስ አይደለም።በቅዱስ ወንጌል ንባብ፣በሠርግ ዝማሬዎችና በመንፈሳዊ ስብከቶች ውስጥ ደጋግመን ሰምተነዋል።ምንም እንኳን "ቃና ዘገሊላ" የሚለው ቃል ለጆሮአችን አዲስ ባይሆንም አዲስ ምሥጢር የተፈጸመበት ቦታ ነው።
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በእደ ዮሐንስ በዮርዳኖስ ወንዝ ተጠምቆ፤በገዳመ ቆሮንጦስ ሦስቱን አርእስተ ኃጣውእ በሦስቱ አርእስተ ምግባራት ድል ነሥቶ፤ከገዳም በወጣ :
"በሦስተኛው ቀን በቃና ዘገሊላ ሠርግ ሆነ።የጌታችን የኢየሱስ እናትም በዚያ ነበረች።" ብሎ ፍቁረ እግዚእ ቅዱስ ዮሐንስ ጻፈልን።ይህቺን "ቃና" የተባለች ስፍራ "ዘገሊላ" ወይም በገሊላ አውራጃ የምትገኝ በማለት ከሌሎች ቃናዎች ለይቶልናል።
ይህቺ መንደር(ቃና ዘገሊላ)ድሆችና አሕዛብ የሚበዙባት መንደር ናት።ጌታችን ጥንቱንም ሰው የሆነው ድሆችን ባለጠጎች አሕዛብንም ሕዝብ ሊያደርግ ነውና።
"የጌታችን የኢየሱስም እናት በዚያ ነበረች" ሲል ወንጌላዊው ትረካውን ይቀጥላል።"ሙሽራዋ ንጹሕ የሆነ ንጽሕት የሠርግ ቤት" በሠርግ ቤት ተገኘች።ከሠርጉ በኋላ የተጠቀሰችው የመጀመሪያዋ አካል እመቤታችን ናት።እንግዲህ ቅዱስ ዮሐንስ ነባቤ መለኮት ነውና እርሷን ያስቀደመበት ምክንያት አለው።
ከእርሷ ለሚገኘው ፀሐይ ሰማይ፤ከእርሷ ለሚወለደው ፍሬ አበባ፤ከእርሷ ለሚፈስስልን ወንዝ ምንጭ ናትና መሠረቲቱን አስቀድሞ ሕይወትን ሊያስከትል ነው።እሷ መሠረተ ሕይወት ናትና።የምትሠራውም ግሩም ሥራ አለና እሷን አስቀደመ።የሠርግ ቤቷ ስንዱ ከሆነች ዘንድ ሙሽራውንና ሙሽሪትን፣መብልና መጠጥን፣ከበሮንና መዝሙርን፤የሙሽራውንና የሙሽሪትን ዘመዶች አንድ መሆን እንጠብቃለን።
"ጌታችን ኢየሱስም ደግሞ ደቀመዛሙርቱም ወደ ሠርጉ ታደሙ።" እናት ካለች ልጅ መምህርም ካለ ደቀመዛሙርት አሉና፤ሠርገኞቹ እናትን ከልጇ መምህሩንም ከተማሪዎቹ ጋር ጠሯቸው።ጉባኤ ሐዋርያት ቅድስት ቤተክርስቲያንም በሠርጉ ተገኘች።
"የወይን ጠጅም ባለቀ ጊዜ የጌታችን የኢየሱስ እናት የወይን ጠጅኮ የላቸውም አለችው።" ምልዕተ ጸጋ ናትና ማንም ሳይነግራት ዐውቃ፤ርኅርኂተ ኅሊና ናትና ለሙሽሮቹና ለቤተ ዘመዶቻቸው ራርታ፤ትምክህተ ዘመድነ ድንግል ማርያም ልጇን ለመነች።መስጠት ስትችል ልጇ እንዲሰጣቸው አሳሰበች።የራሷ ክብር ከሚገለጥ የልጇ ክብር ቢገለጥ ትወዳለችና።
"መስጠትማ አትችልም" የሚል ማንም ቢኖር ግን ለስም አጠራሯ ክብር ስግደት ይግባትና እንኳን የወይን ጠጅ አማናዊውን (እውነተኛውን) ወይን በሥጋ ወልዳ ሰጥታን የለም ወይ እንለዋለን።ልጇ በማይታበል ቃሉ "እውነተኛ የወይን ግንድ እኔ ነኝ" ብሎ ነግሮናልና።"የወይን ጠጅ እኮ የላቸውም" ባለችው አንዲት የልመና ቃል ብቻ ይህ ዓለም እስከሚያልፍ ድረስ እንደ ልጇ ፈቃድ ለሚጋቡ ሙሽሮች ሁሉ የፍቅር ወይንን ስታሰጥ ትኖራለች።
"ጌታችን ኢየሱስም አንቺ ሴት ከአንቺ ጋር ምን አለኝ?ጊዜዬ ገና አልደረሰም አላት።" የጠይቅሽኝን እንዳላደርግልሽ ከአንቺ ምን ጸብ አለኝ? ማለቱ ነው።ሴት ማለት ምትክ ማለት ነው፤እርሷም የቀዳሚት ሔዋን ምትክ ናትና ሴት አላት።ሴት ማለት "ሥጋሽ ከሥጋዬ አጥንትሽ ከአጥንቴ ነው" ማለት ነውና ይህን ሥጋ የነሣሁት ከአንቺ ነው ለማለት ሴት አላት።
"በአንተና በሴቲቱ በዘርህና በዘሯ መካከል ጠላትነትን አደርጋለሁ።እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል አንተም ሰኮናውን ትነክሳለህ።"(ዘፍ 3:15) የሚለው ትንቢተ እግዚአብሔር የተፈጸመባት፤ ዘሯ(ልጇ) ኢየሱስ ክርስቶስም የዘንዶውን ራስ የቀጠቀጠ(መዝ 73:14)
የሴቶች ሁሉ ራስ ናትና "አንቺ ሴት" አላት።
"ጊዜዬ ገና አልደረሰም" ወይኑ ፈጽሞ አላለቀምና፤ተአምሩን(ክብሩን) የሚገልጥበት ሰዓት አልደረሰምና፤እግዚአብሔር ሥራ የሚሠራበት ጊዜ አለውና፤እውነተኛ ወይን የሆነ ወርቀ ደሙን የሚያፈስስበት ጊዜ አልደረሰምና እንዲህ አለ።ዓለም ሳይፈጠር የወይን ጠጁን ማለቅ የሚያወቅ አምላክ የርኅርኂት እናቱን ምልጃ ጠበቀ።
"እናቱም ለአገልጋዮቹ የሚላችሁን ሁሉ አድርጉ አለቻቸው"።"መርዓቱ ለአብ"(የአብ ሙሽሪቱ) ናትና አብ በብሩህ ደመና በደብረ ታቦር "በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው እርሱን ስሙት" ብሎ የሚነግረንን ቃል እመቤታችን በቤተ ዶኪማስ ነገረችን።ሀሳቧ እንደ አምላክ ሀሳብ የሆነ፤መንፈሷም በልጇ በአምላኳ በመድኃኒቷ በኢየሱስ ክርስቶስ የምትደሰት(ሉቃ 1:47) እመቤታችን ማርያም "በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚላችሁን ሁሉ አድርጉ" አለቻቸው።
እያንዳንዳቸው ከሁለት እስከ ሦስት እንሥራ የሚይዙ ስድስት የድንጋይ ጋኖችን ባቀረቡለት ጊዜ :
"ጌታችን ኢየሱስም ጋኖቹን ውኃ ሙሉአቸው አላቸው።እስከ አፋቸውም ሙሉአቸው አላቸው እስከ አፋቸውም ሞሏቸው።" አገልጋይነት እንዲህ ነው ሊቀ አእላፍ ጋሽ ተሰማ አየለ እንደሚሉት "ለምን?እንዴት?"
