🔥ገብረ አብ💥:
ሰላም ለእርስዎ ይሁን!🙏
ጥያቄ ነበረኝ።
ከማኅፀን የሚመረጡ ቅዱሳን አሉ?
ከማኅፀን የሚመረጡ ኃጥኣንስ?
ቅዱስ ዮሐንስ በማኅፀን ሳለ ለጌታ ለምን ዘለለ?...በምንስ አውቆ?
የሰው ነጻ ፈቃድ እና የእግዚአብሔር ወሳኝነት እንዴት ይታያል?
እጣፈንታ የሚባል ነገርስ አለ?
❤በመጀመሪያ ስለ ጥያቄዎ እናመሰግናለን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን
በጽሁፍ አመቺ ስላሎነ ወደ ፊት ይህን መሰሉ ጥያቄ በድምጽ የምመልው ይሆናል ..... ለዛሬ ግን
1 ) ከማኅፀን የሚመረጡ ቅዱሳን አሉ?
አዎን በደንብ አሉ #ለምሳሌ እንደነ ማን ቢሉ
በብሉይ ኪዳን
#መስፍኑ_ሶምሶም
“እነሆ ...ልጁም ከእናቱ ማኅፀን ጀምሮ ለእግዚአብሔር የተለየ ናዝራዊ ይሆናል ” መሳፍንት13፥5
#ነቢዮ_ኤርምያስ
“በሆድ ሳልሠራህ አውቄሃለሁ፥ ከማኅፀንም ሳትወጣ ቀድሼሃለሁ፥ ለአሕዛብም ነቢይ አድርጌሃለሁ”ት.ኤር 1፥5
*በአዲስ ኪዳን
#መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ
- “በጌታ ፊት ታላቅ ይሆናልና፥ የወይን ጠጅና የሚያሰክር መጠጥ አይጠጣም፤ ገናም በእናቱ ማኅፀን ሳለ መንፈስ ቅዱስ ይሞላበታል፤” ሉቃስ 1፥15
-ጻድቁ ተክለ ሃይማኖት ገ/ ተ/ሃይማኖት ወዘተ
2) ከማኅፀን የሚመረጡ ኃጥኣንስ?
ከጅምሩ መመረጥ የሚለው ቃል ለበጎ የሚቀጸል ነው ለክፉሁ ነገር መመረጥ አይባልም መመረጥ የሚባለው ለመልካም ነገር ነው ይህ ዐይነቱ ስህተት አገሌ የተባለው ተጫዋች የእግር መሰበር አደጋ አስተናገደ እንደሚሉ ጋዜጠኖች አይነት ስህተት ነው አስተናገደ ለደጎ ነገር ይናገሩለታል እንጂ ለክፉሁ አይነገርም ተቀብለው የሚያስተናግዱት መልካሙን ጥሩሁን ነር ነውና ። ክፉሁንማ ማን ተቀብሎ ሊያስተናግደው ይፋልጋል??? ማንም ዛሬ ቅልጥሜን ከጥቅም ውጪ ላርገው ብሎ ወደ ሚዳ የሚገባ ተጫዋች የለም ስለዚህ አደጋ ገጠመው ፣ አደጋ ደረሰበት ተብሎ ይነገራል እንጂ አስተናገደ ተብሎ አይነገርም ማስለናገድ የአስተናጋጁን መልካም ፍቃድ የሚጠይቅ ነገር ነው ። በዚህ አንጻር ተመረጠ ወይም ተመረጡ ሲባል ለመልካም ነገር ብቻ ተቀጽሎ ይነገራል እንጂ ለክፉሁ ነገር ተመረጠ፣ ተመረጡ አይባልም ፍጹም ጸያፍ ነው ! ከማኃጸን የተመረጡ ኃጥኃን አሉ ? ለሚለው ጥያቄ የሉም የሚል አጭር መልስ እንሰጣለን ። ዲያቢሎስ ሰልጥኖበት በነበረበት በብሉይ ጊዜ (5500ዘመን ) ላይ ዲያቢሎስ ሊወለዱ የተጸነሱ ጽንሶችን ገና በእናታቸው ማህፀን ሳሉ ይቆራኛቸዋል ሲወለዱም ይጠናወታቸውና ክፉሁ ሥራ ሲያሰራቸው ቆይቶ በኃላ ሲሞቱ ነፍሳቸውን በሲኦል ሥጋቸውንም በመቃብር ይቀራመታቸው ነበር ሌላው ቀርቶ ከማህጸን ጀምሮ የተመረጡ የእግዚአብሔር ሰዎች እንኳ ሲሞቱ ይገቡ የነበሩት ሲኦል ውስጥ ነበር ይህ የሆነበትም ምክንያት በአዳም በደል ምክንያት 5500ዘመን ሙሉ ገነት ተዘግታለ ሲኦል ተከፍታ ሰው ከአምላክ ነፍሥ ከሥጋ ሰማይ ከምድር ተጣልተው የነበረ በመሆኑ ነው። “...ሁላችን እንደ ርኩስ ሰው ሆነናል፥ ጽድቃችንም ሁሉ እንደ መርገም ጨርቅ ነው፤ ሁላችንም እንደ ቅጠል ረግፈናል፥ ...።” ኢሳ64፥6
#አሁን ግን ያ የመከራ ጊዜ በጌታችን በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መሰዋትነት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ተወግዷል ። ከእንግዲህ ከዲያቢሎስ ቁራኝነት ነጻ ወጥተናል ማንም በማኃፀን ሳለ ያለ ወላጆቹ ክፉሁ ፍቃድና ክፉሁ ምርጫ ካልሆነ በቀር በዲያቢሎስ ቁራኚነት ተይዞ አይወለድም “በእኛ ላይ የነበረውን የሚቃወመንንም በትእዛዛት የተጻፈውን የዕዳ ጽሕፈት ደመሰሰው፤ እርሱንም በመስቀል ጠርቆ ከመንገድ አስወግዶታል፤” ቆላስይስ 2፥14
#በነጻነት_ልንኖር_ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትያዙ።” ገላ5፥1
“በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ እውቀት ከዓለም ርኵሰት ካመለጡ በኋላ ዳግመኛ በእርስዋ ተጠላልፈው የተሸነፉ ቢሆኑ፥ ከፊተኛው ኑሮአቸው ይልቅ የኋለኛው የባሰ ሆኖባቸዋል።” 2ኛ ጴጥሮስ 2፥20
❤ ከእርኩሳት መናፍስት ጋር ከአጋንንት ጋር በመተባበር ፍቃዳቸውን ለዲያቢሎስ ሰጥተው የዲያቢሎስ የግብር ልጅ የሚሆኑ ሰዎች የሚወልዱ ሰዎች ሊኖሩ ይችላሉ :: ቢሆንም ግን የተወለዱት ልጆች ነፍስ ካወቁበት ጊዜ ጀምረው ትክክለኛውን መንገድ መከተልና በክርስቶስ ክርስቲያን የመባል መብትም ፍቃድም ሆነ ችሎታ ሙሉ በሙሉ አላቸው ስለዚህ እኔኮ እንዲ ስለሆንኩ ነው ብሎ በቤተሰቡ የተሳሳተ መንገድ መቀጠል የበለጠ ትልቁ ስሕተት ነው አንድ ጊዜ ከተሰራልን የድኀነት ሥራ በየ ጊዜው የሚነሱ ሰዎች ሁሉ የመሳተፍ የመካፈል ዕድል በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ አማካኝነት ለሁሉ የተሰጠ ነው ።“ወዳጆች ሆይ፥ #ስለምንካፈለው ስለ መዳናችን ልጽፍላችሁ እጅግ ተግቼ ሳለሁ፥ ለቅዱሳን አንድ ጊዜ ፈጽሞ ስለ ተሰጠ ሃይማኖት እንድትጋደሉ እየመከርኋችሁ እጽፍላችሁ ዘንድ ግድ ሆነብኝ።” ይሁዳ 1፥3
3) ቅዱስ ዮሐንስ በማኅፀን ሳለ ለጌታ ለምን ዘለለ?...በምንስ አውቆ?
#ዘለለ የሚለውን አገላለጽ በመጀመሪያ በወጉ ማወቅ ይገባል ። በዚህ አገባባዊ ፍቺ መሠረት ዘለለ የሚለው የድርጊት ገላጭ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰገደ ብላ ትተረጉመዋለች ። ትርጓሜ ሁለት ዐይነት ነው የመጀመሪያው ዘይቤያዊ ትርጓሜ ይባላል ይህም ቃሉ በተነገረበት ሀገር ፣ቋንቋ ፣ባህል ፣ልማድና ትውፊት እንዳሁም የንግግር ዘዬ ተከትሎ ለቃሉ ቀጥተኛ ፍቺ መስጠት ማለት ነው ።
🌷 #ለምሳሌ ፦ዘለለ - ሽቅብ ሽቅብ አለ ፣ ፏነነ፣ ቦረቀ ፣ፈነደቀ፣ተደሰተ የሚል ቀጥተኛ ትርጓሜን ይሰጣል ።#ሁለተኛው የትርጓሜ መንገድ ደግሞ ምሥጢራዊ ትርጓሜ የሚባል ሲሆን ከቃሉ ቀጥተኛ ትርጉም ባሻገር የቃሉን ምሥጢራዊ (የተሸሸገ፣የተሰወረ ፣ያልታወቀ፣ግልጥ ያልሆነ) ፍቺ የሚገልጥ ከዘይቤያዊው ትርጉም ጋር አንድ ላይ ሊሆድ የሚችልና ፈጽሞም ከዘይቤያዊ ትርጉም ጋር ሊገናኝ በማይችል መልኩ ሊተረጉም የሚችል የአተረጓጓም ዐይነት ነው።
🌷 #ለምሳሌ ፦ዘለለ- በምሥጢራዊው ትርጉሙ ሰገደ፣ አመሰገነ፣ አከበረ ማለት ነው
❤ለምን መጻሕፍ የዮሐንስን ስግደት ዘለለ ብሎ ገለጠው? ቢሉ
1) መጻሕፍት ምሥጢርን እንጂ ዘይቤን ሰለ ማይጠነቅቁ ነው። ማለትም በምሥጢር ለሚሰጡት መልክትና ትርጉም ይጨነቃሉ እንጂ የቋንቋን የአገላለጽ ዘይቤን በመጠበቅ እረገድ ብዙ አይጨነቁም ለማለት ነው። ይህ የቅዱሳት መጻሕፍት የታወቀ ልማድ ነው።
2) የሕጻናት የደስተኝነት ሁኔታ(ስሜት) ዘለለ ፣ፈነደቀ፣ ቦረቀ፣ በሚሉ የዘይቤ አነጋገር ስለሚገለጹ ሰዎች በሚገባቸው ዐይነት አገላለጽ ለመግለጽ ስለፈለገ ሕጻኑ በደስታ የሰገደውን ስግደት ዘለለ ብሎ ገለጠው ::
3) በማህጸን ያለ ጽንስ ከፍተኛ እንቅስቃሴውን ለመግለጽ ስንፈልግ ጽንሱ ዘለለ እንላለን ። ማህጸን ለጽንሱ መተኛና እግር ለመዘርጊያ ከሚሆን ቦታ የበለጠ ለመዝለያነት የሚሆን ሰፊ ቦታ ኖሮት አይደለም መጠነኛ የሆነ የጽንስ እንቅስቃሴ በራሱ ለእናቲቱ በመዝለል መጠን የሚሰማ ስሜት እንዲሰማት ያደርጋል ። ጌታውንና የጌታውን እናት የተረዳ ዮሐንስእንዴት አብልጦ በደስታ አይዘል ? ኤልሳቤጥም ይህ የልጇ የደስታ ስሜት ተሰማትና "የጌታዬ እናት ወደእኔ ትመጣ ዘንድ ይህ እንዴት ይሆንልኛል የሰላምታሽ ድምጽ በጆሮዬ በደረሰ ጊዜ ጽንሱ በማህጸኔ በደስታ ዘሏል " አለች። ሉቃ 1፥43-44 ስለዚህ ቅዱስ ሉቃስም በእናቲቱ አገላለጽ ጽንሱ በማህጸኟ በደስ ዘለለ ብሎ ሰጊዱን ጻፈልን ሉቃ1÷41
🚩*ለጌታ ለምን ዘለለ ? ( በሌላ አገላለጽ ይህ ጥያቄ ለጌታው ለምን ሰ
ሰላም ለእርስዎ ይሁን!🙏
ጥያቄ ነበረኝ።
ከማኅፀን የሚመረጡ ቅዱሳን አሉ?
