#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አንድ
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
/
ዙሪያቸውን ሲያዩ ነግቷል …ቢያንስ 12 ሰዓት ሆኗል….ሁለቱም ከተጣበቁበት ተላቀው ልብሳቸውን ከየወዳደቀበት በመለቃቀም መልበስ ጀመሩ ..ኬድሮን መጀመሪያ ቀሚሷን አንስታ አጠለቀች….ቀጥሎ ፓንቷን ስታነሳ ቦታው ላይ የተወሰነ የተበታተነ ድንጋዬች በደም ነጠብጣብ ቀልመዋል…አንዱን ድንጋይ አነሳችና ሱሪውን ለብሶ ጨርሶ ቲሸርቱን በመልበስ ላይ ወደአለው አንድሪው ተጠጋችና በእጆቹ አስጨበጣችው.. በአካባቢው የተሰበሰቡትን ሰዎችን ከቁብ ሳትቆጥር ጉንጩን ሳመችና አጀቡን ሰንጥቃ በተረጋጋና በሰከነ ሁኔታ ወደድንኳኑ ተመለሰች….ስትደርስ ንስሯ ሻንጣው ላይ ቁጭ ብሎ የትዝብት በመሰለ አስተያየት እየተመከለታት ነበር ..ቶሎ ብላ አገልግሏን አነሳችና ትከሻዋ ላይ አንጠለጠለች፡፡ ንስሩን ገፈትራ አስነስታ ሻንጣውንም አነሳች‹‹ጀግናዬ በል ቶሎ እንሂድ ››አለችው ንስሯን፡፡
ጊዜ አላጠፋም….ክንፉን ዘረጋና ወደላይ ከፍ ብሎ አንጠለጠላት..እይታዋን አንድሪውን ጥላ ወደመጣችበት አቅጣጫ ስታማትር እሱ ከፊት እየመራ ሌሎች ከኃላ እየተከተሉት እሷ ወዳለችበት አቅጣጫ እየሮጠ ነው፡፡በመቶ ሜትር ከፍታ ላይ ሆና እጇን ለስንብት አውለበለበችለት…. ጥላው እንዳትሄድ በእጁም እየተወራጨ በእግሮቹ መሬቱን እየተመተመ፤ በአንደበቱም ጉሮሮው እስኪሰነጠቅ እየጮኸ ተማፀናት…ልቧ ራርቶ ልትመለስ አልቻለችም….ሶስት መቶ ሜትር ከፍታ ላይ ስትደርስ ተስፋ ቆርጦ መሬት ላይ ዝርፍጥ አለ…..ከዛ ከእይታው ተሰወረች .፡፡
አምስት ሰዓት አካባቢ ከበረሩ በኃላ ነው ኬንያ ድንበር ሞምባሳ ወደብ ተጠግቶ ከሚገኝ ኢንዲያና ውቅያኖስ ውስጥ የጣላት፡፡እሱ አገልግሏንና ሻንጣውን ይዞ ወደ ዳር በረረና ዋኝታ ጨርሳ ሰእስክትመጣ ዛፍ ላይ በመቀመጥ እረፍት በመውሰድ ይጠብቃት ጀመር፡፡
የተለየ ምሽተና የተለየ ለሊት ነበር ያሳለፈችው….እና በወሲብ ወቅት የወራዛውን ላቧን መሬት ላይ ስትንከባለል በአቧራ የቆሸሸና ሰውነቷን ድንግልናዋን ስታስረክብ በጭኗ መካከል ተንሻሮ የተንጣበጠበ ደሟን በኢንድያና ውቅያኖስ ጨዋማ ውሀ እያጠበችውና እያፀዳአቸው ነው……አሁን ትናንት የነበረችውን ኬድሮንን አይደለችም….ሴት ከመሆኗ ጋር ተያይዞ ሌላ የሆነ የተከፈተላት የኃይል በር እንዳለ እየተሰማት ነው…..አንድሪውን ወዳዋለች…..ከእሱ ጋር በፈፀመችው ነገር ምንም አይነት ፀፀት እየተሰማት አይደለም…እንደውም በተቃራኒው የተለየ አይነት እርካታን የመሞላትና የመባረክ ስሜት ነው እየተሰማት ያለው…..ለምን ተጨማሪ ጊዜ ከእሱ ጋር እዳላሳለፈች አታውቅም…..የማትቆጣጣረው ኃይል በአስቸካይ አካባቢውን ለቃ እንድትወጣ አስገድዷታል…እንጂማ ቢያንስ አንድ ተጨማሪ ቀንና አንድ ተጨማሪ ወሲብ ከአንድሪው ጋር ቢኖራት ፍፅም ደስተኛ ትሆን ነበር፡፡
የሰውነቷንም ሆነ የሀሳቧንም ቆሻሻ እዛው ኢንዲያና ውቅያኖስ ላይ ካራገፈች በኃላ ወደወደቡ ዳር ወጥታ ንስሯ ወዳለበት ቦታ ሄደችና እሱ ባለበት ዛፍ ስር ቁጭ አለች…..ከላይ ካለበት የዛፉ ጫፍ ሻንጣውን እና አገልግሉን ይዞ በሮ በመውረድ ከጎኗ አረፈ…..ሻንጣዋን ከፈተችና ሌላ ቀሚሰ በማውጣት የለበሰችውንና የረጠበውን ቀሚስ በማውለቅ ደህናውን ለበሰችና እርጥቡን ጨምቃ የግንዱ ቅርንጫፍ ላይ አሰጣችው፡፡
ከዛ አገልግሉን ወደራሷ አስጠጋችና እናቷ ከቆጠረችላት ገና ግማሹን እንኳን ያልተበላለት ጩኮ ከፈተችና ለመብላት ተዘጋጀች…ንስሯ አፍጥጦ ሲያያት ነበር ‹‹..ወይ ይቅርታ አንተም ለካ እርቦሀል….››ብላ ሄደህ የሚታደን ነገር ፈልገህ ተመገብ …ታዲያ ከ30 ደቂቃ በላይ እንዳትቆይ….››አለችው
ልክ እንደ ሰው ያለችውን በፅሞና ሰምቶ በአየር ላይ ተንሳፈፈና ሰማዩን ሰንጥቆ ከእይታዋ ተሰወረ…..እሷም ጩኮዋን እየቆረሰች በኮዳዋ በያዘችው ውሀ እየማገች መመገብ ጀመረች…እስክትጠግብ ከበላች በኃላ .. ግንዱን ተደግፋ ጋደም ብላ ስለአንድሪው እያሰበች የንስሯን መምጣት እየተጠባበቀች ነው….20 ደቂቃ በኃላ ንስሯ በመንቁሩ የሆነ ቦርሳ ነገር አንጠልጥሎ መጣ ፤ግራ ገባት… ስሯ አረፈ….
‹‹የሚበላ ይዘህ ና አልኩህ እንጂ ቦርሳ አልኩህ?››
እጇ ላይ አስቀመጠላት…..የሚያምር አነስተኛ የእጅ ቦርሳ ነው፡፡ተቀበለችውና ከፈተችው…የሚያብረቀርቁና አይን ላይ ብዙ አይንት ቀላማትን ሚረጩ ሁለት የእጅ መዳፍ ያህል መጠን የሚሆኑ ጌጦች ናቸው››
‹‹ምንድናቸው…?››ንስሯን ጠየቀችው…፡፡
አእምሮውን ከፈተላት…አልማዝ እንደሆነ አወቀች፡፡
‹ከየት አመጣኸው?››
ባህሩ መሀከል …የመርከብ ዘራፊዎች እርስ በርስ እየተገዳደሉ አንድ ሌላውን ሲዘርፍ ከመሀከላቸው ነጥቆ እንዳመጣ ምስሉን በአእምሮዋ ልኮ እንድታውቀው አደረጋት፡፡
‹‹ስንት ያወጣል……?››
‹‹የአንድ ሻንጣ ብር ምስሉን በእምሮዋ አሳያት……እስከዚህን ዕድሜዋ ድረስ ስለገንዘብ እስባም ሆነ ተጨንቃ አታውቅም…አሁን ግን እልማዙን ስታይ ሆነ ስለሚያወጣው ገንዘብ ንስሯ ሲነግራት የተለየ ስሜት ነው የተሰማት…ምን አልባት ይሄ ሴት ከመሆኟ ገራ በውስጧ በቅሎ ያደገ አዲስ ስሜት ሳይሆን እንደማይቀር ገመተች፡፡ብር የሚያስገኛቸውን ነገሮች አንድ በአንድ ማጣጣም ቀጣይ ተግባሮ እንደሚሆን አለመች፡፡
‹‹በል አሁን ወደሀገራችን እንሂድ….የእማዬ ቡና ናፍቆኛል››አለችው፡፡
አንጠልጥሎት በአየር ላይ አዋላትና ዞሮ ከጀርባዋ ተጣበቀ.. ከኬንያ ወደ ኢትዬጵያ አቅጣጫውን አስተካክሎ መብረር ጀመረ፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አንድ
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
/
ዙሪያቸውን ሲያዩ ነግቷል …ቢያንስ 12 ሰዓት ሆኗል….ሁለቱም ከተጣበቁበት ተላቀው ልብሳቸውን ከየወዳደቀበት በመለቃቀም መልበስ ጀመሩ ..ኬድሮን መጀመሪያ ቀሚሷን አንስታ አጠለቀች….ቀጥሎ ፓንቷን ስታነሳ ቦታው ላይ የተወሰነ የተበታተነ ድንጋዬች በደም ነጠብጣብ ቀልመዋል…አንዱን ድንጋይ አነሳችና ሱሪውን ለብሶ ጨርሶ ቲሸርቱን በመልበስ ላይ ወደአለው አንድሪው ተጠጋችና በእጆቹ አስጨበጣችው.. በአካባቢው የተሰበሰቡትን ሰዎችን ከቁብ ሳትቆጥር ጉንጩን ሳመችና አጀቡን ሰንጥቃ በተረጋጋና በሰከነ ሁኔታ ወደድንኳኑ ተመለሰች….ስትደርስ ንስሯ ሻንጣው ላይ ቁጭ ብሎ የትዝብት በመሰለ አስተያየት እየተመከለታት ነበር ..ቶሎ ብላ አገልግሏን አነሳችና ትከሻዋ ላይ አንጠለጠለች፡፡ ንስሩን ገፈትራ አስነስታ ሻንጣውንም አነሳች‹‹ጀግናዬ በል ቶሎ እንሂድ ››አለችው ንስሯን፡፡
ጊዜ አላጠፋም….ክንፉን ዘረጋና ወደላይ ከፍ ብሎ አንጠለጠላት..እይታዋን አንድሪውን ጥላ ወደመጣችበት አቅጣጫ ስታማትር እሱ ከፊት እየመራ ሌሎች ከኃላ እየተከተሉት እሷ ወዳለችበት አቅጣጫ እየሮጠ ነው፡፡በመቶ ሜትር ከፍታ ላይ ሆና እጇን ለስንብት አውለበለበችለት…. ጥላው እንዳትሄድ በእጁም እየተወራጨ በእግሮቹ መሬቱን እየተመተመ፤ በአንደበቱም ጉሮሮው እስኪሰነጠቅ እየጮኸ ተማፀናት…ልቧ ራርቶ ልትመለስ አልቻለችም….ሶስት መቶ ሜትር ከፍታ ላይ ስትደርስ ተስፋ ቆርጦ መሬት ላይ ዝርፍጥ አለ…..ከዛ ከእይታው ተሰወረች .፡፡
አምስት ሰዓት አካባቢ ከበረሩ በኃላ ነው ኬንያ ድንበር ሞምባሳ ወደብ ተጠግቶ ከሚገኝ ኢንዲያና ውቅያኖስ ውስጥ የጣላት፡፡እሱ አገልግሏንና ሻንጣውን ይዞ ወደ ዳር በረረና ዋኝታ ጨርሳ ሰእስክትመጣ ዛፍ ላይ በመቀመጥ እረፍት በመውሰድ ይጠብቃት ጀመር፡፡
የተለየ ምሽተና የተለየ ለሊት ነበር ያሳለፈችው….እና በወሲብ ወቅት የወራዛውን ላቧን መሬት ላይ ስትንከባለል በአቧራ የቆሸሸና ሰውነቷን ድንግልናዋን ስታስረክብ በጭኗ መካከል ተንሻሮ የተንጣበጠበ ደሟን በኢንድያና ውቅያኖስ ጨዋማ ውሀ እያጠበችውና እያፀዳአቸው ነው……አሁን ትናንት የነበረችውን ኬድሮንን አይደለችም….ሴት ከመሆኗ ጋር ተያይዞ ሌላ የሆነ የተከፈተላት የኃይል በር እንዳለ እየተሰማት ነው…..አንድሪውን ወዳዋለች…..ከእሱ ጋር በፈፀመችው ነገር ምንም አይነት ፀፀት እየተሰማት አይደለም…እንደውም በተቃራኒው የተለየ አይነት እርካታን የመሞላትና የመባረክ ስሜት ነው እየተሰማት ያለው…..ለምን ተጨማሪ ጊዜ ከእሱ ጋር እዳላሳለፈች አታውቅም…..የማትቆጣጣረው ኃይል በአስቸካይ አካባቢውን ለቃ እንድትወጣ አስገድዷታል…እንጂማ ቢያንስ አንድ ተጨማሪ ቀንና አንድ ተጨማሪ ወሲብ ከአንድሪው ጋር ቢኖራት ፍፅም ደስተኛ ትሆን ነበር፡፡
የሰውነቷንም ሆነ የሀሳቧንም ቆሻሻ እዛው ኢንዲያና ውቅያኖስ ላይ ካራገፈች በኃላ ወደወደቡ ዳር ወጥታ ንስሯ ወዳለበት ቦታ ሄደችና እሱ ባለበት ዛፍ ስር ቁጭ አለች…..ከላይ ካለበት የዛፉ ጫፍ ሻንጣውን እና አገልግሉን ይዞ በሮ በመውረድ ከጎኗ አረፈ…..ሻንጣዋን ከፈተችና ሌላ ቀሚሰ በማውጣት የለበሰችውንና የረጠበውን ቀሚስ በማውለቅ ደህናውን ለበሰችና እርጥቡን ጨምቃ የግንዱ ቅርንጫፍ ላይ አሰጣችው፡፡
ከዛ አገልግሉን ወደራሷ አስጠጋችና እናቷ ከቆጠረችላት ገና ግማሹን እንኳን ያልተበላለት ጩኮ ከፈተችና ለመብላት ተዘጋጀች…ንስሯ አፍጥጦ ሲያያት ነበር ‹‹..ወይ ይቅርታ አንተም ለካ እርቦሀል….››ብላ ሄደህ የሚታደን ነገር ፈልገህ ተመገብ …ታዲያ ከ30 ደቂቃ በላይ እንዳትቆይ….››አለችው
ልክ እንደ ሰው ያለችውን በፅሞና ሰምቶ በአየር ላይ ተንሳፈፈና ሰማዩን ሰንጥቆ ከእይታዋ ተሰወረ…..እሷም ጩኮዋን እየቆረሰች በኮዳዋ በያዘችው ውሀ እየማገች መመገብ ጀመረች…እስክትጠግብ ከበላች በኃላ .. ግንዱን ተደግፋ ጋደም ብላ ስለአንድሪው እያሰበች የንስሯን መምጣት እየተጠባበቀች ነው….20 ደቂቃ በኃላ ንስሯ በመንቁሩ የሆነ ቦርሳ ነገር አንጠልጥሎ መጣ ፤ግራ ገባት… ስሯ አረፈ….
‹‹የሚበላ ይዘህ ና አልኩህ እንጂ ቦርሳ አልኩህ?››
እጇ ላይ አስቀመጠላት…..የሚያምር አነስተኛ የእጅ ቦርሳ ነው፡፡ተቀበለችውና ከፈተችው…የሚያብረቀርቁና አይን ላይ ብዙ አይንት ቀላማትን ሚረጩ ሁለት የእጅ መዳፍ ያህል መጠን የሚሆኑ ጌጦች ናቸው››
‹‹ምንድናቸው…?››ንስሯን ጠየቀችው…፡፡
አእምሮውን ከፈተላት…አልማዝ እንደሆነ አወቀች፡፡
‹ከየት አመጣኸው?››
ባህሩ መሀከል …የመርከብ ዘራፊዎች እርስ በርስ እየተገዳደሉ አንድ ሌላውን ሲዘርፍ ከመሀከላቸው ነጥቆ እንዳመጣ ምስሉን በአእምሮዋ ልኮ እንድታውቀው አደረጋት፡፡
‹‹ስንት ያወጣል……?››
‹‹የአንድ ሻንጣ ብር ምስሉን በእምሮዋ አሳያት……እስከዚህን ዕድሜዋ ድረስ ስለገንዘብ እስባም ሆነ ተጨንቃ አታውቅም…አሁን ግን እልማዙን ስታይ ሆነ ስለሚያወጣው ገንዘብ ንስሯ ሲነግራት የተለየ ስሜት ነው የተሰማት…ምን አልባት ይሄ ሴት ከመሆኟ ገራ በውስጧ በቅሎ ያደገ አዲስ ስሜት ሳይሆን እንደማይቀር ገመተች፡፡ብር የሚያስገኛቸውን ነገሮች አንድ በአንድ ማጣጣም ቀጣይ ተግባሮ እንደሚሆን አለመች፡፡
‹‹በል አሁን ወደሀገራችን እንሂድ….የእማዬ ቡና ናፍቆኛል››አለችው፡፡
አንጠልጥሎት በአየር ላይ አዋላትና ዞሮ ከጀርባዋ ተጣበቀ.. ከኬንያ ወደ ኢትዬጵያ አቅጣጫውን አስተካክሎ መብረር ጀመረ፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍140😱12❤10🥰6👏3🔥1🎉1
#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ይሄ ክስት ከተከሰተ ከ5 ዓመት በኃላ 10ኛ ክፍል ማትሪክ ለመፈተን ዝግጅት ላይ እያለች ድንገት እናትዬው በህይወቷ ለሁለተኛ ጊዜ ክፉኛ ታመመች፡፡ አፋፍሰው ደሎ ሆስፒታል አስገቧት….ወደጎባ ወይም ወደ አዲስ አበባ ሪፈር ትባላለች ብለው ሲጠብቁ ከሶስት ቀን በኃላ ወደቤት መልሳችሁ ውሰዷት የሚል ትዕዛዝ ተሰጣቸው፡፡
ቀጥታ እየተውረገረገች ዶክተሩ ጋ ገባች፡፡
‹‹አቤት ምን ነበር?›
‹‹ስለእናቴ ጉዳይ ነበር››
‹‹ስለእናትሽ ምን?››
ዝልፍልፍ ብላ ደከማለች እኮ ….በህይወትና በሞት መካከል ሆና እየተመለከታችሁ ወደቤት መልሷት ማለት ምን ማለት ነው...?
ካልቻላቸሁ አልቻልንም ብላችሁ ሪፈር ማለት ነው እንጂ ወደቤት መልሷት ማለት ምን ማለት ነው….?ግልፅ አልሆነልኝም፡፡››
‹እስኪ ተረጋጋግተሸ ተቀመጪና ላስረደዳሽ..እንደው ስታስቢው ይሄንን ቀደም ተከተል ማናውቅ አድርገሽ ነው ምታስቢን ?››
‹‹እኔ እንጃ ግራ አጋባችሁኛ››
‹‹ሁኔታውን እኮ ለአያትሽ አስረድቼቸዋለሁ...እሳቸው ቀስ ብለው ያስረዱሻል፡፡››
‹‹እና እናቴ …የእኔ ውዷ እናት …የሌላ አለም ፈጡርን በፍቅር ጠብ ያደረገችው ተአምረኛዋ እናት እንደቀልድ በአንድ ወር ውስጥ ትሞታለች እያላችሁኝ ነው?››
‹‹አይ እኛ አይደለም እንደዛ ያልነው.. እናትሽ ያለባቸው በሽታ ያለበት ደረጃ እና አሁን ባለው የሳይንስ ግኝት በሽታውን ለማከም ያለንን አቅም ከግምት በማስገባት ነው፡፡››
‹‹እና በቃ ውሳኔያችሁ እንደዛ ነው?››
‹‹አዝናለሁ…ለእሳቸውም የመጨረሻዎቹን ቀናቶች ወዲህ ወዲያ እያሉ ውጤት ለማይኖረው ነገር ከሚንገላቱ በቤተሰባቸው እንክብካቤ ውስጥ ሆነው ቢያሳልፉ ይሻላቸዋል፡፡
‹‹እኔ እናቴን ካዳንኳት…ምን ትላለህ?››
‹‹ስለአንቺ የሰማሁትን ለማመን እገደዳለሁ››
‹‹ስለእኔ ምን ሰማህ?››በመገረም ጠየቀችው፡፡
‹የመላዕክት ዝርያ እንዳለብሽ››
‹‹አይ ያሉህ እንኳን እንደዛ አይደለም…የደቢሎስ ዝርያ አለባት ነው ሊሉህ የሚችሉት፡፡››
‹‹ያው ነው…ዳቢሎስም ሌላ ምንም ሳይሆን መላዐክ ነው…ለዛውም ከዋናዎቹ አንድና ዋነኛው የነበረ.በተወሰነ ያለመግባባት ከእግዚያብር የመኖሪያ ግዛት የተሰደደ…››
‹‹የተናገርከው ከልብህ ስለሆነ አስደስተሀኛል…ለማንኛውም ስለጮህኩብህ ይቅርታ.. እናቴን ወደቤት ወስዳታለሁ...እናም አድናታለሁ።››
‹‹እንግዲህ እንዳልኩሽ ነው….ለማንኛውም እቤት ብቅ እያልኩ አያቸዋለሁ..ድንገተኛ ነገር ተፈጥሮ ከፈለግሺኝም ደውይልኝ› ብሎ ቁጥሩን ሰጣት ተቀበለችውና አመስግናለሁ ብላ ወጣች፡፡
ወዲያው ነበር እናቷን ይዛ ወደቤት የገባችው፡፡ግርግሩ ጋብ ሲል ወደ እናቷ መኝታ ቀረበችና…በቀናቶቸ በሽታ የሰለሉና የደከሙ እጆቾን በእጆቾ ውስጥ አስገብታ እየዳበሰች፡፡
‹‹ሀርሜ አይዞሽ እኔ ምንም እንድትሆኚ አልፈቅድም››
‹‹ልጄ በዚህ ጉዳይ እንድትጨነቂ አልፈልግም…እንደውም መሄድ እፈልጋለሁ።››ስትል መለሰችላት፡፡
እማ ምን ማለት ነው …እኔን ጥለሽ ወደየት ነው የምትሄጂው…አንቺ ከሌለሽ እኮ እኔም መኖር በጣም ነው የሚከብደኝ …ማን ነው የሚረዳኝ?›
‹‹ልጄ አንቺ የአባትሽ ልጅ ነሽ. .በጣም ጠንካራና የማትሰበሪ ነሽ…እኔ ብሄድ ምን አልባት አባትሽን አገኘው ይሆናል፡፡ምን አልባት መልሰን አንድ ላይ የመሆን እድል እናገኝ ይሆናል፡፡
‹አይ እንደዛ አይሆንም…የእሱ አለምና አንቺ ስትሞቺ የምትሄጂበት ቦታ አንድ መሆኑን በምን እርግጠኛ ሆንሽ? እንዲህ አይነት ቁማርማ እንድትጫወቺ አልፈቅድም..በይ አሁን ደክሞሻል.. እረፊ .የሆነ ቦታ ደርሼ መጣሁ…››
‹‹ደግሞ ወዴት ልትሄጂ ነው?››
‹‹እማ ደግሞ የሆነ ቦታ አልኩሽ እኮ›ብላ ግንባሯን በመሳም ወጥታ ሄደች.. ግቢውን እንደለቀቀች ከጀርባዋ ንሰሯ እየተምዘገዘገ መጥቶ ተከሻዋ ላይ አረፈ.እርምጃዋን እልገታችም….በሀሳብ እየተብሰለሰለች ቀጥታ ከተማውን ለቃ ወደ ያዶት ወንዝ ነው የሄደችው…እናትና አባቷ ተገናኝተውበት ወደነበረ ልክ እንደቤተመቅደስ እያየች ወደ አደገችበት ቦታ ነው የሄደችው፡፡እንደደረሰች ንስሯ ከትከሻዋ ለቆ ተነሳና በአካበባቢው ካሉት ብዛት ያላቸው ግዙፉ ዛፎች መካከል አንዱ ላይ አረፈ.እሷም ልብሷን አወላልቃ ዛፉ ላይ እስከግማሽ እየተንጠላጠለችና እየተሳበች ወጣችና አስር ሜትር ከፍታ ላይ ከደረሰች በኃላ ዘላ እየተምዘገዘገች ወንዙ ውስጥ ቦጭረቅ ብላ ገባች…ከዛ ወደውስጥ ሰመጠችና የሆነ ሚስጥራዊ ምርምር እንደሚያካሂድ የባህር ውስጥ አሳሽ ውስጥ ለውስጥ ትንፋሿን ተቆጣጥራ ከወዲህ ወዲያ እየተመላለሰች.፡፡
ግማሽ ለሚሆን ሰዓት ከዋኘች በኃላ የድካም ስሜት ሲሰማት ወጥታ ልብሷን ለበሰች፡፡የመጨናነቅ ስሜቷ አሁን ቀለል ብሏታል…ወደዚህ ቦታ የምትመጠጣው ለመታደስ ነው.ከአባቷ መንፈስ ጋር ለመገናኘት..እሱ የረገጣቸውን የወንዙን ወለል ለመርገጥ ፤እሱ የተነፈሰባቸውን ቦታዎች እሷም ልትተነፍስባቸውና ከእሱ ጋር ያላትን የመንፈስ መስተጋብር ለማጎልበት ነው....እናም ደግሞ ምን አልባት አንድ ቀን ቡልቅ ብሎ ከዚህ ከውሀው መሀል በመውጣት ተጠምጥሞ ይስመኛል…በሚል ድብቅ ምኞትም በመጓጓት ነው እንደዛ የምታደረግው;፡
ለባብሳ እንደጨረሰች ‹‹..ጀግናዬ የት ነህ?››ስትል ንስሯን ጠራችው.. እየተምዘገዘገ መጣና ከፊት ለፊቷ ካለ የዛፍ ቅርንጫፍ ላይ አረፈ..
‹‹እሺ ና ተከተለኝ።›› ብላው ወደጥቅጥቁ ጫካ ተራመደች…ወደ ውስጥ ጠልቃ ገባችና የምትፈልገው ቦታ ስትደርስ ከዛፍ ቅርንጫፎች ላይ ቅጠሎችን እየለመለመች መሬት አነጠፈችና እላዩ ላይ ተደላድላ ተቀመጠች…መጥቶ ከጎኗ ተቀመጠ
‹‹እንድናወራ ነው እዚህ የመጣሁት..››
‹‹እየሰማሀኝ ነው አይደል?›
እየሰማት መሆኑን እንድታውቅ አእምሮን ከፈተላት.
‹‹አዎ እንደዛ ነው…እናቴ እንድትድን አፈልጋለሁ።››
‹‹አይቻልም››የሚል መልስ ሰጣት
‹አይ ይቻላል…አንተ የሆነ ተአምር መስራት አያቅትህም ..ከፈለክ ከአባቴ ጋር ተገናኝና እናቴን ማጣት እንደማልፈልግ ንገረው››
‹‹አይቻልም››ፍርጥም ብሎ መለሰላት፡፡
‹‹ኡፍ..እንግዲያው እሷ ከሞተች እኔም መኖር አልፈልግም…. ይሄንን እወቀው››
‹አንቺ ከሞትሽ እኔም አጠፋለሁ››ብሎ ልክ በሞተችበት ቅፅበት እሱ እንዴት ድርቅርቅ ብሎ እንደሚሞትና ከደቂቃዎች በኃላ መላ አካሉ እንደድቄት ተበታትኖ እንደሚበን አሳያት፡፡ እዝን አላች፡፡
እንዲህ የእሱ ህይወት ከእሷ መኖር ጋር እንደተያያዘና ስትሞት ሟች እንደሆነ ፈፅሞ አታውቅም ነበር..እና እንደዛ በመሆኑ በጣም አዘነች…ቢሆንም ግን ሀሳቧን ለመቀየር ምንም እቅድ የላትም.. መልፈስፈስን አልፈለገችም፡፡
"በጣም እወድሀለሁ.. ታውቃለህ አይደል?.ግን ደግሞ እናቴን ከምንም በላይ ፤ከማንም በላይ ነው ምወዳት እና እንዳልኩህ እናቴ ከሞተች እኛም አብረናት እንሞታለን ማለት ነው።››
የመጨረሻ ውሳኔዋን ከምትናገረው ንግግር ሆነ ከውስጧ ልቧን በማንበብ ከተረዳ በኃላ ከጎኗ ብተት ብሎ ተነሳና ሰማይ ጠቀስ ዛፎችን አልፎ በረረ....ቀጥታ ጭጋጋማውን ደመና አልፎ ተሰወረ.. እዛው በተቀመጠችበት ወደላይ አንጋጣ በአይኖቾ ሸኘችውና ወደትካዜዋ ተመለሰች፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ይሄ ክስት ከተከሰተ ከ5 ዓመት በኃላ 10ኛ ክፍል ማትሪክ ለመፈተን ዝግጅት ላይ እያለች ድንገት እናትዬው በህይወቷ ለሁለተኛ ጊዜ ክፉኛ ታመመች፡፡ አፋፍሰው ደሎ ሆስፒታል አስገቧት….ወደጎባ ወይም ወደ አዲስ አበባ ሪፈር ትባላለች ብለው ሲጠብቁ ከሶስት ቀን በኃላ ወደቤት መልሳችሁ ውሰዷት የሚል ትዕዛዝ ተሰጣቸው፡፡
ቀጥታ እየተውረገረገች ዶክተሩ ጋ ገባች፡፡
‹‹አቤት ምን ነበር?›
‹‹ስለእናቴ ጉዳይ ነበር››
‹‹ስለእናትሽ ምን?››
ዝልፍልፍ ብላ ደከማለች እኮ ….በህይወትና በሞት መካከል ሆና እየተመለከታችሁ ወደቤት መልሷት ማለት ምን ማለት ነው...?
ካልቻላቸሁ አልቻልንም ብላችሁ ሪፈር ማለት ነው እንጂ ወደቤት መልሷት ማለት ምን ማለት ነው….?ግልፅ አልሆነልኝም፡፡››
‹እስኪ ተረጋጋግተሸ ተቀመጪና ላስረደዳሽ..እንደው ስታስቢው ይሄንን ቀደም ተከተል ማናውቅ አድርገሽ ነው ምታስቢን ?››
‹‹እኔ እንጃ ግራ አጋባችሁኛ››
‹‹ሁኔታውን እኮ ለአያትሽ አስረድቼቸዋለሁ...እሳቸው ቀስ ብለው ያስረዱሻል፡፡››
‹‹እና እናቴ …የእኔ ውዷ እናት …የሌላ አለም ፈጡርን በፍቅር ጠብ ያደረገችው ተአምረኛዋ እናት እንደቀልድ በአንድ ወር ውስጥ ትሞታለች እያላችሁኝ ነው?››
‹‹አይ እኛ አይደለም እንደዛ ያልነው.. እናትሽ ያለባቸው በሽታ ያለበት ደረጃ እና አሁን ባለው የሳይንስ ግኝት በሽታውን ለማከም ያለንን አቅም ከግምት በማስገባት ነው፡፡››
‹‹እና በቃ ውሳኔያችሁ እንደዛ ነው?››
‹‹አዝናለሁ…ለእሳቸውም የመጨረሻዎቹን ቀናቶች ወዲህ ወዲያ እያሉ ውጤት ለማይኖረው ነገር ከሚንገላቱ በቤተሰባቸው እንክብካቤ ውስጥ ሆነው ቢያሳልፉ ይሻላቸዋል፡፡
‹‹እኔ እናቴን ካዳንኳት…ምን ትላለህ?››
‹‹ስለአንቺ የሰማሁትን ለማመን እገደዳለሁ››
‹‹ስለእኔ ምን ሰማህ?››በመገረም ጠየቀችው፡፡
‹የመላዕክት ዝርያ እንዳለብሽ››
‹‹አይ ያሉህ እንኳን እንደዛ አይደለም…የደቢሎስ ዝርያ አለባት ነው ሊሉህ የሚችሉት፡፡››
‹‹ያው ነው…ዳቢሎስም ሌላ ምንም ሳይሆን መላዐክ ነው…ለዛውም ከዋናዎቹ አንድና ዋነኛው የነበረ.በተወሰነ ያለመግባባት ከእግዚያብር የመኖሪያ ግዛት የተሰደደ…››
‹‹የተናገርከው ከልብህ ስለሆነ አስደስተሀኛል…ለማንኛውም ስለጮህኩብህ ይቅርታ.. እናቴን ወደቤት ወስዳታለሁ...እናም አድናታለሁ።››
‹‹እንግዲህ እንዳልኩሽ ነው….ለማንኛውም እቤት ብቅ እያልኩ አያቸዋለሁ..ድንገተኛ ነገር ተፈጥሮ ከፈለግሺኝም ደውይልኝ› ብሎ ቁጥሩን ሰጣት ተቀበለችውና አመስግናለሁ ብላ ወጣች፡፡
ወዲያው ነበር እናቷን ይዛ ወደቤት የገባችው፡፡ግርግሩ ጋብ ሲል ወደ እናቷ መኝታ ቀረበችና…በቀናቶቸ በሽታ የሰለሉና የደከሙ እጆቾን በእጆቾ ውስጥ አስገብታ እየዳበሰች፡፡
‹‹ሀርሜ አይዞሽ እኔ ምንም እንድትሆኚ አልፈቅድም››
‹‹ልጄ በዚህ ጉዳይ እንድትጨነቂ አልፈልግም…እንደውም መሄድ እፈልጋለሁ።››ስትል መለሰችላት፡፡
እማ ምን ማለት ነው …እኔን ጥለሽ ወደየት ነው የምትሄጂው…አንቺ ከሌለሽ እኮ እኔም መኖር በጣም ነው የሚከብደኝ …ማን ነው የሚረዳኝ?›
‹‹ልጄ አንቺ የአባትሽ ልጅ ነሽ. .በጣም ጠንካራና የማትሰበሪ ነሽ…እኔ ብሄድ ምን አልባት አባትሽን አገኘው ይሆናል፡፡ምን አልባት መልሰን አንድ ላይ የመሆን እድል እናገኝ ይሆናል፡፡
‹አይ እንደዛ አይሆንም…የእሱ አለምና አንቺ ስትሞቺ የምትሄጂበት ቦታ አንድ መሆኑን በምን እርግጠኛ ሆንሽ? እንዲህ አይነት ቁማርማ እንድትጫወቺ አልፈቅድም..በይ አሁን ደክሞሻል.. እረፊ .የሆነ ቦታ ደርሼ መጣሁ…››
‹‹ደግሞ ወዴት ልትሄጂ ነው?››
‹‹እማ ደግሞ የሆነ ቦታ አልኩሽ እኮ›ብላ ግንባሯን በመሳም ወጥታ ሄደች.. ግቢውን እንደለቀቀች ከጀርባዋ ንሰሯ እየተምዘገዘገ መጥቶ ተከሻዋ ላይ አረፈ.እርምጃዋን እልገታችም….በሀሳብ እየተብሰለሰለች ቀጥታ ከተማውን ለቃ ወደ ያዶት ወንዝ ነው የሄደችው…እናትና አባቷ ተገናኝተውበት ወደነበረ ልክ እንደቤተመቅደስ እያየች ወደ አደገችበት ቦታ ነው የሄደችው፡፡እንደደረሰች ንስሯ ከትከሻዋ ለቆ ተነሳና በአካበባቢው ካሉት ብዛት ያላቸው ግዙፉ ዛፎች መካከል አንዱ ላይ አረፈ.እሷም ልብሷን አወላልቃ ዛፉ ላይ እስከግማሽ እየተንጠላጠለችና እየተሳበች ወጣችና አስር ሜትር ከፍታ ላይ ከደረሰች በኃላ ዘላ እየተምዘገዘገች ወንዙ ውስጥ ቦጭረቅ ብላ ገባች…ከዛ ወደውስጥ ሰመጠችና የሆነ ሚስጥራዊ ምርምር እንደሚያካሂድ የባህር ውስጥ አሳሽ ውስጥ ለውስጥ ትንፋሿን ተቆጣጥራ ከወዲህ ወዲያ እየተመላለሰች.፡፡
ግማሽ ለሚሆን ሰዓት ከዋኘች በኃላ የድካም ስሜት ሲሰማት ወጥታ ልብሷን ለበሰች፡፡የመጨናነቅ ስሜቷ አሁን ቀለል ብሏታል…ወደዚህ ቦታ የምትመጠጣው ለመታደስ ነው.ከአባቷ መንፈስ ጋር ለመገናኘት..እሱ የረገጣቸውን የወንዙን ወለል ለመርገጥ ፤እሱ የተነፈሰባቸውን ቦታዎች እሷም ልትተነፍስባቸውና ከእሱ ጋር ያላትን የመንፈስ መስተጋብር ለማጎልበት ነው....እናም ደግሞ ምን አልባት አንድ ቀን ቡልቅ ብሎ ከዚህ ከውሀው መሀል በመውጣት ተጠምጥሞ ይስመኛል…በሚል ድብቅ ምኞትም በመጓጓት ነው እንደዛ የምታደረግው;፡
ለባብሳ እንደጨረሰች ‹‹..ጀግናዬ የት ነህ?››ስትል ንስሯን ጠራችው.. እየተምዘገዘገ መጣና ከፊት ለፊቷ ካለ የዛፍ ቅርንጫፍ ላይ አረፈ..
‹‹እሺ ና ተከተለኝ።›› ብላው ወደጥቅጥቁ ጫካ ተራመደች…ወደ ውስጥ ጠልቃ ገባችና የምትፈልገው ቦታ ስትደርስ ከዛፍ ቅርንጫፎች ላይ ቅጠሎችን እየለመለመች መሬት አነጠፈችና እላዩ ላይ ተደላድላ ተቀመጠች…መጥቶ ከጎኗ ተቀመጠ
‹‹እንድናወራ ነው እዚህ የመጣሁት..››
‹‹እየሰማሀኝ ነው አይደል?›
እየሰማት መሆኑን እንድታውቅ አእምሮን ከፈተላት.
‹‹አዎ እንደዛ ነው…እናቴ እንድትድን አፈልጋለሁ።››
‹‹አይቻልም››የሚል መልስ ሰጣት
‹አይ ይቻላል…አንተ የሆነ ተአምር መስራት አያቅትህም ..ከፈለክ ከአባቴ ጋር ተገናኝና እናቴን ማጣት እንደማልፈልግ ንገረው››
‹‹አይቻልም››ፍርጥም ብሎ መለሰላት፡፡
‹‹ኡፍ..እንግዲያው እሷ ከሞተች እኔም መኖር አልፈልግም…. ይሄንን እወቀው››
‹አንቺ ከሞትሽ እኔም አጠፋለሁ››ብሎ ልክ በሞተችበት ቅፅበት እሱ እንዴት ድርቅርቅ ብሎ እንደሚሞትና ከደቂቃዎች በኃላ መላ አካሉ እንደድቄት ተበታትኖ እንደሚበን አሳያት፡፡ እዝን አላች፡፡
እንዲህ የእሱ ህይወት ከእሷ መኖር ጋር እንደተያያዘና ስትሞት ሟች እንደሆነ ፈፅሞ አታውቅም ነበር..እና እንደዛ በመሆኑ በጣም አዘነች…ቢሆንም ግን ሀሳቧን ለመቀየር ምንም እቅድ የላትም.. መልፈስፈስን አልፈለገችም፡፡
"በጣም እወድሀለሁ.. ታውቃለህ አይደል?.ግን ደግሞ እናቴን ከምንም በላይ ፤ከማንም በላይ ነው ምወዳት እና እንዳልኩህ እናቴ ከሞተች እኛም አብረናት እንሞታለን ማለት ነው።››
የመጨረሻ ውሳኔዋን ከምትናገረው ንግግር ሆነ ከውስጧ ልቧን በማንበብ ከተረዳ በኃላ ከጎኗ ብተት ብሎ ተነሳና ሰማይ ጠቀስ ዛፎችን አልፎ በረረ....ቀጥታ ጭጋጋማውን ደመና አልፎ ተሰወረ.. እዛው በተቀመጠችበት ወደላይ አንጋጣ በአይኖቾ ሸኘችውና ወደትካዜዋ ተመለሰች፡፡
👍79👏5👎3❤2😁1
#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
/
እዚህ አብሬያቸው ከምኖረው የሰው ልጆች የበለጠ እውቀትና የረቀቀ ጥበብ የሰጣችሁ እሱ መሆኑን ታማናለችሁ ወይ? .በመካከላችሁ ያለው ግንኙነትስ እንዴት ነው ?ማለቴ በእናንተ እና በእግዚያብሄር መካከል…አንድ ጊዜ ስለአንተ ከእማዬ የሰማሁትን ለአንድ ቄስ ብነግራቸው….እነሱ ከእግዚያብሄር ተጣልተው ወደምድር ተወርውረው የነበሩ የመላእክት ዘሮች ናቸው ብለው አስረዱኝ...ወደምድር መጥተው ከሰው ልጆች ጋር ተስማምተው እንዲኖሩ ቢፈቅድላቸውም.እነሱ ግን መላውን የሰው ልጅ በከሉት ..ሰላማዊውን ፍጡር ጦር መሳሪያ አሰራርና ጎራዴ አሞረረድ ከዛም አልፎ የጦርነት ጥበብ እና የዘረፋና ግድያ ስልቶችን በማስተማር እርስ በርስ አጫረሱት ..በስርዓትና ይኖር የነበረውን ግብረሰዶምና ሊዚቢያ አደረጉት..እግዚያብሄር በጥበብና በፍቅር በመፍጠር በምድር የበተናቸውን እንስሳትን አንዱን ከሌላው እያዳቀሉ አስፈሪና አጥፊ ፍጥረታትና መፍጠር ጀመሩ..የጥንቆላና የሞርት ጥበብን ለሰው ልጅ በማስተማር አእምሮውን በከሉት ከዛ አምላክ ተቆጣና የጥፋት ውሀ ላከ ..ምድርንም በውስጦ ያሉትን ከእነሱ ጋር የተባበሩትን ትምህርታቸውንና በጥባቸው የተደሙትን ሁሉ አጠፋ…የሰው ለጅና እንስሳቱ ለዘር እንዲሆን ጥንድ እየሆነ በኖህ መርከብ ተጠልሎ እንደተረፈ ሁሉ.አነሱም የተወሰኑት የረቀቀ ጥበባቸው በመጠቀም ምድርን ለቀው በመሰደድ በጥፋት ውሀው ሙሉ በሙሉ ከመጥፋት እራሳቸውን ያተረፉ ይመስለኛል ….
እንደምገምተው ከሆነ አሁን አባቴ የምትይውና በሌላ አለም እንደሚኖር ለእናትሽ የነገራት ፍጥረት ከእነሱ አንዱ ነው አሉኝ…..፡፡ከእግዚያብሄር ጋረ የሚያቀያይምሽና ሀይማኖትሽ የሚያስክድሽ ከይሲ ፍጥረት ስለሆነ ቢመጣ እንኳን እንዳትቀርቢው.በስመአብ፤ወልድ ወመንፈስ ቅዱስ በማለት ደጋግመሽ በማማተብ ከስርሽ አባሪው ብለው መከሩኝ ..አልተከራከርኮቸውም ምን አልባት ያሉት እውነት ሊሆን ይችላል ብዬ አሰብኩ፡፡እንኳን ሙለ በመሉ የእናንተ ዘር መሆነን ተችሎ ይቅርና እኔ እራሱ ያንተ ደም በውስጤ ስላለ በውስጤ የሚንቀለቀለው የክፋት ኃይልና የወሲብ ጥማት እኔ ነኝ የማውቀው፡፡ከቄሱ ጋር ያልተስማማሁበት አንድ ነገር ቢኖር ቢመጣ እንዳትቀርቢው ብለው ያሉኝን ነው..ወይ ብትመጣ እንዴት እንደምጠመጠምብህ ሳስበው እራሱ ውስጤ በደስታ ይነዝራል፡፡
ይቀልዳሉ እንዴ? ሴይጣንም ሆንክ እግዚያሄር አባቴ ነህ…መርጬ አይደለም ካንተ የተፈጠርኩት..
እና ለማለት የፈለኩት እውነትም ቄሱ ያሉኝ ነገር የእውነት ከሆነ በመጀመሪያ በእናንተና በእግዚያሄር መካከል የነበረውንም አለመጋባባት ምክንያትም የሚያስረዳኝ አካል አላገኘሁም…ስለዚህ ማን ጥፋተኛ ማን ትክክል እንደሆነ መወሰን አልችልም…ደግሞ እግዚያብሄር ይሳሳታል እንዴ?አቦ እኔ እንጃ …ለማኛውም እስከአሁን የዘበዘብኩትን ሁሉ እርሳውና ለእናቴ እባክህ ምትችለውን አድርግ…›ሀሳቧን ሳትቋጭ ዝናቡ ዣ ብሎ መርገፈ ጀመረ….በትላልቅ ዕድሜ ጠገብ ዛፎችና በርካታ ቁጥቆጦችና ሰርጎ የሚረግፍ በመሆኑ ዝናቡ ከላይ በሚረግፈው ልክ ሳይሆን በየቅርንጫፎቹ እየተሹለኮለከ በቅጠሎች ላይ የተንኳለለ ነበር እሷ ጋር ሚደርሰው፡፡ እሷ ግን ግድም አልነበራትም…..ቦታም ቀይራ ለመጠለል አልሞከረችም…. ልክ እዛ ደን ውስጥ ዛፎቹ ስር ተተክላ እንደበቀለች ታዳጊ ችግኝ.. በደስታ ቅርንጫፎቾንና መላ አካሏን ወዲህ ወዲያ እያዋወዘች የሚዘንበውን ዝናብ በፍቅር እንደምትመጥ አይነት እሷም ተመሳሳዩን ነበር ያደረገችው..
ከ20 ደቂቃ በኃላ ዝናቡ ቢያባራም እየተንኳለለ ከቅርንጫፎቹ ቅጠሎች የሚንጠባጠበው ውሀ ግን አልተቋረጠም ነበር….ንስሯ እንደአካሄዷ አካባቢውን እየደረማመሰ መጥቶ ከፊት ለፊቷ አረፈ፤በቅርንጫፎቹ ውስጥ እየሾለከ ሲመጣ አካሉ ላይ ካረፉበት የውሀ እንክበብሎች በስተቀር ሲሄድ እንደነበረው ፍፅም ደረቅ አካል ነው ያለው፡፡ያው ይሄ የእሱ ብቻ ሳይሆን የሁሉም ንስሮች ፀጋ ነው፡ዝናብ ሲዘንብ ደመናውን ሰንጥቀው አልፈው ከበላዩ ይሆኑን ወደታች አዘቅዝቀው በትዝብት ያዩታል..ምድርና በውስጧ ያሉት ሌሎች ፍጥረቶች ሁሉ ግን በሰማይ የሚበሩትን ሌሎች እዋፍቶችም ሳይቀሩ ወደዱም አልወዱም ወይ መሸሸጊያ ዋሻ ይፈልጋሉ ወይ ደግሞ በዝናቡ ይቀጠቀጣሉ፡፡
‹‹እሺ የት ሄደህ መጣህ?››
እምሮውን ከፈተላት.የሄደበትን ቦታ ሳይሆን እናቷ የምትድንበትን ዘዴ ነው የነገራት፡፡መጀመሪያው መድሀኒት ጨካኝ ነፍስ ያላቸው…ከ7 ሰዎች በላይ የገደሉ የሶስት ሰዎችን አንገት ቆርጦ እናትትሽ ቤት ውስጥ መቅበር ነው›የሚል መልዕክት በእምሮዋ ፃፈላት፡
‹‹ምን እያልከኝ ነው….እኔ ሰው ልገድል ነው…?ለዛውም አስፈሪና ጭራቅ የሆኑ ሰዎችን?››
‹‹ለዚህ እኮ ነው….የእናትሽን ሞት በፀጋ ተቀበይ የምልሽ››ሲል በእምሮ መለሰላት፡፡
‹‹አንተ ከእናቴ ነጥለህ ብቻዬን ምን ልታደርገኝ አስበሀል….?ሀዘኔ ያስደስትሀል ማለት ነው..?››
እዕምሮውን በነጭ ቀለም ሞላው …እንዲህ የሚያደርገው ሲያዝንና በንግግሯ ወይም በድርጊቷ ሲበሳጭ እንደሆነ ታውቃለች፡››
‹‹ይቅርታ ላስከፋህ ፈልጌ አይደለም….በቃ አደርገዋለሁ…ሶስት ሰው ጭንቅላት አይደል፡፡ለዛውም የሶስት ጨካኝና ገዳይ የሆኑ ሰዎች ጭንቅላት… .አረ አደርገዋለሁ ደግሞ ለእናቴ››ስትል ፎከረች፡፡
‹‹እንደዛ ከሆነ በ15 ቀን ውስጥ ጭንቅላቱ ተገኝቶ መቀበር አለበት….ይሄ ጉዳይ በትክክል ከተፈፀመ እናትሽን ለአንድ አመት በህይወት ያቆያታል፡፡
‹‹ፈክቶና በተስፋ ተሞልቶ የነበረው ፊቷ በአንዴ ጨለመ››
‹‹ምን ማለት ነው…?እኔ ለእናቴ እኮ መቶ አመት ነው የምመኝላት….ከተቻለም ዘላለም እንድትኖር፡››
‹‹መጀመሪያ ይሄንን ማድረግ ነው የምትችይው ..ከዛ ደግሞ ሌላውን ዕድሜ እናትሽ እንድታገኝ ምን ማድረግ እንዳለብሽ እናወራለን›››
‹‹ለምን ያኔ ?አሁን አትነግረኝም…ምን ያሰደብቅሀል ?››
‹‹የመጀመሪያው ካልተሳካ ሁለተኛውን ማወቅሽ ምንም እርባን የለውም …..››ብሎ ፍቃዷን ሳይጠብቅ ከአካባቢው ለቆ በረረ…ሆዱ ባዶ ስለሆነ የሚበላ ነገር ለማደን ነው ወደ ደኑ በጥልቀት የገባው….እሷም እንዴት አድርጋ ጨካኝና ወንጀለኛ ሰዎችን ጭንቅላት በ3 ቀን ውስጥ ማግኘት እደምተችል እያሰላሰለች ወደቤቷ ጉዞዋን ቀጠለች፡፡
ንስሯ ግን ተከትሏት አልሄደም..በተቃራኒው ሰማዩን ሰንጥቆ በረረ…
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
/
እዚህ አብሬያቸው ከምኖረው የሰው ልጆች የበለጠ እውቀትና የረቀቀ ጥበብ የሰጣችሁ እሱ መሆኑን ታማናለችሁ ወይ? .በመካከላችሁ ያለው ግንኙነትስ እንዴት ነው ?ማለቴ በእናንተ እና በእግዚያብሄር መካከል…አንድ ጊዜ ስለአንተ ከእማዬ የሰማሁትን ለአንድ ቄስ ብነግራቸው….እነሱ ከእግዚያብሄር ተጣልተው ወደምድር ተወርውረው የነበሩ የመላእክት ዘሮች ናቸው ብለው አስረዱኝ...ወደምድር መጥተው ከሰው ልጆች ጋር ተስማምተው እንዲኖሩ ቢፈቅድላቸውም.እነሱ ግን መላውን የሰው ልጅ በከሉት ..ሰላማዊውን ፍጡር ጦር መሳሪያ አሰራርና ጎራዴ አሞረረድ ከዛም አልፎ የጦርነት ጥበብ እና የዘረፋና ግድያ ስልቶችን በማስተማር እርስ በርስ አጫረሱት ..በስርዓትና ይኖር የነበረውን ግብረሰዶምና ሊዚቢያ አደረጉት..እግዚያብሄር በጥበብና በፍቅር በመፍጠር በምድር የበተናቸውን እንስሳትን አንዱን ከሌላው እያዳቀሉ አስፈሪና አጥፊ ፍጥረታትና መፍጠር ጀመሩ..የጥንቆላና የሞርት ጥበብን ለሰው ልጅ በማስተማር አእምሮውን በከሉት ከዛ አምላክ ተቆጣና የጥፋት ውሀ ላከ ..ምድርንም በውስጦ ያሉትን ከእነሱ ጋር የተባበሩትን ትምህርታቸውንና በጥባቸው የተደሙትን ሁሉ አጠፋ…የሰው ለጅና እንስሳቱ ለዘር እንዲሆን ጥንድ እየሆነ በኖህ መርከብ ተጠልሎ እንደተረፈ ሁሉ.አነሱም የተወሰኑት የረቀቀ ጥበባቸው በመጠቀም ምድርን ለቀው በመሰደድ በጥፋት ውሀው ሙሉ በሙሉ ከመጥፋት እራሳቸውን ያተረፉ ይመስለኛል ….
እንደምገምተው ከሆነ አሁን አባቴ የምትይውና በሌላ አለም እንደሚኖር ለእናትሽ የነገራት ፍጥረት ከእነሱ አንዱ ነው አሉኝ…..፡፡ከእግዚያብሄር ጋረ የሚያቀያይምሽና ሀይማኖትሽ የሚያስክድሽ ከይሲ ፍጥረት ስለሆነ ቢመጣ እንኳን እንዳትቀርቢው.በስመአብ፤ወልድ ወመንፈስ ቅዱስ በማለት ደጋግመሽ በማማተብ ከስርሽ አባሪው ብለው መከሩኝ ..አልተከራከርኮቸውም ምን አልባት ያሉት እውነት ሊሆን ይችላል ብዬ አሰብኩ፡፡እንኳን ሙለ በመሉ የእናንተ ዘር መሆነን ተችሎ ይቅርና እኔ እራሱ ያንተ ደም በውስጤ ስላለ በውስጤ የሚንቀለቀለው የክፋት ኃይልና የወሲብ ጥማት እኔ ነኝ የማውቀው፡፡ከቄሱ ጋር ያልተስማማሁበት አንድ ነገር ቢኖር ቢመጣ እንዳትቀርቢው ብለው ያሉኝን ነው..ወይ ብትመጣ እንዴት እንደምጠመጠምብህ ሳስበው እራሱ ውስጤ በደስታ ይነዝራል፡፡
ይቀልዳሉ እንዴ? ሴይጣንም ሆንክ እግዚያሄር አባቴ ነህ…መርጬ አይደለም ካንተ የተፈጠርኩት..
እና ለማለት የፈለኩት እውነትም ቄሱ ያሉኝ ነገር የእውነት ከሆነ በመጀመሪያ በእናንተና በእግዚያሄር መካከል የነበረውንም አለመጋባባት ምክንያትም የሚያስረዳኝ አካል አላገኘሁም…ስለዚህ ማን ጥፋተኛ ማን ትክክል እንደሆነ መወሰን አልችልም…ደግሞ እግዚያብሄር ይሳሳታል እንዴ?አቦ እኔ እንጃ …ለማኛውም እስከአሁን የዘበዘብኩትን ሁሉ እርሳውና ለእናቴ እባክህ ምትችለውን አድርግ…›ሀሳቧን ሳትቋጭ ዝናቡ ዣ ብሎ መርገፈ ጀመረ….በትላልቅ ዕድሜ ጠገብ ዛፎችና በርካታ ቁጥቆጦችና ሰርጎ የሚረግፍ በመሆኑ ዝናቡ ከላይ በሚረግፈው ልክ ሳይሆን በየቅርንጫፎቹ እየተሹለኮለከ በቅጠሎች ላይ የተንኳለለ ነበር እሷ ጋር ሚደርሰው፡፡ እሷ ግን ግድም አልነበራትም…..ቦታም ቀይራ ለመጠለል አልሞከረችም…. ልክ እዛ ደን ውስጥ ዛፎቹ ስር ተተክላ እንደበቀለች ታዳጊ ችግኝ.. በደስታ ቅርንጫፎቾንና መላ አካሏን ወዲህ ወዲያ እያዋወዘች የሚዘንበውን ዝናብ በፍቅር እንደምትመጥ አይነት እሷም ተመሳሳዩን ነበር ያደረገችው..
ከ20 ደቂቃ በኃላ ዝናቡ ቢያባራም እየተንኳለለ ከቅርንጫፎቹ ቅጠሎች የሚንጠባጠበው ውሀ ግን አልተቋረጠም ነበር….ንስሯ እንደአካሄዷ አካባቢውን እየደረማመሰ መጥቶ ከፊት ለፊቷ አረፈ፤በቅርንጫፎቹ ውስጥ እየሾለከ ሲመጣ አካሉ ላይ ካረፉበት የውሀ እንክበብሎች በስተቀር ሲሄድ እንደነበረው ፍፅም ደረቅ አካል ነው ያለው፡፡ያው ይሄ የእሱ ብቻ ሳይሆን የሁሉም ንስሮች ፀጋ ነው፡ዝናብ ሲዘንብ ደመናውን ሰንጥቀው አልፈው ከበላዩ ይሆኑን ወደታች አዘቅዝቀው በትዝብት ያዩታል..ምድርና በውስጧ ያሉት ሌሎች ፍጥረቶች ሁሉ ግን በሰማይ የሚበሩትን ሌሎች እዋፍቶችም ሳይቀሩ ወደዱም አልወዱም ወይ መሸሸጊያ ዋሻ ይፈልጋሉ ወይ ደግሞ በዝናቡ ይቀጠቀጣሉ፡፡
‹‹እሺ የት ሄደህ መጣህ?››
እምሮውን ከፈተላት.የሄደበትን ቦታ ሳይሆን እናቷ የምትድንበትን ዘዴ ነው የነገራት፡፡መጀመሪያው መድሀኒት ጨካኝ ነፍስ ያላቸው…ከ7 ሰዎች በላይ የገደሉ የሶስት ሰዎችን አንገት ቆርጦ እናትትሽ ቤት ውስጥ መቅበር ነው›የሚል መልዕክት በእምሮዋ ፃፈላት፡
‹‹ምን እያልከኝ ነው….እኔ ሰው ልገድል ነው…?ለዛውም አስፈሪና ጭራቅ የሆኑ ሰዎችን?››
‹‹ለዚህ እኮ ነው….የእናትሽን ሞት በፀጋ ተቀበይ የምልሽ››ሲል በእምሮ መለሰላት፡፡
‹‹አንተ ከእናቴ ነጥለህ ብቻዬን ምን ልታደርገኝ አስበሀል….?ሀዘኔ ያስደስትሀል ማለት ነው..?››
እዕምሮውን በነጭ ቀለም ሞላው …እንዲህ የሚያደርገው ሲያዝንና በንግግሯ ወይም በድርጊቷ ሲበሳጭ እንደሆነ ታውቃለች፡››
‹‹ይቅርታ ላስከፋህ ፈልጌ አይደለም….በቃ አደርገዋለሁ…ሶስት ሰው ጭንቅላት አይደል፡፡ለዛውም የሶስት ጨካኝና ገዳይ የሆኑ ሰዎች ጭንቅላት… .አረ አደርገዋለሁ ደግሞ ለእናቴ››ስትል ፎከረች፡፡
‹‹እንደዛ ከሆነ በ15 ቀን ውስጥ ጭንቅላቱ ተገኝቶ መቀበር አለበት….ይሄ ጉዳይ በትክክል ከተፈፀመ እናትሽን ለአንድ አመት በህይወት ያቆያታል፡፡
‹‹ፈክቶና በተስፋ ተሞልቶ የነበረው ፊቷ በአንዴ ጨለመ››
‹‹ምን ማለት ነው…?እኔ ለእናቴ እኮ መቶ አመት ነው የምመኝላት….ከተቻለም ዘላለም እንድትኖር፡››
‹‹መጀመሪያ ይሄንን ማድረግ ነው የምትችይው ..ከዛ ደግሞ ሌላውን ዕድሜ እናትሽ እንድታገኝ ምን ማድረግ እንዳለብሽ እናወራለን›››
‹‹ለምን ያኔ ?አሁን አትነግረኝም…ምን ያሰደብቅሀል ?››
‹‹የመጀመሪያው ካልተሳካ ሁለተኛውን ማወቅሽ ምንም እርባን የለውም …..››ብሎ ፍቃዷን ሳይጠብቅ ከአካባቢው ለቆ በረረ…ሆዱ ባዶ ስለሆነ የሚበላ ነገር ለማደን ነው ወደ ደኑ በጥልቀት የገባው….እሷም እንዴት አድርጋ ጨካኝና ወንጀለኛ ሰዎችን ጭንቅላት በ3 ቀን ውስጥ ማግኘት እደምተችል እያሰላሰለች ወደቤቷ ጉዞዋን ቀጠለች፡፡
ንስሯ ግን ተከትሏት አልሄደም..በተቃራኒው ሰማዩን ሰንጥቆ በረረ…
✨ይቀጥላል✨
👍109❤12😱12👎2🔥1😁1
#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
//
ለሊት ተኝታ በአልጋዋ በላይ ያለው መስኮት ይቆረቆራል…ባነነችና ማዳመጥ ጀመረች..ደጋግሞ ሲቆረቆር ግራ ገባት..ያለምንም ፍርሀት መስኮቱን በርግዳ ከፈተች… ንስሯ ነው፡፡
‹‹እንዴ ምን እየሰራ…?››ዓረፍተ ነገሩን መጨረስ አልቻለችም…የአንድ ሰው ጭንቅላት በመንቀቁሩ አንጠልጥሎ አልፏት ወደ ውስጥ ገባና ከአልጋው ፊት ለፊት ያለው ወለል ላይ ጥሎላት ተመልሶ በሮ ወጣ….ትኩር ብላ አየችው..የተንጨበረረ ፀጉር ..ተጉረጥርጦ ወደ ውጭ የወጣ አይን… በደም የተበከለ የተጎመደ አንገት….አጥወለወላትና አልጋው ጫፍ ላይ ቁጭ አለች…ምን አይነት ተአምር ነው..?ስትል አሰበች፡፡ ይህንን ነገር እራሷ ልታደርገው ትናንትና ወስና ነበር...አሁን ግን እንዳሰበችው ቀላል ስራ እንዳልነበረ ገባት…እርግጥ አሁንም ገና ሁለት የሚቆረጥ ጭንቅላት ይቀራታል….ግን እንዴት አድርጋ ነው የሰውን አንገት እንዲህ ምትከትፈው? ለነገሩ ከባድ ሆኖ የታየኝ ሰው የመሆን ዲኤን.ኤ በውስጤ ስላለ ሳይሆን አይቀርም…?ግን ነው እንዴ? በዚህ ጉዳይ ሰው ከሌላው ከማንኛውም ፍጡር በላይ ገዳይ አራጅ አይደለምን?የሚል ጥያቄ መጣባት..
ከሀሳቧ ሳትወጣ እግሯ ስር …ዷ ብሎ የወደቀ ነገር ተሰማተና ነቃ ብላ ትኩረቷን ሰበሰበች… ቀኝ እግሯ ስር አንድ ከአንገቱ የተቆረጠ ሰው በግራ እግሯ ደግሞ ሌላ ጭንቅላት ቀደም ብሎ ደግሞ የመጣው ትንሽ ከእሷ ራቅ ብሎ በአጠቃላይ በዛች ትንሸ መኝታ ቤት አንገታቸው የተቆረጠና ጭንቅላቻው ብቻ የቀረ ሶስት ሰዎች ተረፍርፈዋል፡፡ የንስሯ መንቁሩ በደም ተጨማልቆ በኩራትና በልበ ሙሉነት አፍጥጦ እያያት ነው፡፡
‹‹ምንድነው የሰራሀው?››
‹‹ልፋትሽን አቃለልኩልሽ››
‹‹እነዚህን ሁሉ በአንድ ቀን ከየት አገኘሀቸው?››
‹‹ምን ደግሞ ወንጀልና ገዳይ በበዛበት ሀገር ሶስት ሰዎች ማግኘት ይከብዳል?››
‹‹አሁን እነዚህ.. በተለይ እኚ ሁለቱ እንኳን ሰው ዶሮ ለሚስታቸው አርደው ያውቃሉ….እንዴ ይህቺኛዋ ደግሞ ሴት ነች እንዴ?››
‹‹አዎ ሁለት ወንድሞቾን ጨምሮ 10 ሰዎችን በመርዝ ገድላለች፡፡››
‹‹ምን ለማግኘት?››
‹ብር ነዋ ሀብታም ለመሆን…ለውርስ ብላ››
‹‹ይገርማል..››
‹‹አሁን መገረምሽን አቁሚና እነዚህን ሶስት ጭንቅላቶች እናትሽ አልጋ ስር ቅበሪያቸው››
‹እንዴት አድርጌ ?››
‹‹ይህቺማ ቀላል ስራ ነች..ለማንኛውም ይንጋ…አሁን ተመልሰሽ ተኚ.. እኔም እነዚህን ጨካኞች ሳድን ድክም ብሎኛል አላት…
‹‹ውይ እውነትህን ነው የእኔ ጀግና ..ና አለችና በደም የጨቀየውን መንቁሩን ታጥቦና ተጣጥፎ በተቀመጠው ነጭ ፎጣዋ ጠራርጋ አፀዳችለትና ወደአልጋው እንዲሄድ አድርገ መስኮቱን በመዝጋት እሷም ወደአልጋዋ በማምራት ወደ ላይ ወጣች. ብርድልብሱን ለበሰችና ንስሯንም አለበሰችው፡፡ከዛ ወዲያው እንቅልፍ ወሰዳት፡
ጥዋት ሳሎን ቤተሰቦቾ ሲንጫጩ ነው ከእንቅልፏ የባነነችው..ከጎኗ ንስሯ እንደተኛ ነው…በርግጋ ተነሳችና ከአልጋ ላይ ወርዳ ቆመች.. ወለሉ ቅንጣት የደም ጠብታ የሌለው ንፅህ ከመሆኑም በላይ ባዶ ነው….ምንም ጭንቅላት የለም፡፡
ንስሯ ተነስቶ እያያት ነበር..
‹‹ምን ተፈጠረ ጭንቅላቶቹስ ?››
ምንም መልስ ላለመስጠት አእምሮውን ዘጋባት
‹‹መልስልኝ እንጂ››ልክ በባሏ ተግባር እንደተበሳጨች ጮሂ ሚስት አንቧረቀችበት፡፡
ንስሩ ግን ዝም
‹‹ቀበርካቸው እንዴ…?››
አሁንም እምሮውን እደቆለፈ ነው፡
በራ ክፍሏን ለቃ ወጣችና እናቷ ወደተኛችበት ክፍል አመራች፡፡
ባልተረጋጋ ስሜትና በተንቀዠቀዠ አነጋገር‹‹ሀርሜ እንዴት አደርሽ?;››አለች
‹ሰላም ነኝ ልጄ.አንቺ ደህና ነሽ ?ምነው የደነገጥሽ ትመስያለሽ?››
‹‹አይ ደህና ነኝ…ንስሬ እዚህ አንቺ ጋር መጥቶ ነበረ..?››
‹‹የት እዚህ.. አረ አልመጣም››
‹‹ከክፍልሽ ወጥተሸ ነበረ…››
‹‹እንዴ ምን ነክቶሻል? እንዴት ብዬ ወጣለሁ…?››
‹‹አይ ማለቴ እንቅልፍ ወስዶሽ መጥቶ ሄዶ ከሆነ ብዬ ነው…››
‹‹አረ ተረጋጊ ለሊት አንቺ ከዚህ ከሄደሸ ጀምሮ እንቅልፍ በአይኔ አልዞረም እና ንስርሽም እልመጣም…ምን አልባት አደን ሄዶ እንዳይሆን?››
‹‹አይ አልሄደም… እሱማ እኔ ክፍል ነው ያለው››
የልጅቷ ቅብዥርዥር ያለ ወሬ ግራ ስላጋባት ‹‹ልጄ ግን ደህና ነሽ?ስትል ጠየቀቻት፡፡
‹‹ደህና ነኝ ሀርሜ… ››አለችና በርክ ብላ አንገቷን በመድፋት አልጋ ስር ገባችና ወሉን ማየት ጀመረች …ምንም የተቆፈረ …ምንም የተነካካ ነገር የለም…?››
‹‹መጣው እናቴ…ሰላም ነኝ አታስቢ›› ብላ ወደክፍሏ ተመለሰች..ንስሯ አሁንም አልጋው ላይ ተኮፍሶ እንደተቀመጠ ነው፡፡
እንደገባች ‹‹ለምን ታበሳጨኛለህ ?አለችው የእውነትም ተበሳጭታ፡፡
አእምሮውን ከፈተላትና እንድትረጋጋ ወደእምሮዋ መልዕክት አስተላለፈላት
‹‹ዝም ብዬ እንዴት እረጋጋለሁ…?ምንድነው የሆነው…?ለሊት የሶስት ሰዎች አንገት ቆርጠህ አምጥተህልኝ ነበር..እንደውም መንቁርህ በደም ተነክሮ በምወደው ነጭ ፎጣ ነው የጠራረኩልህ .››አለችና በደም የተበከለውን ፎጣ ስታስታውስ ፎጣው ወደተቀመጠበት ጠረጴዛ ስትሄድ እንደተጣጠፈና ግራ እንደመጋባት ብላ አነሳችና ፈታችው… ምንም የደም ጠብታ የለበትም… ከትናንት ወዲያ አጥባ አጣጥፋ እንዳስቀመጠችው ነው…‹‹.እንዴ ህልም ነበር እንዴ?››ብላ ግራ በመጋባት አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠች፡፡
‹‹ይሄ የአንተ እና የአባቴ ስራ ነው አይደል….?በል አሁን ተዘጋጅ የሚገደል ሰው ፍለጋ እንሄዳለን… ምን ያህል ቀን እንደሚፈጅብን አላውቅም››አለችው፡
በንስሩ የአእምሮ ሰሌዳ ላይ አያስፈልግም የሚል መልእክት አነበበች፡፡
‹‹እንዴት የእናቴ ህይወት እኮ ነው…?››
‹‹እኮ በሌለ መንገድ አንድ አመት እንድትታገኝ ማድረግ ተችሏል ..በሶስት ቀን ውስጥ ድና ትነሳለች፡፡››
‹‹እውነትህን ነው?››
‹‹እውነቴን እንደሆነ ታውቂያለሽ›› አላት፡፡
በደስታ አቀፈችውና እየሳመች ወደእናቷ ክፍል ይዛው ሄደች፤እናትዬው ከቅድሙ ሁኔታዋ በተቃራኒ እየሳቀችና እየፈነደቀች ንስሯን አቅፋ ሰታገኛት ተደሰተች‹‹ልጄ ከመቼው ወደ ፈንጠዝያ ገባሽ?›› ስትል ጠየቀቻት፡፡
‹‹እማ በጣም ደስ ብሎኛል…ለምን መሰለሽ? አንቺ ስለምትድኚልኝ.››
‹‹አይ ልጄ ..ብዙም ተስፋ አታድርጊ››
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
//
ለሊት ተኝታ በአልጋዋ በላይ ያለው መስኮት ይቆረቆራል…ባነነችና ማዳመጥ ጀመረች..ደጋግሞ ሲቆረቆር ግራ ገባት..ያለምንም ፍርሀት መስኮቱን በርግዳ ከፈተች… ንስሯ ነው፡፡
‹‹እንዴ ምን እየሰራ…?››ዓረፍተ ነገሩን መጨረስ አልቻለችም…የአንድ ሰው ጭንቅላት በመንቀቁሩ አንጠልጥሎ አልፏት ወደ ውስጥ ገባና ከአልጋው ፊት ለፊት ያለው ወለል ላይ ጥሎላት ተመልሶ በሮ ወጣ….ትኩር ብላ አየችው..የተንጨበረረ ፀጉር ..ተጉረጥርጦ ወደ ውጭ የወጣ አይን… በደም የተበከለ የተጎመደ አንገት….አጥወለወላትና አልጋው ጫፍ ላይ ቁጭ አለች…ምን አይነት ተአምር ነው..?ስትል አሰበች፡፡ ይህንን ነገር እራሷ ልታደርገው ትናንትና ወስና ነበር...አሁን ግን እንዳሰበችው ቀላል ስራ እንዳልነበረ ገባት…እርግጥ አሁንም ገና ሁለት የሚቆረጥ ጭንቅላት ይቀራታል….ግን እንዴት አድርጋ ነው የሰውን አንገት እንዲህ ምትከትፈው? ለነገሩ ከባድ ሆኖ የታየኝ ሰው የመሆን ዲኤን.ኤ በውስጤ ስላለ ሳይሆን አይቀርም…?ግን ነው እንዴ? በዚህ ጉዳይ ሰው ከሌላው ከማንኛውም ፍጡር በላይ ገዳይ አራጅ አይደለምን?የሚል ጥያቄ መጣባት..
ከሀሳቧ ሳትወጣ እግሯ ስር …ዷ ብሎ የወደቀ ነገር ተሰማተና ነቃ ብላ ትኩረቷን ሰበሰበች… ቀኝ እግሯ ስር አንድ ከአንገቱ የተቆረጠ ሰው በግራ እግሯ ደግሞ ሌላ ጭንቅላት ቀደም ብሎ ደግሞ የመጣው ትንሽ ከእሷ ራቅ ብሎ በአጠቃላይ በዛች ትንሸ መኝታ ቤት አንገታቸው የተቆረጠና ጭንቅላቻው ብቻ የቀረ ሶስት ሰዎች ተረፍርፈዋል፡፡ የንስሯ መንቁሩ በደም ተጨማልቆ በኩራትና በልበ ሙሉነት አፍጥጦ እያያት ነው፡፡
‹‹ምንድነው የሰራሀው?››
‹‹ልፋትሽን አቃለልኩልሽ››
‹‹እነዚህን ሁሉ በአንድ ቀን ከየት አገኘሀቸው?››
‹‹ምን ደግሞ ወንጀልና ገዳይ በበዛበት ሀገር ሶስት ሰዎች ማግኘት ይከብዳል?››
‹‹አሁን እነዚህ.. በተለይ እኚ ሁለቱ እንኳን ሰው ዶሮ ለሚስታቸው አርደው ያውቃሉ….እንዴ ይህቺኛዋ ደግሞ ሴት ነች እንዴ?››
‹‹አዎ ሁለት ወንድሞቾን ጨምሮ 10 ሰዎችን በመርዝ ገድላለች፡፡››
‹‹ምን ለማግኘት?››
‹ብር ነዋ ሀብታም ለመሆን…ለውርስ ብላ››
‹‹ይገርማል..››
‹‹አሁን መገረምሽን አቁሚና እነዚህን ሶስት ጭንቅላቶች እናትሽ አልጋ ስር ቅበሪያቸው››
‹እንዴት አድርጌ ?››
‹‹ይህቺማ ቀላል ስራ ነች..ለማንኛውም ይንጋ…አሁን ተመልሰሽ ተኚ.. እኔም እነዚህን ጨካኞች ሳድን ድክም ብሎኛል አላት…
‹‹ውይ እውነትህን ነው የእኔ ጀግና ..ና አለችና በደም የጨቀየውን መንቁሩን ታጥቦና ተጣጥፎ በተቀመጠው ነጭ ፎጣዋ ጠራርጋ አፀዳችለትና ወደአልጋው እንዲሄድ አድርገ መስኮቱን በመዝጋት እሷም ወደአልጋዋ በማምራት ወደ ላይ ወጣች. ብርድልብሱን ለበሰችና ንስሯንም አለበሰችው፡፡ከዛ ወዲያው እንቅልፍ ወሰዳት፡
ጥዋት ሳሎን ቤተሰቦቾ ሲንጫጩ ነው ከእንቅልፏ የባነነችው..ከጎኗ ንስሯ እንደተኛ ነው…በርግጋ ተነሳችና ከአልጋ ላይ ወርዳ ቆመች.. ወለሉ ቅንጣት የደም ጠብታ የሌለው ንፅህ ከመሆኑም በላይ ባዶ ነው….ምንም ጭንቅላት የለም፡፡
ንስሯ ተነስቶ እያያት ነበር..
‹‹ምን ተፈጠረ ጭንቅላቶቹስ ?››
ምንም መልስ ላለመስጠት አእምሮውን ዘጋባት
‹‹መልስልኝ እንጂ››ልክ በባሏ ተግባር እንደተበሳጨች ጮሂ ሚስት አንቧረቀችበት፡፡
ንስሩ ግን ዝም
‹‹ቀበርካቸው እንዴ…?››
አሁንም እምሮውን እደቆለፈ ነው፡
በራ ክፍሏን ለቃ ወጣችና እናቷ ወደተኛችበት ክፍል አመራች፡፡
ባልተረጋጋ ስሜትና በተንቀዠቀዠ አነጋገር‹‹ሀርሜ እንዴት አደርሽ?;››አለች
‹ሰላም ነኝ ልጄ.አንቺ ደህና ነሽ ?ምነው የደነገጥሽ ትመስያለሽ?››
‹‹አይ ደህና ነኝ…ንስሬ እዚህ አንቺ ጋር መጥቶ ነበረ..?››
‹‹የት እዚህ.. አረ አልመጣም››
‹‹ከክፍልሽ ወጥተሸ ነበረ…››
‹‹እንዴ ምን ነክቶሻል? እንዴት ብዬ ወጣለሁ…?››
‹‹አይ ማለቴ እንቅልፍ ወስዶሽ መጥቶ ሄዶ ከሆነ ብዬ ነው…››
‹‹አረ ተረጋጊ ለሊት አንቺ ከዚህ ከሄደሸ ጀምሮ እንቅልፍ በአይኔ አልዞረም እና ንስርሽም እልመጣም…ምን አልባት አደን ሄዶ እንዳይሆን?››
‹‹አይ አልሄደም… እሱማ እኔ ክፍል ነው ያለው››
የልጅቷ ቅብዥርዥር ያለ ወሬ ግራ ስላጋባት ‹‹ልጄ ግን ደህና ነሽ?ስትል ጠየቀቻት፡፡
‹‹ደህና ነኝ ሀርሜ… ››አለችና በርክ ብላ አንገቷን በመድፋት አልጋ ስር ገባችና ወሉን ማየት ጀመረች …ምንም የተቆፈረ …ምንም የተነካካ ነገር የለም…?››
‹‹መጣው እናቴ…ሰላም ነኝ አታስቢ›› ብላ ወደክፍሏ ተመለሰች..ንስሯ አሁንም አልጋው ላይ ተኮፍሶ እንደተቀመጠ ነው፡፡
እንደገባች ‹‹ለምን ታበሳጨኛለህ ?አለችው የእውነትም ተበሳጭታ፡፡
አእምሮውን ከፈተላትና እንድትረጋጋ ወደእምሮዋ መልዕክት አስተላለፈላት
‹‹ዝም ብዬ እንዴት እረጋጋለሁ…?ምንድነው የሆነው…?ለሊት የሶስት ሰዎች አንገት ቆርጠህ አምጥተህልኝ ነበር..እንደውም መንቁርህ በደም ተነክሮ በምወደው ነጭ ፎጣ ነው የጠራረኩልህ .››አለችና በደም የተበከለውን ፎጣ ስታስታውስ ፎጣው ወደተቀመጠበት ጠረጴዛ ስትሄድ እንደተጣጠፈና ግራ እንደመጋባት ብላ አነሳችና ፈታችው… ምንም የደም ጠብታ የለበትም… ከትናንት ወዲያ አጥባ አጣጥፋ እንዳስቀመጠችው ነው…‹‹.እንዴ ህልም ነበር እንዴ?››ብላ ግራ በመጋባት አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠች፡፡
‹‹ይሄ የአንተ እና የአባቴ ስራ ነው አይደል….?በል አሁን ተዘጋጅ የሚገደል ሰው ፍለጋ እንሄዳለን… ምን ያህል ቀን እንደሚፈጅብን አላውቅም››አለችው፡
በንስሩ የአእምሮ ሰሌዳ ላይ አያስፈልግም የሚል መልእክት አነበበች፡፡
‹‹እንዴት የእናቴ ህይወት እኮ ነው…?››
‹‹እኮ በሌለ መንገድ አንድ አመት እንድትታገኝ ማድረግ ተችሏል ..በሶስት ቀን ውስጥ ድና ትነሳለች፡፡››
‹‹እውነትህን ነው?››
‹‹እውነቴን እንደሆነ ታውቂያለሽ›› አላት፡፡
በደስታ አቀፈችውና እየሳመች ወደእናቷ ክፍል ይዛው ሄደች፤እናትዬው ከቅድሙ ሁኔታዋ በተቃራኒ እየሳቀችና እየፈነደቀች ንስሯን አቅፋ ሰታገኛት ተደሰተች‹‹ልጄ ከመቼው ወደ ፈንጠዝያ ገባሽ?›› ስትል ጠየቀቻት፡፡
‹‹እማ በጣም ደስ ብሎኛል…ለምን መሰለሽ? አንቺ ስለምትድኚልኝ.››
‹‹አይ ልጄ ..ብዙም ተስፋ አታድርጊ››
✨ይቀጥላል✨
👍143❤10🥰3😱3😁2👏1
#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ሁለቱ ፍቅረኛሞች ከአካባቢው ተነስተው የተንቀሳቀሱት ከምሽቱ 2 ሰዓት አካባቢ ነበር…እያመሩ ያሉት ወደመኝታ ቤት ነበር..ልብስ ቀይረው ራት ለመብላት እና ምሽቱን ዘና ብለው ለማሳለፍ ወደ ሬስቶራንት ለመሄድ..ግን መንገድ ላይ ያላሰቡት ሰው በዛፎችና በጭለማ የተሸፈነውን ጠባብ የእግር መንገድ ዘግቶ ሽጉጥ ደቅኖ ጠበቃቸው… መላኩ ቶሎ ብሎ የሰሚራን ክንድ ጨምድዶ ያዘና ጎትቶ ከጀርባው በማድረግ አሱ የግንብ ግድግዳ ሆኖ ከፊቷ ተገተረ…..
‹‹አይ አይ ….ካንተ በፊትማ እሷን ነው መግደል የምፈልገው››
‹‹አይ እንደጀመርከኝ እኔኑ ጨርሰኝ….››
‹‹አይ መጀመሪያማ እንደህጻን ያታለለቺኝን ይቺን ጊንጥ ፊትህ ደፋትና አንተን አስከትላለሁ..››
‹‹ለመሆኑ እዚህ ድረስ እንዴት ተከትለኸን መጣህ..?››መላኩ ነው ድንጋጤውን እንደምንም ተቆጣጥሮ በጣም የገረመውን እና ያልጠበቀው ነገር እንዴት ሊሆን እንደቻለ ለማወቅ የጠየቀው፡፡
‹‹እግዜር ነው እጄ ላይ የጣላችሁ..እኔማ ሀገር ሰላም ነው ብዬ ልዝናና ነበር እዚህ የመጣሁት
…ግን ሞቶ አልቅሼ በእጄ አፈር
አልብሼ ቀብሬዋለሁ ያልኩት ወንድሜ እዚህ ዘና ብሎ አለሙን ሲቀጭ አገኘሁት…..ለዛውም ገደልኩልህ ብላ 6መቶ ሺ ብሬን ቅርጥፍ አድርጋ ከበላች ቀጣፊ ሴት ጋር…››መለሰለት ሰሎሞን
መላኩ እየተንቀጠቀጠ መናገር ጀመረ‹‹ገራሚ ነህ …አንደኛ በዚህ አፍህ የእግዜያብሄርን ስም ማንሳትህ ትልቅ ድፍረት ነው..እግዚያብሄር እኮ ፍትህ ነው..እግዚያብሄር ፍቅር ነው..እግዜያብሄር የበጎነት የመጨረሻው ጥግ ነው…ታዲያ በምን ስሌት እግዚያብሄር አንትን ረድቶህ እኛን አንተ እጅ ላይ ይጥለናል ብለህ ታስባለህ …..?ማይሆነውን…..!!!ደግሞ ገንዘቤን የምትለው…ገንዘቡ እኮ የእኔው ነው…ደግሞ እሷ እንደአንተ እና እንደዛች ሴት ከንቱ አትምሰልህ….ገንዘቡን የእኔ መሆኑን በመረዳት ሳትሰስት ሰታኛለች…››
‹‹በቃ ከዚህ በላይ ልፍለፋህን ልስማ አልፈልግም …..አሁን አይኔ እያየ ሁለታችሁም በአንድ ሳጥን ተዳብላችሁ ትቀበራላችሁ..እዚህ የጀመራችሁት ፍቅር እዛ ያለከልካይ ትኮመኩሙታላችሁ…››ብሎ ወደነሱ የቀሰረውን ሽጉጡን ቀጭ ቀጭ አድርጎ አቀባበለ….ይሄ ቅጭልጭልታ ቀድሞ የተሰማው ለሰሚራ ጆሮ ነበር..ያው ሴት ከወንድ በላይ ንቁ አይደለች….ከሰማችው ድምጽ ጋር እኩል ተሸከርክራ መላኩን ገፍታር ከፊቱ ተደቀነች.. ሞቱን ቀድማ ልትሞትለት….ተሳካላት…..በዛ ቅፅበት ዶ..ዶ..የሚል አደንቋሪ ድምጽ ተሰማ …ወዲያው የብዙ ሰው ጩኸት እና የሚሮጡ የሰው ኮቴ …ከዛ ሰሚራ ዝልፍልፍ ብላ መላኩ እጁ ላይ ገንደስ ስትል ይዟት ወደመሬት ሲወርድ ..ሁሉ ነገር የሚሆነው በደመነፍስ ነበር….
////
…ሰሚራ ድንገተኛ እና ያልታሰበ ከነበረው ከዛ አደጋ ከወራት ህክምና በኃላ ዳነች…መላኩም ወንድሙንና እና የበፊት ሚስቱን በግድያ ሙከራ እና በእምነት ማጉደል ከሶ በህግ ቁጥጥር ስር እንዲውሉ በማድረግ ወህኒ እንዲወረወር አድርጎ ንብረቱን መልሶ ተቆጣጥሯል….አዎ እዚህ ድረስ ያሉ ነገሮች ጥሩና መልካም የሚመስሉ ነገሮች ነበሩ…እንግዲህ ይህ ድርጊት የተከወነው ከአምስት አመት በፊት ነበር…
በመላኩ ወንድም በሰለሞን ሽጉጥ ተተኩሶባት ፍቅረኛዋን ቀድማ በተመታችበት ወቅት ከተተኮሱባት ሁለት ሽጉጦች መካከል አንዱ ሽጉጥ በደረቷ ሌላው ደግሞ በጭነቅላቷ ነበር የገባባት…እና በወቅቱ በደረቷ የገባቸውን የጥይት ቀላሀ በቀላሉ ማውጣት ቢቻልም የጭንቅላቷን ማውጣት ግን በጣም አስቸጋሪ ሆኖ ነበር…፡፡
አስቸጋሪነቱ ጭንቅላቷን ቀዶ ጥይቷን መዞ ማውጣቱ አይደለም….የከበደው ጥይቷ የተቀረቀረችበት ቦታ እንጂ… ጥይቷ ከወጣች የሰሚራ የጤና ሁኔታ በቋሚነት እንደሚበላሽ ….ትውስታዋ ሙሉ በሙሉ ሊጠፋ ከዛም አልፎ የማሰብ አቅሞንም እንደሚጎዳው ከፍተኛ ስጋት ስለጣለባቸው….ለጊዜው ባለበት እንዲቆይ… በየጊዜው የቅርብ የህክምና ክትትል እንድታደርግና በሂደት የሚሆነውን ለማድረግ ተወሰኖ ነበር..
ለአንድ አመት በየወሩ እየተማመላለሰች ህክምናዋ በመከታል በጥንቃቄ ካሳለፈች በኃላ ምንም የሚሰማት እና የሚለወጥ ነገር ስላልነበረ ቀስ በቀስ እየተዘናጋችና ምንም አይፈጠረም በሚል እምነት ክትትሉን አቆመች ….
በዛን የጊዜ ክፍተት ውስጥ…መላኩ በንግዱ አለም ከበፊቱ የበለጠ ተሳክቶለት ከሰሚራ ጋር ያየነበረው የፍቅር ትስስር ይበልጥ እየጎመራ ሄዶ ወደጋብቻ ሊሸጋገር ወራቶች ሲቀሩት….ግን ከሁለት አመት ቆይታ በኃላ ድንገት ወድቃ ሀኪም ቤት ዳግመኛ ለመግባት ተገደደች… ምርመራ ባደረገችበት ጊዜ በጭንቅላቷ መሀከላዊ ስፍራ የተቀረቀረችው ጥይት ብቻ ሳትሆን በፊት ያልነበረ ጎን ላይ አስደንጋጭ እጢ ተፈጥሮ ታየ..ሀኪሞቹ ተደናገጡ ..ተስፋ እንደሌላት እና ማድረግ የሚችሉት ብዙም ነገር እንደሌለ ለመላኩ ሲነግሩት አንጠልጥሎ ወደውጭ ሀገር ይዞት ሄደ….ግን የረፈደ ውሳኔ ነበር…ጥይቷ እንዲወጣላት ማድረግ ተቻለ ..እጢውም በጨረር ህክምና እንዲሞሞ ማድረግ ብዙም ከባድ አልነበረም…ይ ሁሉ ቢሆን ግን በህይወት ልትቆይ የምትችለው በዛ ቢባል ለቀጣዩ አንድ ወይም ሁለት አመት እንደሆነ አስምረው ነገረዋቸዋል…ከዛ በኃላ ወይ ትሞታለች ወይ ደግሞ በድን ሆና በህይወት እና በሞት መካከል ተንጠልጥላ ለአመታት ትኖራለች…..ሚሻለው ግን ወዲያው ብትሞት ነው…. የሀኪሞቹ ምክር ነበር፡፡ …የምርመራው ወጤቱ ለሁለቱም ሰቅጣጭ ነበር…
እንግዲህ እነዚህ ፍቅረኛሞች …ሳቃቸው ከእንባ የተቀላቀለ፤ደስታቸው ከፍራቻ የተጋባ፤ተስፋቸው ጨለማ የገደበው ከሆነ እና በዚህ ሰቀቀን ውስጥ መኖር ከጀመሩ አመት አልፏቸዋል እና ንስሯ ባመጣላት ታሪክ መሰረት በቀደም የዋና ገንዳ ውስጥ ያገኘችው ፤የፈተነችው እና የፎከረችበት ወጣት ታሪክ እንደዚህ ነው…ታማኝ የሚሆነውም ለዚህች ፍቅረኛው ነው…..አግቢኝ እና ውለጂልኝም የሚላት ይችኑ በጀርመናዊዎቹና በአሜሪካኖቹ ሀኪሞች የ አመት ጊዜ ብቻ የተቆረጠላትን ወጣት ነው….
ኬድሮን አሰበች‹‹እና ምን ላድርግ ….?እንዳለች ልተዋት….? ትውለድለትና ትሙት…. ከዛ እኔ ለእሱ ሚስት ለልጁ ደግሞ እናት ልሁን…..?ነው ወይስ ላድናት……..?›ከህሊናዋ ጋር ከባድ ፈተና ገባች፡፡በእርግጠኝነት ንስሯ ከረዳት ለእሷ መዳኛ የሚሆን መድሀኒት ሌላ የአለም ጥግ ማሰስ ሳያስፈልጋት …ከዚህችው ከቅድስቲቷ የኢትዬጵያ ምድር ቆፍር ቆፈር አድርጋ ስር ማስ ማስ ፤ ቅጠል በጠስ በጠስ በማድረግ ልታድናት ትችላለች..፡፡ግን ለምን ታደርገዋለች…..?ለማንኛወም ጊዜ ወስዳ ልታሰብበት ከራሷ ጋር ተስማማች….
✨ይቀጥላል….✨
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ሁለቱ ፍቅረኛሞች ከአካባቢው ተነስተው የተንቀሳቀሱት ከምሽቱ 2 ሰዓት አካባቢ ነበር…እያመሩ ያሉት ወደመኝታ ቤት ነበር..ልብስ ቀይረው ራት ለመብላት እና ምሽቱን ዘና ብለው ለማሳለፍ ወደ ሬስቶራንት ለመሄድ..ግን መንገድ ላይ ያላሰቡት ሰው በዛፎችና በጭለማ የተሸፈነውን ጠባብ የእግር መንገድ ዘግቶ ሽጉጥ ደቅኖ ጠበቃቸው… መላኩ ቶሎ ብሎ የሰሚራን ክንድ ጨምድዶ ያዘና ጎትቶ ከጀርባው በማድረግ አሱ የግንብ ግድግዳ ሆኖ ከፊቷ ተገተረ…..
‹‹አይ አይ ….ካንተ በፊትማ እሷን ነው መግደል የምፈልገው››
‹‹አይ እንደጀመርከኝ እኔኑ ጨርሰኝ….››
‹‹አይ መጀመሪያማ እንደህጻን ያታለለቺኝን ይቺን ጊንጥ ፊትህ ደፋትና አንተን አስከትላለሁ..››
‹‹ለመሆኑ እዚህ ድረስ እንዴት ተከትለኸን መጣህ..?››መላኩ ነው ድንጋጤውን እንደምንም ተቆጣጥሮ በጣም የገረመውን እና ያልጠበቀው ነገር እንዴት ሊሆን እንደቻለ ለማወቅ የጠየቀው፡፡
‹‹እግዜር ነው እጄ ላይ የጣላችሁ..እኔማ ሀገር ሰላም ነው ብዬ ልዝናና ነበር እዚህ የመጣሁት
…ግን ሞቶ አልቅሼ በእጄ አፈር
አልብሼ ቀብሬዋለሁ ያልኩት ወንድሜ እዚህ ዘና ብሎ አለሙን ሲቀጭ አገኘሁት…..ለዛውም ገደልኩልህ ብላ 6መቶ ሺ ብሬን ቅርጥፍ አድርጋ ከበላች ቀጣፊ ሴት ጋር…››መለሰለት ሰሎሞን
መላኩ እየተንቀጠቀጠ መናገር ጀመረ‹‹ገራሚ ነህ …አንደኛ በዚህ አፍህ የእግዜያብሄርን ስም ማንሳትህ ትልቅ ድፍረት ነው..እግዚያብሄር እኮ ፍትህ ነው..እግዚያብሄር ፍቅር ነው..እግዜያብሄር የበጎነት የመጨረሻው ጥግ ነው…ታዲያ በምን ስሌት እግዚያብሄር አንትን ረድቶህ እኛን አንተ እጅ ላይ ይጥለናል ብለህ ታስባለህ …..?ማይሆነውን…..!!!ደግሞ ገንዘቤን የምትለው…ገንዘቡ እኮ የእኔው ነው…ደግሞ እሷ እንደአንተ እና እንደዛች ሴት ከንቱ አትምሰልህ….ገንዘቡን የእኔ መሆኑን በመረዳት ሳትሰስት ሰታኛለች…››
‹‹በቃ ከዚህ በላይ ልፍለፋህን ልስማ አልፈልግም …..አሁን አይኔ እያየ ሁለታችሁም በአንድ ሳጥን ተዳብላችሁ ትቀበራላችሁ..እዚህ የጀመራችሁት ፍቅር እዛ ያለከልካይ ትኮመኩሙታላችሁ…››ብሎ ወደነሱ የቀሰረውን ሽጉጡን ቀጭ ቀጭ አድርጎ አቀባበለ….ይሄ ቅጭልጭልታ ቀድሞ የተሰማው ለሰሚራ ጆሮ ነበር..ያው ሴት ከወንድ በላይ ንቁ አይደለች….ከሰማችው ድምጽ ጋር እኩል ተሸከርክራ መላኩን ገፍታር ከፊቱ ተደቀነች.. ሞቱን ቀድማ ልትሞትለት….ተሳካላት…..በዛ ቅፅበት ዶ..ዶ..የሚል አደንቋሪ ድምጽ ተሰማ …ወዲያው የብዙ ሰው ጩኸት እና የሚሮጡ የሰው ኮቴ …ከዛ ሰሚራ ዝልፍልፍ ብላ መላኩ እጁ ላይ ገንደስ ስትል ይዟት ወደመሬት ሲወርድ ..ሁሉ ነገር የሚሆነው በደመነፍስ ነበር….
////
…ሰሚራ ድንገተኛ እና ያልታሰበ ከነበረው ከዛ አደጋ ከወራት ህክምና በኃላ ዳነች…መላኩም ወንድሙንና እና የበፊት ሚስቱን በግድያ ሙከራ እና በእምነት ማጉደል ከሶ በህግ ቁጥጥር ስር እንዲውሉ በማድረግ ወህኒ እንዲወረወር አድርጎ ንብረቱን መልሶ ተቆጣጥሯል….አዎ እዚህ ድረስ ያሉ ነገሮች ጥሩና መልካም የሚመስሉ ነገሮች ነበሩ…እንግዲህ ይህ ድርጊት የተከወነው ከአምስት አመት በፊት ነበር…
በመላኩ ወንድም በሰለሞን ሽጉጥ ተተኩሶባት ፍቅረኛዋን ቀድማ በተመታችበት ወቅት ከተተኮሱባት ሁለት ሽጉጦች መካከል አንዱ ሽጉጥ በደረቷ ሌላው ደግሞ በጭነቅላቷ ነበር የገባባት…እና በወቅቱ በደረቷ የገባቸውን የጥይት ቀላሀ በቀላሉ ማውጣት ቢቻልም የጭንቅላቷን ማውጣት ግን በጣም አስቸጋሪ ሆኖ ነበር…፡፡
አስቸጋሪነቱ ጭንቅላቷን ቀዶ ጥይቷን መዞ ማውጣቱ አይደለም….የከበደው ጥይቷ የተቀረቀረችበት ቦታ እንጂ… ጥይቷ ከወጣች የሰሚራ የጤና ሁኔታ በቋሚነት እንደሚበላሽ ….ትውስታዋ ሙሉ በሙሉ ሊጠፋ ከዛም አልፎ የማሰብ አቅሞንም እንደሚጎዳው ከፍተኛ ስጋት ስለጣለባቸው….ለጊዜው ባለበት እንዲቆይ… በየጊዜው የቅርብ የህክምና ክትትል እንድታደርግና በሂደት የሚሆነውን ለማድረግ ተወሰኖ ነበር..
ለአንድ አመት በየወሩ እየተማመላለሰች ህክምናዋ በመከታል በጥንቃቄ ካሳለፈች በኃላ ምንም የሚሰማት እና የሚለወጥ ነገር ስላልነበረ ቀስ በቀስ እየተዘናጋችና ምንም አይፈጠረም በሚል እምነት ክትትሉን አቆመች ….
በዛን የጊዜ ክፍተት ውስጥ…መላኩ በንግዱ አለም ከበፊቱ የበለጠ ተሳክቶለት ከሰሚራ ጋር ያየነበረው የፍቅር ትስስር ይበልጥ እየጎመራ ሄዶ ወደጋብቻ ሊሸጋገር ወራቶች ሲቀሩት….ግን ከሁለት አመት ቆይታ በኃላ ድንገት ወድቃ ሀኪም ቤት ዳግመኛ ለመግባት ተገደደች… ምርመራ ባደረገችበት ጊዜ በጭንቅላቷ መሀከላዊ ስፍራ የተቀረቀረችው ጥይት ብቻ ሳትሆን በፊት ያልነበረ ጎን ላይ አስደንጋጭ እጢ ተፈጥሮ ታየ..ሀኪሞቹ ተደናገጡ ..ተስፋ እንደሌላት እና ማድረግ የሚችሉት ብዙም ነገር እንደሌለ ለመላኩ ሲነግሩት አንጠልጥሎ ወደውጭ ሀገር ይዞት ሄደ….ግን የረፈደ ውሳኔ ነበር…ጥይቷ እንዲወጣላት ማድረግ ተቻለ ..እጢውም በጨረር ህክምና እንዲሞሞ ማድረግ ብዙም ከባድ አልነበረም…ይ ሁሉ ቢሆን ግን በህይወት ልትቆይ የምትችለው በዛ ቢባል ለቀጣዩ አንድ ወይም ሁለት አመት እንደሆነ አስምረው ነገረዋቸዋል…ከዛ በኃላ ወይ ትሞታለች ወይ ደግሞ በድን ሆና በህይወት እና በሞት መካከል ተንጠልጥላ ለአመታት ትኖራለች…..ሚሻለው ግን ወዲያው ብትሞት ነው…. የሀኪሞቹ ምክር ነበር፡፡ …የምርመራው ወጤቱ ለሁለቱም ሰቅጣጭ ነበር…
እንግዲህ እነዚህ ፍቅረኛሞች …ሳቃቸው ከእንባ የተቀላቀለ፤ደስታቸው ከፍራቻ የተጋባ፤ተስፋቸው ጨለማ የገደበው ከሆነ እና በዚህ ሰቀቀን ውስጥ መኖር ከጀመሩ አመት አልፏቸዋል እና ንስሯ ባመጣላት ታሪክ መሰረት በቀደም የዋና ገንዳ ውስጥ ያገኘችው ፤የፈተነችው እና የፎከረችበት ወጣት ታሪክ እንደዚህ ነው…ታማኝ የሚሆነውም ለዚህች ፍቅረኛው ነው…..አግቢኝ እና ውለጂልኝም የሚላት ይችኑ በጀርመናዊዎቹና በአሜሪካኖቹ ሀኪሞች የ አመት ጊዜ ብቻ የተቆረጠላትን ወጣት ነው….
ኬድሮን አሰበች‹‹እና ምን ላድርግ ….?እንዳለች ልተዋት….? ትውለድለትና ትሙት…. ከዛ እኔ ለእሱ ሚስት ለልጁ ደግሞ እናት ልሁን…..?ነው ወይስ ላድናት……..?›ከህሊናዋ ጋር ከባድ ፈተና ገባች፡፡በእርግጠኝነት ንስሯ ከረዳት ለእሷ መዳኛ የሚሆን መድሀኒት ሌላ የአለም ጥግ ማሰስ ሳያስፈልጋት …ከዚህችው ከቅድስቲቷ የኢትዬጵያ ምድር ቆፍር ቆፈር አድርጋ ስር ማስ ማስ ፤ ቅጠል በጠስ በጠስ በማድረግ ልታድናት ትችላለች..፡፡ግን ለምን ታደርገዋለች…..?ለማንኛወም ጊዜ ወስዳ ልታሰብበት ከራሷ ጋር ተስማማች….
✨ይቀጥላል….✨
👍128❤21👎4😁2🔥1👏1
#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፡
፡
////
እየሄደች ነው… ልታናግረው…፡፡ ለምን እሱን ማናገር እንደፈለገች አታውቅም፡፡ ምን አልባት ዳግመኛ አጠገቡ ልትቆምና ያንን ወንዳወንድ ቁመናው እና ቆንጅዬ ባሪያ የሆነ መልኩን በቅርበት ለማየት ፈልጋ ሊሆን ይችላል….ናፍቋትም ሊሆን ይችላል፡፡
ንስሯ የት እዳለ በነገራት መሰረት ቀጥታ ቤቱ ነው የሄደችው..የውጩን የጊቢ በር መጥሪያ ስትጫን ዘበኛው ነበር የከፈተላት…‹‹ከመላኩ ጋ ቀጠሮ ነበረኝ ቤት እየጠበኩሽ ነው ብሎ ደውሎልኝ ነበር..?››ብላ ቀላመደች… ዘበኛው ያልተለመደ ነገር ሆኖበት .. ግራ እንደመጋባት አለና በመጠኑ ካቅማማ በኃላ እንድትገባ ፈቀደላት…
ቀጥታ ቤተኛ እንደሆነ ሰው የተንጣለለውን ግቢ ሰንጥቃ ባለአንድ ፎቅ ከሆነው ዘመናዊ መኖሪያ ቤት በረንዳው ላይ ደረሰች… የሳሎኑን በር ገፋ ስታደርገው ተከፈተ…የቀኝ እግሯን አስቀድማ ግራዋን አስከትላ ወደውስጥ ከገባች በኃላ ወደኃላ ዞሯ በራፉን አንኳኳችው…
‹ከገቡ በኃላ ማንኳኳት ከገደሉ በኃላ ማዘን አይነት አይደለም እንዴ…..?››እራሷው በራሷ ነው የጠየቀችው
መላኩ የሳሎኑ መአከላዊ ስፍራ ላይ ካለችበት ወደውስጥ 4 ወይም 5 ሜትር ያህል ርቆ በመገረም አፍጥጦ እያያት ነበር….
ማንኳኳቷን ስትቀጥል
‹‹አቤት››የሚል ድምጽ አሰማ
‹‹መግባት ይቻላል..?››
‹‹ገብተሻል እኮ ››
‹‹እሺ ካልክ›› ብላ ቀጥታ የሳሎኑን በር መልሳ ዘግታ ወደእሱ አቅጣጫ አመራች ….በተገተረበት ስለማንነቷ በመመራመር ይመስለል ፈዞ እንደቆመ በስሩ አልፋ ልክ እንደቤተኛ ሶፋው ላይ ዘና ብላ ተቀመጠች….መጣና ከፊት ለፊቷ ተቀመጠ
‹‹አውቅሻለሁ ልበል..?››
‹‹እኔን የመሰለች ቆንጆ ልጅ እንዴት ልትረሳ ትችላለህ..?››
‹‹ማለት..?››
‹‹ጎበዝ የዋና ተማሪህ ነበርኩ ብዬ ነዋ››
…ድንገት እንደበራለት ሰው በመደነቅ ‹‹እንዴ አንቺ እብድ ..እቤቴን ደግሞ ማን አሳየሽ..?›› አለት ‹‹ቀላል ሰው አይደለሁም ብዬህ ነበርኮ..?››
‹‹አረባክሽ.. ፉከራሽን እኮ አየነው..እኔማ አንተን ማሳሳት ካቀተኝ እንጠለጠላለው ብለሽ ስለነበረ..በቃ ይቺ ልጅ አልሆንላት ሲል እራሷን አጥፍትለች ማለት ነው..ምን አይነት ለቃሏ ታማኝ ልጅ ነች ብዬ ሳደንቅሽ ነበር የሰነበትኩት፤ለካ ዝም ብለሽ ጉረኛ ነገር ነሽ..?››
‹‹አንተን ማውጣት አቅቶኝ ሳይሆን አሳዝነኸኝ ነው የተውኩህ ››
ግድግዳውን ሰንጥቆ በመውጣት ውጭ ድረስ ለመሰማት ኃይል ባለው አይነት አንቧራቂ ሳቅ ሳቀ‹‹አሳዘንኩሽ…..?ቀልደኛ ነሽ››
‹‹ቀልድ አይደለም…የዛን ቀን የሄደክው ከፍቅረኛህ ጋር ወደሆቴል አልነበር…..?ስለ ጋብቻ ስታወሩ አልነበር....?እንድታገባህ ስትለምናት አልነበር…..?እሷ መጋባቱ ቀርቶባችሁ እስክትሞት ድረስ የቀራትን ህይወት እንደዚሁ እንድታሳልፉ ስትለምንህ አልነበር…..?ከመሞቷ በፊት ካላገባችህ እና መጽናኝ የሚሆን ልጅም ካልወለደችልህ በሞተች ቀን አብረሀት እንደምትሞት እየነገርካት ስትላቀሱ አልነበር……..?››
ይሄንን ስትነግረው እነዛ የኮከብ ክፋይ የሚመስሉ ደማቅ አይኖቹን ከወዲህ ወዲያ በመገረም እያሽከረከራቸው ነበር…..