ሳይሉ፤ሳይማረሩ እግዚአብሔርን በፍጹም ትሕትና ማገልገል።በእንግድነት በሠርግ ቤት የተገኘ "እውነተኛ የወይን ግንድ" መድኃኔዓለም የወይን ጠጅ ለመስጠት ከአገልጋዮቹ ጋር ያገለግል ጀመር።
ለእግዚአብሔር ሰውን በሥራው ማሳተፉ ልማዱ ነው።ፍጥረቱን ሁሉ የሚጠብቅ ጌታ ለሰው ገነትን ፈጥሮ "ጠብቃት አበጃጃት" አለው፤ሰውን ፈጥሮ "ብዙ ተባዙ ምድርንም ሙሉአት" ብሎ የሰውን ዘር ለማብዛት ለሰው የድርሻውን ሰጠው፤ሁሉን በባሕርይው የሚገዛ አምላክ ሰው ፍጥረቱን በጸጋ እንዲገዛና እንዲነዳ ሰጥቶታል።በዚህ ሠርግ ቤትም አገልጋዮቹን የሥራው ተሳተፊ አደረጋቸው።ቸር መሐሪ ሰውን ወዳጅ ነውና።
"አሁን ቀድታችሁ ለአሳዳሪው ስጡት አላቸው። ሰጡትም" ፡ አንዲት ቃል ሳይወጣ በሀሳቡ ብቻ ውኃውን ወደ ወይን ጠጅ ለውጦ ሰጣቸው።አስቀድሞ በሀሳቡ ብቻ ሰባት ፍጥረታትን የፈጠረ ጌታ አሁንም በሀሳቡ ብቻ ድንቅን ሠራ።በሀሳብ ስንኳ ልሥራ ብል ይቻለኛል ሲል ነው።
ፍጥረትን የሚያስተዳድረውን ጌታ ተአምር ይሥራ እንጂ አስተዳደር አያውቅም እንዳይሉት "ለአሳዳሪው" ስጡት አላቸው።ክቡር ጌታ ክብረ ሥጋን ክብረ ነፍስን የሚያድል ሁሉን የሚያከብር ነውና፤ለአገልጋዮቹ "ለሕዝቡ አድሉ" ማለት ሲቻለው መምህረ ትሕትና ኢየሱስ ክርስቶስ አሳዳሪውን ሳይንቅ "ለአሳዳሪው ስጡት" አለ።ሰጡትም።
"አሳዳሪውም የወይን ጠጅ የሆነውን ውኃ በቀመሰ ጊዜ ከወዴት እንደመጣ አላወቀም፤ውኃውን የቀዱት አገልጋዮች ግን ያውቁ ነበር" : ሙሽሮቹን ለማገልገል የተሰየሙ አገልጋዮች ሰማያዊውን ሙሽራ ከፍጽምት እናቱ ጋር አገለገሉ።በዚህም የጌታ ምሥጢረኛ ሆኑ።አሳዳሪው የማያውቀውን አውቀዋልና።ሁሌም እንዲህ እግዚአብሔርን ከእናቱ ጋር በትሕትና የሚያገለግሉት ምሥጢርን ማወቅ ይሰጣቸዋል።
"አሳዳሪውም ሙሽራውን ጠርቶ ሰው ሁሉ አስቀድሞ መልካሙን የወይን ጠጅ ያቀርባል፤ከሰከሩም በኋላ መናኛውን፤አንተስ መልካሙን የወይን ጠጅ እስካሁን አቆይተሃል አለው።" የሰማያዊው ሙሽራ የክርስቶስ የወይን ጠጅ የሙሽራውን የወይን ጠጅ መናኛ ያሰኘ ነው።የጸሎት ጣዕም የስንፍናን ጣዕም፤የጾም ጣዕም የመብልን ጣዕም፤የምጽዋት ጣዕም የስስትን ጣዕም፤የትሕትና ጣዕም የትዕቢትን ጣዕም፤የቅዱስ ቁርባን ጣዕም የኃጢአትን ሁሉ ጣዕም መናኛ የሚያሰኝ ነው።የበለጠ ጣዕም እንዳለ ቢገባቸው "ሰማዕታት የዚህችን ዓለም ጣዕም በእውነት ናቁ፤ደማቸውንም ስለ እግዚአብሔር አፈሰሱ ስለ መንግሥተ ሰማያትም መራራ ሞትን ታገሱ።"
Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መዝሙር
የዋኅ መልአክ
የእግዚአብሔር መልአክ ቅዱስ ሚካኤል
ታዳጊያችን ነህ ምክሩ ለልዑል
የአምላክ ኀይሉ መገለጫው ነህ
የእልፍ አእላፍ መላእክት መስፍናቸው ነህ
አዝ.........
ለሠራዊተ ሰማይ መላእክት አለቃቸው
ለፍጥረቱ ለባሕር ለየብሱ አጽንኦታቸው
የዋኅ ርኅሩህኅ መልአክ ኀዳጌ በቀል
በልመናው በጸሎቱ ያስምረናል ቅዱስ ሚካኤል
አዝ...........
የእግዚአብሔር የምክሩ አበጋዝ ቅዱስ ሚካኤል
ለሰው ልጆች የምታዝን ምታማልድ ከልዑል
እነሆ ሕይወታችንን ባርክልን አደራህን
በኑሯችን ሁሉ ጠብቀን ባለን ዘመን
አዝ............
ሳለን በዓለም ዲያብሎስ እንዳይጥለን ጥንተ ጠላት
ድል አድራጊው ጠብቀን ሚካኤል ሆይ ሊቀ መላእክት
መካሬ ጽድቅ እውቀትን ሙላን ግለጥልን
በእምነት በተስፋ በፍቅር መኖርን
🛑 በዘማሪ ዳዊት ክብሩ /ዘምክሐ/ 🛑
ሙሉ ዝማሬውን በዚህ ተጭነው ይመልከቱት ይዘምሩ 👇👇👇
https://youtube.com/watch?v=mXiS3w0dARg&feature=share7
የዋኅ መልአክ
የእግዚአብሔር መልአክ ቅዱስ ሚካኤል
ታዳጊያችን ነህ ምክሩ ለልዑል
የአምላክ ኀይሉ መገለጫው ነህ
የእልፍ አእላፍ መላእክት መስፍናቸው ነህ
አዝ.........
ለሠራዊተ ሰማይ መላእክት አለቃቸው
ለፍጥረቱ ለባሕር ለየብሱ አጽንኦታቸው
የዋኅ ርኅሩህኅ መልአክ ኀዳጌ በቀል
በልመናው በጸሎቱ ያስምረናል ቅዱስ ሚካኤል
አዝ...........
የእግዚአብሔር የምክሩ አበጋዝ ቅዱስ ሚካኤል
ለሰው ልጆች የምታዝን ምታማልድ ከልዑል
እነሆ ሕይወታችንን ባርክልን አደራህን
በኑሯችን ሁሉ ጠብቀን ባለን ዘመን
አዝ............