ከማኅፀን የሚመረጡ ኃጥኣንስ?
ቅዱስ ዮሐንስ በማኅፀን ሳለ ለጌታ ለምን ዘለለ?...በምንስ አውቆ?
የሰው ነጻ ፈቃድ እና የእግዚአብሔር ወሳኝነት እንዴት ይታያል?
እጣፈንታ የሚባል ነገርስ አለ?
❤በመጀመሪያ ስለ ጥያቄዎ እናመሰግናለን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን
በጽሁፍ አመቺ ስላሎነ ወደ ፊት ይህን መሰሉ ጥያቄ በድምጽ የምመልው ይሆናል ..... ለዛሬ ግን
1 ) ከማኅፀን የሚመረጡ ቅዱሳን አሉ?
አዎን በደንብ አሉ #ለምሳሌ እንደነ ማን ቢሉ
በብሉይ ኪዳን
#መስፍኑ_ሶምሶም
“እነሆ ...ልጁም ከእናቱ ማኅፀን ጀምሮ ለእግዚአብሔር የተለየ ናዝራዊ ይሆናል ” መሳፍንት13፥5
#ነቢዮ_ኤርምያስ
“በሆድ ሳልሠራህ አውቄሃለሁ፥ ከማኅፀንም ሳትወጣ ቀድሼሃለሁ፥ ለአሕዛብም ነቢይ አድርጌሃለሁ”ት.ኤር 1፥5
*በአዲስ ኪዳን
#መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ
- “በጌታ ፊት ታላቅ ይሆናልና፥ የወይን ጠጅና የሚያሰክር መጠጥ አይጠጣም፤ ገናም በእናቱ ማኅፀን ሳለ መንፈስ ቅዱስ ይሞላበታል፤” ሉቃስ 1፥15
-ጻድቁ ተክለ ሃይማኖት ገ/ ተ/ሃይማኖት ወዘተ
2) ከማኅፀን የሚመረጡ ኃጥኣንስ?
ከጅምሩ መመረጥ የሚለው ቃል ለበጎ የሚቀጸል ነው ለክፉሁ ነገር መመረጥ አይባልም መመረጥ የሚባለው ለመልካም ነገር ነው ይህ ዐይነቱ ስህተት አገሌ የተባለው ተጫዋች የእግር መሰበር አደጋ አስተናገደ እንደሚሉ ጋዜጠኖች አይነት ስህተት ነው አስተናገደ ለደጎ ነገር ይናገሩለታል እንጂ ለክፉሁ አይነገርም ተቀብለው የሚያስተናግዱት መልካሙን ጥሩሁን ነር ነውና ። ክፉሁንማ ማን ተቀብሎ ሊያስተናግደው ይፋልጋል??? ማንም ዛሬ ቅልጥሜን ከጥቅም ውጪ ላርገው ብሎ ወደ ሚዳ የሚገባ ተጫዋች የለም ስለዚህ አደጋ ገጠመው ፣ አደጋ ደረሰበት ተብሎ ይነገራል እንጂ አስተናገደ ተብሎ አይነገርም ማስለናገድ የአስተናጋጁን መልካም ፍቃድ የሚጠይቅ ነገር ነው ። በዚህ አንጻር ተመረጠ ወይም ተመረጡ ሲባል ለመልካም ነገር ብቻ ተቀጽሎ ይነገራል እንጂ ለክፉሁ ነገር ተመረጠ፣ ተመረጡ አይባልም ፍጹም ጸያፍ ነው ! ከማኃጸን የተመረጡ ኃጥኃን አሉ ? ለሚለው ጥያቄ የሉም የሚል አጭር መልስ እንሰጣለን ። ዲያቢሎስ ሰልጥኖበት በነበረበት በብሉይ ጊዜ (5500ዘመን ) ላይ ዲያቢሎስ ሊወለዱ የተጸነሱ ጽንሶችን ገና በእናታቸው ማህፀን ሳሉ ይቆራኛቸዋል ሲወለዱም ይጠናወታቸውና ክፉሁ ሥራ ሲያሰራቸው ቆይቶ በኃላ ሲሞቱ ነፍሳቸውን በሲኦል ሥጋቸውንም በመቃብር ይቀራመታቸው ነበር ሌላው ቀርቶ ከማህጸን ጀምሮ የተመረጡ የእግዚአብሔር ሰዎች እንኳ ሲሞቱ ይገቡ የነበሩት ሲኦል ውስጥ ነበር ይህ የሆነበትም ምክንያት በአዳም በደል ምክንያት 5500ዘመን ሙሉ ገነት ተዘግታለ ሲኦል ተከፍታ ሰው ከአምላክ ነፍሥ ከሥጋ ሰማይ ከምድር ተጣልተው የነበረ በመሆኑ ነው። “...ሁላችን እንደ ርኩስ ሰው ሆነናል፥ ጽድቃችንም ሁሉ እንደ መርገም ጨርቅ ነው፤ ሁላችንም እንደ ቅጠል ረግፈናል፥ ...።” ኢሳ64፥6
#አሁን ግን ያ የመከራ ጊዜ በጌታችን በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መሰዋትነት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ተወግዷል ። ከእንግዲህ ከዲያቢሎስ ቁራኝነት ነጻ ወጥተናል ማንም በማኃፀን ሳለ ያለ ወላጆቹ ክፉሁ ፍቃድና ክፉሁ ምርጫ ካልሆነ በቀር በዲያቢሎስ ቁራኚነት ተይዞ አይወለድም “በእኛ ላይ የነበረውን የሚቃወመንንም በትእዛዛት የተጻፈውን የዕዳ ጽሕፈት ደመሰሰው፤ እርሱንም በመስቀል ጠርቆ ከመንገድ አስወግዶታል፤” ቆላስይስ 2፥14
#በነጻነት_ልንኖር_ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትያዙ።” ገላ5፥1
“በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ እውቀት ከዓለም ርኵሰት ካመለጡ በኋላ ዳግመኛ በእርስዋ ተጠላልፈው የተሸነፉ ቢሆኑ፥ ከፊተኛው ኑሮአቸው ይልቅ የኋለኛው የባሰ ሆኖባቸዋል።” 2ኛ ጴጥሮስ 2፥20
❤ ከእርኩሳት መናፍስት ጋር ከአጋንንት ጋር በመተባበር ፍቃዳቸውን ለዲያቢሎስ ሰጥተው የዲያቢሎስ የግብር ልጅ የሚሆኑ ሰዎች የሚወልዱ ሰዎች ሊኖሩ ይችላሉ :: ቢሆንም ግን የተወለዱት ልጆች ነፍስ ካወቁበት ጊዜ ጀምረው ትክክለኛውን መንገድ መከተልና በክርስቶስ ክርስቲያን የመባል መብትም ፍቃድም ሆነ ችሎታ ሙሉ በሙሉ አላቸው ስለዚህ እኔኮ እንዲ ስለሆንኩ ነው ብሎ በቤተሰቡ የተሳሳተ መንገድ መቀጠል የበለጠ ትልቁ ስሕተት ነው አንድ ጊዜ ከተሰራልን የድኀነት ሥራ በየ ጊዜው የሚነሱ ሰዎች ሁሉ የመሳተፍ የመካፈል ዕድል በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ አማካኝነት ለሁሉ የተሰጠ ነው ።“ወዳጆች ሆይ፥ #ስለምንካፈለው ስለ መዳናችን ልጽፍላችሁ እጅግ ተግቼ ሳለሁ፥ ለቅዱሳን አንድ ጊዜ ፈጽሞ ስለ ተሰጠ ሃይማኖት እንድትጋደሉ እየመከርኋችሁ እጽፍላችሁ ዘንድ ግድ ሆነብኝ።” ይሁዳ 1፥3
3) ቅዱስ ዮሐንስ በማኅፀን ሳለ ለጌታ ለምን ዘለለ?...በምንስ አውቆ?
#ዘለለ የሚለውን አገላለጽ በመጀመሪያ በወጉ ማወቅ ይገባል ። በዚህ አገባባዊ ፍቺ መሠረት ዘለለ የሚለው የድርጊት ገላጭ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰገደ ብላ ትተረጉመዋለች ። ትርጓሜ ሁለት ዐይነት ነው የመጀመሪያው ዘይቤያዊ ትርጓሜ ይባላል ይህም ቃሉ በተነገረበት ሀገር ፣ቋንቋ ፣ባህል ፣ልማድና ትውፊት እንዳሁም የንግግር ዘዬ ተከትሎ ለቃሉ ቀጥተኛ ፍቺ መስጠት ማለት ነው ።
🌷 #ለምሳሌ ፦ዘለለ - ሽቅብ ሽቅብ አለ ፣ ፏነነ፣ ቦረቀ ፣ፈነደቀ፣ተደሰተ የሚል ቀጥተኛ ትርጓሜን ይሰጣል ።#ሁለተኛው የትርጓሜ መንገድ ደግሞ ምሥጢራዊ ትርጓሜ የሚባል ሲሆን ከቃሉ ቀጥተኛ ትርጉም ባሻገር የቃሉን ምሥጢራዊ (የተሸሸገ፣የተሰወረ ፣ያልታወቀ፣ግልጥ ያልሆነ) ፍቺ የሚገልጥ ከዘይቤያዊው ትርጉም ጋር አንድ ላይ ሊሆድ የሚችልና ፈጽሞም ከዘይቤያዊ ትርጉም ጋር ሊገናኝ በማይችል መልኩ ሊተረጉም የሚችል የአተረጓጓም ዐይነት ነው።
🌷 #ለምሳሌ ፦ዘለለ- በምሥጢራዊው ትርጉሙ ሰገደ፣ አመሰገነ፣ አከበረ ማለት ነው
❤ለምን መጻሕፍ የዮሐንስን ስግደት ዘለለ ብሎ ገለጠው? ቢሉ
1) መጻሕፍት ምሥጢርን እንጂ ዘይቤን ሰለ ማይጠነቅቁ ነው። ማለትም በምሥጢር ለሚሰጡት መልክትና ትርጉም ይጨነቃሉ እንጂ የቋንቋን የአገላለጽ ዘይቤን በመጠበቅ እረገድ ብዙ አይጨነቁም ለማለት ነው። ይህ የቅዱሳት መጻሕፍት የታወቀ ልማድ ነው።
2) የሕጻናት የደስተኝነት ሁኔታ(ስሜት) ዘለለ ፣ፈነደቀ፣ ቦረቀ፣ በሚሉ የዘይቤ አነጋገር ስለሚገለጹ ሰዎች በሚገባቸው ዐይነት አገላለጽ ለመግለጽ ስለፈለገ ሕጻኑ በደስታ የሰገደውን ስግደት ዘለለ ብሎ ገለጠው ::
3) በማህጸን ያለ ጽንስ ከፍተኛ እንቅስቃሴውን ለመግለጽ ስንፈልግ ጽንሱ ዘለለ እንላለን ። ማህጸን ለጽንሱ መተኛና እግር ለመዘርጊያ ከሚሆን ቦታ የበለጠ ለመዝለያነት የሚሆን ሰፊ ቦታ ኖሮት አይደለም መጠነኛ የሆነ የጽንስ እንቅስቃሴ በራሱ ለእናቲቱ በመዝለል መጠን የሚሰማ ስሜት እንዲሰማት ያደርጋል ። ጌታውንና የጌታውን እናት የተረዳ ዮሐንስእንዴት አብልጦ በደስታ አይዘል ? ኤልሳቤጥም ይህ የልጇ የደስታ ስሜት ተሰማትና "የጌታዬ እናት ወደእኔ ትመጣ ዘንድ ይህ እንዴት ይሆንልኛል የሰላምታሽ ድምጽ በጆሮዬ በደረሰ ጊዜ ጽንሱ በማህጸኔ በደስታ ዘሏል " አለች። ሉቃ 1፥43-44 ስለዚህ ቅዱስ ሉቃስም በእናቲቱ አገላለጽ ጽንሱ በማህጸኟ በደስ ዘለለ ብሎ ሰጊዱን ጻፈልን ሉቃ1÷41
🚩*ለጌታ ለምን ዘለለ ? ( በሌላ አገላለጽ ይህ ጥያቄ ለጌታው ለምን ሰ
#የዛከረው ዛኪር
አርዕስቷን በማልነግራችው የዶክተር ተብየው የዛኪር መጻሕፍ ላይ ከታሪክ እንደምንረዳው እስልምና የተመሠረተው በሰይፍ ኃይል ነው ለሚለው ሀሳብ የሰጠው መልስ የሚከተለው ነበር።
#ዛኪር:- እስልምና በኃይል አልተስፋፋም "እስላም" ማለት በራሱ "ሰላም" ማለት ነው ! ሰላምን ለማስከበረ ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል።
#እንግዲህ አንባቢ ሆይ አስተውል " #እስላም " የሚለውን መጠሪያ ያለ ማስረጃ በቃል መቀራረብ ብቻ #ሰላም ማለት ነው ብሎ ተርጉሞታል። አያይዞም ሰላምን ለማስከበር ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል። ሲል ከተነሳበት ሀሳብ ጋር በፍጽም ሰላም የማይሆን ንግግርን አክሎበታል ።
እንዴት ሊሆን ይችላል? በመዝገበ ቃላት ላይ ማነው እስላምን ሰላም ብሎ የተረጎመው? ቃሉ ከየት መጣ የሰውየው የውስጥ ፍላጎት ሳይሆን የቃሉ ትክክለኛ ጥሬ ዘር ምንን ያመለክታል ። እስልምና የሚለውስ ስም መስማት የተጀመረው ከመቼ ጀምሮ ነው ?
ከመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ በገጀራና በሰይፍ በጀአዳዊ ጦርነቶችም ጭምር የተስፋፈው እስልምና የብዙ የንጹሐን ዜጎች ደመ መፈሰስ ምክንያት ሲሆን እንጂ ለዓለም ሰላም ሲሆን አላየነም አላነበብንም።
#ጸረ_ሰላም ኃይሎች ( #terrorism / ሽብርቸኝነት) የሚል ነገር እንኳን መስማት የጀመርነው ከእስልምና መስፉፉት ጋር ተያይዞ የመጣ የዓለም የሰላም ጠንቅ እንደሆነ ነው የምናውቀው ። ይህ ዓለም ያወቀው ፀሐይ የሞቀው የአደባባይ ምሥጢር ነው ከቅርብ ትውስታችን እንኳን በሊቢያ ጠረፍ በሃይማኖታቸው ብቻ ለይተው ክርስቲያን ወንድሞቻችንን ያለ እርሕራሄ እንደ በግ ተገዝግዘው የተጣሉት በዚሁ እስልምናዊ ቡድን ነው።
ይህን የመሰለውን የዓለማችን ታይ ፎይድ፣ይህን የመሰለውን የዓለም የሰላም ቀውስን " ሰላም " ብሎ መተርጎም ዝም ብሎ በባዶ ሜዳ #መዳከር ነው።
ለቀድሞዋ አፈ ጉባኤ ለወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል የሥራ ዕድል ማነው የሥልጣን ዕድል ለመፍጠር ተብሎ አላስፈላጊ መሥሪያ ቤት ያውም በምኒስቴር ደረጃ መቋቋሙ አግባብ አይደለም።
ሰላምኮ ውጤት እንጂ መንስኤ አይደለም መድረሻ እንጂ መገስገሻ አይደለም ። #የመተማመን ምኒስቴር ፣ #የተስፋ ምኒስቴር ፣ #የመፈቃቀር ምኒስቴር ማቋቋም ሳንችል ሰላም ምኒስቴር መመስረት ከንቱ መዳከር ነው ! ። ሰላም የእምነት የተስፋ እና የፍቅር ውጤት ነውና ። እምነት ተስፋና ፍቅር በሌሉበት እነሆ ሰላም ወዴት ይገኛል?
#አሁን_እስቲ የሰላም ምኒስቴር #የሥራ_ድርሻና_ፋይዳው ምንድ ነው?
___________________________________1 #የሰላም ጊዜ መምጫን በአህያ በተቀመጡ ነቢያት ከወዲሁ ማስተንበይ?
2 #ሰላም ሲመጣ ሰላም ሆነላችሁ ብሎ የሚያበሥር መብሠሬ ሰላም መሆን?
3 #በሰላም ስም የተመሰረተ ፌደራላዊ የእስላማዊ መዋቅር ማደርጀት? ዓላማና ተልዕኮው አልገባንም? !
ወደ ፊት ሚኒስትሯ ሰላም ማለት ኢስላም ማለት ነው ኢስላምም ማለት ሰላም ማለት ነው ሰላምን ለማስከበር ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል ስለዚህ ምኒስትር መሥሪያ ቤቱ የራሱ የሆነ የጦር ኃይል ሊቋቋምለት ይገባዋል የሚል መግለጫ መስጠታቸው የማይቀር ነው። እኛ እንደሆንን እንቅልፉ ተመችቶናል!
__ #ንቁ_በሃይማኖት_ቁሙ _
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ግንቦት ፲ ፪ / ፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
አርዕስቷን በማልነግራችው የዶክተር ተብየው የዛኪር መጻሕፍ ላይ ከታሪክ እንደምንረዳው እስልምና የተመሠረተው በሰይፍ ኃይል ነው ለሚለው ሀሳብ የሰጠው መልስ የሚከተለው ነበር።
#ዛኪር:- እስልምና በኃይል አልተስፋፋም "እስላም" ማለት በራሱ "ሰላም" ማለት ነው ! ሰላምን ለማስከበረ ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል።
#እንግዲህ አንባቢ ሆይ አስተውል " #እስላም " የሚለውን መጠሪያ ያለ ማስረጃ በቃል መቀራረብ ብቻ #ሰላም ማለት ነው ብሎ ተርጉሞታል። አያይዞም ሰላምን ለማስከበር ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል። ሲል ከተነሳበት ሀሳብ ጋር በፍጽም ሰላም የማይሆን ንግግርን አክሎበታል ።
እንዴት ሊሆን ይችላል? በመዝገበ ቃላት ላይ ማነው እስላምን ሰላም ብሎ የተረጎመው? ቃሉ ከየት መጣ የሰውየው የውስጥ ፍላጎት ሳይሆን የቃሉ ትክክለኛ ጥሬ ዘር ምንን ያመለክታል ። እስልምና የሚለውስ ስም መስማት የተጀመረው ከመቼ ጀምሮ ነው ?
ከመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ በገጀራና በሰይፍ በጀአዳዊ ጦርነቶችም ጭምር የተስፋፈው እስልምና የብዙ የንጹሐን ዜጎች ደመ መፈሰስ ምክንያት ሲሆን እንጂ ለዓለም ሰላም ሲሆን አላየነም አላነበብንም።
#ጸረ_ሰላም ኃይሎች ( #terrorism / ሽብርቸኝነት) የሚል ነገር እንኳን መስማት የጀመርነው ከእስልምና መስፉፉት ጋር ተያይዞ የመጣ የዓለም የሰላም ጠንቅ እንደሆነ ነው የምናውቀው ። ይህ ዓለም ያወቀው ፀሐይ የሞቀው የአደባባይ ምሥጢር ነው ከቅርብ ትውስታችን እንኳን በሊቢያ ጠረፍ በሃይማኖታቸው ብቻ ለይተው ክርስቲያን ወንድሞቻችንን ያለ እርሕራሄ እንደ በግ ተገዝግዘው የተጣሉት በዚሁ እስልምናዊ ቡድን ነው።
ይህን የመሰለውን የዓለማችን ታይ ፎይድ፣ይህን የመሰለውን የዓለም የሰላም ቀውስን " ሰላም " ብሎ መተርጎም ዝም ብሎ በባዶ ሜዳ #መዳከር ነው።
ለቀድሞዋ አፈ ጉባኤ ለወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል የሥራ ዕድል ማነው የሥልጣን ዕድል ለመፍጠር ተብሎ አላስፈላጊ መሥሪያ ቤት ያውም በምኒስቴር ደረጃ መቋቋሙ አግባብ አይደለም።
ሰላምኮ ውጤት እንጂ መንስኤ አይደለም መድረሻ እንጂ መገስገሻ አይደለም ። #የመተማመን ምኒስቴር ፣ #የተስፋ ምኒስቴር ፣ #የመፈቃቀር ምኒስቴር ማቋቋም ሳንችል ሰላም ምኒስቴር መመስረት ከንቱ መዳከር ነው ! ። ሰላም የእምነት የተስፋ እና የፍቅር ውጤት ነውና ። እምነት ተስፋና ፍቅር በሌሉበት እነሆ ሰላም ወዴት ይገኛል?
#አሁን_እስቲ የሰላም ምኒስቴር #የሥራ_ድርሻና_ፋይዳው ምንድ ነው?
___________________________________1 #የሰላም ጊዜ መምጫን በአህያ በተቀመጡ ነቢያት ከወዲሁ ማስተንበይ?
2 #ሰላም ሲመጣ ሰላም ሆነላችሁ ብሎ የሚያበሥር መብሠሬ ሰላም መሆን?
3 #በሰላም ስም የተመሰረተ ፌደራላዊ የእስላማዊ መዋቅር ማደርጀት? ዓላማና ተልዕኮው አልገባንም? !
ወደ ፊት ሚኒስትሯ ሰላም ማለት ኢስላም ማለት ነው ኢስላምም ማለት ሰላም ማለት ነው ሰላምን ለማስከበር ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል ስለዚህ ምኒስትር መሥሪያ ቤቱ የራሱ የሆነ የጦር ኃይል ሊቋቋምለት ይገባዋል የሚል መግለጫ መስጠታቸው የማይቀር ነው። እኛ እንደሆንን እንቅልፉ ተመችቶናል!
__ #ንቁ_በሃይማኖት_ቁሙ _
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ግንቦት ፲ ፪ / ፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
#ይህን ያለው ሻለቃ ኃይለ ገብረ ሥላሴ አይደለም ። እንዲ ያለው የደማስቆው ሯጭ ቅዱስ ጳውሎስ ነው ። “በእሽቅድምድም ስፍራ የሚሮጡት፥ ሁሉ እንዲሮጡ ነገር ግን አንዱ ብቻ ዋጋውን እንዲቀበል አታውቁምን? እንዲሁም ታገኙ ዘንድ ሩጡ።” #1ኛ ቆሮ 9፥24 ክርስቲያኖች የዚህች ዓለም ዙር እስኪያልቅ ድረስ በትጋት እና በውድድር መንፈስ መሮጥ አለባቸው ። ያሸነፉ ሁሉ እንጂ የሮጡ ሁሉ ጥሩ ዋጋን አይሸለሙም። “ እላችኋለሁና ጽድቃችሁ ከጻፎችና ከፈሪሳውያን ጽድቅ ካልበለጠ፥ ወደ መንግሥተ ሰማያት ከቶ አትገቡም።” #ማቴ 5፥20 በእርግጥ የኑሮ ሩጫ ለየ ቅል ነው እግዚአብሔር ወንዱን ከሴቱ ሕጻኑን ከአዋቂው ደምሮ በአንድ መስፈርት አያወዳድርም ለሁሉም እንደስራው መደብ በጽድቅ ይፈርድለታል እንጂ። ጻድቁ ወደፊት ይጽደቅ ቅዱሱም ወደፊት ይቀደስ ጠማማውም ወደ ፊት ይጥመም "እነሆ በቶሎ እመጣለሁ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍለው ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ዘንድ አለ እንዳለ ራእይ .ዮሐ22÷12
#ቅዱስ_ጳውሎስ ምርጥ ዕቃዬ ከመባሉ በፊት ሳዉል ይባል ነበር። ሁል ጊዜ ለኦሪት ሕግ የሚቀና ስለነበር ክርስቶስን እንከተላለን የሚሉ ክርስቲያኖች ሲመጡ ከኦሪቷ ሕግ ያፈነገጡ ስለመሰለው እነርሱን ያጠፉ ዘንድ ሌሊትና ቀን ሳይታክት ተሯሩጧል ። #ሐዋ 8፥3
ክርስቲያኖችን ለማሰር ብዙ ጊዜ ሮጧል፤ ክርስቲያኖችን ለማስደብደብ ብዙ ጊዜ ጥሯል፤ ክርስቲያኖችን ለማሳደድ ብዙ ጊዜ ሽምጥ ጋልቧል፤ክርስቲያኖችም በድንጋይ ተወግረው ሲሞቱ የገዳዮችን ልብሶች በደስታ ጠብቆል። ሳውል በዚህ ነገር ሁሉ ሮጧል ግን በምድርም ሆነ በሰማይ ኒሻን የሚሸልመው አልነበረም።
#በመጨረሻ ግን ክርስቲያኖችን ጨርሶ ይፈጅ ዘንድም የፍቃድ ደብዳቤ ሊያጽፍ ወደ ደማስቆ ሽምጥ ጋለበ በአጥፊነት መንፈስም ሮጠ #ሐዋ 9÷15
ወደ ከተማዋ ሲገባ ግን በታላቅ ብርሃን ተመታ ከፈረሱም ወድቆ ከብርሃኑ ጸዳል የተነሳ ዐይኑ ታውሮ ማየት ተሳነው ወዲያውም ሳውል ሳውል ስለምን ታሳድደኛለህ የሚል ቃል ሰማ።
#የማሳድድህ_አንተ ማነህ ? ብሎ ጠየቀ የምታሳድደኝ የናዝሬቱ ኢየሱስ ክርስቶስ ነኝ የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ላንተ ይብስብሃል አለው ሳውልም ጌታ ሆይ ምን አደርግ ዘንድ ትወዳለህ አለው ወደ ደማስቆም ግባ ሐናንያ የሚባል የእግዚአብሔር ሰው ታገኛለህ እርሱ ይፈውስሃል አለው ።
ሳዉልም ከምድር ተነሳ ዐይኖቹም እንደታወሩ ነበሩ እየመሩም ወደ ከተማዋ አገቡት ለሐናንያም የጠርሴስ ሰው ሳውል ወደ እርሱ እንደሚመጣ በራዕይ ተነገረው ።
#ሐናንያ_ግን ስለ ሳውል ክፋት ብዙ ይሰማ ነበርና እንዴት እፈውሰው ዘንድ ይገባልን አለው ። ጌታም ይህ በአሕዛብም በነገሥታትም በእስራኤልም ልጆች ፊት ስሜን ይሸከም ዘንድ ለእኔ የተመረጠ ዕቃ ነውና ሂድ፤ ስለ ስሜ ስንት መከራ ሊቀበል እንዲያስፈልገው እኔ አመለክተዋለሁና አለው። #ሐዋ 9÷ 13-15
#እግዚአብሔር እንዲህ ነው እያሳደድከውም ይወድሃል እየገደልከው ያኖርሃል እያሰርከው ይፈታሃል እየሸሸህው በፍቅር ይከተልሃል ሰዎች እንደ ሸክም ሲቆጥሩህ ሁሉን ቻይ ትከሻህ ያለው ይሆናል ብሎ ይመሰክርልሃል ሰው ኃጢያተኛ እያለህ እርሱ ግን ምርጤ ይልሃል። #እግዚአብሔር እንዲህ ነው!
