#የዛከረው ዛኪር
አርዕስቷን በማልነግራችው የዶክተር ተብየው የዛኪር መጻሕፍ ላይ ከታሪክ እንደምንረዳው እስልምና የተመሠረተው በሰይፍ ኃይል ነው ለሚለው ሀሳብ የሰጠው መልስ የሚከተለው ነበር።
#ዛኪር:- እስልምና በኃይል አልተስፋፋም "እስላም" ማለት በራሱ "ሰላም" ማለት ነው ! ሰላምን ለማስከበረ ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል።
#እንግዲህ አንባቢ ሆይ አስተውል " #እስላም " የሚለውን መጠሪያ ያለ ማስረጃ በቃል መቀራረብ ብቻ #ሰላም ማለት ነው ብሎ ተርጉሞታል። አያይዞም ሰላምን ለማስከበር ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል። ሲል ከተነሳበት ሀሳብ ጋር በፍጽም ሰላም የማይሆን ንግግርን አክሎበታል ።
እንዴት ሊሆን ይችላል? በመዝገበ ቃላት ላይ ማነው እስላምን ሰላም ብሎ የተረጎመው? ቃሉ ከየት መጣ የሰውየው የውስጥ ፍላጎት ሳይሆን የቃሉ ትክክለኛ ጥሬ ዘር ምንን ያመለክታል ። እስልምና የሚለውስ ስም መስማት የተጀመረው ከመቼ ጀምሮ ነው ?
ከመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ በገጀራና በሰይፍ በጀአዳዊ ጦርነቶችም ጭምር የተስፋፈው እስልምና የብዙ የንጹሐን ዜጎች ደመ መፈሰስ ምክንያት ሲሆን እንጂ ለዓለም ሰላም ሲሆን አላየነም አላነበብንም።
#ጸረ_ሰላም ኃይሎች ( #terrorism / ሽብርቸኝነት) የሚል ነገር እንኳን መስማት የጀመርነው ከእስልምና መስፉፉት ጋር ተያይዞ የመጣ የዓለም የሰላም ጠንቅ እንደሆነ ነው የምናውቀው ። ይህ ዓለም ያወቀው ፀሐይ የሞቀው የአደባባይ ምሥጢር ነው ከቅርብ ትውስታችን እንኳን በሊቢያ ጠረፍ በሃይማኖታቸው ብቻ ለይተው ክርስቲያን ወንድሞቻችንን ያለ እርሕራሄ እንደ በግ ተገዝግዘው የተጣሉት በዚሁ እስልምናዊ ቡድን ነው።
ይህን የመሰለውን የዓለማችን ታይ ፎይድ፣ይህን የመሰለውን የዓለም የሰላም ቀውስን " ሰላም " ብሎ መተርጎም ዝም ብሎ በባዶ ሜዳ #መዳከር ነው።
ለቀድሞዋ አፈ ጉባኤ ለወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል የሥራ ዕድል ማነው የሥልጣን ዕድል ለመፍጠር ተብሎ አላስፈላጊ መሥሪያ ቤት ያውም በምኒስቴር ደረጃ መቋቋሙ አግባብ አይደለም።
ሰላምኮ ውጤት እንጂ መንስኤ አይደለም መድረሻ እንጂ መገስገሻ አይደለም ። #የመተማመን ምኒስቴር ፣ #የተስፋ ምኒስቴር ፣ #የመፈቃቀር ምኒስቴር ማቋቋም ሳንችል ሰላም ምኒስቴር መመስረት ከንቱ መዳከር ነው ! ። ሰላም የእምነት የተስፋ እና የፍቅር ውጤት ነውና ። እምነት ተስፋና ፍቅር በሌሉበት እነሆ ሰላም ወዴት ይገኛል?
#አሁን_እስቲ የሰላም ምኒስቴር #የሥራ_ድርሻና_ፋይዳው ምንድ ነው?
___________________________________1 #የሰላም ጊዜ መምጫን በአህያ በተቀመጡ ነቢያት ከወዲሁ ማስተንበይ?
2 #ሰላም ሲመጣ ሰላም ሆነላችሁ ብሎ የሚያበሥር መብሠሬ ሰላም መሆን?
3 #በሰላም ስም የተመሰረተ ፌደራላዊ የእስላማዊ መዋቅር ማደርጀት? ዓላማና ተልዕኮው አልገባንም? !
ወደ ፊት ሚኒስትሯ ሰላም ማለት ኢስላም ማለት ነው ኢስላምም ማለት ሰላም ማለት ነው ሰላምን ለማስከበር ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል ስለዚህ ምኒስትር መሥሪያ ቤቱ የራሱ የሆነ የጦር ኃይል ሊቋቋምለት ይገባዋል የሚል መግለጫ መስጠታቸው የማይቀር ነው። እኛ እንደሆንን እንቅልፉ ተመችቶናል!