ሳለን በዓለም ዲያብሎስ እንዳይጥለን ጥንተ ጠላት
ድል አድራጊው ጠብቀን ሚካኤል ሆይ ሊቀ መላእክት
መካሬ ጽድቅ እውቀትን ሙላን ግለጥልን
በእምነት በተስፋ በፍቅር መኖርን
🛑 በዘማሪ ዳዊት ክብሩ /ዘምክሐ/ 🛑
ሙሉ ዝማሬውን በዚህ ተጭነው ይመልከቱት ይዘምሩ 👇👇👇
https://youtube.com/watch?v=mXiS3w0dARg&feature=share7
❤ #በዓለ_ወልድ❤
"የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው።የሚኰንንስ ማንነው?የሞተው ይልቁንም በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፤ደግሞም ስለኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።" (ሮሜ 8:34)
ይህ የብርሃነ ዓለም የቅዱስ ጳውሎስ ቃል የቅድስት ቤተክርስትያናችን የሃይማኖት ጸሎት ነው።
በቅድስት ቤተክርስቲያን የምናምነውን እንጸልያለን፤ የምንጸልየውን እናምናለን።በሌላ አነጋገር ሃይማኖታችንን እንጸልየዋለን ፤ ጸሎታችንም ሃይማኖታችን ነው።ሃይማኖት በእግዚአብሔር ማመን፤በእርሱ መታመን ፤ እርሱንም ብቻ ተስፋ ማድረግ ነው።ሃይማኖታችን ራሱ እግዚአብሔር ነው ማለት ነው።ሃይማኖትን የሰጠንም እግዚአብሔር ነው።"ለቅዱሳን አንድ ጊዜ ፈጽሞ ስለተሰጠ ሃይማኖት" እንዲል (ይሁዳ 1:3)።በመሆኑም ከእግዚአብሔር የተሰጠንን ሃይማኖት ( በእርሱ ማመንን ) ለሰጠን ለእርሱ በጸሎት መልክ እናቀርበዋለን።ይህንንም የምናደርገው እግዚአብሔር ደስ የሚሰኝበትን ነገር ፍለጋ ነው።"ያለ ሃይማኖት እግዚአብሔርን ደስ ማሰኘት አይቻልም"ና (ዕብ 11:6)።
በነቢያትና በሐዋርያት መሠረት ላይ የተመሠረተች የማዕዘኗ ራስ ድንጋይም ኢየሱስ ክርስቶስ የሆነላት (ኤፌ 2:20) ቅድስት ቤተክርስቲያን የሐዋርያው ሃይማኖት ሃይማኖቷ ነውና ትጸልየዋለች።የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ይህንን እንዴት እንደምትጸልየው ከመመልከታችን በፊት የቃሉን መልእክት በአጭሩ እንመልከት።
"የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው" ልበ አምላክ ክቡር ዳዊት "ምስለ ጻድቅ ትጸድቅ" (ከጻድቅ ጋር ጻድቅ ትሆናለህ) ማለትም ለጻድቅ የጽድቁን ዋጋ ትሰጠዋለህ(መዝ 17:25) በማለት እንደተናገረው ለጻድቃን ጽድቃቸውን መስክሮ ዋጋቸው መንግሥተሰማያትን ሰጥቶ የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው።
"የሚኰንንስ ማንነው?" አልመለስ የሚሉትን በሥጋ የሚቀስፋቸው በነፍስ የሚፈርድባቸው ማን ነው? አንድም በርቱዕ ፍርዱ ሥጋንም ነፍስንም በአንድነት በገሃነም የሚቀጣ ማንነው?(ማቴ 10:28)
"የሞተው" በዕፀ መስቀል ላይ ቅዱስ ሥጋውን ከክብርት ነፍሱ በመልካም ፈቃዱ የለየው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።በሞቱ ጊዜም ፈርዷል።በቀኙ የተሰቀለውን ሲያጸድቀው (የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነውና) በግራው የተሰቀለውን ኰንኖታል።ሞቱም መፋረጃ ነው፤በሞቱ ያመኑ ሲድኑ ያላመኑት ግን ይኰነናሉ።
"ይልቁንም ከሙታን ተለይቶ የተነሣው" በኩረ ትንሣኤአችን ሆኖ በባሕርይ ሥልጣኑ ከሞት የተነሣው አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።በትንሣኤውም ጊዜ ፈርዷል።"እግዚአብሔር ከእንቅልፍ እንደሚነቃ ተነሣ።የወይን ስካር እንደተወው እንደ ኃያልም ሰው፤ጠላቶቹን በኋላቸው መታቸው የዘለዓለምን ኀሣር ሰጣቸው።"(መዝ 77:65-66) ተብሎ እንደተነገረ የትንሣኤው ተቃዋሚ የሆኑትን አይሁድን፣መናፍቃንንና አጋንንትን ሲፈርድባቸው በአንጻሩ ትንሣኤውን በፍጹም ልባቸው ያመኑትን ሐዋርያትን እስከ ምድር ዳር ድረስ የትንሣኤው ምስክሮች አድርጓቸዋል(ሐዋ 1:8 ና 21-22)የጌታ ትንሣኤውም መፋረጃ ነው።በትንሣኤው ያመኑት ሲድኑ ያላመኑት ግን ይፈረድባቸዋልና።
"በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው" በእግዚአብሔርነቱ ሥልጣን የሚኖር አንድም በአምላክነቱ ከአባቱ እኩል የሆነው ንጉሣችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።እንግዲህ እግዚአብሔር ከሆነ ሥራው ምንድንነው መሥራት መቅጻት፣ማምሸት ማንጋት፣መግደል ማዳን፣ማጽደቅ መኰነን፤ሥነፍጥረትን ሁሉ ማስተዳደር ነው።ይህ ሁሉ የፍርድ ሥራ ይባላል።ሞቱም ትንሣኤውም መፋራጃ የሆነው ከእርሱ ፈራጅነት (እግዚአብሔርነት ) የተነሣ ነው።
"ስለኛ የሚማልደው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው" አንድ ጊዜ ፈጽሞ ባቀረባት የዘለዓለማዊ ክህነት አገልግሎት (ለዘለዓለም የሚሆን መሥዋዕት አቅራቢነት) ያዳነን ሊቀ ካህናት ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።"የሚማልደው" የሚለው ቃል በትንቢት አንቀጽ (future tense) ቢጻፍም የሚገልጸው ግን የተፈጸመን ድርጊት ነው።እንዲህ ያሉ አገላለጾች በቅዱሳት መፃሕፍት ይገኛሉ።ለምሳሌ"ሕፃን ተወልዶልናልና" ተብሎ የተነገረው ወደፊት ስለሚወለደው አምላካችን ነው።"እንደ መልከ ጼዴቅ ሥርዓት አንተ ለዘለዓለም ካህን ነህ"(መዝ 109:4) ተብሎ የተነገረለት አምላካችን የሳሌም ንጉሥ መልከ ጼዴቅ ይፈርድ እንደነበር ለዘለዓለሙ የሚፈርድ ነው።ይህች የክህነት አገልግሎቱም መፋረጃ ናት።በዚህ የዘለዓለም ክህነት አገልግሎቱ የሠዋውን ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም የተቀበለ ሲድን ያልተቀበለ ግን ይፈረድበታልና። ይህ ሁሉ በጥቅሉ የሚያጸድቅም የሚኰንንም እግዚአብሔር ወልድ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ማለት ነው።ሞቱም፣ትንሣኤውም፣ዳግም ምጽአቱም በቅድስት ቤተክርስቲያን በዓላተ ወልድ (የወልድ በዓላት) ናቸው።
የካቲት 29/2016 ዓ.ም
#ኢዮብ ክንፈ
"የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው።የሚኰንንስ ማንነው?የሞተው ይልቁንም በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፤ደግሞም ስለኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።" (ሮሜ 8:34)
ይህ የብርሃነ ዓለም የቅዱስ ጳውሎስ ቃል የቅድስት ቤተክርስትያናችን የሃይማኖት ጸሎት ነው።