ሐናንያም ሄዶ ወደ ቤቱ ገባ፥ እጁንም ጭኖበት፦ ወንድሜ ሳውል ሆይ፥ ታይ ዘንድና መንፈስ ቅዱስ ይሞላብህ ዘንድ ላከኝ አለ። #ወዲያውም_እንደ_ቅርፊት_ያለ ከዓይኑ ወደቀ፥ ያን ጊዜም ደግሞ አየ፤ ተነሥቶም ተጠመቀ፥ በክፉት መንገድ ሮጦ ያተረፈው እውርነትን ተረዳ አሁን ግን በጽድቁም መንገድ መሮጥን መረጠ።“
#እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በመንገድ ላይ ቁሙ #ተመልከቱም፥ የቀደመችውንም መንገድ ጠይቁ፤ መልካሚቱ መንገድ ወዴት እንደ ሆነች እወቁ፥ በእርስዋም ላይ ሂዱ፥ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ፤ እነርሱ ግን ” ያለ ዐይን መመልከት፣ መሄድ እንዲሁም መሮጥ አይቻልም።
በሥጋ ለመሮጥ ዓይነ ሥጋ በመንፈሳዊ ሕይወት ለመሮጥ ዐይነ ልቡና ሊኖረን ይገባል ያለ ዐይን እንኳን መሮጥ በደህንነትና በምቶት መራመድ አይቻልም። ዐይን ለሰውነት ሁሉ ወሳኝ አካል ናት በእርግጥ ዐይን አይሮጥም የሚሮጠው እግር ነው ሆኖም መነሻውን መገስገሻውንና መዳረሻውን ዐይን ካላመለከተችሁ እግር ወስዶ ወስዶ ገደል ይከታል ። “ዕውርም ዕውርን ቢመራው ሁለቱም ወደ ጉድጓድ ይወድቃሉ አለ።” #ማቴ 15፥14
ስለሆነም በእግረ ሥጋ ለመሮጥ ዐይነ ሥጋ በእግረ ልቡና ለመሮጥ ዐይነ ልቡና የግድ ያስፈልገናል። #ታገኙ_ዘንድ_ሩጡ " ብሎ ስለ መንፈሳዊ ሩጫ የመከረን ቅዱስ ጳውሎስ ከሥጋው ዐይንና ከልቦናው ዐይን ላይ ጋርዶት የነበረው ቅርፊት ከወደቀለት በኋላ ነው።
#አሁን የሚያሯሩጠው ሳውል ተብሎ አይጠራም ፤ አሁን የሚያሳድደው ሳውል መባሉ ቀርቷል፤አሁን ደብዳቢ መሆኑ አብቅቷል። አሁን ስለ ስሙ ከቦታ ቦታ የሚሯሯጥ ምርጥ ዕቃ ጳውሎስ ሆኗልና አሁን ስለስሙ ከሀገር ወደ ሀገር የሚንከራተት ስደተኛው ሆኗልና ። 2ቆሮ 11÷23-27
ዋጋ ለማግኘት መሮጥ እንዳናይ የጋረደንን ግርዶሽ ከመጣል ይጀምራል ። ከሳውል ዐይን ቅርፊት መሳይ ነገር ወደቀ ሲል ከአስተሳሰቡና ከልቦናውም ዐይን ጭምር ቅርፊቱ እንደወደቀለት ማስተዋል ያስፈልጋል። ክርስቶስን ወዶ እናቱን ማሳደድ ክርስቶስን ወዶ ክርስቲያኖችን መጥላት ይህ የልቡና ግርዶሽ ፣ ይህ የልቡና ሽፋን፣ ይህ የዕሊና ቅርፊትም ነውና። #እግዚአብሔር እንደ ሳውል ነቅሎ ይጣልላቸው አጥርተው ያዮ ዘንድም የተንሸዋረረ ዐይነ ልቦናቸውን ሐናንያ በመሰሉ የቅዱሳኑ ጸሎትና ምልጃ ያብራላቸው።
#ሃይማኖት የሌላችሁ ወደ ሃይማኖት ሩጡ
#ሃይማኖት ያላችሁ ወደ ምግባር ገስግሱ
#ምግባር ያላችሁ ወደ ትሩፉት ፍጠኑ ወደ ገነት በር ትደርሳላችሁ ተከፍቶም ታገኙታላችሁ ከየት ናችሁ የሚላችሁም አይኖርም። ያን ጊዜ የደማስቆውን ሯጭ ታኙታላችሁ አብራችሁትም “ መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ፥ ሩጫውን ጨርሼአለሁ፥ ሃይማኖትን ጠብቄአለሁ፤” ትላላችሁ ። #2ኛ ጢሞ 4፥7
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ሐምሌ ፳፮/፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
#ቅዱስ_ጳውሎስ ምርጥ ዕቃዬ ከመባሉ በፊት ሳዉል ይባል ነበር። ሁል ጊዜ ለኦሪት ሕግ የሚቀና ስለነበር ክርስቶስን እንከተላለን የሚሉ ክርስቲያኖች ሲመጡ ከኦሪቷ ሕግ ያፈነገጡ ስለመሰለው እነርሱን ያጠፉ ዘንድ ሌሊትና ቀን ሳይታክት ተሯሩጧል ። #ሐዋ 8፥3
ክርስቲያኖችን ለማሰር ብዙ ጊዜ ሮጧል፤ ክርስቲያኖችን ለማስደብደብ ብዙ ጊዜ ጥሯል፤ ክርስቲያኖችን ለማሳደድ ብዙ ጊዜ ሽምጥ ጋልቧል፤ክርስቲያኖችም በድንጋይ ተወግረው ሲሞቱ የገዳዮችን ልብሶች በደስታ ጠብቆል። ሳውል በዚህ ነገር ሁሉ ሮጧል ግን በምድርም ሆነ በሰማይ ኒሻን የሚሸልመው አልነበረም።
#በመጨረሻ ግን ክርስቲያኖችን ጨርሶ ይፈጅ ዘንድም የፍቃድ ደብዳቤ ሊያጽፍ ወደ ደማስቆ ሽምጥ ጋለበ በአጥፊነት መንፈስም ሮጠ #ሐዋ 9÷15
ወደ ከተማዋ ሲገባ ግን በታላቅ ብርሃን ተመታ ከፈረሱም ወድቆ ከብርሃኑ ጸዳል የተነሳ ዐይኑ ታውሮ ማየት ተሳነው ወዲያውም ሳውል ሳውል ስለምን ታሳድደኛለህ የሚል ቃል ሰማ።
#የማሳድድህ_አንተ ማነህ ? ብሎ ጠየቀ የምታሳድደኝ የናዝሬቱ ኢየሱስ ክርስቶስ ነኝ የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ላንተ ይብስብሃል አለው ሳውልም ጌታ ሆይ ምን አደርግ ዘንድ ትወዳለህ አለው ወደ ደማስቆም ግባ ሐናንያ የሚባል የእግዚአብሔር ሰው ታገኛለህ እርሱ ይፈውስሃል አለው ።
ሳዉልም ከምድር ተነሳ ዐይኖቹም እንደታወሩ ነበሩ እየመሩም ወደ ከተማዋ አገቡት ለሐናንያም የጠርሴስ ሰው ሳውል ወደ እርሱ እንደሚመጣ በራዕይ ተነገረው ።
#ሐናንያ_ግን ስለ ሳውል ክፋት ብዙ ይሰማ ነበርና እንዴት እፈውሰው ዘንድ ይገባልን አለው ። ጌታም ይህ በአሕዛብም በነገሥታትም በእስራኤልም ልጆች ፊት ስሜን ይሸከም ዘንድ ለእኔ የተመረጠ ዕቃ ነውና ሂድ፤ ስለ ስሜ ስንት መከራ ሊቀበል እንዲያስፈልገው እኔ አመለክተዋለሁና አለው። #ሐዋ 9÷ 13-15
#እግዚአብሔር እንዲህ ነው እያሳደድከውም ይወድሃል እየገደልከው ያኖርሃል እያሰርከው ይፈታሃል እየሸሸህው በፍቅር ይከተልሃል ሰዎች እንደ ሸክም ሲቆጥሩህ ሁሉን ቻይ ትከሻህ ያለው ይሆናል ብሎ ይመሰክርልሃል ሰው ኃጢያተኛ እያለህ እርሱ ግን ምርጤ ይልሃል። #እግዚአብሔር እንዲህ ነው!