__ #ንቁ_በሃይማኖት_ቁሙ _
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ግንቦት ፲ ፪ / ፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
አርዕስቷን በማልነግራችው የዶክተር ተብየው የዛኪር መጻሕፍ ላይ ከታሪክ እንደምንረዳው እስልምና የተመሠረተው በሰይፍ ኃይል ነው ለሚለው ሀሳብ የሰጠው መልስ የሚከተለው ነበር።
#ዛኪር:- እስልምና በኃይል አልተስፋፋም "እስላም" ማለት በራሱ "ሰላም" ማለት ነው ! ሰላምን ለማስከበረ ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል።
#እንግዲህ አንባቢ ሆይ አስተውል " #እስላም " የሚለውን መጠሪያ ያለ ማስረጃ በቃል መቀራረብ ብቻ #ሰላም ማለት ነው ብሎ ተርጉሞታል። አያይዞም ሰላምን ለማስከበር ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል። ሲል ከተነሳበት ሀሳብ ጋር በፍጽም ሰላም የማይሆን ንግግርን አክሎበታል ።
እንዴት ሊሆን ይችላል? በመዝገበ ቃላት ላይ ማነው እስላምን ሰላም ብሎ የተረጎመው? ቃሉ ከየት መጣ የሰውየው የውስጥ ፍላጎት ሳይሆን የቃሉ ትክክለኛ ጥሬ ዘር ምንን ያመለክታል ። እስልምና የሚለውስ ስም መስማት የተጀመረው ከመቼ ጀምሮ ነው ?
ከመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ በገጀራና በሰይፍ በጀአዳዊ ጦርነቶችም ጭምር የተስፋፈው እስልምና የብዙ የንጹሐን ዜጎች ደመ መፈሰስ ምክንያት ሲሆን እንጂ ለዓለም ሰላም ሲሆን አላየነም አላነበብንም።
#ጸረ_ሰላም ኃይሎች ( #terrorism / ሽብርቸኝነት) የሚል ነገር እንኳን መስማት የጀመርነው ከእስልምና መስፉፉት ጋር ተያይዞ የመጣ የዓለም የሰላም ጠንቅ እንደሆነ ነው የምናውቀው ። ይህ ዓለም ያወቀው ፀሐይ የሞቀው የአደባባይ ምሥጢር ነው ከቅርብ ትውስታችን እንኳን በሊቢያ ጠረፍ በሃይማኖታቸው ብቻ ለይተው ክርስቲያን ወንድሞቻችንን ያለ እርሕራሄ እንደ በግ ተገዝግዘው የተጣሉት በዚሁ እስልምናዊ ቡድን ነው።
ይህን የመሰለውን የዓለማችን ታይ ፎይድ፣ይህን የመሰለውን የዓለም የሰላም ቀውስን " ሰላም " ብሎ መተርጎም ዝም ብሎ በባዶ ሜዳ #መዳከር ነው።
ለቀድሞዋ አፈ ጉባኤ ለወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል የሥራ ዕድል ማነው የሥልጣን ዕድል ለመፍጠር ተብሎ አላስፈላጊ መሥሪያ ቤት ያውም በምኒስቴር ደረጃ መቋቋሙ አግባብ አይደለም።
ሰላምኮ ውጤት እንጂ መንስኤ አይደለም መድረሻ እንጂ መገስገሻ አይደለም ። #የመተማመን ምኒስቴር ፣ #የተስፋ ምኒስቴር ፣ #የመፈቃቀር ምኒስቴር ማቋቋም ሳንችል ሰላም ምኒስቴር መመስረት ከንቱ መዳከር ነው ! ። ሰላም የእምነት የተስፋ እና የፍቅር ውጤት ነውና ። እምነት ተስፋና ፍቅር በሌሉበት እነሆ ሰላም ወዴት ይገኛል?
#አሁን_እስቲ የሰላም ምኒስቴር #የሥራ_ድርሻና_ፋይዳው ምንድ ነው?
___________________________________1 #የሰላም ጊዜ መምጫን በአህያ በተቀመጡ ነቢያት ከወዲሁ ማስተንበይ?
2 #ሰላም ሲመጣ ሰላም ሆነላችሁ ብሎ የሚያበሥር መብሠሬ ሰላም መሆን?
3 #በሰላም ስም የተመሰረተ ፌደራላዊ የእስላማዊ መዋቅር ማደርጀት? ዓላማና ተልዕኮው አልገባንም? !
ወደ ፊት ሚኒስትሯ ሰላም ማለት ኢስላም ማለት ነው ኢስላምም ማለት ሰላም ማለት ነው ሰላምን ለማስከበር ደግሞ ኃይል ያስፈልጋል ስለዚህ ምኒስትር መሥሪያ ቤቱ የራሱ የሆነ የጦር ኃይል ሊቋቋምለት ይገባዋል የሚል መግለጫ መስጠታቸው የማይቀር ነው። እኛ እንደሆንን እንቅልፉ ተመችቶናል!
__ #ንቁ_በሃይማኖት_ቁሙ _
አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
ግንቦት ፲ ፪ / ፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም