ሥራም ከፈለግሁ አዲስ አበባ ከገባን በኋላ እሱ ሊያስቀጥረኝ እንደሚችልና ትምህርቴንም ከጨረስኩ በኋላ ለምኚ ሳይሆን ተለምኜ መቀጠር እንደምችል እያግባባ ሊያሳምነኝ ሞከረ፡፡ እኔ ግን ሌላ ምክንያት መፍጠር ስለነበረብኝ፤ "እንግዲያውስ ኤልሳን _ እመጣለሁ _ ስላልኳትና ደብረወርቅ ሆቴል አልጋ ለተነገወዲያ ስለያዘችልኝ፣ ቢያንስ ለተወሰነ ጊዜ አረፍት ወስጀ ተረጋግቼ ልምጣ" አልኩት፡፡ እሱ ግን ትምህርቴን አቋርጬ የመሄድን ነገር እንደማይቀበለውና ትምህርቴን ጨርሼ መሄድ እንደምችል እየደጋገመ ቢነግረኝም ውሳኔዬን እንደማልቀይር ሲያውቅ፤ እኔን በመተማመን እስካሁን ሳያገባ ላባከነው ህይወቱና እኔን በማስጠናት ላጠፋው ጊዜ ተጠያቂ በማድረግ ቁጣና ማስፈራሪያውን ያወርድብኝ ጀመር። እኔም በነገሩ ተገረምኩ፡፡ ሲቆጣም ሆነ ከአፉ ክፉ ቃል ሲወጣ ሰምቼ ስለማላውቅ፣ ያየሁትን ማመን አቃተኝ:: ሊመታኝም እየቃጣው ወደፊት ይመጣና ተኮሳትሬ ግትር_ብዬ ስቆምበት ተመልሶ ይሄዳል፡፡ እነዚያ ሁሉ የፍቅር ቃላት ከሚወጡበት አፉ በአንድ ጊዜ ቁጣና ስድብ ሲዥጎደጎድ በማየቴና በመስማቴ የሆዴን ደባ አውቆት ይሆን? ወይስ ፍቅሩ የውሸት ነበር? እያልኩ ራሴንም መጠየቅ ጀመርኩ። ይሁን እንጂ በውሳኔዬ ስለፀናሁና ምንም ቢጎተጉተኝ እና ቢሸነጋግለኝ ከመሄድ ሊያስቀረኝ እንደማይችል ስለተረዳው ጥሎኝ ወደ መኝታ ቤት ገባና በሩን ቆልፎ ተኛ:: ሁኔታውና ድርጊቱ ቢገርመኝም ለዚህም ቢሆን ብዙም አልተጨነቅሁ፡፡ እንዲያውም እንደዚያ አመናጭቆኝ ከሱ ጋር እንዴት ልተኛ
እንደምችል ጨንቆኝ ነበር:: በሌላ በኩል ደግሞ ቀን አብዛኛዎቹን ዕቃዎቹንም በሻንጣ ከትቼ ዕቃ ቤት ውስጥ አስቀምጬ ስለነበር ከመኝታ ቤት የምፈልገው ነገር አልነበረም፡፡ ስለሆነም ምንም ሳልጨነቅ ሶፋ ላይ ልብሴን እንደለበስኩ ጋደም አልኩ:: ነገር ግን ሌሊቱን በሙሉ እንቅልፍ ሳይወስደኝ የባጥና የቆጡን ሳወጣና ሳወርድ አደርኩ:: በአንድ በኩል የምሄድበትን ጉዳይና ሇጋጥመኝ የሚችለውን ነገር ሳስብ፣ በሌላ በኩል ደግሞ የዶ/ር አድማሱ ሁኔታ እየገረመኝ፣ እሱን ተራ በተራ ሳሰላስል እንቅልፍ አልወስድሽ አለኝ::"
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
እንደምችል ጨንቆኝ ነበር:: በሌላ በኩል ደግሞ ቀን አብዛኛዎቹን ዕቃዎቹንም በሻንጣ ከትቼ ዕቃ ቤት ውስጥ አስቀምጬ ስለነበር ከመኝታ ቤት የምፈልገው ነገር አልነበረም፡፡ ስለሆነም ምንም ሳልጨነቅ ሶፋ ላይ ልብሴን እንደለበስኩ ጋደም አልኩ:: ነገር ግን ሌሊቱን በሙሉ እንቅልፍ ሳይወስደኝ የባጥና የቆጡን ሳወጣና ሳወርድ አደርኩ:: በአንድ በኩል የምሄድበትን ጉዳይና ሇጋጥመኝ የሚችለውን ነገር ሳስብ፣ በሌላ በኩል ደግሞ የዶ/ር አድማሱ ሁኔታ እየገረመኝ፣ እሱን ተራ በተራ ሳሰላስል እንቅልፍ አልወስድሽ አለኝ::"
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍29❤6
🍁🍁ዲያሪው 📝
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_13
መጋቢት 14 ቀን 1980 "እንቅልፍ ሳይወስደኝ ቢነጋም ጠዋት ቀስቃሽ ሳያስፈልገኝ ዝግጅቴን ተያያዝኩት:: ዶ/ር አድማሱን ጠራሁት፡፡ እሱ ግን በሩን አልከፈተም፡፡ ልሰናበተው ፈልጌ ደጋግሜ አንኳኳሁ፡፡ ሊሸኘኝ ሆነ ሊሰናበተኝ ፍቃደኛ አልነበረም:: በአጨካከኑ ተገረምኩ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ለፍቅር ሲል መጎዳቱን እያሰብኩ፣ ልይዘው ካሰብኩት ዕቃ ውስጥ በጣም አስፈላጊዬ ያልሆነውን ቀንሼና ሽክሜን አደላድዬ ሻንጣዬን ይዤ ከቤት ወጣሁ:: አሸክም ከመዳን አንፃር እንዲሸኘኝ ብፈልግም በሌላ በኩል ደግሞ ተኮራርፈን ከሚሸኘኝ ራሴ ብሸከም ይሻለኛል ብዬ በመወሰኔ፤ ዶ/ር አድማሱ : አልሸኘኝም ብዬ ምንም ቅር አላለኝም፡፡ ከቅጥር ግቢው ወጣ እንዳልኩ ወደ ኋላ ዞር ብዬ ከግቢው መግቢያ በር አናት ላይ የተፃፈውን “አለማያ ግብርና ዩንቨርስቲ" የሚለውን ፅሁፍ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ አየሁት:: ከግቢው እንደወጣሁ ሰውነቴን የመቅለል ስሜት ተሰማኝ፡፡ ውስጤን ደስታ እንኳን ባይሆን ደስታ የሚመስል ነገር ወረረው፡፡ ከብዙ ዓመታት በኋላ ከእስር ቤት የተፈታሁ ያህል ሆኖ ተሰማኝ:: ይህ ግቢ ለእኔ ትምህርት ቤት ብቻ አልነበረም፡፡ ብዙ ውጣ ውረድ ያየሁበትና ደስታና ሀዘንም የተፈራረቁብኝ ቦታ ነው፡፡ ለጥቂት ጊዜያት ብቅ ብሎ የደበዘዘው የፍቅር ሕይወት፣ በእንቆቅልሽ የተሞላው የፍቅር ህይወት፣ ገላዬን ብቻ በመስጠት ዓይነት የተመሰረተ “የትዳር" ህይወት፣ ጥላቻ፣ ክህደትና ፍቅር የተፈራረቀበት ህይወት፣ ለእኔ የግቢው አይረሴ መገለጫ ነበር። ሻንጣዬን በጀርባዬ አዝዬ እየተንገዳገድኩ በቀጥታ ወደ መኪና መሳፈሪያ ገሰገስኩ፡፡ ወያላው “ድሬዳዋ! ድሬዳዋ!" እያለ ወደሚጮህበት "ኮስትር' መኪና አመራሁ:: ተሳፋሪ እስከሚሞላ ድረስ የጠበቅሁበት ሰዓት ግን የሚያልቅ አልነበረም:: በህይወቴ በጭንቀትና በፍርሀት የተሞላ ቶሎ አላልቅ ያለ ረዥም የጥበቃ ሰዓት ይህ ሳይሆን አይቀርም:: ከአሁን አሁን ዶ/ር አድማሱ መጥቶ "ነይ ውረጂ!" ይለኛል እያልኩ ከመፍራቴ የተነሳ ልቤ ምቱ ጨምረ። ምንም ያህል ልጨነቅ እንጂ ኮስትሩ የሚሞላ አልነበረም፡፡ በተለይም የመጨረሻዎቹ ሁለት ወንበሮች ሊሞሉ አልቻሉም :: ያለኝ አፋጣኝ
የመፍትኄ አማራጭ አንድ ነበር፤ ይኸውም ወያላውን ጠርቼ የቀሪውን ሁለት ወንበር ሂሳብ እንደምከፍለው ነግሬ ጉዞ ጀመርን። ጉዞ እንደጀመርኩ ግን አንድ ነገር ገረመኝ፡፡ ይኸውም ምንም እንኳ የእሱን መምጣት ባልፈልገውም፤ "ዶ/ር አድማሱ እንዴት እንዲህ በእኔ ሊጨክን ቻለ?* የሚለው ነበር። ከግቢው እየወጣሁ በነበረበትና መኪናው ውስጥ ሆኜ ዓይነ ማየት እስከሚችለው ድረስ ግቢ ግቢውን ባይም ብቅ አላለም ነበር:: በዚህም ምክንያት ፍቅር በሱ ውስጥ ስለመኖሩም መጠራጠር ጀመርኩ:: ዓይኖቼ የግቢውን አጥር ርቀት ተከትለው ከመኪናው ጋር አብረው ነጎዱ:: የግቢውን አጥር የመጨረሻ ማዕዘንን ስንጨርስ ግን በረዥሙ ተንፍሼ "እፎይ" አልኩ፡፡ ግልግል! ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ! አጠገቤ ያለው ሰውዬ በግርምታ ተመለከተኝ፡፡ በሆዱ "ምን ስታደርግ አድራ ነው እንዲህ በጠዋቲ የደከማት?" ሳይል አይቀርም:: ከዓለማያ እየራቅን በሄድን ቁጥር ልቤ በፍጥነት መምታቱን አቆመ ውስጤም በደስታ ተሞላ፡፡ አውቶቡሱ ወደ አለማያ ዩንቨርስቲ የሚያስገባውን መታጠፊያ መንገድ ጨርሶ ወደ አለማያ ከተማ አመራ፡፡ ቀስ በቀስ ከከተማው ግራና ቀኝ የተሰለፉትን የባህር ዛፎች እየተመለከትን ወደ ደንገጎ ቁልቁለት ገባን:: ይህም ለእኔ የትዝታ መንገድ ነው:: ያኔ ለመጀመሪያ ግዜ ደንገጎ ቁልቁለትን ስንወርድ ዓይኔን በፍርሀት ጨፍኔ አማረ ደረት ላይ ተለጥፌ ነበር። አሁን ግን በተደጋጋሚ ስለተመላለስኩበትና ፍርሃቴም ስለለቀቀኝ የምሽጎጥበት ደረት አላስፈለገኝም፤ አልፈራሁምም:: ዳሩ ቁርጥ ቀን ሲመጣ እንዲህ ነው፤ ዓይንን ጨፍነው ሊለጠፉበት ቢፈልጉስ ደረት ከየት ሊገኝ? ልመደው ሆዴ ነው ነገሩ፡፡ በሐሳብ ባህር ተውጬ ስለነበር ድሬደዋ _ ስገባም አልታወቀኝም። የምሄደው አዲስ አበባ ቢሆንም የመኪናም ሆነ የባቡር ቲኬት ለማግኘት አንድ ቀን ድሬደዋ ማደር የግድ ነበር፡፡ መኪናው እንደቆመ ዕቃዬን በአንድ ኩሊ አሸክሜ አልቤርጎ ፍለጋ ጀመርኩ:: የከዚራ ዛፎችንና የድሬ የጭፈራ ቤቶችን ሳያቸው እንደደንገጎው ሁሉ ከአማረ ጋር ተቃቅፈን በየመንገዱ ላይ ስንሳሳም የነበረውን ግዜ አስታወሱኝ:: ይህቺ አገር ለኔ የተለየች ሀገር ናት፡፡ ከሁሉም በላይ ክብረ ንፅህናዬን ያስረከብኩባት አገር ስለሆነች በህይወት ታሪኬ ውስጥ ልዩ ቦታ አላት: ምንጊዜም እዚህ በመጣሁ ቁጥር ትዝ የሚለኝ ያቺ ከአማረ ጋር ያሳለፍኳት ደስታና ለቅሶ የተፈራረቁባት ሌሊት ነበረች፡፡ ከመቅጽበት አቅጣጫዬን ለውጬ ወደዚያች ታሪካዊዋ ሆቴል አመራሁ:: ቤቱ አርጀት ከማለቱ ውጪ ያው የድሮ መልኩን እንደያዘ ነው፡፡ ለየት ያለ ነገር ቢኖር፣ ያኔ ስመጣ ያስተናገደችን ሴት አስተናጋጅ ስትሆን፣ አሁን ግን አስተናጋጁ ወንድ መሆኑ ነው፡፡ ወደ ሆቴሉ እንደተገባ ፊት ለፊት
እንግዳ መቀበያ /Reception/ የሚል ጽሁፍ የተለጠፈባት ጠባብ ክፍል ያለች ሲሆን፣ እንደገባሁ ከአስተናጋጁ ጀርባ ያለውን የቁልፍ መስቀያ መመልከት ጀመርኩ:: የአብዛኞቹ ክፍሎች ቁልፎች መደርደሪያው ላይ የሌሉ ቢሆንም እኔ የምፈልገውና የሌሎች የተወሰኑ ክፍሎች ቁልፎች ግን ተንጠልጥለዋል፡፡ ይህም ማለት እነዚህ ክፍሎች አልተያዙም፣ አሊያም የተከራዩአቸው ሰዎች ወጣ ብለዋል ማለት ነው፡፡ እኔም ሁኔታውን ለማወቅ ከመቻኮሌ የተነሳ አስተናጋጁን የጠየቅሁት አልጋ አለ? ብዬ ሳይሆን፣ "205 ቁጥር ተይዞል እንዴ?" በማለት ነበር :: እሱም በመገረም መልክ ተመለከተኝና “አልተያዘም" ብሎ ቁልፉን ሰጠኝ ፡፡ ሂሳቡን ከፍዬ በጥድፊያ ወደ ክፍሉ አመራሁ:: ከፊት ለፊት ወደ መኝታ ቤቶቹ የሚወስድ ጠባብ ኮሪዶር ያለ ሲሆን፣ በኮሪደሩ ግራና ቀኝ የመኝታ ክፍሎች ይገኛሉ፡፡ ምንም ያህል ጊዜው ቢረዝምም ቁጥሩን ባላይ እንኳ የምፈልገውን ክፍል መለየት ግን የሚሳነኝ አልነበርኩም፡፡ ሁለተኛው ፎቅ ላይ፣ በስተቀኝ በኩል፣ አራት መኝታ ቤቶችን አልፌ የማገኘው መኝታ ቤት የእኔና የአማረ መኝታ ቤት እንደነበር እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ እንዳሰብኩትም ክፍሎቹን ቆጥሬ የያኔውን አምስተኛው ክፍል ላይ እንደደረስኩ ቀና ብዬ አየሁ፡፡ በእርግጥም ቁጥሩ 205 ነበር፡፡ ከመቸኮሌ የተነሳ ቁልፉን አንዴ እየገለበጥኩ፣ ወዲያው ደግሞ መዞር ወደማይገባው አቅጣጫ _ እያዞርኩ _ ለመክፈት ትግሌን ተያያዝኩት፡፡ የሚገርመው ግን ልክ ሰርቆ እንደመጣና _ ለመሸሸግ _ እንደተቻኮለ ሰው ስጣደፍ፣ እጄ ቁልፉን መያዝ እስከሚያቅተው ድረስ ይንቀጠቀጥ ነበር፡፡ እንደምንም ታግዬ በሩን ከከፈትኩና ውስጥ ገብቼ ከዘጋሁት በኋላ ግን እፎይታ ተሰማኝ፡፡ የድንጋጤዬ ምክንያት ሊገባኝ አልቻለም፡፡ ትዝታ ካልሆነ በስተቀር ዶክተር አድማሱን ፈርቼ እንደማይሆን ግን እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ ክፍሉ ውስጥ እንደገባሁ በትክክል ማደር እምፈልግበት ክፍል መሆኑን ሳረጋግጥ ደስታ ተሰማኝ፡፡ ቢያንስ ዛሬ ከአማረ ጋር እተኛሁበት አልጋ ላይ አድራለሁ፡፡ ቢያንስ ዛሬ እነዚያን የመከራ ቀናት ትዝታዎች ረስቼ ከአማረ ጋር ያሳለፍኩትን የፍቅር ሌሊት እያስብኩ አድራለሁ አልኩ፡፡ ምናልባትም ሁሌ በህልሜ አብሮኝ ለማደር መጥቶ ላቅፈው እጄን ስዘረጋ፤ የጣውንቱ ቤት ሆኖበት ሳይሆን አይቀርም፣ እልም ብሎ የሚጠፋው አማረ፣ ዛሬ ሌሊት ግን ወደዚያች ጊዜያዊ ክፍላችን ተመልሼ ስለመጣሁ ሳይደብረው አብሮኝ ሊያድር ይችላል ብዬም
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_13
መጋቢት 14 ቀን 1980 "እንቅልፍ ሳይወስደኝ ቢነጋም ጠዋት ቀስቃሽ ሳያስፈልገኝ ዝግጅቴን ተያያዝኩት:: ዶ/ር አድማሱን ጠራሁት፡፡ እሱ ግን በሩን አልከፈተም፡፡ ልሰናበተው ፈልጌ ደጋግሜ አንኳኳሁ፡፡ ሊሸኘኝ ሆነ ሊሰናበተኝ ፍቃደኛ አልነበረም:: በአጨካከኑ ተገረምኩ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ለፍቅር ሲል መጎዳቱን እያሰብኩ፣ ልይዘው ካሰብኩት ዕቃ ውስጥ በጣም አስፈላጊዬ ያልሆነውን ቀንሼና ሽክሜን አደላድዬ ሻንጣዬን ይዤ ከቤት ወጣሁ:: አሸክም ከመዳን አንፃር እንዲሸኘኝ ብፈልግም በሌላ በኩል ደግሞ ተኮራርፈን ከሚሸኘኝ ራሴ ብሸከም ይሻለኛል ብዬ በመወሰኔ፤ ዶ/ር አድማሱ : አልሸኘኝም ብዬ ምንም ቅር አላለኝም፡፡ ከቅጥር ግቢው ወጣ እንዳልኩ ወደ ኋላ ዞር ብዬ ከግቢው መግቢያ በር አናት ላይ የተፃፈውን “አለማያ ግብርና ዩንቨርስቲ" የሚለውን ፅሁፍ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ አየሁት:: ከግቢው እንደወጣሁ ሰውነቴን የመቅለል ስሜት ተሰማኝ፡፡ ውስጤን ደስታ እንኳን ባይሆን ደስታ የሚመስል ነገር ወረረው፡፡ ከብዙ ዓመታት በኋላ ከእስር ቤት የተፈታሁ ያህል ሆኖ ተሰማኝ:: ይህ ግቢ ለእኔ ትምህርት ቤት ብቻ አልነበረም፡፡ ብዙ ውጣ ውረድ ያየሁበትና ደስታና ሀዘንም የተፈራረቁብኝ ቦታ ነው፡፡ ለጥቂት ጊዜያት ብቅ ብሎ የደበዘዘው የፍቅር ሕይወት፣ በእንቆቅልሽ የተሞላው የፍቅር ህይወት፣ ገላዬን ብቻ በመስጠት ዓይነት የተመሰረተ “የትዳር" ህይወት፣ ጥላቻ፣ ክህደትና ፍቅር የተፈራረቀበት ህይወት፣ ለእኔ የግቢው አይረሴ መገለጫ ነበር። ሻንጣዬን በጀርባዬ አዝዬ እየተንገዳገድኩ በቀጥታ ወደ መኪና መሳፈሪያ ገሰገስኩ፡፡ ወያላው “ድሬዳዋ! ድሬዳዋ!" እያለ ወደሚጮህበት "ኮስትር' መኪና አመራሁ:: ተሳፋሪ እስከሚሞላ ድረስ የጠበቅሁበት ሰዓት ግን የሚያልቅ አልነበረም:: በህይወቴ በጭንቀትና በፍርሀት የተሞላ ቶሎ አላልቅ ያለ ረዥም የጥበቃ ሰዓት ይህ ሳይሆን አይቀርም:: ከአሁን አሁን ዶ/ር አድማሱ መጥቶ "ነይ ውረጂ!" ይለኛል እያልኩ ከመፍራቴ የተነሳ ልቤ ምቱ ጨምረ። ምንም ያህል ልጨነቅ እንጂ ኮስትሩ የሚሞላ አልነበረም፡፡ በተለይም የመጨረሻዎቹ ሁለት ወንበሮች ሊሞሉ አልቻሉም :: ያለኝ አፋጣኝ