ሐናንያም ሄዶ ወደ ቤቱ ገባ፥ እጁንም ጭኖበት፦ ወንድሜ ሳውል ሆይ፥ ታይ ዘንድና መንፈስ ቅዱስ ይሞላብህ ዘንድ ላከኝ አለ። #ወዲያውም_እንደ_ቅርፊት_ያለ ከዓይኑ ወደቀ፥ ያን ጊዜም ደግሞ አየ፤ ተነሥቶም ተጠመቀ፥ በክፉት መንገድ ሮጦ ያተረፈው እውርነትን ተረዳ አሁን ግን በጽድቁም መንገድ መሮጥን መረጠ።“
#እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በመንገድ ላይ ቁሙ #ተመልከቱም፥ የቀደመችውንም መንገድ ጠይቁ፤ መልካሚቱ መንገድ ወዴት እንደ ሆነች እወቁ፥ በእርስዋም ላይ ሂዱ፥ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ፤ እነርሱ ግን ” ያለ ዐይን መመልከት፣ መሄድ እንዲሁም መሮጥ አይቻልም።
በሥጋ ለመሮጥ ዓይነ ሥጋ በመንፈሳዊ ሕይወት ለመሮጥ ዐይነ ልቡና ሊኖረን ይገባል ያለ ዐይን እንኳን መሮጥ በደህንነትና በምቶት መራመድ አይቻልም። ዐይን ለሰውነት ሁሉ ወሳኝ አካል ናት በእርግጥ ዐይን አይሮጥም የሚሮጠው እግር ነው ሆኖም መነሻውን መገስገሻውንና መዳረሻውን ዐይን ካላመለከተችሁ እግር ወስዶ ወስዶ ገደል ይከታል ። “ዕውርም ዕውርን ቢመራው ሁለቱም ወደ ጉድጓድ ይወድቃሉ አለ።” #ማቴ 15፥14
ስለሆነም በእግረ ሥጋ ለመሮጥ ዐይነ ሥጋ በእግረ ልቡና ለመሮጥ ዐይነ ልቡና የግድ ያስፈልገናል። #ታገኙ_ዘንድ_ሩጡ " ብሎ ስለ መንፈሳዊ ሩጫ የመከረን ቅዱስ ጳውሎስ ከሥጋው ዐይንና ከልቦናው ዐይን ላይ ጋርዶት የነበረው ቅርፊት ከወደቀለት በኋላ ነው።
#አሁን የሚያሯሩጠው ሳውል ተብሎ አይጠራም ፤ አሁን የሚያሳድደው ሳውል መባሉ ቀርቷል፤አሁን ደብዳቢ መሆኑ አብቅቷል። አሁን ስለ ስሙ ከቦታ ቦታ የሚሯሯጥ ምርጥ ዕቃ ጳውሎስ ሆኗልና አሁን ስለስሙ ከሀገር ወደ ሀገር የሚንከራተት ስደተኛው ሆኗልና ። 2ቆሮ 11÷23-27
ዋጋ ለማግኘት መሮጥ እንዳናይ የጋረደንን ግርዶሽ ከመጣል ይጀምራል ። ከሳውል ዐይን ቅርፊት መሳይ ነገር ወደቀ ሲል ከአስተሳሰቡና ከልቦናውም ዐይን ጭምር ቅርፊቱ እንደወደቀለት ማስተዋል ያስፈልጋል። ክርስቶስን ወዶ እናቱን ማሳደድ ክርስቶስን ወዶ ክርስቲያኖችን መጥላት ይህ የልቡና ግርዶሽ ፣ ይህ የልቡና ሽፋን፣ ይህ የዕሊና ቅርፊትም ነውና። #እግዚአብሔር እንደ ሳውል ነቅሎ ይጣልላቸው አጥርተው ያዮ ዘንድም የተንሸዋረረ ዐይነ ልቦናቸውን ሐናንያ በመሰሉ የቅዱሳኑ ጸሎትና ምልጃ ያብራላቸው።
#ሃይማኖት የሌላችሁ ወደ ሃይማኖት ሩጡ
#ሃይማኖት ያላችሁ ወደ ምግባር ገስግሱ
#ምግባር ያላችሁ ወደ ትሩፉት ፍጠኑ ወደ ገነት በር ትደርሳላችሁ ተከፍቶም ታገኙታላችሁ ከየት ናችሁ የሚላችሁም አይኖርም። ያን ጊዜ የደማስቆውን ሯጭ ታኙታላችሁ አብራችሁትም “ መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ፥ ሩጫውን ጨርሼአለሁ፥ ሃይማኖትን ጠብቄአለሁ፤” ትላላችሁ ። #2ኛ ጢሞ 4፥7
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ሐምሌ ፳፮/፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
🙏Thanks Bank of Abyssinia🙏
_______________________________
ክርስቲያኖች የሌሉና የማይሰሩ ብሎም የማይቆጥቡ ይመስል አረብ አረብ የሚሸቱ የባንክ የቁጠባ ሒሳብ ማስታወቂያዎች አሰልችተውን ነበር
#በኩሽ ÷ ኩሻዊያን
#በሳባ ÷ ሳባዊያን
#በኢትዮጲስ ÷ ኢትዮጵያ
#በአቢስ ÷ አቢሲኒያ የተሰኝ ሀገር በቀል ነባር ስም አጠራራችን መስማት ናፍቀን ነበር።
#አሁን_ግን_ተመስገን ልንሰማውና ልናየው የወደድነውን እያየን እየሰማን ነው!
“ #እውነት_እላችኋለሁ፥ ብዙዎች ነቢያትና ጻድቃን የምታዩትን ሊያዩ ተመኝተው አላዩም፥ የምትሰሙትንም ሊሰሙ ተመኝተው አልሰሙም።”
#ማቴ 13፥17
_______________________________
ክርስቲያኖች የሌሉና የማይሰሩ ብሎም የማይቆጥቡ ይመስል አረብ አረብ የሚሸቱ የባንክ የቁጠባ ሒሳብ ማስታወቂያዎች አሰልችተውን ነበር
#በኩሽ ÷ ኩሻዊያን
#በሳባ ÷ ሳባዊያን
#በኢትዮጲስ ÷ ኢትዮጵያ
#በአቢስ ÷ አቢሲኒያ የተሰኝ ሀገር በቀል ነባር ስም አጠራራችን መስማት ናፍቀን ነበር።
#አሁን_ግን_ተመስገን ልንሰማውና ልናየው የወደድነውን እያየን እየሰማን ነው!
“ #እውነት_እላችኋለሁ፥ ብዙዎች ነቢያትና ጻድቃን የምታዩትን ሊያዩ ተመኝተው አላዩም፥ የምትሰሙትንም ሊሰሙ ተመኝተው አልሰሙም።”
#ማቴ 13፥17
ዐውደ ምሕረት
Photo
#የመቅደሱ_ፈተናዎች
ፈተና በዓለም ሲገጥም በመቅደሱ ጥላ ተጠልሎ ፣ቆይቶ ፣ደጅ ተጠንቶ የጊዜው ጊዜ
ይታለፋል ። ግን በቤተ መቅደሱ ስንፈተን ወዴት ሄደን ፈተናውን ማለፍ ይቻለን ይሆን!?።
ከባድ ነው !“ መዝ 39(40)፥1
#እመ_አምላክ_ቅድስት_ድንግል_ማርያምን የገጠማት ከባዱ ፈተና ይህው የመቅደሱ
ፈተና ነበር።
ክቡራን የሆኑ ወላጆቿ ቅድስት ሐናና ቅዱስ እያቄም እግዚአብሔር የዓይናችን ማረፊያ
የልባችን ተስፈ የምትሆን ልጅ ቢሰጠን ውኃ ቀድታ ጥጥ ፈትላ ታገልግለን አንልም በቤትህ
የምታገለግል አድርገን ላንተው እንሰጣለን እንጂ ሲሉ በተሳሉት ስእለት መሠረት
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ነሐሴ ሰባት ቀን ጸንሰው ግንቦት አንድ ቀን ወለዷት
።
ሦስት ዓመት ሲሆናትም ቅድስ ሐና በስእለታችን መሠረት ለእግዚአብሔር ልንሰጣት
ያስፈልገናል ይዘናት ወደ ቤተ መቅደስ እንሂድ አለች ቅዱስ እያቄምም የልጅ ፍቅርሽ
ይውጣልሽ ብዬ እንጂ ዝም ያልኩት ነገሩንስ ሳስበው ነበር ካንቺ ከመጣማ በይ ነኝ
ስእለታችንን እንፈጽም አለ። “ሰነፎች ደስ አያሰኙትምና ለእግዚአብሔር ስእለት በተሳልህ
ጊዜ ትፈጽመው ዘንድ አትዘግይ፤ የተሳልኸውን ፈጽመው።” ተብሎ ተጽፎልና መክብብ 5፥4
# ወደ_ቤተ_መቅደስ ሲደርሱ የመጀመሪያው ፈተና መጣ በቤተ መቅደስ መኖሯስ ጥሩ ነገር
ነበር ግን የምግቧ ነገር እንዴት ይሆናል? የሚል ፈተና። ብዙቹ የቤተ መቅደሱ መተናዎች
ይህ እኮ ጥሩ ነበር ብለው የሚጀምሩ ሲሆኑ እመካከላቸው ግን የሚል አፍራሽ ቃል ወይም
ድርጊት የተቀላቀለበት ነው። ቄስ እገሌኮ ሲቀድሱ ድምጣቸው ውብ ነው ግን ሰዓት
ያስረዝማሉ ፤ ሰባኪ እንትና አቤት ትምህር አሰጣጡ ግን ትንታኔ ያበዛል ፤ ዘማሪማ እንደ
እሷ ያለ የትም አይገኝም ግን ወደ ዘፈን ትወስደዋለች ። ግን...ግን... ግን...
" #አሁን_ከሰማይ የወረድኩ የሕይወት እንጀራ እኔ ነኝ" የሚል የሕይወት እንጀራ ክርስቶስን
የምትወልድ ሆና ሳለ ቁራሽ እንጀራ አጡላትና በመቅደስ መኖሯ ጥሩ ነበር ግን ምን ትበላ
ይሆን ? ብለው ተቸገሩ ዮሐ 6÷56 የብትውና ሕይወት ከሰዎችና ከዓለም ምኞት
የሚገለሉበትና የሚርቁበት ሕይወት እንጂ ከፈተና የሚገለሉበት ሕይወት አይደለም ይልቁኑ
ፈተና በብቸኞች (ባዕታዊያን)ላይ ይበረታል። በዐታዊቷ እመቤታችንም ወደ በዓቷ ከመግባቷ
እስከ መውጧታ በአያሌው ተፈትናለች።
ዲያቢሎስ ተንኮለኛ ነው አስቀድሞ በመቅደስ የሕይወት ፍሬ መገኛ የሆነች ጸዋሪተ ፍሬ
ኤፍራታን እመቤታችንን ምግብ የሌለ አስመሰሎ በእጅጉ ፈተናት በኋላ ልጇ ወዳጇን ኢየሱስ
ክርስቶስን ደግሞ በመቅደሱ በገዳመ ቆሮንቶስ ተገናኝቶ ድንጋዮን ዳቦ አርግና እንብላ እያለ
በምግብ መትረፍረፍ ይፈትን ዘንድ አለውና " በዘርህና በዘሯ መካከል ጠላትነትን አደርጋለሁ
እንደተባለ" ልጇ ኢየሱስ ክርስቶስ ይህን በመቅደሱ በገዳመ ቆሮንቶስ የገጠመውን የስስት
ፈተና በትእግሥት ድል የሚነሳው ነው እናቱ እናታችን እመቤታችን ቅድስት ድንግል
ማርያምም ይህን የመቅደስ ፈተና በቅዱስ ፋኑኤል እጅ በሚታይ በሰማያዊ መና
በተትረፈረፈ በረከት ድል የነሳችው ሆነች ።
#ሌላኛው_የመቅደስ ፈተና በቤተ መቅደሱ ጸንተን እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ሥራ
ሊሰራብን ባሰበ ጊዜ የሚገጥም የፈተና አይነት ነው 12 ዓመት በቤተ መቅደት ተቀምጣ
15ዓመት በሆናት ጊዜ መላእኩ ተልኩ መጥቶ ደስ ያለሽ ደስተኛይቱ ሆን ከሦስቱ አካላት
አንዱን አካል ከሦስቱ ቅዱስ አንዱን ቅዱስ ያለ ዘርዓ ብሕሲ (ያለ ወንድ ዘር) ትጸንሺዋለሽ
ትወልጅማለሽ ስሙንም አማኑኤል ትይዋሽ ብሎ አበሰራት ይህ ጊዜ አይሁድ ሴት ያለ ጋብቻ
ጸንሳ ከተገኘች በድንጋይ ተወግራ ትሙት የሚል ሕግ ነበራቸውና እንዳይወግሯት ጻድቁ
ዮሴፍ ይጠብቃት ዘንድ ተመረጠ አይሁድ ግን ቤተ መቅደሳችንን ታረክሳለች እንዴት ያለ
ወንድ ልትጸንስ ትችላለች አሉና ማየ ዘለፋ የተጸነሰ ጽንስ የሚያሶርድ መጠጥ ሰጧት
ጠጥታ የምትሞት መስሏቸው ቢያዮ ጨራሽ ፊቷ ከፀሐይ ሰባት እጅ አበራ በዚህ
ትተዋታል።
ከዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በኃላ በስምተኛው ቀን ሌላኛው የመቅደሱ ፈተና መጣ
ይገርዙት ዘንድ ወደ ቤተ መቅደስ ይዘውት ሄዱ የማዳኑን ነገር ሳያይ እንዳይሞት ተስፋ
የተሰጠው ስምዖንን በቤተ መቅደስ አገኙትና ባረካቸው እንዲም አለ " ጌታ ሆይ፥ አሁን
እንደ ቃልህ ባሪያህን በሰላም ታሰናብተዋለህ፤ ዓይኖቼ በሰዎች ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸውን
ማዳንህን አይተዋልና፤ ........እነሆ፥ የብዙዎች ልብ አሳብ ይገለጥ ዘንድ፥ ይህ በእስራኤል
ላሉት ለብዙዎቹ ለመውደቃቸውና ለመነሣታቸው ለሚቃወሙትም ምልክት ተሾሞአል፥
በአንቺም ደግሞ በነፍስሽ ሰይፍ ያልፋል አላት።” ሉቃስ 2፥29-35 የስእለትም ልጅ
አይደለች መከራዋ ብዙ ነውና ። እረፍት ያጣች እርሷ የብዙ ደካሞች እረፍታችን ሆነች
መከረኛዋ እርሷ የመከረኞች ተስፋችን ሆነች ። በበዐቷ የተፈተነች ብቸኞች እኛኝ ከፈጣሪና
ከአእላፍ ቅዱሳን መላእክት ጋር አዛመደችን።
#የእመቤታችን_የቅድስት_ድንግል_ማርያም እረድኤትና በረከት በሀገራችን በኢትዮጵያ
በሕቦቿም በሕዝበ ክርስቲያኖች ላይ ዘለለዓለሙ ጸንቶ ይኑር!አሜን!
ኃ/ማርያም አ.አ ኢትዮጵያ
ታህሳስ3/2013ዓ.ም
ፈተና በዓለም ሲገጥም በመቅደሱ ጥላ ተጠልሎ ፣ቆይቶ ፣ደጅ ተጠንቶ የጊዜው ጊዜ
ይታለፋል ። ግን በቤተ መቅደሱ ስንፈተን ወዴት ሄደን ፈተናውን ማለፍ ይቻለን ይሆን!?።
ከባድ ነው !“ መዝ 39(40)፥1
#እመ_አምላክ_ቅድስት_ድንግል_ማርያምን የገጠማት ከባዱ ፈተና ይህው የመቅደሱ
ፈተና ነበር።
ክቡራን የሆኑ ወላጆቿ ቅድስት ሐናና ቅዱስ እያቄም እግዚአብሔር የዓይናችን ማረፊያ
የልባችን ተስፈ የምትሆን ልጅ ቢሰጠን ውኃ ቀድታ ጥጥ ፈትላ ታገልግለን አንልም በቤትህ
የምታገለግል አድርገን ላንተው እንሰጣለን እንጂ ሲሉ በተሳሉት ስእለት መሠረት
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ነሐሴ ሰባት ቀን ጸንሰው ግንቦት አንድ ቀን ወለዷት
።
ሦስት ዓመት ሲሆናትም ቅድስ ሐና በስእለታችን መሠረት ለእግዚአብሔር ልንሰጣት
ያስፈልገናል ይዘናት ወደ ቤተ መቅደስ እንሂድ አለች ቅዱስ እያቄምም የልጅ ፍቅርሽ
ይውጣልሽ ብዬ እንጂ ዝም ያልኩት ነገሩንስ ሳስበው ነበር ካንቺ ከመጣማ በይ ነኝ
ስእለታችንን እንፈጽም አለ። “ሰነፎች ደስ አያሰኙትምና ለእግዚአብሔር ስእለት በተሳልህ
ጊዜ ትፈጽመው ዘንድ አትዘግይ፤ የተሳልኸውን ፈጽመው።” ተብሎ ተጽፎልና መክብብ 5፥4
# ወደ_ቤተ_መቅደስ ሲደርሱ የመጀመሪያው ፈተና መጣ በቤተ መቅደስ መኖሯስ ጥሩ ነገር
ነበር ግን የምግቧ ነገር እንዴት ይሆናል? የሚል ፈተና። ብዙቹ የቤተ መቅደሱ መተናዎች
ይህ እኮ ጥሩ ነበር ብለው የሚጀምሩ ሲሆኑ እመካከላቸው ግን የሚል አፍራሽ ቃል ወይም
ድርጊት የተቀላቀለበት ነው። ቄስ እገሌኮ ሲቀድሱ ድምጣቸው ውብ ነው ግን ሰዓት
ያስረዝማሉ ፤ ሰባኪ እንትና አቤት ትምህር አሰጣጡ ግን ትንታኔ ያበዛል ፤ ዘማሪማ እንደ
እሷ ያለ የትም አይገኝም ግን ወደ ዘፈን ትወስደዋለች ። ግን...ግን... ግን...
" #አሁን_ከሰማይ የወረድኩ የሕይወት እንጀራ እኔ ነኝ" የሚል የሕይወት እንጀራ ክርስቶስን
የምትወልድ ሆና ሳለ ቁራሽ እንጀራ አጡላትና በመቅደስ መኖሯ ጥሩ ነበር ግን ምን ትበላ
ይሆን ? ብለው ተቸገሩ ዮሐ 6÷56 የብትውና ሕይወት ከሰዎችና ከዓለም ምኞት
የሚገለሉበትና የሚርቁበት ሕይወት እንጂ ከፈተና የሚገለሉበት ሕይወት አይደለም ይልቁኑ
ፈተና በብቸኞች (ባዕታዊያን)ላይ ይበረታል። በዐታዊቷ እመቤታችንም ወደ በዓቷ ከመግባቷ
እስከ መውጧታ በአያሌው ተፈትናለች።
ዲያቢሎስ ተንኮለኛ ነው አስቀድሞ በመቅደስ የሕይወት ፍሬ መገኛ የሆነች ጸዋሪተ ፍሬ
ኤፍራታን እመቤታችንን ምግብ የሌለ አስመሰሎ በእጅጉ ፈተናት በኋላ ልጇ ወዳጇን ኢየሱስ
ክርስቶስን ደግሞ በመቅደሱ በገዳመ ቆሮንቶስ ተገናኝቶ ድንጋዮን ዳቦ አርግና እንብላ እያለ
በምግብ መትረፍረፍ ይፈትን ዘንድ አለውና " በዘርህና በዘሯ መካከል ጠላትነትን አደርጋለሁ
እንደተባለ" ልጇ ኢየሱስ ክርስቶስ ይህን በመቅደሱ በገዳመ ቆሮንቶስ የገጠመውን የስስት
ፈተና በትእግሥት ድል የሚነሳው ነው እናቱ እናታችን እመቤታችን ቅድስት ድንግል
ማርያምም ይህን የመቅደስ ፈተና በቅዱስ ፋኑኤል እጅ በሚታይ በሰማያዊ መና
በተትረፈረፈ በረከት ድል የነሳችው ሆነች ።
#ሌላኛው_የመቅደስ ፈተና በቤተ መቅደሱ ጸንተን እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ሥራ
ሊሰራብን ባሰበ ጊዜ የሚገጥም የፈተና አይነት ነው 12 ዓመት በቤተ መቅደት ተቀምጣ
15ዓመት በሆናት ጊዜ መላእኩ ተልኩ መጥቶ ደስ ያለሽ ደስተኛይቱ ሆን ከሦስቱ አካላት
አንዱን አካል ከሦስቱ ቅዱስ አንዱን ቅዱስ ያለ ዘርዓ ብሕሲ (ያለ ወንድ ዘር) ትጸንሺዋለሽ
ትወልጅማለሽ ስሙንም አማኑኤል ትይዋሽ ብሎ አበሰራት ይህ ጊዜ አይሁድ ሴት ያለ ጋብቻ
ጸንሳ ከተገኘች በድንጋይ ተወግራ ትሙት የሚል ሕግ ነበራቸውና እንዳይወግሯት ጻድቁ
ዮሴፍ ይጠብቃት ዘንድ ተመረጠ አይሁድ ግን ቤተ መቅደሳችንን ታረክሳለች እንዴት ያለ
ወንድ ልትጸንስ ትችላለች አሉና ማየ ዘለፋ የተጸነሰ ጽንስ የሚያሶርድ መጠጥ ሰጧት
ጠጥታ የምትሞት መስሏቸው ቢያዮ ጨራሽ ፊቷ ከፀሐይ ሰባት እጅ አበራ በዚህ
ትተዋታል።
ከዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በኃላ በስምተኛው ቀን ሌላኛው የመቅደሱ ፈተና መጣ
ይገርዙት ዘንድ ወደ ቤተ መቅደስ ይዘውት ሄዱ የማዳኑን ነገር ሳያይ እንዳይሞት ተስፋ
የተሰጠው ስምዖንን በቤተ መቅደስ አገኙትና ባረካቸው እንዲም አለ " ጌታ ሆይ፥ አሁን
እንደ ቃልህ ባሪያህን በሰላም ታሰናብተዋለህ፤ ዓይኖቼ በሰዎች ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸውን
ማዳንህን አይተዋልና፤ ........እነሆ፥ የብዙዎች ልብ አሳብ ይገለጥ ዘንድ፥ ይህ በእስራኤል
ላሉት ለብዙዎቹ ለመውደቃቸውና ለመነሣታቸው ለሚቃወሙትም ምልክት ተሾሞአል፥
በአንቺም ደግሞ በነፍስሽ ሰይፍ ያልፋል አላት።” ሉቃስ 2፥29-35 የስእለትም ልጅ
አይደለች መከራዋ ብዙ ነውና ። እረፍት ያጣች እርሷ የብዙ ደካሞች እረፍታችን ሆነች
መከረኛዋ እርሷ የመከረኞች ተስፋችን ሆነች ። በበዐቷ የተፈተነች ብቸኞች እኛኝ ከፈጣሪና
ከአእላፍ ቅዱሳን መላእክት ጋር አዛመደችን።
#የእመቤታችን_የቅድስት_ድንግል_ማርያም እረድኤትና በረከት በሀገራችን በኢትዮጵያ
በሕቦቿም በሕዝበ ክርስቲያኖች ላይ ዘለለዓለሙ ጸንቶ ይኑር!አሜን!
ኃ/ማርያም አ.አ ኢትዮጵያ
ታህሳስ3/2013ዓ.ም
#ይህን ያለው ሻለቃ ኃይለ ገብረ ሥላሴ አይደለም ። እንዲ ያለው የደማስቆው ሯጭ ቅዱስ ጳውሎስ ነው ። “በእሽቅድምድም ስፍራ የሚሮጡት፥ ሁሉ እንዲሮጡ ነገር ግን አንዱ ብቻ ዋጋውን እንዲቀበል አታውቁምን? እንዲሁም ታገኙ ዘንድ ሩጡ።” #1ኛ ቆሮ 9፥24 ክርስቲያኖች የዚህች ዓለም ዙር እስኪያልቅ ድረስ በትጋት እና በውድድር መንፈስ መሮጥ አለባቸው ። ያሸነፉ ሁሉ እንጂ የሮጡ ሁሉ ጥሩ ዋጋን አይሸለሙም። “ እላችኋለሁና ጽድቃችሁ ከጻፎችና ከፈሪሳውያን ጽድቅ ካልበለጠ፥ ወደ መንግሥተ ሰማያት ከቶ አትገቡም።” #ማቴ 5፥20 በእርግጥ የኑሮ ሩጫ ለየ ቅል ነው እግዚአብሔር ወንዱን ከሴቱ ሕጻኑን ከአዋቂው ደምሮ በአንድ መስፈርት አያወዳድርም ለሁሉም እንደስራው መደብ በጽድቅ ይፈርድለታል እንጂ። ጻድቁ ወደፊት ይጽደቅ ቅዱሱም ወደፊት ይቀደስ ጠማማውም ወደ ፊት ይጥመም "እነሆ በቶሎ እመጣለሁ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍለው ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ዘንድ አለ እንዳለ ራእይ .ዮሐ22÷12
#ቅዱስ_ጳውሎስ ምርጥ ዕቃዬ ከመባሉ በፊት ሳዉል ይባል ነበር። ሁል ጊዜ ለኦሪት ሕግ የሚቀና ስለነበር ክርስቶስን እንከተላለን የሚሉ ክርስቲያኖች ሲመጡ ከኦሪቷ ሕግ ያፈነገጡ ስለመሰለው እነርሱን ያጠፉ ዘንድ ሌሊትና ቀን ሳይታክት ተሯሩጧል ። #ሐዋ 8፥3
ክርስቲያኖችን ለማሰር ብዙ ጊዜ ሮጧል፤ ክርስቲያኖችን ለማስደብደብ ብዙ ጊዜ ጥሯል፤ ክርስቲያኖችን ለማሳደድ ብዙ ጊዜ ሽምጥ ጋልቧል፤ክርስቲያኖችም በድንጋይ ተወግረው ሲሞቱ የገዳዮችን ልብሶች በደስታ ጠብቆል። ሳውል በዚህ ነገር ሁሉ ሮጧል ግን በምድርም ሆነ በሰማይ ኒሻን የሚሸልመው አልነበረም።
#በመጨረሻ ግን ክርስቲያኖችን ጨርሶ ይፈጅ ዘንድም የፍቃድ ደብዳቤ ሊያጽፍ ወደ ደማስቆ ሽምጥ ጋለበ በአጥፊነት መንፈስም ሮጠ #ሐዋ 9÷15
ወደ ከተማዋ ሲገባ ግን በታላቅ ብርሃን ተመታ ከፈረሱም ወድቆ ከብርሃኑ ጸዳል የተነሳ ዐይኑ ታውሮ ማየት ተሳነው ወዲያውም ሳውል ሳውል ስለምን ታሳድደኛለህ የሚል ቃል ሰማ።
#የማሳድድህ_አንተ ማነህ ? ብሎ ጠየቀ የምታሳድደኝ የናዝሬቱ ኢየሱስ ክርስቶስ ነኝ የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ላንተ ይብስብሃል አለው ሳውልም ጌታ ሆይ ምን አደርግ ዘንድ ትወዳለህ አለው ወደ ደማስቆም ግባ ሐናንያ የሚባል የእግዚአብሔር ሰው ታገኛለህ እርሱ ይፈውስሃል አለው ።
ሳዉልም ከምድር ተነሳ ዐይኖቹም እንደታወሩ ነበሩ እየመሩም ወደ ከተማዋ አገቡት ለሐናንያም የጠርሴስ ሰው ሳውል ወደ እርሱ እንደሚመጣ በራዕይ ተነገረው ።
#ሐናንያ_ግን ስለ ሳውል ክፋት ብዙ ይሰማ ነበርና እንዴት እፈውሰው ዘንድ ይገባልን አለው ። ጌታም ይህ በአሕዛብም በነገሥታትም በእስራኤልም ልጆች ፊት ስሜን ይሸከም ዘንድ ለእኔ የተመረጠ ዕቃ ነውና ሂድ፤ ስለ ስሜ ስንት መከራ ሊቀበል እንዲያስፈልገው እኔ አመለክተዋለሁና አለው። #ሐዋ 9÷ 13-15
#እግዚአብሔር እንዲህ ነው እያሳደድከውም ይወድሃል እየገደልከው ያኖርሃል እያሰርከው ይፈታሃል እየሸሸህው በፍቅር ይከተልሃል ሰዎች እንደ ሸክም ሲቆጥሩህ ሁሉን ቻይ ትከሻህ ያለው ይሆናል ብሎ ይመሰክርልሃል ሰው ኃጢያተኛ እያለህ እርሱ ግን ምርጤ ይልሃል። #እግዚአብሔር እንዲህ ነው!
