#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
///
ከሰርግ ግርግሩ በኋላ አዲስ አለምና ሚካኤል ወደመኝታ ቤታቸው ገብተው ልጃቸውን መሀል አድርገው ተኝተዋል፡፡
‹‹አረ እስኪ ዛሬ እንኳን ከመሀል አስወጪው››አላት
‹‹ምነው በልጅህ መቅናት ጀመርክ እንዴ?››
‹‹አዎ …አይገርምሽም ለካ ወንድ ልጅ ለአባቱ የመጀመሪያው ጣውንት ነው..አሁን አይደል ያወቅኩት….በይ አሁን ከመሀል አውጪው››አለ እየሳቀ፡፡
አዲስ አለም ቅዱስን ከመሀከል በማውጣት ከእሷ ጎን አስተኛችውና ‹‹እንዲህ አይነት ነጭናጫ መሆንህን ባውቅ ኖሮ መቼም አላገባህም ነበር›› አለችው።ሚካኤል ነፃ እጁን በዳሌዋ ላይ አሳርፎ ወደ እቅፍ ጎተታት። ጥንካሬውን ተቋቁማ ከእቅፉ ለማምለጥ ታገለቸው….በቀላሉ ልታሸንፈው አልቻለችም፡፡ ከተኛበት ተነሳና ጭና መሀከል ገባ…
ያልተጠበቀ አስደሳች የፍቅር ጊዜ አሳለፉና ሁለቱም ደክሟቸው በየፊናቸው ተዘረሩ ..ከተወሰነ እርፍትና መረጋጋት በኃላ
‹‹ያለፍቃዴ እንደደፈርከኝ ቁጠረው…ለእኔ መልአክ ለመሆን፣ ልትወደኝና፣ ልታከብረኝ ከዛም አልፎ ልትታዘዘኝ ቃል ገብተሀል …ይህንን በአንድ ቀን ልትረሳው አትችልም፡፡ምነው ረሳሀው እንዴ ?››አለችው፡፡
‹‹አንቺም እኮ እንደሙሽርነትሽ የሚጠበቅብሽን ነገር አላገኙሁብሽም››
‹‹አንተ ..ደግሞ ምንድነው ፈልገህ ያጣህብኝ?››
‹‹ድንግልናሽን?››
‹‹አንተ የተረገምክ …እሱንማ ተስገብግበህ ከ5 ኣመት በፊት ቀርጥፈህ በላኸው …አሁን ከየት ላምጣልህ…የፋብሪካ ውጤት አይደል አላሳበይደው?››
‹‹እንዴ …የእውነትሽን ነው…?ዘንግቼው እኮ ነው…..እኔው ነበርኩ የወሰድኩት?››አላት እየሳቀ…
‹‹አንተ ገና ይሄንን ልጅ እኔ ነኝ የወለድኩት?ማለትህ አይቀርም…››ሳቀች፡፡
‹‹አይ እሱን እንኳን አልልም..በልጄ ቀልድ የለም?››
‹‹እና በሚስት ነው ቀልድ ያለው››
‹‹በሚስት ሳይሆን በድንግልና….አንቺ ቀልዱ ቀልድ ነው…..ፀዲ ግን እንዴት ነው?››
‹‹ማለት?››
‹‹ማታ ከዘሚካኤል ጋር ተያይዛ እንደሄደች አልተመለሰችም….ሰርጉ ላይ ሁሉ ስትንሾካሾኩ ነበር..ምን እየተካሄደ ነው?››የቆረቆረውን ነገር ጠየቃት፡፡
‹‹ለእኔም ጓደኛዬ እንደሆነች ሁሉ ለአንተም ጓደኛህ ነች…ደውለህ ጠይቃት››
‹‹ሞክሬ ነበር ስልኳ አይሰራም››
‹‹አንተ…ተአምር ተፈጥሮ ከአመታት በኃላ ከወንድ ጋር ተያይዛ ብትወጣ ልትረብሻት ትደውልላታለህ?፡፡››አለችው በመገረም፡፡
‹‹መደወል አልነበረብኝም እንዴ?››አለ ደንግጦ፡፡
‹‹አልነበረብህም..ለማንኛውም ወንድምህ ቀልቡን ጥሎባታል››
‹‹እንዴት እንዴት ሆኖ…?.ማለት ትናንት ሰርግ ላይ ሲገናኙ ሁለተኛ ቀናቸው አይደል….?.››
‹‹አንዳንድ ፍቅር እንደዛ ነው…..››
‹‹ፍቅር አለሺው…ብቻ እወነቱን ንገረኝ ካልሽ በጣም ፈርቼለው››
‹‹ምን ያስፈራሀል?››
‹‹ፀዲ በመጀመሪያ ፍቅረኛዋ ምን ያህል እንደተጎዳችና ስንት መከራ እንዳሳለፈች በደንብ ታውቂያለሽ..ዳግመኛ ተመሳሳይ አይነት ስቃይ ላለማሳለፍ ለአመታት ከወንድ እርቃ ነው የኖረችው….እና አሁን እንዳልሺው ከዘሚካኤል ጋር የተጀመረ ነገር ካለ መጨረሻው ጥሩ እንደማይሆን እኔም አንቺም እናውቃለን፡፡››
‹‹እንዴት …?››
‹‹ምን እንዴት አለው…?የዘሚካኤልን ፀባይ የምታውቂው ነው››
‹‹ተው እንጂ ከወንድምህ ከተለያየህ እኮ 7 አመት አልፏሀል…በዚህ ሁሉ አመት ውስጥ ምን አይነት ሰው እንደሆነ ልትገምት አትችልም፡፡››
‹‹ለረጅም ጊዜ አብሬው ባልኖርም…በየሚዲያውና በየጋዜጣው ስለእሱ የሚባልውናና የሚፃፈውን ተከታትዬ እንደማነብ ታውቂያለሽ….ከአንድ ሴት ጋር አንድ ወር እንኳን ቆየ ሲባል ሰምቼ አላውቅም፡፡››
‹‹አይዞህ አትፍራ…እንደሰጋሀው ከእሱ ጋር እንኳን ዘላቂ ግንኙነት ባይኖራትም የተዳፈነውን እና ያረጀውን ስሜቷን ቢያነቃቃላት ቀላል ነገር አይደለም፡፡››
‹‹ማለት?፡፡››
‹‹ምን መሰለህ…ፀዲ የመጀመሪያ ፍቅረኛዋ ጋር ፍቅር የሰራችው መቼ ነው… በ17 አመቷ….በዛ ጊዜ እሷም ሆነች ፍቅረኛዋ በጣም ልጆች ከመሆናቸው በተጨማሪ ልምድ አልባዎች ነበሩ…ምን አልባት በየዋህነት ተቃቅፈው ሲተሸሹ ነው በድንገት ግንኙነት የፈፀሙትና እሷ ያረገዘችው፡፡እንደነገረችኝ ከሆነ ያ የሆነው ለአንድ ቀን ብቻ ነው፡፡ያ ማለት ስለመሳሳም….ስለወሲብ …ጣዕም ምንም የምታስታውሰውና የምታውቀው ነገር የለም፡፡‹‹ማያውቁት ሀገር አይናፍቅም፡፡ ይባል የለ፤ እሷ እንደዛ የሆነባት ይመስለኛል፡፡ታዲያ አሁን ከማንጋ ነው የተገናኘችው? ከኤክስፐርት ጋር‹‹….እንዴ….እንዲህ ነው ለካ….ብላ እራሷን እንድትጠይቅ ካደረጋት በቂ ነው….እርግጠኛ ነኝ ደግሞ እሷም አንተ ያስብከውን ነገር ታስባለች…ወንድምህ ሴት አንደማያበረክት….ፍቅር ሳይሆን ወሲብ አሳዳጅ እንደሆነ ታውቃልች..ያ ማለት ከእሱ ጋር ዘላቂ ነገር እንደማይኖራት ቀድማም ስለምታስብ ያን ያህል አትጎዳም፡፡
‹‹የእኔ ባለቤት…..ኤክስፐርት እኮ ነሽ..አሁን አረጋጋሺኝ››አለና ከንፈሯን ሳማት፡፡ተቃቅፈው ተኙ..በጣም ደክሟቸው ስለነበረ በፍጥነት ነው በእንቅልፍ የተሸነፉት፡፡
///
ልክ ሀይሌ ሪዞርት ደርሶ መኪናውን እዳቆመ‹‹በቃ አሁን እኔ ልሂድ››አለችው፡፡
‹‹እንዴ በፍፅም ..ክፍሌ አስገብተሸኝ ነው ምትሄጂው››አላት፡፡
‹‹ለምን ክፍልህ ማስገባት ብቻ …አባብዬህ አስተኝቼህ ብሔድ አይሻልም?››አላገጠችበት፡፡
‹‹አዎ ይሻላል..ልብ አድርጊ ቃል ገብተሻል››
‹‹ምንድነው ቃል የገባሁት?››
‹‹..ቀኑን ሙሉ ከእኔ ስትደበቂና ስትሸሺ የዋልሺው ሳየንስ..አሁን አታበሳጪኛ ››ብሶቱን ቀሰቀሰችበት፡፡
‹‹ከአንተ አልተደበቅኩም ነበር››አለችው፡፡
አገጯን ይዞ ፊቷን በትኩረት እየተመለከተ ‹‹ምን አይነት ጫዋታ ነው የምትጫወቺው?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ማለት?››
‹‹መጀመሪያ በጣም እስክግል ድረስ ትጠጊኛለሽ… ከዛ ትሮጪያለሽ። ››
ፊቷ ቀላ…ቃል እንኳን መናገር አቅቷት…አይኖቾን አፍጥጣ ልምምጥ በመሰለ
አስተያት እየተመለከተችው ነው፡፡እሱ ንግግሩን ቀጠለ‹እንግዲህ እኔን ለመግፋት ጠንክረሽ መጫወትሽን አቁሚ››ብሎ ከንፈሩን ወደከንፈሯ በጣም አስጠጋ፡፡ ሰውነቷ እየተንቀጠቀጠ እጆቿን ጠንካራ ጡንቻዎች ላይ ዘረጋች። እጆቹ ወገቧ ላይ ተጣበቁ፣ ወደእቅፉ እየተጣደፉች ተሳበች፣ ሙቀቱ እንደኤሌክትሪክ ንዝረት በመላ ሰውነቷ ተሰራጨ፡፡
በተስፋ መቁረጥ‹‹ሙሉ ትኩረትህን አልፈልግም››አለችው፡፡ ነገር ግን
ከአንደበቷ እየሾለኩ የሚወጡ ቃላቶቹ እስትንፋስ የሌላቸው እና የማያሳምኑ ነበሩ፣ በወጥመድ እንደተያዘች እና ክንፏ እንደተነቃቀለ ወፍ ደካማና በቁጥር ስር እንደዋለች አምናለች፡፡ ለበርካታ ደቂቃዎች እዛው ከመኪና ሳይወርዱ ሲሳሳሙና ሲላላሱ ቆዩ…ከዛ ጎትቶ ከመኪናው አወረዳት…ክንዷን ይዞ ወደመኝታ ክፍሉ ሲመራት ሳትቃወም ተከተለችው፡፡ልዩና ዘመናዊ ክፍል ነው ይዞት የገባው እሷ ግን ቀልቧ ሁሉ እሱ ላይ ስለነበር ለሌላው ነገር ግድ አልነበራትም፡፡
በራፉን መልሶ ዘጋና እዛው መሀል ወለል ላይ እንደቆመች ይስማት ጀመር…እንደምንም ከንፈሯን አላቀቀችና‹‹ የእኔ ቤት ከዚህ ብዙም የራቀ አይደለም… አስራአምስት ደቂቃ ቢወስድብኝ ነው።›› አለችው፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
///
ከሰርግ ግርግሩ በኋላ አዲስ አለምና ሚካኤል ወደመኝታ ቤታቸው ገብተው ልጃቸውን መሀል አድርገው ተኝተዋል፡፡
‹‹አረ እስኪ ዛሬ እንኳን ከመሀል አስወጪው››አላት
‹‹ምነው በልጅህ መቅናት ጀመርክ እንዴ?››
‹‹አዎ …አይገርምሽም ለካ ወንድ ልጅ ለአባቱ የመጀመሪያው ጣውንት ነው..አሁን አይደል ያወቅኩት….በይ አሁን ከመሀል አውጪው››አለ እየሳቀ፡፡
አዲስ አለም ቅዱስን ከመሀከል በማውጣት ከእሷ ጎን አስተኛችውና ‹‹እንዲህ አይነት ነጭናጫ መሆንህን ባውቅ ኖሮ መቼም አላገባህም ነበር›› አለችው።ሚካኤል ነፃ እጁን በዳሌዋ ላይ አሳርፎ ወደ እቅፍ ጎተታት። ጥንካሬውን ተቋቁማ ከእቅፉ ለማምለጥ ታገለቸው….በቀላሉ ልታሸንፈው አልቻለችም፡፡ ከተኛበት ተነሳና ጭና መሀከል ገባ…
ያልተጠበቀ አስደሳች የፍቅር ጊዜ አሳለፉና ሁለቱም ደክሟቸው በየፊናቸው ተዘረሩ ..ከተወሰነ እርፍትና መረጋጋት በኃላ
‹‹ያለፍቃዴ እንደደፈርከኝ ቁጠረው…ለእኔ መልአክ ለመሆን፣ ልትወደኝና፣ ልታከብረኝ ከዛም አልፎ ልትታዘዘኝ ቃል ገብተሀል …ይህንን በአንድ ቀን ልትረሳው አትችልም፡፡ምነው ረሳሀው እንዴ ?››አለችው፡፡
‹‹አንቺም እኮ እንደሙሽርነትሽ የሚጠበቅብሽን ነገር አላገኙሁብሽም››
‹‹አንተ ..ደግሞ ምንድነው ፈልገህ ያጣህብኝ?››
‹‹ድንግልናሽን?››
‹‹አንተ የተረገምክ …እሱንማ ተስገብግበህ ከ5 ኣመት በፊት ቀርጥፈህ በላኸው …አሁን ከየት ላምጣልህ…የፋብሪካ ውጤት አይደል አላሳበይደው?››
‹‹እንዴ …የእውነትሽን ነው…?ዘንግቼው እኮ ነው…..እኔው ነበርኩ የወሰድኩት?››አላት እየሳቀ…
‹‹አንተ ገና ይሄንን ልጅ እኔ ነኝ የወለድኩት?ማለትህ አይቀርም…››ሳቀች፡፡
‹‹አይ እሱን እንኳን አልልም..በልጄ ቀልድ የለም?››
‹‹እና በሚስት ነው ቀልድ ያለው››
‹‹በሚስት ሳይሆን በድንግልና….አንቺ ቀልዱ ቀልድ ነው…..ፀዲ ግን እንዴት ነው?››
‹‹ማለት?››
‹‹ማታ ከዘሚካኤል ጋር ተያይዛ እንደሄደች አልተመለሰችም….ሰርጉ ላይ ሁሉ ስትንሾካሾኩ ነበር..ምን እየተካሄደ ነው?››የቆረቆረውን ነገር ጠየቃት፡፡
‹‹ለእኔም ጓደኛዬ እንደሆነች ሁሉ ለአንተም ጓደኛህ ነች…ደውለህ ጠይቃት››
‹‹ሞክሬ ነበር ስልኳ አይሰራም››
‹‹አንተ…ተአምር ተፈጥሮ ከአመታት በኃላ ከወንድ ጋር ተያይዛ ብትወጣ ልትረብሻት ትደውልላታለህ?፡፡››አለችው በመገረም፡፡
‹‹መደወል አልነበረብኝም እንዴ?››አለ ደንግጦ፡፡
‹‹አልነበረብህም..ለማንኛውም ወንድምህ ቀልቡን ጥሎባታል››
‹‹እንዴት እንዴት ሆኖ…?.ማለት ትናንት ሰርግ ላይ ሲገናኙ ሁለተኛ ቀናቸው አይደል….?.››
‹‹አንዳንድ ፍቅር እንደዛ ነው…..››
‹‹ፍቅር አለሺው…ብቻ እወነቱን ንገረኝ ካልሽ በጣም ፈርቼለው››
‹‹ምን ያስፈራሀል?››
‹‹ፀዲ በመጀመሪያ ፍቅረኛዋ ምን ያህል እንደተጎዳችና ስንት መከራ እንዳሳለፈች በደንብ ታውቂያለሽ..ዳግመኛ ተመሳሳይ አይነት ስቃይ ላለማሳለፍ ለአመታት ከወንድ እርቃ ነው የኖረችው….እና አሁን እንዳልሺው ከዘሚካኤል ጋር የተጀመረ ነገር ካለ መጨረሻው ጥሩ እንደማይሆን እኔም አንቺም እናውቃለን፡፡››
‹‹እንዴት …?››
‹‹ምን እንዴት አለው…?የዘሚካኤልን ፀባይ የምታውቂው ነው››
‹‹ተው እንጂ ከወንድምህ ከተለያየህ እኮ 7 አመት አልፏሀል…በዚህ ሁሉ አመት ውስጥ ምን አይነት ሰው እንደሆነ ልትገምት አትችልም፡፡››
‹‹ለረጅም ጊዜ አብሬው ባልኖርም…በየሚዲያውና በየጋዜጣው ስለእሱ የሚባልውናና የሚፃፈውን ተከታትዬ እንደማነብ ታውቂያለሽ….ከአንድ ሴት ጋር አንድ ወር እንኳን ቆየ ሲባል ሰምቼ አላውቅም፡፡››
‹‹አይዞህ አትፍራ…እንደሰጋሀው ከእሱ ጋር እንኳን ዘላቂ ግንኙነት ባይኖራትም የተዳፈነውን እና ያረጀውን ስሜቷን ቢያነቃቃላት ቀላል ነገር አይደለም፡፡››
‹‹ማለት?፡፡››
‹‹ምን መሰለህ…ፀዲ የመጀመሪያ ፍቅረኛዋ ጋር ፍቅር የሰራችው መቼ ነው… በ17 አመቷ….በዛ ጊዜ እሷም ሆነች ፍቅረኛዋ በጣም ልጆች ከመሆናቸው በተጨማሪ ልምድ አልባዎች ነበሩ…ምን አልባት በየዋህነት ተቃቅፈው ሲተሸሹ ነው በድንገት ግንኙነት የፈፀሙትና እሷ ያረገዘችው፡፡እንደነገረችኝ ከሆነ ያ የሆነው ለአንድ ቀን ብቻ ነው፡፡ያ ማለት ስለመሳሳም….ስለወሲብ …ጣዕም ምንም የምታስታውሰውና የምታውቀው ነገር የለም፡፡‹‹ማያውቁት ሀገር አይናፍቅም፡፡ ይባል የለ፤ እሷ እንደዛ የሆነባት ይመስለኛል፡፡ታዲያ አሁን ከማንጋ ነው የተገናኘችው? ከኤክስፐርት ጋር‹‹….እንዴ….እንዲህ ነው ለካ….ብላ እራሷን እንድትጠይቅ ካደረጋት በቂ ነው….እርግጠኛ ነኝ ደግሞ እሷም አንተ ያስብከውን ነገር ታስባለች…ወንድምህ ሴት አንደማያበረክት….ፍቅር ሳይሆን ወሲብ አሳዳጅ እንደሆነ ታውቃልች..ያ ማለት ከእሱ ጋር ዘላቂ ነገር እንደማይኖራት ቀድማም ስለምታስብ ያን ያህል አትጎዳም፡፡
‹‹የእኔ ባለቤት…..ኤክስፐርት እኮ ነሽ..አሁን አረጋጋሺኝ››አለና ከንፈሯን ሳማት፡፡ተቃቅፈው ተኙ..በጣም ደክሟቸው ስለነበረ በፍጥነት ነው በእንቅልፍ የተሸነፉት፡፡
///
ልክ ሀይሌ ሪዞርት ደርሶ መኪናውን እዳቆመ‹‹በቃ አሁን እኔ ልሂድ››አለችው፡፡
‹‹እንዴ በፍፅም ..ክፍሌ አስገብተሸኝ ነው ምትሄጂው››አላት፡፡
‹‹ለምን ክፍልህ ማስገባት ብቻ …አባብዬህ አስተኝቼህ ብሔድ አይሻልም?››አላገጠችበት፡፡
‹‹አዎ ይሻላል..ልብ አድርጊ ቃል ገብተሻል››
‹‹ምንድነው ቃል የገባሁት?››
‹‹..ቀኑን ሙሉ ከእኔ ስትደበቂና ስትሸሺ የዋልሺው ሳየንስ..አሁን አታበሳጪኛ ››ብሶቱን ቀሰቀሰችበት፡፡
‹‹ከአንተ አልተደበቅኩም ነበር››አለችው፡፡
አገጯን ይዞ ፊቷን በትኩረት እየተመለከተ ‹‹ምን አይነት ጫዋታ ነው የምትጫወቺው?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ማለት?››
‹‹መጀመሪያ በጣም እስክግል ድረስ ትጠጊኛለሽ… ከዛ ትሮጪያለሽ። ››
ፊቷ ቀላ…ቃል እንኳን መናገር አቅቷት…አይኖቾን አፍጥጣ ልምምጥ በመሰለ
አስተያት እየተመለከተችው ነው፡፡እሱ ንግግሩን ቀጠለ‹እንግዲህ እኔን ለመግፋት ጠንክረሽ መጫወትሽን አቁሚ››ብሎ ከንፈሩን ወደከንፈሯ በጣም አስጠጋ፡፡ ሰውነቷ እየተንቀጠቀጠ እጆቿን ጠንካራ ጡንቻዎች ላይ ዘረጋች። እጆቹ ወገቧ ላይ ተጣበቁ፣ ወደእቅፉ እየተጣደፉች ተሳበች፣ ሙቀቱ እንደኤሌክትሪክ ንዝረት በመላ ሰውነቷ ተሰራጨ፡፡
በተስፋ መቁረጥ‹‹ሙሉ ትኩረትህን አልፈልግም››አለችው፡፡ ነገር ግን
ከአንደበቷ እየሾለኩ የሚወጡ ቃላቶቹ እስትንፋስ የሌላቸው እና የማያሳምኑ ነበሩ፣ በወጥመድ እንደተያዘች እና ክንፏ እንደተነቃቀለ ወፍ ደካማና በቁጥር ስር እንደዋለች አምናለች፡፡ ለበርካታ ደቂቃዎች እዛው ከመኪና ሳይወርዱ ሲሳሳሙና ሲላላሱ ቆዩ…ከዛ ጎትቶ ከመኪናው አወረዳት…ክንዷን ይዞ ወደመኝታ ክፍሉ ሲመራት ሳትቃወም ተከተለችው፡፡ልዩና ዘመናዊ ክፍል ነው ይዞት የገባው እሷ ግን ቀልቧ ሁሉ እሱ ላይ ስለነበር ለሌላው ነገር ግድ አልነበራትም፡፡
በራፉን መልሶ ዘጋና እዛው መሀል ወለል ላይ እንደቆመች ይስማት ጀመር…እንደምንም ከንፈሯን አላቀቀችና‹‹ የእኔ ቤት ከዚህ ብዙም የራቀ አይደለም… አስራአምስት ደቂቃ ቢወስድብኝ ነው።›› አለችው፡፡
👍54❤11👏2
ዘሚካኤል ውስጧ ሊፈነዳ የነበረውን ፊውዝ አብርቷላት ነበር። እሷን መንካት እና መሳም እንዲቀጥል ፈለገች፣ መፍራት ሰልችቷታል። እያንዳንዷ ሴት ልትመኘው የሚገባትን አይነት ግንኙነት ውስጥ ነች… የራሷን ስሜት መካድ ሰልችቶታል…እንዲህ አይነት ሁኔታ ከዚህ በፊት ፈልጋ አታውቅም። ከልጅነት ፍቅረኛዋ ጋር እንኳን ፈልጋ ሳይሆን በአንድ ክፉ ቀን ስህተት የፈፀመችው ነው። አሁን ግን ከልቧ የሚደረገውን ሁሉ ለማድረግ ተመኘች። ከስድስት ዓመት በፊት የሆነውን ነገር አስታወሰች..ነገሮች በዛ መልኩ እንዳይሄዱና ተመሳሳይ አይነት ስብራት እንዲያጋጥማት አትፈልግም…ይሄንን እዚህ አሁን ያለችበትን የስሜት ቃጠሎ ውስጥም ሆና ልትዘነጋው አትችልም፡፡
‹‹እስቲ ስለመሄድ ቢያንስ ለጊዜው እርሺው›› አላት
እጆቾን በደረታቸው መካከል አስገባችና በቀስታ ገፋችውና‹‹እሺ..ግን ይሄ ለዛሬ ብቻ የሚሆንና መቼም የማይደገም ነው›› አለችው፡፡
በአልተለመደ ንግግሯ ሳቀ
‹‹ምን ያስቅሀል?››አለችው፡፡
‹‹ነይ እስኪ ቁጭ እንበል›› አለና ክንዷን ይዞ እየጎተተ አልጋው ጠርዝ ላይ አስቀመጣት፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች 500 መግባት አለበት ይሄ ድርሰት እስከሚያልቅ
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹እስቲ ስለመሄድ ቢያንስ ለጊዜው እርሺው›› አላት
እጆቾን በደረታቸው መካከል አስገባችና በቀስታ ገፋችውና‹‹እሺ..ግን ይሄ ለዛሬ ብቻ የሚሆንና መቼም የማይደገም ነው›› አለችው፡፡
በአልተለመደ ንግግሯ ሳቀ
‹‹ምን ያስቅሀል?››አለችው፡፡
‹‹ነይ እስኪ ቁጭ እንበል›› አለና ክንዷን ይዞ እየጎተተ አልጋው ጠርዝ ላይ አስቀመጣት፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች 500 መግባት አለበት ይሄ ድርሰት እስከሚያልቅ
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍66❤3
#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
///
‹‹ነይ እስኪ ቁጭ እንበል›› አለና ክንዷን ይዞ እየጎተተ አልጋው ጠርዝ ላይ አስቀመጣት፡፡
‹‹እሺ ንገረኝ…ምንድነው ያሳቀህ?››
‹‹በጣም ነው እንጂ የሚያስቀው…ማንም ሴት እንዲህ አይነት መደራደሪያ አቅርባልኝ አታውቅም››
‹‹እኔ እኔ ነኝ ..ስለሌሎች ሴቶች አላውቅም፡፡››
‹‹ባል ወይም ፍቅረኛ አለሽ እንዴ?››በአእምሮ ሲያብሰለስል የነበረው ጥያቄ ጠየቃት፡፡
አፈጠጠችበት..ደነገጠም ..ግራ ተጋባም
‹‹እንዴ …ምን መጥፎ ነገር ተናገርኩ?››
‹‹ባል ወይም ፍቅረኛ ቢኖረኝ እዚህ ከአንተ ጋር ምን ያንዘላዝለኛል?፡፡››
ወደራሱ ጎተተና ከንፈሯ ላይ ተጠጣበቀባት…ተቃውሞ አላሰማችም..እንደውም ቀስ ብላ እጆቾን አነሳችና በአንገቱ ዙሪያ ጠመጠመች…አልጋውን ለቃ እየተንሳፈፈች እንደሆነ አይነት ምትሀታዊ አይነት ስሜት እየተሳማት ነው፡፡
የልቧን ምት ፍጥነት መቆጣጠር ስላልቻለችና መተንፈስም ስለከበዳት እየፈለገች ግን ከንፈሯን ከከንፈሩ አላቀቀችና
፣‹‹የሚጠጣ ነገር ይኖራል?››
ስትል ጠየቀችው፡፡መጠጥ የጠየቀችው በወሲብ ወቅት ድፍረት ይሰጣል ሲባል ስለሰማች ነው፡፡
‹‹አዎ አለ፡፡››አለና ከተቀመጠበት ተነሳ… ለእሱም ለእሷም መጠጥ ይዞ መጣና ጠረጴዛውን ወደ አልጋው አስጠግቶ ከጎኗ ተመልሶ ቁጭ አለ፡፡
‹‹ምነው ይሄን ያህል አስፈራለሁ እንዴ?››
‹‹አይ በፍፅም…..ግን ››ንግግሯን አቋረጠችና ስልኳን ካስቀመጠችበት ኮመዲኖ ተንጠራርታ አነሳችና..ከፍታ ሰጠችው፡፡
‹‹ምንድነው?››
ተቀበላትና ተመለከተ..ውብ ቆንጅዬ የምታምር ልጅ ፎቶ ይታያል፡፡ግራ ገባውና ቀና ብሎ በትኩረት አያት‹‹ልጄ ነች…ስድስት አመቷ ነው፡፡››
‹‹ምን …?››ከተቀመጠበት ተነሳ…አፍጥጦ ፎቶውን መመለክት ጀመረ፡፡
በሁኔታው ተበሳጨች….‹‹… ዝም ብዬ እንድታውቀው ስለፈለኩ ነው እንጂ ይሄን ያህል ምን ያስደነግጥሀል…?አታገባኝ ወይ አትወሽመኝ ..አንድ ልጅ ኖረኝ አምስት ምን አጨናነቀህ…?››
በቆመበት አፍጥጦ በዝምታ ያያት ጀመር፡፡ያ ደግሞ የበለጠ ንዴቷን እንዲጨምር አደረገ…‹‹እንደውም ሁሉ ነገር እዚህ ላይ ያብቃ ወደቤቴ ልሂድ››ከተቀመጠችበት ተነሳች፡፡ተንደርድሮ መጥቶ ትከሻዋን ይዞ አስቀመጣትና ግንባሯን ሳማት፡፡
‹‹በጣም ነጭናጫ ሴት መሆንሽን ታውቂያለሽ?››
‹‹እንኳን››
‹‹እኔ ይህቺን የመሰለች ልጅ ስላለሽ ቀናሁብሽ እንጂ አልተበሳጨሁበሽም…በጣም እኮ ነው የምታምረው…..ደግሞ በስንት አመትሽ ብትወልጂያት ነው እንዲህ ያደገችው?››
‹‹በ17››
‹‹እና የት ነው ያለችው ..ከአንቺ ጋር ወይስ አባቷ ጋር?››
‹‹አባቷ መፀናሷን እንዳወቀ ነው ሸሽቶ ውትድርና ተቀጥሮ የጠፋው..እስከአሁን ይኑር ይሙት አላውቅም…እሷ ከእኔ ጋር ነው ያለችው፡፡››
‹‹እና አሁን እቤት ነው ያለቻ ?ብንሄድ እናገኛታለን?››
በመገረም አፍጥጣ ተመለከተችው‹‹የእውነት አሁን እንሂድ ብልህ ትሄዳለህ?››
‹‹አዎ..››ሞባይሉን አወጣና ሰዓቱን ተመለከተ …‹‹ሰዓቱ ገና ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ከ10 ነው …ተነሽ እንደውም….የሆነ ነገር ገዝተንላት እንሂድ እና እናስደስታት፡፡››
እሱ ጃኬቱን ሲለብስ እሷ ከተቀመጠችበት ሳትንቀሳቀስ በገረሜታ አፏን ከፈተችና በፍዘት ታየው ነበር፡፡
‹‹አልሰማሺኝም እንዴ? ተነሽ እንሂድ››
‹‹ልጅ ማትወድ መስሎኝ ነበር››
በተራው ደነገጠ…‹‹እንዴ ምን ማለት ነው…?እንዴት እንደዛ ልታስቢ ቻልሽ?››
‹‹ቅድም የወንድምህን ልጅ ወደአንተ ይዤ መጥቼ ሳስተዋውቅህ..ከእቅፌ ወስደህ አቅፈህ የምትስመው መስሎኝ ነበር…ግን እንደዛ አላደረክም..ጉንጩን አንኳን አልሳምክም››
ወደእሷ መጣና ከጎኗ ተቀመጠ‹‹ያን ያህል ስትታዘቢኝ ነበር ማለት ነው…?ላቅፈውና ልስመው በጣም ነበር የፈለኩት….አጎትህ ነኝ ብዬ እሽኮኮ በማድረግ ከሆቴሉ ይዤው ወጥቼ ላዝናናው ሁሉ ፈልጌ ነበር..ግን አልቻልኩም…ምክንያቱም የወንድሜ ልጅ ነው ፤ስለወንድሜ ሳስብ ደግሞ በደረቷ ቢላዋ ተሰክቶባት ወለል ላይ የተዘረጋች እናቴና በገመድ የተንጠለጠለች እህቴ ነች ወደአእምሮዬ የምትመጣው…በዛን ወቅት አሰብ የነበረው ስለእነሱ ነበር …እንባዬ እንዳያመልጠኝና በሰርግ እድምተኞች ፊት እንዳልዋረድ እየጣርኩ ነበር››እንባው ከአይኖቹ እየተዘረገፈ መውረድ ጀመረ፡፡ ደነገጠችና ከተቀመጠችበት ተነሳች በእጇቾ እንባውን እበሰችና ግንበሩን ጉንጮቹን እያገላበጠች እየሰማች‹‹ይቅርታ…በጣም ይቅርታ…እኔ እንዲህ አይነት ቀሽም ሴት ነኝ…ሶሪ ወንዶችን ሰላማላምን ሁሉን ነገር ነው የምጠራጠረው…ከልጄ አባት ውጭ ሌላ ወንድ አላውቅም…ከአንተ ጋር በእንደዚህ አይነት መጠን መቀራረብና በአንድ ክፍል ውስጥ መሆን በጣም ቢያስደስተኝም በዛው መጠን አስፈርቶኛል….ለዛ ነው ያልሆነ ነገር የምቀባጥረው፡፡››
‹‹ችግር የለውም… ተረድቼሻለው››
‹‹በቃ በፈጣሪ ያልኩህን ሁሉ እርሳው…››ከንፈሩ ላይ ተጣበቀችበት..በጠንካራ እጆቹን በቀጭን ወገቧ ዙሪያ ጠመጠመና ከሰውነት ጋር ለጥፎ ትንፋሽ እስኪያጥራት መጠጣት…..ከዛ ለቀቃትና..‹‹በይ አታረሳሺኝ ተነሽ እንሂድ››
‹‹በእውነት ቢሆንና ብታይህ በጣም ነበር የምትደሰተው…ሙዚቀዎችህን በጣም ነው የምትወዳቸው…ግን አሁን የለችም››
‹‹የለችም ማለት?››
‹‹አሁን ክረምት አይደል..ትምህርት ስለተዘጋ አያቶቾ ወስደዋታል….የሚቀጥለውን አንድ ወር እነሱ ጋር ነው የምታሳለፈው….››
‹‹እ ያሳዝናል…እንግዲህ ምን ማድረግ ይቻላል ስትመለስ ታስተዋውቂኛለሽ››
‹ስትመለስ?››አለችና ሳቀች፡፡
‹‹ምን ያስቅሻል?››
‹‹የዛሬ ወር እኮ ነው ያልኩህ…››
‹‹ምነው የዛሬ ወር የለሁም እንዴ..?አለሁ እኮ ፤ማለቴ በፍቅርሽ አሟሙተሸ ካላጠፋሺኝ አለው..››
‹‹ይሁን እስኪ…..ለማንኛውም አስገርመሀኛል››አለችና የመጠጡን ብርጭቆ አነስታ ተጎነጨች፡፡
‹‹እድሉን እስከሰጠሺን ድረስ ገና ብዙ አሰግርምሻለው፡፡››
ከዛ ቀልል ያለ ወሬ እያወሩ ከመጠጡ መጎንጨታቸውን ቀጠሉ….