የመፍትኄ አማራጭ አንድ ነበር፤ ይኸውም ወያላውን ጠርቼ የቀሪውን ሁለት ወንበር ሂሳብ እንደምከፍለው ነግሬ ጉዞ ጀመርን። ጉዞ እንደጀመርኩ ግን አንድ ነገር ገረመኝ፡፡ ይኸውም ምንም እንኳ የእሱን መምጣት ባልፈልገውም፤ "ዶ/ር አድማሱ እንዴት እንዲህ በእኔ ሊጨክን ቻለ?* የሚለው ነበር። ከግቢው እየወጣሁ በነበረበትና መኪናው ውስጥ ሆኜ ዓይነ ማየት እስከሚችለው ድረስ ግቢ ግቢውን ባይም ብቅ አላለም ነበር:: በዚህም ምክንያት ፍቅር በሱ ውስጥ ስለመኖሩም መጠራጠር ጀመርኩ:: ዓይኖቼ የግቢውን አጥር ርቀት ተከትለው ከመኪናው ጋር አብረው ነጎዱ:: የግቢውን አጥር የመጨረሻ ማዕዘንን ስንጨርስ ግን በረዥሙ ተንፍሼ "እፎይ" አልኩ፡፡ ግልግል! ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ! አጠገቤ ያለው ሰውዬ በግርምታ ተመለከተኝ፡፡ በሆዱ "ምን ስታደርግ አድራ ነው እንዲህ በጠዋቲ የደከማት?" ሳይል አይቀርም:: ከዓለማያ እየራቅን በሄድን ቁጥር ልቤ በፍጥነት መምታቱን አቆመ ውስጤም በደስታ ተሞላ፡፡ አውቶቡሱ ወደ አለማያ ዩንቨርስቲ የሚያስገባውን መታጠፊያ መንገድ ጨርሶ ወደ አለማያ ከተማ አመራ፡፡ ቀስ በቀስ ከከተማው ግራና ቀኝ የተሰለፉትን የባህር ዛፎች እየተመለከትን ወደ ደንገጎ ቁልቁለት ገባን:: ይህም ለእኔ የትዝታ መንገድ ነው:: ያኔ ለመጀመሪያ ግዜ ደንገጎ ቁልቁለትን ስንወርድ ዓይኔን በፍርሀት ጨፍኔ አማረ ደረት ላይ ተለጥፌ ነበር። አሁን ግን በተደጋጋሚ ስለተመላለስኩበትና ፍርሃቴም ስለለቀቀኝ የምሽጎጥበት ደረት አላስፈለገኝም፤ አልፈራሁምም:: ዳሩ ቁርጥ ቀን ሲመጣ እንዲህ ነው፤ ዓይንን ጨፍነው ሊለጠፉበት ቢፈልጉስ ደረት ከየት ሊገኝ? ልመደው ሆዴ ነው ነገሩ፡፡ በሐሳብ ባህር ተውጬ ስለነበር ድሬደዋ _ ስገባም አልታወቀኝም። የምሄደው አዲስ አበባ ቢሆንም የመኪናም ሆነ የባቡር ቲኬት ለማግኘት አንድ ቀን ድሬደዋ ማደር የግድ ነበር፡፡ መኪናው እንደቆመ ዕቃዬን በአንድ ኩሊ አሸክሜ አልቤርጎ ፍለጋ ጀመርኩ:: የከዚራ ዛፎችንና የድሬ የጭፈራ ቤቶችን ሳያቸው እንደደንገጎው ሁሉ ከአማረ ጋር ተቃቅፈን በየመንገዱ ላይ ስንሳሳም የነበረውን ግዜ አስታወሱኝ:: ይህቺ አገር ለኔ የተለየች ሀገር ናት፡፡ ከሁሉም በላይ ክብረ ንፅህናዬን ያስረከብኩባት አገር ስለሆነች በህይወት ታሪኬ ውስጥ ልዩ ቦታ አላት: ምንጊዜም እዚህ በመጣሁ ቁጥር ትዝ የሚለኝ ያቺ ከአማረ ጋር ያሳለፍኳት ደስታና ለቅሶ የተፈራረቁባት ሌሊት ነበረች፡፡ ከመቅጽበት አቅጣጫዬን ለውጬ ወደዚያች ታሪካዊዋ ሆቴል አመራሁ:: ቤቱ አርጀት ከማለቱ ውጪ ያው የድሮ መልኩን እንደያዘ ነው፡፡ ለየት ያለ ነገር ቢኖር፣ ያኔ ስመጣ ያስተናገደችን ሴት አስተናጋጅ ስትሆን፣ አሁን ግን አስተናጋጁ ወንድ መሆኑ ነው፡፡ ወደ ሆቴሉ እንደተገባ ፊት ለፊት
እንግዳ መቀበያ /Reception/ የሚል ጽሁፍ የተለጠፈባት ጠባብ ክፍል ያለች ሲሆን፣ እንደገባሁ ከአስተናጋጁ ጀርባ ያለውን የቁልፍ መስቀያ መመልከት ጀመርኩ:: የአብዛኞቹ ክፍሎች ቁልፎች መደርደሪያው ላይ የሌሉ ቢሆንም እኔ የምፈልገውና የሌሎች የተወሰኑ ክፍሎች ቁልፎች ግን ተንጠልጥለዋል፡፡ ይህም ማለት እነዚህ ክፍሎች አልተያዙም፣ አሊያም የተከራዩአቸው ሰዎች ወጣ ብለዋል ማለት ነው፡፡ እኔም ሁኔታውን ለማወቅ ከመቻኮሌ የተነሳ አስተናጋጁን የጠየቅሁት አልጋ አለ? ብዬ ሳይሆን፣ "205 ቁጥር ተይዞል እንዴ?" በማለት ነበር :: እሱም በመገረም መልክ ተመለከተኝና “አልተያዘም" ብሎ ቁልፉን ሰጠኝ ፡፡ ሂሳቡን ከፍዬ በጥድፊያ ወደ ክፍሉ አመራሁ:: ከፊት ለፊት ወደ መኝታ ቤቶቹ የሚወስድ ጠባብ ኮሪዶር ያለ ሲሆን፣ በኮሪደሩ ግራና ቀኝ የመኝታ ክፍሎች ይገኛሉ፡፡ ምንም ያህል ጊዜው ቢረዝምም ቁጥሩን ባላይ እንኳ የምፈልገውን ክፍል መለየት ግን የሚሳነኝ አልነበርኩም፡፡ ሁለተኛው ፎቅ ላይ፣ በስተቀኝ በኩል፣ አራት መኝታ ቤቶችን አልፌ የማገኘው መኝታ ቤት የእኔና የአማረ መኝታ ቤት እንደነበር እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ እንዳሰብኩትም ክፍሎቹን ቆጥሬ የያኔውን አምስተኛው ክፍል ላይ እንደደረስኩ ቀና ብዬ አየሁ፡፡ በእርግጥም ቁጥሩ 205 ነበር፡፡ ከመቸኮሌ የተነሳ ቁልፉን አንዴ እየገለበጥኩ፣ ወዲያው ደግሞ መዞር ወደማይገባው አቅጣጫ _ እያዞርኩ _ ለመክፈት ትግሌን ተያያዝኩት፡፡ የሚገርመው ግን ልክ ሰርቆ እንደመጣና _ ለመሸሸግ _ እንደተቻኮለ ሰው ስጣደፍ፣ እጄ ቁልፉን መያዝ እስከሚያቅተው ድረስ ይንቀጠቀጥ ነበር፡፡ እንደምንም ታግዬ በሩን ከከፈትኩና ውስጥ ገብቼ ከዘጋሁት በኋላ ግን እፎይታ ተሰማኝ፡፡ የድንጋጤዬ ምክንያት ሊገባኝ አልቻለም፡፡ ትዝታ ካልሆነ በስተቀር ዶክተር አድማሱን ፈርቼ እንደማይሆን ግን እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ ክፍሉ ውስጥ እንደገባሁ በትክክል ማደር እምፈልግበት ክፍል መሆኑን ሳረጋግጥ ደስታ ተሰማኝ፡፡ ቢያንስ ዛሬ ከአማረ ጋር እተኛሁበት አልጋ ላይ አድራለሁ፡፡ ቢያንስ ዛሬ እነዚያን የመከራ ቀናት ትዝታዎች ረስቼ ከአማረ ጋር ያሳለፍኩትን የፍቅር ሌሊት እያስብኩ አድራለሁ አልኩ፡፡ ምናልባትም ሁሌ በህልሜ አብሮኝ ለማደር መጥቶ ላቅፈው እጄን ስዘረጋ፤ የጣውንቱ ቤት ሆኖበት ሳይሆን አይቀርም፣ እልም ብሎ የሚጠፋው አማረ፣ ዛሬ ሌሊት ግን ወደዚያች ጊዜያዊ ክፍላችን ተመልሼ ስለመጣሁ ሳይደብረው አብሮኝ ሊያድር ይችላል ብዬም
👍35🤔2❤1
አሰብኩ፡፡ እንዳልኩትም አልቀረም ክፍሉ ውስጥ ስገባና እያንዳንዱን የክፍሉን ዕቃዎች ስመለከት ሁሉም ያቺን የዚያን ጊዜዋን ሌሊት የሚያስታውሱኝ ነበሩ፡፡ አልጋውን ሳይ ከአማረ ጋር ተቃቅፈን ተኝተን ያሳለፍናትን ሌሊት፣ ኮመዲኖውን ሳይ አማረ ለስላሳ (ሶፍት) ወረቀት ከውስጥ አውጥቶ እንባዬን
የጠራረገልኝ፤ መታጠቢያ ቤቱን ሳይ፣ ገላዬን ስታጠብ ከጭኔ ላይ ሲወር የነበረውን ቀይ ደማቅ ደም፤ ትራሶቹኝ ሳይ፣ ሳላስበው ክብረ ንፅህናR በመደፈሩ እላዩ ላይ ተደፍቼ ስቅስቅ ብዬ ማልቀሴና አማረም እየላመ ሲያባብለኝ የነበረው ሁኔታ ሁሉ ፊቴ ላይ ድቅን አለብኝ:: ወንበሩ፣ ነጠላ ጫማው፣ ብርድልብሱ፣ ሁሉ ነገር ለኔ የትዝታ መዝገብ ነበር። አልጋው ላይ ቁጭ ብዬ ሁሉንም ነገር እያስተዋልኩ ትዝታዎቼን ኮምኩሜ ስጨርስ፤ ሰዓቱ ገና ስለነበር፣ ሙቀቱ በረድ እስከሚል ድረስ ሆቴል ውስጥ ምሳዬን ከበላሁ በኋላ ቢራ አዝዤ እየጠጣሁ ሙዚቃ መስማት ጀመርኩ፡፡ በኋሏም የውጪው ወበቅ ሲቀንስና ሰው ከየቤቱ መውጣት. ሲጀምር እኔም ከሆቴሌ ወጣሁ፡፡ ውስጤ ውጪ ውጪ ብሎ ከሆቴሌ ቢያስወጣኝም ወዴት እንደሚሄድ እንኳ ሳላውቅ ነበር የምጓዘው፡፡ ይሁን እንጂ እግሮቼ የሚሄዱበትን ጠንቅቀው አውቀዋልና ወደ እነዚያ ከአማረ ጋር ወደ ተንሸራሸርንባቸው የከዚራ መንገዶች ይዘውኝ ነጎዱ፡፡ አዎን! ሁሉም ነገር ዛሬ የሆነ እስከሚመስለኝ ድረስ ትዝ ይለኛል፡፡ እንዴትስ ሆኖ እነዚያን ለመጀመሪያ ጊዜ በወንድ እጅ ታቅፌ፣ ሰው አየኝ አላየኝ ሳልል እየተሳሳምኩ የሄድኩባቸውን መንገዶች እረሳቸዋለሁ! ዛሬ ለእኔ የትዝታ ቀን ብቻ ሳይሆን የነፃነት ቀንም ነው፡፡ ነፃነቴም ከሌላ ሳይሆን ከነዚያ እየጠላሁት ስኖርበት ከነበረው ግቢና እንዲህ ብታደርጊ ጥሩ ነው፣ እንደዚያ ብትሆኚ ይሻላል የሚለኝ አማካሪ ሳይኖር ያሻኝን ለማድረግ ነፃነት በማግኘቴ ነው፡፡ እርግጥ ነፃ የመሆን ስሜት ተሰማኝ እንጂ አሁንም ቢሆን ነፃ አልነበርኩም፡፡ ምክንያቱም ወዳሻው እየመራ የሚወስደኝ የአማረ ትዝታ ነበርና፡፡ በጭንቅላቴ ሳይሆን በእግሬ እየተመራሁ ከአማረ ጋር ወደ ደነስንበት የናይት ክለብ በር ደረስኩ፡፡ ልግባ አልግባ በማለት ትንሽ ካመነታሁ በኋላ ነፃ መሆኔን ለማረጋገጥ ስል ወደ ውስጥ በድፍረት ገባሁ፡፡ ቤቱ ግን እንደጠበቅሁት ሳይሆን ተለዋውጧል፡፡ ድሮ ለዳንስ የተተወ መድረክ የነበረው ሲሆን አሁን ግን የለም፡፡ ግድግዳውም ወንበሮቹም አርጅተዋል፡፡ መሸት ያለ ቢሆንም እንደድሮው በደንበኞች የተሞላና ሞቅ ያለ አልነበረም፡፡ እነዚያ ውብ ጉብሎችና ቀይ መብራቱም አልነበሩም፡፡ የወንበሮቹ አደራደርም ቢሆን ተቀምጦ _ ለመብላትና ለመጠጣት በሚያመች መልኩ እንጂ ለመደነሻ የተመቻቸ አልነበረም፡፡ ባጠቃላይ ቤቱ ናይት ክለብ መሆኑ ቀርቶ ወደ ምግብ ቤትነት የተለወጠ መሆኑ በግልፅ ያስታውቃል፡፡ ያም ሆነ ይህ እንዳሰብኩት ትዝታዬን የሚጭር ባይሆንም በፊት በጠጣሁት ሁለት ቢራ ላይ ሌላ ሁለት ጨምሬበት ሙዚቃ እየሰማሁ መዝናናቴን ቀጠልኩ፡፡ ሞቅ እንዳለኝም ወደ ሆቴሌ አመራሁ፡፡
ውሀ አሙቂ ገላዬን ታጠብኩና ብርድ ልብሱ ውስጥ ገብቼ ዲያሪዬ ላይ የውሎዬን ሁኔታ መዘገብኩ። እንቅልፍ እስከሚወስደኝም ትንሿን ቴፔን አውጥቼ ከአማረ ጋር ስንሰማቸው የነበሩትን የጥላሁን ገሰሰን የፍቅር ሙዚቃዎች እያዳመጥኩ ጋደም አልኩ::"
መጋቢት 15 ቀን 1980 ዓም
እንዳሰብኩትና እንደጠበቅሁት አማረን በህልሜ አልየው እንጂ፣ ትናንት ማታ አልጋ ላይ ጋደም ብዬ ያኔ እኔና እሱ ያደረግናቸው ነገሮች ሁሉ ልክ አሁን የማደርጋቸው እስኪመስለኝ ድረስ እያስታወስኩት ምሽቱን ስላሳለፍኩ ብዙም አልተከፋሁም ፡፡ በዚህ ላይ ደግሞ ወደ እሱ እየሄድኩ ስለነበርና አገኘዋለሁ ብዬ ስለጓጓሁም ሌሊቱን ያሳለፍኩት ውስጤ በደስታ እንደተሞላ ነበር፡፡ በዚህም የተነሳ ወደ አስር ሰዓት አካባቢ ከእንቅልፌ ስለነቃሁ : ወደ አውቶቡስ ተራ የምሄድበት አስራ አንድ ሰዓት ቶሎ አልደርስ አለኝ፡፡ ሰዓቱ ሲደርስም ማታ የሆቴል አስተናጋጁ የቀጠረልኝ ባለታክሲ መጥቶ ወሰደኝ፡፡ ቲኬት ለመቁረጥ የመጀመሪያዋ በመሆኔ ፊት ለፊት ወንበር ላይ ተቀምጬ ወደ አዲስ አባባ ጉዞ ተጀመረ፡፡ ዳግም ደንገጎ ተወጣ፣ ቀስ በቀስ ቁልቢ ታልፎ ጉዞ ወደ ሂርና ቀጠለ፡፡ ከሀረር አዲስ አበባ ያለው መንገድ አንዴ የመጣሁበት ቢሆንም ምንም የማስታውሰው ነገር ስላልነበር አውቀዋለሁ የሚያሰኘኝ አልነበረም፡፡ ማንኛውም ወደ አዲስ አበባ የሚጓዝ ሰው ወደ አዋሽ እየተቃረበ አስኪሄድ ድረስ ያለው ቦታ በተፈጥሮ የታደለ፣ ለምለምና ማራኪ ነው፡፡ ከአዋሽ ወደ መተሐራ እየተጠጉ ሲሄዱ ግን ዛፎቹ አለፍ አለፍ ብለው ወደሚታዩ የግራር ዛፎች የሚለወጡ ሲሆን ሳሩ እየሳሳ ሄዶ ገላጣና አሸዋማ ስፍራ በስፋት ይታያል፤ ሙቀቱም እየጠነከረ ይመጣል፡፡ መተሐራ አካባቢ ሲደርሱ ደግሞ በእሳተ ጎሞራ አማካኝነት የተፈጠረው የቀለጠ አለት ደህና ገበሬ አርሶ የገለበጠውና ለመከስከስ የተዘጋጀ መሬት ይመስላል፡፡ ሀረር የፍራፍሬ ሀገር ብትሆንም በአብዛኛው መንገድ ላይ በብዛት ሲሸጥ የሚታየው ግን ጫት ነው፡፡ ለምሳ አሰበ ተፈሪ ስንወርድ አብዛኛው ሰው ጫት ገዝቶ እየቃመ ስለመጣና የሚተዋወቀውና የማይተዋወቀው ሁሉ ጨዋታ በመጀመሩ አውቶቢሱ በጫጫታ ተሟላ፡፡ ሹፌሩ ራሱ እየቃመ ስለነበር የሱዳን ሙዚቃ ከአፍ እስከገደፉ ከፍቶ አውቶቡሱ ውስጥ መሰማማት እስከሚያዳግት ድረስ የገበያ ቦታ አስመሰለው፡፡
ጠዋት አጠገቤ ተቀምጦ የነበረውና አንድም ቃል ሳይተነፍስ የመጣው ወጣት፤ "አትቅሚም?" በሚል ጥያቄ የጀመረው ጨዋታ፣ ቀስ በቀስ እየመረቀነ ሲሄድ የእሱንና የቤተሰቡን የህይወት ታሪክ አንድም ሳይቀር እየነገረኝ ሳይደብረኝ አዲስ አበባ አደረሰኝ፡፡ በዚሁ ተግባብተን የማድርበትን ሆቴል ስም ነግሬው እንዲያሳየኝ ስለጠየቅሁት ሳያቅማማ እዚያው ድረስ ወስዶ አሳየኝ፡፡ ነገር ግን ራሴ ባመጣሁት የአሳየኝ ጣጣ ሆቴል ውስጥ ገብቼ ካልጋበዝኩሽ የሚለውን ንትርኩን የተገላገልኩት በመከራ ነው፡፡ አዲስ አበባ ስገባ ወደ አስራ ሁለት ሰዓት አካባቢ ሆኖ ስለነበር ገላዬን ታጥቤ እንደጨረስኩ ለኤልሳ ስልክ ለመደወል ማስታወሻዬን አውጥቼ ቁጥሩን ስፈልግ! የነበረኝ የቢሮ ስልክ ስለነበርና ድሮ የማውቀውን የቤቷን ስልክ የጻፍኩበትን የቀድሞ ማስታወሻዬን ይዤ ባለመምጣቴ ደነገጥኩ፡፡ ያ ማለት ደግሞ ዛሬ ቅዳሜ በመሆኑ ሰኞ ቢሮ እስከምትገባ ድረስ መጠበት ነበረብኝ ማለት ነው፡፡ እርግጥ አልጋ የተከራየችልኝ እሷው ስለሆነች ቢያንስ መምጣቴን ሳታረጋግጥ አታድርም ብዬ ስለገመትኩ ራቴን በልቼ መኝታ ቤት ገባሁና መጠባበቁን ተያያዝኩት፡፡ እንደገመትኩትም ትንሽ እንደቆየሁ ከእንግዳ መቀበያ ስልክ ተደወለና እንግዳ መጥቶ እየጠበቀኝ መሆኑ ተነገረኝ:: ከመኝታ ቤቴ ወጥቼ ወደ እዚያው አመራሁ፡፡ እዚያ ስደርስ ግን ያየሁትን ማመን አቃተኝ፡፡ ከመደንገጤም የተነሳ ወደ ኋላ ለመመለስ ቃጣኝ። ተሾመ ነበር፡፡ እሱ ግን ምንም ሳይደናገጥ፣ "ምነው፤ አሁንም እንደጥንቱ ልትሸሺኝ ነው እንዴ? አይዞሽ! ዛሬማ ሁሉም ነገር ተለውጧል፤ እኛም ትልቅ ሰዎች ሆነናል፡፡ ይልቅ ነይ ሳሚኝ ብሎ አቅፎ ሳመኝ፡፡ አነጋገሩ ቢያረጋጋኝም ግራ ስለተጋባሁ፤ "እኔ እዚህ መምጣቴን ማን ነገረህ?" አልኩት፡፡ በመጀመሪያ እንደመሳቅ እያለ በቀልድ መልክ፤ "ታስታውሺ እንደሆን ያኔ ዩንቨርስቲ እያለን ከእኔ እንደማታመልጪ ነግሬሽ ነበር፤ አንቺ በምትንቀሳቀሽበት ቦታ ሁሉ መንፈሴ አብሮሽ ስለሚጓዝ የትም የት ብትገቢ አላጣሽም" ካለኝ በኋላ መደንገጤን በማየቱ፤ "አይዞሽ አትደንግጪ፤ ስቀልድ ነው፡፡ ኤልሳ ከአዲስ
የጠራረገልኝ፤ መታጠቢያ ቤቱን ሳይ፣ ገላዬን ስታጠብ ከጭኔ ላይ ሲወር የነበረውን ቀይ ደማቅ ደም፤ ትራሶቹኝ ሳይ፣ ሳላስበው ክብረ ንፅህናR በመደፈሩ እላዩ ላይ ተደፍቼ ስቅስቅ ብዬ ማልቀሴና አማረም እየላመ ሲያባብለኝ የነበረው ሁኔታ ሁሉ ፊቴ ላይ ድቅን አለብኝ:: ወንበሩ፣ ነጠላ ጫማው፣ ብርድልብሱ፣ ሁሉ ነገር ለኔ የትዝታ መዝገብ ነበር። አልጋው ላይ ቁጭ ብዬ ሁሉንም ነገር እያስተዋልኩ ትዝታዎቼን ኮምኩሜ ስጨርስ፤ ሰዓቱ ገና ስለነበር፣ ሙቀቱ በረድ እስከሚል ድረስ ሆቴል ውስጥ ምሳዬን ከበላሁ በኋላ ቢራ አዝዤ እየጠጣሁ ሙዚቃ መስማት ጀመርኩ፡፡ በኋሏም የውጪው ወበቅ ሲቀንስና ሰው ከየቤቱ መውጣት. ሲጀምር እኔም ከሆቴሌ ወጣሁ፡፡ ውስጤ ውጪ ውጪ ብሎ ከሆቴሌ ቢያስወጣኝም ወዴት እንደሚሄድ እንኳ ሳላውቅ ነበር የምጓዘው፡፡ ይሁን እንጂ እግሮቼ የሚሄዱበትን ጠንቅቀው አውቀዋልና ወደ እነዚያ ከአማረ ጋር ወደ ተንሸራሸርንባቸው የከዚራ መንገዶች ይዘውኝ ነጎዱ፡፡ አዎን! ሁሉም ነገር ዛሬ የሆነ እስከሚመስለኝ ድረስ ትዝ ይለኛል፡፡ እንዴትስ ሆኖ እነዚያን ለመጀመሪያ ጊዜ በወንድ እጅ ታቅፌ፣ ሰው አየኝ አላየኝ ሳልል እየተሳሳምኩ የሄድኩባቸውን መንገዶች እረሳቸዋለሁ! ዛሬ ለእኔ የትዝታ ቀን ብቻ ሳይሆን የነፃነት ቀንም ነው፡፡ ነፃነቴም ከሌላ ሳይሆን ከነዚያ እየጠላሁት ስኖርበት ከነበረው ግቢና እንዲህ ብታደርጊ ጥሩ ነው፣ እንደዚያ ብትሆኚ ይሻላል የሚለኝ አማካሪ ሳይኖር ያሻኝን ለማድረግ ነፃነት በማግኘቴ ነው፡፡ እርግጥ ነፃ የመሆን ስሜት ተሰማኝ እንጂ አሁንም ቢሆን ነፃ አልነበርኩም፡፡ ምክንያቱም ወዳሻው እየመራ የሚወስደኝ የአማረ ትዝታ ነበርና፡፡ በጭንቅላቴ ሳይሆን በእግሬ እየተመራሁ ከአማረ ጋር ወደ ደነስንበት የናይት ክለብ በር ደረስኩ፡፡ ልግባ አልግባ በማለት ትንሽ ካመነታሁ በኋላ ነፃ መሆኔን ለማረጋገጥ ስል ወደ ውስጥ በድፍረት ገባሁ፡፡ ቤቱ ግን እንደጠበቅሁት ሳይሆን ተለዋውጧል፡፡ ድሮ ለዳንስ የተተወ መድረክ የነበረው ሲሆን አሁን ግን የለም፡፡ ግድግዳውም ወንበሮቹም አርጅተዋል፡፡ መሸት ያለ ቢሆንም እንደድሮው በደንበኞች የተሞላና ሞቅ ያለ አልነበረም፡፡ እነዚያ ውብ ጉብሎችና ቀይ መብራቱም አልነበሩም፡፡ የወንበሮቹ አደራደርም ቢሆን ተቀምጦ _ ለመብላትና ለመጠጣት በሚያመች መልኩ እንጂ ለመደነሻ የተመቻቸ አልነበረም፡፡ ባጠቃላይ ቤቱ ናይት ክለብ መሆኑ ቀርቶ ወደ ምግብ ቤትነት የተለወጠ መሆኑ በግልፅ ያስታውቃል፡፡ ያም ሆነ ይህ እንዳሰብኩት ትዝታዬን የሚጭር ባይሆንም በፊት በጠጣሁት ሁለት ቢራ ላይ ሌላ ሁለት ጨምሬበት ሙዚቃ እየሰማሁ መዝናናቴን ቀጠልኩ፡፡ ሞቅ እንዳለኝም ወደ ሆቴሌ አመራሁ፡፡
ውሀ አሙቂ ገላዬን ታጠብኩና ብርድ ልብሱ ውስጥ ገብቼ ዲያሪዬ ላይ የውሎዬን ሁኔታ መዘገብኩ። እንቅልፍ እስከሚወስደኝም ትንሿን ቴፔን አውጥቼ ከአማረ ጋር ስንሰማቸው የነበሩትን የጥላሁን ገሰሰን የፍቅር ሙዚቃዎች እያዳመጥኩ ጋደም አልኩ::"
መጋቢት 15 ቀን 1980 ዓም
እንዳሰብኩትና እንደጠበቅሁት አማረን በህልሜ አልየው እንጂ፣ ትናንት ማታ አልጋ ላይ ጋደም ብዬ ያኔ እኔና እሱ ያደረግናቸው ነገሮች ሁሉ ልክ አሁን የማደርጋቸው እስኪመስለኝ ድረስ እያስታወስኩት ምሽቱን ስላሳለፍኩ ብዙም አልተከፋሁም ፡፡ በዚህ ላይ ደግሞ ወደ እሱ እየሄድኩ ስለነበርና አገኘዋለሁ ብዬ ስለጓጓሁም ሌሊቱን ያሳለፍኩት ውስጤ በደስታ እንደተሞላ ነበር፡፡ በዚህም የተነሳ ወደ አስር ሰዓት አካባቢ ከእንቅልፌ ስለነቃሁ : ወደ አውቶቡስ ተራ የምሄድበት አስራ አንድ ሰዓት ቶሎ አልደርስ አለኝ፡፡ ሰዓቱ ሲደርስም ማታ የሆቴል አስተናጋጁ የቀጠረልኝ ባለታክሲ መጥቶ ወሰደኝ፡፡ ቲኬት ለመቁረጥ የመጀመሪያዋ በመሆኔ ፊት ለፊት ወንበር ላይ ተቀምጬ ወደ አዲስ አባባ ጉዞ ተጀመረ፡፡ ዳግም ደንገጎ ተወጣ፣ ቀስ በቀስ ቁልቢ ታልፎ ጉዞ ወደ ሂርና ቀጠለ፡፡ ከሀረር አዲስ አበባ ያለው መንገድ አንዴ የመጣሁበት ቢሆንም ምንም የማስታውሰው ነገር ስላልነበር አውቀዋለሁ የሚያሰኘኝ አልነበረም፡፡ ማንኛውም ወደ አዲስ አበባ የሚጓዝ ሰው ወደ አዋሽ እየተቃረበ አስኪሄድ ድረስ ያለው ቦታ በተፈጥሮ የታደለ፣ ለምለምና ማራኪ ነው፡፡ ከአዋሽ ወደ መተሐራ እየተጠጉ ሲሄዱ ግን ዛፎቹ አለፍ አለፍ ብለው ወደሚታዩ የግራር ዛፎች የሚለወጡ ሲሆን ሳሩ እየሳሳ ሄዶ ገላጣና አሸዋማ ስፍራ በስፋት ይታያል፤ ሙቀቱም እየጠነከረ ይመጣል፡፡ መተሐራ አካባቢ ሲደርሱ ደግሞ በእሳተ ጎሞራ አማካኝነት የተፈጠረው የቀለጠ አለት ደህና ገበሬ አርሶ የገለበጠውና ለመከስከስ የተዘጋጀ መሬት ይመስላል፡፡ ሀረር የፍራፍሬ ሀገር ብትሆንም በአብዛኛው መንገድ ላይ በብዛት ሲሸጥ የሚታየው ግን ጫት ነው፡፡ ለምሳ አሰበ ተፈሪ ስንወርድ አብዛኛው ሰው ጫት ገዝቶ እየቃመ ስለመጣና የሚተዋወቀውና የማይተዋወቀው ሁሉ ጨዋታ በመጀመሩ አውቶቢሱ በጫጫታ ተሟላ፡፡ ሹፌሩ ራሱ እየቃመ ስለነበር የሱዳን ሙዚቃ ከአፍ እስከገደፉ ከፍቶ አውቶቡሱ ውስጥ መሰማማት እስከሚያዳግት ድረስ የገበያ ቦታ አስመሰለው፡፡
ጠዋት አጠገቤ ተቀምጦ የነበረውና አንድም ቃል ሳይተነፍስ የመጣው ወጣት፤ "አትቅሚም?" በሚል ጥያቄ የጀመረው ጨዋታ፣ ቀስ በቀስ እየመረቀነ ሲሄድ የእሱንና የቤተሰቡን የህይወት ታሪክ አንድም ሳይቀር እየነገረኝ ሳይደብረኝ አዲስ አበባ አደረሰኝ፡፡ በዚሁ ተግባብተን የማድርበትን ሆቴል ስም ነግሬው እንዲያሳየኝ ስለጠየቅሁት ሳያቅማማ እዚያው ድረስ ወስዶ አሳየኝ፡፡ ነገር ግን ራሴ ባመጣሁት የአሳየኝ ጣጣ ሆቴል ውስጥ ገብቼ ካልጋበዝኩሽ የሚለውን ንትርኩን የተገላገልኩት በመከራ ነው፡፡ አዲስ አበባ ስገባ ወደ አስራ ሁለት ሰዓት አካባቢ ሆኖ ስለነበር ገላዬን ታጥቤ እንደጨረስኩ ለኤልሳ ስልክ ለመደወል ማስታወሻዬን አውጥቼ ቁጥሩን ስፈልግ! የነበረኝ የቢሮ ስልክ ስለነበርና ድሮ የማውቀውን የቤቷን ስልክ የጻፍኩበትን የቀድሞ ማስታወሻዬን ይዤ ባለመምጣቴ ደነገጥኩ፡፡ ያ ማለት ደግሞ ዛሬ ቅዳሜ በመሆኑ ሰኞ ቢሮ እስከምትገባ ድረስ መጠበት ነበረብኝ ማለት ነው፡፡ እርግጥ አልጋ የተከራየችልኝ እሷው ስለሆነች ቢያንስ መምጣቴን ሳታረጋግጥ አታድርም ብዬ ስለገመትኩ ራቴን በልቼ መኝታ ቤት ገባሁና መጠባበቁን ተያያዝኩት፡፡ እንደገመትኩትም ትንሽ እንደቆየሁ ከእንግዳ መቀበያ ስልክ ተደወለና እንግዳ መጥቶ እየጠበቀኝ መሆኑ ተነገረኝ:: ከመኝታ ቤቴ ወጥቼ ወደ እዚያው አመራሁ፡፡ እዚያ ስደርስ ግን ያየሁትን ማመን አቃተኝ፡፡ ከመደንገጤም የተነሳ ወደ ኋላ ለመመለስ ቃጣኝ። ተሾመ ነበር፡፡ እሱ ግን ምንም ሳይደናገጥ፣ "ምነው፤ አሁንም እንደጥንቱ ልትሸሺኝ ነው እንዴ? አይዞሽ! ዛሬማ ሁሉም ነገር ተለውጧል፤ እኛም ትልቅ ሰዎች ሆነናል፡፡ ይልቅ ነይ ሳሚኝ ብሎ አቅፎ ሳመኝ፡፡ አነጋገሩ ቢያረጋጋኝም ግራ ስለተጋባሁ፤ "እኔ እዚህ መምጣቴን ማን ነገረህ?" አልኩት፡፡ በመጀመሪያ እንደመሳቅ እያለ በቀልድ መልክ፤ "ታስታውሺ እንደሆን ያኔ ዩንቨርስቲ እያለን ከእኔ እንደማታመልጪ ነግሬሽ ነበር፤ አንቺ በምትንቀሳቀሽበት ቦታ ሁሉ መንፈሴ አብሮሽ ስለሚጓዝ የትም የት ብትገቢ አላጣሽም" ካለኝ በኋላ መደንገጤን በማየቱ፤ "አይዞሽ አትደንግጪ፤ ስቀልድ ነው፡፡ ኤልሳ ከአዲስ
👍26❤2
አባባ ውጪ ስለሄደችና የምትመጣው ነገ ስለሆነ ይህንኑ እንድነግርሽና ብቻሽን እንዳትሆኚ ሳጫውትሽ እንዳመሽ ነግራኝ ነው የመጣሁት" አለኝ፡፡ በነገሩ ግራ ተጋባሁ፡፡ ኤልሳ ያንን ደብዳቤ የፃፈችው ሆን ብላ እኔን እዚህ ወጥመድ ውስጥ ለማስገባት አስባ ይሆን እንዴ? ብዬም ስለተጨነቅሁ እውነቱን ለማወቅ ስል፤
"ውሸትህን ነው፧ ኤልሳ የእኔንና የአንተን ሁኔታ እንዲህማ አታደርግም:: ምናልባት ስገባ አይተኸኝ ይሆናል?" አልኩት፡፡ እሱም በተረጋጋ መንፈስ፤ እያወቀች "እንዲህ እንደምታስቢ ስለገባኝ እኔም አንቺ ጋ አልሄድም ብያት ነበር። እሷ ግን ያው የእኔን ሁኔታ ስለምታውቅና ያ ያለፈ ታሪክ እንደማይደገም ስለምትገነዘብ ነው ወደ እዚህ ገፋፍታ የላከችኝ። እኔም ይህንኑ ነግራሻለች ብዬ እንጂ አልመጣም ነበር። ለማንኛውም አትጨነቂ፤ ያ የድሮው የእብደት ዘመን አልፏል፡፡ ዛሬ እኔም ባለትዳር ሆኜያለሁ፤ በጣም የምወዳትን ሚስት አግብቼአለሁ፡፡ አሁን ባለሁበት ሁኔታ ላይ ሆኜ ሳስበው ያኔ ያሳለፍኩት ሁኔታ የጤንነት ሳይሆን የእብደት ነው የሚመስለኝ፡፡ ለማኝኛውም አንቺንም ላደረስኩብሽ ስቃይ ይቅርታ ለመጠየቅ ይህንን ዕድል በማግኘቴ ደስ ብሎኛል" በማለት አረጋጋኝ፡፡ ይህንን ስሰማ በትንሹም ቢሆን ድንጋጤዬ ተቀነሰልኝ፡፡ ዩንቨርስቲ ባየሁት ቁጥር ይመጣብኝ የነበረው ፍርሀትም ቀስ በቀስ እየለቀቀኝ በመሄዱ እንደመጀመሪያው ግዜ ጓደኝነታችን ተቀራርበን መገባበዝና መጨዋወት ጀመርን፡፡ እንደልብ ቢራ እየጠጣን ዩንቨርስቲ ውስጥ በማሳለፍ ላይ ስላለሁት ሕይወት፣ አሁን የመጣሁበትን ምክንያትና ስለዩንቨርስቲው ሁኔታ አንድም ሳላስቀር እየነገርኩት መጫወቱን ተያያዝነው፡፡ በመሀሉ ግን ያልጠበቅሁት ነገር ተፈጠረ፡፡ የራሴን ታሪክ አውርቼ ከጨረስኩ በኋላ የእሱን ታሪክ ስጠይቀው፣ ቅድም ዋሽቶኝ እንጂ ሚስት እንዳላገባና ብቻውን እንደሚኖር፣ አንድ የውጭ ድርጅት ውስጥ ጥሩ ሥራ እንደያዘና አሁንም እንደሚወደኝ ማውራት ጀመረ፡፡ ያ ለቆኝ የነበረው ፍርሀት ተመልሶ ወረረኝ፡፡ ቶሎ ተሰናብቼው ለመሄድ ብሞክርም የሚለቀኝ አልሆነም፡፡ በኋላ ግን አቋሜ አሁንም ከድሮው እንዳልተለወጠ ሲያውቅና ምንም ሊያደርገኝ የሚችልበት አመቺ ቦታ ላይ ስላልነበር ጥዬው ስሄድ ቆሞ ከማየት ውጪ አንዳችም ነገር ሊያደርግ አልቻለም፡፡ ተከትሎኝ እንደሆን በማለት መለስ እያልኩ በማየት ቶሎ ቶሎ እየተራመድኩ መኝታ ቤቴ ገብቼ በሩን ቆለፍኩ፡፡ ለተወሰኑ ደቂቃዎችም ፍርሀቴ ከሰውነቴ ሊወጣ አልቻለም፡፡ ቀስ በቀስ መረጋጋት ስጀምር ቢራ እንዲመጣልኝ መጥሪያ ደውዬ አስተናጋጁ እንደመጣ ቢራ አዘዝኩት፡፡ አልጋዬ ላይም ወጥቼ ዲያሪዬን አውጥቼ መፃፍ ጀመርኩ፡፡ ጥቂት ደቂቃዎች አለፉ፡፡ በመሃሉ በሩ ሲንኳኳ ደነገጥኩ፣ ቢራ ማዘዜን በመርሳቴ ተሾመ ተመልሶ የመጣ ስለመሰለኝ ማንነቱን ለማረጋገጥ ማነው አልኩ፡፡ ድምፁን ስሰማ ተሾመ ሳይሆን አስተናጋጁ መሆኑን ስለተረዳሁ ዲያሪውን ሻንጣዬ ውስጥ ከትቼ በሩን ልከፍት ተነሳሁ፡፡"
የዲያሪው መጨረሻ ገፅ ቢሆንም ቀጣይ ታሪክ ይኖረዋል ብዬ ስለገመth ገፆቹን ማገላበጥ ጀመርኩ፡፡ ግን ያጋጠመኝ ነገር ሊታመን የሚችa አልነበረም። ሌላ የተጻፈ ነገር አልነበረም:: የምገልፃቸው ገፆች በሙስ ያልተፃፈባቸው ባዶ ገፆች ነበሩ፡፡ ግራ ተጋባሁ፤ ልቤ ምቱን ጨመረ:: hou ሁሉ ጀርባ ተደብቆ በእኔ ላይ መጫወትና መዝናናት የሚፈልግ ሰው አለ ብዬም ገመትኩ:: ሃምሳ አለቃው የተወሰነውን ገፅ ገንጥሎ ወስዶት ለሆ ይችላል በማለት ዲያሪውን ሳገላብጥ ከግርጌ የተጻፈውን የገጽ ቁጥር በማግኘቴ ከመጀመሪያው ገፅ ጀምሬ የተገነጠለ ገፅ መኖሩንና አለመኖሩን ለማጣራት ቁጥሮቹን እየገላለጥኩ ማየት ጀመርኩ፡፡ የሚገርመው n ምንም የጎደለ ገፅ አልነበረም፡፡ ግራ ገባኝ! ታሪኩ እዚህ ላይ አከተመ? ወይስ ሌላውን ተከታይ ዲያሪ ሃምሳ አለቃው ሆን ብሎ ደብቆት! አሊያም የተወሰነውን የታሪኩን ክፍል ፎቶ ኮፒ ሳያደርግ ሰጥቶኝ ይሆን? ነው ወይስ ታሪኩን አልማዝ እዚህ ላይ አንጠልጥላ አቁማው ይሆን? የሚሉ ጥያቄዎች ያስጨንቁኝ ጀመር። በመጨረሻ ግን ሃሳቤን ወደ ሃምሳ አለቃው ጋ መውሰይ የግድ ነበር:: ሆን ብሎ መያዣ ለማድረግ የታሪኩን መጨረሻ ክፍል ደብዳ4 ይሆናል ብዬ ገመትኩ፡፡ ያው የግድ ታሪኩን ለማወቅ ሲል ይመጣል ብሎ ገምቶ ሊሆን ይችላል:: በሌላ በኩል ደግሞ እሱስ ያገኘው ይኸንን ብቻ ቢሆንና ሌላውን ከእኔ ለማግኘት ፈልጎ ቢሆንስ? በማለት መጠራጠርዎ ጀመርኩ፡፡ እርግጥ ይኸ ሊሆን ይችላል፡፡ አልማዝ ወደ አዲሰ አበባ እየመጣች ስለነበር ከእኔ ጋር ተገናኝታ ከሆነ ዲያሪውን እኔጋ አስቀምጣው ይሆናል ብሎ ገምቶ ከሆነ የግዴታ የዲያሪውን መጨረሻ ከእኔ መጠበቁ የማይቀር ነው:: ይህ ከሆነ ደግሞ ሃምሳ አለቃው እንዲህ በቀላሉ አይለቀኝም። ይህንን ባወጣሁና ባወረድኩ ቁጥር ሀሳቤ ይበልጥ ወደዚያ አጋደለ:: ይህ ትክክል ሆነ ማለት ደግሞ ዲያሪውን ወይም ደግሞ አልማዝን ውለዳት መባሌ የማይቀር ነው:: ምርመራው ደግሞ በጥያቄ ብቻ ላያከትም ይችላል፡፡ በእነዚህ ውላቸው በማይጨበጥ ሐሳቦች ውስጥ ለብዙ ሰዓታት ተጠመድኩ፡፡ ያለኝ አማራጭ ግን ሁለት ብቻ ነበር፡፡ ወይ ሃምሳ አለቃው ጋ ሄጄ የመጣውን ሁሉ በመቀበል የእንቆቅልሹን መጨረሻ ማወቅ፤ አሊያም በማላውቀው ነገር ከመታስር እውነቱ እስከሚታወቅ ድረስ ተሰውሬ በራሴ መንገድ ሁኔታውን ማጣራት ይሆናል:: የመጀመሪያው አማራጭ አስፈሪ ነበር፡፡ ምናልባት ለእንቆቅልሹ መልስ ካልተገኘ ዕድሜ ልኬን በማላውቀው ነገር እስር ቤት ውስጥ መበስበሴ ነው:: ይህንን ሳስብ ደግሞ ወደ ፖሊስ ጽ/ቤቱ መሄድ እንደሌለብኝና ሁለተኛው አማራጭ የተሻለ መሆኑን ስሜቴ ስለነገረኝ መወስን ነበረብኝና ወሰንኩ፡፡ እስር ቤት ሆኜ የእንቆቅልሹን መጨረሻ ሳላውቅ ሕይወቴን በስቃይ ከማሳለፍ ሁኔታውን ራሴ ማጣራት የተሻለ ሆኖ አገኘሁት፡፡
እስር ቤት
ለጊዜውም ቢሆን አንድ ቦታ ተሰውሬ ሁኔታውን ማጣራት እንዳለብኝ ባምንም፤ ጊዜው የደሞዝ ሰሞን ስለነበር ወዴትም ከመንቀሳቀሴ በፊት መ/ቤት ሄጄ ደሞዝ መውሰድ እንዳለብኝ ተገነዘብኩ፡፡ በዚህም መሰረት ገላዬን በቅድሚያ ከታጠብኩ በኋላ ልብሶቼን ለዋውጬ ወደ ቢሮ ለመሄድ ከቤት 나:: ደረጃውን ወርጄ የውጪውን በር ስከፍት፣ "ወዴት ነው? ዲያሪውን አንበብህ ጨረስክ እንዴ?” የሚል ድምፅ ሰምቼ ዞር ስል ሃምሳ አለቃው ያንን አስፈሪ ፊቱን እንዳኮሳተረ እውጪው በር ጥግ ላይ ቆሞ አየሁት:: ክው ብዬ ደነገጥኩ፡፡
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
"ውሸትህን ነው፧ ኤልሳ የእኔንና የአንተን ሁኔታ እንዲህማ አታደርግም:: ምናልባት ስገባ አይተኸኝ ይሆናል?" አልኩት፡፡ እሱም በተረጋጋ መንፈስ፤ እያወቀች "እንዲህ እንደምታስቢ ስለገባኝ እኔም አንቺ ጋ አልሄድም ብያት ነበር። እሷ ግን ያው የእኔን ሁኔታ ስለምታውቅና ያ ያለፈ ታሪክ እንደማይደገም ስለምትገነዘብ ነው ወደ እዚህ ገፋፍታ የላከችኝ። እኔም ይህንኑ ነግራሻለች ብዬ እንጂ አልመጣም ነበር። ለማንኛውም አትጨነቂ፤ ያ የድሮው የእብደት ዘመን አልፏል፡፡ ዛሬ እኔም ባለትዳር ሆኜያለሁ፤ በጣም የምወዳትን ሚስት አግብቼአለሁ፡፡ አሁን ባለሁበት ሁኔታ ላይ ሆኜ ሳስበው ያኔ ያሳለፍኩት ሁኔታ የጤንነት ሳይሆን የእብደት ነው የሚመስለኝ፡፡ ለማኝኛውም አንቺንም ላደረስኩብሽ ስቃይ ይቅርታ ለመጠየቅ ይህንን ዕድል በማግኘቴ ደስ ብሎኛል" በማለት አረጋጋኝ፡፡ ይህንን ስሰማ በትንሹም ቢሆን ድንጋጤዬ ተቀነሰልኝ፡፡ ዩንቨርስቲ ባየሁት ቁጥር ይመጣብኝ የነበረው ፍርሀትም ቀስ በቀስ እየለቀቀኝ በመሄዱ እንደመጀመሪያው ግዜ ጓደኝነታችን ተቀራርበን መገባበዝና መጨዋወት ጀመርን፡፡ እንደልብ ቢራ እየጠጣን ዩንቨርስቲ ውስጥ በማሳለፍ ላይ ስላለሁት ሕይወት፣ አሁን የመጣሁበትን ምክንያትና ስለዩንቨርስቲው ሁኔታ አንድም ሳላስቀር እየነገርኩት መጫወቱን ተያያዝነው፡፡ በመሀሉ ግን ያልጠበቅሁት ነገር ተፈጠረ፡፡ የራሴን ታሪክ አውርቼ ከጨረስኩ በኋላ የእሱን ታሪክ ስጠይቀው፣ ቅድም ዋሽቶኝ እንጂ ሚስት እንዳላገባና ብቻውን እንደሚኖር፣ አንድ የውጭ ድርጅት ውስጥ ጥሩ ሥራ እንደያዘና አሁንም እንደሚወደኝ ማውራት ጀመረ፡፡ ያ ለቆኝ የነበረው ፍርሀት ተመልሶ ወረረኝ፡፡ ቶሎ ተሰናብቼው ለመሄድ ብሞክርም የሚለቀኝ አልሆነም፡፡ በኋላ ግን አቋሜ አሁንም ከድሮው እንዳልተለወጠ ሲያውቅና ምንም ሊያደርገኝ የሚችልበት አመቺ ቦታ ላይ ስላልነበር ጥዬው ስሄድ ቆሞ ከማየት ውጪ አንዳችም ነገር ሊያደርግ አልቻለም፡፡ ተከትሎኝ እንደሆን በማለት መለስ እያልኩ በማየት ቶሎ ቶሎ እየተራመድኩ መኝታ ቤቴ ገብቼ በሩን ቆለፍኩ፡፡ ለተወሰኑ ደቂቃዎችም ፍርሀቴ ከሰውነቴ ሊወጣ አልቻለም፡፡ ቀስ በቀስ መረጋጋት ስጀምር ቢራ እንዲመጣልኝ መጥሪያ ደውዬ አስተናጋጁ እንደመጣ ቢራ አዘዝኩት፡፡ አልጋዬ ላይም ወጥቼ ዲያሪዬን አውጥቼ መፃፍ ጀመርኩ፡፡ ጥቂት ደቂቃዎች አለፉ፡፡ በመሃሉ በሩ ሲንኳኳ ደነገጥኩ፣ ቢራ ማዘዜን በመርሳቴ ተሾመ ተመልሶ የመጣ ስለመሰለኝ ማንነቱን ለማረጋገጥ ማነው አልኩ፡፡ ድምፁን ስሰማ ተሾመ ሳይሆን አስተናጋጁ መሆኑን ስለተረዳሁ ዲያሪውን ሻንጣዬ ውስጥ ከትቼ በሩን ልከፍት ተነሳሁ፡፡"
የዲያሪው መጨረሻ ገፅ ቢሆንም ቀጣይ ታሪክ ይኖረዋል ብዬ ስለገመth ገፆቹን ማገላበጥ ጀመርኩ፡፡ ግን ያጋጠመኝ ነገር ሊታመን የሚችa አልነበረም። ሌላ የተጻፈ ነገር አልነበረም:: የምገልፃቸው ገፆች በሙስ ያልተፃፈባቸው ባዶ ገፆች ነበሩ፡፡ ግራ ተጋባሁ፤ ልቤ ምቱን ጨመረ:: hou ሁሉ ጀርባ ተደብቆ በእኔ ላይ መጫወትና መዝናናት የሚፈልግ ሰው አለ ብዬም ገመትኩ:: ሃምሳ አለቃው የተወሰነውን ገፅ ገንጥሎ ወስዶት ለሆ ይችላል በማለት ዲያሪውን ሳገላብጥ ከግርጌ የተጻፈውን የገጽ ቁጥር በማግኘቴ ከመጀመሪያው ገፅ ጀምሬ የተገነጠለ ገፅ መኖሩንና አለመኖሩን ለማጣራት ቁጥሮቹን እየገላለጥኩ ማየት ጀመርኩ፡፡ የሚገርመው n ምንም የጎደለ ገፅ አልነበረም፡፡ ግራ ገባኝ! ታሪኩ እዚህ ላይ አከተመ? ወይስ ሌላውን ተከታይ ዲያሪ ሃምሳ አለቃው ሆን ብሎ ደብቆት! አሊያም የተወሰነውን የታሪኩን ክፍል ፎቶ ኮፒ ሳያደርግ ሰጥቶኝ ይሆን? ነው ወይስ ታሪኩን አልማዝ እዚህ ላይ አንጠልጥላ አቁማው ይሆን? የሚሉ ጥያቄዎች ያስጨንቁኝ ጀመር። በመጨረሻ ግን ሃሳቤን ወደ ሃምሳ አለቃው ጋ መውሰይ የግድ ነበር:: ሆን ብሎ መያዣ ለማድረግ የታሪኩን መጨረሻ ክፍል ደብዳ4 ይሆናል ብዬ ገመትኩ፡፡ ያው የግድ ታሪኩን ለማወቅ ሲል ይመጣል ብሎ ገምቶ ሊሆን ይችላል:: በሌላ በኩል ደግሞ እሱስ ያገኘው ይኸንን ብቻ ቢሆንና ሌላውን ከእኔ ለማግኘት ፈልጎ ቢሆንስ? በማለት መጠራጠርዎ ጀመርኩ፡፡ እርግጥ ይኸ ሊሆን ይችላል፡፡ አልማዝ ወደ አዲሰ አበባ እየመጣች ስለነበር ከእኔ ጋር ተገናኝታ ከሆነ ዲያሪውን እኔጋ አስቀምጣው ይሆናል ብሎ ገምቶ ከሆነ የግዴታ የዲያሪውን መጨረሻ ከእኔ መጠበቁ የማይቀር ነው:: ይህ ከሆነ ደግሞ ሃምሳ አለቃው እንዲህ በቀላሉ አይለቀኝም። ይህንን ባወጣሁና ባወረድኩ ቁጥር ሀሳቤ ይበልጥ ወደዚያ አጋደለ:: ይህ ትክክል ሆነ ማለት ደግሞ ዲያሪውን ወይም ደግሞ አልማዝን ውለዳት መባሌ የማይቀር ነው:: ምርመራው ደግሞ በጥያቄ ብቻ ላያከትም ይችላል፡፡ በእነዚህ ውላቸው በማይጨበጥ ሐሳቦች ውስጥ ለብዙ ሰዓታት ተጠመድኩ፡፡ ያለኝ አማራጭ ግን ሁለት ብቻ ነበር፡፡ ወይ ሃምሳ አለቃው ጋ ሄጄ የመጣውን ሁሉ በመቀበል የእንቆቅልሹን መጨረሻ ማወቅ፤ አሊያም በማላውቀው ነገር ከመታስር እውነቱ እስከሚታወቅ ድረስ ተሰውሬ በራሴ መንገድ ሁኔታውን ማጣራት ይሆናል:: የመጀመሪያው አማራጭ አስፈሪ ነበር፡፡ ምናልባት ለእንቆቅልሹ መልስ ካልተገኘ ዕድሜ ልኬን በማላውቀው ነገር እስር ቤት ውስጥ መበስበሴ ነው:: ይህንን ሳስብ ደግሞ ወደ ፖሊስ ጽ/ቤቱ መሄድ እንደሌለብኝና ሁለተኛው አማራጭ የተሻለ መሆኑን ስሜቴ ስለነገረኝ መወስን ነበረብኝና ወሰንኩ፡፡ እስር ቤት ሆኜ የእንቆቅልሹን መጨረሻ ሳላውቅ ሕይወቴን በስቃይ ከማሳለፍ ሁኔታውን ራሴ ማጣራት የተሻለ ሆኖ አገኘሁት፡፡
እስር ቤት
ለጊዜውም ቢሆን አንድ ቦታ ተሰውሬ ሁኔታውን ማጣራት እንዳለብኝ ባምንም፤ ጊዜው የደሞዝ ሰሞን ስለነበር ወዴትም ከመንቀሳቀሴ በፊት መ/ቤት ሄጄ ደሞዝ መውሰድ እንዳለብኝ ተገነዘብኩ፡፡ በዚህም መሰረት ገላዬን በቅድሚያ ከታጠብኩ በኋላ ልብሶቼን ለዋውጬ ወደ ቢሮ ለመሄድ ከቤት 나:: ደረጃውን ወርጄ የውጪውን በር ስከፍት፣ "ወዴት ነው? ዲያሪውን አንበብህ ጨረስክ እንዴ?” የሚል ድምፅ ሰምቼ ዞር ስል ሃምሳ አለቃው ያንን አስፈሪ ፊቱን እንዳኮሳተረ እውጪው በር ጥግ ላይ ቆሞ አየሁት:: ክው ብዬ ደነገጥኩ፡፡
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍41❤1
🍁🍁ዲያሪው 📝
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_14
ደረጃውን ወርጄ የውጪውን በር ስከፍት፣ “ወዴት ነው? ዲያሪውን አንበብህ ጨረስክ እንዴ?" የሚል ድምፅ ሰምቼ ዞር ስል ሃምሳ አለቃው ያንን አስፈሪ ፊቱን እንዳኮሳተረ እውጪው በር ጥግ ላይ ቆሞ አየሁት:: ክው ብዬ ደነገጥኩ፡፡ ከፖሊስ ጣቢያ የወጣሁ ይምስለኝ እንጂ ለካስ ሳላውቀው ግቢዬ ዙሪያውን ተከቦ በገዛ ቤቴ ውስጥ ታስሬ ኖሯል፡፡ ያም ሆነ ይህ ምንም እንዳልተፈጠረ ራሴን አረጋጋሁና፤ “አይ ሃምሳ አለቃ፤ ወደ አንተ እየመጣሁ እኮ ነበር። ዲያሪውን አንብቤ ጨርሼዋለሁ:: የታሪኩን ፍጻሜ ግን የምሰማው ካንተ ስለሆነ እየመጣሁ ነበር" አልኩት:: ሃምሳ አለቃው የፌዝ ሳቅ እየሳቀ፤ “ወደ እኔ የምትመጣ ከሆነ፣ ለምን ታዲያ ዲያሪውን አልያዝከውም? ለማንኛውም ዲያሪውን አምጣው" _ አለኝ:: በፍጥነት ወደቤት ተመለስኩና አምጥቼ ሰጠሁት፡፡ “ዲያሪውን ተቀብሎ ከፍርድ ቤት ያመጣውን የመያዢያ ትዕዛዝ አነበበልኝ፡፡ ግራ ተጋባሁ፡፡ ግን እንዴት ፍርድ ቤቱ እኔን ንፁሁን ሰው ተይዤ እንድመጣ ይወስናል? ሃምሳ አለቃውን ስላላመንኩት "ማየት ማመን ነውና" የመያዢያውን ትዕዛዝ እንዲሰጠኝ ጠየቅሁት፡፡ ለካስ እኔ ንፁህ ነኝ ልበል እንጂ ሳላውቀው ወንጀለኛ ሆኜ ኖሮ በእርግጥም ተይዤ እንድቀርብ ፍርድ ቤቱ አዟል፡፡ አማራጭ አልነበረኝምና አንዳንድ የሚያስፈልጉኝን ዕቃዎች እንድወስድ እንዲፈቅድልኝ ጠየቅሁና ስለተፈቀደልኝ ወደ ቤት ገባሁ፡፡ የተወሰነ ገንዘብ ከሳጥን ለማውጣት ወደ መኝታ ቤት እየገባሁ ላለ አለሚቱን ጠርቼ ጋቢ፣ ፒጃማና አንድ ሁለት ቀለል ያሉ ልብሶች እንደታዘጋጅልኝ ነገርኳት፡፡ በጥያቄዬ ግራ እንደተጋባች በራፍ ላይ የቆመውን ፖሊስ ስታይ ይበልጥ ደንግጣ፤
"ምነው ጋሼ? ደህና አይደሉም እንዴ? ምን ችግር ተፈጠረ? ፖሊሱ ለምን መጡ?" በማለት ጥያቄዋን አዥጎደጎደችው፡፡ ጥያቂዋን እነ የምመልሰው ሳይሆን እኔ ራሴ የምጠይቀው ጥያቄ በመሆኑ መልስ ልሰጣት በልችልም፤ "ምንም ችግር የለም፣ ትንሽ የሚጠይቁኝ ነገር ስላለ ነው፤ ተመልሸ አሁን እመጣለሁ። ይልቅ ልብሱን አዘጋጅልኝ" ብዬ ብሩን ለመውሰድ ወደ መኝታ ቤቴ ገባሁ፡፡ አለሚቱ የተናገርኩት ሁሉ እሷን ለማረጋጋት የተናገርኩት እንጂ አንዳች ችግር እንዳለ ተገንዝባ ሳይሆን አይቀርም! ልብሶቼን ትንሽ ተንጠልጣይ ሻንጣ ቢጤ ውስጥ ከትታ ሳሎኑ ውስጥ እያለቀሰች ጠበቀችኝ፡፡ እኔም ያሳመንኳት ይምሰለኝ እንጂ ለሚቀጥሉት ቀናት የሚያስፈልገኝን ጓዝ በመጠቅለል ላይ እያለሁ፤ “አሁን ተመልሼ እመጣለሁ' ማለቴ እንኳን እሷን የአምስት ዓመት ህፃንንም ቢሆን የሚያሳምን አልነበረም፡ ልብሶቼን ተቀብዬ፣ እንዳታለቅስ አባብያትና አረጋግቼያት ከጨረስኩ በኋላ ተሰናብቼያት ከቤት ስወጣ በራፍ ላይ ቆሞ ሲከታተለኝ የነበረው ፖሊስ ከፊት ለፊት አስፓልቱ ጠርዝ ላይ የቆመችውን የፖሊስ መኪና በእጁ እያሳየኝ ወደ'ዚያ እንድሄድ ነገረኝ:: መኪና ውስጥ ስገባ የፈራሁት እንደደረሰ ገባኝ፡፡ እኔ መሀል፣ ከግራና ከቀኝ ሁለት ፖሊሶች፣ ከፊት ለፊት ሃምላ አለቃው ሆነን እየከነፍን ስንጎዝ መጨረሻዬ እሥር ቤት እንደሆነ ገመትኩ፡፡ እኔን፣ ምናልባትም ሳያውቅ "ወንጀል የሠራ ንፁህ ወንጀለኛ" ይዛ መኪናይቱ ተፈተለከች:: ከመሀልም አጣብቂኝ ውስጥ አስገብተውኝ ሲከንፉ ወንጀለኛ ሳልሆን ሰላም በሌለበት ሀገር ውስጥ የአሸባሪዎች ጥቃት ለመከላከል ሲባል በፀጥታ አስከባሪዎች ከለላ የሚጓዙ የአንዳንድ ሐገሮች ፕሬዜዳቶችን ሁኔታ ታየኝ:: ልዩነቱ እኔ እንደእነሱ ተከብሬ ሳይሆን ወንጀለኛ ሳልሆን እንደወንጀለኛ ተቆጥሬ የምጓዝ መሆኔ ነው:: የአጃቢዎቹን ማንነትና የምጓዝበትን አቅጣጫ ተመልክቼ ወደ እዚያው ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ፅ/ቤት እየሄድኩ መሆኑን አውቄአለሁ:: መኪና ውስጥ ከገባሁ ጀምሮ ከጎኔ የተቀመጡት ፖሊሶች በጎሪጥ፣ ሃምሳ አለቃው ከኋላ በሚያሳይ መስታወት ውስጥ ሰረቅ እያደረጉ ከሚያዩኝ ውጪ ለምን እንደምሄድ፣ ወዴት እንደምሄድ፣ ወይም በሌላ ጉዳይ ላይ አንዲት ቃል እንኳ ትንፍሽ ያለ ሰው አልነበረም:: ፖሊስ ጽ/ቤት ስንደርስ ከቀኝ በኩል የነበረው ፖሊስ ዘሎ ወረደና የጠመንጃውን አፈሙዝ ወደ መሬት ተክሎ "ውረድ!" የሚል የቁጣ ቃል መተንፈሱ ትዝ ይለኛል፡፡
አንድ ጠባብ ክፍል ውስጥ ካስገቡኝ በኋላ ሃምሳ አለቃው ከጎኑ የነበረውን ፖሊስ ሰዓት ጠይቆ አስራ እንድ እንደነገረው፣ ሰዓት ተኩል መሆኑን "ከአሁን በኋላ ምርመራውን ማካሄድ አንችልም፡፡ ሌላ የያዝኩት አስቸኳይ ቀጠሮ ስላለ ነገ ምርመራውን እናካሂዳለን፡፡ አሁን ወደ እስር ቤት ውሰደው::" የሚል ቁጣ አዘል ቀጭን ትዕዛዝ ሰጥቶ እየተጣደፈ ከቢሮ ወጣ። ተረኛው ፖሊስ በጣቶቹ ጫፍ እየገፈተረ ከቢሮ ካስወጣኝ በኋላ ወደ ሌላ ቢሮ ወስዶ ቦርሳዬን፣ የጫማ ማሰሪያ ክሬን፣ ቀበቶዬን፣ ሰዓቴንና የወርቅ ሀብሌን ተረክቦ ወደ እስር ቤት ወሰደኝ:: ደግነቱ ገንዘብ ቦርሳዬ ውስጥ ሳይሆን ሸሚዜ ውስጥ ስለማስቀምጥ ያን ስሰማው የምፈራውን የእስር ቤት የሻማ ክፍያ ገንዘብ በመያዜ ትንሽ ተረጋጋሁ፡፡ ፖሊሱ ገፍትሮ እስር ቤት ውስጥ ከወረወረኝ በኋላ በሩን ዘጋብኝ። ከብርሀን ወደ ጨለማ በመግባቴ ሰውን እየረጋገጠኩ ስራመድ፤ እንደፈራሁት እስረኞች ሆን ብለው የሚጠልፉኝ ስለመሰለኝ ዱላው ሳይበዛ የሻማ ለመስጠት እጄን ወደ ሸሚዜ ከተትኩ:: በመሀሉ አንዱ እሥረኛ እጄን ይዞ እየመራ ወደ ጥግ ወስዶ አስቀመጠኝ:: የሻማው ክፍያ ጥያቄ ከአሁን አሁን ይጀመራል በማለት የልቤ ምት ደረቴን መርገጥ ጀመረ፡፡ አንድ ጠብደል እሥረኛ ወደ እኔ ሲራመድ አየሁና ብሩን አውጥቼ እንዲቀበለኝ እጄን ዘረጋሁ፡፡ እስረኛው ግን ብሩን በመቀበል ፋንታ፤ “አይዞህ ተረጋጋ! ብሩም አንተ ጋ ይቀመጥ፤ ሲቸግረን ትሰጠናህ" ብሎ ትከሻዬን መታ መታ አድርጎ ከበስተኋላዬ ተቀመጠ። ዱላው የሚቀር ባይሆንም ወዲያውኑ አልተጀመረም:: ይሁን እንጂ ለዱላውም ቢሆን መጀመሪያ መረጋጋቴ የሚፈለግ ስለመሰለኝ ሙሉ በሙሉ ከፍርሀት ልወጣ አልቻልኩም፡፡ ቀስ በቀስ ዓይኔ ጨለማውን እየለመደ ሲመጣ ክፍሉ በእስረኞች ጥቅጥቅ ብሎ መሞላቱን ማየት ጀመርኩ:: እስረኛው ወለሉን ሞልቶ ቁጭ ብሎ፤ ግማሹ ያወራል፣ ግማሹ ከልብሱ ላይ ተባይ እያደነ ይገድላል፣ ሌላው ይሳሳቃል፡፡ እኔን ግን ከቁብ የቆጠረኝም አልነበረም። “ከተረጋጋ'' ውጪ የመጣ ዱላም አልነበረም። ምሽት ላይ የእስር ቤቱ የውስጥ ሀላፊ (ካቦ) ሁሉም ፀጥ እንዲል ትእዛዝ ከሰጠ በኋላ ሁላችም ለፀሎት እንድንነሳ አዘዘ:: በጣም ገረመኝ፡፡ በእኔ ግምት እዚህ ያለው ግማሹ ነፍስ ገዳይ፣ ሌላው ዘራፊ፣ ሁሉም _ አሥርቱ ቃላትን በአንድ ወይም በሌላ መልክ ጥሶ የታሰረ ስለሆነ እግዚአብሄርን ይፈራል ወይም ያውቃል፤ ቢያውቅም ለእግዚአብሄር ቁብ ይሰጣል የሚል
ቅንጣት ግምት አልነበረኝም:: ግን ባልጠበቅሁት ሁኔታ ሁሉም ፀሎቱን የሚያካሂደው ከልቡ ነበር። የፀሎቱ መዝጊያም እግዚአብሄር የሰሩትን ኃጢያት ይቅር ብሎ ከእሥር እንዲያስፈታቸው መማፀንን የሚጨምር ነበር:: ከፀሎቱ ሥነሥርዓት በኋላ የሚካሄደው ፕሮግራም አዲስ የገቡ እሥረኞች ትውውቅና የታሰሩበትን ምክንያት ለቤቱ እንዲያስረዱ መጋበዝ ነበር። በዚሁ መሰረት ከእኔ በፊት የገባ አንድ እሥረኛ ራሱን ሊያስተዋውቅና የታሰረበትን ምክንያት ሊያስረዳ ተነሳ፡፡ “ስሜ አንበርብር ይባላል፤ የታሰርኩት አንድ አፓርታማ ላይ ተንጠልጥዬ ወጥቼ የተስጣ ልብስ ሰርቂ ላመልጥ ስል አንድ የጎረቤት ሰው ያዘኝና ልቀቀኝ ብለው አለቅ ሲለኝ በጩቤ ሆዱ ላይ ወግቼ አመለጥኩ፡፡ ከዚያ በኋላ አንድ ልብሶቹን የሸጥኩለት ልጅ
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_14
ደረጃውን ወርጄ የውጪውን በር ስከፍት፣ “ወዴት ነው? ዲያሪውን አንበብህ ጨረስክ እንዴ?" የሚል ድምፅ ሰምቼ ዞር ስል ሃምሳ አለቃው ያንን አስፈሪ ፊቱን እንዳኮሳተረ እውጪው በር ጥግ ላይ ቆሞ አየሁት:: ክው ብዬ ደነገጥኩ፡፡ ከፖሊስ ጣቢያ የወጣሁ ይምስለኝ እንጂ ለካስ ሳላውቀው ግቢዬ ዙሪያውን ተከቦ በገዛ ቤቴ ውስጥ ታስሬ ኖሯል፡፡ ያም ሆነ ይህ ምንም እንዳልተፈጠረ ራሴን አረጋጋሁና፤ “አይ ሃምሳ አለቃ፤ ወደ አንተ እየመጣሁ እኮ ነበር። ዲያሪውን አንብቤ ጨርሼዋለሁ:: የታሪኩን ፍጻሜ ግን የምሰማው ካንተ ስለሆነ እየመጣሁ ነበር" አልኩት:: ሃምሳ አለቃው የፌዝ ሳቅ እየሳቀ፤ “ወደ እኔ የምትመጣ ከሆነ፣ ለምን ታዲያ ዲያሪውን አልያዝከውም? ለማንኛውም ዲያሪውን አምጣው" _ አለኝ:: በፍጥነት ወደቤት ተመለስኩና አምጥቼ ሰጠሁት፡፡ “ዲያሪውን ተቀብሎ ከፍርድ ቤት ያመጣውን የመያዢያ ትዕዛዝ አነበበልኝ፡፡ ግራ ተጋባሁ፡፡ ግን እንዴት ፍርድ ቤቱ እኔን ንፁሁን ሰው ተይዤ እንድመጣ ይወስናል? ሃምሳ አለቃውን ስላላመንኩት "ማየት ማመን ነውና" የመያዢያውን ትዕዛዝ እንዲሰጠኝ ጠየቅሁት፡፡ ለካስ እኔ ንፁህ ነኝ ልበል እንጂ ሳላውቀው ወንጀለኛ ሆኜ ኖሮ በእርግጥም ተይዤ እንድቀርብ ፍርድ ቤቱ አዟል፡፡ አማራጭ አልነበረኝምና አንዳንድ የሚያስፈልጉኝን ዕቃዎች እንድወስድ እንዲፈቅድልኝ ጠየቅሁና ስለተፈቀደልኝ ወደ ቤት ገባሁ፡፡ የተወሰነ ገንዘብ ከሳጥን ለማውጣት ወደ መኝታ ቤት እየገባሁ ላለ አለሚቱን ጠርቼ ጋቢ፣ ፒጃማና አንድ ሁለት ቀለል ያሉ ልብሶች እንደታዘጋጅልኝ ነገርኳት፡፡ በጥያቄዬ ግራ እንደተጋባች በራፍ ላይ የቆመውን ፖሊስ ስታይ ይበልጥ ደንግጣ፤
"ምነው ጋሼ? ደህና አይደሉም እንዴ? ምን ችግር ተፈጠረ? ፖሊሱ ለምን መጡ?" በማለት ጥያቄዋን አዥጎደጎደችው፡፡ ጥያቂዋን እነ የምመልሰው ሳይሆን እኔ ራሴ የምጠይቀው ጥያቄ በመሆኑ መልስ ልሰጣት በልችልም፤ "ምንም ችግር የለም፣ ትንሽ የሚጠይቁኝ ነገር ስላለ ነው፤ ተመልሸ አሁን እመጣለሁ። ይልቅ ልብሱን አዘጋጅልኝ" ብዬ ብሩን ለመውሰድ ወደ መኝታ ቤቴ ገባሁ፡፡ አለሚቱ የተናገርኩት ሁሉ እሷን ለማረጋጋት የተናገርኩት እንጂ አንዳች ችግር እንዳለ ተገንዝባ ሳይሆን አይቀርም! ልብሶቼን ትንሽ ተንጠልጣይ ሻንጣ ቢጤ ውስጥ ከትታ ሳሎኑ ውስጥ እያለቀሰች ጠበቀችኝ፡፡ እኔም ያሳመንኳት ይምሰለኝ እንጂ ለሚቀጥሉት ቀናት የሚያስፈልገኝን ጓዝ በመጠቅለል ላይ እያለሁ፤ “አሁን ተመልሼ እመጣለሁ' ማለቴ እንኳን እሷን የአምስት ዓመት ህፃንንም ቢሆን የሚያሳምን አልነበረም፡ ልብሶቼን ተቀብዬ፣ እንዳታለቅስ አባብያትና አረጋግቼያት ከጨረስኩ በኋላ ተሰናብቼያት ከቤት ስወጣ በራፍ ላይ ቆሞ ሲከታተለኝ የነበረው ፖሊስ ከፊት ለፊት አስፓልቱ ጠርዝ ላይ የቆመችውን የፖሊስ መኪና በእጁ እያሳየኝ ወደ'ዚያ እንድሄድ ነገረኝ:: መኪና ውስጥ ስገባ የፈራሁት እንደደረሰ ገባኝ፡፡ እኔ መሀል፣ ከግራና ከቀኝ ሁለት ፖሊሶች፣ ከፊት ለፊት ሃምላ አለቃው ሆነን እየከነፍን ስንጎዝ መጨረሻዬ እሥር ቤት እንደሆነ ገመትኩ፡፡ እኔን፣ ምናልባትም ሳያውቅ "ወንጀል የሠራ ንፁህ ወንጀለኛ" ይዛ መኪናይቱ ተፈተለከች:: ከመሀልም አጣብቂኝ ውስጥ አስገብተውኝ ሲከንፉ ወንጀለኛ ሳልሆን ሰላም በሌለበት ሀገር ውስጥ የአሸባሪዎች ጥቃት ለመከላከል ሲባል በፀጥታ አስከባሪዎች ከለላ የሚጓዙ የአንዳንድ ሐገሮች ፕሬዜዳቶችን ሁኔታ ታየኝ:: ልዩነቱ እኔ እንደእነሱ ተከብሬ ሳይሆን ወንጀለኛ ሳልሆን እንደወንጀለኛ ተቆጥሬ የምጓዝ መሆኔ ነው:: የአጃቢዎቹን ማንነትና የምጓዝበትን አቅጣጫ ተመልክቼ ወደ እዚያው ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ፅ/ቤት እየሄድኩ መሆኑን አውቄአለሁ:: መኪና ውስጥ ከገባሁ ጀምሮ ከጎኔ የተቀመጡት ፖሊሶች በጎሪጥ፣ ሃምሳ አለቃው ከኋላ በሚያሳይ መስታወት ውስጥ ሰረቅ እያደረጉ ከሚያዩኝ ውጪ ለምን እንደምሄድ፣ ወዴት እንደምሄድ፣ ወይም በሌላ ጉዳይ ላይ አንዲት ቃል እንኳ ትንፍሽ ያለ ሰው አልነበረም:: ፖሊስ ጽ/ቤት ስንደርስ ከቀኝ በኩል የነበረው ፖሊስ ዘሎ ወረደና የጠመንጃውን አፈሙዝ ወደ መሬት ተክሎ "ውረድ!" የሚል የቁጣ ቃል መተንፈሱ ትዝ ይለኛል፡፡
አንድ ጠባብ ክፍል ውስጥ ካስገቡኝ በኋላ ሃምሳ አለቃው ከጎኑ የነበረውን ፖሊስ ሰዓት ጠይቆ አስራ እንድ እንደነገረው፣ ሰዓት ተኩል መሆኑን "ከአሁን በኋላ ምርመራውን ማካሄድ አንችልም፡፡ ሌላ የያዝኩት አስቸኳይ ቀጠሮ ስላለ ነገ ምርመራውን እናካሂዳለን፡፡ አሁን ወደ እስር ቤት ውሰደው::" የሚል ቁጣ አዘል ቀጭን ትዕዛዝ ሰጥቶ እየተጣደፈ ከቢሮ ወጣ። ተረኛው ፖሊስ በጣቶቹ ጫፍ እየገፈተረ ከቢሮ ካስወጣኝ በኋላ ወደ ሌላ ቢሮ ወስዶ ቦርሳዬን፣ የጫማ ማሰሪያ ክሬን፣ ቀበቶዬን፣ ሰዓቴንና የወርቅ ሀብሌን ተረክቦ ወደ እስር ቤት ወሰደኝ:: ደግነቱ ገንዘብ ቦርሳዬ ውስጥ ሳይሆን ሸሚዜ ውስጥ ስለማስቀምጥ ያን ስሰማው የምፈራውን የእስር ቤት የሻማ ክፍያ ገንዘብ በመያዜ ትንሽ ተረጋጋሁ፡፡ ፖሊሱ ገፍትሮ እስር ቤት ውስጥ ከወረወረኝ በኋላ በሩን ዘጋብኝ። ከብርሀን ወደ ጨለማ በመግባቴ ሰውን እየረጋገጠኩ ስራመድ፤ እንደፈራሁት እስረኞች ሆን ብለው የሚጠልፉኝ ስለመሰለኝ ዱላው ሳይበዛ የሻማ ለመስጠት እጄን ወደ ሸሚዜ ከተትኩ:: በመሀሉ አንዱ እሥረኛ እጄን ይዞ እየመራ ወደ ጥግ ወስዶ አስቀመጠኝ:: የሻማው ክፍያ ጥያቄ ከአሁን አሁን ይጀመራል በማለት የልቤ ምት ደረቴን መርገጥ ጀመረ፡፡ አንድ ጠብደል እሥረኛ ወደ እኔ ሲራመድ አየሁና ብሩን አውጥቼ እንዲቀበለኝ እጄን ዘረጋሁ፡፡ እስረኛው ግን ብሩን በመቀበል ፋንታ፤ “አይዞህ ተረጋጋ! ብሩም አንተ ጋ ይቀመጥ፤ ሲቸግረን ትሰጠናህ" ብሎ ትከሻዬን መታ መታ አድርጎ ከበስተኋላዬ ተቀመጠ። ዱላው የሚቀር ባይሆንም ወዲያውኑ አልተጀመረም:: ይሁን እንጂ ለዱላውም ቢሆን መጀመሪያ መረጋጋቴ የሚፈለግ ስለመሰለኝ ሙሉ በሙሉ ከፍርሀት ልወጣ አልቻልኩም፡፡ ቀስ በቀስ ዓይኔ ጨለማውን እየለመደ ሲመጣ ክፍሉ በእስረኞች ጥቅጥቅ ብሎ መሞላቱን ማየት ጀመርኩ:: እስረኛው ወለሉን ሞልቶ ቁጭ ብሎ፤ ግማሹ ያወራል፣ ግማሹ ከልብሱ ላይ ተባይ እያደነ ይገድላል፣ ሌላው ይሳሳቃል፡፡ እኔን ግን ከቁብ የቆጠረኝም አልነበረም። “ከተረጋጋ'' ውጪ የመጣ ዱላም አልነበረም። ምሽት ላይ የእስር ቤቱ የውስጥ ሀላፊ (ካቦ) ሁሉም ፀጥ እንዲል ትእዛዝ ከሰጠ በኋላ ሁላችም ለፀሎት እንድንነሳ አዘዘ:: በጣም ገረመኝ፡፡ በእኔ ግምት እዚህ ያለው ግማሹ ነፍስ ገዳይ፣ ሌላው ዘራፊ፣ ሁሉም _ አሥርቱ ቃላትን በአንድ ወይም በሌላ መልክ ጥሶ የታሰረ ስለሆነ እግዚአብሄርን ይፈራል ወይም ያውቃል፤ ቢያውቅም ለእግዚአብሄር ቁብ ይሰጣል የሚል
ቅንጣት ግምት አልነበረኝም:: ግን ባልጠበቅሁት ሁኔታ ሁሉም ፀሎቱን የሚያካሂደው ከልቡ ነበር። የፀሎቱ መዝጊያም እግዚአብሄር የሰሩትን ኃጢያት ይቅር ብሎ ከእሥር እንዲያስፈታቸው መማፀንን የሚጨምር ነበር:: ከፀሎቱ ሥነሥርዓት በኋላ የሚካሄደው ፕሮግራም አዲስ የገቡ እሥረኞች ትውውቅና የታሰሩበትን ምክንያት ለቤቱ እንዲያስረዱ መጋበዝ ነበር። በዚሁ መሰረት ከእኔ በፊት የገባ አንድ እሥረኛ ራሱን ሊያስተዋውቅና የታሰረበትን ምክንያት ሊያስረዳ ተነሳ፡፡ “ስሜ አንበርብር ይባላል፤ የታሰርኩት አንድ አፓርታማ ላይ ተንጠልጥዬ ወጥቼ የተስጣ ልብስ ሰርቂ ላመልጥ ስል አንድ የጎረቤት ሰው ያዘኝና ልቀቀኝ ብለው አለቅ ሲለኝ በጩቤ ሆዱ ላይ ወግቼ አመለጥኩ፡፡ ከዚያ በኋላ አንድ ልብሶቹን የሸጥኩለት ልጅ
👍33❤2🥰1
ጠቁሞብኝ ተይዤ ነው" አለ:: "ለመሆኑ የወጋኸው ስው እንዴት ሆነ? ሞተ?" ብሎ አንድ አስረኛ ጠየቀው፡፡ ለተጠየቀው መልስ ከመስጠቱ በፊት፤ “ምን ምን ነበር የሰረቅህው? ስንት ሸጥከው?'' አለው ሌላው እስረኛ:: “አይ አልሞተም፡፡ ለአንድ ወር ያህል ሆስፒታል ገብቶ ሲታከም ቆይቶ ድኖ መውጣቱን ሰምቼአለሁ፡፡ የሰረቅሁትም ብዙም የሚጠቅም ነገር የለውም፡፡ የውስጥ ቁምጣዎች፣ ማለትም ቡታንቲና አሮጌ ልብሶች ነበሩ:: ቡታንቲዎቹን እያንዳንዳቸውን በሃምሳ ሳንቲም፣ ሌሎቹን ልብሶችንም ሁለት ሁለት ብር ሸጬ በጠቅላላው ያገኘሁት ሃምሳ ብር ነው" ብሎ ሲመልስ፣ ጠብደሉ ካቦ ከትከት ብሎ ስቆ ሲያበቃ፤ “ለመሆኑ ከየት ነው የመጣኸው?'' አለው፡፡ ያ ምስኪን እስረኛም ስለሳቀለት ደስ እያለው በፍጥነት፤ “ከመርሀቤቴ ነው፤ ከመጣሁም ዓመቴ ነው፡፡ አሁን እንኳን የምኖረው ተክለሀይማኖት ነው'' ከማለቱ ጠብደሉ እሥረኛ ቀበል አድርጎ፤ “ስማ አንበርብር፤ እስርህን ጨርሰህ እንደተፈታህ መርሀቤቴ ተመልሰህ ሄደህ መሬት ካለህ እያረስክ አለበለዛ መሬት ላላቸው አርሶ አደሮች ተቀጥረህ ሥራ፡፡ ፓንትና አሮጌ ልብስ ለመስረቅ ፎቅ ስትወጣ አንዱ በሽጉጥ ተኩሶ ቢመታህ ደምህ ደመ ከልብ ሆኖ ይቀራል:: ደግሞም ሲያዩህ ፊትህ ራሱ ሌባ መሆን እንደማትችል ይናገራል፡፡ አንተ ክቡሩን የሌብነት ሥራ የምታዋርድ ነህ፡፡ ይኸው አሁን ለሃምሳ ብር ብለህ በመግደል ሙከራ ወንጀል ተፈርዶብህ በእስር ልትማቅቀ ነው፡፡ ስለዚህ እስርህን ጨርሰህ እንደተፈታህ አገርህ እንድትገባ" ብሎ ጥብቅ መመሪያ ሰጥቶ ቁጭ እንዲል አዘዘው፡፡