ሐናንያም ሄዶ ወደ ቤቱ ገባ፥ እጁንም ጭኖበት፦ ወንድሜ ሳውል ሆይ፥ ታይ ዘንድና መንፈስ ቅዱስ ይሞላብህ ዘንድ ላከኝ አለ። #ወዲያውም_እንደ_ቅርፊት_ያለ ከዓይኑ ወደቀ፥ ያን ጊዜም ደግሞ አየ፤ ተነሥቶም ተጠመቀ፥ በክፉት መንገድ ሮጦ ያተረፈው እውርነትን ተረዳ አሁን ግን በጽድቁም መንገድ መሮጥን መረጠ።“
#እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በመንገድ ላይ ቁሙ #ተመልከቱም፥ የቀደመችውንም መንገድ ጠይቁ፤ መልካሚቱ መንገድ ወዴት እንደ ሆነች እወቁ፥ በእርስዋም ላይ ሂዱ፥ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ፤ እነርሱ ግን ” ያለ ዐይን መመልከት፣ መሄድ እንዲሁም መሮጥ አይቻልም።
በሥጋ ለመሮጥ ዓይነ ሥጋ በመንፈሳዊ ሕይወት ለመሮጥ ዐይነ ልቡና ሊኖረን ይገባል ያለ ዐይን እንኳን መሮጥ በደህንነትና በምቶት መራመድ አይቻልም። ዐይን ለሰውነት ሁሉ ወሳኝ አካል ናት በእርግጥ ዐይን አይሮጥም የሚሮጠው እግር ነው ሆኖም መነሻውን መገስገሻውንና መዳረሻውን ዐይን ካላመለከተችሁ እግር ወስዶ ወስዶ ገደል ይከታል ። “ዕውርም ዕውርን ቢመራው ሁለቱም ወደ ጉድጓድ ይወድቃሉ አለ።” #ማቴ 15፥14
ስለሆነም በእግረ ሥጋ ለመሮጥ ዐይነ ሥጋ በእግረ ልቡና ለመሮጥ ዐይነ ልቡና የግድ ያስፈልገናል። #ታገኙ_ዘንድ_ሩጡ " ብሎ ስለ መንፈሳዊ ሩጫ የመከረን ቅዱስ ጳውሎስ ከሥጋው ዐይንና ከልቦናው ዐይን ላይ ጋርዶት የነበረው ቅርፊት ከወደቀለት በኋላ ነው።
#አሁን የሚያሯሩጠው ሳውል ተብሎ አይጠራም ፤ አሁን የሚያሳድደው ሳውል መባሉ ቀርቷል፤አሁን ደብዳቢ መሆኑ አብቅቷል። አሁን ስለ ስሙ ከቦታ ቦታ የሚሯሯጥ ምርጥ ዕቃ ጳውሎስ ሆኗልና አሁን ስለስሙ ከሀገር ወደ ሀገር የሚንከራተት ስደተኛው ሆኗልና ። 2ቆሮ 11÷23-27
ዋጋ ለማግኘት መሮጥ እንዳናይ የጋረደንን ግርዶሽ ከመጣል ይጀምራል ። ከሳውል ዐይን ቅርፊት መሳይ ነገር ወደቀ ሲል ከአስተሳሰቡና ከልቦናውም ዐይን ጭምር ቅርፊቱ እንደወደቀለት ማስተዋል ያስፈልጋል። ክርስቶስን ወዶ እናቱን ማሳደድ ክርስቶስን ወዶ ክርስቲያኖችን መጥላት ይህ የልቡና ግርዶሽ ፣ ይህ የልቡና ሽፋን፣ ይህ የዕሊና ቅርፊትም ነውና። #እግዚአብሔር እንደ ሳውል ነቅሎ ይጣልላቸው አጥርተው ያዮ ዘንድም የተንሸዋረረ ዐይነ ልቦናቸውን ሐናንያ በመሰሉ የቅዱሳኑ ጸሎትና ምልጃ ያብራላቸው።
#ሃይማኖት የሌላችሁ ወደ ሃይማኖት ሩጡ
#ሃይማኖት ያላችሁ ወደ ምግባር ገስግሱ
#ምግባር ያላችሁ ወደ ትሩፉት ፍጠኑ ወደ ገነት በር ትደርሳላችሁ ተከፍቶም ታገኙታላችሁ ከየት ናችሁ የሚላችሁም አይኖርም። ያን ጊዜ የደማስቆውን ሯጭ ታኙታላችሁ አብራችሁትም “ መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ፥ ሩጫውን ጨርሼአለሁ፥ ሃይማኖትን ጠብቄአለሁ፤” ትላላችሁ ። #2ኛ ጢሞ 4፥7
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ሐምሌ ፳፮/፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
#ቅዱስ_ጳውሎስ ምርጥ ዕቃዬ ከመባሉ በፊት ሳዉል ይባል ነበር። ሁል ጊዜ ለኦሪት ሕግ የሚቀና ስለነበር ክርስቶስን እንከተላለን የሚሉ ክርስቲያኖች ሲመጡ ከኦሪቷ ሕግ ያፈነገጡ ስለመሰለው እነርሱን ያጠፉ ዘንድ ሌሊትና ቀን ሳይታክት ተሯሩጧል ። #ሐዋ 8፥3
ክርስቲያኖችን ለማሰር ብዙ ጊዜ ሮጧል፤ ክርስቲያኖችን ለማስደብደብ ብዙ ጊዜ ጥሯል፤ ክርስቲያኖችን ለማሳደድ ብዙ ጊዜ ሽምጥ ጋልቧል፤ክርስቲያኖችም በድንጋይ ተወግረው ሲሞቱ የገዳዮችን ልብሶች በደስታ ጠብቆል። ሳውል በዚህ ነገር ሁሉ ሮጧል ግን በምድርም ሆነ በሰማይ ኒሻን የሚሸልመው አልነበረም።
#በመጨረሻ ግን ክርስቲያኖችን ጨርሶ ይፈጅ ዘንድም የፍቃድ ደብዳቤ ሊያጽፍ ወደ ደማስቆ ሽምጥ ጋለበ በአጥፊነት መንፈስም ሮጠ #ሐዋ 9÷15
ወደ ከተማዋ ሲገባ ግን በታላቅ ብርሃን ተመታ ከፈረሱም ወድቆ ከብርሃኑ ጸዳል የተነሳ ዐይኑ ታውሮ ማየት ተሳነው ወዲያውም ሳውል ሳውል ስለምን ታሳድደኛለህ የሚል ቃል ሰማ።
#የማሳድድህ_አንተ ማነህ ? ብሎ ጠየቀ የምታሳድደኝ የናዝሬቱ ኢየሱስ ክርስቶስ ነኝ የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ላንተ ይብስብሃል አለው ሳውልም ጌታ ሆይ ምን አደርግ ዘንድ ትወዳለህ አለው ወደ ደማስቆም ግባ ሐናንያ የሚባል የእግዚአብሔር ሰው ታገኛለህ እርሱ ይፈውስሃል አለው ።
ሳዉልም ከምድር ተነሳ ዐይኖቹም እንደታወሩ ነበሩ እየመሩም ወደ ከተማዋ አገቡት ለሐናንያም የጠርሴስ ሰው ሳውል ወደ እርሱ እንደሚመጣ በራዕይ ተነገረው ።
#ሐናንያ_ግን ስለ ሳውል ክፋት ብዙ ይሰማ ነበርና እንዴት እፈውሰው ዘንድ ይገባልን አለው ። ጌታም ይህ በአሕዛብም በነገሥታትም በእስራኤልም ልጆች ፊት ስሜን ይሸከም ዘንድ ለእኔ የተመረጠ ዕቃ ነውና ሂድ፤ ስለ ስሜ ስንት መከራ ሊቀበል እንዲያስፈልገው እኔ አመለክተዋለሁና አለው። #ሐዋ 9÷ 13-15
#እግዚአብሔር እንዲህ ነው እያሳደድከውም ይወድሃል እየገደልከው ያኖርሃል እያሰርከው ይፈታሃል እየሸሸህው በፍቅር ይከተልሃል ሰዎች እንደ ሸክም ሲቆጥሩህ ሁሉን ቻይ ትከሻህ ያለው ይሆናል ብሎ ይመሰክርልሃል ሰው ኃጢያተኛ እያለህ እርሱ ግን ምርጤ ይልሃል። #እግዚአብሔር እንዲህ ነው!