‹‹አንቺ ክፍል ውስጥ ተደብቀሽ ስታዳምጪኝ ነበር እንዴ..?››በንዴት ጡንቻው ውጥርጥር ሲልና … ልነቃት አልነቃት እያለ ከውስጡ ጋር ሙግት እንደገተመ ከሁኔታው ያስታውቃል….
‹‹አይደለም …ክፍል ውስጥ አልነበርኩም…ግን በአካል ባይሆንም ክፍል ውስጥ ገብቼ እናንተን ምታዘብበት ሌላ ዘዴ ነበረኝ››
‹‹ምን ..?ካሜራ ..?››
‹‹አይደለም…ምንነቱን ቀስ ብዬ ነግርሀለሁ…አሁን ወደመጣሁበት ጉዳይ እንግባ››
‹‹ወደመጣሁበት ጉዳይ .. ..?በይ ሳትዋረጄ በመጣሽበት እግርሽ ሹልክ ብለሽ ቤቴን ለቀሽ ውጪ..››ከመቀመጨው ቀድሞ ተነሳ…
‹‹ሁለተኛ እንኳን እቤቴ እኔ ባለሁበት አካባቢ በድንገት ባገኝሽ እወነቴን ነው አጠፋሻለሁ…ሲጥ አድርጌ ነው የምገልሽ….››
ዘና ብላ እንደተቀመጠች መልስ መመለሷን ቀጠለች ‹‹ዝም ብለህ አትፎክር…በቁጣ እያንቧረቁ መናገር እና ፊትን ማጨማደድ የምትለውን አይነት ጭካኔ እንዲኖርህ አያግዝህም››
‹‹ምን ማለት ነው..?››
‹‹እንኳን እኔን ምንህም ላይ ያልደረስኩትን ልጅ ይቅርና ሰላምን እንኳን እንደዛ በድላህ ፍቅህን ረግጣ የገዛ ወንድምህን በማግባት ስታወድምህ ለህግ አሳልፎ ከመስጠት ውጭ ምንም ልታደርጋት አቅም አላገኘህም፡፡››
ተንደርድሮ ወደእሷ ቀረበና ተንበርክኮ አንገቷን በማነቅ እያረገፈገፋ‹‹ማነሽ …....?አንቺን ማነው የላከብኝ....?ማነው ንገሪኝ..?››
‹‹ማንም …ምን አልባት የምታመልከው አምላክ ሊታረቅህ ፈልጎ ይሆናል…ምን አልባት እስዛሬ የፀለይከው ፀሎት አምላክ መንበር ደርሶ መልስ የማግኛህ ጊዜ ደርሶም ሊሆን ይችላል…››
፣እጁን ከአንገቷ ላይ መንጭቃ በማላቀቅ ገፈተረችውና …ዝርፍጥ ብሎ ወለሉ ላይ በቂጡ ቁጭ አለ …እዛው ባለበት አፍጦ እሷን ከማየት በስተቀር ለመነሳት አልሞከረም
‹‹ሰሚራን ባድንልህ ምን ታደርግልኛለህ..?››
‹‹ምን እየቀባጠርሽ ነው…...?ደግሞ በእሷ ልትቀልጂብኝ ነው..?››
‹‹አይደለም ..ካዳንኩልህ ምን ታደርግልኝለህ..?››
‹‹ቅጠል አሽተሸ በመቀባት የምታድኚው ቁስል… ምች መድሀኒት ወይንም ጅንጅብል ጨቅጭቀሽ ከሻይ ጋር አፍልቶ በመጋት የምታድኚው ጉንፋን በሽታ ያመማት መሰለሽ እንዴ..?››
‹‹አውቃለሁ…ለአመታት በጭንቅላቷ ቆይቶ የነበረው ጥይት እና የጭንቅላት እጢ ተከትሎ…….››
አላስጨረሳትም ‹‹…በፈጠረሽ ማን ነሽ ?ምንድነው ምትፈልጊው....?ይሄን ሁሉ ገበናችኝን ስንት አመት ብትሰልይን ነው ማወቅ የቻልሺው..?››
ጥያቄውን ችላ በማለት የራሷን ጥያቄ ደግማ ጠየቀችው
‹‹ካዳንኩልህ ምን ታርግልኛለህ..?››
‹‹ እኮ እንዴት ነው የምታዲኚያት…..?የጀርመንና አሜሪካ ጠበብቶች ያቃታቸውን አንቺ እንዴት ብለሽ..?››
‹‹እኔ የተለየ መንፈሳዊ ስጦታ አለኝ …››
‹‹አላምንሽም››
‹‹እንድታምነኝ…አንድ አንተ ብቻ የምታውቀው ታሪክ ልንገርህ…እንደውም ለምን ዛሬ ያየኸውን ህልም አልነግረህም ..…››
ንገሪኝም ተይው ማለት አቅቶት በግራ መጋባት ስሜት እየዋለለ ዝም ብሎ እንዳፈጠጠባት ፈዞ ቀረ…
ጣና ሀይቅ መሀል ላይ ያለች ትንሽ ደሴት ትመስልሀለች….እሷን ከብዙ የሀገሪቷ ሀብታሞች ጋር ተወዳደረህ በጫረታ በማሸነፍ ትገዛና …በጣም ውብ የሆነ በባህላዊ መንገድ እጽብ ድንቅ ተደርጎ የታነፀ ቤት ትሰራበታለህ…በዛች ደሴት ላይ አንተ ከሰራሀት ቤት ውጭ ምንም አይነት ሌላ ቤት የለም፤ደሴቱ ሙሉውን በቡና ተክል፣በሙዝ፣በብርቱካን፣በመንደሪን፣በአፕል እና በመሰሰሉት የሚበሉ ፍራፍሬዋች የተሞላች ነች…አዕዋፍት እና የዱር እንስሳትም ከደኑ ጋር ስመም ፈጥረው ተፈጥሮን አድምቀው እና በተፈጥሮም ደምቅው የሚኖርበት ቦታ በመሆኑ ልዩ ድስታ ተሰምቶህ ይሄንን ስጦታ ላዘጋጀህላት ለሰሚራ ትሰጣታለህ…
‹‹ሰሚርዬ ቀሪ ህይወትሽን ምንም እንኳን አጭር ብትሆንም በደስታ የተሞላች እድትሆን ፈልጋለሁ…በዛ ላይ እዚህ ከእኔ እና ከተፈጥሮ ውጭ ምንም አይነት የሰው ልጅ ወደ ሌለበትና ወደማይኖርበት ቦታ ሳመጣሽ ቀሪ ዘመንሽን የብቻዬ ብቻ እንድትሆኚ በመፈለግ እና በመሰሰት ነው…ይቺ ስፍራ የእኔ እና የአንቺ ገነት ነች››ትላታለህ፡
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፡
፡
////
እየሄደች ነው… ልታናግረው…፡፡ ለምን እሱን ማናገር እንደፈለገች አታውቅም፡፡ ምን አልባት ዳግመኛ አጠገቡ ልትቆምና ያንን ወንዳወንድ ቁመናው እና ቆንጅዬ ባሪያ የሆነ መልኩን በቅርበት ለማየት ፈልጋ ሊሆን ይችላል….ናፍቋትም ሊሆን ይችላል፡፡
ንስሯ የት እዳለ በነገራት መሰረት ቀጥታ ቤቱ ነው የሄደችው..የውጩን የጊቢ በር መጥሪያ ስትጫን ዘበኛው ነበር የከፈተላት…‹‹ከመላኩ ጋ ቀጠሮ ነበረኝ ቤት እየጠበኩሽ ነው ብሎ ደውሎልኝ ነበር..?››ብላ ቀላመደች… ዘበኛው ያልተለመደ ነገር ሆኖበት .. ግራ እንደመጋባት አለና በመጠኑ ካቅማማ በኃላ እንድትገባ ፈቀደላት…
ቀጥታ ቤተኛ እንደሆነ ሰው የተንጣለለውን ግቢ ሰንጥቃ ባለአንድ ፎቅ ከሆነው ዘመናዊ መኖሪያ ቤት በረንዳው ላይ ደረሰች… የሳሎኑን በር ገፋ ስታደርገው ተከፈተ…የቀኝ እግሯን አስቀድማ ግራዋን አስከትላ ወደውስጥ ከገባች በኃላ ወደኃላ ዞሯ በራፉን አንኳኳችው…
‹ከገቡ በኃላ ማንኳኳት ከገደሉ በኃላ ማዘን አይነት አይደለም እንዴ…..?››እራሷው በራሷ ነው የጠየቀችው
መላኩ የሳሎኑ መአከላዊ ስፍራ ላይ ካለችበት ወደውስጥ 4 ወይም 5 ሜትር ያህል ርቆ በመገረም አፍጥጦ እያያት ነበር….
ማንኳኳቷን ስትቀጥል
‹‹አቤት››የሚል ድምጽ አሰማ
‹‹መግባት ይቻላል..?››
‹‹ገብተሻል እኮ ››
‹‹እሺ ካልክ›› ብላ ቀጥታ የሳሎኑን በር መልሳ ዘግታ ወደእሱ አቅጣጫ አመራች ….በተገተረበት ስለማንነቷ በመመራመር ይመስለል ፈዞ እንደቆመ በስሩ አልፋ ልክ እንደቤተኛ ሶፋው ላይ ዘና ብላ ተቀመጠች….መጣና ከፊት ለፊቷ ተቀመጠ
‹‹አውቅሻለሁ ልበል..?››
‹‹እኔን የመሰለች ቆንጆ ልጅ እንዴት ልትረሳ ትችላለህ..?››
‹‹ማለት..?››
‹‹ጎበዝ የዋና ተማሪህ ነበርኩ ብዬ ነዋ››
…ድንገት እንደበራለት ሰው በመደነቅ ‹‹እንዴ አንቺ እብድ ..እቤቴን ደግሞ ማን አሳየሽ..?›› አለት ‹‹ቀላል ሰው አይደለሁም ብዬህ ነበርኮ..?››
‹‹አረባክሽ.. ፉከራሽን እኮ አየነው..እኔማ አንተን ማሳሳት ካቀተኝ እንጠለጠላለው ብለሽ ስለነበረ..በቃ ይቺ ልጅ አልሆንላት ሲል እራሷን አጥፍትለች ማለት ነው..ምን አይነት ለቃሏ ታማኝ ልጅ ነች ብዬ ሳደንቅሽ ነበር የሰነበትኩት፤ለካ ዝም ብለሽ ጉረኛ ነገር ነሽ..?››
‹‹አንተን ማውጣት አቅቶኝ ሳይሆን አሳዝነኸኝ ነው የተውኩህ ››
ግድግዳውን ሰንጥቆ በመውጣት ውጭ ድረስ ለመሰማት ኃይል ባለው አይነት አንቧራቂ ሳቅ ሳቀ‹‹አሳዘንኩሽ…..?ቀልደኛ ነሽ››
‹‹ቀልድ አይደለም…የዛን ቀን የሄደክው ከፍቅረኛህ ጋር ወደሆቴል አልነበር…..?ስለ ጋብቻ ስታወሩ አልነበር....?እንድታገባህ ስትለምናት አልነበር…..?እሷ መጋባቱ ቀርቶባችሁ እስክትሞት ድረስ የቀራትን ህይወት እንደዚሁ እንድታሳልፉ ስትለምንህ አልነበር…..?ከመሞቷ በፊት ካላገባችህ እና መጽናኝ የሚሆን ልጅም ካልወለደችልህ በሞተች ቀን አብረሀት እንደምትሞት እየነገርካት ስትላቀሱ አልነበር……..?››
ይሄንን ስትነግረው እነዛ የኮከብ ክፋይ የሚመስሉ ደማቅ አይኖቹን ከወዲህ ወዲያ በመገረም እያሽከረከራቸው ነበር…..
‹‹አንቺ ክፍል ውስጥ ተደብቀሽ ስታዳምጪኝ ነበር እንዴ..?››በንዴት ጡንቻው ውጥርጥር ሲልና … ልነቃት አልነቃት እያለ ከውስጡ ጋር ሙግት እንደገተመ ከሁኔታው ያስታውቃል….
‹‹አይደለም …ክፍል ውስጥ አልነበርኩም…ግን በአካል ባይሆንም ክፍል ውስጥ ገብቼ እናንተን ምታዘብበት ሌላ ዘዴ ነበረኝ››
‹‹ምን ..?ካሜራ ..?››
‹‹አይደለም…ምንነቱን ቀስ ብዬ ነግርሀለሁ…አሁን ወደመጣሁበት ጉዳይ እንግባ››
‹‹ወደመጣሁበት ጉዳይ .. ..?በይ ሳትዋረጄ በመጣሽበት እግርሽ ሹልክ ብለሽ ቤቴን ለቀሽ ውጪ..››ከመቀመጨው ቀድሞ ተነሳ…
‹‹ሁለተኛ እንኳን እቤቴ እኔ ባለሁበት አካባቢ በድንገት ባገኝሽ እወነቴን ነው አጠፋሻለሁ…ሲጥ አድርጌ ነው የምገልሽ….››
ዘና ብላ እንደተቀመጠች መልስ መመለሷን ቀጠለች ‹‹ዝም ብለህ አትፎክር…በቁጣ እያንቧረቁ መናገር እና ፊትን ማጨማደድ የምትለውን አይነት ጭካኔ እንዲኖርህ አያግዝህም››
‹‹ምን ማለት ነው..?››
‹‹እንኳን እኔን ምንህም ላይ ያልደረስኩትን ልጅ ይቅርና ሰላምን እንኳን እንደዛ በድላህ ፍቅህን ረግጣ የገዛ ወንድምህን በማግባት ስታወድምህ ለህግ አሳልፎ ከመስጠት ውጭ ምንም ልታደርጋት አቅም አላገኘህም፡፡››
ተንደርድሮ ወደእሷ ቀረበና ተንበርክኮ አንገቷን በማነቅ እያረገፈገፋ‹‹ማነሽ …....?አንቺን ማነው የላከብኝ....?ማነው ንገሪኝ..?››
‹‹ማንም …ምን አልባት የምታመልከው አምላክ ሊታረቅህ ፈልጎ ይሆናል…ምን አልባት እስዛሬ የፀለይከው ፀሎት አምላክ መንበር ደርሶ መልስ የማግኛህ ጊዜ ደርሶም ሊሆን ይችላል…››
፣እጁን ከአንገቷ ላይ መንጭቃ በማላቀቅ ገፈተረችውና …ዝርፍጥ ብሎ ወለሉ ላይ በቂጡ ቁጭ አለ …እዛው ባለበት አፍጦ እሷን ከማየት በስተቀር ለመነሳት አልሞከረም
‹‹ሰሚራን ባድንልህ ምን ታደርግልኛለህ..?››
‹‹ምን እየቀባጠርሽ ነው…...?ደግሞ በእሷ ልትቀልጂብኝ ነው..?››
‹‹አይደለም ..ካዳንኩልህ ምን ታደርግልኝለህ..?››
‹‹ቅጠል አሽተሸ በመቀባት የምታድኚው ቁስል… ምች መድሀኒት ወይንም ጅንጅብል ጨቅጭቀሽ ከሻይ ጋር አፍልቶ በመጋት የምታድኚው ጉንፋን በሽታ ያመማት መሰለሽ እንዴ..?››
‹‹አውቃለሁ…ለአመታት በጭንቅላቷ ቆይቶ የነበረው ጥይት እና የጭንቅላት እጢ ተከትሎ…….››
አላስጨረሳትም ‹‹…በፈጠረሽ ማን ነሽ ?ምንድነው ምትፈልጊው....?ይሄን ሁሉ ገበናችኝን ስንት አመት ብትሰልይን ነው ማወቅ የቻልሺው..?››
ጥያቄውን ችላ በማለት የራሷን ጥያቄ ደግማ ጠየቀችው
‹‹ካዳንኩልህ ምን ታርግልኛለህ..?››
‹‹ እኮ እንዴት ነው የምታዲኚያት…..?የጀርመንና አሜሪካ ጠበብቶች ያቃታቸውን አንቺ እንዴት ብለሽ..?››
‹‹እኔ የተለየ መንፈሳዊ ስጦታ አለኝ …››
‹‹አላምንሽም››
‹‹እንድታምነኝ…አንድ አንተ ብቻ የምታውቀው ታሪክ ልንገርህ…እንደውም ለምን ዛሬ ያየኸውን ህልም አልነግረህም ..…››
ንገሪኝም ተይው ማለት አቅቶት በግራ መጋባት ስሜት እየዋለለ ዝም ብሎ እንዳፈጠጠባት ፈዞ ቀረ…
ጣና ሀይቅ መሀል ላይ ያለች ትንሽ ደሴት ትመስልሀለች….እሷን ከብዙ የሀገሪቷ ሀብታሞች ጋር ተወዳደረህ በጫረታ በማሸነፍ ትገዛና …በጣም ውብ የሆነ በባህላዊ መንገድ እጽብ ድንቅ ተደርጎ የታነፀ ቤት ትሰራበታለህ…በዛች ደሴት ላይ አንተ ከሰራሀት ቤት ውጭ ምንም አይነት ሌላ ቤት የለም፤ደሴቱ ሙሉውን በቡና ተክል፣በሙዝ፣በብርቱካን፣በመንደሪን፣በአፕል እና በመሰሰሉት የሚበሉ ፍራፍሬዋች የተሞላች ነች…አዕዋፍት እና የዱር እንስሳትም ከደኑ ጋር ስመም ፈጥረው ተፈጥሮን አድምቀው እና በተፈጥሮም ደምቅው የሚኖርበት ቦታ በመሆኑ ልዩ ድስታ ተሰምቶህ ይሄንን ስጦታ ላዘጋጀህላት ለሰሚራ ትሰጣታለህ…
‹‹ሰሚርዬ ቀሪ ህይወትሽን ምንም እንኳን አጭር ብትሆንም በደስታ የተሞላች እድትሆን ፈልጋለሁ…በዛ ላይ እዚህ ከእኔ እና ከተፈጥሮ ውጭ ምንም አይነት የሰው ልጅ ወደ ሌለበትና ወደማይኖርበት ቦታ ሳመጣሽ ቀሪ ዘመንሽን የብቻዬ ብቻ እንድትሆኚ በመፈለግ እና በመሰሰት ነው…ይቺ ስፍራ የእኔ እና የአንቺ ገነት ነች››ትላታለህ፡
👍76❤6😁3🥰2
#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
‹‹ግን ምን አይነት ዳቢሎስ ነሽ..?››ሙትት ባለ ድምጽ
‹‹ዳቢሎስ እንኳን አይደለሁም…. ምን አልባት የዳቢሎስ ልጅ ልሆን እችላለሁ…ግን የምትወዳትን ልጅ ላድንልህ እኮ ነው እያልኩህ ያለሁት .. ..?እንደዚህ አይነት በጎ ተግባር ዳቢሎስ ያሰኛል እንዴ..?››
‹‹አዎ ዳቢሎስ ፍቅር አያውቅም..ፍቅር የማያውቅ ደግሞ ምንም ነገር በነፃ መስጠት አይችልበትም፤ለሰጠሸ ጥሩ የሚመስል ነገር ሁሉ ተመጣጣኝ የሆነ መከራና ስቃይ ያስከፍሉሻል…››
‹‹አልገባኝም..?››
‹‹ለምሳሌ …ያለፋሽበትን ገንዘብ ተመኝተሸ ስጠኝ ብትይው በደስታ ነው የሚሰጥሽ፤የገንዘብን ባለቤት ግደይና ነጥቀሺው ውስጂ ብሎ መንገድን እና ብልሀቱን ያሳይሻል…ከዛ ትገድይና ገንዘብን ታገኚያለሽ ሀብታም እና በፀፀት የሚሰቃይ ሰው ትሆኚያለሽ፡፡አንቺም ፍቅረኛህን ላድንልህ..እና ልንጠቅህ እያልሺኝ ነው…፡፡ያው እኮ ነው በስጋ ከመሞት ታድኛታለሽ ከዛ ፍቅርን በመንጠቅ በመንፈስ ትገያታለሽ…እኔንም እንደዛው፤ታዲያ አንቺ ዳቢሎስ ካልሆንሽ ማን ይሆናል....?››አላት ምርር ባለ የመጠየፍ ንግግር፡
‹‹እሺ እንግዲያው ይቅርብህ…ሁለተኛ አረብሽህም፤ደህና ሁን››ብላ ከመቀመጫዋ ተነሳችና እንደ አመጣጧ ሳሎኑን ሰንጥቃ በርፍን ከፍታ ወጣች እና መልሳ ዘግታ መንገዶን ቀጠለች…የግቢው አማካይ ስፍራ ስትደርስ ነበር የበር መከፈት እና ‹‹ማን ነበር ስምሽ..?››የሚል ከሙታን መንፈስ የወጣ የሚመስል ድምጽ ከጀርባዋ የተሰማው
እርምጃዋን ገታችና ቀኝ ኋላ ዞራ ‹‹ሶፊያ››ስትል መለሰችለት
‹‹ከቻልሽ አድርጊው..አድኚልኝ ፤ተስማም..ቼ…ያ….ለሁ››አላትና ከእሷ ምንም አይነት መልስ ሳይጠብቅ ፊቱን መልሶ ወደውስጥ በመግባት በራፉን በመዝጋት ከእይታዋ ተሰወረ ..
‹‹እውነትም ዳቢሎስ ነገር ነኝ እንዴ..?….ምን እያረግኩ ነው…...?››ስትል አሰበች፡፡ቅድም እዚህ እሱ ጋር ስትመጣ ይሄንን ለማድረግ አልነበረም…ዝም ብላ ፍቅረኛው እደምታድንለት ልትነግረው እና በተስፋ ልታስፈነጥዘው ብቻ ነበር ፍላጎቷ…ያደረገችው ግን ተቃራኒውን ነው..በደስታ እና ሀዘን መካከል ነፍሱ ተንጠልጥላ እዲሰቃይ ፈረደችበት …
‹‹የእውነት ግን ያልኩትን አደርገዋለሁ…..?እሷን አድኜ እሱን ነጥቄያት አገባዋለሁ…..?.ማግባትስ በእውነት እኔ የምፈልገው ነገር ነው....?ወይስ በስቃዩ ለመደሰት…..?››ብላ ተደራራቢ ጥያቄ እራሷን ጠየቀች፡
ለማንኛውም ዛሬ ማታ ከንስሯ ጋር ለመብረር አቅዳለች….ለልጅቷ የሚሆን መድሀኒት የት እደሚገኝ ፍንጩን አግኝታለች ….ቦረና ባሌ መካከል መዳ ወላቡ አካባቢ ነው ለሰሚራ ፈውስ የሚሆነው መድሀኒት ሚገኘው….፡፡
የየትኛውም ሀገር አቨዬሽን የማይቆጣጠረው በረራ ላይ ነች፡፡ግን ደህንነቱ ፍፅም የተረጋገጠ በረራ ….ከየትኛውም አይሮፕላን ጋር እጋጫለሁ ወይም አሞራና ወፎች ተላትመውብን አቅጣጫ ያስቀይሩናል…ነዳጅ አልቆ ወይም ሞተር ጠፍቶ ችግር ላይ እንወድቃለን ብላ የማትሰጋበት ዥዋዝዌ የመጫወት ያህል ዘና የሚያደርግ በረራ…. ይሄን አይነት በረራ ሳታካሂድ ሶስት ወራት ስላለፋት ናፍቆት ነበር…
እየሄድ ያለው ከአዲስ አበባ ወደ መዳወላቡ ነው ፡፡መዳወላቡ የት እንደምትኝ መገመት ካቃታችሁ..ኬንያ ድንበር አካባቢ ብትሉት አካባውን ለመገመት ይቀላችኋል ፡፡እየበረሩን ያለነው ከንስሯ ጋር ነው…፡፡እሱ ክንፎች መሀከል ዘና ብሎ ቁጭ ብላለች….
ከመሬት ያሉበትንን ከፍታ ገምታ ለመናገር አትችልም ..…ግን ትንሽ ግልፅ ለማድረግ ምሳሌ ለመስጠት ያህል በዚህ ሰዓት ( ከምሽቱ ሶስት ሰዓት አካባቢ ነው) ሻሸመኔ ከተማ አካባቢ ደርሰዋል..እላይ ባሉበት ከፍታ ላይ ሆነው ከተማዋ ቁልቁል ስያዮት ከእሷ ቤት ጊቢ ብዙም ሰፍታ አይታያትም….ጭልጭል የሚሉ አንድ ቦታ የተሰበሰቡ መብራቶች ናቸው እንደምልክት የሚታዩት..
የሚፈልገበት ቦታ ላይ ከምሽቱ አራት ሰዓት አካባቢ ነው የደረሱት…ከአውሬ ድምጽ እና ከጥቅጥቅ ጨለማ በተጨማሪ ብዙ ድምጽ ይሰማል..የደረቁ ቅጠሎች በንፋስ ተገፍተው ከዛፍ ሲወድቁ ይሰማል…..ካረፍበት ተራራ ወገብ ላይ እየፈለቀ ቁልቁል ወደ ታች እየተምዘገዘገ የሚወርድው አረፋ ደፋቂ ፏፏቴ ድምጽ በጣም ይሰማል…የብዙ አውሬዎች መጣራራት እና ማስካካተ ድምጽ ይሰማል…. ….
‹‹የቱ ነው መድሀኒቱ….?››ጠየቀችው ንስሯን
አንድ ከእሷ ቁመት ብዙም የማትበልጥ ቋጥኝ ላይ ዘና ብሎ ቁጭ በማለት ዝም አለት
የሚያስበውን ማወቅ ስለፈለገች..‹‹አዕመሮህን ክፈትልኝ…..….?››ስትል ጠየቀችው… ቁልፍ አደረገና ችላ አለት ..አንዳንዴ እንዲህ ግግም ብሎ ያስቸግራታል..
‹‹ምን እያሰብክ ነው… ….?ለሊቱን እዚሁ ጫካ ውስጥ ከአውሬ ጋር እናሳልፍ እንዴ…….?››ጠየቀችው
አዕምሮው ውስጥ ሰርስሯ እንዳትገባ እንደከረቸመባት በሹፈት መልክ አንገቱን አሸከረከረባትና ጀርባውን ሰጣት…በቃ ምንም ማድረግ አልችለችም …እስኪለቀው ድረስ መጠበቅ እንዳለባት ስለተረዳች እራሷን አረጋጋች..የሆነ የሚጠብቀው ወይም ለጊዜው ያልጣመው ነገር አለ ማለት ነው ስትል አሰበች..ተወችውና አካባቢውን በመቃኘት ዘና ማለት ጀመረች..