በቅድስት ቤተክርስቲያን የምናምነውን እንጸልያለን፤ የምንጸልየውን እናምናለን።በሌላ አነጋገር ሃይማኖታችንን እንጸልየዋለን ፤ ጸሎታችንም ሃይማኖታችን ነው።ሃይማኖት በእግዚአብሔር ማመን፤በእርሱ መታመን ፤ እርሱንም ብቻ ተስፋ ማድረግ ነው።ሃይማኖታችን ራሱ እግዚአብሔር ነው ማለት ነው።ሃይማኖትን የሰጠንም እግዚአብሔር ነው።"ለቅዱሳን አንድ ጊዜ ፈጽሞ ስለተሰጠ ሃይማኖት" እንዲል (ይሁዳ 1:3)።በመሆኑም ከእግዚአብሔር የተሰጠንን ሃይማኖት ( በእርሱ ማመንን ) ለሰጠን ለእርሱ በጸሎት መልክ እናቀርበዋለን።ይህንንም የምናደርገው እግዚአብሔር ደስ የሚሰኝበትን ነገር ፍለጋ ነው።"ያለ ሃይማኖት እግዚአብሔርን ደስ ማሰኘት አይቻልም"ና (ዕብ 11:6)።
በነቢያትና በሐዋርያት መሠረት ላይ የተመሠረተች የማዕዘኗ ራስ ድንጋይም ኢየሱስ ክርስቶስ የሆነላት (ኤፌ 2:20) ቅድስት ቤተክርስቲያን የሐዋርያው ሃይማኖት ሃይማኖቷ ነውና ትጸልየዋለች።የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ይህንን እንዴት እንደምትጸልየው ከመመልከታችን በፊት የቃሉን መልእክት በአጭሩ እንመልከት።
"የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው" ልበ አምላክ ክቡር ዳዊት "ምስለ ጻድቅ ትጸድቅ" (ከጻድቅ ጋር ጻድቅ ትሆናለህ) ማለትም ለጻድቅ የጽድቁን ዋጋ ትሰጠዋለህ(መዝ 17:25) በማለት እንደተናገረው ለጻድቃን ጽድቃቸውን መስክሮ ዋጋቸው መንግሥተሰማያትን ሰጥቶ የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው።
"የሚኰንንስ ማንነው?" አልመለስ የሚሉትን በሥጋ የሚቀስፋቸው በነፍስ የሚፈርድባቸው ማን ነው? አንድም በርቱዕ ፍርዱ ሥጋንም ነፍስንም በአንድነት በገሃነም የሚቀጣ ማንነው?(ማቴ 10:28)
"የሞተው" በዕፀ መስቀል ላይ ቅዱስ ሥጋውን ከክብርት ነፍሱ በመልካም ፈቃዱ የለየው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።በሞቱ ጊዜም ፈርዷል።በቀኙ የተሰቀለውን ሲያጸድቀው (የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነውና) በግራው የተሰቀለውን ኰንኖታል።ሞቱም መፋረጃ ነው፤በሞቱ ያመኑ ሲድኑ ያላመኑት ግን ይኰነናሉ።
"ይልቁንም ከሙታን ተለይቶ የተነሣው" በኩረ ትንሣኤአችን ሆኖ በባሕርይ ሥልጣኑ ከሞት የተነሣው አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።በትንሣኤውም ጊዜ ፈርዷል።"እግዚአብሔር ከእንቅልፍ እንደሚነቃ ተነሣ።የወይን ስካር እንደተወው እንደ ኃያልም ሰው፤ጠላቶቹን በኋላቸው መታቸው የዘለዓለምን ኀሣር ሰጣቸው።"(መዝ 77:65-66) ተብሎ እንደተነገረ የትንሣኤው ተቃዋሚ የሆኑትን አይሁድን፣መናፍቃንንና አጋንንትን ሲፈርድባቸው በአንጻሩ ትንሣኤውን በፍጹም ልባቸው ያመኑትን ሐዋርያትን እስከ ምድር ዳር ድረስ የትንሣኤው ምስክሮች አድርጓቸዋል(ሐዋ 1:8 ና 21-22)የጌታ ትንሣኤውም መፋረጃ ነው።በትንሣኤው ያመኑት ሲድኑ ያላመኑት ግን ይፈረድባቸዋልና።
"በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው" በእግዚአብሔርነቱ ሥልጣን የሚኖር አንድም በአምላክነቱ ከአባቱ እኩል የሆነው ንጉሣችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።እንግዲህ እግዚአብሔር ከሆነ ሥራው ምንድንነው መሥራት መቅጻት፣ማምሸት ማንጋት፣መግደል ማዳን፣ማጽደቅ መኰነን፤ሥነፍጥረትን ሁሉ ማስተዳደር ነው።ይህ ሁሉ የፍርድ ሥራ ይባላል።ሞቱም ትንሣኤውም መፋራጃ የሆነው ከእርሱ ፈራጅነት (እግዚአብሔርነት ) የተነሣ ነው።
"ስለኛ የሚማልደው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው" አንድ ጊዜ ፈጽሞ ባቀረባት የዘለዓለማዊ ክህነት አገልግሎት (ለዘለዓለም የሚሆን መሥዋዕት አቅራቢነት) ያዳነን ሊቀ ካህናት ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።"የሚማልደው" የሚለው ቃል በትንቢት አንቀጽ (future tense) ቢጻፍም የሚገልጸው ግን የተፈጸመን ድርጊት ነው።እንዲህ ያሉ አገላለጾች በቅዱሳት መፃሕፍት ይገኛሉ።ለምሳሌ"ሕፃን ተወልዶልናልና" ተብሎ የተነገረው ወደፊት ስለሚወለደው አምላካችን ነው።"እንደ መልከ ጼዴቅ ሥርዓት አንተ ለዘለዓለም ካህን ነህ"(መዝ 109:4) ተብሎ የተነገረለት አምላካችን የሳሌም ንጉሥ መልከ ጼዴቅ ይፈርድ እንደነበር ለዘለዓለሙ የሚፈርድ ነው።ይህች የክህነት አገልግሎቱም መፋረጃ ናት።በዚህ የዘለዓለም ክህነት አገልግሎቱ የሠዋውን ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም የተቀበለ ሲድን ያልተቀበለ ግን ይፈረድበታልና። ይህ ሁሉ በጥቅሉ የሚያጸድቅም የሚኰንንም እግዚአብሔር ወልድ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ማለት ነው።ሞቱም፣ትንሣኤውም፣ዳግም ምጽአቱም በቅድስት ቤተክርስቲያን በዓላተ ወልድ (የወልድ በዓላት) ናቸው።
የካቲት 29/2016 ዓ.ም
#ኢዮብ ክንፈ
Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel (Dawit Kibru)
YouTube
🔴 አዲስ ዝማሬ "የዋኅ መልአክ" ዘማሪ ዳዊት ክብሩ || | Yewah Melak l Z Dawit Kibru
የዋኅ መልአክ
የእግዚአብሔር መልአክ ቅዱስ ሚካኤል
ታዳጊያችን ነህ ምክሩ ለልዑል
የአምላክ ኀይሉ መገለጫው ነህ
የእልፍ አእላፍ መላእክት መስፍናቸው ነህ
ለሠራዊተ ሰማይ መላእክት አለቃቸው
ለፍጥረቱ ለባሕር ለየብሱ አጽንዖታቸው
የዋኅ ርኅሩኅ መልአክ ኀዳጌ በቀል
በልመናው በጸሎቱ ያስምረናል ቅዱስ ሚካኤል ።
የእግዚአብሔር የምክሩ አበጋዝ ቅዱስ ሚካኤል
ለሰው ልጆች የምታዝን ምታማልድ ከልዑል
እነሆ ሕይወታችንን…
የእግዚአብሔር መልአክ ቅዱስ ሚካኤል
ታዳጊያችን ነህ ምክሩ ለልዑል
የአምላክ ኀይሉ መገለጫው ነህ
የእልፍ አእላፍ መላእክት መስፍናቸው ነህ
ለሠራዊተ ሰማይ መላእክት አለቃቸው
ለፍጥረቱ ለባሕር ለየብሱ አጽንዖታቸው
የዋኅ ርኅሩኅ መልአክ ኀዳጌ በቀል
በልመናው በጸሎቱ ያስምረናል ቅዱስ ሚካኤል ።
የእግዚአብሔር የምክሩ አበጋዝ ቅዱስ ሚካኤል
ለሰው ልጆች የምታዝን ምታማልድ ከልዑል
እነሆ ሕይወታችንን…
Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel (Dawit Kibru)
+++ እርሷ መድኃኒታችሁ ናትና!!" +++
ሰማይና ምድርን ለፈጠረ ለኢየሱስ ክርስቶስ እናት ዓመታዊ በዓል (ብዙኃን ማርያም) እንኳን አደረሰን!!