"እሺ" ብሎ እንደደነገጠ ቁጭ ሲል እሥረኞቹ በአንድ ድምፅ፤ “እግዜር ያስፈታህ'' እያለ መልካም ምኞቱን ሲገልጽ በመስማቴ ላቅ ተናነቀኝ:: ይኼ እግዚአብሄር በጭንቀት ጊዜ በምእመናን ብቻ ሳይሆን በወንጀለኛም ይፈለጋል እንዴ? አልኩ ለራሴ፡፡ ከዚህ በላይ የገረመኝ ግን፤ ለካስ ሌብነትም በሌቦች ዘንድ ክቡር ሥራና ራሱን የቻለ ሙያ እንደሆነና ለሌብነትም የተፈጠሩ የሚባሉ መኖራቸው ነው፡፡ እኔም ተራዬ ደርሶ ተነሳሁ:: የታሰርኩበትን ምክንያት ምን ብዬ እንደምናገር ግን ግራ ገባኝ:: ብዙ አውጥቼና አውርጄ፧ “በፍቅር ነው የታሰርኩት" ስል እስረኛው በሙሉ በሳቅ ፈነዳ:: መሳቃቸው አልገረመኝም፤ የሚገርመኝ ባይስቁ ነበር። እዚህ ላሉት ወንጀለኞች ፍቅር ምናቸውም አይደለም፡፡ ስለፍቅርና ስለመውደድ ቢያውቁማ ኖሮ መጀመሪያውኑስ መች ወንጀለኞች ሆነው እዚህ ይመጡ ነበር አልኩ በውስጤ፡፡ በመሀሉ አንዱ እስረኛ፤ “ፍቅር ስትል አልገባንም፡፡ ማፍቀርም ወንጀል ሆነ እንዴ? ነው ወይስ ፎንቃህን ደብድበሃት አሊያም ገድለሀት ነው?” አለኝ የተቆራረጠ ሳቅ እየሳቀ፡፡ የበለጠ ግራ ተጋባሁ:: ፎንቃ የሚለው ቃል እንዳልገባኝ ሲያውቅ ሌላው እስረኛ ቀበል አድርጎ፣ “ፍቅረኛህን ማለቱ ነው" አለኝ፡፡ “አይ አልደበደብኳትም፤ አልገደልኳትምም፡፡ ግን ምን እንደሆነች እኔም _ አላውቅም" _ አልኩ:: አንድም እሥረኛ እንዳላመነኝ ገምቻለሁ፤ ይልቁንም እዚህ የፈለኩትን ምስጢር ብናገር ችግር እንደሌለውና ከካድኩም መካድ ያለብኝ ፍርድ ቤት ስቀርብ እንደሆነና ወደ ፊት እውነቱን ስናገር ብቻ በምን መልኩ መካድ እንዳለብኝ እንደሚያስጠኑኝ ቃል ገቡልኝ። የታሰርኩበትን እውነተኛ ምክንያት ብነገራቸውም፤ ብዙ አይነት የወንጀል ድርጊቶች ሲሰሙ፣ ሲፈፅሙና ሲያዩ የኖሩ በመሆናቸው ነገሬን የተቀበሉት ወይም ያመኑት አልመሰለኝም፡፡ እርግጥ ለእነዚህ ወንጀል መሥራት ማለት ኳስ እንደመጫወት ያለ መዝናኛ ለሚመስላቸው ሰዎች ወንጀል የማይፈፅም ሰው አለ ብለው እንዴት ሊገምቱ ይችላሉ? ብዬም ሳስብ መፅናናት ጀመርኩ፡፡ ጠብደሉ ካቦ ከሌሎቹ የተለየ አመለካከት ባይኖረውም እኔን ላለማስጨነቅ ሲል "ቁጭ በል" ብሎ ገላገለኝ፡፡ እሥረኞቹ እንደተለመደው፤ “እግዜር ያስፈታህ አሉኝ"፡፡
"አሜን" ብዬ ቁጭ አልኩ እንጂ ፈተናው በዚህ መልኩ ቢቀጥል ኖሮ የተሻለውንና እዚህ ያለ ሁሉ ሊቀበለው የሚችለውንና መስማት የሚፈልገውን ገድያታለሁ" የሚለውን መልስ መልሼ ስመገላገል ተዘጋጅቼ ነበር:: ዳሩ ግን እንዲህ በቀላሉ እንደማይለቁኝ ያወቅሁት ከእኔ በኋላ የገባው ሦስተኛው እሥረኛ የሰራውን ወንጀል ሲዘከዝክ ነበር። በጣም የሚገርመው ይኸኛው እሥረኛ አንዱ ቤት ሊሰርቅ ገብቶ እያለ የተኙት ባልና ሚስት ስለነቁበት ሁለቱንም ገድሎ ገንዘባቸውን ዘርፎ ሄዷል ተብሎ ነበር የተከሰሰው:: እስረኞች በልዩ ልዩ ጥያቄዎች ሲያፋጥጡት፤ ገድዬአለሁ ብሉ አይመን እንጂ እንዳልገደላቸው አጥብቆ ሲከራከር አልታየም፡፡ ከሁሉም በላይ መቀላመዱን ላየ ወንጀሉን በእርግጠኝነት እንደፈፀመ ለማወቅ የግድ ሕግ ማጥናት አያስፈልግም፡፡ ታዲያ የገረመኝ ነገር ቢኖር ይህንንም በጭካኔ ወንጀል የተጠረጠረ እስረኛ ወንጀሉን ፈፀመም አልፈፀመም ብለው ሳይጨነቁና በወንጀሉ ተጠቂ ለሆኑት ሳያዝኑ ከእኔ ጋር በተመሳሳይ መልኩ “እግዜር ያስፈታህ" ሲሉት ስሰማ፤ የእነሱ እግዜር እኛ ከምናውቀው የተለየ ሳይሆን አይቀርም ብዬ ደመደምኩ፡፡ በመጨረሻ ካቦው ወደ እኔ ዞሮ፤ “አየህ! እዚህ ቤት አዲስ እስረኛ ሲገባ የሻማ ይከፍላል፡፡ ሌሎቹን እንደገቡ ነው የምናስከፍላቸው፡፡ ዛሬ ግን የአንተን ቁመናና አለባበስህን አይተን የተማርክ ትልቅ ሰው ነህ ብለን በማክበራችን በአንተ የተነሳ ሌሎቹንም የሻማ አልጠየቅንም:: ስለዚህ የሻማ ካለህ ክፈል" ሲለኝ ደንግጬ ሁለት መቶ ብር አውጥቼ ሰጠሁት:: እሱ ግን እኔንም ብሩንም ደጋግሞ አየንና ራሱን እየነቀነቀ፤ “ይኸ ይበቃል፤ አንተም ለአንዳንድ ነገር ገንዘብ ያስፈልግሀል፡፡ ባይሆን ከፈለግን ሌላ ግዜ ትሰጠናለህ" ብሎ መቶውን ብር መልሶልኝ ፈገግ አለ፡፡ ነፍሰ ገዳዩም በተራው፤ “ከዘረፍኩት የተረፈችኝ ይቺ ናት" ብሎ ሃያ ብር አውጥቶ ሰጠ፡፡ የመርሀቤቴው እስረኛ ግን የሚከፍለው አልነበረውምና ዓይኑ ፈጥጦ ቀረ። ካቦው ጭንቀቱ ገብቶት፤ “ከሌለህ ቁጭ በል፡፡ ሌላ ጊዜ ዘመዶችህ ሊጠይቁህ ሲመጡ ተቀብለህ ትሰጠናለህ፡፡ ዘመድ ከሌለህም አትጨነቅ" አለው:: ይህንን ሳይ ለመጀመሪያ ጊዜ እነዚያ እንደሰይጣን የማያቸው እሥረኞች ለካስ እንደሌሎቻችን ሩህሩህ ልብ አላቸውና በማለት ራሴን ታዘብኩ፡፡
በነጋታው ፖሊሶቹ ግራና ቀኝ አጅበው ወደ ምርመራ ክፍል ወሰዱኝ:: እንደገባሁ ሃምሳ አለቃው ከመቀመጫው ተነስቶ ሰላምታ ካቀረበልኝ በኋላ ወንበር ስቦ እንድቀመጥበት ሰጠኝ፡፡ የዛሬ ትህትናው ከሌላው ጊዜ ስለተለየብኝ በመገረም ቀጣዩን ሁኔታ መከታተል ጀመርኩ፡፡ ትህትናው በዚህ ላያበቃ ሲጋራ አውጥቶ ማጨስና አለማጨሴን እንኳን ሳይጠይቅ እንድወስድ እጁን ዘረጋልኝ፡፡ ሲጋራ ባላጨስም ከዚህ ቀደም አንዴ ሞክሬው ስለነበር እምቢ አማለት ብዬ ከፓኮው ውስጥ አንድ መዝዤ ወሰድኩ፡፡ ላይተር አውጥቶ ለኮሰልኝ፡፡ ገና አንድ ግዜ ከመሳቤ ጉሮሮዬን ከርክሮኝ መሳል ጀመርኩ፡፡ “ምነው ሲጋራ አታጨስም ነበር እንዴ? ይቅርታ የምታጨስ መስሎኝ እኮ ነው የጋበዝኩህ" አለኝ፡፡ አላጨስም ማለት አሳፍሮኝ "አይ ማጨሱን አጨሳለሁ፤ እኔ የለመድኩት ግን ኬንት ሲጋራ ነው፤ ማርልቦሮ ብዙውን ጊዜ ይከብደኛል" ብዬ ሲጋራውን መለስኩለት፡፡ እሱም ተቀብሎኝ እያጨሠ _ ወረቀት ውስጥ የካርቦን ወረቀት ማስገባቱን ቀጠለ፡፡ በዚህ ግዜ በቀላሉ ከዚህ ቤት እንደማልወጣና እውነተኛው ምርመራ መጀመሩን አረጋገጥኩ፡፡ ወረቀቱን አዘጋጅቶ እንደጨረሰ ወዲያውኑ መጻፍ ጀመረ፡፡ ምን እንደጻፈ ባላውቅም ጽሑፉን እንደጨረሰ፤ "አቶ አማረ! ለመሆኑ እስር ቤቱን እንዴት አገኘኸው?" በማለት ያልጠበቅሁትን ጥያቄ
"እሺ" ብሎ እንደደነገጠ ቁጭ ሲል እሥረኞቹ በአንድ ድምፅ፤ “እግዜር ያስፈታህ'' እያለ መልካም ምኞቱን ሲገልጽ በመስማቴ ላቅ ተናነቀኝ:: ይኼ እግዚአብሄር በጭንቀት ጊዜ በምእመናን ብቻ ሳይሆን በወንጀለኛም ይፈለጋል እንዴ? አልኩ ለራሴ፡፡ ከዚህ በላይ የገረመኝ ግን፤ ለካስ ሌብነትም በሌቦች ዘንድ ክቡር ሥራና ራሱን የቻለ ሙያ እንደሆነና ለሌብነትም የተፈጠሩ የሚባሉ መኖራቸው ነው፡፡ እኔም ተራዬ ደርሶ ተነሳሁ:: የታሰርኩበትን ምክንያት ምን ብዬ እንደምናገር ግን ግራ ገባኝ:: ብዙ አውጥቼና አውርጄ፧ “በፍቅር ነው የታሰርኩት" ስል እስረኛው በሙሉ በሳቅ ፈነዳ:: መሳቃቸው አልገረመኝም፤ የሚገርመኝ ባይስቁ ነበር። እዚህ ላሉት ወንጀለኞች ፍቅር ምናቸውም አይደለም፡፡ ስለፍቅርና ስለመውደድ ቢያውቁማ ኖሮ መጀመሪያውኑስ መች ወንጀለኞች ሆነው እዚህ ይመጡ ነበር አልኩ በውስጤ፡፡ በመሀሉ አንዱ እስረኛ፤ “ፍቅር ስትል አልገባንም፡፡ ማፍቀርም ወንጀል ሆነ እንዴ? ነው ወይስ ፎንቃህን ደብድበሃት አሊያም ገድለሀት ነው?” አለኝ የተቆራረጠ ሳቅ እየሳቀ፡፡ የበለጠ ግራ ተጋባሁ:: ፎንቃ የሚለው ቃል እንዳልገባኝ ሲያውቅ ሌላው እስረኛ ቀበል አድርጎ፣ “ፍቅረኛህን ማለቱ ነው" አለኝ፡፡ “አይ አልደበደብኳትም፤ አልገደልኳትምም፡፡ ግን ምን እንደሆነች እኔም _ አላውቅም" _ አልኩ:: አንድም እሥረኛ እንዳላመነኝ ገምቻለሁ፤ ይልቁንም እዚህ የፈለኩትን ምስጢር ብናገር ችግር እንደሌለውና ከካድኩም መካድ ያለብኝ ፍርድ ቤት ስቀርብ እንደሆነና ወደ ፊት እውነቱን ስናገር ብቻ በምን መልኩ መካድ እንዳለብኝ እንደሚያስጠኑኝ ቃል ገቡልኝ። የታሰርኩበትን እውነተኛ ምክንያት ብነገራቸውም፤ ብዙ አይነት የወንጀል ድርጊቶች ሲሰሙ፣ ሲፈፅሙና ሲያዩ የኖሩ በመሆናቸው ነገሬን የተቀበሉት ወይም ያመኑት አልመሰለኝም፡፡ እርግጥ ለእነዚህ ወንጀል መሥራት ማለት ኳስ እንደመጫወት ያለ መዝናኛ ለሚመስላቸው ሰዎች ወንጀል የማይፈፅም ሰው አለ ብለው እንዴት ሊገምቱ ይችላሉ? ብዬም ሳስብ መፅናናት ጀመርኩ፡፡ ጠብደሉ ካቦ ከሌሎቹ የተለየ አመለካከት ባይኖረውም እኔን ላለማስጨነቅ ሲል "ቁጭ በል" ብሎ ገላገለኝ፡፡ እሥረኞቹ እንደተለመደው፤ “እግዜር ያስፈታህ አሉኝ"፡፡
"አሜን" ብዬ ቁጭ አልኩ እንጂ ፈተናው በዚህ መልኩ ቢቀጥል ኖሮ የተሻለውንና እዚህ ያለ ሁሉ ሊቀበለው የሚችለውንና መስማት የሚፈልገውን ገድያታለሁ" የሚለውን መልስ መልሼ ስመገላገል ተዘጋጅቼ ነበር:: ዳሩ ግን እንዲህ በቀላሉ እንደማይለቁኝ ያወቅሁት ከእኔ በኋላ የገባው ሦስተኛው እሥረኛ የሰራውን ወንጀል ሲዘከዝክ ነበር። በጣም የሚገርመው ይኸኛው እሥረኛ አንዱ ቤት ሊሰርቅ ገብቶ እያለ የተኙት ባልና ሚስት ስለነቁበት ሁለቱንም ገድሎ ገንዘባቸውን ዘርፎ ሄዷል ተብሎ ነበር የተከሰሰው:: እስረኞች በልዩ ልዩ ጥያቄዎች ሲያፋጥጡት፤ ገድዬአለሁ ብሉ አይመን እንጂ እንዳልገደላቸው አጥብቆ ሲከራከር አልታየም፡፡ ከሁሉም በላይ መቀላመዱን ላየ ወንጀሉን በእርግጠኝነት እንደፈፀመ ለማወቅ የግድ ሕግ ማጥናት አያስፈልግም፡፡ ታዲያ የገረመኝ ነገር ቢኖር ይህንንም በጭካኔ ወንጀል የተጠረጠረ እስረኛ ወንጀሉን ፈፀመም አልፈፀመም ብለው ሳይጨነቁና በወንጀሉ ተጠቂ ለሆኑት ሳያዝኑ ከእኔ ጋር በተመሳሳይ መልኩ “እግዜር ያስፈታህ" ሲሉት ስሰማ፤ የእነሱ እግዜር እኛ ከምናውቀው የተለየ ሳይሆን አይቀርም ብዬ ደመደምኩ፡፡ በመጨረሻ ካቦው ወደ እኔ ዞሮ፤ “አየህ! እዚህ ቤት አዲስ እስረኛ ሲገባ የሻማ ይከፍላል፡፡ ሌሎቹን እንደገቡ ነው የምናስከፍላቸው፡፡ ዛሬ ግን የአንተን ቁመናና አለባበስህን አይተን የተማርክ ትልቅ ሰው ነህ ብለን በማክበራችን በአንተ የተነሳ ሌሎቹንም የሻማ አልጠየቅንም:: ስለዚህ የሻማ ካለህ ክፈል" ሲለኝ ደንግጬ ሁለት መቶ ብር አውጥቼ ሰጠሁት:: እሱ ግን እኔንም ብሩንም ደጋግሞ አየንና ራሱን እየነቀነቀ፤ “ይኸ ይበቃል፤ አንተም ለአንዳንድ ነገር ገንዘብ ያስፈልግሀል፡፡ ባይሆን ከፈለግን ሌላ ግዜ ትሰጠናለህ" ብሎ መቶውን ብር መልሶልኝ ፈገግ አለ፡፡ ነፍሰ ገዳዩም በተራው፤ “ከዘረፍኩት የተረፈችኝ ይቺ ናት" ብሎ ሃያ ብር አውጥቶ ሰጠ፡፡ የመርሀቤቴው እስረኛ ግን የሚከፍለው አልነበረውምና ዓይኑ ፈጥጦ ቀረ። ካቦው ጭንቀቱ ገብቶት፤ “ከሌለህ ቁጭ በል፡፡ ሌላ ጊዜ ዘመዶችህ ሊጠይቁህ ሲመጡ ተቀብለህ ትሰጠናለህ፡፡ ዘመድ ከሌለህም አትጨነቅ" አለው:: ይህንን ሳይ ለመጀመሪያ ጊዜ እነዚያ እንደሰይጣን የማያቸው እሥረኞች ለካስ እንደሌሎቻችን ሩህሩህ ልብ አላቸውና በማለት ራሴን ታዘብኩ፡፡
በነጋታው ፖሊሶቹ ግራና ቀኝ አጅበው ወደ ምርመራ ክፍል ወሰዱኝ:: እንደገባሁ ሃምሳ አለቃው ከመቀመጫው ተነስቶ ሰላምታ ካቀረበልኝ በኋላ ወንበር ስቦ እንድቀመጥበት ሰጠኝ፡፡ የዛሬ ትህትናው ከሌላው ጊዜ ስለተለየብኝ በመገረም ቀጣዩን ሁኔታ መከታተል ጀመርኩ፡፡ ትህትናው በዚህ ላያበቃ ሲጋራ አውጥቶ ማጨስና አለማጨሴን እንኳን ሳይጠይቅ እንድወስድ እጁን ዘረጋልኝ፡፡ ሲጋራ ባላጨስም ከዚህ ቀደም አንዴ ሞክሬው ስለነበር እምቢ አማለት ብዬ ከፓኮው ውስጥ አንድ መዝዤ ወሰድኩ፡፡ ላይተር አውጥቶ ለኮሰልኝ፡፡ ገና አንድ ግዜ ከመሳቤ ጉሮሮዬን ከርክሮኝ መሳል ጀመርኩ፡፡ “ምነው ሲጋራ አታጨስም ነበር እንዴ? ይቅርታ የምታጨስ መስሎኝ እኮ ነው የጋበዝኩህ" አለኝ፡፡ አላጨስም ማለት አሳፍሮኝ "አይ ማጨሱን አጨሳለሁ፤ እኔ የለመድኩት ግን ኬንት ሲጋራ ነው፤ ማርልቦሮ ብዙውን ጊዜ ይከብደኛል" ብዬ ሲጋራውን መለስኩለት፡፡ እሱም ተቀብሎኝ እያጨሠ _ ወረቀት ውስጥ የካርቦን ወረቀት ማስገባቱን ቀጠለ፡፡ በዚህ ግዜ በቀላሉ ከዚህ ቤት እንደማልወጣና እውነተኛው ምርመራ መጀመሩን አረጋገጥኩ፡፡ ወረቀቱን አዘጋጅቶ እንደጨረሰ ወዲያውኑ መጻፍ ጀመረ፡፡ ምን እንደጻፈ ባላውቅም ጽሑፉን እንደጨረሰ፤ "አቶ አማረ! ለመሆኑ እስር ቤቱን እንዴት አገኘኸው?" በማለት ያልጠበቅሁትን ጥያቄ
👍28❤5
ጠየቀኝ፡፡ በመጀመሪያ ጥያቄውን ስሰማ ልስቅ ቃጥቶኝ ነበር። ልክ የተመቻቸ ቤት አዘጋጅቶ እንግዳውን እንደሚያስተናግድ ሰው "እስር ቤቱን እንዴት አገኘኸው?" ብሎ የሚጠይቀኝ ምን መልስ እንድሰጠው ፈልጎ እንደሆን አልገባኝም፡፡ በኋላ ግን ወደ ዋናው የምርመራ ጉዳይ ለመግባት የነገር ሶምሶማ እያደረገ መሆኑ ስለገባኝ፤ "ደህና ነው" አልኩት በአጭሩ፡፡ “እሺ አቶ አማረ፤ ዲያሪውን አንብበህ ጨረስክ?” በማለት ወደ ዋናውና ስጠብቀው ወደነበረው ጉዳይ ገባ:: ማንበቤንና መጨረሴን ቢያውቅም ሆን ብሎ ወሬ ለመጀመር ሲል የጠየቀኝ ጥያቄ መሆኑ ስለገባኝ፤ በድጋሚ ማንበቤንና የታሪኩን መጨረሻ ግን አለማግኘቴን ገለፅኩለት፡፡ እንደመኮሳተር ብሎ፤ “ይህማ ምን ያስፈልግሀል? ከዚህ በኋላ የሆነውንማ ከእኛ በላይ አንተ ታውቀዋለህ፡፡ እኛ ያለን መረጃ እዚህ ድረስ ነው፡፡ እንግዲህ የቀረውን ታሪክ ደግሞ አንተ ብትጨርስልን" አለኝ፡፡ የፈራሁት በመድረሱ ክው ብዬ ደነገጥኩ:: ምን ማለት እንደፈለገ ባይገባኝም ከአባባሉ ግን የተረዳሁት ሌላ