‹‹ይሞቃል አይደል?››አለችው የእውነትም በጣም እየሞቃት ነው…ያላወቀችው የሙቀቱ ምንጭ ከምትጠጣው መጠጥ ይመንጭ ወይም ከጎኗ ካለው ሸበላ ወይም ከአየር ፀባዩ እርግጠኛ መሆን አልቻለችም፡፡
‹‹እኔም ሞቋኛል …››አለና ጃኬቱን አወለቀ፡፡
‹‹እኔስ ቀሚሴን ላውልቅ?››አለችውና ሳቀች፡፡
‹‹ይቻላል..ቆይ እንደውም..›› አለና ከተቀመጠበት ተነሳና ወደሻንጣው በመሄድ ከፈተው፡፡ምን ሊያደርግ ነው ብላ በትኩረት እየተከታተለችው ነው፡፡
ስስ ቁምጣ እና ቲሸርት አወጣና…እንቺ ቀሚሱን አውልቂና ይሄን ልበሺ አለና ለራሱ ሌላ ቢጃማ በማውጠት ሱሪውን ለማውለቅ ቀበቷውን መፍታት ጀመረ፡፡
‹‹ምን እያደረክ ነው?››
‹‹ሱሬዬን ልቀይር ነዋ….››
ሱሪውን ወደታች አወለቀ..ከዛ ከላይ የለበሰውን ሸሚዝ አወለቀ..በነጭ ፓካውትና በሰማያዊ ፓንት ብቻ በሁለት ሜትር ርቀት ቆሞ ስትመለከት ሰውነቷን ኤሌክትሪክ እንደጨበጠ ነገር አንዘረዘራት፡፡በልብስ ከሚታየው ይልቅ እርቃኑን ያምራል…ደግሞ ከፊል ሰውነቱ በተለያዩ ማራኪ ንቅሳቶች የተዥጎረጎረ ነው፡፡
‹‹ምነው ፈዘዝሽ?››ብሎ አሳፈራት፡፡
‹‹ምን ፈዛለው…እንደ ሸራ በስእል ተዥጎርጉረህ የለ እንዴ?››
የሚቀይረውን ቢጃማ ሱሪ አነሳና በእጁ እንደያዘ‹‹ያምራል አይደል…?እስኪ በደንብ ተመልከቺው ››አለና ይበልጥ ወደእሷ ተጠጋና ስሯ ቆመ፡፡
ዝም አለች ..ጎትቶ አስነሳት‹‹እንዴ ምን እያደረክ ነው?››
፡
፡
#ክፍል_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
///
‹‹ነይ እስኪ ቁጭ እንበል›› አለና ክንዷን ይዞ እየጎተተ አልጋው ጠርዝ ላይ አስቀመጣት፡፡
‹‹እሺ ንገረኝ…ምንድነው ያሳቀህ?››
‹‹በጣም ነው እንጂ የሚያስቀው…ማንም ሴት እንዲህ አይነት መደራደሪያ አቅርባልኝ አታውቅም››
‹‹እኔ እኔ ነኝ ..ስለሌሎች ሴቶች አላውቅም፡፡››
‹‹ባል ወይም ፍቅረኛ አለሽ እንዴ?››በአእምሮ ሲያብሰለስል የነበረው ጥያቄ ጠየቃት፡፡
አፈጠጠችበት..ደነገጠም ..ግራ ተጋባም
‹‹እንዴ …ምን መጥፎ ነገር ተናገርኩ?››
‹‹ባል ወይም ፍቅረኛ ቢኖረኝ እዚህ ከአንተ ጋር ምን ያንዘላዝለኛል?፡፡››
ወደራሱ ጎተተና ከንፈሯ ላይ ተጠጣበቀባት…ተቃውሞ አላሰማችም..እንደውም ቀስ ብላ እጆቾን አነሳችና በአንገቱ ዙሪያ ጠመጠመች…አልጋውን ለቃ እየተንሳፈፈች እንደሆነ አይነት ምትሀታዊ አይነት ስሜት እየተሳማት ነው፡፡
የልቧን ምት ፍጥነት መቆጣጠር ስላልቻለችና መተንፈስም ስለከበዳት እየፈለገች ግን ከንፈሯን ከከንፈሩ አላቀቀችና
፣‹‹የሚጠጣ ነገር ይኖራል?››
ስትል ጠየቀችው፡፡መጠጥ የጠየቀችው በወሲብ ወቅት ድፍረት ይሰጣል ሲባል ስለሰማች ነው፡፡
‹‹አዎ አለ፡፡››አለና ከተቀመጠበት ተነሳ… ለእሱም ለእሷም መጠጥ ይዞ መጣና ጠረጴዛውን ወደ አልጋው አስጠግቶ ከጎኗ ተመልሶ ቁጭ አለ፡፡
‹‹ምነው ይሄን ያህል አስፈራለሁ እንዴ?››
‹‹አይ በፍፅም…..ግን ››ንግግሯን አቋረጠችና ስልኳን ካስቀመጠችበት ኮመዲኖ ተንጠራርታ አነሳችና..ከፍታ ሰጠችው፡፡
‹‹ምንድነው?››
ተቀበላትና ተመለከተ..ውብ ቆንጅዬ የምታምር ልጅ ፎቶ ይታያል፡፡ግራ ገባውና ቀና ብሎ በትኩረት አያት‹‹ልጄ ነች…ስድስት አመቷ ነው፡፡››
‹‹ምን …?››ከተቀመጠበት ተነሳ…አፍጥጦ ፎቶውን መመለክት ጀመረ፡፡
በሁኔታው ተበሳጨች….‹‹… ዝም ብዬ እንድታውቀው ስለፈለኩ ነው እንጂ ይሄን ያህል ምን ያስደነግጥሀል…?አታገባኝ ወይ አትወሽመኝ ..አንድ ልጅ ኖረኝ አምስት ምን አጨናነቀህ…?››
በቆመበት አፍጥጦ በዝምታ ያያት ጀመር፡፡ያ ደግሞ የበለጠ ንዴቷን እንዲጨምር አደረገ…‹‹እንደውም ሁሉ ነገር እዚህ ላይ ያብቃ ወደቤቴ ልሂድ››ከተቀመጠችበት ተነሳች፡፡ተንደርድሮ መጥቶ ትከሻዋን ይዞ አስቀመጣትና ግንባሯን ሳማት፡፡
‹‹በጣም ነጭናጫ ሴት መሆንሽን ታውቂያለሽ?››
‹‹እንኳን››
‹‹እኔ ይህቺን የመሰለች ልጅ ስላለሽ ቀናሁብሽ እንጂ አልተበሳጨሁበሽም…በጣም እኮ ነው የምታምረው…..ደግሞ በስንት አመትሽ ብትወልጂያት ነው እንዲህ ያደገችው?››
‹‹በ17››
‹‹እና የት ነው ያለችው ..ከአንቺ ጋር ወይስ አባቷ ጋር?››
‹‹አባቷ መፀናሷን እንዳወቀ ነው ሸሽቶ ውትድርና ተቀጥሮ የጠፋው..እስከአሁን ይኑር ይሙት አላውቅም…እሷ ከእኔ ጋር ነው ያለችው፡፡››
‹‹እና አሁን እቤት ነው ያለቻ ?ብንሄድ እናገኛታለን?››
በመገረም አፍጥጣ ተመለከተችው‹‹የእውነት አሁን እንሂድ ብልህ ትሄዳለህ?››
‹‹አዎ..››ሞባይሉን አወጣና ሰዓቱን ተመለከተ …‹‹ሰዓቱ ገና ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ከ10 ነው …ተነሽ እንደውም….የሆነ ነገር ገዝተንላት እንሂድ እና እናስደስታት፡፡››
እሱ ጃኬቱን ሲለብስ እሷ ከተቀመጠችበት ሳትንቀሳቀስ በገረሜታ አፏን ከፈተችና በፍዘት ታየው ነበር፡፡
‹‹አልሰማሺኝም እንዴ? ተነሽ እንሂድ››
‹‹ልጅ ማትወድ መስሎኝ ነበር››
በተራው ደነገጠ…‹‹እንዴ ምን ማለት ነው…?እንዴት እንደዛ ልታስቢ ቻልሽ?››
‹‹ቅድም የወንድምህን ልጅ ወደአንተ ይዤ መጥቼ ሳስተዋውቅህ..ከእቅፌ ወስደህ አቅፈህ የምትስመው መስሎኝ ነበር…ግን እንደዛ አላደረክም..ጉንጩን አንኳን አልሳምክም››
ወደእሷ መጣና ከጎኗ ተቀመጠ‹‹ያን ያህል ስትታዘቢኝ ነበር ማለት ነው…?ላቅፈውና ልስመው በጣም ነበር የፈለኩት….አጎትህ ነኝ ብዬ እሽኮኮ በማድረግ ከሆቴሉ ይዤው ወጥቼ ላዝናናው ሁሉ ፈልጌ ነበር..ግን አልቻልኩም…ምክንያቱም የወንድሜ ልጅ ነው ፤ስለወንድሜ ሳስብ ደግሞ በደረቷ ቢላዋ ተሰክቶባት ወለል ላይ የተዘረጋች እናቴና በገመድ የተንጠለጠለች እህቴ ነች ወደአእምሮዬ የምትመጣው…በዛን ወቅት አሰብ የነበረው ስለእነሱ ነበር …እንባዬ እንዳያመልጠኝና በሰርግ እድምተኞች ፊት እንዳልዋረድ እየጣርኩ ነበር››እንባው ከአይኖቹ እየተዘረገፈ መውረድ ጀመረ፡፡ ደነገጠችና ከተቀመጠችበት ተነሳች በእጇቾ እንባውን እበሰችና ግንበሩን ጉንጮቹን እያገላበጠች እየሰማች‹‹ይቅርታ…በጣም ይቅርታ…እኔ እንዲህ አይነት ቀሽም ሴት ነኝ…ሶሪ ወንዶችን ሰላማላምን ሁሉን ነገር ነው የምጠራጠረው…ከልጄ አባት ውጭ ሌላ ወንድ አላውቅም…ከአንተ ጋር በእንደዚህ አይነት መጠን መቀራረብና በአንድ ክፍል ውስጥ መሆን በጣም ቢያስደስተኝም በዛው መጠን አስፈርቶኛል….ለዛ ነው ያልሆነ ነገር የምቀባጥረው፡፡››
‹‹ችግር የለውም… ተረድቼሻለው››
‹‹በቃ በፈጣሪ ያልኩህን ሁሉ እርሳው…››ከንፈሩ ላይ ተጣበቀችበት..በጠንካራ እጆቹን በቀጭን ወገቧ ዙሪያ ጠመጠመና ከሰውነት ጋር ለጥፎ ትንፋሽ እስኪያጥራት መጠጣት…..ከዛ ለቀቃትና..‹‹በይ አታረሳሺኝ ተነሽ እንሂድ››
‹‹በእውነት ቢሆንና ብታይህ በጣም ነበር የምትደሰተው…ሙዚቀዎችህን በጣም ነው የምትወዳቸው…ግን አሁን የለችም››
‹‹የለችም ማለት?››
‹‹አሁን ክረምት አይደል..ትምህርት ስለተዘጋ አያቶቾ ወስደዋታል….የሚቀጥለውን አንድ ወር እነሱ ጋር ነው የምታሳለፈው….››
‹‹እ ያሳዝናል…እንግዲህ ምን ማድረግ ይቻላል ስትመለስ ታስተዋውቂኛለሽ››
‹ስትመለስ?››አለችና ሳቀች፡፡
‹‹ምን ያስቅሻል?››
‹‹የዛሬ ወር እኮ ነው ያልኩህ…››
‹‹ምነው የዛሬ ወር የለሁም እንዴ..?አለሁ እኮ ፤ማለቴ በፍቅርሽ አሟሙተሸ ካላጠፋሺኝ አለው..››
‹‹ይሁን እስኪ…..ለማንኛውም አስገርመሀኛል››አለችና የመጠጡን ብርጭቆ አነስታ ተጎነጨች፡፡
‹‹እድሉን እስከሰጠሺን ድረስ ገና ብዙ አሰግርምሻለው፡፡››
ከዛ ቀልል ያለ ወሬ እያወሩ ከመጠጡ መጎንጨታቸውን ቀጠሉ….
‹‹ይሞቃል አይደል?››አለችው የእውነትም በጣም እየሞቃት ነው…ያላወቀችው የሙቀቱ ምንጭ ከምትጠጣው መጠጥ ይመንጭ ወይም ከጎኗ ካለው ሸበላ ወይም ከአየር ፀባዩ እርግጠኛ መሆን አልቻለችም፡፡
‹‹እኔም ሞቋኛል …››አለና ጃኬቱን አወለቀ፡፡
‹‹እኔስ ቀሚሴን ላውልቅ?››አለችውና ሳቀች፡፡
‹‹ይቻላል..ቆይ እንደውም..›› አለና ከተቀመጠበት ተነሳና ወደሻንጣው በመሄድ ከፈተው፡፡ምን ሊያደርግ ነው ብላ በትኩረት እየተከታተለችው ነው፡፡
ስስ ቁምጣ እና ቲሸርት አወጣና…እንቺ ቀሚሱን አውልቂና ይሄን ልበሺ አለና ለራሱ ሌላ ቢጃማ በማውጠት ሱሪውን ለማውለቅ ቀበቷውን መፍታት ጀመረ፡፡
‹‹ምን እያደረክ ነው?››
‹‹ሱሬዬን ልቀይር ነዋ….››
ሱሪውን ወደታች አወለቀ..ከዛ ከላይ የለበሰውን ሸሚዝ አወለቀ..በነጭ ፓካውትና በሰማያዊ ፓንት ብቻ በሁለት ሜትር ርቀት ቆሞ ስትመለከት ሰውነቷን ኤሌክትሪክ እንደጨበጠ ነገር አንዘረዘራት፡፡በልብስ ከሚታየው ይልቅ እርቃኑን ያምራል…ደግሞ ከፊል ሰውነቱ በተለያዩ ማራኪ ንቅሳቶች የተዥጎረጎረ ነው፡፡
‹‹ምነው ፈዘዝሽ?››ብሎ አሳፈራት፡፡
‹‹ምን ፈዛለው…እንደ ሸራ በስእል ተዥጎርጉረህ የለ እንዴ?››
የሚቀይረውን ቢጃማ ሱሪ አነሳና በእጁ እንደያዘ‹‹ያምራል አይደል…?እስኪ በደንብ ተመልከቺው ››አለና ይበልጥ ወደእሷ ተጠጋና ስሯ ቆመ፡፡
ዝም አለች ..ጎትቶ አስነሳት‹‹እንዴ ምን እያደረክ ነው?››
👍65❤9🥰1
እጇቾን ያዘና ደረቱ ላይ አሳረፈ…ዝም ብላ ታዘዘችለት…እጁን ወደታች አወረደና ቀሚሷን ወደላይ ሳበ‹‹ምን…..?››ንግግሯን ሳትጨርስ አፉን አፋ ላይ ከደነ….እጇቾን ጠመጠመችበትና በንቅሳት የተዝጎረጎረ ጀርባውን መዳበስ ጀመረች ..ከዛ እሱ እጆቾን ያዘና ቀሚሷ ወደ ላይ ሞሽልቆ አንገቷ ጋር አደረሰ..ከዛ ከንፈሩን ከከንፈሯ አላቀቀና ወደላይ አወለቀላና ከእሷ ሁለት ሜትር ወደኃላ ራቀ…..በእፍረት ሽምቅቅ አለች‹‹‹ምን ያህል ውብ እንደሆንሽ ታውቂያለሽ ግን….?በተለይ እግሯችሽ ››
‹‹ምን አይነት ሰው ነህ..?››ብላ አውልቆ የጣለውን ቀሚስ ለመልበስ መልሳ አነሳች…‹‹ቆይ ቆይ››ዘሎ መጥቶ ነጠቃትና ያወጣላትን ቲሸርትና ቁምጣ አቀበላት፡፡ ተቀበለችውና ቆመች…ልልበስ ይቅርብኝ ብላ ሙግት ውስጥ የገባች ይመስላል፡፡
‹‹እንደታጠበ ነው..አለበስኩትም››
ዝም ብላ መልበስ ጀመረች፡፡
እንደ ሞኝ በብዙ አይነት ጥርጣሬዎች በውስጦ ስለታጨቁ ተጨናንቃለች፡፡ በዚህ ጉዳይ በጣም አሳፈሪ ብትሆንስ? ስህተት ብትሠራስ? በመካከላቸው ያለው አካላዊ ኬሚስትሪ በጣም ቀላል ፣ በጣም ተፈጥሯዊ እናም በጣም ትክክለኛ ይመስል ነበር። አሁን ግን በሆቴሉ መኝታ ቤቱ ደማቅ ብርሃን ስር፣ ሰውነቱ በግልፅ እየተመለከተች ሁኔታውን በምልሰት ስትገመግመው እንደአሰበችው ቀላል አይመስልም።ስለ ወሲብ ምንም አታውቅም። ላለፉት ስድስት ዓመታት ምንም አይነት ፍቅር አልሰራችም እና ስለ እንደዚህ አይነት ስሜት ላይ የተንጠለጠለ አጭር ግንኙነት የምታስታውሰው ምንም ነገር ስለሌለ እንደ ዘሚካኤል ካለ ሰው ጋር እንድትተኛ አላዘጋጃትም።
‹‹በቃ አትንዘላዘልብኝ ..ልበስ››ኮስተር አለችበት፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች 500 መግባት አለበት ይሄ ድርሰት እስከሚያልቅ
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹ምን አይነት ሰው ነህ..?››ብላ አውልቆ የጣለውን ቀሚስ ለመልበስ መልሳ አነሳች…‹‹ቆይ ቆይ››ዘሎ መጥቶ ነጠቃትና ያወጣላትን ቲሸርትና ቁምጣ አቀበላት፡፡ ተቀበለችውና ቆመች…ልልበስ ይቅርብኝ ብላ ሙግት ውስጥ የገባች ይመስላል፡፡
‹‹እንደታጠበ ነው..አለበስኩትም››
ዝም ብላ መልበስ ጀመረች፡፡
እንደ ሞኝ በብዙ አይነት ጥርጣሬዎች በውስጦ ስለታጨቁ ተጨናንቃለች፡፡ በዚህ ጉዳይ በጣም አሳፈሪ ብትሆንስ? ስህተት ብትሠራስ? በመካከላቸው ያለው አካላዊ ኬሚስትሪ በጣም ቀላል ፣ በጣም ተፈጥሯዊ እናም በጣም ትክክለኛ ይመስል ነበር። አሁን ግን በሆቴሉ መኝታ ቤቱ ደማቅ ብርሃን ስር፣ ሰውነቱ በግልፅ እየተመለከተች ሁኔታውን በምልሰት ስትገመግመው እንደአሰበችው ቀላል አይመስልም።ስለ ወሲብ ምንም አታውቅም። ላለፉት ስድስት ዓመታት ምንም አይነት ፍቅር አልሰራችም እና ስለ እንደዚህ አይነት ስሜት ላይ የተንጠለጠለ አጭር ግንኙነት የምታስታውሰው ምንም ነገር ስለሌለ እንደ ዘሚካኤል ካለ ሰው ጋር እንድትተኛ አላዘጋጃትም።
‹‹በቃ አትንዘላዘልብኝ ..ልበስ››ኮስተር አለችበት፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች 500 መግባት አለበት ይሄ ድርሰት እስከሚያልቅ
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍80❤9
#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
///
‹‹በቃ አትንዘላዘልብኝ ..ልበስ››ኮስተር አለችበት፡፡
ይህ ምሽት ከዘሚካኤል ጋር በፍቅር ከመውደቅ ጋር ወይም ከእሱ ጋር የወደፊት ከህልም ከማለም ጋር ምንም ግንኙነት አልነበረውም። እና ሁሉም ነገር የሚከናወነው ለአካላዊ ደስታ ብቻ ተብሎ ነው። የልጅነት ፍቅረኛዋ ለዚህ ሁሉ አመታት የሆነ ነገሯን ሰርቆባታል እና አሁን ሊመልስላት ይገባል ። እና ጉዳዩ ያ ብቻ ነበር።
ጠረጴዛ ላይ ያለው ብርጭቆ አነሳና ከተጎነጨለት በኋላ እጁን ትከሻዋ ላይ ጫነባት ፡፡
፤ዝም አለች…እጁን በአንገቷ ዙሪያ አሻግሮ በቲሸርቱ ስር አሾለከና ወደጡቷ መጓዝ ጀመረ..ሽምቅቅ አለች፡፡
‹‹ዘና በይ እንጂ። ይህ ለሁለታችንም ጥሩ ይሆናል፣ ቃል እገባልሻለው።›› መልሶ እጁን አወጣና ወደአልጋው ላይ ቀድሟት በመውጣት እጇን ይዞ ወደ አልጋው እየሳበ ።
‹‹ተነሽ በቃ እንተኛ። ››አላት፡፡
ዝም ብላ ተጎተተችለትና ሙሉ በሙሉ ወደ አልጋው ላይ ወጣች ።መናገር አልቻለችም፣ የልቧ ፈጣን ምቶች በጉሮሮዋ ላይ ተስፈንጥረው ሚወጡ ይመስላሉ።ወደራሱ ሳበና ደረቱ ላይ አስተኛት፡፡እና እጆቹን ፀጉሯ ውስጥ አስገባና ይልግላት ጀመር…ከመደንዘዞ የተነሳ አይኖቾን ጨፈነች፡፡ከዛ አንገቷን ..ጆሮዋን መሳም ጀመረ …ቃተተች.፡፡ወደታች ዝቅ አለና ቲሸርቷን ገለጠና ከእንብርቷ ጀምሮ እየላሰ ወደላይ ወጣ…ጡቶቾ ጋር ደረሰ የቀኝ ጡቷን ጫፍ በምላሱ እየላሰ የግራውን ጡቷን በእጆቹ እየጨመቀ ያፍተለትላት ጀመር…በፈጣሪ… እንዲህ አይነት ነገር መኖሩን በፍፁም አታውቅም….ጡት ለተሳማ እንዴት ነው መላ ሰውነት እንዲህ ቀልጦ የሚንሳፈፈው…?.በጣም ያስገረማት ጉዳይ ነው፡፡
‹‹ እሺ በቃ አሁን….››ተንተባተበችና እንደምንም ጨክና ከጡቷ አላቀቀችው
‹‹እስከ ሞት ድረስ የፈራሽ ትመስያለሽ። ምንድነው ችግሩ?፧››ሲላት እንደምንም እያጎለበተችው የነበረው ትንሹ ድፍረት ጥሏት ሄደ…ይሄንን ደግሞ እሱም በግልፅ ማየት ይችላል…፡፡
‹‹መብራቶቹን ማጥፋት እንችላለን?››ብላ በሹክሹክታ ጠየቀችው።
‹‹አላደርገውም።…ውብ እርቃኗን ለማያት ለቀናት ስለእሷ ሳሰላስል የሰነበትኩላትን ልጅ ሳገኛት …በጭለማ….አይ አይሆንም ..አንቺን ለማግኘት ያን ሁሉ ጥረት የጣርኩት በጨለማ ውስጥ ፍቅር ለመስራት አይደለም።››ተቃወማት፡፡
ጡቶቿ ትንሽ ነበሩ፣ ዳሌዋ ጠባብ እና የልጅ ነበር። ጉንጯን ነካ፣ በዓይኑ ያልጠበቀችው ልስላሴ እና ፈገግታ ተመለከተች። ' ለመቃወም አፏን ከፈተች እሱ ግን ጣቱን ከንፈሯ ላይ አሳረፈ።‘
‹‹አትልፊ አልስማማም››አለና የዋናውን መብራት ማብሪያ / ማጥፊያ ለማጥፋት አልጋውን ለቅቆ ወረደ , ደማቁን ብርሀን ቢወገድም አረንጓዴና ደብዛዛ ብርሀን ግን አሁንም ቤቱን እንደሞላው ነው፡፡ ከላይ የለበሰውን ካኔቴራ አወለቀና እርቃኑን ወደአላጋው ላይ ወጣ…..እና ቆመ….‹‹ምነው ቁጭ በል እንጂ››
…
የለበሰውን ቁምጣ ከነፓንቱ አንድ ላይ መዥርጦ አወለቀውና ወደወለሉ ወረወረው….እንደሀውልት የተገተረው እንትኑ አይኗቾን ተቆጣጠረ…..የበለጠ በፍርሀት ተንዘረዘረች፡፡
‹‹ምን እየሰራህ ነው?››
‹‹እንዴ ምን ሰራለሁ.. ልንተኛ አይደል ….?ብርድልብሱን እና አንሶላውን ገለጠና ከውስጥ ገባ…
.‹‹አውልቀሽ ወደእኔ ትመጪያለሽ ወይስ…..?››
ምንም መናገር አልቻለችም….ዝም አለች፡፡‹‹ምንም ልምድ የለሽም አይደል?››ሲል ጠየቃት፡፡፡
‹‹ልክ ነህ። በዚህ ረገድ ብዙ ልምድ የለኝም። እንደውም እውነቱ ለመናገር እኔ ምንም አይነት ልምድ የለኝም ›› አለችው ። ማስመሰል ምን ፋይዳ አልነበረው? ከአመታት በፊት ካጋጠማት ከዛ አስጸያፊ ምሽት ገጠመኞ በኋላ በእድሜ ጨምራ እና በስሜት ጎልምሳ ሊሆን ይችላል… ግን ያ በቂ አይሆንም። ለዛውም እንደ ዘሚካኤል አይነት ከሴት ጋር ባለው ልምድ የበለፀገ አይነት ሰውን ለመቋቋም ፈጽሞ እንደማትችል እርግጠኛ ነች፡፡
‹‹ከብዙ ልምድ ያላቸው ሴቶች ጋር ተኝተሀል ..እና ከእኔ ጋር በምታደርገው ነገር ቅር መሰኘትህ አይቀርም ፣ ››ብላ ጨረሰች ።ሙሉ በሙሉ ተሸነፈች።
‹‹ ውዴ ፣ ስለ እንደዛ አይነት ነገር ፈፅሞ መጨነቅ አያስፈልግሽም -ሁሉን ነገር አብረን በዝግታና በትግስት እናደርገዋለን….እኔ አንቺን ከማንም ጋር ላወዳድርሽ ሀሳብ የለኝም….›› የእሱ አጽናኝና አበረታች ቃላት ጉዳቷን እና ውርደቷን ትንሽ አጠበላት።ንግግሩን ቀጠለ‹‹ይህ ፈተና አይደለም.›› ጎተተና ወደውስጥ ስቦ አስገባት፡፡ከዛ ቀስ አለና ቲሸርቷን ወደላይ ስቦ አወለቀውና ወደወለሉ ወረወረው….ከዛ ወደኋላ አጋዳማትና ደረቱ ላይ አስተኛት፡፡
‹‹እንግዲህ እጅ ሰጥቻለው…ችግር የለውም ካልክ….እንደፈለክ አድርገኝ››በማለት ሙሉ በሙሉ እጅ መስጠቷን በይፋ አወጀች፡፡
‹‹ ውዴ አፈጻጸም ላይ ጭንቀት ካለብሽ ለምንድነው ለተወሰነ ጊዜ ሂደቱን የማትመሪው?››የሚል አስገራሚ ሀሳብ አቀረበላት፡፡
በድንገት መተንፈስ አቃታት።
‹‹ትቀልዳለህ እንዴ..?ጭራሽ መምራት…‹‹በል የምታደርገውን እንደፈለግክ አድርግ፡፡››አለችው፡፡
‹‹ደግሞ እኔም አንቺ የምታስቢውን ያህል ጎበዝ ላልሆን እችላለው ›› ብሎ ቀጠለ፣ በብልህ ጣቶቹን ጡቷቿን እያፍተለተለ ነው፡ ፡ቃተተች፡፡እሱ ሹክሹክታ በመሰለ ድምፅ መናገሩን ቀጠለ፡፡
ተንቀጠቀጠች፡፡ከአንገቷ ጀምሮ ወደታች ይልሳት ጀመር …ሳታስበው ሰውነቱ ላይ ተጣበቀችበት….ከታች እንትኑ ክፉኛ ቆረቆራት..ደስ የሚል መቆርቆር….የሚበላ እና ሚያሳክክ አይነት መቆርቆር …እሱም እንደተመቻት ስለገባው ይሰመስላል… በጠንካራ ጡንቻው ሰቅስቆ ወደራሱ አጥብቆ መሳሙን ቀጠለ….እያንዳንዷ የሚስማት ቦታ ልዩ አይነት የተለያየ ጣእም ያለው መስሎ ተሰማት…..ለዘመናት እንደዛ እየሳማት እንዲቆይ ተመኘች….እየቀለጠች ነው….ሆዷና ጀርባዋ በላብ እየታጠበ ነው፡፡እጁን ወደታች ሰደደና በለበሰችው ቁምጣዋንና ፓንቷን ሰቅስቆ ገባ……..‹‹ወይኔ ጉዴ ምን ሊያደርግ ነው?››አሰበች …የእጁን መዳፍ ብልቷ ላይ አሳረፈ……ድምፅ አውጥታ ማቃሰት ጀመረች….ከላዮ ላይ ተነሳና ቀና ብሎ የለበሰችውን ቁምጣን ፓንቷን አንድ ላይ ይዞ ወደታች ጎትቷ ማውለቅ ጀመረ…እግሯን ወደላይ ከፍ በማድረግ ተባበረችው፡፡ወደ ሰውነቱ አጥብቆ አቀፋትና ከጆሮዋ አንስቶ አንገቷን መሳም ጀመረ….ተቁነጠነጠች፡፡ቀስ እያለ መሳሙንም መዳበሱንም ሳያቋርጥ ወደታች ሄደ… ከዛ አንገቱን እግሯቾ መካከል ደፈቀ….ለፈለፈች….በመላ ሰውነቷ ቤንዚል ተርከፍክፎ ክብሪት የተጫራባት ነው የመሰላት…እጆቾን ፀጉሩ ላይ አድርጋ ታሻሸው ጀመር…ቀስ አለና እየሳማት ወደላይ መጓዝ ጀመረ… ከንፈሯ ጋር ሲደርስ ቀድማ ተጣበቀችበት….ሙሉ በሙሉ እግሮቾን መካከል ገብቷ ተዋሀዳት….ልዩ ጣፋጭነት ያለው ስቃይ ተሰማት…ስቃዩ እንዲያቆም ግን ፈፅሞ አትፈልግም…ይበልጥ መቃተት ይበልጥ መሰቃየት ፈልጋለች፡፡ሁለቱም እኩል ከፍተኛ ፍንዳታ ላይ ደረሱ አደኛው ሌለኛውን ወደራሳቸው ጨምቀው አቀፉ..ተርገፈገፉ…..በመከራ ተላቀቁና ጎን ለጎን ተዘረሩ፡፡
ከተወሰኑ ደቂቃዎች እረፍት በኃላ ወደእሷ ዞረና‹‹እንዴት ነው?›› ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አረ…እንዲህ አይነት ጉብዝና መኖሩን እራሱ የት አውቃለው?››አለችው፡፡
ግንባሩን ወደ እርስዋ አስጠጋ ፣በረጅሙ ተነፈሰች።‹‹የእኔ ቆንጆ ሁለነገርሽ እንደሚያምር ታውቂያለሽ አይደል?...አይዞሽ ሁሉ ነገር ልዩ ይሆናል…ወደፊት ብዙ የምትማሪው ነገር ሊኖር ይችላል›› አላት፡፡
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
///
‹‹በቃ አትንዘላዘልብኝ ..ልበስ››ኮስተር አለችበት፡፡
ይህ ምሽት ከዘሚካኤል ጋር በፍቅር ከመውደቅ ጋር ወይም ከእሱ ጋር የወደፊት ከህልም ከማለም ጋር ምንም ግንኙነት አልነበረውም። እና ሁሉም ነገር የሚከናወነው ለአካላዊ ደስታ ብቻ ተብሎ ነው። የልጅነት ፍቅረኛዋ ለዚህ ሁሉ አመታት የሆነ ነገሯን ሰርቆባታል እና አሁን ሊመልስላት ይገባል ። እና ጉዳዩ ያ ብቻ ነበር።
ጠረጴዛ ላይ ያለው ብርጭቆ አነሳና ከተጎነጨለት በኋላ እጁን ትከሻዋ ላይ ጫነባት ፡፡
፤ዝም አለች…እጁን በአንገቷ ዙሪያ አሻግሮ በቲሸርቱ ስር አሾለከና ወደጡቷ መጓዝ ጀመረ..ሽምቅቅ አለች፡፡
‹‹ዘና በይ እንጂ። ይህ ለሁለታችንም ጥሩ ይሆናል፣ ቃል እገባልሻለው።›› መልሶ እጁን አወጣና ወደአልጋው ላይ ቀድሟት በመውጣት እጇን ይዞ ወደ አልጋው እየሳበ ።
‹‹ተነሽ በቃ እንተኛ። ››አላት፡፡
ዝም ብላ ተጎተተችለትና ሙሉ በሙሉ ወደ አልጋው ላይ ወጣች ።መናገር አልቻለችም፣ የልቧ ፈጣን ምቶች በጉሮሮዋ ላይ ተስፈንጥረው ሚወጡ ይመስላሉ።ወደራሱ ሳበና ደረቱ ላይ አስተኛት፡፡እና እጆቹን ፀጉሯ ውስጥ አስገባና ይልግላት ጀመር…ከመደንዘዞ የተነሳ አይኖቾን ጨፈነች፡፡ከዛ አንገቷን ..ጆሮዋን መሳም ጀመረ …ቃተተች.፡፡ወደታች ዝቅ አለና ቲሸርቷን ገለጠና ከእንብርቷ ጀምሮ እየላሰ ወደላይ ወጣ…ጡቶቾ ጋር ደረሰ የቀኝ ጡቷን ጫፍ በምላሱ እየላሰ የግራውን ጡቷን በእጆቹ እየጨመቀ ያፍተለትላት ጀመር…በፈጣሪ… እንዲህ አይነት ነገር መኖሩን በፍፁም አታውቅም….ጡት ለተሳማ እንዴት ነው መላ ሰውነት እንዲህ ቀልጦ የሚንሳፈፈው…?.በጣም ያስገረማት ጉዳይ ነው፡፡
‹‹ እሺ በቃ አሁን….››ተንተባተበችና እንደምንም ጨክና ከጡቷ አላቀቀችው
‹‹እስከ ሞት ድረስ የፈራሽ ትመስያለሽ። ምንድነው ችግሩ?፧››ሲላት እንደምንም እያጎለበተችው የነበረው ትንሹ ድፍረት ጥሏት ሄደ…ይሄንን ደግሞ እሱም በግልፅ ማየት ይችላል…፡፡
‹‹መብራቶቹን ማጥፋት እንችላለን?››ብላ በሹክሹክታ ጠየቀችው።
‹‹አላደርገውም።…ውብ እርቃኗን ለማያት ለቀናት ስለእሷ ሳሰላስል የሰነበትኩላትን ልጅ ሳገኛት …በጭለማ….አይ አይሆንም ..አንቺን ለማግኘት ያን ሁሉ ጥረት የጣርኩት በጨለማ ውስጥ ፍቅር ለመስራት አይደለም።››ተቃወማት፡፡
ጡቶቿ ትንሽ ነበሩ፣ ዳሌዋ ጠባብ እና የልጅ ነበር። ጉንጯን ነካ፣ በዓይኑ ያልጠበቀችው ልስላሴ እና ፈገግታ ተመለከተች። ' ለመቃወም አፏን ከፈተች እሱ ግን ጣቱን ከንፈሯ ላይ አሳረፈ።‘
‹‹አትልፊ አልስማማም››አለና የዋናውን መብራት ማብሪያ / ማጥፊያ ለማጥፋት አልጋውን ለቅቆ ወረደ , ደማቁን ብርሀን ቢወገድም አረንጓዴና ደብዛዛ ብርሀን ግን አሁንም ቤቱን እንደሞላው ነው፡፡ ከላይ የለበሰውን ካኔቴራ አወለቀና እርቃኑን ወደአላጋው ላይ ወጣ…..እና ቆመ….‹‹ምነው ቁጭ በል እንጂ››
…
የለበሰውን ቁምጣ ከነፓንቱ አንድ ላይ መዥርጦ አወለቀውና ወደወለሉ ወረወረው….እንደሀውልት የተገተረው እንትኑ አይኗቾን ተቆጣጠረ…..የበለጠ በፍርሀት ተንዘረዘረች፡፡
‹‹ምን እየሰራህ ነው?››
‹‹እንዴ ምን ሰራለሁ.. ልንተኛ አይደል ….?ብርድልብሱን እና አንሶላውን ገለጠና ከውስጥ ገባ…
.‹‹አውልቀሽ ወደእኔ ትመጪያለሽ ወይስ…..?››
ምንም መናገር አልቻለችም….ዝም አለች፡፡‹‹ምንም ልምድ የለሽም አይደል?››ሲል ጠየቃት፡፡፡
‹‹ልክ ነህ። በዚህ ረገድ ብዙ ልምድ የለኝም። እንደውም እውነቱ ለመናገር እኔ ምንም አይነት ልምድ የለኝም ›› አለችው ። ማስመሰል ምን ፋይዳ አልነበረው? ከአመታት በፊት ካጋጠማት ከዛ አስጸያፊ ምሽት ገጠመኞ በኋላ በእድሜ ጨምራ እና በስሜት ጎልምሳ ሊሆን ይችላል… ግን ያ በቂ አይሆንም። ለዛውም እንደ ዘሚካኤል አይነት ከሴት ጋር ባለው ልምድ የበለፀገ አይነት ሰውን ለመቋቋም ፈጽሞ እንደማትችል እርግጠኛ ነች፡፡
‹‹ከብዙ ልምድ ያላቸው ሴቶች ጋር ተኝተሀል ..እና ከእኔ ጋር በምታደርገው ነገር ቅር መሰኘትህ አይቀርም ፣ ››ብላ ጨረሰች ።ሙሉ በሙሉ ተሸነፈች።
‹‹ ውዴ ፣ ስለ እንደዛ አይነት ነገር ፈፅሞ መጨነቅ አያስፈልግሽም -ሁሉን ነገር አብረን በዝግታና በትግስት እናደርገዋለን….እኔ አንቺን ከማንም ጋር ላወዳድርሽ ሀሳብ የለኝም….›› የእሱ አጽናኝና አበረታች ቃላት ጉዳቷን እና ውርደቷን ትንሽ አጠበላት።ንግግሩን ቀጠለ‹‹ይህ ፈተና አይደለም.›› ጎተተና ወደውስጥ ስቦ አስገባት፡፡ከዛ ቀስ አለና ቲሸርቷን ወደላይ ስቦ አወለቀውና ወደወለሉ ወረወረው….ከዛ ወደኋላ አጋዳማትና ደረቱ ላይ አስተኛት፡፡
‹‹እንግዲህ እጅ ሰጥቻለው…ችግር የለውም ካልክ….እንደፈለክ አድርገኝ››በማለት ሙሉ በሙሉ እጅ መስጠቷን በይፋ አወጀች፡፡
‹‹ ውዴ አፈጻጸም ላይ ጭንቀት ካለብሽ ለምንድነው ለተወሰነ ጊዜ ሂደቱን የማትመሪው?››የሚል አስገራሚ ሀሳብ አቀረበላት፡፡
በድንገት መተንፈስ አቃታት።
‹‹ትቀልዳለህ እንዴ..?ጭራሽ መምራት…‹‹በል የምታደርገውን እንደፈለግክ አድርግ፡፡››አለችው፡፡
‹‹ደግሞ እኔም አንቺ የምታስቢውን ያህል ጎበዝ ላልሆን እችላለው ›› ብሎ ቀጠለ፣ በብልህ ጣቶቹን ጡቷቿን እያፍተለተለ ነው፡ ፡ቃተተች፡፡እሱ ሹክሹክታ በመሰለ ድምፅ መናገሩን ቀጠለ፡፡
ተንቀጠቀጠች፡፡ከአንገቷ ጀምሮ ወደታች ይልሳት ጀመር …ሳታስበው ሰውነቱ ላይ ተጣበቀችበት….ከታች እንትኑ ክፉኛ ቆረቆራት..ደስ የሚል መቆርቆር….የሚበላ እና ሚያሳክክ አይነት መቆርቆር …እሱም እንደተመቻት ስለገባው ይሰመስላል… በጠንካራ ጡንቻው ሰቅስቆ ወደራሱ አጥብቆ መሳሙን ቀጠለ….እያንዳንዷ የሚስማት ቦታ ልዩ አይነት የተለያየ ጣእም ያለው መስሎ ተሰማት…..ለዘመናት እንደዛ እየሳማት እንዲቆይ ተመኘች….እየቀለጠች ነው….ሆዷና ጀርባዋ በላብ እየታጠበ ነው፡፡እጁን ወደታች ሰደደና በለበሰችው ቁምጣዋንና ፓንቷን ሰቅስቆ ገባ……..‹‹ወይኔ ጉዴ ምን ሊያደርግ ነው?››አሰበች …የእጁን መዳፍ ብልቷ ላይ አሳረፈ……ድምፅ አውጥታ ማቃሰት ጀመረች….ከላዮ ላይ ተነሳና ቀና ብሎ የለበሰችውን ቁምጣን ፓንቷን አንድ ላይ ይዞ ወደታች ጎትቷ ማውለቅ ጀመረ…እግሯን ወደላይ ከፍ በማድረግ ተባበረችው፡፡ወደ ሰውነቱ አጥብቆ አቀፋትና ከጆሮዋ አንስቶ አንገቷን መሳም ጀመረ….ተቁነጠነጠች፡፡ቀስ እያለ መሳሙንም መዳበሱንም ሳያቋርጥ ወደታች ሄደ… ከዛ አንገቱን እግሯቾ መካከል ደፈቀ….ለፈለፈች….በመላ ሰውነቷ ቤንዚል ተርከፍክፎ ክብሪት የተጫራባት ነው የመሰላት…እጆቾን ፀጉሩ ላይ አድርጋ ታሻሸው ጀመር…ቀስ አለና እየሳማት ወደላይ መጓዝ ጀመረ… ከንፈሯ ጋር ሲደርስ ቀድማ ተጣበቀችበት….ሙሉ በሙሉ እግሮቾን መካከል ገብቷ ተዋሀዳት….ልዩ ጣፋጭነት ያለው ስቃይ ተሰማት…ስቃዩ እንዲያቆም ግን ፈፅሞ አትፈልግም…ይበልጥ መቃተት ይበልጥ መሰቃየት ፈልጋለች፡፡ሁለቱም እኩል ከፍተኛ ፍንዳታ ላይ ደረሱ አደኛው ሌለኛውን ወደራሳቸው ጨምቀው አቀፉ..ተርገፈገፉ…..በመከራ ተላቀቁና ጎን ለጎን ተዘረሩ፡፡
ከተወሰኑ ደቂቃዎች እረፍት በኃላ ወደእሷ ዞረና‹‹እንዴት ነው?›› ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አረ…እንዲህ አይነት ጉብዝና መኖሩን እራሱ የት አውቃለው?››አለችው፡፡
ግንባሩን ወደ እርስዋ አስጠጋ ፣በረጅሙ ተነፈሰች።‹‹የእኔ ቆንጆ ሁለነገርሽ እንደሚያምር ታውቂያለሽ አይደል?...አይዞሽ ሁሉ ነገር ልዩ ይሆናል…ወደፊት ብዙ የምትማሪው ነገር ሊኖር ይችላል›› አላት፡፡
👍82❤13🥰2😢2
እሷም ግድ አልነበራትም። ወደፊት የሚባል ነገር እሷ አእምሮ ውስጥ ባይኖርም አሁን ግን ሁሉን ነገር በፍጥነት መማር ትፈልግ ነበር፣ እና እሱ እንዲያስተምራት ፍቃደኛ ነች።
‹‹አመሰግናለሁ››አለችው።‹‹በጣም አመሰግናለሁ። ይህንን አይነት እርካታ የጠበኩት አይደለም...›› ትንፋሽ የሌለው ሳቅ ሳቀች፣ ‹‹ይህን ያህል ጥሩ ይሆናል ብዬ አልጠበኩም ነበር››በማለት ግልፅ ሆነችለት፡፡
‹‹እኔን ማመስገን አያስፈልገሽም››አለ፡፡ እጇን በእጁ ይዞ ጣቷን እየሳመ ‹‹አሁን ሽልማቴን ለማግኘት እያሰብኩ ነው።››ሲል አከለበት፡፡
‹‹ማለት የምን ሽልማት?፡፡››
‹‹ስለ ሁለተኛ ዙር ምን ትያለሽ?›› አላት፡፡
‹እንደ መጀመሪያው ዙር ጥሩ ከሆነ..ደስ ይለኛል›› አለችው፡፡ያልጠበቀውና …ደስ ያሰኘው መልስ ነበር፡፡
‹‹እንደውም ከመጀመሪያውም የተሻለ እንዲሆን የተቻለኝን አደርጋለሁ››አላትና ድፍረት የታከለበት ቃል ገባላት፡፡ከዛ በትዕግስት እየጸለየ ወገቧን ይዞ ወደ ስር ጎተታት።ትኩር ብላ ተመለከተችው፣ በደረቷ አስተኛትና ከላዮ ወጣ…አይኖቾ ፈጠጡ..የእውነትም ቃል እንደገባላት በጣም ጣፋጭና ማራኪ ነበር፡፡ግን በጣም እያመማት ነው…እንደውም የተላጠችና የደማች እየመሰላት ነው፡፡እንደዛም ሆኖ አቁም በቃኝ ልትለው ፍላጎት አልነበራትም፡፡አንባዋ ሲንጠባጠብና አንሶላውን ሲያረጥበው ተመለከታት…እሱም ላብ በግንባሩ ችፍ እያለ‹‹አሁን ለቅሷ ጥሩ ምልክት ነው ወይስ መጥፎ?›› ብሎ ጠየቃት ፡፡
በተሰባበረ ድምፅ ‹‹ጥሩ ነው።በጣም ጥሩ…ደስ ብሎኝ ነው ።››አለችው፡፡
ድምፁ ፍፅም እርካታንና ደስታን የሚያንፀባርቅ ነው፡፡ ‹‹ደስ ስላለሽ ደስ ብሎኛል››አላት
፡፡ጠንከር ባለ መልኩ ከሱ ስር ተጣበቀች።ግፊቶች እየጠነከሩ እና ፈጣን እና የበለጠ የማያቋርጥ ሆነዋል። የደስታው ፍንዳታ እንደድንገተኛ ማዕበል በውስጧ ሲስገመገም ይሰማታል…አጓራች ። በመጨረሻው የእርካታ ጫፍ ላይ ስትወጣ ከፍተኛ ህመም እና በቃላት ሊገለጽ የማይችል ደስታ አጥለቀለቃት፡፡ ሁለቱም ሻወር ገብተው ታጥበው ወደአልጋቸው ከተመለሱ በኃላ
‹‹ታዲያ፣ አሁን ከአስር ውጤት ለመስጠት ዝግጁ ነሽ?›› ሲል ጠየቃት።
ልታፈር ይገባ ነበር፣ ነገር ግን በጣም ደንዝዛለች፤ በጣም ረክታለች፣ ስለ ራሷ በጣም ጥሩ ነገር ተሰምቷት፡፡ ‹‹ከዘጠኝ በታች የምትሰጪኝ ከሆነ ማወቅ አልፈልግም››አላት፡፡
በሳቅ እየተንከተከተች ‹‹ከአሥሩ አሥር እንዳገኘህ አስባለሁ››አለችው፡፡
በደስታ ሳቀና ‹‹ግን አሳመምኩሽ እንዴ?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አይ፣ አላመመኝም››አለች ፡፡በራሷ መልስ እፍረት ተሰማት፡፡ከዚህ ሰው ጋር ምንም አይነት ቅርርብ ውስጥ ልትወድቅ አትችልም። ያደረጉት ነገር ከአንድ የደስታ ምሽት ያለፈ ትርጉም ሊኖረው አይችልም። ያንን አውቃለች። እሱ ከእርሷ ደረጃ በጣም ሩቅ ነበር ፣
እጁን ዘርግቶ በመደገፍ ጣቶቹን በጣቶቿ ውስጥ አቆላለፈ። ወደጆሮዋ ተጠጋና በሹክሹክታ ‹‹በጣም ጣፋጭ ነሽ የእኔ ቆንጆ››አላት
…‹‹ጨካኝ ድምፁ ከማንኛውም መድሃኒት የበለጠ ሱስ ያሲይዛል።››ስትል በውስጦ አሰበች፡፡
እንቅልፍና ድካም ተጋግዘው አዛሏት ፡፡ እግሮቿ ማራቶን እንደሮጠ ሰው ይመስል በጣም ተዝለፍልፈዋል። እጇን ዘረጋች። አይኖቾን ጨፈነች…ግን ከመተኛት ይልቅ በሀሳብ ተዋጠች፡፡
ዘሚካኤል ሁል ጊዜ ከወሲብ በኋላ መተቃቀፍን አይፈልግም ነበር፡፡ይህ የተለመደና የቆየ ልማዱ ነው…ከወሲብ በኃላ የአልጋውን ጠርዝ ይዞና ፊቱን በሴቲቱ በተቃራኒው ካልዞረ ምቾትም አይሰማውም.. እንቅልፍም አይወስደውም ነበር፡፡ ታዲያ ለምን አሁን እሷን ሰውነቱ ላይ ለጥፎ ክንዱ ላይ አስተኝቶ ትንፋሿን እየማገ ለመተኛት ፈቀደ…. ? ለዛውም ደስ እያለው..ላዛውም ምቾት እየተሰማው..?‹‹ይህቺ ልጅማ የሆነ እስከአሁን በውል ያልተገነዘብኩት አንድ የተለየ ነገር አላት››ሲል አሰበ፡፡
እሷም በተመሳሳይ ሁኔታ ስለሰሩት ፍቅራና እያሰላሰለች ነበር፡፡ ከስድስት ዓመታት በፊት ተመሳሳይ ገጠመኝ አጋጥሟት ነበር፣ ያ ግን ደስ የማይል ነገር ነበር።በወቅቱ ያንን ወሲብ የፈጸመችው ምንም አይነት ፍላጎት ሳይኖራት ነበር፡፡እርግጥ ፍቅረኛዋን አምርራ ትወደው ነበር….እና እሱ በወቅቱ ክፍኛ ፈልጎ ስለነበር እሱን ላለማስቀየምና በዛ ተማሮ እንዳይተዋት በመፍራት ፈቀደችለት….አደረጉ …ለእሷ የተረፋት ልብ የሚሰነጥቅ ህመምና አንሶላ ሚያቀልም ደም ብቻ ነበር፡፡ እና እንደዛም ሆኖ እሱን ማጣቷ አልቀረም ነበር፡፡እና ከሁለት ያጣች ሆነች፡፡ከዛም አልፎ አረገዘች፡፡እና በእንደዛ አይነት የተደራረበ ምክንያት ወሲብ የሚባል ነገር በሀሳብ ደረጃ እንኳን ወደአእምሮዋ ብልጭ እንዳይል መታገል ጀመረች፡፡እናም ለስድስት አመት እራሷን ማቀብ ተሳካላት፡፡ ለምን ሌላ እሷ ለረጅም ጊዜ ያለ ወሲብ ትሄዳለች? ግን እሷ ጋር መተኛት ለእሱ አስፈላጊ የሆነው ለምንድነው? ኃላፊነት የሚሰማውስ ለምንድን ነው? ለእነዚህና መሰል ጥያቄዎች መልስ ለማግኘት እየባተተች እንቅልፍ ይዞት ጥርግ አለ….እሱም ወዲያው እሷን ተከትሎ ተኛ፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች 500 ለመግባት #63 ሰው ብቻ ይቀራል በነገራችን ላይ በአንድ ቀን ሊሞላ የሚችል ነገር ነበር ግን አልሆነም በተቻላቹ አቅም subscriber እያደረጋቹ ቤተሰቦች
ለሁሉም በቅድሚያ አመሰግናለሁ👍
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹አመሰግናለሁ››አለችው።‹‹በጣም አመሰግናለሁ። ይህንን አይነት እርካታ የጠበኩት አይደለም...›› ትንፋሽ የሌለው ሳቅ ሳቀች፣ ‹‹ይህን ያህል ጥሩ ይሆናል ብዬ አልጠበኩም ነበር››በማለት ግልፅ ሆነችለት፡፡
‹‹እኔን ማመስገን አያስፈልገሽም››አለ፡፡ እጇን በእጁ ይዞ ጣቷን እየሳመ ‹‹አሁን ሽልማቴን ለማግኘት እያሰብኩ ነው።››ሲል አከለበት፡፡
‹‹ማለት የምን ሽልማት?፡፡››
‹‹ስለ ሁለተኛ ዙር ምን ትያለሽ?›› አላት፡፡
‹እንደ መጀመሪያው ዙር ጥሩ ከሆነ..ደስ ይለኛል›› አለችው፡፡ያልጠበቀውና …ደስ ያሰኘው መልስ ነበር፡፡
‹‹እንደውም ከመጀመሪያውም የተሻለ እንዲሆን የተቻለኝን አደርጋለሁ››አላትና ድፍረት የታከለበት ቃል ገባላት፡፡ከዛ በትዕግስት እየጸለየ ወገቧን ይዞ ወደ ስር ጎተታት።ትኩር ብላ ተመለከተችው፣ በደረቷ አስተኛትና ከላዮ ወጣ…አይኖቾ ፈጠጡ..የእውነትም ቃል እንደገባላት በጣም ጣፋጭና ማራኪ ነበር፡፡ግን በጣም እያመማት ነው…እንደውም የተላጠችና የደማች እየመሰላት ነው፡፡እንደዛም ሆኖ አቁም በቃኝ ልትለው ፍላጎት አልነበራትም፡፡አንባዋ ሲንጠባጠብና አንሶላውን ሲያረጥበው ተመለከታት…እሱም ላብ በግንባሩ ችፍ እያለ‹‹አሁን ለቅሷ ጥሩ ምልክት ነው ወይስ መጥፎ?›› ብሎ ጠየቃት ፡፡
በተሰባበረ ድምፅ ‹‹ጥሩ ነው።በጣም ጥሩ…ደስ ብሎኝ ነው ።››አለችው፡፡
ድምፁ ፍፅም እርካታንና ደስታን የሚያንፀባርቅ ነው፡፡ ‹‹ደስ ስላለሽ ደስ ብሎኛል››አላት
፡፡ጠንከር ባለ መልኩ ከሱ ስር ተጣበቀች።ግፊቶች እየጠነከሩ እና ፈጣን እና የበለጠ የማያቋርጥ ሆነዋል። የደስታው ፍንዳታ እንደድንገተኛ ማዕበል በውስጧ ሲስገመገም ይሰማታል…አጓራች ። በመጨረሻው የእርካታ ጫፍ ላይ ስትወጣ ከፍተኛ ህመም እና በቃላት ሊገለጽ የማይችል ደስታ አጥለቀለቃት፡፡ ሁለቱም ሻወር ገብተው ታጥበው ወደአልጋቸው ከተመለሱ በኃላ
‹‹ታዲያ፣ አሁን ከአስር ውጤት ለመስጠት ዝግጁ ነሽ?›› ሲል ጠየቃት።
ልታፈር ይገባ ነበር፣ ነገር ግን በጣም ደንዝዛለች፤ በጣም ረክታለች፣ ስለ ራሷ በጣም ጥሩ ነገር ተሰምቷት፡፡ ‹‹ከዘጠኝ በታች የምትሰጪኝ ከሆነ ማወቅ አልፈልግም››አላት፡፡
በሳቅ እየተንከተከተች ‹‹ከአሥሩ አሥር እንዳገኘህ አስባለሁ››አለችው፡፡
በደስታ ሳቀና ‹‹ግን አሳመምኩሽ እንዴ?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አይ፣ አላመመኝም››አለች ፡፡በራሷ መልስ እፍረት ተሰማት፡፡ከዚህ ሰው ጋር ምንም አይነት ቅርርብ ውስጥ ልትወድቅ አትችልም። ያደረጉት ነገር ከአንድ የደስታ ምሽት ያለፈ ትርጉም ሊኖረው አይችልም። ያንን አውቃለች። እሱ ከእርሷ ደረጃ በጣም ሩቅ ነበር ፣
እጁን ዘርግቶ በመደገፍ ጣቶቹን በጣቶቿ ውስጥ አቆላለፈ። ወደጆሮዋ ተጠጋና በሹክሹክታ ‹‹በጣም ጣፋጭ ነሽ የእኔ ቆንጆ››አላት
…‹‹ጨካኝ ድምፁ ከማንኛውም መድሃኒት የበለጠ ሱስ ያሲይዛል።››ስትል በውስጦ አሰበች፡፡
እንቅልፍና ድካም ተጋግዘው አዛሏት ፡፡ እግሮቿ ማራቶን እንደሮጠ ሰው ይመስል በጣም ተዝለፍልፈዋል። እጇን ዘረጋች። አይኖቾን ጨፈነች…ግን ከመተኛት ይልቅ በሀሳብ ተዋጠች፡፡
ዘሚካኤል ሁል ጊዜ ከወሲብ በኋላ መተቃቀፍን አይፈልግም ነበር፡፡ይህ የተለመደና የቆየ ልማዱ ነው…ከወሲብ በኃላ የአልጋውን ጠርዝ ይዞና ፊቱን በሴቲቱ በተቃራኒው ካልዞረ ምቾትም አይሰማውም.. እንቅልፍም አይወስደውም ነበር፡፡ ታዲያ ለምን አሁን እሷን ሰውነቱ ላይ ለጥፎ ክንዱ ላይ አስተኝቶ ትንፋሿን እየማገ ለመተኛት ፈቀደ…. ? ለዛውም ደስ እያለው..ላዛውም ምቾት እየተሰማው..?‹‹ይህቺ ልጅማ የሆነ እስከአሁን በውል ያልተገነዘብኩት አንድ የተለየ ነገር አላት››ሲል አሰበ፡፡
እሷም በተመሳሳይ ሁኔታ ስለሰሩት ፍቅራና እያሰላሰለች ነበር፡፡ ከስድስት ዓመታት በፊት ተመሳሳይ ገጠመኝ አጋጥሟት ነበር፣ ያ ግን ደስ የማይል ነገር ነበር።በወቅቱ ያንን ወሲብ የፈጸመችው ምንም አይነት ፍላጎት ሳይኖራት ነበር፡፡እርግጥ ፍቅረኛዋን አምርራ ትወደው ነበር….እና እሱ በወቅቱ ክፍኛ ፈልጎ ስለነበር እሱን ላለማስቀየምና በዛ ተማሮ እንዳይተዋት በመፍራት ፈቀደችለት….አደረጉ …ለእሷ የተረፋት ልብ የሚሰነጥቅ ህመምና አንሶላ ሚያቀልም ደም ብቻ ነበር፡፡ እና እንደዛም ሆኖ እሱን ማጣቷ አልቀረም ነበር፡፡እና ከሁለት ያጣች ሆነች፡፡ከዛም አልፎ አረገዘች፡፡እና በእንደዛ አይነት የተደራረበ ምክንያት ወሲብ የሚባል ነገር በሀሳብ ደረጃ እንኳን ወደአእምሮዋ ብልጭ እንዳይል መታገል ጀመረች፡፡እናም ለስድስት አመት እራሷን ማቀብ ተሳካላት፡፡ ለምን ሌላ እሷ ለረጅም ጊዜ ያለ ወሲብ ትሄዳለች? ግን እሷ ጋር መተኛት ለእሱ አስፈላጊ የሆነው ለምንድነው? ኃላፊነት የሚሰማውስ ለምንድን ነው? ለእነዚህና መሰል ጥያቄዎች መልስ ለማግኘት እየባተተች እንቅልፍ ይዞት ጥርግ አለ….እሱም ወዲያው እሷን ተከትሎ ተኛ፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች 500 ለመግባት #63 ሰው ብቻ ይቀራል በነገራችን ላይ በአንድ ቀን ሊሞላ የሚችል ነገር ነበር ግን አልሆነም በተቻላቹ አቅም subscriber እያደረጋቹ ቤተሰቦች
ለሁሉም በቅድሚያ አመሰግናለሁ👍
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍91❤13🔥1
#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_አስር
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
///
ፀደይ በንጋትገና ወፎች መንጫጫት ሲጀምሩ አንድም ኮሽታ ሳታሰማ በፀጥታ ከስሩ ሾልካ ወጣች፡፡ ሰውነቷ ደንጋይ ሲፈልጥ እንዳደረ ሰው ውልቅልቅ ብሏል።ክፍሉ በወሲብ ጠረን ታውዷል…ትናንት ማታ ወደ አንበሳው ጉድጓድ ውስጥ ሰተት ብላ ነበር በፍቃዷ የገባችው..እሱም ቆረጣጥሞ እና ቀረጣጥፎ በልቷታል፤ግን ደግሞ አድቅቋ አላጠፋትም….የማታው ታሪክ ወሲብ ብቻ ነበር - ደስ የሚል ጣፋጭ ወሲብ ። ሌሊቱን ሙሉ እንደዛ እራሷን ስታ እቅፉ ውስጥ ማሳለፍ አልነበረባትም። ለመራቅ የወሰነችው ይህ አይነት ቅርርብ ነበር።አንዳቸው ለሌላቸው ምንም ቃል አልገቡም፣ ። ስሟን እንኳን የማስታወስ እድሉ እስከ መቼ እንደሚቆይ እርግጠኛ አይደለችም? ‹ደግሞም አንድ ሰው ብዙ ልምምድ ካላደረገ በቀር እንዲህ ዓይነት ፍቅር መጠለፍ ውስጥ አይገባም› ስትል አሰበች።ከአልጋዋ ሾልካ ወጣች።ወለሉ መሀከል በባዶ እግሯ ምንጣፍ ላይ እርቃኗን ቆመች… .. አልጋው ላይ ተዘርሮ የሰላም እንቅልፍ የተኛውን ዘሚካኤልን አየችው፡፡ሰውነቷን ሙቀት ተሰማት፡፡አሁንም ቀስቅሳው ሰውነቷን ከሰውነቱ አጣብቃ ሌላ የሚያስጨነቅና የሚያቃት ወሲብ ብትሰራ ደስ ይላት ነበር…አዎ ቢያንስ አንድ የመጨረሻ የስሜት ጡዘትና ፍንዳታ የማስተናገድ እንጥፍጣፊ ጉልበትና ፍላጎት አታጣም፡፡ግን ራሷን ማቀብ አለባት.‹.በጣም ጣፋጭና የሚጥም ነገርን ከመጠን በላይ መጠቀም ለተውከት ይዳርጋል….፡፡›አለችና ቀጥታ ወደሻወር ሄደች ..ሙሉ እርቃን ሰውነቷን በሙሉ መስታወት ውስጥ ስታይ መደመም ውስጥ ገባች‹‹ፀዲ ግን የእውነት አንቺ ነሽ?››እራሷን በገረሜታ ጠየቀች….፡፡ትናንሽ ጡቷቾ ያለመደባቸውን ከመጠን በላይ ስለተጠቡና ስለታሹ ፍም መስለዋል፡፡ ከንፈሯም እንደዛው ሊፒስቲክ የተቀባች ይመስል ቀልተዋልም..በተወሰነ መጠንም የተንሻፈፈ እብጠት አብጠዋል፡፡ ሰውነቷ ላይ አልፎ አልፎ የተቧጨረ እና የቀላ ምልክት ይታያል.. ትናንት ወዲያ ለሰርጉ ዝግጅት ብላ ያን ሁሉ ብር ከስክሳ ለሳዕታት መከራ አይታ የተሰራችው ፀጉሯ አሁን እንዳይሆኑ ሆኖ እብዶች የጨፈሩበት የገለባ ክምር መስሏል፡፡
…እውነትም እንዳለው የሰውነቷ ቅርፃ በጣም ያምራል….እንደዚህ እርቃን ሰውነቷን ሙሉ መስታወት ፊት ቆማ አይታው አታውቅም…እና ብርቅ ሆኗባት ከፊትም ከኋላም እየተዟዟረች ተመለከተችው….በራሷ ተሰምቷት የማያውቀው በራስ የመታማመን ስሜት ተሰማት፡፡ ከስሞና ተኖ ነበር ብላ የምታስበው ሴትነቷ ከተበታተነበት እየተሰባሰበ በመገጣጣም ላይ ያለች መሰላት፡፡ሽንቷን ሸናችና ፊቷን ተጣጥባ ..ተመልሳ ወደክፍሉ ተመለሰች..ቀሚሷን አንስታ ለበሰች፡፡ ፊት ለፊት ባገኘችው የደረሰኝ ብጫቂ ወረቀት ላይ ማስታወሻ ፅፋላት…ቀስ ብላ ክፍሉን ለቃ ወጣች…፡፡በተቻለ መጠን በፍጥነት ከእሱ ለመራቅ ጓጓች።
ዛሬ አዲስአለም እና ሚካኤል የአዲስ አለም ቤተሰበች ጋር መልስ ተጠርተዋል..እና እዛ መልስ ላይ አብራቸው መሄድ ነበረባት…አሁን ባለችበት ሁኔታ ግን ያንን ማድረግ አትችልም፡፡ቀጥታ ወደቤቷ ሄዳ በራፏን ስትከፍት ገና ከጥዋቱ አንድ ሰዓት ከሩብ ነበር፡፡ ቤቷን ከፍታ ገባችና ቀጥታ ወደ ሻወር ቤት ነው የገባችው ..ቀጥታ የለበሰችውን ቀሚስ አውልቃ ጥላ ሰውነቷን ታጠበችና ቀጥታ ወደመኝታ ቤቷ ሄዳ የተለመደ አይነት አለባበሰዋን ጅንስ ሱሪ ከቲሸርት እና ከስኒከር ጫማ ጋር ለበሰችና የተወሰኑ ቅያሪ ልብሶችን በቦርሳዋ ከታ መልሳ ቤቱን ዘግታ ወጣች…፡፡ቀጥታ ወደ መነኸሪያ ነው የሄደችው፡፡አሁን ይሄን ከተማ ለቃ መሄድና እናቷን ጉያዋ ውስጥ ሆና የልጇን ጭንቅላት በማሻሸት በዚህ ሳምንት በተለይ ዛሬ ለሊት በህይወተዋ የገጠማትን ታአምራዊ ክስተት በስክነት ማሰብና ማጣጣም ትፈልጋለች፡፡ወደ ዶዶላ የሚወስዳት ባስ ውሰስጥ ገብታ ከተቀመጠች በኋላ ስልኳን አወጣችና ለአዲስ አለም መልዕክት ለመላክ መፃፍ ጀመረች፡፡
አዲስ አዝናለው…ጥሩ ስሜት እየተሰማኝ ስላልሆነ ወደእማዬ ጋር ሄጇለው…ከሶስት ቀን በኋላ ተመልሼ መጣለሁ….መልሱ ጋር አብሬችሁ ስላልሄድኩ ይቅርታ….ጥሩ ስሜት እየተሰማኝ ስላልሆን ብኖርም ሙዳችሁን ነው የማበላሸው…
በጣም ወድሻለው…ሚኪን ይቅርታ ጠይቂልኝ፡፡
ፅፋ ጨረሰችና ላከችው…ወዲያው ስልኳን ጠረቀመችው…ማንም ደውሎ እንዲጨቀጭቃት አትፈልግም፡፡አሁን አዲስአለም ደውላ..‹‹ምን ሆነሽ ነው..?አዳርሽ እንዴት ነበር?››ብትላት ምን ብላ ትመልስላታለች…አይ አሁን እንደዛ አይነት መዳረቅ ውስጥ መግባት አቅሙ የላትም…ደስታና ትካዜ..እርካታና ቁዘማ ብቻ ፅንፍ የያዙ ድብልቅልቅ ስሜቷች ናቸው እየተሰማት ያለው፡፡፡ የተሳፈረችበት ባስ ልክ እሷ የነበረችበትን ስሜት የተረዳ ይመስል የሚኪያን ዘፍን ከፈተና በከፍተኛ ድምፅ በተነው፡፡
መስሎኝ ነበር ድሮ፤ ፍቅር ገራገር/2/
አፌን ፈታው ገና… ስላንተ ስናገር
ምን ቀረህ ልበልህ ፤ፀጉሬንም ቆጥረሀል/2/
ታሪኬን ገልብጠህ …እንደአዲስ ፈጥረሀል
ይሄ ዘፈን በዚህ ልክ ገብቷት አያውቅም ነበር…አብራ ማንጎራር ጀመረች…
///
ዘሚካኤል ከመኝታው ከተነሳና ጥላው እንደሄደች ካወቀ በኃላ ልብሱን ለባብሶ ቀጥታ መኪናውን እያሽከረከረ ወደወንድሙ ቤት ነው የሄደው፡፡
መኪና ውስጥ ሆኖ የመኪናውን ክላክስ ከመጠና በላይ ሲያንባርቅው የነአዲስአለም ሰራተኛ መጥታ የውጩና በራፍ ከፈተችና ..‹‹ምንድነው..ማንን ፈልገው ነው?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አዲስአለምን ጥሪልኝ››
‹‹መኝታ ክፍል ውስጥ ነች ..አልተነሱም፡፡››
የትዕዛዝ ቃና ባለው ጠበቅ ያለ ቃል ‹‹አንኳኪና ቀስቅሻት››አላት፡፡
ልጅቷ እንደማቅማማት አለች‹‹ዘሚካኤል ይፈልግሻል በያት፡፡››
ዘሚካኤል የሚለውን ስም በመስማቷ በድንገት እንድትደነግጥ አደረጋት…ይሄ ስም ተደጋግሞ በቤቱ ውስጥ ሲጠራ ሰምታለች፡፡‹‹እሺ ይጠብቁኝ ››አለችና በራፉን ክፍት ጥላ ወደውስጥ ተመልሳ ሮጠች፡፡፡
ከደቂቃዎች በኃላ ሚካኤልና አዲስ አለም ከነቢጃማቸው ከኋላና ፊት ተከትለው መጡበት፡፡
ሚካኤል በራፉ ላይ ተገትሮ ሲቀር አዲስ አለም ወደዘሚካኤል ግዙፍ መኪና ተራመደች፡፡
ከድንጋጤና ግራ ከመጋባት ውስጥ ሳትወጣ‹‹ደህና አደርክ..?ምነው ..?ለምን ወደቤት አትገባም?፡፡››
‹‹አይ አልገባም..አንዴ ላናግርሽ ሰለፈለኩ ነው፡፡››
‹‹እሺ አናግረኝ…
‹‹መኪና ውስጥ ግቢያ››
‹‹ዞራ መኪና ውስጥ ስትገባ..ወንድሙን ዞር ብሎ ሳያየው መኪናውን አንቀሳቀሰና ወደፊት ነዳ‹‹እንዴ ምን እየሰራ ነው?››አዲስ አለም ጠየቀችው፡፡
‹‹ምነው ፈራሽ እንዴ?››
‹‹ምንድነው የምፈራው ..አለባባሴን አታይም እንዴ …?በቢጃማ እኳ ነኝ››
‹‹ብዙም አንርቅም….መልሼ አመጣሻለው..››አለና አንድ ኪሎ ሜትር ከሰፈሯ ከራቀ በኃላ መኪናዋን ከአስፓልቱ አውጥቶ ዳር አቆመና ሞተሩን አጥፈ፡፡
‹‹ምን ሆነሀል ?ምን ተፈጠረ?››
‹‹ጓደኛሽ?››
‹‹ማ ፀዲ››
‹‹አዎ…››
‹‹ጥሩ …..እኔም ስለእሷ ልጠይቅህ እፈልግ ነበር..፡፡ምን አደረካት…?እሷ ለእኛ ጓደኛችን ብቻ ሳትሆን ለሁለታችንም እንደእህታችን ነች..እንዴት ታስቀይማታለህ?››
‹‹ምነው? አስቀየመኝ አለቺሽ እንዴ?››
‹‹አረ በፍፅም የት አግኝቼያት..?ግን ድንገት ብን ብላ ከተማውን ለቃ ከሄደች የሆነ ነገር ሆናለች ማለት ነው››
‹‹ወደየት ነው ከተማውን ለቃ ሄደችው?፡፡››
‹‹ወደእናቷ ጋር፡››
‹‹በይ እንቺ ደውይላት››
‹‹ሞክሬ ነበር ስልኳ አይሰራም፡፡››
‹‹እና መሄዷን በምን አወቅሽ ››
፡
፡
#ክፍል_አስር
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
///
ፀደይ በንጋትገና ወፎች መንጫጫት ሲጀምሩ አንድም ኮሽታ ሳታሰማ በፀጥታ ከስሩ ሾልካ ወጣች፡፡ ሰውነቷ ደንጋይ ሲፈልጥ እንዳደረ ሰው ውልቅልቅ ብሏል።ክፍሉ በወሲብ ጠረን ታውዷል…ትናንት ማታ ወደ አንበሳው ጉድጓድ ውስጥ ሰተት ብላ ነበር በፍቃዷ የገባችው..እሱም ቆረጣጥሞ እና ቀረጣጥፎ በልቷታል፤ግን ደግሞ አድቅቋ አላጠፋትም….የማታው ታሪክ ወሲብ ብቻ ነበር - ደስ የሚል ጣፋጭ ወሲብ ። ሌሊቱን ሙሉ እንደዛ እራሷን ስታ እቅፉ ውስጥ ማሳለፍ አልነበረባትም። ለመራቅ የወሰነችው ይህ አይነት ቅርርብ ነበር።አንዳቸው ለሌላቸው ምንም ቃል አልገቡም፣ ። ስሟን እንኳን የማስታወስ እድሉ እስከ መቼ እንደሚቆይ እርግጠኛ አይደለችም? ‹ደግሞም አንድ ሰው ብዙ ልምምድ ካላደረገ በቀር እንዲህ ዓይነት ፍቅር መጠለፍ ውስጥ አይገባም› ስትል አሰበች።ከአልጋዋ ሾልካ ወጣች።ወለሉ መሀከል በባዶ እግሯ ምንጣፍ ላይ እርቃኗን ቆመች… .. አልጋው ላይ ተዘርሮ የሰላም እንቅልፍ የተኛውን ዘሚካኤልን አየችው፡፡ሰውነቷን ሙቀት ተሰማት፡፡አሁንም ቀስቅሳው ሰውነቷን ከሰውነቱ አጣብቃ ሌላ የሚያስጨነቅና የሚያቃት ወሲብ ብትሰራ ደስ ይላት ነበር…አዎ ቢያንስ አንድ የመጨረሻ የስሜት ጡዘትና ፍንዳታ የማስተናገድ እንጥፍጣፊ ጉልበትና ፍላጎት አታጣም፡፡ግን ራሷን ማቀብ አለባት.‹.በጣም ጣፋጭና የሚጥም ነገርን ከመጠን በላይ መጠቀም ለተውከት ይዳርጋል….፡፡›አለችና ቀጥታ ወደሻወር ሄደች ..ሙሉ እርቃን ሰውነቷን በሙሉ መስታወት ውስጥ ስታይ መደመም ውስጥ ገባች‹‹ፀዲ ግን የእውነት አንቺ ነሽ?››እራሷን በገረሜታ ጠየቀች….፡፡ትናንሽ ጡቷቾ ያለመደባቸውን ከመጠን በላይ ስለተጠቡና ስለታሹ ፍም መስለዋል፡፡ ከንፈሯም እንደዛው ሊፒስቲክ የተቀባች ይመስል ቀልተዋልም..በተወሰነ መጠንም የተንሻፈፈ እብጠት አብጠዋል፡፡ ሰውነቷ ላይ አልፎ አልፎ የተቧጨረ እና የቀላ ምልክት ይታያል.. ትናንት ወዲያ ለሰርጉ ዝግጅት ብላ ያን ሁሉ ብር ከስክሳ ለሳዕታት መከራ አይታ የተሰራችው ፀጉሯ አሁን እንዳይሆኑ ሆኖ እብዶች የጨፈሩበት የገለባ ክምር መስሏል፡፡
…እውነትም እንዳለው የሰውነቷ ቅርፃ በጣም ያምራል….እንደዚህ እርቃን ሰውነቷን ሙሉ መስታወት ፊት ቆማ አይታው አታውቅም…እና ብርቅ ሆኗባት ከፊትም ከኋላም እየተዟዟረች ተመለከተችው….በራሷ ተሰምቷት የማያውቀው በራስ የመታማመን ስሜት ተሰማት፡፡ ከስሞና ተኖ ነበር ብላ የምታስበው ሴትነቷ ከተበታተነበት እየተሰባሰበ በመገጣጣም ላይ ያለች መሰላት፡፡ሽንቷን ሸናችና ፊቷን ተጣጥባ ..ተመልሳ ወደክፍሉ ተመለሰች..ቀሚሷን አንስታ ለበሰች፡፡ ፊት ለፊት ባገኘችው የደረሰኝ ብጫቂ ወረቀት ላይ ማስታወሻ ፅፋላት…ቀስ ብላ ክፍሉን ለቃ ወጣች…፡፡በተቻለ መጠን በፍጥነት ከእሱ ለመራቅ ጓጓች።
ዛሬ አዲስአለም እና ሚካኤል የአዲስ አለም ቤተሰበች ጋር መልስ ተጠርተዋል..እና እዛ መልስ ላይ አብራቸው መሄድ ነበረባት…አሁን ባለችበት ሁኔታ ግን ያንን ማድረግ አትችልም፡፡ቀጥታ ወደቤቷ ሄዳ በራፏን ስትከፍት ገና ከጥዋቱ አንድ ሰዓት ከሩብ ነበር፡፡ ቤቷን ከፍታ ገባችና ቀጥታ ወደ ሻወር ቤት ነው የገባችው ..ቀጥታ የለበሰችውን ቀሚስ አውልቃ ጥላ ሰውነቷን ታጠበችና ቀጥታ ወደመኝታ ቤቷ ሄዳ የተለመደ አይነት አለባበሰዋን ጅንስ ሱሪ ከቲሸርት እና ከስኒከር ጫማ ጋር ለበሰችና የተወሰኑ ቅያሪ ልብሶችን በቦርሳዋ ከታ መልሳ ቤቱን ዘግታ ወጣች…፡፡ቀጥታ ወደ መነኸሪያ ነው የሄደችው፡፡አሁን ይሄን ከተማ ለቃ መሄድና እናቷን ጉያዋ ውስጥ ሆና የልጇን ጭንቅላት በማሻሸት በዚህ ሳምንት በተለይ ዛሬ ለሊት በህይወተዋ የገጠማትን ታአምራዊ ክስተት በስክነት ማሰብና ማጣጣም ትፈልጋለች፡፡ወደ ዶዶላ የሚወስዳት ባስ ውሰስጥ ገብታ ከተቀመጠች በኋላ ስልኳን አወጣችና ለአዲስ አለም መልዕክት ለመላክ መፃፍ ጀመረች፡፡
አዲስ አዝናለው…ጥሩ ስሜት እየተሰማኝ ስላልሆነ ወደእማዬ ጋር ሄጇለው…ከሶስት ቀን በኋላ ተመልሼ መጣለሁ….መልሱ ጋር አብሬችሁ ስላልሄድኩ ይቅርታ….ጥሩ ስሜት እየተሰማኝ ስላልሆን ብኖርም ሙዳችሁን ነው የማበላሸው…
በጣም ወድሻለው…ሚኪን ይቅርታ ጠይቂልኝ፡፡
ፅፋ ጨረሰችና ላከችው…ወዲያው ስልኳን ጠረቀመችው…ማንም ደውሎ እንዲጨቀጭቃት አትፈልግም፡፡አሁን አዲስአለም ደውላ..‹‹ምን ሆነሽ ነው..?አዳርሽ እንዴት ነበር?››ብትላት ምን ብላ ትመልስላታለች…አይ አሁን እንደዛ አይነት መዳረቅ ውስጥ መግባት አቅሙ የላትም…ደስታና ትካዜ..እርካታና ቁዘማ ብቻ ፅንፍ የያዙ ድብልቅልቅ ስሜቷች ናቸው እየተሰማት ያለው፡፡፡ የተሳፈረችበት ባስ ልክ እሷ የነበረችበትን ስሜት የተረዳ ይመስል የሚኪያን ዘፍን ከፈተና በከፍተኛ ድምፅ በተነው፡፡
መስሎኝ ነበር ድሮ፤ ፍቅር ገራገር/2/
አፌን ፈታው ገና… ስላንተ ስናገር
ምን ቀረህ ልበልህ ፤ፀጉሬንም ቆጥረሀል/2/
ታሪኬን ገልብጠህ …እንደአዲስ ፈጥረሀል
ይሄ ዘፈን በዚህ ልክ ገብቷት አያውቅም ነበር…አብራ ማንጎራር ጀመረች…
///
ዘሚካኤል ከመኝታው ከተነሳና ጥላው እንደሄደች ካወቀ በኃላ ልብሱን ለባብሶ ቀጥታ መኪናውን እያሽከረከረ ወደወንድሙ ቤት ነው የሄደው፡፡
መኪና ውስጥ ሆኖ የመኪናውን ክላክስ ከመጠና በላይ ሲያንባርቅው የነአዲስአለም ሰራተኛ መጥታ የውጩና በራፍ ከፈተችና ..‹‹ምንድነው..ማንን ፈልገው ነው?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አዲስአለምን ጥሪልኝ››
‹‹መኝታ ክፍል ውስጥ ነች ..አልተነሱም፡፡››
የትዕዛዝ ቃና ባለው ጠበቅ ያለ ቃል ‹‹አንኳኪና ቀስቅሻት››አላት፡፡
ልጅቷ እንደማቅማማት አለች‹‹ዘሚካኤል ይፈልግሻል በያት፡፡››
ዘሚካኤል የሚለውን ስም በመስማቷ በድንገት እንድትደነግጥ አደረጋት…ይሄ ስም ተደጋግሞ በቤቱ ውስጥ ሲጠራ ሰምታለች፡፡‹‹እሺ ይጠብቁኝ ››አለችና በራፉን ክፍት ጥላ ወደውስጥ ተመልሳ ሮጠች፡፡፡
ከደቂቃዎች በኃላ ሚካኤልና አዲስ አለም ከነቢጃማቸው ከኋላና ፊት ተከትለው መጡበት፡፡
ሚካኤል በራፉ ላይ ተገትሮ ሲቀር አዲስ አለም ወደዘሚካኤል ግዙፍ መኪና ተራመደች፡፡
ከድንጋጤና ግራ ከመጋባት ውስጥ ሳትወጣ‹‹ደህና አደርክ..?ምነው ..?ለምን ወደቤት አትገባም?፡፡››
‹‹አይ አልገባም..አንዴ ላናግርሽ ሰለፈለኩ ነው፡፡››
‹‹እሺ አናግረኝ…
‹‹መኪና ውስጥ ግቢያ››
‹‹ዞራ መኪና ውስጥ ስትገባ..ወንድሙን ዞር ብሎ ሳያየው መኪናውን አንቀሳቀሰና ወደፊት ነዳ‹‹እንዴ ምን እየሰራ ነው?››አዲስ አለም ጠየቀችው፡፡
‹‹ምነው ፈራሽ እንዴ?››
‹‹ምንድነው የምፈራው ..አለባባሴን አታይም እንዴ …?በቢጃማ እኳ ነኝ››
‹‹ብዙም አንርቅም….መልሼ አመጣሻለው..››አለና አንድ ኪሎ ሜትር ከሰፈሯ ከራቀ በኃላ መኪናዋን ከአስፓልቱ አውጥቶ ዳር አቆመና ሞተሩን አጥፈ፡፡
‹‹ምን ሆነሀል ?ምን ተፈጠረ?››
‹‹ጓደኛሽ?››
‹‹ማ ፀዲ››
‹‹አዎ…››
‹‹ጥሩ …..እኔም ስለእሷ ልጠይቅህ እፈልግ ነበር..፡፡ምን አደረካት…?እሷ ለእኛ ጓደኛችን ብቻ ሳትሆን ለሁለታችንም እንደእህታችን ነች..እንዴት ታስቀይማታለህ?››
‹‹ምነው? አስቀየመኝ አለቺሽ እንዴ?››
‹‹አረ በፍፅም የት አግኝቼያት..?ግን ድንገት ብን ብላ ከተማውን ለቃ ከሄደች የሆነ ነገር ሆናለች ማለት ነው››
‹‹ወደየት ነው ከተማውን ለቃ ሄደችው?፡፡››
‹‹ወደእናቷ ጋር፡››
‹‹በይ እንቺ ደውይላት››
‹‹ሞክሬ ነበር ስልኳ አይሰራም፡፡››
‹‹እና መሄዷን በምን አወቅሽ ››
👍70❤6🥰1
‹‹ሚሴጅ ላከችልኝ..አንብቤ ግራ በመጋባት ስደውልላት ስልኳ አይሰራም፡፡››
‹‹እስኪ አሁን ከፍታው ከሆነ ሞክሪ›
ተቀበለችውና በቃሏ ምታውቀውን ቁጥር ፀፈችና ደወለች….መልሳ ደግማ ደወለች….‹‹አይሰራም›› ብላ መለሰችለትና‹‹ምን አድርገሀት ነው ..?እስኪ ንገረኝ››ብላ በእርጋታ ጠየቀችው፡፡
‹‹ደስ የሚል ጣፋጭ ለሊት ነበር ያሳለፍነው…ሁለታችን በደስታ ሰክረን ነበር…ከእኔም ሆነ ከእሷ ምንም የጎደለ ነገር አልነበረም…ጥዋት አይኔን ስገልጥ ከጎኔ የለችም..ክፍል ውስጥ ብፈልጋት ላገኛት አልቻልኩም..ከዛ ሳይ ብጣሽ ወረቀት ጥላልኝ ሄዳለች ፡፡
አዲስአለም በሳቅ ተንከተከተች
‹‹እኔ በንዴት ጦፌለሁ አንቺ ትስቂያለሽ?››
‹‹ጓደኛዬ እኮ ነች የምታስቀኝ..እሷ እንዲህ ነች….ከአንተ እኮ አይደለም የሸሸችው››
‹‹እና ከማን ነው?››
‹‹ ከፍቅር››
‹‹እንዴ ከፍቅር ይሸሻል እንዴ?››
‹‹አዎ እሷ እንደዚህ ነች…እየወደደችህ ይመስለኛል…እና አንተ ጥለሀት ሄደህ እንዳትጎዳ ስለምትፈራ ቀድማ ጥላህ እየሄደች ነው…››
‹‹አይ እንደዛማ እንድታደርግ አልፈቅድላትም..ከእኔ ሸሽታ አታመልጥም››
‹‹እንዴ…ያን ያህል አምርረሀል እንዴ?››
‹‹አዎ …የተለየ ስሜት እንዲሰማኝ አድርጋኛለች…እንዲሁ አንደቀልድ ልለቃት አልፈልግም…››
‹‹ቀጣይ እርምጀ ከመውሰድህ በፊት ተረጋግተህ አስብበት…እንድትጎዳት ፈፅሞ አልፈልግም…የማትዘልቅበት ከሆነ አሁን በሰጠችህ የማርያም መንገድ ሾልክ ከህይወቷ ውጣ››
‹‹አይ አልወጣም…ይሄውልሽ ዛሬ ወደዱባይ በረራ አለብኝ..አሁኑኑ ወደ አዲስአበባ ሄጄ መዘጋጀት አለብኝ..ከሳምንት በኃላ ተመልሼ ስመጣ ካቆምንበት እቀጥላለን በያት..››
መኪናውን ሞተር አስነሳና ወደአስፓልቱ መልሶ አስገብቷ ወደኃላ ዞረና እቤቷ በራፍ ላይ ወስዶ አወረዳት..ሚካኤል ቅድም በተገተረበት ቆሞ በስጋት ሲጠብቃቸው ነበር፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች ቢያንስ 1--2 ሰው በአንድ ፖስት 500 subscriber ናፈቀን እኮ😞😞
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹እስኪ አሁን ከፍታው ከሆነ ሞክሪ›
ተቀበለችውና በቃሏ ምታውቀውን ቁጥር ፀፈችና ደወለች….መልሳ ደግማ ደወለች….‹‹አይሰራም›› ብላ መለሰችለትና‹‹ምን አድርገሀት ነው ..?እስኪ ንገረኝ››ብላ በእርጋታ ጠየቀችው፡፡
‹‹ደስ የሚል ጣፋጭ ለሊት ነበር ያሳለፍነው…ሁለታችን በደስታ ሰክረን ነበር…ከእኔም ሆነ ከእሷ ምንም የጎደለ ነገር አልነበረም…ጥዋት አይኔን ስገልጥ ከጎኔ የለችም..ክፍል ውስጥ ብፈልጋት ላገኛት አልቻልኩም..ከዛ ሳይ ብጣሽ ወረቀት ጥላልኝ ሄዳለች ፡፡
አዲስአለም በሳቅ ተንከተከተች
‹‹እኔ በንዴት ጦፌለሁ አንቺ ትስቂያለሽ?››
‹‹ጓደኛዬ እኮ ነች የምታስቀኝ..እሷ እንዲህ ነች….ከአንተ እኮ አይደለም የሸሸችው››
‹‹እና ከማን ነው?››
‹‹ ከፍቅር››
‹‹እንዴ ከፍቅር ይሸሻል እንዴ?››
‹‹አዎ እሷ እንደዚህ ነች…እየወደደችህ ይመስለኛል…እና አንተ ጥለሀት ሄደህ እንዳትጎዳ ስለምትፈራ ቀድማ ጥላህ እየሄደች ነው…››
‹‹አይ እንደዛማ እንድታደርግ አልፈቅድላትም..ከእኔ ሸሽታ አታመልጥም››
‹‹እንዴ…ያን ያህል አምርረሀል እንዴ?››
‹‹አዎ …የተለየ ስሜት እንዲሰማኝ አድርጋኛለች…እንዲሁ አንደቀልድ ልለቃት አልፈልግም…››
‹‹ቀጣይ እርምጀ ከመውሰድህ በፊት ተረጋግተህ አስብበት…እንድትጎዳት ፈፅሞ አልፈልግም…የማትዘልቅበት ከሆነ አሁን በሰጠችህ የማርያም መንገድ ሾልክ ከህይወቷ ውጣ››
‹‹አይ አልወጣም…ይሄውልሽ ዛሬ ወደዱባይ በረራ አለብኝ..አሁኑኑ ወደ አዲስአበባ ሄጄ መዘጋጀት አለብኝ..ከሳምንት በኃላ ተመልሼ ስመጣ ካቆምንበት እቀጥላለን በያት..››
መኪናውን ሞተር አስነሳና ወደአስፓልቱ መልሶ አስገብቷ ወደኃላ ዞረና እቤቷ በራፍ ላይ ወስዶ አወረዳት..ሚካኤል ቅድም በተገተረበት ቆሞ በስጋት ሲጠብቃቸው ነበር፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች ቢያንስ 1--2 ሰው በአንድ ፖስት 500 subscriber ናፈቀን እኮ😞😞
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍64😁7❤6
#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
/////
ሚካኤል ከኦሮሚያ ማረሚያ ቤቶች ከፍተኛ ኃላፊ ጋር ሚስጥራዊ ስብስባ እያደረገ ነው፡፡እኚን ባለስልጣን ለማግኘትና ለማናገር በጣም ብዙ ውጣ ውረድ አሳልፏል …በጣም ብዙ ገንዘብም ከስክሷል፡፡
‹‹እሺ አቶ ሚካኤል እንዳገኝህ ያሳመነን ወዳጄ ትልቅ ባለውለታዬ ነው ..ምን እንዳደርግልህ ነው የምትፈልገው?፡፡››ሲል ቦርጫቸውን እሻሹ ጠየቁት፡፡
‹‹ያው ጫፉን ያውቁታል ስለአባቴ ጉዳይ ነው››
‹‹እሱን ሰምቼለው…አባትህ የሞት ፍርድ የተፈረደበት ሰው ነው፡፡ምን እንድረዳህ እንደፈለክም ያልገባኝ ለዛ ነው፡፡ታውቃለህ የሞት ፍርድ የተፈረደበት ፍርደኛ ቀጥታ ፋይሉ የሀገሪቱ ፕሬዘዳንት ጋር ነው ሚላከው..እሳቸው ሲፈርሙበት የሞት ቅጣቱ ተፈጻሚ ይሆናል…እስከዛው በእስር ይቆያል…ማንም ሰው ምንም ማድረግ አይችልም፡፡››
‹‹አውቃለው…..የእኔ ፍላጎት የሞት ፍርድ ተፈፃሚ እስኪሆንበት ያለው የማረሚያ ቤቱ አያያዝ እንዲሻሻልለት ለመጠየቅ ነው፡፡››
‹‹አዎ አንተን ለማግኘት ከመምጣቴ በፊት ስለአባትህ አጠቃላይ ሁኔታ በመጠኑ ለማጣራት ሞክሬ ነበር፡፡አሁን የታሰረው ጥብቅ በሆነ ጥበቃ ለብቻው መሆኑን ገልፀውልኛል፡፡››አሉን ፊትለፊታቸው የተቀመጠውን የውስኪ ብርጭቆ አንስተው ተጎነጩና መልሰው አስቀመጡት፡፡
ሚካኤልም ‹‹አዎ ያስጨነቀኝ እኮ ያ ነው፡፡››ሲል መለሰላቸው፡፡
‹‹ያ ለምን እንደሆነ መቼስ ታውቃለህ፡፡አባትህ ከሌሎች በእስር ቤት ካሉ ታራሚሆች ጋር በማሰር ከማረሚያ ቤቱ ለማምለጥ ሞክሮ አንድ የፖሊስ አባልና ሁለት እስረኛ ሞተዋል፡፡የዛ ኦፕሬሽን ዋናው ማስተር ማይንድ እና መሪ ደግሞ አባትህ ነበር…ያ ውሳኔ የተወሰነበት ከዛ ክስተት በኋላ ነው፡፡ለፖሊስ መገደል ምክንያት መሆን ምን ያህል ከባድ እንደሆነ መገመት አይከብድህም››
‹‹አዎ አውቃለው…ግን እኮ በጣም ተቀጣ..እዛ ጨለማ ክፍል በሰንሰለት ተጠፍሮ መኖር ከጀመረ ስድስት ወር አለፈው፡፡እሺ ብቻውን ይታሰር….ቢያንስ ከጨለማ ክፍል የሚወጣበትና ከሰንሰለት እስርም የሚገላገልበት እድል ቢኖር፡፡ዋናው ከሰው እንዳይቀላቀልና ተመሳሳይ አይነት የማምለጥ ሙከራ እንዳይሞክር አይደል››ሲል በንግግሩ ቃናም በአይኖቹም ተማፀናቸው፡፡
‹‹ይመስለኛል ..ያም ብቻ አይደለም..በእሱ ምክንያት የሞተው ፖሊስ በወህኒ ቤት ውስጥ በፖሊስችም ሆነ በእስረኞች በጣም ተወዳጅ ስለነበረ….በጓደኞቹ ዘንድ ከፍተኛ ብስጭት ፈጥሯል….እና አንድም በጣም እንዲቀጣ ይፈልጋሉ በሌላ ጎኑም በተግባሩ በተበሳጩ ሰዎች ጥቃት እንዳይደርስበትም ስጋት ስላለ መጠበቅ ይፈልጋሉ፡፡››
‹‹‹አውቃለሁ…ያ ጉዳይ በመፈፀሙ እኔም ከፍተኛ ልብ ስብራት ደርሶብኛል ፣ የሞች ፖሊስ ቤተሰቦች አግኝቼ ለማነጋገር ሞክሬለው፡፡ባለቤቱንና አንድ ልጁን ወዲው ነበር ያገኘዋቸው….እና ምንም እንኳን እሱን መልሼ ላመጣላቸው ባልችልም በኑሮ ግን እንዳይቸገሩ የተቻለኝን እያደረኩ ነው፡፡ለሚስቱ ስራ እንድታገኝ አድርጌለው….የልጁንም ትምህርት ቤት ክፍያ እና አንዳንድ ወጪዎች እየከፈልኩ ነው….ምንም ሆነ ምንም ወደፊትም ያንን ማድረጌን አላቋርጥም፣እባኮት እርሶ በተቻሎት መጠን ይርዱኝ…ምንም አይነት ቤተሰብ እንዳይጠይቀውም ስለተከለከለ እኔ እንኳን ካየሁት ስድስት ወር አልፎኛል…››
‹‹በእውነት እያደረከው ስላለ ነገር ምስጋና ይገባሀል..ትልቅ ሰው ነህ!!እንግዲህ እንዲህ እናድርግ….አንድ አስር ቀን ስጠኝ እና ሁኔታውን በተሻለ ሁኔታ ላጥና..ከዛ ሌሎች ጓደኞቼንም ቢሆን አስቸግሬ ማድረግ የምችለውን ነገር ላስብበትና መልሰን እናውራበት››
‹‹በእውነት በጣም ነው የማመሰግነው…..ምን አልባት ጓደኞቾትን ሲያስቸግሩ የሚያስፈልግ ነገር ካለ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ አሟላለሁ…፡፡››ሲል ቃል ገባ፡፡
‹‹ችግር የለም… የሚስፈልግ ነገር ካለ አሳውቅሀለው….እነደነገርኩህ አንተን እንድረዳህ የጠየቀኝ ሰው በጣም ወዳጄና ባለውለታዬ ነው…..እና በእኔ አቅም ማድረግ የምችለውን ነገር ሁሉ እንደማደርግና የአባትህን በእስር ቤት ውስጥ ያለውን አያያዝ ለማሻሻል ጥረት እንደማደረግ ልገልጽልህ አፈልጋለው…በተለይ አባትህን የመጠየቅ መብትህን መልሰህ እንድታገኝ ማድረግ ምችል ይመስለኛል፡፡››
‹‹አመሰግናለው..ስልኮትን በጉጉት ጠብቃለው፡፡›› በዛው ተለያዩ
////
ፀአዳ በአራተኛው ቀን ስሜቷን አብርዳ….መረበሿን አረጋግታ ልጇን ይዛ መጣች፡፡ከዶዶላ ተመልሳ አዳማ እስክትገባ ስልኳን አልከፈተችም ነበር፡፡ቤቷ ደርሳ አረፍ እንዳለች ከፈተችና ለአዲስ አለም ደወለችላት፡፡
አዲስአለም ከሰላምታ ሳይሆን ከስድብ ነው የጀመረችው‹‹አንቺ ቅሌታም…..ጤነኛ ነሽ ግን?››
‹‹ቀስ …ይሄ ሁሉ ቁጣ ናፍቆት ነው ወይስ ሌላ ምክያት አለው?፡፡››
በስድቧ ገፋችበት ‹‹ወሬኛ ነሽ እሺ…..ለመሆኑ አሁን የት ነሽ?››
‹‹ቤቴ ነኛ››
‹‹ማለት እዚህ አዳማ?››
‹‹አዎ..ምነው ሌላ ቦታ ቤት አለኝ እንዴ?››
‹‹እኔ ምን አውቅልሻለው….ግን ሳስበው በቅርብ አዲስአበባ ላይ ቤት የሚኖርሽ ይመስለኛል….በቃ ጠብቂኝ አሁኑኑ መጣሁ…፡፡››
‹‹ኸረ እኔ ራሴ መጣለሁ…፡፡››
‹‹መጣው እኮ አልኩሽ፡፡››ስልኩን ጠረቀመችባት፡፡
‹‹ዛሬ ልትደበድበኝ ሁሉ ትችላለች››ስትል አሰበችና ከተቀመጠችበት ተነስታ ቤቱን ማስተካከል ጀመረች ..ተዘግቶ ስለከረመ እምክ እምክ ይላል…መስኮቱን ከፋፈተች…ሰንደል ለኮሶችና በየኮርነሩ ላይ ሰካካች… ቡና ለማፍላት ሲኔ ደረደረች፣ከሰል በማቀጣጠል ላይ እያለች አዲስ አለም መጣች፡፡
ጠየቀቻት ካሰበችው ጊዜ በጣም ፈጥና በመምጠቷ ተገርማ‹‹እንዴ ..!!ስትደውይልኝ መንገድ ላይ ነበርሽ እንዴ?››ስትል ….፡፡
ልትስማት ስትጠጋት ወደኃ ሸሸቻትና ገፍትራት ወደቤት ገባች….ፀአዳማ እያቀጣጠለች የነበረውን ከሰል ትታ ከኃላ ተከተለቻት፡፡
‹‹ምስር የታለች?››
‹‹ጎረቤት ልትጫወት ሄዳለች››
‹‹ቆይ አንቺ ግን ያምሻል..?እንዴት አንድ ነር ሳትነግሪኝ ብን ብለሽ ትሔጃለሽ…እሺ መሄዱንስ ሂጂ እንዴትሰ ስልክሽን ትዘጊያለሽ?››
‹‹ስልኬ እኮ ተበላቶብኝ ነው››
‹‹አረ ባክሽ..አሁን እኔን የምትሸውጂኝ ይመስልሻል?››
‹‹‹እሺ በቃ ማንንም ለማውራት ጥሩ ሁኔታ ላይ አልነበርኩም…በፀጥታ ማሰብ ነበር የፈለኩት..በዛ ላይ አንቺ የሰርግና የመልስ ግርግር ላይ ስለሆንሽ ልረብሽሽ አልፈለኩም››
‹‹ወይ ረበሺኝ እኮ..እኔን ብቻ ሳይሆን ባሌንም ጭምር ነው በደንብ የረበሺን፡፡››
‹‹እንግዲህ አዝናለው…..በጣም ይቅርታ›
‹‹ደግሞ ሰውዬሽ..አብዶልሻል….››
‹‹የቱ ሰውዬ?››ግራ በመጋባት ጠየቀች፡፡
‹‹ስንት ሰውዬ ነው ያለሽ…?ዘሚካኤል ነዋ..ከደበቅሺበት ውለጂያት ብሎ ሊያንቀኝ››
‹‹እንዴ ደወለልሽ እንዴ?››
ምን ይደውልልኛል…በዛን ቀን ልክ ያንቺ መልእክት ደርሶኝ እሱን ከሚካኤል ጋር አንብበን እየተገረምን ሳለ ቤት ድረስ መኪናውን እያከነፈ መጣና ሰፈሩን በመኪናው ክላክስ አደበላለቀው…ምን ሆኖ ነው ብዬ ስወጣ መኪና ውስጥ አስገባኝና ከሰፈር ይዞኝ ሄደ….››ብላ የዛን ቀን የሆነውን በዝርዝር ተረከችላት፡፡›
ፀአዳ በሰማችው ነገር በጣም ተገረመች‹‹ፈፅሞ እንደዛ ያደርጋል ብዬ አልጠበቅኩም ነበር…ግፋ ቢል ደውሎ የሆነ ነገር ይልሻል ብዬ ነው ያሰብኩት፡፡››
‹‹ትቀልጂያለሽ እንዴ..?ልጁ እኮ ጨርቁን ጥሎልሻል››
‹‹ማለት?››
‹‹አፍቅሯሻል እያልኩሽ ነው››
‹‹እኔ ፍቅር አልፈልግም››
‹‹እና ወሲብ ነው ምትፈልጊው?
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
/////
ሚካኤል ከኦሮሚያ ማረሚያ ቤቶች ከፍተኛ ኃላፊ ጋር ሚስጥራዊ ስብስባ እያደረገ ነው፡፡እኚን ባለስልጣን ለማግኘትና ለማናገር በጣም ብዙ ውጣ ውረድ አሳልፏል …በጣም ብዙ ገንዘብም ከስክሷል፡፡
‹‹እሺ አቶ ሚካኤል እንዳገኝህ ያሳመነን ወዳጄ ትልቅ ባለውለታዬ ነው ..ምን እንዳደርግልህ ነው የምትፈልገው?፡፡››ሲል ቦርጫቸውን እሻሹ ጠየቁት፡፡
‹‹ያው ጫፉን ያውቁታል ስለአባቴ ጉዳይ ነው››
‹‹እሱን ሰምቼለው…አባትህ የሞት ፍርድ የተፈረደበት ሰው ነው፡፡ምን እንድረዳህ እንደፈለክም ያልገባኝ ለዛ ነው፡፡ታውቃለህ የሞት ፍርድ የተፈረደበት ፍርደኛ ቀጥታ ፋይሉ የሀገሪቱ ፕሬዘዳንት ጋር ነው ሚላከው..እሳቸው ሲፈርሙበት የሞት ቅጣቱ ተፈጻሚ ይሆናል…እስከዛው በእስር ይቆያል…ማንም ሰው ምንም ማድረግ አይችልም፡፡››
‹‹አውቃለው…..የእኔ ፍላጎት የሞት ፍርድ ተፈፃሚ እስኪሆንበት ያለው የማረሚያ ቤቱ አያያዝ እንዲሻሻልለት ለመጠየቅ ነው፡፡››
‹‹አዎ አንተን ለማግኘት ከመምጣቴ በፊት ስለአባትህ አጠቃላይ ሁኔታ በመጠኑ ለማጣራት ሞክሬ ነበር፡፡አሁን የታሰረው ጥብቅ በሆነ ጥበቃ ለብቻው መሆኑን ገልፀውልኛል፡፡››አሉን ፊትለፊታቸው የተቀመጠውን የውስኪ ብርጭቆ አንስተው ተጎነጩና መልሰው አስቀመጡት፡፡
ሚካኤልም ‹‹አዎ ያስጨነቀኝ እኮ ያ ነው፡፡››ሲል መለሰላቸው፡፡
‹‹ያ ለምን እንደሆነ መቼስ ታውቃለህ፡፡አባትህ ከሌሎች በእስር ቤት ካሉ ታራሚሆች ጋር በማሰር ከማረሚያ ቤቱ ለማምለጥ ሞክሮ አንድ የፖሊስ አባልና ሁለት እስረኛ ሞተዋል፡፡የዛ ኦፕሬሽን ዋናው ማስተር ማይንድ እና መሪ ደግሞ አባትህ ነበር…ያ ውሳኔ የተወሰነበት ከዛ ክስተት በኋላ ነው፡፡ለፖሊስ መገደል ምክንያት መሆን ምን ያህል ከባድ እንደሆነ መገመት አይከብድህም››
‹‹አዎ አውቃለው…ግን እኮ በጣም ተቀጣ..እዛ ጨለማ ክፍል በሰንሰለት ተጠፍሮ መኖር ከጀመረ ስድስት ወር አለፈው፡፡እሺ ብቻውን ይታሰር….ቢያንስ ከጨለማ ክፍል የሚወጣበትና ከሰንሰለት እስርም የሚገላገልበት እድል ቢኖር፡፡ዋናው ከሰው እንዳይቀላቀልና ተመሳሳይ አይነት የማምለጥ ሙከራ እንዳይሞክር አይደል››ሲል በንግግሩ ቃናም በአይኖቹም ተማፀናቸው፡፡
‹‹ይመስለኛል ..ያም ብቻ አይደለም..በእሱ ምክንያት የሞተው ፖሊስ በወህኒ ቤት ውስጥ በፖሊስችም ሆነ በእስረኞች በጣም ተወዳጅ ስለነበረ….በጓደኞቹ ዘንድ ከፍተኛ ብስጭት ፈጥሯል….እና አንድም በጣም እንዲቀጣ ይፈልጋሉ በሌላ ጎኑም በተግባሩ በተበሳጩ ሰዎች ጥቃት እንዳይደርስበትም ስጋት ስላለ መጠበቅ ይፈልጋሉ፡፡››
‹‹‹አውቃለሁ…ያ ጉዳይ በመፈፀሙ እኔም ከፍተኛ ልብ ስብራት ደርሶብኛል ፣ የሞች ፖሊስ ቤተሰቦች አግኝቼ ለማነጋገር ሞክሬለው፡፡ባለቤቱንና አንድ ልጁን ወዲው ነበር ያገኘዋቸው….እና ምንም እንኳን እሱን መልሼ ላመጣላቸው ባልችልም በኑሮ ግን እንዳይቸገሩ የተቻለኝን እያደረኩ ነው፡፡ለሚስቱ ስራ እንድታገኝ አድርጌለው….የልጁንም ትምህርት ቤት ክፍያ እና አንዳንድ ወጪዎች እየከፈልኩ ነው….ምንም ሆነ ምንም ወደፊትም ያንን ማድረጌን አላቋርጥም፣እባኮት እርሶ በተቻሎት መጠን ይርዱኝ…ምንም አይነት ቤተሰብ እንዳይጠይቀውም ስለተከለከለ እኔ እንኳን ካየሁት ስድስት ወር አልፎኛል…››
‹‹በእውነት እያደረከው ስላለ ነገር ምስጋና ይገባሀል..ትልቅ ሰው ነህ!!እንግዲህ እንዲህ እናድርግ….አንድ አስር ቀን ስጠኝ እና ሁኔታውን በተሻለ ሁኔታ ላጥና..ከዛ ሌሎች ጓደኞቼንም ቢሆን አስቸግሬ ማድረግ የምችለውን ነገር ላስብበትና መልሰን እናውራበት››
‹‹በእውነት በጣም ነው የማመሰግነው…..ምን አልባት ጓደኞቾትን ሲያስቸግሩ የሚያስፈልግ ነገር ካለ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ አሟላለሁ…፡፡››ሲል ቃል ገባ፡፡
‹‹ችግር የለም… የሚስፈልግ ነገር ካለ አሳውቅሀለው….እነደነገርኩህ አንተን እንድረዳህ የጠየቀኝ ሰው በጣም ወዳጄና ባለውለታዬ ነው…..እና በእኔ አቅም ማድረግ የምችለውን ነገር ሁሉ እንደማደርግና የአባትህን በእስር ቤት ውስጥ ያለውን አያያዝ ለማሻሻል ጥረት እንደማደረግ ልገልጽልህ አፈልጋለው…በተለይ አባትህን የመጠየቅ መብትህን መልሰህ እንድታገኝ ማድረግ ምችል ይመስለኛል፡፡››
‹‹አመሰግናለው..ስልኮትን በጉጉት ጠብቃለው፡፡›› በዛው ተለያዩ
////
ፀአዳ በአራተኛው ቀን ስሜቷን አብርዳ….መረበሿን አረጋግታ ልጇን ይዛ መጣች፡፡ከዶዶላ ተመልሳ አዳማ እስክትገባ ስልኳን አልከፈተችም ነበር፡፡ቤቷ ደርሳ አረፍ እንዳለች ከፈተችና ለአዲስ አለም ደወለችላት፡፡
አዲስአለም ከሰላምታ ሳይሆን ከስድብ ነው የጀመረችው‹‹አንቺ ቅሌታም…..ጤነኛ ነሽ ግን?››
‹‹ቀስ …ይሄ ሁሉ ቁጣ ናፍቆት ነው ወይስ ሌላ ምክያት አለው?፡፡››
በስድቧ ገፋችበት ‹‹ወሬኛ ነሽ እሺ…..ለመሆኑ አሁን የት ነሽ?››
‹‹ቤቴ ነኛ››
‹‹ማለት እዚህ አዳማ?››
‹‹አዎ..ምነው ሌላ ቦታ ቤት አለኝ እንዴ?››
‹‹እኔ ምን አውቅልሻለው….ግን ሳስበው በቅርብ አዲስአበባ ላይ ቤት የሚኖርሽ ይመስለኛል….በቃ ጠብቂኝ አሁኑኑ መጣሁ…፡፡››
‹‹ኸረ እኔ ራሴ መጣለሁ…፡፡››
‹‹መጣው እኮ አልኩሽ፡፡››ስልኩን ጠረቀመችባት፡፡
‹‹ዛሬ ልትደበድበኝ ሁሉ ትችላለች››ስትል አሰበችና ከተቀመጠችበት ተነስታ ቤቱን ማስተካከል ጀመረች ..ተዘግቶ ስለከረመ እምክ እምክ ይላል…መስኮቱን ከፋፈተች…ሰንደል ለኮሶችና በየኮርነሩ ላይ ሰካካች… ቡና ለማፍላት ሲኔ ደረደረች፣ከሰል በማቀጣጠል ላይ እያለች አዲስ አለም መጣች፡፡
ጠየቀቻት ካሰበችው ጊዜ በጣም ፈጥና በመምጠቷ ተገርማ‹‹እንዴ ..!!ስትደውይልኝ መንገድ ላይ ነበርሽ እንዴ?››ስትል ….፡፡
ልትስማት ስትጠጋት ወደኃ ሸሸቻትና ገፍትራት ወደቤት ገባች….ፀአዳማ እያቀጣጠለች የነበረውን ከሰል ትታ ከኃላ ተከተለቻት፡፡
‹‹ምስር የታለች?››
‹‹ጎረቤት ልትጫወት ሄዳለች››
‹‹ቆይ አንቺ ግን ያምሻል..?እንዴት አንድ ነር ሳትነግሪኝ ብን ብለሽ ትሔጃለሽ…እሺ መሄዱንስ ሂጂ እንዴትሰ ስልክሽን ትዘጊያለሽ?››
‹‹ስልኬ እኮ ተበላቶብኝ ነው››
‹‹አረ ባክሽ..አሁን እኔን የምትሸውጂኝ ይመስልሻል?››
‹‹‹እሺ በቃ ማንንም ለማውራት ጥሩ ሁኔታ ላይ አልነበርኩም…በፀጥታ ማሰብ ነበር የፈለኩት..በዛ ላይ አንቺ የሰርግና የመልስ ግርግር ላይ ስለሆንሽ ልረብሽሽ አልፈለኩም››
‹‹ወይ ረበሺኝ እኮ..እኔን ብቻ ሳይሆን ባሌንም ጭምር ነው በደንብ የረበሺን፡፡››
‹‹እንግዲህ አዝናለው…..በጣም ይቅርታ›
‹‹ደግሞ ሰውዬሽ..አብዶልሻል….››
‹‹የቱ ሰውዬ?››ግራ በመጋባት ጠየቀች፡፡
‹‹ስንት ሰውዬ ነው ያለሽ…?ዘሚካኤል ነዋ..ከደበቅሺበት ውለጂያት ብሎ ሊያንቀኝ››
‹‹እንዴ ደወለልሽ እንዴ?››
ምን ይደውልልኛል…በዛን ቀን ልክ ያንቺ መልእክት ደርሶኝ እሱን ከሚካኤል ጋር አንብበን እየተገረምን ሳለ ቤት ድረስ መኪናውን እያከነፈ መጣና ሰፈሩን በመኪናው ክላክስ አደበላለቀው…ምን ሆኖ ነው ብዬ ስወጣ መኪና ውስጥ አስገባኝና ከሰፈር ይዞኝ ሄደ….››ብላ የዛን ቀን የሆነውን በዝርዝር ተረከችላት፡፡›
ፀአዳ በሰማችው ነገር በጣም ተገረመች‹‹ፈፅሞ እንደዛ ያደርጋል ብዬ አልጠበቅኩም ነበር…ግፋ ቢል ደውሎ የሆነ ነገር ይልሻል ብዬ ነው ያሰብኩት፡፡››
‹‹ትቀልጂያለሽ እንዴ..?ልጁ እኮ ጨርቁን ጥሎልሻል››
‹‹ማለት?››
‹‹አፍቅሯሻል እያልኩሽ ነው››
‹‹እኔ ፍቅር አልፈልግም››
‹‹እና ወሲብ ነው ምትፈልጊው?
👍70❤12
‹‹እየቀለድኩ አይደለም…በእሱ ሁኔታ አትሸወጂ..ቀድሞኝ ጥሎኝ ዞር ስላላለ ቆጭቷት ነው….ተቀደምኩ ብሎ ነው፡፡››
‹‹በፍፁም ..የእውነት አፍቅሮሻል…..››
‹‹አትመኚው ባክሽ….ለማንኛውም ያከተመለት ነገር ነው…..››
‹‹አይመስለኝም… ሰሞኑን እየከነፈ ይመጣልኛል፡፡››
‹‹መመለሴን እንዳትነግሪው››
‹‹ውይ ብልነግረውም ልክ እንደተመለሰ በሮ ወደእዚህ መምጣቱ አይቀርም…›
‹‹ከየት ነው የሚመለሰው?››
‹‹የዛኑ ቀን ማታ እኮ ወደ ዱባይ ይበር ነበር….ነገ ወይም ከነገ ወዲያ ነው የሚመለሰው››
‹‹አዎ ስለዱባይ ጉዞ ሲያወራ ሰምቼለው››
‹‹ከዱባይ ሁሉ ሁለት ቀን ደውሎልኝ ስለአንቺ ጠይቆኛል..በአንቺ ሰበብ እኛም ከመቼውም ጊዜ በላይ መቀራረብ ጀምረናል…ምን አልባት በወንድማማቾችን መካከል ያለውን ችግር ቀርፈሽ የምታስማሚያቸው ዋናዋ ሰው አንቺ ትሆኚያለሽ››
‹‹በይ በይ….ቆይ ቡና ላፍላላሽ››
‹‹አልፈልግም ባክሽ…..እኔ አሁን ቡና መች ጠማኝ?››
‹‹እና ወሬ ነው የጠማሽ?››
‹‹አዎ ..ቆይ ግን ..እሱ እንደነገረኝ ከሆን በጣም ልዩ እና ጣፋጭ ለሊት ነበር ያሳለፍነው አለኝ…ምን ለማለት ፈልጎ ነው?››በግማሽ ፈገግታ እና በግማሽ ማሽሟጠጥ መሀከል ሆና ጠየቀቻት፡፡
‹‹እንዴ!!››ፀአዳ ሳቋ አመለጣት፡፡
‹‹እንደዛ አለሽ…?ለምን ታዲያ ማብራሪያውን እሱኑ አትጠይቂውም ነበር?››
‹‹አታሹፊ..እ እስኪ አንቺ ንገሪኝ››በከፍተኛ ፍላጎት እንድትነግራት ገፋፋቻት፡፡
ፀአዳ ሳታስበው ከተቀመጠችበት ተነሳች‹‹የእውነት እኔ በጣም ጣፋጭ ነበር ለማለት አልችልም››
‹‹ምነው አልተመቸሽም ነበር?››
‹‹የዛች ለሊት ከእሱ ጋር የሰራሁት ፍቅር ጣፋጭ ነው ብቻ ተብሎ የሚታለፍ አይደለም….ክንፍ አብቅሎ በአየር ላይ የመንሳፈፍ አይነት ነው….ወይንም በሳተላይት ጨረቃ ላይ ደርሶ እንደመምጣት አይነት ተአምራዊ ልምድ የሚያጎናፅፍ አይነት ነው…ወይንም በአትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ እጅሽን ኪስሽ ውስጥ ከተሸ ወክ እያደረግሽ የመዝናናት አይነት ነው…..ከንፈሩ ወለላ ማር….ትንፋሹ የገነት አየር….ነው፣አይኖቹ አካልሽን ብቻ ሳይሆን ነፍስሽንም ሰርስረው የማየት ብቃት አላቸው፡፡ሲያወራ ቃላቶቹ እራሷቸው ሙዚቃዊ ምት አላቸው፡፡…ምን አለፋሽ….ስክርክር ነበር ያልኩለት››
‹‹ዋው!!ዋው!!.››.አዲስ አለም ከተቀመጠችበት እያጨበጨበች ተነሳች‹‹እንዴ ጓደኛዬ ከመቼ ወዲህ ነው እንዲህ ባለቅኔ የሆንሽው››
‹‹ምን አልባት ፍቅር ባለቅኔ ያደርግ ይሆናላ››
‹‹ታዲያ እኛንስ ምነው ዘለለን…የእኛ ፍቅር ፍቅር አይደለም ማለት ነው፡፡››
‹‹እይ አሱን አላውቅም…እኔ የራሴን ነው የነገርኩሽ››
‹‹እና ከዚህ ሁሉ ተአምራዊ በፍቅርና በፋንታሲ የተሞላ ለሊት በኃላ ብን ብለሽ መጥፋትሽ….ፍፁም ለሰሚው ግራ የሚያጋባ የማይጣጣም ነገር እኮ ነው..ለማንኛውም ተነሽ ምስርና በዛው ይዘናት ወደቤት እንሂድ›
‹‹ቡናውስ?››
‹‹ምን ችግር አለው… እዛው እናስፈላለን…….››
‹‹እንግዲያው ልብሴን ልቀይር መጀመሪያ ግን ስራ ቦታ መድረስ አለብኝ..››ብላ አዲስአለምን በቆመችበት ጥላት ወደመኝታ ክፍሏ ገባች፡፡
‹‹እንደዛ ከሆነ እኔ ቀድሜሽ ወደቤት ልሂድና ቡናውን እያስፈላው እጠብቅሻለው፡፡››አለቻት፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ ቤተሰብ።
👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች 500 እንደሰማይ ራቀን ቀረብ አድርጉን😃
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹በፍፁም ..የእውነት አፍቅሮሻል…..››
‹‹አትመኚው ባክሽ….ለማንኛውም ያከተመለት ነገር ነው…..››
‹‹አይመስለኝም… ሰሞኑን እየከነፈ ይመጣልኛል፡፡››
‹‹መመለሴን እንዳትነግሪው››
‹‹ውይ ብልነግረውም ልክ እንደተመለሰ በሮ ወደእዚህ መምጣቱ አይቀርም…›
‹‹ከየት ነው የሚመለሰው?››
‹‹የዛኑ ቀን ማታ እኮ ወደ ዱባይ ይበር ነበር….ነገ ወይም ከነገ ወዲያ ነው የሚመለሰው››
‹‹አዎ ስለዱባይ ጉዞ ሲያወራ ሰምቼለው››
‹‹ከዱባይ ሁሉ ሁለት ቀን ደውሎልኝ ስለአንቺ ጠይቆኛል..በአንቺ ሰበብ እኛም ከመቼውም ጊዜ በላይ መቀራረብ ጀምረናል…ምን አልባት በወንድማማቾችን መካከል ያለውን ችግር ቀርፈሽ የምታስማሚያቸው ዋናዋ ሰው አንቺ ትሆኚያለሽ››
‹‹በይ በይ….ቆይ ቡና ላፍላላሽ››
‹‹አልፈልግም ባክሽ…..እኔ አሁን ቡና መች ጠማኝ?››
‹‹እና ወሬ ነው የጠማሽ?››
‹‹አዎ ..ቆይ ግን ..እሱ እንደነገረኝ ከሆን በጣም ልዩ እና ጣፋጭ ለሊት ነበር ያሳለፍነው አለኝ…ምን ለማለት ፈልጎ ነው?››በግማሽ ፈገግታ እና በግማሽ ማሽሟጠጥ መሀከል ሆና ጠየቀቻት፡፡
‹‹እንዴ!!››ፀአዳ ሳቋ አመለጣት፡፡
‹‹እንደዛ አለሽ…?ለምን ታዲያ ማብራሪያውን እሱኑ አትጠይቂውም ነበር?››
‹‹አታሹፊ..እ እስኪ አንቺ ንገሪኝ››በከፍተኛ ፍላጎት እንድትነግራት ገፋፋቻት፡፡
ፀአዳ ሳታስበው ከተቀመጠችበት ተነሳች‹‹የእውነት እኔ በጣም ጣፋጭ ነበር ለማለት አልችልም››
‹‹ምነው አልተመቸሽም ነበር?››
‹‹የዛች ለሊት ከእሱ ጋር የሰራሁት ፍቅር ጣፋጭ ነው ብቻ ተብሎ የሚታለፍ አይደለም….ክንፍ አብቅሎ በአየር ላይ የመንሳፈፍ አይነት ነው….ወይንም በሳተላይት ጨረቃ ላይ ደርሶ እንደመምጣት አይነት ተአምራዊ ልምድ የሚያጎናፅፍ አይነት ነው…ወይንም በአትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ እጅሽን ኪስሽ ውስጥ ከተሸ ወክ እያደረግሽ የመዝናናት አይነት ነው…..ከንፈሩ ወለላ ማር….ትንፋሹ የገነት አየር….ነው፣አይኖቹ አካልሽን ብቻ ሳይሆን ነፍስሽንም ሰርስረው የማየት ብቃት አላቸው፡፡ሲያወራ ቃላቶቹ እራሷቸው ሙዚቃዊ ምት አላቸው፡፡…ምን አለፋሽ….ስክርክር ነበር ያልኩለት››
‹‹ዋው!!ዋው!!.››.አዲስ አለም ከተቀመጠችበት እያጨበጨበች ተነሳች‹‹እንዴ ጓደኛዬ ከመቼ ወዲህ ነው እንዲህ ባለቅኔ የሆንሽው››
‹‹ምን አልባት ፍቅር ባለቅኔ ያደርግ ይሆናላ››
‹‹ታዲያ እኛንስ ምነው ዘለለን…የእኛ ፍቅር ፍቅር አይደለም ማለት ነው፡፡››
‹‹እይ አሱን አላውቅም…እኔ የራሴን ነው የነገርኩሽ››
‹‹እና ከዚህ ሁሉ ተአምራዊ በፍቅርና በፋንታሲ የተሞላ ለሊት በኃላ ብን ብለሽ መጥፋትሽ….ፍፁም ለሰሚው ግራ የሚያጋባ የማይጣጣም ነገር እኮ ነው..ለማንኛውም ተነሽ ምስርና በዛው ይዘናት ወደቤት እንሂድ›
‹‹ቡናውስ?››
‹‹ምን ችግር አለው… እዛው እናስፈላለን…….››
‹‹እንግዲያው ልብሴን ልቀይር መጀመሪያ ግን ስራ ቦታ መድረስ አለብኝ..››ብላ አዲስአለምን በቆመችበት ጥላት ወደመኝታ ክፍሏ ገባች፡፡
‹‹እንደዛ ከሆነ እኔ ቀድሜሽ ወደቤት ልሂድና ቡናውን እያስፈላው እጠብቅሻለው፡፡››አለቻት፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ ቤተሰብ።
👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች 500 እንደሰማይ ራቀን ቀረብ አድርጉን😃
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍105❤14
#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
///
ከአስር ቀን በኃላ ያሉት ባለስልጣን ከሳምንት በኃላ ደወሉለት..አልጠበቀው ነበር፡፡‹‹ሚካኤል አንድ ጥሩ ዜና አለኝ››
‹‹ምንድነው ጌታዬ?››በጉጉት ጠየቀ፡፡
‹‹ነገ ሰባት ሰዓት ላይ አባትህን እንድታገኝ ከእስርቤቱ አስተዳዳሪ ፍቃድ አግንቼልሀለው፡፡››
‹‹በእውነት በጣም ነው የማመሰግነው›..እግዜር ይስጥልኝ››
‹‹አዎ በሰአቱ ሂድና…ቀጥታ አሁን በምልክልህ ስልክ እዛ እንደደረስ ደውልለት… አስተዳዳሪው ራሱ ይቀበልህና ሚሆነውን ያደርጋል….ሌሎች ነገሮችን እየሰራሁባቸው ነው….እስከዛው በዚህ ተፅናና…››
‹‹እሺ ጌታ ..በጣም ነው የማመሰግነው››
ስልኩን ዘጋና በደስታ ዘለለ…ልጇን እያጠባች ሁኔታውን ስትከታተል የነበረችው አዲስአለም ..‹‹ምን ተገኘ..ሎቶሪ ወጣልህ እንዴ?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹በይው…ነገ አባዬን እንድጠይቀው ተፈቀደልኝ››
‹‹በእውነት..በጣም ደስ ይላል››
‹‹አዎ….ምንድነው ይዤለት የምሄደው…..?››ሲል ከፈንጠዝያው ሳይወጣ ጠየቀ፡፡
‹‹አንተ ምን አልባት ቅያሪ ልብስ የላቸውም ይሆናል..ልብስ ምናም አዘጋጅ..እኔ ደግሞ የሚበላ ነገር አዘጋጃለው፡፡››
‹‹ትክክል ነሽ ..የእኔ ማር በጣም ደስ ብሎኛል….››
‹‹ደስ ይላል..ግን ያው አባትህ እስር ቤት ከገቡ ጀምሮ ልትጠይቃቸው በሄድክ ቁጥር በምን አይነት አቀባበል እንደሚቀበሉህ ታውቃለህ…እንዲህ በመፈንጠዝ ሄደህ በኃላ አላናገረኝም….መጥተህ አትጠይቀኝ አለኝ…ምናምን ብለህ እንዳትበሳጭ››ስትል ስጋቷን ገለፀችለት፡፡
‹‹አረ…የፈለገ ይበል እኔ አይኑን ማየት ብቻ ነው የምፈልገው….ከፈለገ ለምን ልትጠይቀኝ መጣህ ብሎ በቡጢ አይነርተኝም ..ግድ አይሰጠኝም››
አሳዘናት…‹‹ሁሉም ሰው ምናለ እንዳአንተ ሰው ወዳጅና ሌላውን የሚረዳ ቢሆን››ስትል በውስጦ አሰበች‹አይ እንደዛ ከተዘጋጀህ ጥሩ››አለችው፡፡
‹‹በቃ ወጣው ….በዛው ለአባዬ የሚሆን ልብስ ገዛዛለሁ››ብሎ ሚስቱን ጉንጯን ልጁን ግንባሩን ሳመና ወጥቶ ሄደ፡፡
ሚካኤል ለአባቱ ልብስና የሚበሉ የተለያዩ ትኩስ ምግቦችን ተሸክሞ ልክ በተባለው ሰዓት ወህኒ ቤት ጊቢ ደርሶ ስልኩን ደወለ፡፡
‹‹ሄሎ ኩማንደር …ሚካኤል ነኝ…ቀጠሮ ነበረኝ፡፡››
‹‹እ ሚካኤል ….ጥበቃ ላይ ካሉት ፖሊሶች አስርሀለቃ ላቀው በልና ንገረው …ነግሪዋለው ወደእኔ ይዞህ ይመጣል፡፡››የሚል አስደሳች መልስ አገኘ፡፡
‹‹እሺ ኩማንደር አመሰግናለው››
ስልኩን ዘጋና ፊት ለፊቱ ያለውን ፖሊስ ‹አስር ሀለቃ ላቀውን› እንዲያሳየው ጠየቀው….እዛው በቅርብ የነበረ ፖሊስ ጠቆመው፡፡ማንነቱን ለፖሊሱ ነገረና ..ለአባቱ ይዞ የመጣውን እቃ እንዲያስረክ ካደረገ በኃላ ቀጥታ ወደኮማንደር ቢሮ ይዞት ሄዳ፡፡ፖሊሱ ክፉሉን ቆርቆሮ ከፍቶ አስገባውና መልሶ ሄደ፡፡
ሲገባ የገጠመው ግዙፍና ግርማ ሞገስ ያለው ቢሮ ነው፡፡እዚህ ቀፋፊ ወህኒ ቤት ውስጥ እንዲህ አይነት የሚያምር ቢሮ ይኖራል ብሎ ገምቶ አያውቅም፡፡ፀጉራቸው ሙሉ በሙሉ ቀለሙን ቀይሮ ነጭ የሆነው ግዙፉ ጠይም ቆፍታምና ሰው ከግዙፉ ጠረጴዛ ኃላ ባለ የቆዳ ተሽከርካሪ ወንበር ላይ ተቀምጠው ይታያሉ….በጎርናና እና ሻካራ ድምጻቸው ‹‹ግባ አቶ ሚካኤል…..››አሉት