(በትዕግሥት ሆነው ያንብቡት፣ ለሌላውም በማጋራት ሃይማኖታዊ ግዴታዎን ይወጡ)
ላለመማርና ላለማወቅ አእምሯቸውን አሳልፈው የሰጡ ኦርቶዶክሳዊነትንና ኦርቶዶክሳውያንን አምርረው የጠሉ ሰዎች "ድንግል ማርያም ምክንያተ ድኂን እንጂ መድኃኒት አትባልም" ሲሉ ለይቶላቸው የወጡቱ ደግሞ ጥቅሶችን ከዓውድና ከተነገሩበት ዓላማ ውጭ በመጥቀስ "ማርያምን መድኃኒት ቤዛ አድኝን" አትበሏት ብለው በአፍም በመጽሐፍም ይናገራሉ:: ኦርቶዶክሳውያን ድንግል ማርያምን "መድኃኒት፣ ቤዛ" ብለን ስንጠራት በውስጥም በአፋ ያሉ ብዙዎች ባልተረዱት ባላወቁት ባልመረመሩት ነገር እርሷን ከልጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ያተካከልናት በእርሱ የማዳን ዙፋን ያስቀመጥናት አድርገው ያስባሉ ይናገራሉም:: ከዚያም አልፈው በክርስቶስ የማዳን ሥራ ላይ የተንሸዋረረ እውቀትና እምነት እንዳለን አድርገው በሌሎች ዘንድ ያጠለሹናል:: ኦርቶዶክሳውያን ያዳነን ማን እንደሆነ ከምን እንዳዳነን ለምን እንዳዳነንና በማዳኑም ሥራ ውስጥ ማዳኑ የተፈጸመለት የሰው ልጅ ሱታፌና ድርሻ ምን መሆን እንደሚገባው ቤተክርስቲያን ታስተምረናለች:: ድንግል ማርያምና ቅዱሳኑን በመንቀፍና በመጥላት ስለ እነርሱም ላለመናገር ዳተኛ በመሆን ለክርስቶስ ያለኝን "ፍቅር" እገልጻለሁ ብሎ መድከም ምንኛ አለመታደል ነው? ዋናዎቹ ተቃዋሚዎች የ"ፓስተሮቻቸውን የ"መጋቤዎቻቸውን" የ"ነቢያቶቻቸውን" የ"ያድናሉ" መልእክት በፖስተር በብሮሸርና በትላልቅ "ባነሮች" እየለጠፋ ወደ የመስብሰቢያ አዳራሾቻቸው ሰዎችን ይጋብዛሉ : በየጉባኤዎቻቸውም የሚያምኑበትን የራሳቸውን ትምህርት ከማስተማር ይልቅ ኦርቶዶክሳዊነትን እያጨለሙና እያጠለሹ የሌለ ስም እየሰጡ ይሰብካሉ:: ኢየሱስ ክርስቶስ ከምንና ለምን አዳነን? እርሱ ካዳነን ከእኛ ምን ይጠበቃል? የሚሉትን ሀሳቦች ማየቱ እጅግ ሰፊ በመሆኑ ለጊዜው አቆይተነው ወደ ነጥባችን እንመለስ :-
+++ ድንግል ማርያም መድኃኒት አትባልምን ? +++
መልሱ ግልጽ ነው::መድኃኒት ትባላለች:: እርሷ መድኃኒት ማለታችን ግን ከክርስቶስ ጋር አስተካከልናት ማለት አይደለም ሊሆንም አይችልም::በመጽሐፍ ቅዱስ ክርስቶስ ብርሃን ተብሏል ቅዱሳንም ብርሃን ተብለዋል:: (ማቴ 5:14 ዮሐ 5:38፣ 8:12) እናስተውል እርሱን ብርሃን ስንለውና እነርሱን ብርሃናት ስንላቸው አንድ አይደለም:: እርሱን ብርሃን ስንለው ቃሉ እንደ አምላክነቱ ይረቃል ይመጥቃል ይረቃልም:: እነርሱን ብርሃናት ስንላቸውም እንደ ማዕረጋቸው እንደ ቅድስና ደረጃቸው ነው። (ማቴ 13: 8 1ቆሮ 15:41) ያ ባይሆን ቅዱስ መጽሐፍ ክርስቶስንም ብርሃን አገልጋዮቹንም ብርሃን በማለቱ እርሱንና ቅዱሳኑን አፎካከረ ያሰኝ ነበር:: ወዳጆቹን ብርሃናት ማለት የእርሱን ብርሃንነት መካድ አይደለም:: እርሱ እንደውም የብርሃናት (የቅዱሳን) አባት ተብሏል:: (ያዕ 1:17) ይህን እንደ መነሻ ካልን እርሷ መድኃኒት መባል እንደሚገባት መጽሐፍ ቅዱስን መሠረት አድርገን በንጽጽር እንመልከት::
+++ ቤዛ እስራኤል ቤዛዊተ ዓለም +++
በብሉይ ኪዳን እስራኤል ዘሥጋን ከግብጽ ባርነት ነጻ ያወጣ በጸናች እጅ በተዘረጋችም ክንድ ለሕዝቡ ቤዛ የሆነ ጠላቶቻቸውን የጣለ እርሱ እግዚአብሔር ነው::እግዚአብሔር ሕዝቡን ከባርነት ነፃ ሲያወጣ ነፃ ካወጣቸውም በኋላ የነፃነት ጉዞ ሲያደርጉ መላእክት ቀን በደመና ሌሊት በብርሃን እንደሚመራቸው ተነግሯቸው ነበር:: (ዘጸ 14:19 ዘጸ 23:20) በዚህ ነጻ የመውጣት ጉዞ ውስጥ ታላቅ ሚናና ድርሻ የነበረው ሰው መስፍኑ ሊቀ ነቢያት ሙሴ ነበር :: ሕዝቡን ይመራና ያስተዳድር ስለእነርሱም ራሱን አሳልፎ ሰጥቶ ነበር:: (ዘጸ 32:32) በዚህም ምክንያት የእግዚአብሔር የሆኑት እስራኤላውያን "የሙሴ ሕዝብ" ሲባሉ ሙሴም በፈጣሪው "የሕዝቡ ነፃ አውጪ" ተብሏል:: (ዘጸ 32:7-8) እስራኤል እግዚአብሔርን ባሳዘኑት ጊዜ ሙሴ ስለ እነርሱ በእግዚአብሔር ፊት ባይቆም ኖሮ ያጠፋቸው ነበር:: (መዝ 105:23) ከዚህ ሁሉ የተነሳ እግዚአብሔር ሙሴን ምክንያት አድርጎ ሕዝቡን ከባርነት ነጻ ስላወጣቸው ሙሴ "የእስራኤል ነፃ አውጪና ቤዛ" ተብሏል:: (ዘጸ 32:7-8፣ የሐዋ 7:35) ይህንም መጽሐፍ ሲመሠክር " ይህ ሰው (ሙሴ) በግብጽ ምድርና በኤርትራ ባሕር በምድረ በዳም አርባ ዓመት ድንቅና ምልክት እያደረገ አወጣቸው" ብሏል :: (የሐዋ 7:36)
እስቲ ጥያቄ እናንሣ እስራኤልን ነፃ ያወጣ ማነው? ሙሴ እንዴት ነፃ አውጪ ተባለ? የእስራኤል ቤዛ ማነው? ሙሴ እንዴት የእስራኤል ቤዛ ተባለ? እስራኤል የማን ሕዝብ ናቸው? የእግዚአብሔር የሆኑት ሕዝቡ እንዴት የሙሴ ሕዝብ ተባሉ? ሙሴ በሕዝቡ መካከል ድንቅና ምልክት ካደረገ "ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም ድንቅና ምልክቶችን አድርጋለች።" ተብሎ ሲነገር "ይህማ አይሆንም!" ብሎ ሽንጥ ገትሮ መከራከርን ምን አመጣው? (ማር 16:17 ዮሐ 14:15 ::) በሐዲስ ኪዳን ግብጽ የሲኦል እስራኤላውያን የምእመናነ ሐዲስ ጉዟቸው የጉዟችን የገጠሟቸው ፈተናዎች የፈተናዎቻችን ምሳሌዎች እንደሆኑ ተነግሮናል:: (1ቆሮ 10:1-5) በሙሴ ምስፍና እግዚአብሔር ሕዝቡን ከግብጽ ባርነት ነፃ እንዳወጣ ከእርሷ ከድንግል ማርያም በነሳው (በተዋሐደው) ሥጋ እኛን ከሰይጣን አገዛዝ ከሲኦል ባርነት ነፃ አውጥቶናል:: (ዕብ 2:14-16 1ጴጥ 3:19 ዮሐ 1:14-15) በሙሴ ተልእኮ እስራኤል ከግብጽ ወጡ ከድንግል በነሳው ሥጋ ዓለም ከሲኦል ነፃ ወጣ:: በሙሴ ተልእኮ ፈርኦን ተሸነፈ ከድንግል በተዋሐደው ሥጋ በፈጸመው የማዳን ሥራ ዲያብሎስ አፈረ በመስቀሉም ተጠረቀ:: (ቆላ 2:14-16) እስራኤል ከሥጋ ባርነት ከፈርኦን አገዛዝ ነፃ ከወጡበት መንገድ ዓለም ከነፍስ ባርነት ከሰይጣን አገዛዝ የዳነበት መንገድ ይበልጣል :: በእርሱ ምክንያት በተፈጸመው እስራኤልን ነጻ የማውጣት ጉዞ ሙሴ ቤዛ ነጻ አውጪ ከተባለ በድንግል ማርያም በተፈጸመው የማዳን ሥራ ቤዛዊተ ዓለም ብትባል ምን ያንስባታል? እራሷ " ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ ታላቅ ሥራ ( ማዳኑን ) አድርጓልና።" እንዳለች (ሉቃ 1:49-50)
+++ እርሷ መድኃኒታችሁ ናት +++
በተአምረ ማርያም መቅድም ከሠፈሩ እመቤታችንን እንድንወዳት ከሚያስገነዝቡን ኃይለ ቃላት አንዱ "ውደዷት እርሷ መድኃኒታችሁ ናት" ይላል:: እንግዲህ ይህን አንብበው ነው ሰዎቹ ለምን እንዲህ ትላላችሁ ብለው እንደ ጥህሎ ሊውጡን እንደ እንቀት ሊጠጡን የሚነሥሡብን ሳይመረምሩና ሳይገነዘቡም የሚተቹን :: እነዚህ ክፍሎች እርሷን እንዴት መድኃኒት ትሏታላችሁ? ብለውም ጉንጭ አልፋ መከራከርያ ያነሣሉ:: እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ መድኃኒት አዳኝ ነው:: ማዳን የባሕርይው የሆነ እርሱ የወደዳቸውን በፍጹም ልባቸው ያመለኩት ወዳጆቹን ምክንያት አድርጎ በልዩ ልዩ መንገድ ማዳኑን ስለገለጠባቸው መድኃኒት አዳኝ እንዲባሉ ፈቀደ ያድኑም ዘንድ የማዳኑን ጥበብ ገለጠላቸው ኃይሉንም አስታጠቃቸው መንገዳቸውንም አቃና:: እስቲ የሚከተሉትን ለግንዛቤ እንመልከት
👇-ይቀጥላል-👇
ሰማይና ምድርን ለፈጠረ ለኢየሱስ ክርስቶስ እናት ዓመታዊ በዓል (ብዙኃን ማርያም) እንኳን አደረሰን!!
(በትዕግሥት ሆነው ያንብቡት፣ ለሌላውም በማጋራት ሃይማኖታዊ ግዴታዎን ይወጡ)
ላለመማርና ላለማወቅ አእምሯቸውን አሳልፈው የሰጡ ኦርቶዶክሳዊነትንና ኦርቶዶክሳውያንን አምርረው የጠሉ ሰዎች "ድንግል ማርያም ምክንያተ ድኂን እንጂ መድኃኒት አትባልም" ሲሉ ለይቶላቸው የወጡቱ ደግሞ ጥቅሶችን ከዓውድና ከተነገሩበት ዓላማ ውጭ በመጥቀስ "ማርያምን መድኃኒት ቤዛ አድኝን" አትበሏት ብለው በአፍም በመጽሐፍም ይናገራሉ:: ኦርቶዶክሳውያን ድንግል ማርያምን "መድኃኒት፣ ቤዛ" ብለን ስንጠራት በውስጥም በአፋ ያሉ ብዙዎች ባልተረዱት ባላወቁት ባልመረመሩት ነገር እርሷን ከልጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ያተካከልናት በእርሱ የማዳን ዙፋን ያስቀመጥናት አድርገው ያስባሉ ይናገራሉም:: ከዚያም አልፈው በክርስቶስ የማዳን ሥራ ላይ የተንሸዋረረ እውቀትና እምነት እንዳለን አድርገው በሌሎች ዘንድ ያጠለሹናል:: ኦርቶዶክሳውያን ያዳነን ማን እንደሆነ ከምን እንዳዳነን ለምን እንዳዳነንና በማዳኑም ሥራ ውስጥ ማዳኑ የተፈጸመለት የሰው ልጅ ሱታፌና ድርሻ ምን መሆን እንደሚገባው ቤተክርስቲያን ታስተምረናለች:: ድንግል ማርያምና ቅዱሳኑን በመንቀፍና በመጥላት ስለ እነርሱም ላለመናገር ዳተኛ በመሆን ለክርስቶስ ያለኝን "ፍቅር" እገልጻለሁ ብሎ መድከም ምንኛ አለመታደል ነው? ዋናዎቹ ተቃዋሚዎች የ"ፓስተሮቻቸውን የ"መጋቤዎቻቸውን" የ"ነቢያቶቻቸውን" የ"ያድናሉ" መልእክት በፖስተር በብሮሸርና በትላልቅ "ባነሮች" እየለጠፋ ወደ የመስብሰቢያ አዳራሾቻቸው ሰዎችን ይጋብዛሉ : በየጉባኤዎቻቸውም የሚያምኑበትን የራሳቸውን ትምህርት ከማስተማር ይልቅ ኦርቶዶክሳዊነትን እያጨለሙና እያጠለሹ የሌለ ስም እየሰጡ ይሰብካሉ:: ኢየሱስ ክርስቶስ ከምንና ለምን አዳነን? እርሱ ካዳነን ከእኛ ምን ይጠበቃል? የሚሉትን ሀሳቦች ማየቱ እጅግ ሰፊ በመሆኑ ለጊዜው አቆይተነው ወደ ነጥባችን እንመለስ :-
+++ ድንግል ማርያም መድኃኒት አትባልምን ? +++
መልሱ ግልጽ ነው::መድኃኒት ትባላለች:: እርሷ መድኃኒት ማለታችን ግን ከክርስቶስ ጋር አስተካከልናት ማለት አይደለም ሊሆንም አይችልም::በመጽሐፍ ቅዱስ ክርስቶስ ብርሃን ተብሏል ቅዱሳንም ብርሃን ተብለዋል:: (ማቴ 5:14 ዮሐ 5:38፣ 8:12) እናስተውል እርሱን ብርሃን ስንለውና እነርሱን ብርሃናት ስንላቸው አንድ አይደለም:: እርሱን ብርሃን ስንለው ቃሉ እንደ አምላክነቱ ይረቃል ይመጥቃል ይረቃልም:: እነርሱን ብርሃናት ስንላቸውም እንደ ማዕረጋቸው እንደ ቅድስና ደረጃቸው ነው። (ማቴ 13: 8 1ቆሮ 15:41) ያ ባይሆን ቅዱስ መጽሐፍ ክርስቶስንም ብርሃን አገልጋዮቹንም ብርሃን በማለቱ እርሱንና ቅዱሳኑን አፎካከረ ያሰኝ ነበር:: ወዳጆቹን ብርሃናት ማለት የእርሱን ብርሃንነት መካድ አይደለም:: እርሱ እንደውም የብርሃናት (የቅዱሳን) አባት ተብሏል:: (ያዕ 1:17) ይህን እንደ መነሻ ካልን እርሷ መድኃኒት መባል እንደሚገባት መጽሐፍ ቅዱስን መሠረት አድርገን በንጽጽር እንመልከት::
+++ ቤዛ እስራኤል ቤዛዊተ ዓለም +++
በብሉይ ኪዳን እስራኤል ዘሥጋን ከግብጽ ባርነት ነጻ ያወጣ በጸናች እጅ በተዘረጋችም ክንድ ለሕዝቡ ቤዛ የሆነ ጠላቶቻቸውን የጣለ እርሱ እግዚአብሔር ነው::እግዚአብሔር ሕዝቡን ከባርነት ነፃ ሲያወጣ ነፃ ካወጣቸውም በኋላ የነፃነት ጉዞ ሲያደርጉ መላእክት ቀን በደመና ሌሊት በብርሃን እንደሚመራቸው ተነግሯቸው ነበር:: (ዘጸ 14:19 ዘጸ 23:20) በዚህ ነጻ የመውጣት ጉዞ ውስጥ ታላቅ ሚናና ድርሻ የነበረው ሰው መስፍኑ ሊቀ ነቢያት ሙሴ ነበር :: ሕዝቡን ይመራና ያስተዳድር ስለእነርሱም ራሱን አሳልፎ ሰጥቶ ነበር:: (ዘጸ 32:32) በዚህም ምክንያት የእግዚአብሔር የሆኑት እስራኤላውያን "የሙሴ ሕዝብ" ሲባሉ ሙሴም በፈጣሪው "የሕዝቡ ነፃ አውጪ" ተብሏል:: (ዘጸ 32:7-8) እስራኤል እግዚአብሔርን ባሳዘኑት ጊዜ ሙሴ ስለ እነርሱ በእግዚአብሔር ፊት ባይቆም ኖሮ ያጠፋቸው ነበር:: (መዝ 105:23) ከዚህ ሁሉ የተነሳ እግዚአብሔር ሙሴን ምክንያት አድርጎ ሕዝቡን ከባርነት ነጻ ስላወጣቸው ሙሴ "የእስራኤል ነፃ አውጪና ቤዛ" ተብሏል:: (ዘጸ 32:7-8፣ የሐዋ 7:35) ይህንም መጽሐፍ ሲመሠክር " ይህ ሰው (ሙሴ) በግብጽ ምድርና በኤርትራ ባሕር በምድረ በዳም አርባ ዓመት ድንቅና ምልክት እያደረገ አወጣቸው" ብሏል :: (የሐዋ 7:36)
እስቲ ጥያቄ እናንሣ እስራኤልን ነፃ ያወጣ ማነው? ሙሴ እንዴት ነፃ አውጪ ተባለ? የእስራኤል ቤዛ ማነው? ሙሴ እንዴት የእስራኤል ቤዛ ተባለ? እስራኤል የማን ሕዝብ ናቸው? የእግዚአብሔር የሆኑት ሕዝቡ እንዴት የሙሴ ሕዝብ ተባሉ? ሙሴ በሕዝቡ መካከል ድንቅና ምልክት ካደረገ "ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም ድንቅና ምልክቶችን አድርጋለች።" ተብሎ ሲነገር "ይህማ አይሆንም!" ብሎ ሽንጥ ገትሮ መከራከርን ምን አመጣው? (ማር 16:17 ዮሐ 14:15 ::) በሐዲስ ኪዳን ግብጽ የሲኦል እስራኤላውያን የምእመናነ ሐዲስ ጉዟቸው የጉዟችን የገጠሟቸው ፈተናዎች የፈተናዎቻችን ምሳሌዎች እንደሆኑ ተነግሮናል:: (1ቆሮ 10:1-5) በሙሴ ምስፍና እግዚአብሔር ሕዝቡን ከግብጽ ባርነት ነፃ እንዳወጣ ከእርሷ ከድንግል ማርያም በነሳው (በተዋሐደው) ሥጋ እኛን ከሰይጣን አገዛዝ ከሲኦል ባርነት ነፃ አውጥቶናል:: (ዕብ 2:14-16 1ጴጥ 3:19 ዮሐ 1:14-15) በሙሴ ተልእኮ እስራኤል ከግብጽ ወጡ ከድንግል በነሳው ሥጋ ዓለም ከሲኦል ነፃ ወጣ:: በሙሴ ተልእኮ ፈርኦን ተሸነፈ ከድንግል በተዋሐደው ሥጋ በፈጸመው የማዳን ሥራ ዲያብሎስ አፈረ በመስቀሉም ተጠረቀ:: (ቆላ 2:14-16) እስራኤል ከሥጋ ባርነት ከፈርኦን አገዛዝ ነፃ ከወጡበት መንገድ ዓለም ከነፍስ ባርነት ከሰይጣን አገዛዝ የዳነበት መንገድ ይበልጣል :: በእርሱ ምክንያት በተፈጸመው እስራኤልን ነጻ የማውጣት ጉዞ ሙሴ ቤዛ ነጻ አውጪ ከተባለ በድንግል ማርያም በተፈጸመው የማዳን ሥራ ቤዛዊተ ዓለም ብትባል ምን ያንስባታል? እራሷ " ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ ታላቅ ሥራ ( ማዳኑን ) አድርጓልና።" እንዳለች (ሉቃ 1:49-50)
+++ እርሷ መድኃኒታችሁ ናት +++
በተአምረ ማርያም መቅድም ከሠፈሩ እመቤታችንን እንድንወዳት ከሚያስገነዝቡን ኃይለ ቃላት አንዱ "ውደዷት እርሷ መድኃኒታችሁ ናት" ይላል:: እንግዲህ ይህን አንብበው ነው ሰዎቹ ለምን እንዲህ ትላላችሁ ብለው እንደ ጥህሎ ሊውጡን እንደ እንቀት ሊጠጡን የሚነሥሡብን ሳይመረምሩና ሳይገነዘቡም የሚተቹን :: እነዚህ ክፍሎች እርሷን እንዴት መድኃኒት ትሏታላችሁ? ብለውም ጉንጭ አልፋ መከራከርያ ያነሣሉ:: እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ መድኃኒት አዳኝ ነው:: ማዳን የባሕርይው የሆነ እርሱ የወደዳቸውን በፍጹም ልባቸው ያመለኩት ወዳጆቹን ምክንያት አድርጎ በልዩ ልዩ መንገድ ማዳኑን ስለገለጠባቸው መድኃኒት አዳኝ እንዲባሉ ፈቀደ ያድኑም ዘንድ የማዳኑን ጥበብ ገለጠላቸው ኃይሉንም አስታጠቃቸው መንገዳቸውንም አቃና:: እስቲ የሚከተሉትን ለግንዛቤ እንመልከት
👇-ይቀጥላል-👇
Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel (Eyob kinfe)
❤"የእግዚአብሔር መልአክ"❤
#በስሙ ስመ እግዚአብሔርን የተሸከመ መልአክ ማለት ነው።ሚካኤል፣ገብርኤል፣ሩፋኤል ወ.ዘ.ተ የሚሉት ስሞች ውስጥ "ኤል" የሚለው ቃል አምላክ ማለት ነውና።“ስሜም በእርሱ ስለ ሆነ።”ዘጸ 23፥21
እንዲል።
#በልቡ ስብሐተ እግዚአብሔርን የያዘ በአንደበቱም
እግዚአብሔርን የሚያመሰግን መልአክ ነው።“አንዱም ለአንዱ፦ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ ምድር ሁሉ ከክብሩ ተሞልታለች እያለ ይጮኽ ነበር።”(ኢሳ 6፥3) እንዳለ ነቢዩ።
#ፈቃደ እግዚአብሔርን የሚፈጽም ማለት ነው።ማር ያለውን ይምራል ፤ ቅሰፍ ያለውን ይቀስፋልና።
“የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል፥ ያድናቸውማል።”(መዝ33፥7)
“ለእግዚአብሔርም ክብር ስላልሰጠ ያን ጊዜ የጌታ መልአክ መታው በትልም ተበልቶ ሞተ።”ሐዋ12፥23
ተብሎ እንደተጻፈ።
#የእግዚአብሔርን ክብር የሚገልጥ መልአክ ነው።“ሰማያት የእግዚአብሔርን ክብር ይናገራሉ፥ የሰማይም ጠፈር የእጁን ሥራ ያወራል።” (መዝ 18፥1) በሚለው ኃይለ ቃል ውስጥ "ሰማያት" የሚለው ቃል በምሥጢር መላእክት ማለት ነው።ይኸውም “ክብር ለእግዚአብሔር በአርያም ይሁን ሰላምም በምድር ለሰውም በጎ ፈቃድ አሉ።”