ቀጣይ ዲያሪ አለመኖሩንና ቀጣይ ዲያሪ ብለው የሚያስቡት እኔኑ መሆኑን ነው:: ይህንንም ማረጋገጥ ስለነበረብኝ፤ "ሃምሳ አለቃ ምን እያሉ ነው? የታሪኩን መጨረሻማ ሊነግሩኝ የሚችሉት እርሶ እንጂ እኔ አይደለሁም:: እኔማ የታሪኩን መጨረሻ ባውቅ ኖሮ ሶስት ቀን ሙሉ ተደፍቼ ዲያሪውን ሳነብ ባልከረምኩ ነበር" አልኩት:: ሃምሳ አለቃው መልሴ ሊያሳምነው ቀርቶ አመላለሴ ራሱ የጣመው አይመስልም ነበር። በንዴት ፊቱን አጨማዶ፤ “አቶ አማረ ቀልዱን ቢተውት ጥሩ ነው:: እኛ ጊዜ አልተረፈንም:: ብዙ የምንሰራው ሥራ ያለን ሰዎች ነን:: እኔ ዲያሪውን ስሰጥህ ታሪኩን አታውቀውም ብዬ አይደለም: ታሪኩማ የአንተ ታሪክ ስለሆነ አሳምረህ እንደምታውቀው እርግጠኛ ነኝ:: ነገር ግን ዲያሪውን ስታነብ እኛ ምን ያህል መረጃ እጃችን ላይ እንዳለ እንድትገነዘብና ሳትቀጥፍ እውነቱንና የታሪኩን መጨረሻ እንድትነግረን በማሰብ ሆን ብዬ ያደረግሁት ነው:: የአልማዝ ዲያሪ የሚተርከው ያልተፈታውን እንቆቅልሽ ለመፍታት ወደ አንተ ጋ መምጣቷን ነው:: ስለዚህ አሁን የምፈልገው ከዚያ በኋላ የሆነውን ሁሉ ሳትደብቅ እንድትነግረንና ይህንኑ ከአንተ አፍ ሰምተን እኛ ደግሞ በመረጃ የደረስንበትን ሀቅ ለማረገገጥ ነው፡፡ ስለዚህ ይህ አሁን የምትሰጠኝ ቃል ፍርድ ቤት በማስረጃነት የሚቀርብ ስለሆነ ለምጠይቅህ ጥያቄ አንድም ሳታስቀር ትክክለኛውን እውነተኛ መልስ ብቻ እንድትመልስ ነው የምፈልገው፡፡ እኛ ደግሞ አንተን ከመስለ ምሁር ውሸት አንጠብቅምና ብትተባበረን ጥሩ ነው ካለኝ በኋላ፤ አንዴ አንተ ሌላ ጊዜ አንቱ ማለቱ እየገረመኝ ሳለ በቀጥታ ወደ ጥያቄው ገባና፤
"ስምዎን ቢነግሩኝ
"አማረ አስረስ"
"ዕድሜ"
"ሰላሳ"
“አድራሻ
"ከፍተኛ 4፣ ቀበሌ 35፣ የቤት ቁጥር 337" "
ስራ"
*መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት"
ማለት ስሙን ቢገልፁልኝ"
"ሪች ዘ አን ሪችድ (Reach the Unreached)"
የሃምሳ አለቃውን ጥያቄ ስሰማ እየመረመረኝ ሳይሆን የሚተዋወቀኝ ነው የመሰለኝ፡፡ ይሁን እንጂ ትውውቁ ብዙም ሳይዘልቅ! *እሺ አቶ አማረ ስለሆነው ነገር ሁሉ ሳይደብቁ ቢነግሩኝ።" ያን የሰለቸኝን ጥያቄ መጠየቁን ቀጠለ፡፡ ከአጠያየቁ በላይ የፊቱን መኮሳተርና የእጆቹን መወራጨት ሳይ ነገሩ ከረር ያለ መሆኑ ገባኝ፡፡ እንቆቅልሽ ውስጥ የገባሁት እኔ ብቻ ሳልሆን እነርሱም ጭምር መሆናቸውን ተረዳሁ፡፡ ግን እውስጤ ያለውን እውነት እንዴት አውጥቼ እንደማሳየውና እንደማሳምነው ግራ ተጋባሁ፡፡ ዘፋኙዋ “የሚታይ ቢሆን ባሳይህ የልቤን፤ ትረዳልኝ ነበር እኔ አንተን መውደዴን" ያለችው ትዝ ብሎኝ እኔም ንፁህ መሆኔን ለማሳየት የሚታይ ቢሆን ባሳይህ የልቤን፤ ትረዳልኝ ነበር ንፁህ ስው መሆኔን” ብዬ ለመዝፈን ቃጣኝ፣ በጭንቀት ውስጥ ዘፈን የማይታሰብ ቢሆንም፡፡ ነገሩ ነው እንጂ አሁን አሁንማ ዘመኑ የለቅሶና የዘፈን ልዩነቱ የጠፋበት ጊዜ አይደል:: እየዘፈኑ ማልቀስ፣ እያለቀሱ መዝፈን፣ የተለመደ ሆኗል:: ያም ሆነ ይህ የሚያዋጣው ንፁህነቴን አሳምኖ ከዚህ ወጥመድ መውጣቱ ብቻ ስለነበር የሚያሳምን ምክንያት ለማግኘት በዝምታ ተውጬ ማሰቤን ተያያዝኩት:: ከብዙ ውስጣዊ ውጣ ውረድ በኋላ የአልማዝን የክህደት ደብዳቤ ዲያሪው ውስጥ መክተቴ ትዝ ሲለኝ ሃምሳ አለቃው ዲያሪውን እንዲሰጠኝ ጠይቄው ከመሳቢያ አውጥቶ እንደሰጠኝ ደብዳቤውን እያወጣሁ፤ “ሃምሳ አለቃ፤ ስለምትለው ጉዳይ ምንም የማውቀው ነገር የለም፡፡ ዲያሪውን አንብበኸው ከሆነ የእኔና የአልማዝ ግንኙነት ከተቋረጠ ብዙ ዓመታት አልፎታል፡፡ ምናልባት ለዚህ መለያየት መንስኤውን ማወቅ ካሻህና ጥፋተኛውን መለየት ከፈለግህ ይህንን የእሷን ደብዳቤ አንብብና እውነቱን ተረዳ: በተረፈ እኔ ግን ከዚህ ደብዳቤ በኋላ ከአልማዝ ጋር ምንም ግንኙነት የለኝም፡፡ ስለእሷም ከዛች ቀን በኋላ የማውቀው ነገር የለም' ብዬ ደብዳቤውን ሰጠሁት:: ሃምሳ አለቃው ደብዳቤውን ተቀብሎ ሆሄያትን የመቁጠር ያህል እየተንቀረፈፈ ማንበብ ጀመረ፡፡ አስተያየቱ ጽሑፍ የሚያነብ ሳይሆን ወረቀቱ ውስጥ የጠፋ ፊደል የሚፈልግ ነበር የሚመስለው፡፡ አንብቦ እንደጨረሰ አንድ ወረቀት ከጠረጴዛ መሳቢያ ውስጥ አውጥቶ ጎን ለጎን ያዘና አንዴ አንዱን ሌላ
ጊዜ ሌላውን ሲመለከት ቆየና ፊቱን አጨማድዶ የፌዝ ሳቅ እየሳቀና አንዳንዴም እንደመካሳተር እያለ፤ "እቶ አማረ እኛን ለማታለል ባትሞክር ጥሩ ነው:: እኛ የመረጃ ሰዎች መሆናችንን አትዘንጋ፡፡ በማታለልህ ደግሞ በወንጀልህ የሚፈረድብህን ፍርድ አማጠናከርና ሥቃይህን ከማብዛት ውጪ የምታገኘው አንዳችም ጥቅም የለም:: ይህንን ደብዳቤ የፃፈው ሌላ ሳይሆን አንተው ራስህ ነህ፡፡ ይህ በፍጹም የአልማዝ የእጅ ጽሑፍ አይደለም፡፡ እውነቱን ብትናገር ጥሩ ነው። ትእግሥታችንም እየተሟጠጠ ነው" ብሎ አምባረቀብኝ። አነጋገሩ ገረመኝና የተገላቢጦሽ ራሴን መጠራጠር ጀመርኩ፡፡ አልማዝ ዲያሪዋ ውስጥ በሙሉ የምታትተው እኔ እንደከዳኂት አድርጋ እንጂ ይህንን እሷ የፃፈችውንና ለመለያየታችን መንስዔ የሆነውን ደብዳቤ መጻፏን አንድም ቦታ አልጠቀሰችም፡፡ አሁን ደግሞ መርማሪውም ይህ የአንተ እንጂ የእሷ የእጅ ጽሑፍ አይደለም ሲለኝ እንደፈራሁትም ሳላውቅ ጽፌው ይሆን ይሆን እንዴ? ብዬ ራሴን መጠርጠር ጀመርኩ፡፡ ግን ደግሞ በከፊል አብጄ ካልሆነ በስተቀር ይኸ ሊሆን አይችልም፡፡ ያለኝ አማራጭ ልቡ ቢራራልኝ ለማላመን መሞከር ነበርና አርባ አራቱን ታቦት እየጠራሁና እየማልኩ፣ የእጅ ጽሑፉ የእሷ እንጂ የእኔ እንዳልሆነና እኔ ንፁህ ስው መሆኔን ለማስረዳት ብለፈልፍም የሚሰማኝ ጆሮ ግን አላገኘሁም፡፡ ጩኸቴ የገደል ማሚቱ ይመስል ተመልሶ ራሴን ማደንቆር እንጂ የሀምሳ አለቃውን ከብረት የተሰራ ልብ ዘልቆ ሊገባ አለመቻሉን በመመልከቴ ዝምታን መረጥኩ፡፡ ሃምሳ አለቃው ግን
ቀጣይ ዲያሪ አለመኖሩንና ቀጣይ ዲያሪ ብለው የሚያስቡት እኔኑ መሆኑን ነው:: ይህንንም ማረጋገጥ ስለነበረብኝ፤ "ሃምሳ አለቃ ምን እያሉ ነው? የታሪኩን መጨረሻማ ሊነግሩኝ የሚችሉት እርሶ እንጂ እኔ አይደለሁም:: እኔማ የታሪኩን መጨረሻ ባውቅ ኖሮ ሶስት ቀን ሙሉ ተደፍቼ ዲያሪውን ሳነብ ባልከረምኩ ነበር" አልኩት:: ሃምሳ አለቃው መልሴ ሊያሳምነው ቀርቶ አመላለሴ ራሱ የጣመው አይመስልም ነበር። በንዴት ፊቱን አጨማዶ፤ “አቶ አማረ ቀልዱን ቢተውት ጥሩ ነው:: እኛ ጊዜ አልተረፈንም:: ብዙ የምንሰራው ሥራ ያለን ሰዎች ነን:: እኔ ዲያሪውን ስሰጥህ ታሪኩን አታውቀውም ብዬ አይደለም: ታሪኩማ የአንተ ታሪክ ስለሆነ አሳምረህ እንደምታውቀው እርግጠኛ ነኝ:: ነገር ግን ዲያሪውን ስታነብ እኛ ምን ያህል መረጃ እጃችን ላይ እንዳለ እንድትገነዘብና ሳትቀጥፍ እውነቱንና የታሪኩን መጨረሻ እንድትነግረን በማሰብ ሆን ብዬ ያደረግሁት ነው:: የአልማዝ ዲያሪ የሚተርከው ያልተፈታውን እንቆቅልሽ ለመፍታት ወደ አንተ ጋ መምጣቷን ነው:: ስለዚህ አሁን የምፈልገው ከዚያ በኋላ የሆነውን ሁሉ ሳትደብቅ እንድትነግረንና ይህንኑ ከአንተ አፍ ሰምተን እኛ ደግሞ በመረጃ የደረስንበትን ሀቅ ለማረገገጥ ነው፡፡ ስለዚህ ይህ አሁን የምትሰጠኝ ቃል ፍርድ ቤት በማስረጃነት የሚቀርብ ስለሆነ ለምጠይቅህ ጥያቄ አንድም ሳታስቀር ትክክለኛውን እውነተኛ መልስ ብቻ እንድትመልስ ነው የምፈልገው፡፡ እኛ ደግሞ አንተን ከመስለ ምሁር ውሸት አንጠብቅምና ብትተባበረን ጥሩ ነው ካለኝ በኋላ፤ አንዴ አንተ ሌላ ጊዜ አንቱ ማለቱ እየገረመኝ ሳለ በቀጥታ ወደ ጥያቄው ገባና፤
"ስምዎን ቢነግሩኝ
"አማረ አስረስ"
"ዕድሜ"
"ሰላሳ"
“አድራሻ
"ከፍተኛ 4፣ ቀበሌ 35፣ የቤት ቁጥር 337" "
ስራ"
*መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት"
ማለት ስሙን ቢገልፁልኝ"
"ሪች ዘ አን ሪችድ (Reach the Unreached)"
የሃምሳ አለቃውን ጥያቄ ስሰማ እየመረመረኝ ሳይሆን የሚተዋወቀኝ ነው የመሰለኝ፡፡ ይሁን እንጂ ትውውቁ ብዙም ሳይዘልቅ! *እሺ አቶ አማረ ስለሆነው ነገር ሁሉ ሳይደብቁ ቢነግሩኝ።" ያን የሰለቸኝን ጥያቄ መጠየቁን ቀጠለ፡፡ ከአጠያየቁ በላይ የፊቱን መኮሳተርና የእጆቹን መወራጨት ሳይ ነገሩ ከረር ያለ መሆኑ ገባኝ፡፡ እንቆቅልሽ ውስጥ የገባሁት እኔ ብቻ ሳልሆን እነርሱም ጭምር መሆናቸውን ተረዳሁ፡፡ ግን እውስጤ ያለውን እውነት እንዴት አውጥቼ እንደማሳየውና እንደማሳምነው ግራ ተጋባሁ፡፡ ዘፋኙዋ “የሚታይ ቢሆን ባሳይህ የልቤን፤ ትረዳልኝ ነበር እኔ አንተን መውደዴን" ያለችው ትዝ ብሎኝ እኔም ንፁህ መሆኔን ለማሳየት የሚታይ ቢሆን ባሳይህ የልቤን፤ ትረዳልኝ ነበር ንፁህ ስው መሆኔን” ብዬ ለመዝፈን ቃጣኝ፣ በጭንቀት ውስጥ ዘፈን የማይታሰብ ቢሆንም፡፡ ነገሩ ነው እንጂ አሁን አሁንማ ዘመኑ የለቅሶና የዘፈን ልዩነቱ የጠፋበት ጊዜ አይደል:: እየዘፈኑ ማልቀስ፣ እያለቀሱ መዝፈን፣ የተለመደ ሆኗል:: ያም ሆነ ይህ የሚያዋጣው ንፁህነቴን አሳምኖ ከዚህ ወጥመድ መውጣቱ ብቻ ስለነበር የሚያሳምን ምክንያት ለማግኘት በዝምታ ተውጬ ማሰቤን ተያያዝኩት:: ከብዙ ውስጣዊ ውጣ ውረድ በኋላ የአልማዝን የክህደት ደብዳቤ ዲያሪው ውስጥ መክተቴ ትዝ ሲለኝ ሃምሳ አለቃው ዲያሪውን እንዲሰጠኝ ጠይቄው ከመሳቢያ አውጥቶ እንደሰጠኝ ደብዳቤውን እያወጣሁ፤ “ሃምሳ አለቃ፤ ስለምትለው ጉዳይ ምንም የማውቀው ነገር የለም፡፡ ዲያሪውን አንብበኸው ከሆነ የእኔና የአልማዝ ግንኙነት ከተቋረጠ ብዙ ዓመታት አልፎታል፡፡ ምናልባት ለዚህ መለያየት መንስኤውን ማወቅ ካሻህና ጥፋተኛውን መለየት ከፈለግህ ይህንን የእሷን ደብዳቤ አንብብና እውነቱን ተረዳ: በተረፈ እኔ ግን ከዚህ ደብዳቤ በኋላ ከአልማዝ ጋር ምንም ግንኙነት የለኝም፡፡ ስለእሷም ከዛች ቀን በኋላ የማውቀው ነገር የለም' ብዬ ደብዳቤውን ሰጠሁት:: ሃምሳ አለቃው ደብዳቤውን ተቀብሎ ሆሄያትን የመቁጠር ያህል እየተንቀረፈፈ ማንበብ ጀመረ፡፡ አስተያየቱ ጽሑፍ የሚያነብ ሳይሆን ወረቀቱ ውስጥ የጠፋ ፊደል የሚፈልግ ነበር የሚመስለው፡፡ አንብቦ እንደጨረሰ አንድ ወረቀት ከጠረጴዛ መሳቢያ ውስጥ አውጥቶ ጎን ለጎን ያዘና አንዴ አንዱን ሌላ
ጊዜ ሌላውን ሲመለከት ቆየና ፊቱን አጨማድዶ የፌዝ ሳቅ እየሳቀና አንዳንዴም እንደመካሳተር እያለ፤ "እቶ አማረ እኛን ለማታለል ባትሞክር ጥሩ ነው:: እኛ የመረጃ ሰዎች መሆናችንን አትዘንጋ፡፡ በማታለልህ ደግሞ በወንጀልህ የሚፈረድብህን ፍርድ አማጠናከርና ሥቃይህን ከማብዛት ውጪ የምታገኘው አንዳችም ጥቅም የለም:: ይህንን ደብዳቤ የፃፈው ሌላ ሳይሆን አንተው ራስህ ነህ፡፡ ይህ በፍጹም የአልማዝ የእጅ ጽሑፍ አይደለም፡፡ እውነቱን ብትናገር ጥሩ ነው። ትእግሥታችንም እየተሟጠጠ ነው" ብሎ አምባረቀብኝ። አነጋገሩ ገረመኝና የተገላቢጦሽ ራሴን መጠራጠር ጀመርኩ፡፡ አልማዝ ዲያሪዋ ውስጥ በሙሉ የምታትተው እኔ እንደከዳኂት አድርጋ እንጂ ይህንን እሷ የፃፈችውንና ለመለያየታችን መንስዔ የሆነውን ደብዳቤ መጻፏን አንድም ቦታ አልጠቀሰችም፡፡ አሁን ደግሞ መርማሪውም ይህ የአንተ እንጂ የእሷ የእጅ ጽሑፍ አይደለም ሲለኝ እንደፈራሁትም ሳላውቅ ጽፌው ይሆን ይሆን እንዴ? ብዬ ራሴን መጠርጠር ጀመርኩ፡፡ ግን ደግሞ በከፊል አብጄ ካልሆነ በስተቀር ይኸ ሊሆን አይችልም፡፡ ያለኝ አማራጭ ልቡ ቢራራልኝ ለማላመን መሞከር ነበርና አርባ አራቱን ታቦት እየጠራሁና እየማልኩ፣ የእጅ ጽሑፉ የእሷ እንጂ የእኔ እንዳልሆነና እኔ ንፁህ ስው መሆኔን ለማስረዳት ብለፈልፍም የሚሰማኝ ጆሮ ግን አላገኘሁም፡፡ ጩኸቴ የገደል ማሚቱ ይመስል ተመልሶ ራሴን ማደንቆር እንጂ የሀምሳ አለቃውን ከብረት የተሰራ ልብ ዘልቆ ሊገባ አለመቻሉን በመመልከቴ ዝምታን መረጥኩ፡፡ ሃምሳ አለቃው ግን
👍28❤1🥰1
በቀላሉ የሚለቀኝ አልነበረም፡፡ ትኩር ብሎ ካየኝ በኋላ፤ “ስማ አቶ አማረ ከእኛ የሚያመልጥ ነገር አለ ብለህ አስበህ ከሆነ ተሳስተሀል፡፡ እኔ ከደሙ ንፅህ ነኝ፤ በአልማዝ ግድያ ውስጥ እጄ የለበትም ብለህ እኛን ለማሳመን እየጣርክ ከሆነ እኛን ሳይሆን እራስህን እያታለልክ መሆኑን ብትረዳ ጥሩ ነው፡፡ ይልቅ እኛን ከማድከም ውጪ የምታገኘው አንድም ነገር የለምና እውነቱን ብትናገር የተሻለ ነው” ብሎ የአልማዝን ሞትን ባልጠበቅሁት ስዓት ድንገት ሲያረዳኝ ራሴን ስቼ ወደቅሁ፡፡
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍31
ሀ 'ሴት ነሽ
እኔም አገኘሁ ቆንጆ እመቤት
ልብ ምትሞላ ምታደርግ ሀሴት
ጊዜ የማይሽረው ፀባይ ሙላት
ወቅት የማይቀይረው የተሰጣት ውበት
አገኘሁ አገኘሁ
የፈጣሪን ፀጋ ከርሷ እተሰጠው
በመልካሙ ስፍራ ሁሌ እየተገኘሁ
አገኘሁ ተገኘሁ በሠልኬም ተሰራሁ
አፎይ
እፎይ አሜን አሜን
ግጥሜን ሳገኝ ልቤን
አሜን ልበል አሜን
ሞልተሽው አለሜን
አሜን
ከሴትም ከምንም
ሀ'ሴት ነሽ የእኔ አለም
🔘ከተመስገን🔘
እኔም አገኘሁ ቆንጆ እመቤት
ልብ ምትሞላ ምታደርግ ሀሴት
ጊዜ የማይሽረው ፀባይ ሙላት
ወቅት የማይቀይረው የተሰጣት ውበት
አገኘሁ አገኘሁ
የፈጣሪን ፀጋ ከርሷ እተሰጠው
በመልካሙ ስፍራ ሁሌ እየተገኘሁ
አገኘሁ ተገኘሁ በሠልኬም ተሰራሁ
አፎይ
እፎይ አሜን አሜን
ግጥሜን ሳገኝ ልቤን
አሜን ልበል አሜን
ሞልተሽው አለሜን
አሜን
ከሴትም ከምንም
ሀ'ሴት ነሽ የእኔ አለም
🔘ከተመስገን🔘
👍15❤3😁1
"የኔ"
ሁል ጊዜ እልሻለሁ
ፍቅር የገለጽሁ መስሎኝ ቃል እደርታለሁ
አንቺ ማለት ለእኔ....