ጥቅጥቅ ያለውን ጫካ ስታይ.. በአካባቢው በቅርብ ርቀት ከሚገኙ የገጠር መንደሮች ጭል ጭል የሚሉትን የኩራዝና የፍኖስ መብራቶችን ..ወደ ላይ አንጋጣ የዘወትር አጫዋቾን ጨረቃን ስትመለከት ሰዓቱ ከምሽቱ አምስት ሰዓት ሆነ …ንስሯ ፀባይ ላይ ምንም የተለወጠ ነገር የለም …አሁንም የነበረበት ቋጥኝ ላይ በተመስጦ… አረ እንደውም የፀሎት በሚመስል ሁኔታ ያለእንቅስቃሴ አንገቱን ወደጨረቃዋ አንጋጦ ተደምሟል ..
የተቀመጠችበት የወደቀ የግንድ ጉማጅ ቂጧን ስላሳመመት ተነሳችና ቀስ እያለች እሾህ እንዳይቧጭራ እና አውሬ ጉድጋድ ውስጥ ተንሸራታ እንዳትገባ እየተጠነቀቀች ወደ ፏፏቴው ተራመደች… እንደደረሰች ሙሉ ልብሷን ፓንቷንም ሳታስቀር ውልቅልቅ አድርጋ ገባችበት… ፏፏቴው ከላይ ከአለቱ እየተላተመ መቶ ጭንቅላቷ ላይ ሲያርፍ ያለውን ኃይል መቋቋም አቅቶት ልትወድቅ ነበር.. ለጥቂት ነው በአቅራቢያዋ የጋጠማትን የግንድ ቅርንጫፍ ይዛ የተረፈችው‹‹..ደግሞ ውሀው እንዴት አባቱ ይሞቃል…….?››አለችና ድክም እስኪላት ድረስ ሰውነቷን እየተገለባበጠች አስመታችውና ወጥታ ልብሷን ለብሳ ወደ ንስሯ ተመለሰች፡፡
ስሩ እንደደረሰች ከፊት ለፊቱ ቆማ በትኩረት አየችው…መልኩ ተለየባት… የሆነ አመድ ላይ የተንከባለለ አህያ መስሏል..እንዴ ምን ላይ ተንከባሎ ነው….?..እዚህ ሰውነት ላይ ነው እንዴ ተጭኜ የመጣሁት…….?ነው ወይስ እኔ ውሀ ውስጥ ሳለው የሆነ ነገር ከሰማይ አመድ ነፋበት..….?አረ አመድ ብቻ አይደለምል አንገቱንም መሸከም አቅቶታል…››ስለንስሷ ቴና ሀሳ ገብቷት መነብሰልሰል ጀመረች
‹‹ምን ሆንክ….?››
አዕምሮውን ቀስ እያለ ከፈተላት፡፡እሷም እንደምንም እራሷን ለማረጋጋት ሞከረችና ወደአዕምሮው ገባች…አዎ መድሀኒቷን አየቻት …እሷ ካለችበት በ5 ሜትር ያህል ርቀት ላይ ትገኛለች…የተለየች አይነት ልዩ ተክል ነች ….?የአንድ ሰው የማህል ጣትን ነው የምታክለው…የበቀለችው ሌላ ትልቅ የብሳና ዛፍ ላይ ጥገኛ ሆና ነው….የሆነ ሀመራዊ አይነት የተለየ ብርሀን ትረጫለች…
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
‹‹ግን ምን አይነት ዳቢሎስ ነሽ..?››ሙትት ባለ ድምጽ
‹‹ዳቢሎስ እንኳን አይደለሁም…. ምን አልባት የዳቢሎስ ልጅ ልሆን እችላለሁ…ግን የምትወዳትን ልጅ ላድንልህ እኮ ነው እያልኩህ ያለሁት .. ..?እንደዚህ አይነት በጎ ተግባር ዳቢሎስ ያሰኛል እንዴ..?››
‹‹አዎ ዳቢሎስ ፍቅር አያውቅም..ፍቅር የማያውቅ ደግሞ ምንም ነገር በነፃ መስጠት አይችልበትም፤ለሰጠሸ ጥሩ የሚመስል ነገር ሁሉ ተመጣጣኝ የሆነ መከራና ስቃይ ያስከፍሉሻል…››
‹‹አልገባኝም..?››
‹‹ለምሳሌ …ያለፋሽበትን ገንዘብ ተመኝተሸ ስጠኝ ብትይው በደስታ ነው የሚሰጥሽ፤የገንዘብን ባለቤት ግደይና ነጥቀሺው ውስጂ ብሎ መንገድን እና ብልሀቱን ያሳይሻል…ከዛ ትገድይና ገንዘብን ታገኚያለሽ ሀብታም እና በፀፀት የሚሰቃይ ሰው ትሆኚያለሽ፡፡አንቺም ፍቅረኛህን ላድንልህ..እና ልንጠቅህ እያልሺኝ ነው…፡፡ያው እኮ ነው በስጋ ከመሞት ታድኛታለሽ ከዛ ፍቅርን በመንጠቅ በመንፈስ ትገያታለሽ…እኔንም እንደዛው፤ታዲያ አንቺ ዳቢሎስ ካልሆንሽ ማን ይሆናል....?››አላት ምርር ባለ የመጠየፍ ንግግር፡
‹‹እሺ እንግዲያው ይቅርብህ…ሁለተኛ አረብሽህም፤ደህና ሁን››ብላ ከመቀመጫዋ ተነሳችና እንደ አመጣጧ ሳሎኑን ሰንጥቃ በርፍን ከፍታ ወጣች እና መልሳ ዘግታ መንገዶን ቀጠለች…የግቢው አማካይ ስፍራ ስትደርስ ነበር የበር መከፈት እና ‹‹ማን ነበር ስምሽ..?››የሚል ከሙታን መንፈስ የወጣ የሚመስል ድምጽ ከጀርባዋ የተሰማው
እርምጃዋን ገታችና ቀኝ ኋላ ዞራ ‹‹ሶፊያ››ስትል መለሰችለት
‹‹ከቻልሽ አድርጊው..አድኚልኝ ፤ተስማም..ቼ…ያ….ለሁ››አላትና ከእሷ ምንም አይነት መልስ ሳይጠብቅ ፊቱን መልሶ ወደውስጥ በመግባት በራፉን በመዝጋት ከእይታዋ ተሰወረ ..
‹‹እውነትም ዳቢሎስ ነገር ነኝ እንዴ..?….ምን እያረግኩ ነው…...?››ስትል አሰበች፡፡ቅድም እዚህ እሱ ጋር ስትመጣ ይሄንን ለማድረግ አልነበረም…ዝም ብላ ፍቅረኛው እደምታድንለት ልትነግረው እና በተስፋ ልታስፈነጥዘው ብቻ ነበር ፍላጎቷ…ያደረገችው ግን ተቃራኒውን ነው..በደስታ እና ሀዘን መካከል ነፍሱ ተንጠልጥላ እዲሰቃይ ፈረደችበት …
‹‹የእውነት ግን ያልኩትን አደርገዋለሁ…..?እሷን አድኜ እሱን ነጥቄያት አገባዋለሁ…..?.ማግባትስ በእውነት እኔ የምፈልገው ነገር ነው....?ወይስ በስቃዩ ለመደሰት…..?››ብላ ተደራራቢ ጥያቄ እራሷን ጠየቀች፡
ለማንኛውም ዛሬ ማታ ከንስሯ ጋር ለመብረር አቅዳለች….ለልጅቷ የሚሆን መድሀኒት የት እደሚገኝ ፍንጩን አግኝታለች ….ቦረና ባሌ መካከል መዳ ወላቡ አካባቢ ነው ለሰሚራ ፈውስ የሚሆነው መድሀኒት ሚገኘው….፡፡
የየትኛውም ሀገር አቨዬሽን የማይቆጣጠረው በረራ ላይ ነች፡፡ግን ደህንነቱ ፍፅም የተረጋገጠ በረራ ….ከየትኛውም አይሮፕላን ጋር እጋጫለሁ ወይም አሞራና ወፎች ተላትመውብን አቅጣጫ ያስቀይሩናል…ነዳጅ አልቆ ወይም ሞተር ጠፍቶ ችግር ላይ እንወድቃለን ብላ የማትሰጋበት ዥዋዝዌ የመጫወት ያህል ዘና የሚያደርግ በረራ…. ይሄን አይነት በረራ ሳታካሂድ ሶስት ወራት ስላለፋት ናፍቆት ነበር…
እየሄድ ያለው ከአዲስ አበባ ወደ መዳወላቡ ነው ፡፡መዳወላቡ የት እንደምትኝ መገመት ካቃታችሁ..ኬንያ ድንበር አካባቢ ብትሉት አካባውን ለመገመት ይቀላችኋል ፡፡እየበረሩን ያለነው ከንስሯ ጋር ነው…፡፡እሱ ክንፎች መሀከል ዘና ብሎ ቁጭ ብላለች….
ከመሬት ያሉበትንን ከፍታ ገምታ ለመናገር አትችልም ..…ግን ትንሽ ግልፅ ለማድረግ ምሳሌ ለመስጠት ያህል በዚህ ሰዓት ( ከምሽቱ ሶስት ሰዓት አካባቢ ነው) ሻሸመኔ ከተማ አካባቢ ደርሰዋል..እላይ ባሉበት ከፍታ ላይ ሆነው ከተማዋ ቁልቁል ስያዮት ከእሷ ቤት ጊቢ ብዙም ሰፍታ አይታያትም….ጭልጭል የሚሉ አንድ ቦታ የተሰበሰቡ መብራቶች ናቸው እንደምልክት የሚታዩት..
የሚፈልገበት ቦታ ላይ ከምሽቱ አራት ሰዓት አካባቢ ነው የደረሱት…ከአውሬ ድምጽ እና ከጥቅጥቅ ጨለማ በተጨማሪ ብዙ ድምጽ ይሰማል..የደረቁ ቅጠሎች በንፋስ ተገፍተው ከዛፍ ሲወድቁ ይሰማል…..ካረፍበት ተራራ ወገብ ላይ እየፈለቀ ቁልቁል ወደ ታች እየተምዘገዘገ የሚወርድው አረፋ ደፋቂ ፏፏቴ ድምጽ በጣም ይሰማል…የብዙ አውሬዎች መጣራራት እና ማስካካተ ድምጽ ይሰማል…. ….
‹‹የቱ ነው መድሀኒቱ….?››ጠየቀችው ንስሯን
አንድ ከእሷ ቁመት ብዙም የማትበልጥ ቋጥኝ ላይ ዘና ብሎ ቁጭ በማለት ዝም አለት
የሚያስበውን ማወቅ ስለፈለገች..‹‹አዕመሮህን ክፈትልኝ…..….?››ስትል ጠየቀችው… ቁልፍ አደረገና ችላ አለት ..አንዳንዴ እንዲህ ግግም ብሎ ያስቸግራታል..
‹‹ምን እያሰብክ ነው… ….?ለሊቱን እዚሁ ጫካ ውስጥ ከአውሬ ጋር እናሳልፍ እንዴ…….?››ጠየቀችው
አዕምሮው ውስጥ ሰርስሯ እንዳትገባ እንደከረቸመባት በሹፈት መልክ አንገቱን አሸከረከረባትና ጀርባውን ሰጣት…በቃ ምንም ማድረግ አልችለችም …እስኪለቀው ድረስ መጠበቅ እንዳለባት ስለተረዳች እራሷን አረጋጋች..የሆነ የሚጠብቀው ወይም ለጊዜው ያልጣመው ነገር አለ ማለት ነው ስትል አሰበች..ተወችውና አካባቢውን በመቃኘት ዘና ማለት ጀመረች..
ጥቅጥቅ ያለውን ጫካ ስታይ.. በአካባቢው በቅርብ ርቀት ከሚገኙ የገጠር መንደሮች ጭል ጭል የሚሉትን የኩራዝና የፍኖስ መብራቶችን ..ወደ ላይ አንጋጣ የዘወትር አጫዋቾን ጨረቃን ስትመለከት ሰዓቱ ከምሽቱ አምስት ሰዓት ሆነ …ንስሯ ፀባይ ላይ ምንም የተለወጠ ነገር የለም …አሁንም የነበረበት ቋጥኝ ላይ በተመስጦ… አረ እንደውም የፀሎት በሚመስል ሁኔታ ያለእንቅስቃሴ አንገቱን ወደጨረቃዋ አንጋጦ ተደምሟል ..
የተቀመጠችበት የወደቀ የግንድ ጉማጅ ቂጧን ስላሳመመት ተነሳችና ቀስ እያለች እሾህ እንዳይቧጭራ እና አውሬ ጉድጋድ ውስጥ ተንሸራታ እንዳትገባ እየተጠነቀቀች ወደ ፏፏቴው ተራመደች… እንደደረሰች ሙሉ ልብሷን ፓንቷንም ሳታስቀር ውልቅልቅ አድርጋ ገባችበት… ፏፏቴው ከላይ ከአለቱ እየተላተመ መቶ ጭንቅላቷ ላይ ሲያርፍ ያለውን ኃይል መቋቋም አቅቶት ልትወድቅ ነበር.. ለጥቂት ነው በአቅራቢያዋ የጋጠማትን የግንድ ቅርንጫፍ ይዛ የተረፈችው‹‹..ደግሞ ውሀው እንዴት አባቱ ይሞቃል…….?››አለችና ድክም እስኪላት ድረስ ሰውነቷን እየተገለባበጠች አስመታችውና ወጥታ ልብሷን ለብሳ ወደ ንስሯ ተመለሰች፡፡
ስሩ እንደደረሰች ከፊት ለፊቱ ቆማ በትኩረት አየችው…መልኩ ተለየባት… የሆነ አመድ ላይ የተንከባለለ አህያ መስሏል..እንዴ ምን ላይ ተንከባሎ ነው….?..እዚህ ሰውነት ላይ ነው እንዴ ተጭኜ የመጣሁት…….?ነው ወይስ እኔ ውሀ ውስጥ ሳለው የሆነ ነገር ከሰማይ አመድ ነፋበት..….?አረ አመድ ብቻ አይደለምል አንገቱንም መሸከም አቅቶታል…››ስለንስሷ ቴና ሀሳ ገብቷት መነብሰልሰል ጀመረች
‹‹ምን ሆንክ….?››
አዕምሮውን ቀስ እያለ ከፈተላት፡፡እሷም እንደምንም እራሷን ለማረጋጋት ሞከረችና ወደአዕምሮው ገባች…አዎ መድሀኒቷን አየቻት …እሷ ካለችበት በ5 ሜትር ያህል ርቀት ላይ ትገኛለች…የተለየች አይነት ልዩ ተክል ነች ….?የአንድ ሰው የማህል ጣትን ነው የምታክለው…የበቀለችው ሌላ ትልቅ የብሳና ዛፍ ላይ ጥገኛ ሆና ነው….የሆነ ሀመራዊ አይነት የተለየ ብርሀን ትረጫለች…
👍71❤12😁1
#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
‹‹የአባትሽ ዘመዶች ነው ያልከው….?››
‹‹አዎ የአባትሽ ወገኖች … ይሄንን ተክል በምድር ላይ እንዲበቅል አድርገው ሲበትኑት ለመድሀኒትነት እንዲሆን አስበው አይደለም…››
‹‹እና ለምድነው….?››
‹‹አንቺን ለማግኘት….››ብሎ ጭራሽ ግራ አጋባት
‹‹እንዴት አድርገው ነው እኔን የሚያገኑኝ…….?ደግሞ የት ናቸው….?››
‹‹የት እንዳሉማ ታውቂለሽ….››
‹‹እና እንዴት ነው የሚያገኙኝ ….?››
‹‹ልክ ያቺን ተክል ስትቀነጥሺ ቀጥታ መልእክቱ እነሱ ጋር ይደርሳል››
‹‹እወነትህን ነው….?››ውስጧ ፈነጠዘች..አባቷ የማግኘት ምኞት ሳታስበው አዘለላት..የእናቷን እውነት የማረጋጋጥ ፍላጎት…
‹‹እና አሪፍ ነዋ..ያለሁበትን ካወቁ ይመጣሉ አይደለ..….?አባቴም ይመጣል አይደል….?››ጠየቀችው
‹‹አይ አባትሽ በጥብቅ እስር ላይ ስላላ መምጣት አይችልም.. ወደዚህ ምድር በመጣ ጊዜ ሳይፈቀድለት ከሰው ጋር በፍቅር በመቆራኘትና አንቺን ስለወለደ ይሄው ባንቺ እድሜ ሙሉ እንደታሰረ ነው››አንጀቷ ተላወሰ..በምድር ላይ ታስሮ ቢሆን ኖሮ የፈጀውን ያህል ይፍጅ እንጂ መንግስትንም ገልብጣ ቢሆን አባቷን ታስፈታው ነበር
‹‹እና ታዲያ ዘመዶቹም ቢሆን ይምጡ ምን ችግር አለው….?››
‹‹ሚመጡት አንቺን ለመውሰድ ነው››
ደስ አለት..ደነገጠችም ‹‹ወዴየት ነው የሚወስድኝ….?››
‹‹ወደራሳቸው አለም….››
‹‹እኔ መሄድ ካልፈለኩስ….?››
‹‹ፈለግሽም አልፈለግሽም ይወስዱሻል …ምንም አይነት ምደራዊ ኃይል አንቺን ከመውሰድ አያግዳቸውም….››
ለአምስት ደቂቃ በትካዜ ውስጥ ገባች…ሌላ አለም የማየት ፍላጎት… አባቷን እና ዘመዶቹን የማወቅ ፍላጎት..ደግሞ ይህቺን ምድርስ….?
‹‹ቆይ ሄጄ ሁሉን ነገር ካየሁ በኃላ ተመልሼ ወደምድር መምጣት አልችልም….?››
‹‹አይመስለኝም… ብትመለሺም እንደዚህ ሆነሽ አይደለም…ሙሉ በሙሉ ተቀይረሽ.. ሙሉ በሙሉ እነሱን ሆነሽ..የእነሱን ተልዕኮ ለማስፈፀም ነው ሚሆነው.ያ በእነሱ ፍቃድ ላይ የተመሰረተ ነው.ከፈለጉ እስከወዲያኛው ዳግመኛ ምድርን ላትረግጪ ትችያለሽ፡፡››
‹‹በቃ ይሁን.. ለእኛም እዛ መኖር ይሻለናል..የተለየ ዓለም እኮ አሪፍ ነው..ይቺን ዓለም እንደሆነ በተቻለ መጠን በርብረናታል…ምን ይቀርብናል….?››
‹‹እና ወሰንሽ››
‹‹አዎ ባክህ እንደውም አሪፍ እድል ነው››
እንግዲያው ተዘጋጂ… ከአምስት ደቂቃ በኃላ ሄደሽ መቀንጠስ ትችያለሽ..ከቀነጠስሽ በኃላ ግን አንድ ሳምንት ብቻ ነው በምድር የመቆየት እድል የሚኖርሽ… ልክ የዛሬ ሳምንት በዚህን ሰዓት ካለሽበት ቦታ መጥተው ይዘውሽ ይፈተለካሉ››
‹‹አንድ ሰምንት..አንድ ሳምንት ፈጠነ..ግን ቢሆንም ቀላል ቀን አይደለም….ብዙ ነገር እንሰራበታለን…እናቴን ሄደን እንሰናበታለን..የልጅነት ጎደኞቼን እሰናበታለሁ… አሪፍ ነው..አንድ ሳምንት ይበቃናል..››አለችና ወደተክሏ ተራመደች..
ደረሰችና ልክ ድፍን 6 ሰዓት ሲሆን ከብሳናው ዛፍ ቅርንጫፎች መካከል እጇን ዘረጋችውና ጨበጠችው… ቀነጥሰዋለሁ ስትል በእጇ ሟሞና እንደቅባት ተሙለጭልጮ ወደሰውነቷ ሲገባ ታወቀት… ደነገጠች የቀነጠስችው መስሏት ነበር… እጇ ላይ ግን ምንም ነገር የለም… እጇ የተለየ ቀለም እያመጣ ነው ..ሀመራዊ እሳት መሰል ቀለም… በመላ ሰውነቷ እየተራወጣ ከተዳረሰ በኃላ አንዘርዝሮና አንቀጥቅጦት በአፏ የቴንስ መጫወቻ የምታክል ድብልብል እሳት ብልቅ ብሎ በመውጣት እንደሮኬት ተተኩሶ ወደሰማይ ተምዘገዘገ ..እያየችው አየሩን ሰንጥቆ ተሰወረ..ግራ ጋባት …እንደምንም ለመረጋጋት እየሞከረች ወደንሰሯ አዕምሮ ተመለስችና ‹‹ምን እየሆነ ነው….?››ጠየቀችው
‹‹በቃ ጨርሰናል እንሄድ››
‹‹እንዴ መቀንጠስ አልቻልኩም እኮ ..እጄ ላይ ምንም የለም….?››
‹‹እጅሽ ላይ ምን ያደርግልሻል …ተክሉ እኮ በመላ ሰውነትሽ ገብቶ ተዋሀደሽ..አሁን መዳኒቱ ተክሉ ሳይሆን አንቺ ራስሽ ነሽ..በዚህ የሳምንት ጊዚ ውስጥ የፈለግሽውን ማዳንም የፈለከግሽውን መግደልም ትችያለሽ..››
‹‹ደስ ሲል ››
‹‹ደስ አይልም…››አለና ከመጣ ጀምሮ ተዘፍዝፎበት ከነበረው ቋጥኝ ላይ ክንፉን አርገፍግፎ ተነሳን ማጅራቷን ይዞ ወደሰማይ ተምዘገዘገ ….ወደጀርባዋ ዞረና ተጣበቀባት… ወደ አዲስአባ ተመልሰው እቤታችን ሲደርሱ ከምሽቱ 8 ሰዓት አልፎ ነበር… …
‹‹ወይኔ ድክም ብሎኛል..ግን መድሀኒቱን ስላገኘን ከአባቴ ወገኖችም ጋር ልንገናኝ ስለሆነ ደስ ብሎኛል…አንተስ ደስ አላላህም….?››ለመተኛት ወደ አልጋዋ እያመራች ነበር ምትናገረው
‹‹በጣም ከፍቶኛል››አላት ንስሯ
ደነገጠች‹‹ለምን….?››
‹‹ከንቺ ጋር የምኖረው ..በህይወትም የምቆየው ለሳምንት ብቻ ስለሆነ››
በህይወቷ እንደዚህ አይነት ድንጋጤ ደንግጣ አታውቅም.‹‹.እንዴ የእኔ ንስር ሟች ፍጡር ነው እንዴ…….?›ብላ ለመጀመሪያ ጊዜ ያሰበችብት ጊዜ ነው
‹‹ጥዬህ የምሄድ መስሎህ ነው..አብረን እኮ ነው የምንሄደው››
‹‹ይዘሺኝ መሄድ አትቺይም››
‹‹ለምን….?››
‹‹እኔ መጀመሪያም ከዛ ነው የመጣሁት…ለአባትሽ ብዬ እና አሁን ተመልሼ ለመሄድ ፍፅም አይፈቀድልኝም፡፡››
‹‹በቃ ይቀራላ ..እስከዛሬ ካንተ ጋር እንጂ ከእነሱ ጋር አልኖርኩ.. ምን ያደርጉልናል እነሱ መቅረት ይችላሉ››
‹‹እሱማ ጊዜው አለፈ..ቅድም ከአፍሽ የወጣችው እሳት አነሱ ጋር መልዕክት ይዛ የምትሄድ ነች…ወደድሽም ጠላሽም አንቺን ይወስዱሻል..እኔ ደግሞ ካለአንቺ ህይወት የለኝም …ተነጥለሺኝ እንደሄድሽ ወዲያው በዛኑ ሰዓት እሞታለሁ..››
‹‹እንዴ እሞታለሁ ማለት ምን ማለት ነው….?ይሄንን ታዲያ ተክሉን ከመቀንጠሴ በፊት ለምን አልነገርከኝም….?››
‹‹ውሳኔሽ በእኔ ላይ እንዲመሰረት ስላልፈለኩ ››
‹‹ያምሀል እንዴ . ….?.ካንተ ሚበልጥብኝ ነገር አለ…….?
ህይወቴ እኮ ነህ..››አበደች ጮህች ፕሮፌሰሩ ከእንቅልፋቸው ባነው በራፏን እስኪያንኮኩ ድረስ ግቢውን አተረማመችው …፡፡
✨ይቀጥላል….✨
#አደራ በዛውም YouTube ቻናሌን subscribe እያደረጋቹ እያደረጋቹ አይደለም አያስከፍልም እባካቹ እያረጋቹ ለሚለቀቁት ታሪኮች እንደክፍያ ቁጠሩት👇
https://www.youtube.com/@atronose
#ቻናሉንም ይቀላቀሉ ለሌላም ያጋሩ👇
https://tttttt.me/atronosee
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
‹‹የአባትሽ ዘመዶች ነው ያልከው….?››
‹‹አዎ የአባትሽ ወገኖች … ይሄንን ተክል በምድር ላይ እንዲበቅል አድርገው ሲበትኑት ለመድሀኒትነት እንዲሆን አስበው አይደለም…››
‹‹እና ለምድነው….?››
‹‹አንቺን ለማግኘት….››ብሎ ጭራሽ ግራ አጋባት
‹‹እንዴት አድርገው ነው እኔን የሚያገኑኝ…….?ደግሞ የት ናቸው….?››
‹‹የት እንዳሉማ ታውቂለሽ….››
‹‹እና እንዴት ነው የሚያገኙኝ ….?››
‹‹ልክ ያቺን ተክል ስትቀነጥሺ ቀጥታ መልእክቱ እነሱ ጋር ይደርሳል››
‹‹እወነትህን ነው….?››ውስጧ ፈነጠዘች..አባቷ የማግኘት ምኞት ሳታስበው አዘለላት..የእናቷን እውነት የማረጋጋጥ ፍላጎት…
‹‹እና አሪፍ ነዋ..ያለሁበትን ካወቁ ይመጣሉ አይደለ..….?አባቴም ይመጣል አይደል….?››ጠየቀችው
‹‹አይ አባትሽ በጥብቅ እስር ላይ ስላላ መምጣት አይችልም.. ወደዚህ ምድር በመጣ ጊዜ ሳይፈቀድለት ከሰው ጋር በፍቅር በመቆራኘትና አንቺን ስለወለደ ይሄው ባንቺ እድሜ ሙሉ እንደታሰረ ነው››አንጀቷ ተላወሰ..በምድር ላይ ታስሮ ቢሆን ኖሮ የፈጀውን ያህል ይፍጅ እንጂ መንግስትንም ገልብጣ ቢሆን አባቷን ታስፈታው ነበር
‹‹እና ታዲያ ዘመዶቹም ቢሆን ይምጡ ምን ችግር አለው….?››
‹‹ሚመጡት አንቺን ለመውሰድ ነው››
ደስ አለት..ደነገጠችም ‹‹ወዴየት ነው የሚወስድኝ….?››
‹‹ወደራሳቸው አለም….››
‹‹እኔ መሄድ ካልፈለኩስ….?››
‹‹ፈለግሽም አልፈለግሽም ይወስዱሻል …ምንም አይነት ምደራዊ ኃይል አንቺን ከመውሰድ አያግዳቸውም….››
ለአምስት ደቂቃ በትካዜ ውስጥ ገባች…ሌላ አለም የማየት ፍላጎት… አባቷን እና ዘመዶቹን የማወቅ ፍላጎት..ደግሞ ይህቺን ምድርስ….?