ሄደና ወደእሳቸው ቀርቦ ለሰላምታ እጁን ዘረጋላቸው…በመጠኑ ከመቀመጫቸው እንደመነሳት አሉና እጃቸውን ዘርግተው ጨበጡትና‹‹ተቀመጥ አቶ ሚካኤል›
እሺ ብሎ አንዱን ወንበር ሳበና ተቀመጠ‹‹ኩማንደር ስለአስቸገርኩት ይቅርታ….ያው የቤተሰብ ጉዳይ ስለሆነብኝ ነው››ሲል ተናገረ፡፡
‹‹ይገባኛል…እንደውም ጥሩ ልጅ ስለሆንክ መመስገን አለብህ…መቼስ ማረሚያ ቤታችን በአባትህ ላይ የወሰደው አቋም ለምን እንደሆነ ይገባሀል አይደል?አዎ ይገባሀል እንጂ …በእኛ ልትበሳጭ ፍፅም አትችልም፡፡››
‹‹አዎ በትክክል ይገባኛል….››ሲል በአጭሩ መለሰ፡፡
‹‹አሁን ያው ከአንተ ጋር እየተነጋገርን ሁኔታዎች በፈቀዱ መጠን ሁኔታዎችን ለማስተካከል እንሞክራለን….ዋናው አንተ አባትህንን ምን ያህል ?ማገዝ ትፈልገለህ የሚለው ነው››አሉና ፈገግ ብለው በሲጋራ የበለዘ ጥርሳቸውን አሳዩት፡፡
‹‹ኮማንደር አባቴ የሞት ፍርድ ተፈርዶበት መሞቻ ቀኑን የሚጠብቅ ሰው ነው…እና ያ ቀን አስኪደርስ ድረስ በተቻለ መጠን በተመቻቸ ሁኔታ እንዲያሳልፍ ማንኛውንም ነገር ለማድረግ ፍቃደኛ ነኝ፡፡አባቴ ይሄንን ቀፋፊ ወንጀል ሰርቶ ወህኒ ቤት ከመግቱ በፊት ለቤተቡ አይደለም ቸገረኝ ላለ ሰው ሁሉ ልብ የሚያዝንና እጁ የሚፈታ መልካምና የተከበረ ሰው ነበር…..ምንም ሆነ ምንም ፍፃሚዊ እንዲህ አሳዛኝ መሆን የለበትም፡፡
‹‹ጥሩ እንደዛ ከሆነ ማድረግ ይምንችለውን ሁሉ እናያለን፡፡››አሉን ወደፊት ተንጠራርተው መጥሪያውን ተጫኑ..አንድ ፖሊስ መጣና ወታደራዊ ሰላምታ ሰጠ…‹‹ሳጂን ታራሚ ቅጣውን እዚህ አስመጣልን››ሲሉ ትዕዛዝ ሰጡ
ፖሊሱ ትዕዛዙን ተቀበለና ተመልሶ ወጥቶ ሄደ….ከ5 ደቂቃ በኃላ እስከአሁን ያለሳተዋለው በኩማንደሩ መቀመጫ በቀኝ በኩል የምትገኝ ጠበብ የጀርባ በራፍ ተቆረቀረ…ኮማንደሩ ዝርጥት ሰውነታቸው እየከበዳቸው በመከራ ተነሱና በራፉ ከውስጥ ከፍተው ወደመቀመጫቸው ተመለሱ፡፡ አይኖቹን የተከፈተው በራፍ ላይ እንደተከለ መጠበቅ ጀመረ…ሰው ከማየቱበፊት ብረት ቅጭልጭልታ በጇሮው ሞላ..…ከዛ በተቀመጠበት ደንዝዞ ቀረ..አባቱን ከስድስት ወራት በፊት ነው ያየው…ሰው በስድስት ወር በዚህ መጠና ሊቀየር እንደሚችል ግምቱ የለውም ፡ፀጉሩ ተንጨፍርሮ ተንጨፍርሮ ጉድሮ ሆኖ ግንባሩ ላይ ተደፍቷል…ፂሙ አድጎ ግማሽ ፊቱን ሸፍኖት ያረጀ አንበሳ አስመስሎታል…ከመክሳቱ የተነሳ ሁለቱ ጉንጮቹ አንድ ላይ የተጣበቁ ይመስላል፡፡አይኖቹ ጥልቅ ጉድጓዱ ውስጥ ያሉ ደማቅ አንፖሎች ነው የሚመስሉት…ሚካኤል እንባው ዝርግፍ አለ..ኮማደሩ ከተቀመጡበት ተነሱና ..ለብቻችሁ ጊዜ ልስጣችሁ..አንድሰዓት አላችሁ……በፊት ለፊተኛው በራፍ ክፉሉን ለቀውላቸው ወጡና ከውጭ ቀርቅረውባቸው ብቻቸውን ተዋቸው…
እንደምንም እራሱን አበረታቶ ከተቀመጠበት ተነሳና ወደአባቱ ሄደ…ልጅ እያለ ባለግርማ ሞገሳሙ አባቱ ወደ ቤት መምጣቱን የሚያውቀው የመኪናውን ክላክስ ሲሰማ ነበር..ካዛ ከወንድሙ ጋር ሮጠው ከቤት ይወጡና ወደእሱ ይንደረደራሉ…ከዛ ለልጆቹ የገዛላቸውን ፍራፍሬ ወይም ሌሎች ጣፍጭ ነገሮች የያዘ ፔስታል ይዞ ከመኪናው ሲወርድ እሱን ጨምሮ ሶስቱም ልጆቹ በሽሚያ አንዱ ቀኝ እግሩን ሌላው ግራ እሩን ያቅፍትና በልዩ ፈንጠዝያ ይቀበሉታል…እሱም ስራቸው ይንበረከክና አንዱን ጉንጩን ሌላዋን ግንባሩን እያሳመና እየዳበሰ ይዞቸው ወደቤት ይገባል…አባትዬው ለልጆቹ እንስፍስፍ የሚባል አባት ነበር..በተለይ ዬቱ ታላቅ የሆነችውን ሴት ልጁን በልዩነት ንው የሚወዳት…እሷም በአባቷ በምንም አይነት ሁኔታ የማትደራደር የእሱ ተመራጭ ልጅ ነበረች…እና እንደዛ ኩሩና ሽቅርቅር የነበረው አባቱ አሁን አፅሙ ብቻ ነው ያለው..ሄዶ በፍራቻ ተጠመጠመበት.. ጠረኑ ወደኃላ ይገፋተራል…አባትዬው ምንም አይነት ምላሽ አላሳየውም..እየጎተተ ወደወንበሮቹ ወሰደውና አስቀመጠውና ከፊት ለፊቱ ተቀመጠ፡፡
‹‹አባዬ እንዴት ነህ?››
ለእሱ መልስ ከመስጠት ይልቅ ‹‹ለምን እንደዚህ አደረክ?››ሲል አንቧረቀበት፡፡
‹‹ማለት? ምን አደረኩ?››ምን ስህተት እንደሰራ ባለማወቅ በፍራቻ ጠየቀ፡፡
‹‹ለምን አገኘኸኝ..?እንዴት እንደተቀጣሁና ምን አይነት ቀፋፊ አውሬ እንደሆንኩ ለማየት ነው የመጣኸው?››
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
///
ከአስር ቀን በኃላ ያሉት ባለስልጣን ከሳምንት በኃላ ደወሉለት..አልጠበቀው ነበር፡፡‹‹ሚካኤል አንድ ጥሩ ዜና አለኝ››
‹‹ምንድነው ጌታዬ?››በጉጉት ጠየቀ፡፡
‹‹ነገ ሰባት ሰዓት ላይ አባትህን እንድታገኝ ከእስርቤቱ አስተዳዳሪ ፍቃድ አግንቼልሀለው፡፡››
‹‹በእውነት በጣም ነው የማመሰግነው›..እግዜር ይስጥልኝ››
‹‹አዎ በሰአቱ ሂድና…ቀጥታ አሁን በምልክልህ ስልክ እዛ እንደደረስ ደውልለት… አስተዳዳሪው ራሱ ይቀበልህና ሚሆነውን ያደርጋል….ሌሎች ነገሮችን እየሰራሁባቸው ነው….እስከዛው በዚህ ተፅናና…››
‹‹እሺ ጌታ ..በጣም ነው የማመሰግነው››
ስልኩን ዘጋና በደስታ ዘለለ…ልጇን እያጠባች ሁኔታውን ስትከታተል የነበረችው አዲስአለም ..‹‹ምን ተገኘ..ሎቶሪ ወጣልህ እንዴ?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹በይው…ነገ አባዬን እንድጠይቀው ተፈቀደልኝ››
‹‹በእውነት..በጣም ደስ ይላል››
‹‹አዎ….ምንድነው ይዤለት የምሄደው…..?››ሲል ከፈንጠዝያው ሳይወጣ ጠየቀ፡፡
‹‹አንተ ምን አልባት ቅያሪ ልብስ የላቸውም ይሆናል..ልብስ ምናም አዘጋጅ..እኔ ደግሞ የሚበላ ነገር አዘጋጃለው፡፡››
‹‹ትክክል ነሽ ..የእኔ ማር በጣም ደስ ብሎኛል….››
‹‹ደስ ይላል..ግን ያው አባትህ እስር ቤት ከገቡ ጀምሮ ልትጠይቃቸው በሄድክ ቁጥር በምን አይነት አቀባበል እንደሚቀበሉህ ታውቃለህ…እንዲህ በመፈንጠዝ ሄደህ በኃላ አላናገረኝም….መጥተህ አትጠይቀኝ አለኝ…ምናምን ብለህ እንዳትበሳጭ››ስትል ስጋቷን ገለፀችለት፡፡
‹‹አረ…የፈለገ ይበል እኔ አይኑን ማየት ብቻ ነው የምፈልገው….ከፈለገ ለምን ልትጠይቀኝ መጣህ ብሎ በቡጢ አይነርተኝም ..ግድ አይሰጠኝም››
አሳዘናት…‹‹ሁሉም ሰው ምናለ እንዳአንተ ሰው ወዳጅና ሌላውን የሚረዳ ቢሆን››ስትል በውስጦ አሰበች‹አይ እንደዛ ከተዘጋጀህ ጥሩ››አለችው፡፡
‹‹በቃ ወጣው ….በዛው ለአባዬ የሚሆን ልብስ ገዛዛለሁ››ብሎ ሚስቱን ጉንጯን ልጁን ግንባሩን ሳመና ወጥቶ ሄደ፡፡
ሚካኤል ለአባቱ ልብስና የሚበሉ የተለያዩ ትኩስ ምግቦችን ተሸክሞ ልክ በተባለው ሰዓት ወህኒ ቤት ጊቢ ደርሶ ስልኩን ደወለ፡፡
‹‹ሄሎ ኩማንደር …ሚካኤል ነኝ…ቀጠሮ ነበረኝ፡፡››
‹‹እ ሚካኤል ….ጥበቃ ላይ ካሉት ፖሊሶች አስርሀለቃ ላቀው በልና ንገረው …ነግሪዋለው ወደእኔ ይዞህ ይመጣል፡፡››የሚል አስደሳች መልስ አገኘ፡፡
‹‹እሺ ኩማንደር አመሰግናለው››
ስልኩን ዘጋና ፊት ለፊቱ ያለውን ፖሊስ ‹አስር ሀለቃ ላቀውን› እንዲያሳየው ጠየቀው….እዛው በቅርብ የነበረ ፖሊስ ጠቆመው፡፡ማንነቱን ለፖሊሱ ነገረና ..ለአባቱ ይዞ የመጣውን እቃ እንዲያስረክ ካደረገ በኃላ ቀጥታ ወደኮማንደር ቢሮ ይዞት ሄዳ፡፡ፖሊሱ ክፉሉን ቆርቆሮ ከፍቶ አስገባውና መልሶ ሄደ፡፡
ሲገባ የገጠመው ግዙፍና ግርማ ሞገስ ያለው ቢሮ ነው፡፡እዚህ ቀፋፊ ወህኒ ቤት ውስጥ እንዲህ አይነት የሚያምር ቢሮ ይኖራል ብሎ ገምቶ አያውቅም፡፡ፀጉራቸው ሙሉ በሙሉ ቀለሙን ቀይሮ ነጭ የሆነው ግዙፉ ጠይም ቆፍታምና ሰው ከግዙፉ ጠረጴዛ ኃላ ባለ የቆዳ ተሽከርካሪ ወንበር ላይ ተቀምጠው ይታያሉ….በጎርናና እና ሻካራ ድምጻቸው ‹‹ግባ አቶ ሚካኤል…..››አሉት
ሄደና ወደእሳቸው ቀርቦ ለሰላምታ እጁን ዘረጋላቸው…በመጠኑ ከመቀመጫቸው እንደመነሳት አሉና እጃቸውን ዘርግተው ጨበጡትና‹‹ተቀመጥ አቶ ሚካኤል›
እሺ ብሎ አንዱን ወንበር ሳበና ተቀመጠ‹‹ኩማንደር ስለአስቸገርኩት ይቅርታ….ያው የቤተሰብ ጉዳይ ስለሆነብኝ ነው››ሲል ተናገረ፡፡
‹‹ይገባኛል…እንደውም ጥሩ ልጅ ስለሆንክ መመስገን አለብህ…መቼስ ማረሚያ ቤታችን በአባትህ ላይ የወሰደው አቋም ለምን እንደሆነ ይገባሀል አይደል?አዎ ይገባሀል እንጂ …በእኛ ልትበሳጭ ፍፅም አትችልም፡፡››
‹‹አዎ በትክክል ይገባኛል….››ሲል በአጭሩ መለሰ፡፡
‹‹አሁን ያው ከአንተ ጋር እየተነጋገርን ሁኔታዎች በፈቀዱ መጠን ሁኔታዎችን ለማስተካከል እንሞክራለን….ዋናው አንተ አባትህንን ምን ያህል ?ማገዝ ትፈልገለህ የሚለው ነው››አሉና ፈገግ ብለው በሲጋራ የበለዘ ጥርሳቸውን አሳዩት፡፡
‹‹ኮማንደር አባቴ የሞት ፍርድ ተፈርዶበት መሞቻ ቀኑን የሚጠብቅ ሰው ነው…እና ያ ቀን አስኪደርስ ድረስ በተቻለ መጠን በተመቻቸ ሁኔታ እንዲያሳልፍ ማንኛውንም ነገር ለማድረግ ፍቃደኛ ነኝ፡፡አባቴ ይሄንን ቀፋፊ ወንጀል ሰርቶ ወህኒ ቤት ከመግቱ በፊት ለቤተቡ አይደለም ቸገረኝ ላለ ሰው ሁሉ ልብ የሚያዝንና እጁ የሚፈታ መልካምና የተከበረ ሰው ነበር…..ምንም ሆነ ምንም ፍፃሚዊ እንዲህ አሳዛኝ መሆን የለበትም፡፡
‹‹ጥሩ እንደዛ ከሆነ ማድረግ ይምንችለውን ሁሉ እናያለን፡፡››አሉን ወደፊት ተንጠራርተው መጥሪያውን ተጫኑ..አንድ ፖሊስ መጣና ወታደራዊ ሰላምታ ሰጠ…‹‹ሳጂን ታራሚ ቅጣውን እዚህ አስመጣልን››ሲሉ ትዕዛዝ ሰጡ
ፖሊሱ ትዕዛዙን ተቀበለና ተመልሶ ወጥቶ ሄደ….ከ5 ደቂቃ በኃላ እስከአሁን ያለሳተዋለው በኩማንደሩ መቀመጫ በቀኝ በኩል የምትገኝ ጠበብ የጀርባ በራፍ ተቆረቀረ…ኮማንደሩ ዝርጥት ሰውነታቸው እየከበዳቸው በመከራ ተነሱና በራፉ ከውስጥ ከፍተው ወደመቀመጫቸው ተመለሱ፡፡ አይኖቹን የተከፈተው በራፍ ላይ እንደተከለ መጠበቅ ጀመረ…ሰው ከማየቱበፊት ብረት ቅጭልጭልታ በጇሮው ሞላ..…ከዛ በተቀመጠበት ደንዝዞ ቀረ..አባቱን ከስድስት ወራት በፊት ነው ያየው…ሰው በስድስት ወር በዚህ መጠና ሊቀየር እንደሚችል ግምቱ የለውም ፡ፀጉሩ ተንጨፍርሮ ተንጨፍርሮ ጉድሮ ሆኖ ግንባሩ ላይ ተደፍቷል…ፂሙ አድጎ ግማሽ ፊቱን ሸፍኖት ያረጀ አንበሳ አስመስሎታል…ከመክሳቱ የተነሳ ሁለቱ ጉንጮቹ አንድ ላይ የተጣበቁ ይመስላል፡፡አይኖቹ ጥልቅ ጉድጓዱ ውስጥ ያሉ ደማቅ አንፖሎች ነው የሚመስሉት…ሚካኤል እንባው ዝርግፍ አለ..ኮማደሩ ከተቀመጡበት ተነሱና ..ለብቻችሁ ጊዜ ልስጣችሁ..አንድሰዓት አላችሁ……በፊት ለፊተኛው በራፍ ክፉሉን ለቀውላቸው ወጡና ከውጭ ቀርቅረውባቸው ብቻቸውን ተዋቸው…
እንደምንም እራሱን አበረታቶ ከተቀመጠበት ተነሳና ወደአባቱ ሄደ…ልጅ እያለ ባለግርማ ሞገሳሙ አባቱ ወደ ቤት መምጣቱን የሚያውቀው የመኪናውን ክላክስ ሲሰማ ነበር..ካዛ ከወንድሙ ጋር ሮጠው ከቤት ይወጡና ወደእሱ ይንደረደራሉ…ከዛ ለልጆቹ የገዛላቸውን ፍራፍሬ ወይም ሌሎች ጣፍጭ ነገሮች የያዘ ፔስታል ይዞ ከመኪናው ሲወርድ እሱን ጨምሮ ሶስቱም ልጆቹ በሽሚያ አንዱ ቀኝ እግሩን ሌላው ግራ እሩን ያቅፍትና በልዩ ፈንጠዝያ ይቀበሉታል…እሱም ስራቸው ይንበረከክና አንዱን ጉንጩን ሌላዋን ግንባሩን እያሳመና እየዳበሰ ይዞቸው ወደቤት ይገባል…አባትዬው ለልጆቹ እንስፍስፍ የሚባል አባት ነበር..በተለይ ዬቱ ታላቅ የሆነችውን ሴት ልጁን በልዩነት ንው የሚወዳት…እሷም በአባቷ በምንም አይነት ሁኔታ የማትደራደር የእሱ ተመራጭ ልጅ ነበረች…እና እንደዛ ኩሩና ሽቅርቅር የነበረው አባቱ አሁን አፅሙ ብቻ ነው ያለው..ሄዶ በፍራቻ ተጠመጠመበት.. ጠረኑ ወደኃላ ይገፋተራል…አባትዬው ምንም አይነት ምላሽ አላሳየውም..እየጎተተ ወደወንበሮቹ ወሰደውና አስቀመጠውና ከፊት ለፊቱ ተቀመጠ፡፡
‹‹አባዬ እንዴት ነህ?››
ለእሱ መልስ ከመስጠት ይልቅ ‹‹ለምን እንደዚህ አደረክ?››ሲል አንቧረቀበት፡፡
‹‹ማለት? ምን አደረኩ?››ምን ስህተት እንደሰራ ባለማወቅ በፍራቻ ጠየቀ፡፡
‹‹ለምን አገኘኸኝ..?እንዴት እንደተቀጣሁና ምን አይነት ቀፋፊ አውሬ እንደሆንኩ ለማየት ነው የመጣኸው?››
👍55❤9👏1
‹‹አባዬ እንዴት እንዳዛ ታስባለህ..?እኔ እኮ በእያንዳንዱ ቀን ስለአንተ እያሰብኩና እየተጨነቅኩ ነው ማሳልፈው….አባዬ አንተ ቀፋፊም አውሬም አይደለህም..አንተ አባቴ ነህ..መቼም ችላ ልልህ አልችልም..ማንነቴ ነህ…››
‹‹ግን እስከአሁንም እህትህንና አናትህን እንደገደልኳቸው ታምናለህ?››ሲል ፈታኝ ጥያቄ ጠየቀው፡፡
‹‹አባዬ ይሄንን ጉዳይ እኮ ከታሰርክበት ጊዜ ጀምሮ በተገናኘን ቁጥር ደጋግመህ የምትጠይቀኝ ነገር ነው…አሁን የእኔ ማመን እና አለማመን ምን ፋይዳ አለው…አንተን ከእስር አያስለቅቅህ…አንተም እኮ ገድያለው ብለህ ነው ቃልህን የሰጠኸው ››
‹‹ለእኔ በጣም ልዩነት አለው…››
‹እንግዲያው ንገረኝ…ገድለሀቸዋል?››ሚካኤል ፍርጥም ብሎ አባቱን ጠየቀ፡፡
‹‹አልገደልኳቸውም፡፡››መለሰለት
‹‹በቃ እንደዛ ከሆነ …እኔ በጣም አምንሀለው..››
‹‹አይ እንዲህ በቀላሉማ ልታምነኝ አትችልም.. የተላለፈብኝ ፍርድ ተፈጻሚ ሆኖ ከመሞቴ በፊት አንድ ውለታ እንድትውልልኝ እፈልጋለው፡፡››
‹‹ምን አባዬ? የፈለከውን ነገር ጠይቀኝ..››
‹‹እኔ እናትህንና እህትህን እንዳልገደልኳት በትክክል አጥንተህ እንድታረጋግጥ እና ከመሞቴ በፊት እንድታሳውቀኝ እፈልጋለው፡፡››ያልጠበቀው ጥያቄ ነው፡፡
‹‹አባዬ …ይሄ እኮ ከባድ ጉዳይ ነው..ያንን እንዴት ብዬ ማረጋገጥ እችላለው?ጉዳዩ እኮ በአቃቢ ህግ ተመርምሮ አንተን የሚደግፍ ምንም መረጃ አልተገኘም…››
‹‹አሁን ወደቤት እንደተመለስክ መኝታ ቤት የእኔና የእናትህ ፎቶ የተሰቀለበት ቦታ ላይ ፎቶውን አንሳውና እዛ አካባቢ ያለውን ግድግዳ ብሳው…ግድግዳ ውስጥ መረጃዎች አሉ..እነሱን በጥንቃቄ እያቸው…ምርመራውን ከየት እንደምትጀምር ፍንጭ ይሰጡሀል፡፡››
‹‹እንዴ አባዬ..እንደዛ ከሆነማ እንደገና ይግባኝ ጠይቀን የሞት ፍርድህንም ልናስለውጥ የምንችልበት እድል ይኖረናል፡፡››በጉጉት ጠየቀ፡፡
‹‹አይ አይኖረንም…ያ እንዲሆንም አይደለም የእኔ ፍላጎት …እኔ ልጆቼ ከመሞቴ በፊት ልክ እንደልጅነታቸው በንፅህ አይናቸው ልክ እንደኣባታቸው በፍቅር እንዲያዩኝ ብቻ ነው፡፡እና ከዛ በሰላም ማረፍ ነው የምፈልገው››
፡
‹‹እሺ..እንዳልከኝ አደርጋለው››አለና ኪሱ ገብቶ ሶስት ፎቶ አወጣና ሰጠው…እጁ ላይ የተንጠለጠለውን ግዙፍ ሰንሰለት እያንቀጫቀጨ ፎቶዎቹን ወደአይኑ አስጠግቶ ተመከለተው፡፡
‹‹የዛሬ ወር አካባቢ ሰርጌ ነበር፡፡ከአዲስአለም ጋር መጠነኛ ሰርግ አድርገና ተጋብተናል…››ሚካኤል ስለፎቶው በአጭሩ አስረዳው፡፡
‹‹ጥሩ ..የተባረከ ትዳር ይሁንላችሁ ..››አለና ሁለተኛውን ፎቶ ገለጠው፡፡‹‹ቅዱስ ነው…››
እስከአሁን በጥንካሬ የቆዩት አይኖቹ ሰነፉና እንባውን ዘረገፈው…‹‹ቁርጥ አንተን ነው የሚመስለው..በእሱ እድሜ እያለህ እሱኑ ነበር የምትመስለው››
‹‹አባዬ ይሄንን ምስክርነት እናቱ ብትሰማ ደስ ይለኝ ነበር..እኔን ነው የሚመስለው እያለች ሁሌ ነው ምትከራከረኝ፡፡››
‹‹ይሁን በጥበብ ይደግላችሁ››አለና ሶስተኛውን ፎቶ ማየት ጀመረ…ምንም መናገር አልቻለም…ከሶስት ደቂቃ በላይ ፎቶው ላይ እንደፈዘዘ ቆየና ‹‹ሙሉ ሰው ሆኖል…ስለታረቃችሁ ደስ ብሎኛል››
‹‹እኔም ደስ ብሎኛል…ያው ሙሉ በሙሉ መታረቅ አይባልም..ቢሆንም ቢያንስ በልመናም ቢሆን ሰርጌ ላይ ተገኝቷል..ነገ የሚፈጠረውን ደግሞ ማን ያውቃል…››
‹‹አዎ..ያልኩህን ነገር ማድረግ ከቻልክ እኔን በሰላም እንዳርፍ ከማድረግህም በላይ እሱንም ትፈውሰዋለህ…በመሀከላችሁ ያለውንም የወንድማማች ግንኙነት እንደአዲስ እንዲያብብ ታደርጋለህ፡፡››
‹‹አባዬ ለራሴ ስል ማድረግ የምችለውን ሁሉ አደራጋለው…አንተንም እስርቤት ውስጥ ያለህን አያያዝ እንዲሻሻልልህ የተቻለኝን እየሞከርኩ ነው…አባ እባክህ አንተም እንዲጨክኑብህ ምክንያት አትስጣቸው፡፡››
‹‹ስለእኔ አታስብ…ተመቸኝም አልተመቸኝም ያን ያህል ለውጥ የለውም፡፡››
‹‹ተው እንጂ አባዬ…..ለእኔ ስትል….››ንግግሩን ሳይጨርስ የበራፉ መከፈት ድምፅ ሲሰማ አቋረጠው… ኮማንደሩ ናቸው የገቡት፡፡
‹‹አልጨረሳችሁም››
‹‹ጨርሰናል…ኩማንደር አመሰግናለው..አባዬ አንዳንድ ቅያሬ ልብስና ምግብ አምጥቼሀለው …ይሰጡሀል››
‹‹እሺ ..እንዳልኩህ አድረግ›› ብሎ ከተቀመጠበት ተነሳና የእጁንና የእግሩን ሰንሰላት እያንቀጫጨለ ወደ በራፉ ሄደ..ኩማንደሩ ቀድመው ወደ ጠባብ የኃላ በራፍ ሄዱና ከፈቷትና ውጭ በተጠንቀቅ ለሚጠብቁት ፖሊሶች ምልክት ሰጡ…አንዱ ፖሊስ ዘሎ ወደውስጥ ገባ… ከዛ ቅጣውን ይዞት ወጣ… ኩማንደሩ በራፉ ከውስጥ ዘጉና ወደ ክብር ወንበራቸው ተመልሰው ቁጭ አሉ
‹‹እሺ አቶ ሚካኤል እንዴት ነበር?››
‹‹በጣም ደስተኛ እንድሆን ነው ያደረጉኝ…. በጣም አመሰግናለው…ከዚህ በላይ የእርሷንም ጊዜ አልሻማቦት ..ግን ከመሄዴ በፊት እንደው ድፍረት ባይሆንብኝ አንድ ነገር ላስቸግሮት ነበር››
‹‹በትልቅ ሰው በኩል ነው የመጣህብኝ..ያሰብከውን ነገር ጠይቅ ….የሚሆን ከሆነ ምንም አታስብ››ሲሉ አበረታቱት፡፡ኪሱ ገባና በካኪ ፖስታ የታሸገ ብር አወጣ‹እንደው የአባቴን ነገር ለማሻሻል ..ማለቴ ፀጉሩን ቢስተካከል ያመጣሁለትን ልብስ ቢለብስና ሰውነቱ ትንሽ መለስ እንዲል ማደረግ ከተቻል .ለዛ የምትሆን ትንሽ ብር በእርሶ በኩል ለወህኒ ቤቱ ለማበርከት ፈልጌ ነበር፡፡››
የኩማንደሩ ፊት በቅፅበት ጥርስ በጥርስ ሆነ‹‹ሚካኤል..በእውነት ትልቅ ሰው ነህ…ወህኔ ቤታችን በአንተ አይነት ቀና ሰዎች ካልታገዘ በመንግስት ባጀት ብቻ ሁሉንም ነገር ማሟለት የሚችል አይደለም…አመሰግናለው››ብለው በፈገግታ ተቀበሉትና የጠረጴዛው ኪስ ውስጥ ከተቱት፡፡
‹‹በእውነቱ ምስጋናው የእኔ ነው፡፡በሉ ደውልሎታለው፡፡››
‹‹አረ ደውል… በፈለከው ሰዓት ደውል…››ተሰናበታቸውና በደስታ ውህኒ ቤቱን ለቆ ወጣ፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች 500 መግባት አለበት ይሄ ድርሰት እስከሚያልቅ
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹ግን እስከአሁንም እህትህንና አናትህን እንደገደልኳቸው ታምናለህ?››ሲል ፈታኝ ጥያቄ ጠየቀው፡፡