ሐናንያም ሄዶ ወደ ቤቱ ገባ፥ እጁንም ጭኖበት፦ ወንድሜ ሳውል ሆይ፥ ታይ ዘንድና መንፈስ ቅዱስ ይሞላብህ ዘንድ ላከኝ አለ። #ወዲያውም_እንደ_ቅርፊት_ያለ ከዓይኑ ወደቀ፥ ያን ጊዜም ደግሞ አየ፤ ተነሥቶም ተጠመቀ፥ በክፉት መንገድ ሮጦ ያተረፈው እውርነትን ተረዳ አሁን ግን በጽድቁም መንገድ መሮጥን መረጠ።“
#እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በመንገድ ላይ ቁሙ #ተመልከቱም፥ የቀደመችውንም መንገድ ጠይቁ፤ መልካሚቱ መንገድ ወዴት እንደ ሆነች እወቁ፥ በእርስዋም ላይ ሂዱ፥ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ፤ እነርሱ ግን ” ያለ ዐይን መመልከት፣ መሄድ እንዲሁም መሮጥ አይቻልም።
በሥጋ ለመሮጥ ዓይነ ሥጋ በመንፈሳዊ ሕይወት ለመሮጥ ዐይነ ልቡና ሊኖረን ይገባል ያለ ዐይን እንኳን መሮጥ በደህንነትና በምቶት መራመድ አይቻልም። ዐይን ለሰውነት ሁሉ ወሳኝ አካል ናት በእርግጥ ዐይን አይሮጥም የሚሮጠው እግር ነው ሆኖም መነሻውን መገስገሻውንና መዳረሻውን ዐይን ካላመለከተችሁ እግር ወስዶ ወስዶ ገደል ይከታል ። “ዕውርም ዕውርን ቢመራው ሁለቱም ወደ ጉድጓድ ይወድቃሉ አለ።” #ማቴ 15፥14
ስለሆነም በእግረ ሥጋ ለመሮጥ ዐይነ ሥጋ በእግረ ልቡና ለመሮጥ ዐይነ ልቡና የግድ ያስፈልገናል። #ታገኙ_ዘንድ_ሩጡ " ብሎ ስለ መንፈሳዊ ሩጫ የመከረን ቅዱስ ጳውሎስ ከሥጋው ዐይንና ከልቦናው ዐይን ላይ ጋርዶት የነበረው ቅርፊት ከወደቀለት በኋላ ነው።
#አሁን የሚያሯሩጠው ሳውል ተብሎ አይጠራም ፤ አሁን የሚያሳድደው ሳውል መባሉ ቀርቷል፤አሁን ደብዳቢ መሆኑ አብቅቷል። አሁን ስለ ስሙ ከቦታ ቦታ የሚሯሯጥ ምርጥ ዕቃ ጳውሎስ ሆኗልና አሁን ስለስሙ ከሀገር ወደ ሀገር የሚንከራተት ስደተኛው ሆኗልና ። 2ቆሮ 11÷23-27
ዋጋ ለማግኘት መሮጥ እንዳናይ የጋረደንን ግርዶሽ ከመጣል ይጀምራል ። ከሳውል ዐይን ቅርፊት መሳይ ነገር ወደቀ ሲል ከአስተሳሰቡና ከልቦናውም ዐይን ጭምር ቅርፊቱ እንደወደቀለት ማስተዋል ያስፈልጋል። ክርስቶስን ወዶ እናቱን ማሳደድ ክርስቶስን ወዶ ክርስቲያኖችን መጥላት ይህ የልቡና ግርዶሽ ፣ ይህ የልቡና ሽፋን፣ ይህ የዕሊና ቅርፊትም ነውና። #እግዚአብሔር እንደ ሳውል ነቅሎ ይጣልላቸው አጥርተው ያዮ ዘንድም የተንሸዋረረ ዐይነ ልቦናቸውን ሐናንያ በመሰሉ የቅዱሳኑ ጸሎትና ምልጃ ያብራላቸው።
#ሃይማኖት የሌላችሁ ወደ ሃይማኖት ሩጡ
#ሃይማኖት ያላችሁ ወደ ምግባር ገስግሱ
#ምግባር ያላችሁ ወደ ትሩፉት ፍጠኑ ወደ ገነት በር ትደርሳላችሁ ተከፍቶም ታገኙታላችሁ ከየት ናችሁ የሚላችሁም አይኖርም። ያን ጊዜ የደማስቆውን ሯጭ ታኙታላችሁ አብራችሁትም “ መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ፥ ሩጫውን ጨርሼአለሁ፥ ሃይማኖትን ጠብቄአለሁ፤” ትላላችሁ ። #2ኛ ጢሞ 4፥7
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ሐምሌ ፳፮/፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
#እራስህን ፈትሽ
የዛሬ ዓመት አካባቢ ነው ወቅቱ እንደ አሁኑ የሽብር ቡድኑ እና የcovid 19 ስጋት መንግስትን ያስጨነቀበት ወቅት ነው። ምሽት አካባቢ አገልገሎት ጨርሰን ወደ ሰፈር እያመራን ነው። የጸጥታ ኃይሎች (የፌደራል ፖሊሶች) በየ አስፋልቱ መዐዘናት ቆመው አላፊ አግዳዊውን አስቁመው እንደ መፈተሽ ዐይነት ነገር ይሰራሉ።
#እኛም ወደ ሰፈር ለመግባት ጥቂት ኪሎ ሜትሮች ሲቀሩን በአንዱ አስፋልት ላይ መንገዱን አጥረውት አገኘንና ለመፈተሽ ተበታትነት ወደ ጸጥታ ኃይሎቹ ቀረብን ።እኔ በበኩሌ እጄን ከኪሴ አውጥቼ ወደ ግራና ወደ ቀኝ ዘርግቼ የመስቀል ምልክት ሰርቼ ለመፈተሽ ተዘጋጀው ፊት ለፊቴ ያለው ፖሊስ ግን ምንም የመፈተሽ አዝማሚያ ሳያሳይ የሆነ ነገር ተናገረ ግራ ገባኝና ይህው አልኩት ዝግጁ መሆኔን ለማሳወቅ #እራስህን_ፈትሺ አትሰሚም እንዴ? ሲል ጮክ ብሎ ደገመው አንደኛ እና ሁለተኛ መደብ እንዲሁም ጾታ ነጠላና ብዙ ቁጥር የማይለየው ንግግሩ ከወዴት እንደሆነ ጠቆመኝ ያው የወድሄት ነህ ዘመን ላይ አይደለን ?!
እውነት ለመናገር እራስህን ፈትሽ እንዳለኝ መጀመሪያውኑ ሰምቼዋለው ግን እራሴን ፈትሼ ንጹዑ ነኝ ምንም አልያስኩም ነው የምለው? ወይስ ይህው ሁለት ስለትና አንድ ተቀጣጣይ ፈንጂ ከኋላ ኪሴ ይዣለሁ ብዬ እራሴን እንዳጋልጥ ነው የፈለገው ብዬ ግራ ስለገባኝ ነው።
#እንዴት እራስህን ፈትሽ ሊለኝ ይችላል ብዬ እርግጠኛ ለመሆን ለሦስተኛ ጊዜ በድጋሚ እህህ ልል አሰብኩና ወዲያው ማዳመጫዬን ከማላመጫዬ ሲደባልቀው ስለታየኝ ተውኩት ከዛም የሰማሁትን ግን ያልገባኝን ንግግሩን መተግበር ጀመርኩ ።እራሴን እንደነገሩ ዳባበስኩና ይህው የለም ስለው መንገዱን ከፍቶ እንዳልፍ ፈቀደልኝ።
እስከ ዛሬ ድረስ ማለትም ለ365 ቀናት ከ 91ኬክሮስ ድረስ ፖሊሱን እንደ ሞኝ ቆጥሬ ስስቅ ነበር። ያሳቀኝ ለcovid 19 ተዛማችነት ያሳየውን ጥንቃቄ ከግምት ውስጥ በለማስገባት አይደለም ። በዚህች በራስ ወዳድ ዓለም ሳለን ማን እራሱን ፈትሾ ጥፋተኛ ነኝ ልቀጣ ይገባኛል ሊል ይችላል ቤዬ ስላሰብኩ ነው እንጂ።
#አሁን ግን ዓመቱን ሙሉ ስስቅ የከረምኩት በራሴ መሆኑ ዘግይቶ ገባኝ ።ሰው ለራሱ ታማኝ ከሆነ በፍጹም ለሌላው መታመን አያቅተውም። አንባቢ ሆይ አንተ እራስህን በታማኝነት ስራው ከዛ በብዙ አማኞች ትከበባለህ አንተ ቀድመህ እራስህን ከፈተሽክ ማንም አንተን ሊፈትሽህ አይችልም ቢፈትሽ እንኳ ትርፉ ድካም ብቻ ነው ።ምንም አይገኝብህምና !
“እናንተ ደግሞ እንደ ሕያዋን ድንጋዮች ሆናችሁ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ለእግዚአብሔር ደስ የሚያሰኝ መንፈሳዊ መሥዋዕትን ታቀርቡ ዘንድ ቅዱሳን ካህናት እንድትሆኑ መንፈሳዊ ቤት ለመሆን ተሠሩ።”
|1ኛ #ጴጥ 2፥5
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ጳጉሜ 2/2014 ዓ.ም
የዛሬ ዓመት አካባቢ ነው ወቅቱ እንደ አሁኑ የሽብር ቡድኑ እና የcovid 19 ስጋት መንግስትን ያስጨነቀበት ወቅት ነው። ምሽት አካባቢ አገልገሎት ጨርሰን ወደ ሰፈር እያመራን ነው። የጸጥታ ኃይሎች (የፌደራል ፖሊሶች) በየ አስፋልቱ መዐዘናት ቆመው አላፊ አግዳዊውን አስቁመው እንደ መፈተሽ ዐይነት ነገር ይሰራሉ።
#እኛም ወደ ሰፈር ለመግባት ጥቂት ኪሎ ሜትሮች ሲቀሩን በአንዱ አስፋልት ላይ መንገዱን አጥረውት አገኘንና ለመፈተሽ ተበታትነት ወደ ጸጥታ ኃይሎቹ ቀረብን ።እኔ በበኩሌ እጄን ከኪሴ አውጥቼ ወደ ግራና ወደ ቀኝ ዘርግቼ የመስቀል ምልክት ሰርቼ ለመፈተሽ ተዘጋጀው ፊት ለፊቴ ያለው ፖሊስ ግን ምንም የመፈተሽ አዝማሚያ ሳያሳይ የሆነ ነገር ተናገረ ግራ ገባኝና ይህው አልኩት ዝግጁ መሆኔን ለማሳወቅ #እራስህን_ፈትሺ አትሰሚም እንዴ? ሲል ጮክ ብሎ ደገመው አንደኛ እና ሁለተኛ መደብ እንዲሁም ጾታ ነጠላና ብዙ ቁጥር የማይለየው ንግግሩ ከወዴት እንደሆነ ጠቆመኝ ያው የወድሄት ነህ ዘመን ላይ አይደለን ?!
እውነት ለመናገር እራስህን ፈትሽ እንዳለኝ መጀመሪያውኑ ሰምቼዋለው ግን እራሴን ፈትሼ ንጹዑ ነኝ ምንም አልያስኩም ነው የምለው? ወይስ ይህው ሁለት ስለትና አንድ ተቀጣጣይ ፈንጂ ከኋላ ኪሴ ይዣለሁ ብዬ እራሴን እንዳጋልጥ ነው የፈለገው ብዬ ግራ ስለገባኝ ነው።
#እንዴት እራስህን ፈትሽ ሊለኝ ይችላል ብዬ እርግጠኛ ለመሆን ለሦስተኛ ጊዜ በድጋሚ እህህ ልል አሰብኩና ወዲያው ማዳመጫዬን ከማላመጫዬ ሲደባልቀው ስለታየኝ ተውኩት ከዛም የሰማሁትን ግን ያልገባኝን ንግግሩን መተግበር ጀመርኩ ።እራሴን እንደነገሩ ዳባበስኩና ይህው የለም ስለው መንገዱን ከፍቶ እንዳልፍ ፈቀደልኝ።
እስከ ዛሬ ድረስ ማለትም ለ365 ቀናት ከ 91ኬክሮስ ድረስ ፖሊሱን እንደ ሞኝ ቆጥሬ ስስቅ ነበር። ያሳቀኝ ለcovid 19 ተዛማችነት ያሳየውን ጥንቃቄ ከግምት ውስጥ በለማስገባት አይደለም ። በዚህች በራስ ወዳድ ዓለም ሳለን ማን እራሱን ፈትሾ ጥፋተኛ ነኝ ልቀጣ ይገባኛል ሊል ይችላል ቤዬ ስላሰብኩ ነው እንጂ።
#አሁን ግን ዓመቱን ሙሉ ስስቅ የከረምኩት በራሴ መሆኑ ዘግይቶ ገባኝ ።ሰው ለራሱ ታማኝ ከሆነ በፍጹም ለሌላው መታመን አያቅተውም። አንባቢ ሆይ አንተ እራስህን በታማኝነት ስራው ከዛ በብዙ አማኞች ትከበባለህ አንተ ቀድመህ እራስህን ከፈተሽክ ማንም አንተን ሊፈትሽህ አይችልም ቢፈትሽ እንኳ ትርፉ ድካም ብቻ ነው ።ምንም አይገኝብህምና !
“እናንተ ደግሞ እንደ ሕያዋን ድንጋዮች ሆናችሁ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ለእግዚአብሔር ደስ የሚያሰኝ መንፈሳዊ መሥዋዕትን ታቀርቡ ዘንድ ቅዱሳን ካህናት እንድትሆኑ መንፈሳዊ ቤት ለመሆን ተሠሩ።”
|1ኛ #ጴጥ 2፥5
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ጳጉሜ 2/2014 ዓ.ም