‹‹ቆይ ሄጄ ሁሉን ነገር ካየሁ በኃላ ተመልሼ ወደምድር መምጣት አልችልም….?››
‹‹አይመስለኝም… ብትመለሺም እንደዚህ ሆነሽ አይደለም…ሙሉ በሙሉ ተቀይረሽ.. ሙሉ በሙሉ እነሱን ሆነሽ..የእነሱን ተልዕኮ ለማስፈፀም ነው ሚሆነው.ያ በእነሱ ፍቃድ ላይ የተመሰረተ ነው.ከፈለጉ እስከወዲያኛው ዳግመኛ ምድርን ላትረግጪ ትችያለሽ፡፡››
‹‹በቃ ይሁን.. ለእኛም እዛ መኖር ይሻለናል..የተለየ ዓለም እኮ አሪፍ ነው..ይቺን ዓለም እንደሆነ በተቻለ መጠን በርብረናታል…ምን ይቀርብናል….?››
‹‹እና ወሰንሽ››
‹‹አዎ ባክህ እንደውም አሪፍ እድል ነው››
እንግዲያው ተዘጋጂ… ከአምስት ደቂቃ በኃላ ሄደሽ መቀንጠስ ትችያለሽ..ከቀነጠስሽ በኃላ ግን አንድ ሳምንት ብቻ ነው በምድር የመቆየት እድል የሚኖርሽ… ልክ የዛሬ ሳምንት በዚህን ሰዓት ካለሽበት ቦታ መጥተው ይዘውሽ ይፈተለካሉ››
‹‹አንድ ሰምንት..አንድ ሳምንት ፈጠነ..ግን ቢሆንም ቀላል ቀን አይደለም….ብዙ ነገር እንሰራበታለን…እናቴን ሄደን እንሰናበታለን..የልጅነት ጎደኞቼን እሰናበታለሁ… አሪፍ ነው..አንድ ሳምንት ይበቃናል..››አለችና ወደተክሏ ተራመደች..
ደረሰችና ልክ ድፍን 6 ሰዓት ሲሆን ከብሳናው ዛፍ ቅርንጫፎች መካከል እጇን ዘረጋችውና ጨበጠችው… ቀነጥሰዋለሁ ስትል በእጇ ሟሞና እንደቅባት ተሙለጭልጮ ወደሰውነቷ ሲገባ ታወቀት… ደነገጠች የቀነጠስችው መስሏት ነበር… እጇ ላይ ግን ምንም ነገር የለም… እጇ የተለየ ቀለም እያመጣ ነው ..ሀመራዊ እሳት መሰል ቀለም… በመላ ሰውነቷ እየተራወጣ ከተዳረሰ በኃላ አንዘርዝሮና አንቀጥቅጦት በአፏ የቴንስ መጫወቻ የምታክል ድብልብል እሳት ብልቅ ብሎ በመውጣት እንደሮኬት ተተኩሶ ወደሰማይ ተምዘገዘገ ..እያየችው አየሩን ሰንጥቆ ተሰወረ..ግራ ጋባት …እንደምንም ለመረጋጋት እየሞከረች ወደንሰሯ አዕምሮ ተመለስችና ‹‹ምን እየሆነ ነው….?››ጠየቀችው
‹‹በቃ ጨርሰናል እንሄድ››
‹‹እንዴ መቀንጠስ አልቻልኩም እኮ ..እጄ ላይ ምንም የለም….?››
‹‹እጅሽ ላይ ምን ያደርግልሻል …ተክሉ እኮ በመላ ሰውነትሽ ገብቶ ተዋሀደሽ..አሁን መዳኒቱ ተክሉ ሳይሆን አንቺ ራስሽ ነሽ..በዚህ የሳምንት ጊዚ ውስጥ የፈለግሽውን ማዳንም የፈለከግሽውን መግደልም ትችያለሽ..››
‹‹ደስ ሲል ››
‹‹ደስ አይልም…››አለና ከመጣ ጀምሮ ተዘፍዝፎበት ከነበረው ቋጥኝ ላይ ክንፉን አርገፍግፎ ተነሳን ማጅራቷን ይዞ ወደሰማይ ተምዘገዘገ ….ወደጀርባዋ ዞረና ተጣበቀባት… ወደ አዲስአባ ተመልሰው እቤታችን ሲደርሱ ከምሽቱ 8 ሰዓት አልፎ ነበር… …
‹‹ወይኔ ድክም ብሎኛል..ግን መድሀኒቱን ስላገኘን ከአባቴ ወገኖችም ጋር ልንገናኝ ስለሆነ ደስ ብሎኛል…አንተስ ደስ አላላህም….?››ለመተኛት ወደ አልጋዋ እያመራች ነበር ምትናገረው
‹‹በጣም ከፍቶኛል››አላት ንስሯ
ደነገጠች‹‹ለምን….?››
‹‹ከንቺ ጋር የምኖረው ..በህይወትም የምቆየው ለሳምንት ብቻ ስለሆነ››
በህይወቷ እንደዚህ አይነት ድንጋጤ ደንግጣ አታውቅም.‹‹.እንዴ የእኔ ንስር ሟች ፍጡር ነው እንዴ…….?›ብላ ለመጀመሪያ ጊዜ ያሰበችብት ጊዜ ነው
‹‹ጥዬህ የምሄድ መስሎህ ነው..አብረን እኮ ነው የምንሄደው››
‹‹ይዘሺኝ መሄድ አትቺይም››
‹‹ለምን….?››
‹‹እኔ መጀመሪያም ከዛ ነው የመጣሁት…ለአባትሽ ብዬ እና አሁን ተመልሼ ለመሄድ ፍፅም አይፈቀድልኝም፡፡››
‹‹በቃ ይቀራላ ..እስከዛሬ ካንተ ጋር እንጂ ከእነሱ ጋር አልኖርኩ.. ምን ያደርጉልናል እነሱ መቅረት ይችላሉ››
‹‹እሱማ ጊዜው አለፈ..ቅድም ከአፍሽ የወጣችው እሳት አነሱ ጋር መልዕክት ይዛ የምትሄድ ነች…ወደድሽም ጠላሽም አንቺን ይወስዱሻል..እኔ ደግሞ ካለአንቺ ህይወት የለኝም …ተነጥለሺኝ እንደሄድሽ ወዲያው በዛኑ ሰዓት እሞታለሁ..››
‹‹እንዴ እሞታለሁ ማለት ምን ማለት ነው….?ይሄንን ታዲያ ተክሉን ከመቀንጠሴ በፊት ለምን አልነገርከኝም….?››
‹‹ውሳኔሽ በእኔ ላይ እንዲመሰረት ስላልፈለኩ ››
‹‹ያምሀል እንዴ . ….?.ካንተ ሚበልጥብኝ ነገር አለ…….?
ህይወቴ እኮ ነህ..››አበደች ጮህች ፕሮፌሰሩ ከእንቅልፋቸው ባነው በራፏን እስኪያንኮኩ ድረስ ግቢውን አተረማመችው …፡፡
✨ይቀጥላል….✨
#አደራ በዛውም YouTube ቻናሌን subscribe እያደረጋቹ እያደረጋቹ አይደለም አያስከፍልም እባካቹ እያረጋቹ ለሚለቀቁት ታሪኮች እንደክፍያ ቁጠሩት👇
https://www.youtube.com/@atronose
#ቻናሉንም ይቀላቀሉ ለሌላም ያጋሩ👇
https://tttttt.me/atronosee
👍111😢31❤20🔥5👏5🥰4
#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
‹‹ከተለየኋት በኋላ ስለእሷ ማሰብ ላቆም አልቻልኩም ነበር..እንዴት አድርጌ ከዚህ ሀዘን ላወጣት እችላለሁ….?እንዴት አድርጌ ላግዛት እችላለሁ….? የግድ አባቷ እስኪመጡ መጠበቅ የለብኝም..አባቷ ስል አባቷ ብቻ አይደሉም እናቷም ጭምር.. ጓደኛዋም ጭምር እንደሆኑ መላ ሰፈሩ ያውቃል..ብቻቸውን ነው ያሳደጎት….እድሜ ልኳን ከአባቷ ተለይታ ኖራ አታውቅም..ይሄንን ማንም ያውቃል…ዩኒቨርሲቲ ጎንደር ደርሷት መለያየት ግድ በሆነበት ጊዜ እንኳን እሷ ከአንተ ተለይቼ መሄድ ስለማልችል ትቼዋለሁ ስትል..አባቷም እውነትሽን ነው አንቺ ትምህርትሽን ከምትተይ እኔ አብሬሽ ሄዳለሁ በማለት…ስራቸውን ከአዲስ አበባ ወደ ጎንደር በመቀየር አብረዋት ዘምተዋል…ይህ ሀገር የሚያውቀው ሀቅ ነው……..አሁን አባቷ ለጉዳይ ወደውጭ ሀገር እንደሄዱ ነግራኛለች….ስጨነቅ አንግቼ በማግስቱ ያለውን ቀንም በተመሳሳይ መሸበር አሳለፍኩ
…..ግን……?››
ድንገት ንግሩን አቋረጥኩትና ‹‹አልደከመህም መኝታ ቤት ሄደን አልጋ ላይ አረፍ ብለን የቀረውን ትጨርስልኝ….?››አለችው
‹‹በቀላሉ ያልቃል ብለሽ ነው….?››
‹‹እንሞክረው….?››
ደስ እንዳሽ ብሎ ብርጭቆውን ይዞ ተነሳ.. ቀድማው ወደመኝታ ቤት አመራች፤ እየተንጋዳገደ ከኃላ ተከተላት….የእሱና የሰላም የፍቅር ታሪክ ብቻ ሳይሆን የእሷ እና የእሱንም መጨረሻ እንዴት እንደሚጠናቃቅ ማወቅ አጓጓት
///
መኝታ ቤት ገብተው አልጋ ላይ ጎን ለጎን ትራስ በመደገፍ ጋደም ብለው ከተመቻቹ በኃላ ወሬውን ካቆሙበት ቀጠሉ፡፡
‹‹እና እንደነገርኩሽ በእሷ ጉዳይ ስጨነቅ አድሬ ስጨነቅ ውዬ …ከእንደገና መልሼ መጥፎ ለሊት ካሳለፍኩ በኃ
ኋላ ዛሬ ጥዋት ስልኬ ጠራ …አነሳሁት‹‹ሄሎ››
‹‹ሄሎ››
‹‹ማን ልበል….?››ስል ጠየቅኩ፡፡
‹‹ትናንት ማታ ያደረስከኝ ልጅ ነኝ..ቁጥርህን ከተውክልኝ ካርድ ላይ አግኝቼው ነው››አለቺኝ.…
እንደዛ በፍጥነት ትደውልልኛለች ብዬ አላሳብኩም ነበር..ትናንትና ስልክ ቁጥሬን ፅፌ ትቼላት ሰወጣ ለምን አልባቱ ብዬ ነበር..ምን አልባት በዛ ስካር ውስጥ ሆና የሰጠኋትን ወረቀት ቀዳዳም ቆሻሻ ቅርጫት ውስጥ ልትጥለው ትችላላች የሚልም ግምት ነበርኝ..እና ደወለችልኝ ..ለዛውም ገና በጥዋት4 ሰዓት…እንደደረስኩ መኪናዬን ዳር አስይዤ አቆምኩና ወርጄ የውጩን በራፍ እንኳኳሁ…ከፈተችልኝ….
‹‹እሺ ደህና ነሽ ግን….?››
ጥያቄዬን ችላ ብላ ‹‹አሁን እየጠበቅኩህ ነው ና››አለችኝ
‹‹አቤት….?››አልኳት ይበልጥ እንድታብራራልኝ ፈልጌ
እሷ እቴ ስልኩን ጆሮዬ ላይ ጠረቀመችው
‹‹ይህቺ ልጅ ጤናም የላትም እንዴ . ….?.››አልኩና የላዳዬን ሞተር በማስነሳት ወደቤቷ ተፈተለኩ..እንዴ እሷ ና ብላኝ እንዴት እዘገያለሁ….?፡፡
‹‹ታዲያ እቤት ስትሄድ አገኘሀት….?››ኬድሮን ነች የጠየቀችው በእጇ ከያዘችው ብርጭቆ መጠጥ አንዴ እየተጎነጨች
‹‹አዎ ..እንደደረስኩ መኪናዋን ዳር አስይዤ አቆምኩና ወርጄ የውጩን በራፍ እንኳኳው…እራሷ ከፈተችልኝ….ጉስቁልናዋ እንዳለ ነበር..ስልችት ብሏታል…የሆነ ልቧን ስብብርብረ ያደረገው ነገር እንዳለ እርግጠኛ ነኝ..እንደውም የፍቅር ነገር ይመስለኛል….››
‹‹እሺ ማን ነበረ ስምህ….?›› አለችኝ ግድ የለሽ እና አናዳጅ በሆነ የድምጽ ቅላፄ….አይገርምሽም ዕድሜሽን ሙሉ ያመለክሽው ልጅ… ስንት ቀን እና ሌት የናፈቃሽው እና በትዝታው የተሰቃየሽለት ልጅ -ማን ነበር ስምሽ ሲልሽ…..….?
በውስጥሽ የሚፈጥረው ስሜት ግማሽ ህልውናሽ የመደምሰስ አይነት ነው …..እመኚኝ በጣም ነው የሚያመው …እሷ ግን ለእኔ የስሜት መጎዳት ቁብ ሳይኖራት፤.መልሴንም ለመስማት ትግስት አጥታ ወደትዕዛዞ ተሸጋገረች
‹‹ካላስቸገርኩህ የሆነ ቦታ ትወስደኛለህ…….?››
‹‹የፈለግሺው ባታ …ተዘጋጂና ነይ መኪና ውስጥ እጠብቅሻለሁ››ብዬ ወደላዳዬ ፊቴን አዞርኩ‹‹አይ ላዳህን ወደግቢው አስገባት እና አቁማት.. በእኔ መኪና ነው የምንሄደው፤ ከከተማ ወጣ ማለት ነው የፈለግኩት…..››አለቺኝ፡
ግራ ግብት እንዳለኝ ወደኃላዬ ተመለስኩና ላዳዬ ውስጥ ስገባ እሷ ደግሞ የውጩን በራፍ ከፈተችልኝ…ወደ ጊቢ ውሰጥ አስገባኋትና ሚጢጢ ላዳዬን ግዙፍ የእሷ ላንድኩሩዘር መኪና ጎን አቆምኳትና ሞተሩን አጥፍቼ ወጣሁ… በሩን ዘግቼ ቆምኩ..
‹‹እሷ ወደሳሎን ተመልሳ እየገባች ነበር…ደግሞ የሰውነቷ ቅርፅ ከቁመቷ ጋር ያለው ምጣኔ እንዴት አባቱ ያምር ነበር መሰለሽ…..5 ደቂቃ ሳትቆይ ተመልሳ ወጣችና የሳሎኑን በራፍ መቆለፍ ጀመረች ….በእጇ ካንጠለጠለችው ቦርሳ በስተቀር ምንም የያዘችውም ሆነ የቀየረችው ነገር አልነበረም… እንደነበረችው ነው ተመልሳ የመጣችው..ዝንጥንጥ ብላ የምትመጣ መስሎኝ ነበር..ግን በለበሰችው ቱታ ሱሪ እና ቲሸረት ነው አሁንም ያለችው..ስሬ እንደደረሰች ከቦርሳዋ ውስጥ ቁልፍ አወጣችና ወረወረችልኝ …በአየር ላይ ቀለብኩና ወደመኪናዋ ተንቀሳቀስኩ…..ሞተሩን እስነስቼ ከግቢሁ ከወጣሁ በኋላ አቁሜ ጠበቅኳት… የውጩውን በራፍ በመዝጋት እና በመቆለፍ መጣችና ጋቢና በመግባት ከጎኔ ትቀመጣለች ብዬ ስጠብቅ የኃላውን በራፍ ከፍታ ገባች……››
‹‹ምነው እዚህ አይሻልሽም….?›› ልላት ነበር ..ግን አንደበቴን ማላቀቅ አልቻልኩም…በእስፖኪዬ ወደኃላ ተመለከትኳት ….ግማሽ እሷነቷ ሞቶ ግማሽ እሷነቷ ብቻ በህይወት እና በሞት መካከል ያለ ይመስላል..ልክ እኔ ለመሞት ወደሀገሬ ልግባ ብዬ በወሰንኩበት በዛ ጭለማ ጊዜ የነበርኩበትን ሁኔታ አስታወሰችኝ ….
‹‹ሰላም ወዴት ነው የምንሄደው..….?››ብዬ ጠየቅኳት
‹‹አቤት›› አለችኝ እንደመባነን ብላ
‹‹ወዴት ልንዳው ነው ያልኩሽ….?››
‹‹ወደ ፈለከው…. ግን ከከተማ ውጭ እና ፀጥ ያለ ቦታ ይሁን እንጂ ወደየትም ይሁን …..››
‹‹እሺ››
‹‹ግን ስሜን መቼ ነው የነገርኩህ….….?ሰላም ብለህ የጠራህኝ መሰለኝ….?››
‹‹ነግረሺኝ አይደለም…››
‹‹እና እንዴት አወቅከው…..….?››
‹‹አውቄውም አይደለም…ሰላም ማለት ለእድሜ ልኬ ያፈቀርኳት..አሁንም ድረስ የማፈቅራት ከህጻንነቴ ጀምሮ የማውቃት ፤መቼም ልረሳት የማልችላት ልጅ ስም ነው…እና ያው ፍቅሯ ጅል አደርርጎኛል መሰለኝ ብዙ ሴቶችን ሰላም ብዬ መጥራት እወዳለሁ…››አልኳት….ሽሙጤ ሳይገባት….ፈገግ አለችና‹‹ ይገርማል እንደአጋጣሚ የእኔም ስም ሰላም ነው››አለችኝ
‹‹አውቃለሁ››
‹‹ማለት›….?›››መልሶ ግር ብሏት
‹‹በመልክም በጣም ትመሳሰላላችሁ ልልሽ ፈልጌ ነው››
ዝም አለች….በጦር ኃይሎች አድርገን በ18 ማዞሪያ ታጥፈን በአንቦ መስመር አሸዋ ሜዳን አቆርጠን ወደቡራዬ ተጓዝን…እሷ እውነትም እንዳለችው ወደየትም ብነዳው ግድ ያላት አትመስልም ነበር..አይኗን በመኪናው መስታወት ወደውጭ ልካ በየመንገዱ ዳር ያለውን ትዕይንት ምታይ ትመስላለች ….ግን አታይም እሳቤዋም እይታዋም ከውስጧ ጋር እንደሆነ ያስታውቃል…ብራዩንም አለፍን ፣እኔም አላቆምኩም እሷም አቁም አላለችኝ…ግን ጊንጪ ልንደርስ ኪሎ ሜትሮች ሲቀረን የሆነ ለጥ ያለ ሜዳ ጋር ስንደርስ…..‹‹ይቅርታ ማን ነበር ስምህ...….?››ስትል ከሳዕታት ዝምታ በኃላ አብሻቂ ጥያቄ ለሁለተኛ ጊዜ ጠየቀችኝ….
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
‹‹ከተለየኋት በኋላ ስለእሷ ማሰብ ላቆም አልቻልኩም ነበር..እንዴት አድርጌ ከዚህ ሀዘን ላወጣት እችላለሁ….?እንዴት አድርጌ ላግዛት እችላለሁ….? የግድ አባቷ እስኪመጡ መጠበቅ የለብኝም..አባቷ ስል አባቷ ብቻ አይደሉም እናቷም ጭምር.. ጓደኛዋም ጭምር እንደሆኑ መላ ሰፈሩ ያውቃል..ብቻቸውን ነው ያሳደጎት….እድሜ ልኳን ከአባቷ ተለይታ ኖራ አታውቅም..ይሄንን ማንም ያውቃል…ዩኒቨርሲቲ ጎንደር ደርሷት መለያየት ግድ በሆነበት ጊዜ እንኳን እሷ ከአንተ ተለይቼ መሄድ ስለማልችል ትቼዋለሁ ስትል..አባቷም እውነትሽን ነው አንቺ ትምህርትሽን ከምትተይ እኔ አብሬሽ ሄዳለሁ በማለት…ስራቸውን ከአዲስ አበባ ወደ ጎንደር በመቀየር አብረዋት ዘምተዋል…ይህ ሀገር የሚያውቀው ሀቅ ነው……..አሁን አባቷ ለጉዳይ ወደውጭ ሀገር እንደሄዱ ነግራኛለች….ስጨነቅ አንግቼ በማግስቱ ያለውን ቀንም በተመሳሳይ መሸበር አሳለፍኩ
…..ግን……?››
ድንገት ንግሩን አቋረጥኩትና ‹‹አልደከመህም መኝታ ቤት ሄደን አልጋ ላይ አረፍ ብለን የቀረውን ትጨርስልኝ….?››አለችው
‹‹በቀላሉ ያልቃል ብለሽ ነው….?››
‹‹እንሞክረው….?››
ደስ እንዳሽ ብሎ ብርጭቆውን ይዞ ተነሳ.. ቀድማው ወደመኝታ ቤት አመራች፤ እየተንጋዳገደ ከኃላ ተከተላት….የእሱና የሰላም የፍቅር ታሪክ ብቻ ሳይሆን የእሷ እና የእሱንም መጨረሻ እንዴት እንደሚጠናቃቅ ማወቅ አጓጓት
///
መኝታ ቤት ገብተው አልጋ ላይ ጎን ለጎን ትራስ በመደገፍ ጋደም ብለው ከተመቻቹ በኃላ ወሬውን ካቆሙበት ቀጠሉ፡፡
‹‹እና እንደነገርኩሽ በእሷ ጉዳይ ስጨነቅ አድሬ ስጨነቅ ውዬ …ከእንደገና መልሼ መጥፎ ለሊት ካሳለፍኩ በኃ
ኋላ ዛሬ ጥዋት ስልኬ ጠራ …አነሳሁት‹‹ሄሎ››
‹‹ሄሎ››
‹‹ማን ልበል….?››ስል ጠየቅኩ፡፡
‹‹ትናንት ማታ ያደረስከኝ ልጅ ነኝ..ቁጥርህን ከተውክልኝ ካርድ ላይ አግኝቼው ነው››አለቺኝ.…
እንደዛ በፍጥነት ትደውልልኛለች ብዬ አላሳብኩም ነበር..ትናንትና ስልክ ቁጥሬን ፅፌ ትቼላት ሰወጣ ለምን አልባቱ ብዬ ነበር..ምን አልባት በዛ ስካር ውስጥ ሆና የሰጠኋትን ወረቀት ቀዳዳም ቆሻሻ ቅርጫት ውስጥ ልትጥለው ትችላላች የሚልም ግምት ነበርኝ..እና ደወለችልኝ ..ለዛውም ገና በጥዋት4 ሰዓት…እንደደረስኩ መኪናዬን ዳር አስይዤ አቆምኩና ወርጄ የውጩን በራፍ እንኳኳሁ…ከፈተችልኝ….
‹‹እሺ ደህና ነሽ ግን….?››
ጥያቄዬን ችላ ብላ ‹‹አሁን እየጠበቅኩህ ነው ና››አለችኝ
‹‹አቤት….?››አልኳት ይበልጥ እንድታብራራልኝ ፈልጌ
እሷ እቴ ስልኩን ጆሮዬ ላይ ጠረቀመችው
‹‹ይህቺ ልጅ ጤናም የላትም እንዴ . ….?.››አልኩና የላዳዬን ሞተር በማስነሳት ወደቤቷ ተፈተለኩ..እንዴ እሷ ና ብላኝ እንዴት እዘገያለሁ….?፡፡
‹‹ታዲያ እቤት ስትሄድ አገኘሀት….?››ኬድሮን ነች የጠየቀችው በእጇ ከያዘችው ብርጭቆ መጠጥ አንዴ እየተጎነጨች
‹‹አዎ ..እንደደረስኩ መኪናዋን ዳር አስይዤ አቆምኩና ወርጄ የውጩን በራፍ እንኳኳው…እራሷ ከፈተችልኝ….ጉስቁልናዋ እንዳለ ነበር..ስልችት ብሏታል…የሆነ ልቧን ስብብርብረ ያደረገው ነገር እንዳለ እርግጠኛ ነኝ..እንደውም የፍቅር ነገር ይመስለኛል….››
‹‹እሺ ማን ነበረ ስምህ….?›› አለችኝ ግድ የለሽ እና አናዳጅ በሆነ የድምጽ ቅላፄ….አይገርምሽም ዕድሜሽን ሙሉ ያመለክሽው ልጅ… ስንት ቀን እና ሌት የናፈቃሽው እና በትዝታው የተሰቃየሽለት ልጅ -ማን ነበር ስምሽ ሲልሽ…..….?
በውስጥሽ የሚፈጥረው ስሜት ግማሽ ህልውናሽ የመደምሰስ አይነት ነው …..እመኚኝ በጣም ነው የሚያመው …እሷ ግን ለእኔ የስሜት መጎዳት ቁብ ሳይኖራት፤.መልሴንም ለመስማት ትግስት አጥታ ወደትዕዛዞ ተሸጋገረች
‹‹ካላስቸገርኩህ የሆነ ቦታ ትወስደኛለህ…….?››
‹‹የፈለግሺው ባታ …ተዘጋጂና ነይ መኪና ውስጥ እጠብቅሻለሁ››ብዬ ወደላዳዬ ፊቴን አዞርኩ‹‹አይ ላዳህን ወደግቢው አስገባት እና አቁማት.. በእኔ መኪና ነው የምንሄደው፤ ከከተማ ወጣ ማለት ነው የፈለግኩት…..››አለቺኝ፡
ግራ ግብት እንዳለኝ ወደኃላዬ ተመለስኩና ላዳዬ ውስጥ ስገባ እሷ ደግሞ የውጩን በራፍ ከፈተችልኝ…ወደ ጊቢ ውሰጥ አስገባኋትና ሚጢጢ ላዳዬን ግዙፍ የእሷ ላንድኩሩዘር መኪና ጎን አቆምኳትና ሞተሩን አጥፍቼ ወጣሁ… በሩን ዘግቼ ቆምኩ..