‹‹አባዬ ይሄንን ጉዳይ እኮ ከታሰርክበት ጊዜ ጀምሮ በተገናኘን ቁጥር ደጋግመህ የምትጠይቀኝ ነገር ነው…አሁን የእኔ ማመን እና አለማመን ምን ፋይዳ አለው…አንተን ከእስር አያስለቅቅህ…አንተም እኮ ገድያለው ብለህ ነው ቃልህን የሰጠኸው ››
‹‹ለእኔ በጣም ልዩነት አለው…››
‹እንግዲያው ንገረኝ…ገድለሀቸዋል?››ሚካኤል ፍርጥም ብሎ አባቱን ጠየቀ፡፡
‹‹አልገደልኳቸውም፡፡››መለሰለት
‹‹በቃ እንደዛ ከሆነ …እኔ በጣም አምንሀለው..››
‹‹አይ እንዲህ በቀላሉማ ልታምነኝ አትችልም.. የተላለፈብኝ ፍርድ ተፈጻሚ ሆኖ ከመሞቴ በፊት አንድ ውለታ እንድትውልልኝ እፈልጋለው፡፡››
‹‹ምን አባዬ? የፈለከውን ነገር ጠይቀኝ..››
‹‹እኔ እናትህንና እህትህን እንዳልገደልኳት በትክክል አጥንተህ እንድታረጋግጥ እና ከመሞቴ በፊት እንድታሳውቀኝ እፈልጋለው፡፡››ያልጠበቀው ጥያቄ ነው፡፡
‹‹አባዬ …ይሄ እኮ ከባድ ጉዳይ ነው..ያንን እንዴት ብዬ ማረጋገጥ እችላለው?ጉዳዩ እኮ በአቃቢ ህግ ተመርምሮ አንተን የሚደግፍ ምንም መረጃ አልተገኘም…››
‹‹አሁን ወደቤት እንደተመለስክ መኝታ ቤት የእኔና የእናትህ ፎቶ የተሰቀለበት ቦታ ላይ ፎቶውን አንሳውና እዛ አካባቢ ያለውን ግድግዳ ብሳው…ግድግዳ ውስጥ መረጃዎች አሉ..እነሱን በጥንቃቄ እያቸው…ምርመራውን ከየት እንደምትጀምር ፍንጭ ይሰጡሀል፡፡››
‹‹እንዴ አባዬ..እንደዛ ከሆነማ እንደገና ይግባኝ ጠይቀን የሞት ፍርድህንም ልናስለውጥ የምንችልበት እድል ይኖረናል፡፡››በጉጉት ጠየቀ፡፡
‹‹አይ አይኖረንም…ያ እንዲሆንም አይደለም የእኔ ፍላጎት …እኔ ልጆቼ ከመሞቴ በፊት ልክ እንደልጅነታቸው በንፅህ አይናቸው ልክ እንደኣባታቸው በፍቅር እንዲያዩኝ ብቻ ነው፡፡እና ከዛ በሰላም ማረፍ ነው የምፈልገው››
፡
‹‹እሺ..እንዳልከኝ አደርጋለው››አለና ኪሱ ገብቶ ሶስት ፎቶ አወጣና ሰጠው…እጁ ላይ የተንጠለጠለውን ግዙፍ ሰንሰለት እያንቀጫቀጨ ፎቶዎቹን ወደአይኑ አስጠግቶ ተመከለተው፡፡
‹‹የዛሬ ወር አካባቢ ሰርጌ ነበር፡፡ከአዲስአለም ጋር መጠነኛ ሰርግ አድርገና ተጋብተናል…››ሚካኤል ስለፎቶው በአጭሩ አስረዳው፡፡
‹‹ጥሩ ..የተባረከ ትዳር ይሁንላችሁ ..››አለና ሁለተኛውን ፎቶ ገለጠው፡፡‹‹ቅዱስ ነው…››
እስከአሁን በጥንካሬ የቆዩት አይኖቹ ሰነፉና እንባውን ዘረገፈው…‹‹ቁርጥ አንተን ነው የሚመስለው..በእሱ እድሜ እያለህ እሱኑ ነበር የምትመስለው››
‹‹አባዬ ይሄንን ምስክርነት እናቱ ብትሰማ ደስ ይለኝ ነበር..እኔን ነው የሚመስለው እያለች ሁሌ ነው ምትከራከረኝ፡፡››
‹‹ይሁን በጥበብ ይደግላችሁ››አለና ሶስተኛውን ፎቶ ማየት ጀመረ…ምንም መናገር አልቻለም…ከሶስት ደቂቃ በላይ ፎቶው ላይ እንደፈዘዘ ቆየና ‹‹ሙሉ ሰው ሆኖል…ስለታረቃችሁ ደስ ብሎኛል››
‹‹እኔም ደስ ብሎኛል…ያው ሙሉ በሙሉ መታረቅ አይባልም..ቢሆንም ቢያንስ በልመናም ቢሆን ሰርጌ ላይ ተገኝቷል..ነገ የሚፈጠረውን ደግሞ ማን ያውቃል…››
‹‹አዎ..ያልኩህን ነገር ማድረግ ከቻልክ እኔን በሰላም እንዳርፍ ከማድረግህም በላይ እሱንም ትፈውሰዋለህ…በመሀከላችሁ ያለውንም የወንድማማች ግንኙነት እንደአዲስ እንዲያብብ ታደርጋለህ፡፡››
‹‹አባዬ ለራሴ ስል ማድረግ የምችለውን ሁሉ አደራጋለው…አንተንም እስርቤት ውስጥ ያለህን አያያዝ እንዲሻሻልልህ የተቻለኝን እየሞከርኩ ነው…አባ እባክህ አንተም እንዲጨክኑብህ ምክንያት አትስጣቸው፡፡››
‹‹ስለእኔ አታስብ…ተመቸኝም አልተመቸኝም ያን ያህል ለውጥ የለውም፡፡››
‹‹ተው እንጂ አባዬ…..ለእኔ ስትል….››ንግግሩን ሳይጨርስ የበራፉ መከፈት ድምፅ ሲሰማ አቋረጠው… ኮማንደሩ ናቸው የገቡት፡፡
‹‹አልጨረሳችሁም››
‹‹ጨርሰናል…ኩማንደር አመሰግናለው..አባዬ አንዳንድ ቅያሬ ልብስና ምግብ አምጥቼሀለው …ይሰጡሀል››
‹‹እሺ ..እንዳልኩህ አድረግ›› ብሎ ከተቀመጠበት ተነሳና የእጁንና የእግሩን ሰንሰላት እያንቀጫጨለ ወደ በራፉ ሄደ..ኩማንደሩ ቀድመው ወደ ጠባብ የኃላ በራፍ ሄዱና ከፈቷትና ውጭ በተጠንቀቅ ለሚጠብቁት ፖሊሶች ምልክት ሰጡ…አንዱ ፖሊስ ዘሎ ወደውስጥ ገባ… ከዛ ቅጣውን ይዞት ወጣ… ኩማንደሩ በራፉ ከውስጥ ዘጉና ወደ ክብር ወንበራቸው ተመልሰው ቁጭ አሉ
‹‹እሺ አቶ ሚካኤል እንዴት ነበር?››
‹‹በጣም ደስተኛ እንድሆን ነው ያደረጉኝ…. በጣም አመሰግናለው…ከዚህ በላይ የእርሷንም ጊዜ አልሻማቦት ..ግን ከመሄዴ በፊት እንደው ድፍረት ባይሆንብኝ አንድ ነገር ላስቸግሮት ነበር››
‹‹በትልቅ ሰው በኩል ነው የመጣህብኝ..ያሰብከውን ነገር ጠይቅ ….የሚሆን ከሆነ ምንም አታስብ››ሲሉ አበረታቱት፡፡ኪሱ ገባና በካኪ ፖስታ የታሸገ ብር አወጣ‹እንደው የአባቴን ነገር ለማሻሻል ..ማለቴ ፀጉሩን ቢስተካከል ያመጣሁለትን ልብስ ቢለብስና ሰውነቱ ትንሽ መለስ እንዲል ማደረግ ከተቻል .ለዛ የምትሆን ትንሽ ብር በእርሶ በኩል ለወህኒ ቤቱ ለማበርከት ፈልጌ ነበር፡፡››
የኩማንደሩ ፊት በቅፅበት ጥርስ በጥርስ ሆነ‹‹ሚካኤል..በእውነት ትልቅ ሰው ነህ…ወህኔ ቤታችን በአንተ አይነት ቀና ሰዎች ካልታገዘ በመንግስት ባጀት ብቻ ሁሉንም ነገር ማሟለት የሚችል አይደለም…አመሰግናለው››ብለው በፈገግታ ተቀበሉትና የጠረጴዛው ኪስ ውስጥ ከተቱት፡፡
‹‹በእውነቱ ምስጋናው የእኔ ነው፡፡በሉ ደውልሎታለው፡፡››
‹‹አረ ደውል… በፈለከው ሰዓት ደውል…››ተሰናበታቸውና በደስታ ውህኒ ቤቱን ለቆ ወጣ፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች 500 መግባት አለበት ይሄ ድርሰት እስከሚያልቅ
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍104❤12👏2
#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሶስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
////
ሚካኤል ከወህኒ ቤት እንደመጣ ቀጥታ ወደሰፈር ነው ያመራው፡፡ወደቤት ሲገባ አዲስ አለም ከልጇ ጋር እየተዳረቀች ሳሎን ውስጥ ቢያገኛትም ማንኛቸውንም ምንም ሳያናግር ቀጥታ ወደመኝታ ቤት ነበር የተንደረደረው፡፡
‹‹ሚኪ…ምን ሆነሀል.?.ዛሬ ደግሞ ሰላምታ የለም እንዴ?››
‹‹መጣሁ..››ብሎ ብቻ ወደመኝታ ቤት ገባ…አባቱ የነገሩትን ፎቶ ከግድግዳ ላይ አነሳ ..ከግድግዳው ጋር ተመሳስሎ የተሰራ ነው…በቀላሉ በእጅ የሚፈረከስ አይነት አይደለም…ከእንደገና ተነደርድሮ ወጣና በጓሮ በኩል ወደ ገራጅ በመሄድ መዶሻ እና መሮ ይዞ መጣ….‹‹አዲስ አለም ቅዱስን ከወለሉ ላይ አንስታ አቀፈችውና ወደመኝታ ቤቱ ተንቀሳቀሰች…እሷ ከመድረሷ በፊት ሚካኤል ወደውስጥ ገብቶ ከውስጥ ዘጋባት
‹‹እንዴ ሚኪ….ምን እየሆንክ ነው…?ለምንድነው የምትዘጋብን?››
‹‹አዲስ..እባክሽ ጥቂት ደቂቃዎችን ስጪኝ……››ብሎ መሮውንና መዶሻውን በመጠቀም ግድግዳውን መቆርቆር ጀመረ…ግድግዳ ውስጥ የተቀመጠውን የአባቱን ሚስጥራዊ እቃ ለማግኘት 3 ደቃቃ ያህል ፈጀበት…በላስቲክ በስነሰርአት የተጠቀለለ ነው፡፡አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠና የላስቲኩን እሽግ ፈቶ አልጋው ላይ ዘረገፈው፡፡….አምስት የሚሆኑ ፎቶዎች አንድ ሜሞሪ ካርድ ..አንድ ደብዳቤ ነው፡፡፡
መጀመሪያ ፎቶዎቹን አነሳና ተራ በተራ መመልከት ጀመረ…የመጀመሪያው ፎቶ ላይ አናትዬው የሆነ ሰው ክንድ ላይ ተደግፋ በፈገግታ ስትፍለቀለቅ ይታያል..ጭንቅላቱን የሆነ መርፌ ነገር ጠቅ አደረገው….ይሄ ሰው በህይወት ዘመኑ አይቶት አያውቅም…የእናቱን ዘመዶች ሁሉንም ያውቃል…ታዲያ ይሄ ማን ነው?፡፡ሁለተኛውን ፎቶ ገለጠና ተመለከተ…እናትዬው እነሱን ከመውለዷ በፊት ገና ጨቅላ ወጣት ሆና የተነሳቸው ፎቶ ነው..ግን አሁንም ያው ሰው አንገቷ ላይ ተጠምጥሞ በፍቅር ጉንጯን ሲስማት ይታያል…ፎቶውን ገለበጠው…ልቅም ባለ የእጅ ፅሁፍ በአንድ መስመር የተፃፈ ፅሁፍ አለ ‹‹ንጥፍ ወርቅ ፍቅሬ በጣም አፈቅርሻለው….ያንቺው ለሚ በቀለ፡፡››ይላል፡፡
ሁሉንም ፎቶዎች በየተራ እየገለባበጠ ተመለከተው…ተመሳሳይ የሁለቱ ፎቶ ነው…ሲላፉ ሲሳሳሙ….ሲጎራረሱ የተነሱት ፎቶ ነው፡፡
ቤታቸው የወላጆቻቸውን ትዝታ የሚዘክሩ ሁለት ግዙፍ የፎቶ አልበሞች እዳሉ ያውቃል….እናትና እህቱ በአሰቃቂ ሁኔታ ከሞቱ በኃላ በጣም ሲከፋውና ትዝ ሲሉት ለብቻው ክፍል ዘግቶ ተደብቆ ይመለከት ነበር፡፡እና እዛ አልበም ውሰጥ ዘጠና ፐርሰንት ፎቶ የእሱና የእህትና ወንድሙ ፎቶዎች ፤የበዓል ዝግጅት ፤ የህፃናቱ የልደት በዓል ማስታወሻ ናቸው የሞሉት..እናትና አባቱ በልጆቹ የደስታ ድባብ ውስጥ እንደድምቀት እዚህም እዛም ጣል ተደርገው የተነሱት ነው እንጂ እንዲህ እናቱ ከሌላው ሰውዬ ጋር እንዳደረገችው አይነት አማላይ ፎቶዎች ተነስተው አላየም፡፡
ፎቶውን አስቀመጠና ወረቀቱን አንስቶ አነበበው…
ይድረስ ለምወድሽ ፍቅሬ ንጥፍ ወርቅ …
ይህንን ደብዳቤ ስፅፍልሽ ከአይኖቼ እንባ ሳይሆን ደም እያፈሰስኩ ነው፡፡ ታውቂያለሽ እኔ ከኤለመንተሪ ጀምሮ በጣም ነው የማፈቅርሽ..አንቺም እንደምታፈቅሪኝ አውቃለው፡፡ብዙ አቅድና ብዙ ፕሮግራም ነበረን፡፡በቅርብም ለመጋባት ተነጋግረንና ተማምለን ነበር፡፡አሁን ግን ያንን ቃሌን ማክበር አልችልም፡፡አባዬ ምን ያህል ኃይለኛ እና ጥብቅ ሰው እንደሆነ ታውቂያለሽ ..አሁን አሜሪካ ካለው ወንድሙ ጋር ተነጋግሮ አሜሪካ እንድሄድ ወስኖ ሁሉም ፕሮሰሶች ጨርሶ ሊልከኛ ነው…ማለቴ… አሁን ይሄ ደብዳቤ ሲደርስሽ ምን አልባት እኔ በርሬም ሊሆን ይችላል፡፡
ይቅር በይኛ…..ያንቺው ለሚ በቀለ፡፡ይላል
እዛ ደብዳቤ ላይ ብዙ የተንጠባጠቡ የእንባ ጠብታዎች ይታያሉ፡፡ሚካኤል ያየውም ሆነ ያነበበው ነገር ምንም እየገባው አይደለም..ከውጭ ደግሞ አዲስአለም የመኝታ ቤቱን በራፍ እየቆረቆረች እየረበሸችው ነው፡፡ከተቀመጠበት ተነሳና ሄዶ በራፉን ከፈተ፡፡ በራፉ ላይ ልጇን አቅፋ ተገተትራ በድንጋጤ በድን የሆነችውን አዲስ አለም ላይ አፈጠጠባት፡፡
‹‹አዲስ ምንድነው?››
‹‹እንዴት መኝታ ቤቱን በላይህ ላይ ዘግተህ ምን እያደረክ ነው?››በስጋትና በፍራቻ ተወጥራ ጠየቀችው፡፡
ዠ
‹‹ኡፍ …ስራ ይዣለሁ ስልሽ አትሰሚም…..ባክሽ አትረብሺኝ››በማለት አንቧረቀና መልሶ ዘጋባት፡፡ከዛ ወደአልጋው ተመለሰ፡፡አዲስአለም በመጀመሪያ ከደነገጠችውን በላይ ደነገጠች…ሚካኤል ምንም ባልገባት ነገር እንዲህ አመናጭቋት አያውቅም፡፡
ወደሳሎን ተመለሰችና ፀአዳ ጋር ደወለችላት፡፡
ስታወራ ድምፃ ይንቀጠቀጣል‹‹ሄሎ ፀዲ..አሁኑኑ ወደቤት ነይ››
‹‹እንዴ ምን ሆንሽ..?
ቅዱስ አመመው እንዴ?››
‹‹አይደለም..አባትዬው ነው፡፡››
ፀአዳ በጣም ደነገጠች‹‹እንዴ ሚኪ ምን ሆነ?››
‹‹እኔ እንጃለት… ቅድም አንቺ ጋር የመጣሁ ጊዜ አባቱን ለመጠየቅ ወህኒ ቤት ሄዶ ነበር…ከዛ ሲመለስ እንደእብድ አድርጎት መኝታ ቤቱ ገባ..ከዛ ወጣና መዶሻና መሮ ይዞ ገብቶ በራፉን ከውስጥ በመዝጋት ግድግዳውን ሲነድለው ነበር…አንኳኩቼ ምን እንደሆነ ስጠይቀው አጓርቶብኝ መልሶ ዘጋው…እህቴ ቶሎ ድረሺኝ…የቀትር ጂኒ ሳያጠናግረው አይቀርም››
‹‹ስለአባቱ መጥፎ ነገር ሰምቶ ይሆን እንዴ?››
‹‹መሰለኝ….ወይ በፈጣሪ ምን አልባት እዛ ሲደርሰ ገድለዋቸው እንዳይሆን ነው የምፈራው..እንደዛ ቢሆንስ በራፍ አስዘግቶ ግድግዳ ያስንዳል እንዴ…?››
‹‹በቃ መጣሁ ..እስከዛው ተረጋጊ››አለቻትና ስልኩን ከመዝጋቷ በፊት ቦርሳውን አንጠለጠለችና መንገድ ጀመረች፡፡
ሚካኤል ሜሞሪውን አነሳና ስልኩ ውስጥ ከተተው፡፡ሁለት ፎልደሮች አሉት፡፡አንደኛውን ከፈተ ….በምስሉ በቅድሚያ ምትታየው እናቱ ነች፡፡አዎ ቡቲክ ቤታቸው ውስጥ ሆና ልብሶችን ሰታስተካከል ይታያል…ወዲያው አንድ በእሷ እድሜ ያለ ሰው መጣ …የሰውዬው ጀርባው ነው ሚታዬው እናትዬው ግን በሰውዬው መምጣት ስትደነግጥ ይታያል፡፡
‹‹ለሚ እንዴት መጣህ?››አገላብጣ እየሰማችው ትጠይቀዋለች፡፡
‹‹እንዴት መጣህ ነው እንኳን ደህና መጣህ ነው የሚባለው?እዚህ ስብሰባ ነበረን …ሳላይሽ ተመልሼ መሄድ አልቻልኩም›››
‹‹እንዴ ከሶስት ቀን በኃላ ቀጠሮ ነበረን እኮ…››
‹‹እሱም እንዳለ ነው…ግን እኔ እኮ በየቀኑ ላገኝሽ ነው የምፈልገው…እንደውም ሙሉ በሙሉ የእኔ እንድትሆኚ ነው የምፈልገው፡፡››
‹‹እሱንማ አስረግዘኘኝ ጥለኸኝ አሜሪካ ከመሄድህ በፊት ማሰብ ነበረብህ፡፡››
‹‹ይሄንን እኮ ብዙ ጊዜ ተነጋግረንበት ሁኔታውን አስረድቼሽ ይቅር ብለሽኛል..አይደል እንዴ የእኔ ፍቅር?››
‹‹አዎ ግን …ይቅር አልኩህ ማለት ለአመታት የገነባሁት ትዳሬንና ልጆቼን በትኜ ወደአንተ ለመመለስ እፈልጋለው ማለት አይደለም፡፡››
‹‹ልጆችሽን በትኚ አልልኩም እኮ ….ባልሽን ፍቺና ልጆቹን ይዘሽ ነይ ነው፡፡›››
‹‹አይ ያንን ሳደርግ ቅጣው እጁን አጣጥፎ የሚቀመጥ ይመስልሀል….?እሱ ምንም እንከን የማይወጣለት ድንቅ አባትና ምርጥ ባል ነው፡፡ልጆቹን እንዴት እንደሚወድ እና እንዴት እንደሚንከባከብ ብታውቅ እንዲህ ለማለት አትደፍርም..በተለይ ትርሲትን በልዩ ሁኔታ ነው የሚወዳት…ሲጠራት እኮ እናቴ ነው የሚላት…እሷስ ብትል..?››
‹‹ግን እውነተኛ ልጁ አይደለችም…ትርሲት የእኔ ልጅ ነች፡፡››
ሚካኤል በሚሰማው ነገር ሆዱ ሲገለባበጥ ይታወቀዋል…አረ እንደውም ሊያስታውከው እየተናነቀው ነው፡፡
‹‹አረ ድምጽህን ቀንስ..ድንገት ሰው ቢሰማህስ?››
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሶስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
////
ሚካኤል ከወህኒ ቤት እንደመጣ ቀጥታ ወደሰፈር ነው ያመራው፡፡ወደቤት ሲገባ አዲስ አለም ከልጇ ጋር እየተዳረቀች ሳሎን ውስጥ ቢያገኛትም ማንኛቸውንም ምንም ሳያናግር ቀጥታ ወደመኝታ ቤት ነበር የተንደረደረው፡፡
‹‹ሚኪ…ምን ሆነሀል.?.ዛሬ ደግሞ ሰላምታ የለም እንዴ?››
‹‹መጣሁ..››ብሎ ብቻ ወደመኝታ ቤት ገባ…አባቱ የነገሩትን ፎቶ ከግድግዳ ላይ አነሳ ..ከግድግዳው ጋር ተመሳስሎ የተሰራ ነው…በቀላሉ በእጅ የሚፈረከስ አይነት አይደለም…ከእንደገና ተነደርድሮ ወጣና በጓሮ በኩል ወደ ገራጅ በመሄድ መዶሻ እና መሮ ይዞ መጣ….‹‹አዲስ አለም ቅዱስን ከወለሉ ላይ አንስታ አቀፈችውና ወደመኝታ ቤቱ ተንቀሳቀሰች…እሷ ከመድረሷ በፊት ሚካኤል ወደውስጥ ገብቶ ከውስጥ ዘጋባት
‹‹እንዴ ሚኪ….ምን እየሆንክ ነው…?ለምንድነው የምትዘጋብን?››
‹‹አዲስ..እባክሽ ጥቂት ደቂቃዎችን ስጪኝ……››ብሎ መሮውንና መዶሻውን በመጠቀም ግድግዳውን መቆርቆር ጀመረ…ግድግዳ ውስጥ የተቀመጠውን የአባቱን ሚስጥራዊ እቃ ለማግኘት 3 ደቃቃ ያህል ፈጀበት…በላስቲክ በስነሰርአት የተጠቀለለ ነው፡፡አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠና የላስቲኩን እሽግ ፈቶ አልጋው ላይ ዘረገፈው፡፡….አምስት የሚሆኑ ፎቶዎች አንድ ሜሞሪ ካርድ ..አንድ ደብዳቤ ነው፡፡፡
መጀመሪያ ፎቶዎቹን አነሳና ተራ በተራ መመልከት ጀመረ…የመጀመሪያው ፎቶ ላይ አናትዬው የሆነ ሰው ክንድ ላይ ተደግፋ በፈገግታ ስትፍለቀለቅ ይታያል..ጭንቅላቱን የሆነ መርፌ ነገር ጠቅ አደረገው….ይሄ ሰው በህይወት ዘመኑ አይቶት አያውቅም…የእናቱን ዘመዶች ሁሉንም ያውቃል…ታዲያ ይሄ ማን ነው?፡፡ሁለተኛውን ፎቶ ገለጠና ተመለከተ…እናትዬው እነሱን ከመውለዷ በፊት ገና ጨቅላ ወጣት ሆና የተነሳቸው ፎቶ ነው..ግን አሁንም ያው ሰው አንገቷ ላይ ተጠምጥሞ በፍቅር ጉንጯን ሲስማት ይታያል…ፎቶውን ገለበጠው…ልቅም ባለ የእጅ ፅሁፍ በአንድ መስመር የተፃፈ ፅሁፍ አለ ‹‹ንጥፍ ወርቅ ፍቅሬ በጣም አፈቅርሻለው….ያንቺው ለሚ በቀለ፡፡››ይላል፡፡
ሁሉንም ፎቶዎች በየተራ እየገለባበጠ ተመለከተው…ተመሳሳይ የሁለቱ ፎቶ ነው…ሲላፉ ሲሳሳሙ….ሲጎራረሱ የተነሱት ፎቶ ነው፡፡
ቤታቸው የወላጆቻቸውን ትዝታ የሚዘክሩ ሁለት ግዙፍ የፎቶ አልበሞች እዳሉ ያውቃል….እናትና እህቱ በአሰቃቂ ሁኔታ ከሞቱ በኃላ በጣም ሲከፋውና ትዝ ሲሉት ለብቻው ክፍል ዘግቶ ተደብቆ ይመለከት ነበር፡፡እና እዛ አልበም ውሰጥ ዘጠና ፐርሰንት ፎቶ የእሱና የእህትና ወንድሙ ፎቶዎች ፤የበዓል ዝግጅት ፤ የህፃናቱ የልደት በዓል ማስታወሻ ናቸው የሞሉት..እናትና አባቱ በልጆቹ የደስታ ድባብ ውስጥ እንደድምቀት እዚህም እዛም ጣል ተደርገው የተነሱት ነው እንጂ እንዲህ እናቱ ከሌላው ሰውዬ ጋር እንዳደረገችው አይነት አማላይ ፎቶዎች ተነስተው አላየም፡፡
ፎቶውን አስቀመጠና ወረቀቱን አንስቶ አነበበው…
ይድረስ ለምወድሽ ፍቅሬ ንጥፍ ወርቅ …
ይህንን ደብዳቤ ስፅፍልሽ ከአይኖቼ እንባ ሳይሆን ደም እያፈሰስኩ ነው፡፡ ታውቂያለሽ እኔ ከኤለመንተሪ ጀምሮ በጣም ነው የማፈቅርሽ..አንቺም እንደምታፈቅሪኝ አውቃለው፡፡ብዙ አቅድና ብዙ ፕሮግራም ነበረን፡፡በቅርብም ለመጋባት ተነጋግረንና ተማምለን ነበር፡፡አሁን ግን ያንን ቃሌን ማክበር አልችልም፡፡አባዬ ምን ያህል ኃይለኛ እና ጥብቅ ሰው እንደሆነ ታውቂያለሽ ..አሁን አሜሪካ ካለው ወንድሙ ጋር ተነጋግሮ አሜሪካ እንድሄድ ወስኖ ሁሉም ፕሮሰሶች ጨርሶ ሊልከኛ ነው…ማለቴ… አሁን ይሄ ደብዳቤ ሲደርስሽ ምን አልባት እኔ በርሬም ሊሆን ይችላል፡፡
ይቅር በይኛ…..ያንቺው ለሚ በቀለ፡፡ይላል
እዛ ደብዳቤ ላይ ብዙ የተንጠባጠቡ የእንባ ጠብታዎች ይታያሉ፡፡ሚካኤል ያየውም ሆነ ያነበበው ነገር ምንም እየገባው አይደለም..ከውጭ ደግሞ አዲስአለም የመኝታ ቤቱን በራፍ እየቆረቆረች እየረበሸችው ነው፡፡ከተቀመጠበት ተነሳና ሄዶ በራፉን ከፈተ፡፡ በራፉ ላይ ልጇን አቅፋ ተገተትራ በድንጋጤ በድን የሆነችውን አዲስ አለም ላይ አፈጠጠባት፡፡
‹‹አዲስ ምንድነው?››
‹‹እንዴት መኝታ ቤቱን በላይህ ላይ ዘግተህ ምን እያደረክ ነው?››በስጋትና በፍራቻ ተወጥራ ጠየቀችው፡፡
ዠ
‹‹ኡፍ …ስራ ይዣለሁ ስልሽ አትሰሚም…..ባክሽ አትረብሺኝ››በማለት አንቧረቀና መልሶ ዘጋባት፡፡ከዛ ወደአልጋው ተመለሰ፡፡አዲስአለም በመጀመሪያ ከደነገጠችውን በላይ ደነገጠች…ሚካኤል ምንም ባልገባት ነገር እንዲህ አመናጭቋት አያውቅም፡፡
ወደሳሎን ተመለሰችና ፀአዳ ጋር ደወለችላት፡፡
ስታወራ ድምፃ ይንቀጠቀጣል‹‹ሄሎ ፀዲ..አሁኑኑ ወደቤት ነይ››
‹‹እንዴ ምን ሆንሽ..?