(ሉቃ2፥14) ባለው ኃይለ ቃል ውስጥ ካለው "አርያም" ከሚለው ቃል ጋር አንድ ነው።
#የእግዚአብሔርን ሕዝብ መርቶ ወደ ተዘጋጀላቸው ስፍራ የሚያገባ መልአክ ነው።“በመንገድ ይጠብቅህ ዘንድ ወዳዘጋጀሁትም ስፍራ ያገባህ ዘንድ፥ እነሆ፥ እኔ መልአክን በፊትህ እሰድዳለሁ።”
( ዘጸ 23፥20) እንዲል።
#በእግዚአብሔር የሚታመነውን ሰው እግሩ በድንጋይ እንዳይሰናከል በእጆቹ የሚያነሣ መልአክ ነው።"በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝዛቸዋልና፤እግርህም በድንጋይ እንዳትሰናከል በእጆቻቸው ያነሡሃል።
(መዝ 90:11-12)
#ሰዎች ሁሉ መዳንን (መንግሥተ እግዚአብሔርን) እንዲወርሱ ለማገዝ የሚላክ፤የሚያገለግልም መልአክ ነው።“ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?”(ዕብ 1፥14) እንዳለ ሐዋርያው።
#በኃጢአተኞች መዳንም የሚደሰት መልአክ ማለት ነው።“ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በእግዚአብሔር መላእክት ፊት ደስታ ይሆናል።”ሉቃ15፥10
ይኸውም ሰውን እጅግ እጅግ እጅግ የሚወድድ መልአከ ምሕረት፣መልአከ ፍስሐ፣መልአከ ሰላም ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ነው!!!በረከቱ ይደርብን!!!
#ኢዮብ ክንፈ
#ኅዳር ሚካኤል/2017 ዓ.ም
#በስሙ ስመ እግዚአብሔርን የተሸከመ መልአክ ማለት ነው።ሚካኤል፣ገብርኤል፣ሩፋኤል ወ.ዘ.ተ የሚሉት ስሞች ውስጥ "ኤል" የሚለው ቃል አምላክ ማለት ነውና።“ስሜም በእርሱ ስለ ሆነ።”ዘጸ 23፥21
እንዲል።
#በልቡ ስብሐተ እግዚአብሔርን የያዘ በአንደበቱም
እግዚአብሔርን የሚያመሰግን መልአክ ነው።“አንዱም ለአንዱ፦ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ ምድር ሁሉ ከክብሩ ተሞልታለች እያለ ይጮኽ ነበር።”(ኢሳ 6፥3) እንዳለ ነቢዩ።
#ፈቃደ እግዚአብሔርን የሚፈጽም ማለት ነው።ማር ያለውን ይምራል ፤ ቅሰፍ ያለውን ይቀስፋልና።
“የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል፥ ያድናቸውማል።”(መዝ33፥7)
“ለእግዚአብሔርም ክብር ስላልሰጠ ያን ጊዜ የጌታ መልአክ መታው በትልም ተበልቶ ሞተ።”ሐዋ12፥23
ተብሎ እንደተጻፈ።
#የእግዚአብሔርን ክብር የሚገልጥ መልአክ ነው።“ሰማያት የእግዚአብሔርን ክብር ይናገራሉ፥ የሰማይም ጠፈር የእጁን ሥራ ያወራል።” (መዝ 18፥1) በሚለው ኃይለ ቃል ውስጥ "ሰማያት" የሚለው ቃል በምሥጢር መላእክት ማለት ነው።ይኸውም “ክብር ለእግዚአብሔር በአርያም ይሁን ሰላምም በምድር ለሰውም በጎ ፈቃድ አሉ።”
(ሉቃ2፥14) ባለው ኃይለ ቃል ውስጥ ካለው "አርያም" ከሚለው ቃል ጋር አንድ ነው።
#የእግዚአብሔርን ሕዝብ መርቶ ወደ ተዘጋጀላቸው ስፍራ የሚያገባ መልአክ ነው።“በመንገድ ይጠብቅህ ዘንድ ወዳዘጋጀሁትም ስፍራ ያገባህ ዘንድ፥ እነሆ፥ እኔ መልአክን በፊትህ እሰድዳለሁ።”
( ዘጸ 23፥20) እንዲል።
#በእግዚአብሔር የሚታመነውን ሰው እግሩ በድንጋይ እንዳይሰናከል በእጆቹ የሚያነሣ መልአክ ነው።"በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝዛቸዋልና፤እግርህም በድንጋይ እንዳትሰናከል በእጆቻቸው ያነሡሃል።
(መዝ 90:11-12)
#ሰዎች ሁሉ መዳንን (መንግሥተ እግዚአብሔርን) እንዲወርሱ ለማገዝ የሚላክ፤የሚያገለግልም መልአክ ነው።“ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?”(ዕብ 1፥14) እንዳለ ሐዋርያው።
#በኃጢአተኞች መዳንም የሚደሰት መልአክ ማለት ነው።“ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በእግዚአብሔር መላእክት ፊት ደስታ ይሆናል።”ሉቃ15፥10
ይኸውም ሰውን እጅግ እጅግ እጅግ የሚወድድ መልአከ ምሕረት፣መልአከ ፍስሐ፣መልአከ ሰላም ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ነው!!!በረከቱ ይደርብን!!!
#ኢዮብ ክንፈ
#ኅዳር ሚካኤል/2017 ዓ.ም
Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel (Dawit Kibru)
YouTube
🔴 አዲስ ዝማሬ "የዋኅ መልአክ" ዘማሪ ዳዊት ክብሩ || | Yewah Melak l Z Dawit Kibru
የዋኅ መልአክ
የእግዚአብሔር መልአክ ቅዱስ ሚካኤል
ታዳጊያችን ነህ ምክሩ ለልዑል
የአምላክ ኀይሉ መገለጫው ነህ
የእልፍ አእላፍ መላእክት መስፍናቸው ነህ
ለሠራዊተ ሰማይ መላእክት አለቃቸው
ለፍጥረቱ ለባሕር ለየብሱ አጽንዖታቸው
የዋኅ ርኅሩኅ መልአክ ኀዳጌ በቀል
በልመናው በጸሎቱ ያስምረናል ቅዱስ ሚካኤል ።
የእግዚአብሔር የምክሩ አበጋዝ ቅዱስ ሚካኤል
ለሰው ልጆች የምታዝን ምታማልድ ከልዑል
እነሆ ሕይወታችንን…
የእግዚአብሔር መልአክ ቅዱስ ሚካኤል
ታዳጊያችን ነህ ምክሩ ለልዑል
የአምላክ ኀይሉ መገለጫው ነህ
የእልፍ አእላፍ መላእክት መስፍናቸው ነህ
ለሠራዊተ ሰማይ መላእክት አለቃቸው
ለፍጥረቱ ለባሕር ለየብሱ አጽንዖታቸው
የዋኅ ርኅሩኅ መልአክ ኀዳጌ በቀል
በልመናው በጸሎቱ ያስምረናል ቅዱስ ሚካኤል ።
የእግዚአብሔር የምክሩ አበጋዝ ቅዱስ ሚካኤል
ለሰው ልጆች የምታዝን ምታማልድ ከልዑል
እነሆ ሕይወታችንን…