‹‹እሷ ወደሳሎን ተመልሳ እየገባች ነበር…ደግሞ የሰውነቷ ቅርፅ ከቁመቷ ጋር ያለው ምጣኔ እንዴት አባቱ ያምር ነበር መሰለሽ…..5 ደቂቃ ሳትቆይ ተመልሳ ወጣችና የሳሎኑን በራፍ መቆለፍ ጀመረች ….በእጇ ካንጠለጠለችው ቦርሳ በስተቀር ምንም የያዘችውም ሆነ የቀየረችው ነገር አልነበረም… እንደነበረችው ነው ተመልሳ የመጣችው..ዝንጥንጥ ብላ የምትመጣ መስሎኝ ነበር..ግን በለበሰችው ቱታ ሱሪ እና ቲሸረት ነው አሁንም ያለችው..ስሬ እንደደረሰች ከቦርሳዋ ውስጥ ቁልፍ አወጣችና ወረወረችልኝ …በአየር ላይ ቀለብኩና ወደመኪናዋ ተንቀሳቀስኩ…..ሞተሩን እስነስቼ ከግቢሁ ከወጣሁ በኋላ አቁሜ ጠበቅኳት… የውጩውን በራፍ በመዝጋት እና በመቆለፍ መጣችና ጋቢና በመግባት ከጎኔ ትቀመጣለች ብዬ ስጠብቅ የኃላውን በራፍ ከፍታ ገባች……››
‹‹ምነው እዚህ አይሻልሽም….?›› ልላት ነበር ..ግን አንደበቴን ማላቀቅ አልቻልኩም…በእስፖኪዬ ወደኃላ ተመለከትኳት ….ግማሽ እሷነቷ ሞቶ ግማሽ እሷነቷ ብቻ በህይወት እና በሞት መካከል ያለ ይመስላል..ልክ እኔ ለመሞት ወደሀገሬ ልግባ ብዬ በወሰንኩበት በዛ ጭለማ ጊዜ የነበርኩበትን ሁኔታ አስታወሰችኝ ….
‹‹ሰላም ወዴት ነው የምንሄደው..….?››ብዬ ጠየቅኳት
‹‹አቤት›› አለችኝ እንደመባነን ብላ
‹‹ወዴት ልንዳው ነው ያልኩሽ….?››
‹‹ወደ ፈለከው…. ግን ከከተማ ውጭ እና ፀጥ ያለ ቦታ ይሁን እንጂ ወደየትም ይሁን …..››
‹‹እሺ››
‹‹ግን ስሜን መቼ ነው የነገርኩህ….….?ሰላም ብለህ የጠራህኝ መሰለኝ….?››
‹‹ነግረሺኝ አይደለም…››
‹‹እና እንዴት አወቅከው…..….?››
‹‹አውቄውም አይደለም…ሰላም ማለት ለእድሜ ልኬ ያፈቀርኳት..አሁንም ድረስ የማፈቅራት ከህጻንነቴ ጀምሮ የማውቃት ፤መቼም ልረሳት የማልችላት ልጅ ስም ነው…እና ያው ፍቅሯ ጅል አደርርጎኛል መሰለኝ ብዙ ሴቶችን ሰላም ብዬ መጥራት እወዳለሁ…››አልኳት….ሽሙጤ ሳይገባት….ፈገግ አለችና‹‹ ይገርማል እንደአጋጣሚ የእኔም ስም ሰላም ነው››አለችኝ
‹‹አውቃለሁ››
‹‹ማለት›….?›››መልሶ ግር ብሏት
‹‹በመልክም በጣም ትመሳሰላላችሁ ልልሽ ፈልጌ ነው››
ዝም አለች….በጦር ኃይሎች አድርገን በ18 ማዞሪያ ታጥፈን በአንቦ መስመር አሸዋ ሜዳን አቆርጠን ወደቡራዬ ተጓዝን…እሷ እውነትም እንዳለችው ወደየትም ብነዳው ግድ ያላት አትመስልም ነበር..አይኗን በመኪናው መስታወት ወደውጭ ልካ በየመንገዱ ዳር ያለውን ትዕይንት ምታይ ትመስላለች ….ግን አታይም እሳቤዋም እይታዋም ከውስጧ ጋር እንደሆነ ያስታውቃል…ብራዩንም አለፍን ፣እኔም አላቆምኩም እሷም አቁም አላለችኝ…ግን ጊንጪ ልንደርስ ኪሎ ሜትሮች ሲቀረን የሆነ ለጥ ያለ ሜዳ ጋር ስንደርስ…..‹‹ይቅርታ ማን ነበር ስምህ...….?››ስትል ከሳዕታት ዝምታ በኃላ አብሻቂ ጥያቄ ለሁለተኛ ጊዜ ጠየቀችኝ….
👍93❤6
#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
‹‹አዎ…እናቴ እና ሰላም ያልኩሽ የማፈቅራት ልጅ ትዝ ሲሉኝ››
-‹‹በዛ ሰዓት ላይ ሁለቱም ባይኖሩ ኖሮ…..መቼም እንዳማታገኛቸው እርግጠኛ ሆነህ ቢሆን ኖሮስ….?››ዘግናኝ ጥያቄ ጠየቀችኝ
‹‹እኔ እንጃ…እንዳልሞት የሚያደርገኝ ምንም ምክንያት የሚኖር አይመስለኝም››ስል በታማኝነት መለስኩላት፡፡
‹‹ለምን….?››ጠየቀችኝ
‹‹ሁለቱ መላ አለሜ ናቸው…እነዚህ የነገርኩሽ ሁለቱ ሴቶች እና ሌላው ዓለም እኔንም ጨምሮ በሌላ ሚዛን ቢሆን ሚዛን ሚደፉት እነሱ ናቸው…..ስለዚህ እነሱ የሌሉበት ዓለም ምን ይረባኛል…››
‹‹አየህ ትክክል ብለሀል..እኔ አሁን ያለሁበት ሁኔታ አንተ አንደገለጽከው ነው…እስከአሁን እራሱ ለምን እንደቆየሁ አላውቅም…….?››ብላ የሆነ አዲስ ነገር እንደተገለጽላት ተመራማሪ ፈገግ ብላ ከተቀመጠችበት ተነሳች ‹‹ እንሂድ ›› ብላ ጠርሙሷን ይዛ ምንጣፉን ባለበት ጥለ መራመድ ጀመረች…
-‹‹እንዴ ወዴት….? ››
‹‹ወደቤት ….ወደቤት መልሰኝ››
ደነገጥኩ…. ሳላስበው የማይሆን ነገር እንደተናገርኩ ገባኝ…ገደል አፋፍ ላይ ያለን ሰው ከኃላ መግፋት አይነት የቀሺም ሰው ተግባር ነው የሰራሁት..
‹‹ምንጣፉስ..››
ግዴለሽ በሆነ የድምፅ ቃና‹‹ከፈለከው ያዘው›› አለችኝ፡፡ጠቅለል ጠቅለል አደረኩና ወስጄ ኮፈን ውስጥ ከተትኩት፡፡ከዛ ወደመኪናው ገባሁና ወደኃላ አዙሬ የመልስ ጉዞ ….ብራዩ እንደደረስን የሆነ ነገር ማድረግና አሁን ካለችበት ስሜት እንድትዘናጋ ማድረግ እንዳለብኝ ወሰንኩ…
‹‹..በጣም አመመኝ..››አልኳት …ቀና ብላ አየችኝና ምንም ሳትናገር መልሳ ወደ ሃሳቧ ተመለሰች…..መኪናዋን ወደዳር አውጥቼ አቆምኩ
‹‹ምነው….?››ኮስተር ብላ
‹‹ሆዴን ቆረጠኝ ››
‹‹ማለት….?››
‹‹እኔ እንጃ እራበኝ መሰለኝ..ከነጋ ምንም አልቀመስኩም… ለዛ ይሆናል..ረሀብ ደግሞ አልችልም››
‹‹እና ምን ይሻላል ….?››አለች እንደመበሳጨት ብላ
‹‹በቃ እኔ ሳልበላ መንዳት አልችልም….››
‹‹እሺ ጥሩ ቁልፉን ስጠኝ…. እኔ ጊዜ ማባከን አልፈልግም …አንተ ብላና በትራንስፖርት ና››የሚል ሀሳብ አቀረበች
‹‹ለምን የሚሆን ጊዜ ነው ማባካን የማትፈልጊው….?››ስል ጠየቅኳት፡፡
‹‹እቤት ተመልሼ በፍጥነት ማድረግ ያለብኝ ነገር አለ››
‹‹እሺ ነይ…አልኩና ቁልፉን ነቅዬ ከመኪናው ወረድኩ.. እሷም ካለችበተ የኋላ ወንበር ወርዳ ወደጋቢናው ስታመራ ፈጠን ብዬ ሁሉንም በር ጠረቀምኩትና ቁልፍን እያንቀጫጨልኩ በአካባቢው ወደአለ ሆቴል ጉዞ ጀመርኩ
‹‹ምን እያደረክ ነው….?››
‹‹ምሳ በልቼ እቤትሽ አደርስሻለሁ..አንቺ ስለጠጣሽ መንዳት አትችይም…››
‹‹ምኑ ነህ..….?አሁን ለአንድ ቀን ባትበላ አትሞት…ደግሞ ብትሞትስ ከመኖር ምን ሲገኝ…››
‹‹ግድ የለም.. ልብላና አብሬሽ እሞታለሁ››
‹‹መቀለድህ ነው..….?››ተከተለችኝና ከፊት ለፊቴ ወንበር ስባ ተቀመጠች…ምግብ አዘዝኩ እስኪመጣ ወሬ ጀመርን
‹‹በነገራችን ላይ አባትሽን በቅርብ አይቼው አላውቅም..?››
‹‹የለም››
‹‹የት ሄዱ….?››
‹‹ወደ ውጭ ሄዷል››
‹‹አሀ …ለዛ ነዋ እንዲህ ዓለም ድብልቅልቅ ያለችብሽ….?››
‹‹እንዴት እንዲህ ልትል ቻልክ….?››
‹‹በአባትሽ እና በአንቺ መካከል ያለውን ግንኙነት እና ቀረቤታ እኮ ሙሉ ሰፈሩ ነው የሚያውቀው.. እንኳን እኔ ቀርቶ የዛሬ አመት እዛ ሰፍር የገባ ሰው ሳይቀር ያውቃል…››
‹‹አንዴ አንተም እኛ ሰፈር በቅርብ የገባህ መስሎኝ…. ባልሳሳት ሁለት አመት ..ከዛ ይበልጥሀል..?››
‹‹የእውነትሽን ነው..አታውቂኝም….?›› በእድሜዬ ከደነገጥኩት በበለጠ መጠን ደንግጬና ተሸማቅቄ ጠየኳት
‹‹ማለት አንተ ታውቀኛለህ እንዴ….?››
……የምመልሰው ነገር ሲጠፋኝ ሳቅኩ
‹‹የሚያስቅ ነገር ተናገርኩ እንዴ…››
‹‹አይ ታውቀኛለህ ስትይ ገርሞኝ ነው….ራስህን ታውቃለህ ወይ ብለሽ ብትጠይቂኝ ይሻላል..ግንባርሽ ላይ ያለውን ስንጥቅ ጠባሳ ምን እንደሆነ ልንገርሽ…….?››
‹‹እንዴት ልትነግረኝ ትችላለህ..….?
እሱ እኮ እፃን ሆኜ የሆነ ነገር ነው››
‹‹አዎ ቄስ ትምህርት ቤት አባ ገብረክርስቶስ ጋር ስንማር ድብብቆሽ በምንጫወትበት ጊዜ ልትደበቂ ስትሮጪ አደናቅፎች ወድቀሽ ብረት ግንባርሽን ሰንጥቆሽ አይደል…?››
አይኖቾ ፈጠጡ ‹‹እንዴ !!!አዎ ትክክል ነህ ..ማነህ አንተ….?..››
‹‹ኤርሚያስ››
‹‹ኤርሚያስ ..ኤርሚያስ እንዴ ኤርሚያስ ካሳ እንዳትሆን……….?››የሆነ የቆየ ህልም የማስታወስ ያህል ተደንቃ
‹‹አዎ ነኝ››
‹‹ታዲያ በጣም እኮ ነው የተቀያየርከው…አረጀህ… በጣም…ደግሞ ከሀገር ወጥተህ አልነበር…..….?››
‹‹ኦዋ ሁለት ዓመት አለፈኝ ተመልሼ ከመጣሁ..››
‹‹እና ይሄን ሁሉ ጊዜ ሳታናግረኝ…….?››
‹‹እኔ እንጃ እንደመጣው ጥሩ ስሜት ላይ ስላልነበርኩ ላናግርሽ ጉልበቱ አልነበረኝም….››
‹‹ትክክል አልሰራህም…ጓደኛች ነበርን አይደል….….?.››መገረሟ ሳይገታ የታዘዘው ምግብ መጣ..እሷ ለምግቡ ደንታም ሳይሰጣት ብላክ ሌብል ታመጣልኝ አለችው አስተናጋጁን….
‹‹አይቻልም..››አልኳት ቆፈጠን ብዬ
‹‹ለምን…….?ዝም በለውና አምጣልኝ ››አምጣላት …ግን ከበላሽ ነው የምትጠጪው..
‹‹አረ ባክህ ››
‹‹እውነቴን ነው››
‹‹እሺ ..››አለች.. እየቆነጠረች ከምግቡ ለመቅመስ ሞከረች እኔ እየለመንኩም እያስገደድኩም አንድ ሶስት ደህና ጉርሻ አጎረስኳት…
ከዛ መጠጧን ጀመረች ‹‹….ይገርማል ..ዱርዬ ነበርክ እኮ …አሁን የተለየ እና የተረጋጋ ሰው ሆነሀል››
‹‹ምን ታደርጊዋለሽ ህይወት ትገራሻለች… ኑሮ ይሞርድሻል…መከራ ያስተካክልሻል ወይም ያበላሽሻል፡፡››
‹‹ለምን አንተም አትጠጣም….?››
‹‹ጥሩ ሀሳብ ነው..ግን መኪናውን ማን ይነዳል…….?››
‹‹ግድ የለም ..የሆነ መላ እንፈልጋለን..….?››ልክ ቅድም ላንቺ ታዝዤ አብሬሽ መጠጣት እንደጀመርኩ ..ለእሷም ተስማምቼ አዘዝኩ …የልጅነት ነገር ምንም ሳይነሳ የቀረ ትውስታ የለም..ከማስበው በላይ ስለልጅነታችን ታስታውሳለች…ያ ደግሞ ደስታ ፈጠረብኝ….እሷም ከነበረችበት ስሜት በሆነ ጠብታ ቢሆንም የመረጋጋት ሁኔታ ታየባት
ተመልሰን ቅድም ለቀነው ወደወጣነው ቤት የሄድን
‹‹እየተቆነጠረ የሚመጣው ውስኪ ሊያረካን ስላልቻለ..ሙሉውን አዘዝን…››
ኬድሮን ቆይ ቆይ ..››ብላ አስቋመችው
‹‹ምነው ደከመሽ..እንተኛ?››
‹‹አይ አንዴ ሽንቴን….›› አለችና ከመኝታዋ ወርዳ ወደሽንት ቤት ሳይሆን ወደሳሎን ሄደች….ይህቺ ታሪኳ ለሊቱን ሙሉ የተነገረላት ፍቅረኛው የሆነ ችግር ላይ እንደሆነች እየተሰማት ነው ..አዎ ስሜቷ እየነገራት ነው….ለዚህ ነው ወደሳሎን የሄደችው …ንስሯን ፈልጋ..‹‹አይ የኔ ነገር ..››አለች . የዚህ ባለ ላዳ ታሪክ ንስሯንም እንድትዘናጋ ስላደረጋት እራሷን ታዘበች…ሳሎን ሶፋ ላይ ኩርምት እንዳለ ተኝቷል….አስነሳችው….‹‹ ‹‹አብሮኝ ያለው ልጅ ፍቅረኛ..ማለቴ የሚወዳት ልጅ ችግር ላይ ትመስለኛለች..አሁኑኑ ሄደህ ያለችበትን ሁኔታ አጣራልኝና ና…አሁኑኑ……ትንሽ ከዘገየን የሚረፍድብን ይመስለኛ…››
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
‹‹አዎ…እናቴ እና ሰላም ያልኩሽ የማፈቅራት ልጅ ትዝ ሲሉኝ››
-‹‹በዛ ሰዓት ላይ ሁለቱም ባይኖሩ ኖሮ…..መቼም እንዳማታገኛቸው እርግጠኛ ሆነህ ቢሆን ኖሮስ….?››ዘግናኝ ጥያቄ ጠየቀችኝ
‹‹እኔ እንጃ…እንዳልሞት የሚያደርገኝ ምንም ምክንያት የሚኖር አይመስለኝም››ስል በታማኝነት መለስኩላት፡፡
‹‹ለምን….?››ጠየቀችኝ
‹‹ሁለቱ መላ አለሜ ናቸው…እነዚህ የነገርኩሽ ሁለቱ ሴቶች እና ሌላው ዓለም እኔንም ጨምሮ በሌላ ሚዛን ቢሆን ሚዛን ሚደፉት እነሱ ናቸው…..ስለዚህ እነሱ የሌሉበት ዓለም ምን ይረባኛል…››
‹‹አየህ ትክክል ብለሀል..እኔ አሁን ያለሁበት ሁኔታ አንተ አንደገለጽከው ነው…እስከአሁን እራሱ ለምን እንደቆየሁ አላውቅም…….?››ብላ የሆነ አዲስ ነገር እንደተገለጽላት ተመራማሪ ፈገግ ብላ ከተቀመጠችበት ተነሳች ‹‹ እንሂድ ›› ብላ ጠርሙሷን ይዛ ምንጣፉን ባለበት ጥለ መራመድ ጀመረች…
-‹‹እንዴ ወዴት….? ››
‹‹ወደቤት ….ወደቤት መልሰኝ››
ደነገጥኩ…. ሳላስበው የማይሆን ነገር እንደተናገርኩ ገባኝ…ገደል አፋፍ ላይ ያለን ሰው ከኃላ መግፋት አይነት የቀሺም ሰው ተግባር ነው የሰራሁት..
‹‹ምንጣፉስ..››
ግዴለሽ በሆነ የድምፅ ቃና‹‹ከፈለከው ያዘው›› አለችኝ፡፡ጠቅለል ጠቅለል አደረኩና ወስጄ ኮፈን ውስጥ ከተትኩት፡፡ከዛ ወደመኪናው ገባሁና ወደኃላ አዙሬ የመልስ ጉዞ ….ብራዩ እንደደረስን የሆነ ነገር ማድረግና አሁን ካለችበት ስሜት እንድትዘናጋ ማድረግ እንዳለብኝ ወሰንኩ…
‹‹..በጣም አመመኝ..››አልኳት …ቀና ብላ አየችኝና ምንም ሳትናገር መልሳ ወደ ሃሳቧ ተመለሰች…..መኪናዋን ወደዳር አውጥቼ አቆምኩ
‹‹ምነው….?››ኮስተር ብላ
‹‹ሆዴን ቆረጠኝ ››
‹‹ማለት….?››
‹‹እኔ እንጃ እራበኝ መሰለኝ..ከነጋ ምንም አልቀመስኩም… ለዛ ይሆናል..ረሀብ ደግሞ አልችልም››
‹‹እና ምን ይሻላል ….?››አለች እንደመበሳጨት ብላ
‹‹በቃ እኔ ሳልበላ መንዳት አልችልም….››
‹‹እሺ ጥሩ ቁልፉን ስጠኝ…. እኔ ጊዜ ማባከን አልፈልግም …አንተ ብላና በትራንስፖርት ና››የሚል ሀሳብ አቀረበች
‹‹ለምን የሚሆን ጊዜ ነው ማባካን የማትፈልጊው….?››ስል ጠየቅኳት፡፡
‹‹እቤት ተመልሼ በፍጥነት ማድረግ ያለብኝ ነገር አለ››
‹‹እሺ ነይ…አልኩና ቁልፉን ነቅዬ ከመኪናው ወረድኩ.. እሷም ካለችበተ የኋላ ወንበር ወርዳ ወደጋቢናው ስታመራ ፈጠን ብዬ ሁሉንም በር ጠረቀምኩትና ቁልፍን እያንቀጫጨልኩ በአካባቢው ወደአለ ሆቴል ጉዞ ጀመርኩ
‹‹ምን እያደረክ ነው….?››
‹‹ምሳ በልቼ እቤትሽ አደርስሻለሁ..አንቺ ስለጠጣሽ መንዳት አትችይም…››
‹‹ምኑ ነህ..….?አሁን ለአንድ ቀን ባትበላ አትሞት…ደግሞ ብትሞትስ ከመኖር ምን ሲገኝ…››
‹‹ግድ የለም.. ልብላና አብሬሽ እሞታለሁ››
‹‹መቀለድህ ነው..….?››ተከተለችኝና ከፊት ለፊቴ ወንበር ስባ ተቀመጠች…ምግብ አዘዝኩ እስኪመጣ ወሬ ጀመርን
‹‹በነገራችን ላይ አባትሽን በቅርብ አይቼው አላውቅም..?››
‹‹የለም››
‹‹የት ሄዱ….?››
‹‹ወደ ውጭ ሄዷል››
‹‹አሀ …ለዛ ነዋ እንዲህ ዓለም ድብልቅልቅ ያለችብሽ….?››
‹‹እንዴት እንዲህ ልትል ቻልክ….?››
‹‹በአባትሽ እና በአንቺ መካከል ያለውን ግንኙነት እና ቀረቤታ እኮ ሙሉ ሰፈሩ ነው የሚያውቀው.. እንኳን እኔ ቀርቶ የዛሬ አመት እዛ ሰፍር የገባ ሰው ሳይቀር ያውቃል…››
‹‹አንዴ አንተም እኛ ሰፈር በቅርብ የገባህ መስሎኝ…. ባልሳሳት ሁለት አመት ..ከዛ ይበልጥሀል..?››
‹‹የእውነትሽን ነው..አታውቂኝም….?›› በእድሜዬ ከደነገጥኩት በበለጠ መጠን ደንግጬና ተሸማቅቄ ጠየኳት
‹‹ማለት አንተ ታውቀኛለህ እንዴ….?››
……የምመልሰው ነገር ሲጠፋኝ ሳቅኩ
‹‹የሚያስቅ ነገር ተናገርኩ እንዴ…››
‹‹አይ ታውቀኛለህ ስትይ ገርሞኝ ነው….ራስህን ታውቃለህ ወይ ብለሽ ብትጠይቂኝ ይሻላል..ግንባርሽ ላይ ያለውን ስንጥቅ ጠባሳ ምን እንደሆነ ልንገርሽ…….?››
‹‹እንዴት ልትነግረኝ ትችላለህ..….?
እሱ እኮ እፃን ሆኜ የሆነ ነገር ነው››
‹‹አዎ ቄስ ትምህርት ቤት አባ ገብረክርስቶስ ጋር ስንማር ድብብቆሽ በምንጫወትበት ጊዜ ልትደበቂ ስትሮጪ አደናቅፎች ወድቀሽ ብረት ግንባርሽን ሰንጥቆሽ አይደል…?››
አይኖቾ ፈጠጡ ‹‹እንዴ !!!አዎ ትክክል ነህ ..ማነህ አንተ….?..››
‹‹ኤርሚያስ››
‹‹ኤርሚያስ ..ኤርሚያስ እንዴ ኤርሚያስ ካሳ እንዳትሆን……….?››የሆነ የቆየ ህልም የማስታወስ ያህል ተደንቃ
‹‹አዎ ነኝ››
‹‹ታዲያ በጣም እኮ ነው የተቀያየርከው…አረጀህ… በጣም…ደግሞ ከሀገር ወጥተህ አልነበር…..….?››
‹‹ኦዋ ሁለት ዓመት አለፈኝ ተመልሼ ከመጣሁ..››
‹‹እና ይሄን ሁሉ ጊዜ ሳታናግረኝ…….?››
‹‹እኔ እንጃ እንደመጣው ጥሩ ስሜት ላይ ስላልነበርኩ ላናግርሽ ጉልበቱ አልነበረኝም….››
‹‹ትክክል አልሰራህም…ጓደኛች ነበርን አይደል….….?.››መገረሟ ሳይገታ የታዘዘው ምግብ መጣ..እሷ ለምግቡ ደንታም ሳይሰጣት ብላክ ሌብል ታመጣልኝ አለችው አስተናጋጁን….
‹‹አይቻልም..››አልኳት ቆፈጠን ብዬ
‹‹ለምን…….?ዝም በለውና አምጣልኝ ››አምጣላት …ግን ከበላሽ ነው የምትጠጪው..
‹‹አረ ባክህ ››
‹‹እውነቴን ነው››
‹‹እሺ ..››አለች.. እየቆነጠረች ከምግቡ ለመቅመስ ሞከረች እኔ እየለመንኩም እያስገደድኩም አንድ ሶስት ደህና ጉርሻ አጎረስኳት…
ከዛ መጠጧን ጀመረች ‹‹….ይገርማል ..ዱርዬ ነበርክ እኮ …አሁን የተለየ እና የተረጋጋ ሰው ሆነሀል››
‹‹ምን ታደርጊዋለሽ ህይወት ትገራሻለች… ኑሮ ይሞርድሻል…መከራ ያስተካክልሻል ወይም ያበላሽሻል፡፡››
‹‹ለምን አንተም አትጠጣም….?››
‹‹ጥሩ ሀሳብ ነው..ግን መኪናውን ማን ይነዳል…….?››
‹‹ግድ የለም ..የሆነ መላ እንፈልጋለን..….?››ልክ ቅድም ላንቺ ታዝዤ አብሬሽ መጠጣት እንደጀመርኩ ..ለእሷም ተስማምቼ አዘዝኩ …የልጅነት ነገር ምንም ሳይነሳ የቀረ ትውስታ የለም..ከማስበው በላይ ስለልጅነታችን ታስታውሳለች…ያ ደግሞ ደስታ ፈጠረብኝ….እሷም ከነበረችበት ስሜት በሆነ ጠብታ ቢሆንም የመረጋጋት ሁኔታ ታየባት
ተመልሰን ቅድም ለቀነው ወደወጣነው ቤት የሄድን
‹‹እየተቆነጠረ የሚመጣው ውስኪ ሊያረካን ስላልቻለ..ሙሉውን አዘዝን…››
ኬድሮን ቆይ ቆይ ..››ብላ አስቋመችው
‹‹ምነው ደከመሽ..እንተኛ?››
‹‹አይ አንዴ ሽንቴን….›› አለችና ከመኝታዋ ወርዳ ወደሽንት ቤት ሳይሆን ወደሳሎን ሄደች….ይህቺ ታሪኳ ለሊቱን ሙሉ የተነገረላት ፍቅረኛው የሆነ ችግር ላይ እንደሆነች እየተሰማት ነው ..አዎ ስሜቷ እየነገራት ነው….ለዚህ ነው ወደሳሎን የሄደችው …ንስሯን ፈልጋ..‹‹አይ የኔ ነገር ..››አለች . የዚህ ባለ ላዳ ታሪክ ንስሯንም እንድትዘናጋ ስላደረጋት እራሷን ታዘበች…ሳሎን ሶፋ ላይ ኩርምት እንዳለ ተኝቷል….አስነሳችው….‹‹ ‹‹አብሮኝ ያለው ልጅ ፍቅረኛ..ማለቴ የሚወዳት ልጅ ችግር ላይ ትመስለኛለች..አሁኑኑ ሄደህ ያለችበትን ሁኔታ አጣራልኝና ና…አሁኑኑ……ትንሽ ከዘገየን የሚረፍድብን ይመስለኛ…››
👍83❤9😁4👎2