ቅዱስ አመመው እንዴ?››
‹‹አይደለም..አባትዬው ነው፡፡››
ፀአዳ በጣም ደነገጠች‹‹እንዴ ሚኪ ምን ሆነ?››
‹‹እኔ እንጃለት… ቅድም አንቺ ጋር የመጣሁ ጊዜ አባቱን ለመጠየቅ ወህኒ ቤት ሄዶ ነበር…ከዛ ሲመለስ እንደእብድ አድርጎት መኝታ ቤቱ ገባ..ከዛ ወጣና መዶሻና መሮ ይዞ ገብቶ በራፉን ከውስጥ በመዝጋት ግድግዳውን ሲነድለው ነበር…አንኳኩቼ ምን እንደሆነ ስጠይቀው አጓርቶብኝ መልሶ ዘጋው…እህቴ ቶሎ ድረሺኝ…የቀትር ጂኒ ሳያጠናግረው አይቀርም››
‹‹ስለአባቱ መጥፎ ነገር ሰምቶ ይሆን እንዴ?››
‹‹መሰለኝ….ወይ በፈጣሪ ምን አልባት እዛ ሲደርሰ ገድለዋቸው እንዳይሆን ነው የምፈራው..እንደዛ ቢሆንስ በራፍ አስዘግቶ ግድግዳ ያስንዳል እንዴ…?››
‹‹በቃ መጣሁ ..እስከዛው ተረጋጊ››አለቻትና ስልኩን ከመዝጋቷ በፊት ቦርሳውን አንጠለጠለችና መንገድ ጀመረች፡፡
ሚካኤል ሜሞሪውን አነሳና ስልኩ ውስጥ ከተተው፡፡ሁለት ፎልደሮች አሉት፡፡አንደኛውን ከፈተ ….በምስሉ በቅድሚያ ምትታየው እናቱ ነች፡፡አዎ ቡቲክ ቤታቸው ውስጥ ሆና ልብሶችን ሰታስተካከል ይታያል…ወዲያው አንድ በእሷ እድሜ ያለ ሰው መጣ …የሰውዬው ጀርባው ነው ሚታዬው እናትዬው ግን በሰውዬው መምጣት ስትደነግጥ ይታያል፡፡
‹‹ለሚ እንዴት መጣህ?››አገላብጣ እየሰማችው ትጠይቀዋለች፡፡
‹‹እንዴት መጣህ ነው እንኳን ደህና መጣህ ነው የሚባለው?እዚህ ስብሰባ ነበረን …ሳላይሽ ተመልሼ መሄድ አልቻልኩም›››
‹‹እንዴ ከሶስት ቀን በኃላ ቀጠሮ ነበረን እኮ…››
‹‹እሱም እንዳለ ነው…ግን እኔ እኮ በየቀኑ ላገኝሽ ነው የምፈልገው…እንደውም ሙሉ በሙሉ የእኔ እንድትሆኚ ነው የምፈልገው፡፡››
‹‹እሱንማ አስረግዘኘኝ ጥለኸኝ አሜሪካ ከመሄድህ በፊት ማሰብ ነበረብህ፡፡››
‹‹ይሄንን እኮ ብዙ ጊዜ ተነጋግረንበት ሁኔታውን አስረድቼሽ ይቅር ብለሽኛል..አይደል እንዴ የእኔ ፍቅር?››
‹‹አዎ ግን …ይቅር አልኩህ ማለት ለአመታት የገነባሁት ትዳሬንና ልጆቼን በትኜ ወደአንተ ለመመለስ እፈልጋለው ማለት አይደለም፡፡››
‹‹ልጆችሽን በትኚ አልልኩም እኮ ….ባልሽን ፍቺና ልጆቹን ይዘሽ ነይ ነው፡፡›››
‹‹አይ ያንን ሳደርግ ቅጣው እጁን አጣጥፎ የሚቀመጥ ይመስልሀል….?እሱ ምንም እንከን የማይወጣለት ድንቅ አባትና ምርጥ ባል ነው፡፡ልጆቹን እንዴት እንደሚወድ እና እንዴት እንደሚንከባከብ ብታውቅ እንዲህ ለማለት አትደፍርም..በተለይ ትርሲትን በልዩ ሁኔታ ነው የሚወዳት…ሲጠራት እኮ እናቴ ነው የሚላት…እሷስ ብትል..?››
‹‹ግን እውነተኛ ልጁ አይደለችም…ትርሲት የእኔ ልጅ ነች፡፡››
ሚካኤል በሚሰማው ነገር ሆዱ ሲገለባበጥ ይታወቀዋል…አረ እንደውም ሊያስታውከው እየተናነቀው ነው፡፡
‹‹አረ ድምጽህን ቀንስ..ድንገት ሰው ቢሰማህስ?››
👍63❤11
‹‹ይስማ..፣ባላሳድጋትም ልክ እንደእሱ ሁሉ እኔም ልጄን እወዳታለው፤ደግሞ የጊዜ ጉዳይ ነው እንጂ የሆነ ቀን በሆነ መንገድ እወነቱ ለሁሉም ሰው ግልፅ መሆኑ አይቀርም…››
‹‹በል አሁን ሂድ ቅጣው ሊመጣ ይችላል››
‹‹ሄዳለው…..ግን ያልኩሽን አስቢበት፡፡››
ቨዲዬው ይቆረጣል….ሚካኤል ስለገዛ እናቱ ሳይሆን ስለሆነች በተረት አለም ውስጥ ስለሚያውቃት ሴሰኛ ሴት ታሪክ እየሰማ ነው የመሰለው…፡፡
‹‹አባዬ….ይሄንን ሁሉ ነገር አውቀህ እንዴት ልትቋቋመው ቻልክ?››ጠየቀ….ይህ እስከአሁን ያየዋቸው መረጃዎች ሁሉ እኮ አባቴ የተፈረደበትን ወንጀል ለምን እንደፈፀመው ድጋፍ የሚሰጡ መረጃዎች ናቸው፡፡‹‹እንዴት ነው እሱ ግድያውን እንዳልፈፀመ የሚያረጋግጠ መረጃ ከዚህ ዝባዝንኬ ቆሻሻ ታሪክ ውስጥ ማውጣት የምችለው?››ሲል እራሱን ጠየቀ፡፡
‹‹እህቴ ..ታላቅ እህቴ የአባዬ ልጅ አይደለችም?››.ጨጓራው ሲለበልበው ተሰማው… ሁለተኛውን ቪዲዬ ከፍቶ ሌላ ጭንቅላትን የሚያሲዝ ዜናን ለመስማት ተዘጋጅቷ እያለ የመኝታ ቤቱ በራፍ በሀይለኛው ተንኳኳ፡፡
‹‹ሚኪ..ክፈትልን…ሚኪ››ሁለቱ ሴቶች እየተፈራረቁ ቀወጡት፡፡
‹‹እ አኝቺም ተጨመርሽ..››አለና ፎቶዎቹንና ደብዳቤውን መልሶ ላስቲክ ውስጥ ከተተና የጃኬት ኪስ ውስጥ ከቶ ወደበራፉ ሄደና ከፈተ
አዲስአለም ፀደይ በራፍ ላይ የሆነው እየተቁለጨለጩ አያቸው‹‹እ ደውላ ጠራችሽ?››አለና ክፍሉን ለቆ ወጣ፣ ከፍራቻቸው ሳይላቀቁ ከኃላው ተከተሉት፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች 500 መግባት አለበት ይሄ ድርሰት እስከሚያልቅ
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹በል አሁን ሂድ ቅጣው ሊመጣ ይችላል››
‹‹ሄዳለው…..ግን ያልኩሽን አስቢበት፡፡››
ቨዲዬው ይቆረጣል….ሚካኤል ስለገዛ እናቱ ሳይሆን ስለሆነች በተረት አለም ውስጥ ስለሚያውቃት ሴሰኛ ሴት ታሪክ እየሰማ ነው የመሰለው…፡፡
‹‹አባዬ….ይሄንን ሁሉ ነገር አውቀህ እንዴት ልትቋቋመው ቻልክ?››ጠየቀ….ይህ እስከአሁን ያየዋቸው መረጃዎች ሁሉ እኮ አባቴ የተፈረደበትን ወንጀል ለምን እንደፈፀመው ድጋፍ የሚሰጡ መረጃዎች ናቸው፡፡‹‹እንዴት ነው እሱ ግድያውን እንዳልፈፀመ የሚያረጋግጠ መረጃ ከዚህ ዝባዝንኬ ቆሻሻ ታሪክ ውስጥ ማውጣት የምችለው?››ሲል እራሱን ጠየቀ፡፡
‹‹እህቴ ..ታላቅ እህቴ የአባዬ ልጅ አይደለችም?››.ጨጓራው ሲለበልበው ተሰማው… ሁለተኛውን ቪዲዬ ከፍቶ ሌላ ጭንቅላትን የሚያሲዝ ዜናን ለመስማት ተዘጋጅቷ እያለ የመኝታ ቤቱ በራፍ በሀይለኛው ተንኳኳ፡፡
‹‹ሚኪ..ክፈትልን…ሚኪ››ሁለቱ ሴቶች እየተፈራረቁ ቀወጡት፡፡
‹‹እ አኝቺም ተጨመርሽ..››አለና ፎቶዎቹንና ደብዳቤውን መልሶ ላስቲክ ውስጥ ከተተና የጃኬት ኪስ ውስጥ ከቶ ወደበራፉ ሄደና ከፈተ
አዲስአለም ፀደይ በራፍ ላይ የሆነው እየተቁለጨለጩ አያቸው‹‹እ ደውላ ጠራችሽ?››አለና ክፍሉን ለቆ ወጣ፣ ከፍራቻቸው ሳይላቀቁ ከኃላው ተከተሉት፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች 500 መግባት አለበት ይሄ ድርሰት እስከሚያልቅ
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍78❤12🔥3👎1
#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
/////
ሚካኤልና ፀአዳ አንድ ሬስቷራንት ቁጭ ብለው ተፋጠዋል፡፡ከሁለቱም ፊት ለፊት ተከፍቶ የተቀመጠ ቢራ አለ..አንዳቸውም ግን አንስተው አልተጎነጩለትም፡፡
‹‹ለምን ጊዜችንን ትጨርሳለህ…የሆንከውን ካልነገርከኝ እንደማለቅህ ታውቃለህ››
‹‹ፀዲ..ለምን ችክ ትያለሽ..?ምንም አልሆንኩ የስራ ጉዳይ ነው አልኩሽ እኮ››
‹‹እኮ ግድግዳ በመዶሻ የሚያስነድል ምን አይነት የስራ ጉዳይ ነው?፡፡ሚኪ እኔ እኮ ለአመታት ነው የማውቀው..አንተን የስራ ጉዳይ በዚህ ልክ ሊያበሳጭህ…ኦረዲ አብደሀል እኮ››
‹‹ተይ ፀዲ አታጋኚ››
‹‹አጋነንኩ እንዴ…?የማትነግረኝ ከሆነ …››አለችና እጇን ወደ ሱሪ ኪሷ ሰዳ ስልኳን አወጣች፡፡
‹‹ምን ልታደርጊ ነው?››ግራ በመጋባት ጠየቃት፡
‹‹ብቻዬን አልቻልኩህም..ለአዲስ ደውልላትና ትምጣ..ከዛ ለሁለት እንሞክርሀለን››
‹‹በፈጠረሽ……የእሷን ጭቅጭቅና ለቅሶ የምሸከምበት ትእግስቱ የለኝም››
‹‹እና ንገረኛ››
‹‹እሺ ነግርሻለው››
ስልኩን ጠረጴዛ ላይ ከቢራ ጠርሙሱ ጎን አስቀመጠችና ሙሉ ትኩረቷን ወደእሱ አደረገች፡፡
ለተወሰኑ ደቂቃዎች ቁዘማ በኋላ እንደምንም አፉን ከፈተ‹‹የአባቴ ጉዳይ ነው››
‹‹እሱንማ አውቄለው…ከዛ ውጭ አንተን በዚህ ልክ ሊረብሽ የሚችል ሌላ ጉዳይ የለም…በዝርዝር ንገረኝ፡፡
‹‹አባቴ እናቴንም ሆነ እህቴን እንዳልገደላቸው ነገረኝ…እኔም አምኜዋለው››
ፀአዳ ክፉኛ ደነገጠች‹‹እና ማን ነው የገደላቸው..?ማለቴ እንዴት ሞቱ?››ተንተባተበች፡፡
‹‹እሱን አላውቅም…አባቴ ግን ከመሞቴ በፊት እናትህንና እህትህን እኔ እንዳልገደልኳቸው በትክክለኛ ማስረጃ አረጋግጥልኝ፡፡ከመሞቴ በፊት ልጆቼ እኔ ንፅህ ሰው መሆኔን ማወቃቸውን ማረጋገጥ እፈልጋለው››አለኝ በማለት ሙሉውን ታሪክ በዝርዝር ነገራት፡፡
‹‹እና አሁን ምን ልታደርግ ነው…?እንዴት አድርህ ማረጋገጥ ትችላለህ?››
‹‹ግድግዳውን የናድኩት ለዛ ነበር..አባቴ እዛ ግድግዳ ውስጥ የደበቃቸው የተወሰኑ ማስረጃዎች ነበሩ..አለና ስልኩን ከፍቶ በሚሞሪ ያሰቀመጣቸውን ቪዲዬዎች አስደመጣት፡፡ሽምቅቅ አለች፡፡
‹‹በጣም ያሳፍራል አይደል?››አላት፡፡
‹‹በእውነት ምን እንደምልህ አላውቅም››ስትል መለሰችለት፡፡
‹‹አየሽ ክህደት ምን እንደሆነ ምን አይነት ህመም እንደሚያስከትል ከእኔ በተሻለ አንቺ ታውቂያሽ..አባቴ እነዚህን ሁሉ መረጃዎች ካወቀ በኋላ ሚስቱ እሱን ሳይሆን ሌላ ሰው እንደምታፈቅር ከተረዳ በኋላ…በጣም የሚወዳት ቀምጥል ልጁ የእሱ ሳትሆን የሌላ ሰው ልጅ እንደሆነች ካወቀ በኃላ ….የሁለት መንታ ወንድ ልጆቹ እናት እሱን ጥላ ወደልጅነት ፍቅረኛዋ ልትሄድ ዝግጅት ላይ እንዳለች በግልፅ ካወቀ በኋላ ምንድነው ማድረግ ያለበት?ይሄንን ሁሉ በደል እንዴት መቋቋም ይችላል…?እና እሱ ቢቀውስና የእብድ ስራ ቢሰራ ይፈረድበታል?››
‹‹በጣም የተወሳሰበ ነገር ነው…ግን እኮ አላደረኩትም ብለውሀል….›››
‹‹እሱማ አዎ እወነቱን እንደሆነ ደግሞ እርግጠኛ ነኝ….ግን እንዳውቀው ካስቀመጠልኝ መረጃ አንድም እሱ እንዳለደረገው የሚገልጽ ፍንጭ ማግኘት አልቻልኩም..እና መተንፈስ እስኪያቅተኝ ድረስ በጣም ግራ ተጋብቻለው፡፡
‹‹ምን እንደገረመኝ ታውቃለህ?››አለች፡፡
ትኩረቱን በሙሉ ወደእሷ ሰበሰበና‹‹ምን? ››ሲል ጠየቃት፡፡
አባትህ በግድያው ተጠርጥረው ፍርድ ቤት በሚመላሰሱበት ጊዜ ይሄንን አሁን ለአንተ የሰጡህን መረጃዎች ለምን ለፍርድ ቤቱ አላቀረቧቸውም….ቢያንስ እኮ የተፈረደባቸው የሞት ቅጣት ወደእድሜ ልክ ይቀየርላቸው ነበር፡፡››
‹‹አዎ..ትክክል ነሽ…መረጃዎቹን እንዳገኘው እኔም ወደ አእምሮዬ የመጣው የመጀመሪያ ጥያቄ እሱ ነበር..እና ትናንትና ወደወህኒ ቤት ሄጄ አግኝቼው ነበር….ለምን ለፍርድ ቤት እንደመረጃ አድርገህ አላቀረብከውም ስለው…ለእናንተ ስል?››ሲል መለሰልኝ፡፡
‹‹አልገባኝም… እንዴት ለእኛ ስትል ?››ብየየ መልሼ ጠየቅኩት፡፡
‹‹እንዳልከው ይሄንን ለፍርድ ቤት እንደወንጀል ማቅለያ አድርጌ ባቀርብ ኖሮ ይሄኔ እናትም አባትም ነበር የምታጡት፡፡በወቅቱ የእኛ ቤተሰብ ጉዳይ በየጋዜጣውና መፅኄቱ እንዴት እንደሚፃፍ ታውቃለህ..ይሄ ነገር ወጥቶ ቢሆን ኖሮ ስለእናትህ ምን እንደሚፃፍ አስበው…የተፃፈ ነገር ደግሞ ታሪክ ሆኖ ይቀመጣል…የልጅ ልጇቼ ጭምር ስለወንድ እና ሴት አያታቸው ታሪክ ሲያነብ ምን አይነት የልብ መሰበር ያጋጥማቸዋል…የእኛን ማህበረሰብ ለነገሮች ያለውን ብያኔ የምታውቀው ነው..በእኔ ጉዳይ ምን ያህል ፈተና እና መገለል እንደሚገጥማችሁ አውቃለው…ይሄ የእሷ ታሪክ ቢጨመርበት ኖሮ መግቢያ መውጫ ነው የሚያሳጦችሁ››በማለት መለሰልኝ፡፡
‹‹አይገርምም !!ወላጅ መሆን እኮ እዳ ነው..አንዳንዴ የነፍስ ክፍያ ለመክፈል እንኳን የማታመነታበት ምስጢራዊ ፀጋ ነው፡፡››
‹‹አዎ ትክክል ነሽ››
‹‹አሁን አንድ ምርጫ ብቻ ነው ያለን››
በንቃት‹‹ምን ?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ሰውዬውን ፈልገን ማነጋገር››
‹‹የትኛውን ሰውዬ?››
ፈራ ተባ እያለች ‹‹የእናትህን ጓደኛ…..››ስትል መለሰችት፡፡
የሚካኤል ደም ስር በንዴት ውጥርጥር አለ‹‹እሱ እኮ ጠላታችን ነው..እዚህ ሁሉ ውጥንቅጥ ውስጥ የከተተን እሱ ነው…ፊት ለፊት አግኝቼ እንድገድለው ነው የምትፈልጊው፡፡››
‹‹የሆነ ፍንጭ ለማግኘት የግድ እሱን ማግኘት አለብን…የግድ አንተ ልታናግረው አይገባም…ቆይ እስኪ›› አለችና ጠረጴዛ ላይ ያስቀመጠችውን ስልክ አንስታ ከፈተች ..ምን ልታደርግ ነው ብሎ ሲጠብቅ‹‹ስሙ ማን ነበር››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹የማ?››
‹‹የሰውዬው ነዋ››
‹‹ለሚ በቀለ ››
ስሙን ሰርች ላይ ከታ መፈለግ ጀመረች፡፡
የግብርና ሚኒስቴር ዳይሬክተር ዳይሬክቶሪት ደ/ር ለሚ በቀለ የሚል ዜና አየች፡፡
‹‹እንዴ ሰውዬው ባለስልጣን ነው እንዴ?››
ምንም አልመለሰላትም..ዜናውን ከፍታ ለማንበብ ሞከራች…ከአምስት አመት በፊት የተፃፈ ዜና ነው፡እሱን ተወችና ….ሌላ ፈለገች ..ሶስት አራቱን ከከፈተች በኃላ በአራተኛው ትኩረት ሚስብ ዜና አገኘች‹‹የግብርና ሚንስቴሬ ዳይሬክተር ዳይሬክቶሬት የሆኑት ዶ/ር ለሚ በቀለ በጤና እክል ምክንያት መልቀቂያ በማስገባት ስልጣናቸውን ለቀዋል ››ይላል፡፡ከአራት አመት በፊት የተለቀቀ ዜና ነው፡፡
ወደፌስብክ ገባችና በስሙ ፈለገች.. ዲአክቲቬት ከሆነ አመታት አልፈዋል፡፡
‹‹ሰውዬው ጥሩ ሁኔታ ላይ አይመስለኝም….ቆይ ለእኔ ተውልኝ››
‹‹ምን ልታደርጊ አሰብሽ….?››
‹‹ያለን ምርጫ አንድ ብቻ ነው፣ቢያንስ አሁን አንድ ነገር አውቀናል..ከአራት አመት በፊት ግብርና ሚኒስቴር ይሰራ ነበር…ስለዚህ አዛ ሄድና አሁን ሚገኝበትን አድራሻ ጠይቃቸዋለው…ቢያንስ ስልኩን ይሰጡኛል፡፡››
‹‹እስቲ እናያለን››ብሎ በረጅሙ ተነፈሰ፡፡
‹‹አይዞህ ምንም አትጨነቅ..ይሄንን ነገር እንፈታዋለን….የፈለገ መስዋእትነት ያስከፍል የአባትህን ምኞት እናሳካለን….ይሄ ጉዳይ ዘሚካኤልንም ወደቤተሰቦቹ እንዲመለስ ለማድረግ ያግዘን ይሆናል፡፡››
‹‹እኔ እንጇ..ዘሚካኤል እናቱን እንደፈጣሪው ነው የሚወዳት..ለእሱ እሷ እንከን አልባ መልአክ የሆነች ሴት ነች…ይሄንን ሲሰማ ዳግመኛ ይበልጥ እንዳይሰበር ነው የምፈራው፡፡
‹‹አይዞህ ….ከመሰበር በኃላ ያለ መጠገን ነው እኛን ሞርዶ ሙሉ ሰው የሚያደርገን፡፡ደግሞ እናትህ ጥፋት ያጠፋችው በሚስትነቷ ነው እንጂ በእናትነቷ እስከወዲያኛው ምሉ እንደሆነች ነው፡፡››
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
/////
ሚካኤልና ፀአዳ አንድ ሬስቷራንት ቁጭ ብለው ተፋጠዋል፡፡ከሁለቱም ፊት ለፊት ተከፍቶ የተቀመጠ ቢራ አለ..አንዳቸውም ግን አንስተው አልተጎነጩለትም፡፡
‹‹ለምን ጊዜችንን ትጨርሳለህ…የሆንከውን ካልነገርከኝ እንደማለቅህ ታውቃለህ››
‹‹ፀዲ..ለምን ችክ ትያለሽ..?ምንም አልሆንኩ የስራ ጉዳይ ነው አልኩሽ እኮ››
‹‹እኮ ግድግዳ በመዶሻ የሚያስነድል ምን አይነት የስራ ጉዳይ ነው?፡፡ሚኪ እኔ እኮ ለአመታት ነው የማውቀው..አንተን የስራ ጉዳይ በዚህ ልክ ሊያበሳጭህ…ኦረዲ አብደሀል እኮ››
‹‹ተይ ፀዲ አታጋኚ››
‹‹አጋነንኩ እንዴ…?የማትነግረኝ ከሆነ …››አለችና እጇን ወደ ሱሪ ኪሷ ሰዳ ስልኳን አወጣች፡፡
‹‹ምን ልታደርጊ ነው?››ግራ በመጋባት ጠየቃት፡
‹‹ብቻዬን አልቻልኩህም..ለአዲስ ደውልላትና ትምጣ..ከዛ ለሁለት እንሞክርሀለን››
‹‹በፈጠረሽ……የእሷን ጭቅጭቅና ለቅሶ የምሸከምበት ትእግስቱ የለኝም››
‹‹እና ንገረኛ››
‹‹እሺ ነግርሻለው››
ስልኩን ጠረጴዛ ላይ ከቢራ ጠርሙሱ ጎን አስቀመጠችና ሙሉ ትኩረቷን ወደእሱ አደረገች፡፡
ለተወሰኑ ደቂቃዎች ቁዘማ በኋላ እንደምንም አፉን ከፈተ‹‹የአባቴ ጉዳይ ነው››
‹‹እሱንማ አውቄለው…ከዛ ውጭ አንተን በዚህ ልክ ሊረብሽ የሚችል ሌላ ጉዳይ የለም…በዝርዝር ንገረኝ፡፡
‹‹አባቴ እናቴንም ሆነ እህቴን እንዳልገደላቸው ነገረኝ…እኔም አምኜዋለው››
ፀአዳ ክፉኛ ደነገጠች‹‹እና ማን ነው የገደላቸው..?ማለቴ እንዴት ሞቱ?››ተንተባተበች፡፡
‹‹እሱን አላውቅም…አባቴ ግን ከመሞቴ በፊት እናትህንና እህትህን እኔ እንዳልገደልኳቸው በትክክለኛ ማስረጃ አረጋግጥልኝ፡፡ከመሞቴ በፊት ልጆቼ እኔ ንፅህ ሰው መሆኔን ማወቃቸውን ማረጋገጥ እፈልጋለው››አለኝ በማለት ሙሉውን ታሪክ በዝርዝር ነገራት፡፡
‹‹እና አሁን ምን ልታደርግ ነው…?እንዴት አድርህ ማረጋገጥ ትችላለህ?››
‹‹ግድግዳውን የናድኩት ለዛ ነበር..አባቴ እዛ ግድግዳ ውስጥ የደበቃቸው የተወሰኑ ማስረጃዎች ነበሩ..አለና ስልኩን ከፍቶ በሚሞሪ ያሰቀመጣቸውን ቪዲዬዎች አስደመጣት፡፡ሽምቅቅ አለች፡፡
‹‹በጣም ያሳፍራል አይደል?››አላት፡፡
‹‹በእውነት ምን እንደምልህ አላውቅም››ስትል መለሰችለት፡፡
‹‹አየሽ ክህደት ምን እንደሆነ ምን አይነት ህመም እንደሚያስከትል ከእኔ በተሻለ አንቺ ታውቂያሽ..አባቴ እነዚህን ሁሉ መረጃዎች ካወቀ በኋላ ሚስቱ እሱን ሳይሆን ሌላ ሰው እንደምታፈቅር ከተረዳ በኋላ…በጣም የሚወዳት ቀምጥል ልጁ የእሱ ሳትሆን የሌላ ሰው ልጅ እንደሆነች ካወቀ በኃላ ….የሁለት መንታ ወንድ ልጆቹ እናት እሱን ጥላ ወደልጅነት ፍቅረኛዋ ልትሄድ ዝግጅት ላይ እንዳለች በግልፅ ካወቀ በኋላ ምንድነው ማድረግ ያለበት?ይሄንን ሁሉ በደል እንዴት መቋቋም ይችላል…?እና እሱ ቢቀውስና የእብድ ስራ ቢሰራ ይፈረድበታል?››
‹‹በጣም የተወሳሰበ ነገር ነው…ግን እኮ አላደረኩትም ብለውሀል….›››
‹‹እሱማ አዎ እወነቱን እንደሆነ ደግሞ እርግጠኛ ነኝ….ግን እንዳውቀው ካስቀመጠልኝ መረጃ አንድም እሱ እንዳለደረገው የሚገልጽ ፍንጭ ማግኘት አልቻልኩም..እና መተንፈስ እስኪያቅተኝ ድረስ በጣም ግራ ተጋብቻለው፡፡
‹‹ምን እንደገረመኝ ታውቃለህ?››አለች፡፡
ትኩረቱን በሙሉ ወደእሷ ሰበሰበና‹‹ምን? ››ሲል ጠየቃት፡፡
አባትህ በግድያው ተጠርጥረው ፍርድ ቤት በሚመላሰሱበት ጊዜ ይሄንን አሁን ለአንተ የሰጡህን መረጃዎች ለምን ለፍርድ ቤቱ አላቀረቧቸውም….ቢያንስ እኮ የተፈረደባቸው የሞት ቅጣት ወደእድሜ ልክ ይቀየርላቸው ነበር፡፡››
‹‹አዎ..ትክክል ነሽ…መረጃዎቹን እንዳገኘው እኔም ወደ አእምሮዬ የመጣው የመጀመሪያ ጥያቄ እሱ ነበር..እና ትናንትና ወደወህኒ ቤት ሄጄ አግኝቼው ነበር….ለምን ለፍርድ ቤት እንደመረጃ አድርገህ አላቀረብከውም ስለው…ለእናንተ ስል?››ሲል መለሰልኝ፡፡
‹‹አልገባኝም… እንዴት ለእኛ ስትል ?››ብየየ መልሼ ጠየቅኩት፡፡
‹‹እንዳልከው ይሄንን ለፍርድ ቤት እንደወንጀል ማቅለያ አድርጌ ባቀርብ ኖሮ ይሄኔ እናትም አባትም ነበር የምታጡት፡፡በወቅቱ የእኛ ቤተሰብ ጉዳይ በየጋዜጣውና መፅኄቱ እንዴት እንደሚፃፍ ታውቃለህ..ይሄ ነገር ወጥቶ ቢሆን ኖሮ ስለእናትህ ምን እንደሚፃፍ አስበው…የተፃፈ ነገር ደግሞ ታሪክ ሆኖ ይቀመጣል…የልጅ ልጇቼ ጭምር ስለወንድ እና ሴት አያታቸው ታሪክ ሲያነብ ምን አይነት የልብ መሰበር ያጋጥማቸዋል…የእኛን ማህበረሰብ ለነገሮች ያለውን ብያኔ የምታውቀው ነው..በእኔ ጉዳይ ምን ያህል ፈተና እና መገለል እንደሚገጥማችሁ አውቃለው…ይሄ የእሷ ታሪክ ቢጨመርበት ኖሮ መግቢያ መውጫ ነው የሚያሳጦችሁ››በማለት መለሰልኝ፡፡
‹‹አይገርምም !!ወላጅ መሆን እኮ እዳ ነው..አንዳንዴ የነፍስ ክፍያ ለመክፈል እንኳን የማታመነታበት ምስጢራዊ ፀጋ ነው፡፡››
‹‹አዎ ትክክል ነሽ››
‹‹አሁን አንድ ምርጫ ብቻ ነው ያለን››
በንቃት‹‹ምን ?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ሰውዬውን ፈልገን ማነጋገር››
‹‹የትኛውን ሰውዬ?››
ፈራ ተባ እያለች ‹‹የእናትህን ጓደኛ…..››ስትል መለሰችት፡፡
የሚካኤል ደም ስር በንዴት ውጥርጥር አለ‹‹እሱ እኮ ጠላታችን ነው..እዚህ ሁሉ ውጥንቅጥ ውስጥ የከተተን እሱ ነው…ፊት ለፊት አግኝቼ እንድገድለው ነው የምትፈልጊው፡፡››
‹‹የሆነ ፍንጭ ለማግኘት የግድ እሱን ማግኘት አለብን…የግድ አንተ ልታናግረው አይገባም…ቆይ እስኪ›› አለችና ጠረጴዛ ላይ ያስቀመጠችውን ስልክ አንስታ ከፈተች ..ምን ልታደርግ ነው ብሎ ሲጠብቅ‹‹ስሙ ማን ነበር››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹የማ?››
‹‹የሰውዬው ነዋ››
‹‹ለሚ በቀለ ››
ስሙን ሰርች ላይ ከታ መፈለግ ጀመረች፡፡
የግብርና ሚኒስቴር ዳይሬክተር ዳይሬክቶሪት ደ/ር ለሚ በቀለ የሚል ዜና አየች፡፡
‹‹እንዴ ሰውዬው ባለስልጣን ነው እንዴ?››
ምንም አልመለሰላትም..ዜናውን ከፍታ ለማንበብ ሞከራች…ከአምስት አመት በፊት የተፃፈ ዜና ነው፡እሱን ተወችና ….ሌላ ፈለገች ..ሶስት አራቱን ከከፈተች በኃላ በአራተኛው ትኩረት ሚስብ ዜና አገኘች‹‹የግብርና ሚንስቴሬ ዳይሬክተር ዳይሬክቶሬት የሆኑት ዶ/ር ለሚ በቀለ በጤና እክል ምክንያት መልቀቂያ በማስገባት ስልጣናቸውን ለቀዋል ››ይላል፡፡ከአራት አመት በፊት የተለቀቀ ዜና ነው፡፡
ወደፌስብክ ገባችና በስሙ ፈለገች.. ዲአክቲቬት ከሆነ አመታት አልፈዋል፡፡
‹‹ሰውዬው ጥሩ ሁኔታ ላይ አይመስለኝም….ቆይ ለእኔ ተውልኝ››
‹‹ምን ልታደርጊ አሰብሽ….?››
‹‹ያለን ምርጫ አንድ ብቻ ነው፣ቢያንስ አሁን አንድ ነገር አውቀናል..ከአራት አመት በፊት ግብርና ሚኒስቴር ይሰራ ነበር…ስለዚህ አዛ ሄድና አሁን ሚገኝበትን አድራሻ ጠይቃቸዋለው…ቢያንስ ስልኩን ይሰጡኛል፡፡››
‹‹እስቲ እናያለን››ብሎ በረጅሙ ተነፈሰ፡፡
‹‹አይዞህ ምንም አትጨነቅ..ይሄንን ነገር እንፈታዋለን….የፈለገ መስዋእትነት ያስከፍል የአባትህን ምኞት እናሳካለን….ይሄ ጉዳይ ዘሚካኤልንም ወደቤተሰቦቹ እንዲመለስ ለማድረግ ያግዘን ይሆናል፡፡››
‹‹እኔ እንጇ..ዘሚካኤል እናቱን እንደፈጣሪው ነው የሚወዳት..ለእሱ እሷ እንከን አልባ መልአክ የሆነች ሴት ነች…ይሄንን ሲሰማ ዳግመኛ ይበልጥ እንዳይሰበር ነው የምፈራው፡፡
‹‹አይዞህ ….ከመሰበር በኃላ ያለ መጠገን ነው እኛን ሞርዶ ሙሉ ሰው የሚያደርገን፡፡ደግሞ እናትህ ጥፋት ያጠፋችው በሚስትነቷ ነው እንጂ በእናትነቷ እስከወዲያኛው ምሉ እንደሆነች ነው፡፡››
👍66❤10🥰1
‹‹አይ ቢቸግርሽ እኮ ነው..በሚስትነቷ የሰራችው ስህተት እኮ ነው የብቸኛ ሴት ልጇን ህይወት ያሳጣት…ብቻ ተይው..ስለዚህ ነገር ባወራው ቁጥር ሰውነቴ የሚፈረካከስ ነው የሚመስለኝ›
‹‹ይቅርታ በቃ…እሺ….አሁን ሁሉን ነገር ትተን ትንሽ እንጠጣ..››
‹‹አዎ ባይሆን እንደዛ ይሻላል ››በማለት ሁለቱም እኩል እጆቻው ወደጠርሙሱ ሰደዱ፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች 500 መግባት አለበት ይሄ ድርሰት እስከሚያልቅ
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹ይቅርታ በቃ…እሺ….አሁን ሁሉን ነገር ትተን ትንሽ እንጠጣ..››
‹‹አዎ ባይሆን እንደዛ ይሻላል ››በማለት ሁለቱም እኩል እጆቻው ወደጠርሙሱ ሰደዱ፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe እያደረጋጁ ቤተሰቦች 500 መግባት አለበት ይሄ ድርሰት እስከሚያልቅ
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍59❤2