ሁሌ ምትናፍቂኝ
ሁሌ የምትርቢኝ
አንችን ባየሁ ቁጥር
ደስታዬ ሚጨምር
አንችን ባጣሁ ጊዜ
ሚወረኝ ትካዜ
አንቺ አቅፈሽ ስትስሚኝ
ምታለመልሚኝ
ፊትሽ ሲጠቁርብኝ
ቀን ሚጨልብኝ
የሥጋዬ እረፍቷ
የነፋሴ ገነቷ
ድንቅ ፍጥረት እኮ ነሽ አንቺን ማን ሊተካሽ?
በምን ላስደስትሽ ምን ሰጥቼ ላርካሽ…???
ደግሞ እኮ አላፍርም...
እወድሻለሁ ስል... እኔን ብሎ አፍቃሪ ይልቅ ስሚኝና...
በቃ ለእኔ ስትይ ለዘላለም ኑሪ…!!!!!
........🖋 ?
ሁል ጊዜ እልሻለሁ
ፍቅር የገለጽሁ መስሎኝ ቃል እደርታለሁ
አንቺ ማለት ለእኔ....
ሁሌ ምትናፍቂኝ
ሁሌ የምትርቢኝ
አንችን ባየሁ ቁጥር
ደስታዬ ሚጨምር
አንችን ባጣሁ ጊዜ
ሚወረኝ ትካዜ
አንቺ አቅፈሽ ስትስሚኝ
ምታለመልሚኝ
ፊትሽ ሲጠቁርብኝ
ቀን ሚጨልብኝ
የሥጋዬ እረፍቷ
የነፋሴ ገነቷ
ድንቅ ፍጥረት እኮ ነሽ አንቺን ማን ሊተካሽ?
በምን ላስደስትሽ ምን ሰጥቼ ላርካሽ…???
ደግሞ እኮ አላፍርም...
እወድሻለሁ ስል... እኔን ብሎ አፍቃሪ ይልቅ ስሚኝና...
በቃ ለእኔ ስትይ ለዘላለም ኑሪ…!!!!!
........🖋 ?
👍16❤4🔥4
🍁🍁ዲያሪው 📝
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_15
“ስማ አቶ አማረ ከእኛ የሚያመልጥ ነገር አለ ብለህ አስበህ ከሆነ ተሳስተሀል፡፡ እኔ ከደሙ ንፅህ ነኝ፤ በአልማዝ ግድያ ውስጥ እጄ የለበትም ብለህ እኛን ለማሳመን እየጣርክ ከሆነ እኛን ሳይሆን እራስህን እያታለልክ መሆኑን ብትረዳ ጥሩ ነው፡፡ ይልቅ እኛን ከማድከም ውጪ የምታገኘው አንድም ነገር የለምና እውነቱን ብትናገር የተሻለ ነው" ብሎ የአልማዝን ሞትን ባልጠበቅሁት ሰዓት ድንገት ሲያረዳኝ ራሴን ስቼ ወደቅሁ:: ከዚያ በኋላ የሆነውን ነገር ሁሉ አላስታውስም፡፡ በቀዝቃዛ ውሃ የራሰ ፎጣ ፊቴ ላይ ሲያስቀምጡብኝ ራሴን ከሳትኩበት ሁኔታ ነቃሁ፡፡ የነበርኩትም ምርመራ ክፍል ውስጥ ሳይሆን እስር ቤቱ ክሊኒክ አልጋ ላይ ነበር። እርጥብ ፎጣ ፊቴ ላይ ያደረገችልኝ ነርስ ከፊት ለፊቴ ቆማ መንቃት አለመንቃቴን ለማወቅ ስሜን እየደጋገመች "አቶ አማረ..." "አቶ አማረ…." እያለች ትጣራለች።
“ሲስተር የት ነው ያለሁት? ምን ሆኜ ነው የመጣሁት?" ብዬ ጠየቅኂት:: ስለአመጣጤ ሁኔታ ከነገረችኝ በኋላ ግን ሃሳቤን መሰብሰብ ጀመርኩ። ቀስ በቀስ የምርመራው ክፍልና የመጨረሻው መርዶ ትዝ እያለኝ መጣ። አዎን አልማዝ ሞታለች፡፡ ለእኔ የእሷን መሞት መስማት እጅግ መሪር ሐዘን ነበር። ሞቷ ፍጹም ያልጠበቅሁት ነገር ስለነበር ሐዘኑ ውስጤ ድረስ ዘልቆ ሲገባ ተሰማኝ፡፡ አዎ! አበባዬ ተቀጥፋለች፡፡ ከዛሬ ነገ ትመm ይሆናል እያልኩ በተስፋ የኖርኩበት ዘመን አክትሞ መጨረሻው ይኸው ሆነ፡፡ ለአልማዝ ያለኝ ጥላቻ ሁሉ በአፌ ዙሪያ የሚራገብ ተራ ቃል እንጂ ከውስጤ የሚመነጭ አልነበረም:: ዛሬም ውስጤ የእሷ ተገዢ ነው:: ለእኔ ሌላዋ ሴት ምኔም-ምኔም አይደለችም:: ፍቅርንና ሚስትን ከአልማዝ በኋላ የማስበውና የምመኘው አልነበረም:: ህልሞቼ ሁሉ ዳግም አግኝቻት ከእሷ ጋር በትዳርና በፍቅር ስንኖር፣ በበደሏ ተፀፅታ ወደ እኔ ስትመለስና ይቅርታ ስትጠይቀኝ የሚያሳዩ የፍቅር ህልሞች እንጂ የጥላቻ ህልሞች አልነበሩም። ዛሬ ግን ሁሉም ነገር ቅዠት ሆኖ ቀረ:: አልማዝ ዳግም ላትመለስ፣ ዳግም ላታየኝ፣ ይቅር ሳትለኝ ወይም ይቅር እንድላት ዕድል ሳትሰጠኝ ለዘላለሙ አሸለበች። ይህንን በማሰብ ላይ ሳለሁ እምባዬ እንደ ጎርፍ እየወረደ የተኛሁበትን አልጋ ትራስ ያረጥበው ጀመር፡፡ ይህም ውስጤ ያለውን ሐዘን ሊያስወጣልኝ ስላልቻለ ስቅስቅ ብዬ እየጮሁክ ማልቀሱን ተያያዝኩት፡፡ ሲስተሯ ሁኔታዬን አይታ በማዘን መልክ፤ "ምን እየሆንክ ነው? ለምንድነው የምታለቅሰው? አሁን እኮ ድነሀል" እያለች ለማፅናናት ብትሞክርም ለቅሶዬ እየጠነከረና መንሰቅሰቄ እየባሰብኝ መጣ:: የለቅሶ ድምፄንም ልቆጣጠረው ባለመቻሌ ፖሊሶቹ ምን ተፈጠረ በማለት ክፍሉን አጣበቡት:: በነገሩ ሁሉም ግራ የተጋቡ ይመስላል፡፡ ግማሾቹ ከመሞት ተርፌ በመመለሴ የማለቅስ፣ ሌላው እስር ቤት በመግባቴ ምክንያት አዝኜ የማለቅስ ሳይመስለው አይቀርም:: ሁሉም ለምን እንደማለቅስ እየደጋገሙ ቢጠይቁኝም፣ ለምንና ለማን እንደማለቅስ ግን መናገር አላስፈለገኝም፡፡ ማን ሊያምነኝ? ትርፉ ከንቱ ድካም ካልሆነ በስተቀር። ሻል እንዳለኝ ወደ እሥር ቤቴ በምመለስበት ግዜ ውጪውን ሳይ መሽቶ ነበር፡፡ወደ እዚህ የመጣሁት በጠዋት ስለነበር ለብዙ ሰዓታት ራሴን ስቼ እንደነበር ተገነዘብኩ፡፡ ግን ይህን ያህል ሰዓት ራሴን መሳቴ ካልቀረ ለምን ጌታ እንድስሰቃይ ሊመልሰኝ እንደፈለገ ሳስብ ግራ ተጋባሁ፡፡ የዚች ዓለም ኑሮ እያሳሳቸው ሞትን ቢቻል በገንዘብ፣ ይህ አልሆን ሲላቸው ደግሞ ለእሱ በመሳልና በመለመን ደጁን የሚያጣብቡት ስዎችን እየወሰደ፤ እኔን
መኖር ያስጠላኝን ሰው ግን ሳልፈልግ በግድ መመለሱ ምን ይባላል? ነው ወይስ እኔን ለመውሰድ እሱም መጠየፉ ይሆን? አልኩ፡፡ እስር ቤት ስገባ አስረኛው ከዓይኔ የሚወርደውን እምባ እንዳየ በሁኔታው ግራ ተጋባ፡፡ ግማሹ ተገርፌ የመጣሁ መስሎት፤ "ቻለው እንጂ ወንድ አይደለህ እንዴ! ቸብ ቸብ ነው ያደረጉህ፣ መች በደንብ መቱህና ነው የምታለቅሰው፡፡ እኛ እንኳን እንዲያ በደም እስከምንጨማለቅ ገርፈውን አላለቀስንም ይላል"፡፡ ሌላው አለመመታቱን የተረዳው ደግሞ፤ "ምነው? ዘመድ ሞተብህ እንዴ?" እያለ የመሰለውን የመላ ምት ጥያቄ ይጠይቀኝ ጀመር፡፡ ይሁን እንጂ ለእነሱም ቢሆን ልነግራቸው የምችለውና ሊያሳምናቸው የሚችል መልስ ስላልነበረኝ ማልቀሱን ብቻ ተያያዝኩት፡፡ ሁሉም ለሚጠይቀኝ ጥያቄ መልስ ሊያገኝ ባለመቻሉ በመጨረሻ ጥያቄውን ትቶ ማዕናናቱን ብቻ ተያያዘው:: እኔ ግን ሀዘኑ ውስጤ ዘልቆ ስለገባ ተስፋ የመቁረጥ ስሜት ተሰማኝ፡፡ የአልማዝ መሞት የመኖር ተስፋዬን አመነመነው፡፡ የህይወት ጣዕሙ ጠፍቶ መራራ ቃናው ብቻ ልቆ ተሰማኝ፡፡ አልማዝ ብዙ ጊዜ ፍቅር የህይወት ቅመም ናት ስትል ሰምቼአለሁ፤ ግን ምን ማለቷ እንደሆነ የገባኝ ገና አሁን ሳይሆን አይቀርም፡፡ ቅመም የወጥ ማጣፈጫ _ ነው፤ ፍቅርም እንዲሁ የህይወት ማጣፈጫ፡፡ ዛሬ አልማዝ የሌለችበትን ሕይወት ሳስበው ይህ ብሂል እውነት ብቻ ሳይሆን እጅግ የላቀ እውነት መሆኑንም ተገንዝቤያለሁ፡፡ እኔ ኖርኳአቸው ከምላቸው የሕይወቴ ዘመናት ውስጥ ጣዕም ያለው ምናልባትም በደስታ የተሞላ ሕይወት ኖርኩ ብዬ የምጠቅስ ከሆነ በእርግጠኝነት ከአልማዝ ጋር ያሳለፍኩትን ሕይወት ብቻ ነው፡፡ በእርግጥም የፍቅር ሕይወት በቅመም የተሞላ ነው፡፡ የማግኘት ጉጉቱ፣ የማጣት ፍርሀቱ፣ የማየት ናፍቆቱና አስጠዪ የሚባለው ቅናት ሁሉም በፍቅር ህይወት ውስጥ ሲሆን ይጣፍጣል፣ ያጓጓልም፡፡ ያ ሁሉ ነገር ዛሬ ሲቀር ሕይወት ትርጉም ያጣል፣ የባዶነት፣ የብቸኝነትና የመሰላቸት ስሜት ፍቅርን ተክተው በማናለብኝነት ይነግሳሉ፡፡ ሃይ ባይ አጥተው ይፈነጫሉ፣ ሕይወትን ቃናና ለዛ ያሳጧታል፡፡ ዛሬ ታዲያ የሆነው ይህ ነው፡፡ ከእንግዲህ ወዲያ ከአልማዝ በኋላ ያለው ሕይወቴ በባዶነት፣ በብቸኝነትና በመሰላቸት ስሜት የተሞላ ይሆናል፡፡ ከእንግዲህ ወዲያ ያ ማራኪ የፍቅር ገጽታዋ፣ ውብ ፈገግታዋ፣ ጣዕምና ለዛ ያለው ጨዋታዋ በቦታው የለም፡፡ በቦታው ባዶነትና ጨለማ፣ ጭካኔና ሀዘን ጥላቻና መሰላቸት
ተተክተውበታል፡፡ አልማዝ ላትመለስ ፍቅርንና ውብ ቅመማዊ ቃናውን ይዛው ሄዳለች፡፡ ይህንን እያሰብኩ ላለ በትዝታ ወደ ኋላ መለስ ብዬ ያኔ ለአልማዝ ገጥሜ የሰጠንት እና አልፎ አልፎ በቃሌ የምልላት ግጥም ትዝ አለችኝ።
ሕይወት ድሮ ለኔ ገንዘብና ሀብት፣
ያሻውን ሸምቶ፣ያሻውን አግኝቶ መሳቅ መደሰት፡፡
ሕይወት ድሮ ለኔ መደሰት መጨፈር፣
ጢምቢራ እስከሚዞረር ድብን ብሎ መስከር፡፡
ሕይወት ድሮ ለኔ ሴትን መለዋወጥ፣
ከዚች ጋር ጨርሶ ሌላዋን ማማረጥ። ሕይወት ድሮ ለኔ መኪና ማማረጥ፣
ቪላ ቤት ገንብቶ በሥልጣን መማገጥ፡፡
ነበር የሚመስለኝ እኔ የማስበው፣
ሀቁን ሳልረዳ እውነቱን ሳላውቀው፡፡
ከአንቺ በኋላ ግን መለስ ብየ ሳየው፣
ሕይወት ለኔ ዛሬ ትርጉሙ ሌላ ነው፣
ምስጢሩ የረቀቀ ሰምና ወርቅ ያለው፡፡
ሕይወት ማለት ፍቅር፣ ሕይወት ማለት ማፍቀር፣
ሕይወት ማለት መውደድ፣
በቅናት ተቃጥሎ እርር ብሎ መንደድ፡፡
ፍቅር ማለት ሕይወት፣
ፍቅር ማለት ስስት፣
የራስን አጥብቆ ሌላ አለመመኘት፣
ሌላን አለማየት፡።
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_15
“ስማ አቶ አማረ ከእኛ የሚያመልጥ ነገር አለ ብለህ አስበህ ከሆነ ተሳስተሀል፡፡ እኔ ከደሙ ንፅህ ነኝ፤ በአልማዝ ግድያ ውስጥ እጄ የለበትም ብለህ እኛን ለማሳመን እየጣርክ ከሆነ እኛን ሳይሆን እራስህን እያታለልክ መሆኑን ብትረዳ ጥሩ ነው፡፡ ይልቅ እኛን ከማድከም ውጪ የምታገኘው አንድም ነገር የለምና እውነቱን ብትናገር የተሻለ ነው" ብሎ የአልማዝን ሞትን ባልጠበቅሁት ሰዓት ድንገት ሲያረዳኝ ራሴን ስቼ ወደቅሁ:: ከዚያ በኋላ የሆነውን ነገር ሁሉ አላስታውስም፡፡ በቀዝቃዛ ውሃ የራሰ ፎጣ ፊቴ ላይ ሲያስቀምጡብኝ ራሴን ከሳትኩበት ሁኔታ ነቃሁ፡፡ የነበርኩትም ምርመራ ክፍል ውስጥ ሳይሆን እስር ቤቱ ክሊኒክ አልጋ ላይ ነበር። እርጥብ ፎጣ ፊቴ ላይ ያደረገችልኝ ነርስ ከፊት ለፊቴ ቆማ መንቃት አለመንቃቴን ለማወቅ ስሜን እየደጋገመች "አቶ አማረ..." "አቶ አማረ…." እያለች ትጣራለች።
“ሲስተር የት ነው ያለሁት? ምን ሆኜ ነው የመጣሁት?" ብዬ ጠየቅኂት:: ስለአመጣጤ ሁኔታ ከነገረችኝ በኋላ ግን ሃሳቤን መሰብሰብ ጀመርኩ። ቀስ በቀስ የምርመራው ክፍልና የመጨረሻው መርዶ ትዝ እያለኝ መጣ። አዎን አልማዝ ሞታለች፡፡ ለእኔ የእሷን መሞት መስማት እጅግ መሪር ሐዘን ነበር። ሞቷ ፍጹም ያልጠበቅሁት ነገር ስለነበር ሐዘኑ ውስጤ ድረስ ዘልቆ ሲገባ ተሰማኝ፡፡ አዎ! አበባዬ ተቀጥፋለች፡፡ ከዛሬ ነገ ትመm ይሆናል እያልኩ በተስፋ የኖርኩበት ዘመን አክትሞ መጨረሻው ይኸው ሆነ፡፡ ለአልማዝ ያለኝ ጥላቻ ሁሉ በአፌ ዙሪያ የሚራገብ ተራ ቃል እንጂ ከውስጤ የሚመነጭ አልነበረም:: ዛሬም ውስጤ የእሷ ተገዢ ነው:: ለእኔ ሌላዋ ሴት ምኔም-ምኔም አይደለችም:: ፍቅርንና ሚስትን ከአልማዝ በኋላ የማስበውና የምመኘው አልነበረም:: ህልሞቼ ሁሉ ዳግም አግኝቻት ከእሷ ጋር በትዳርና በፍቅር ስንኖር፣ በበደሏ ተፀፅታ ወደ እኔ ስትመለስና ይቅርታ ስትጠይቀኝ የሚያሳዩ የፍቅር ህልሞች እንጂ የጥላቻ ህልሞች አልነበሩም። ዛሬ ግን ሁሉም ነገር ቅዠት ሆኖ ቀረ:: አልማዝ ዳግም ላትመለስ፣ ዳግም ላታየኝ፣ ይቅር ሳትለኝ ወይም ይቅር እንድላት ዕድል ሳትሰጠኝ ለዘላለሙ አሸለበች። ይህንን በማሰብ ላይ ሳለሁ እምባዬ እንደ ጎርፍ እየወረደ የተኛሁበትን አልጋ ትራስ ያረጥበው ጀመር፡፡ ይህም ውስጤ ያለውን ሐዘን ሊያስወጣልኝ ስላልቻለ ስቅስቅ ብዬ እየጮሁክ ማልቀሱን ተያያዝኩት፡፡ ሲስተሯ ሁኔታዬን አይታ በማዘን መልክ፤ "ምን እየሆንክ ነው? ለምንድነው የምታለቅሰው? አሁን እኮ ድነሀል" እያለች ለማፅናናት ብትሞክርም ለቅሶዬ እየጠነከረና መንሰቅሰቄ እየባሰብኝ መጣ:: የለቅሶ ድምፄንም ልቆጣጠረው ባለመቻሌ ፖሊሶቹ ምን ተፈጠረ በማለት ክፍሉን አጣበቡት:: በነገሩ ሁሉም ግራ የተጋቡ ይመስላል፡፡ ግማሾቹ ከመሞት ተርፌ በመመለሴ የማለቅስ፣ ሌላው እስር ቤት በመግባቴ ምክንያት አዝኜ የማለቅስ ሳይመስለው አይቀርም:: ሁሉም ለምን እንደማለቅስ እየደጋገሙ ቢጠይቁኝም፣ ለምንና ለማን እንደማለቅስ ግን መናገር አላስፈለገኝም፡፡ ማን ሊያምነኝ? ትርፉ ከንቱ ድካም ካልሆነ በስተቀር። ሻል እንዳለኝ ወደ እሥር ቤቴ በምመለስበት ግዜ ውጪውን ሳይ መሽቶ ነበር፡፡ወደ እዚህ የመጣሁት በጠዋት ስለነበር ለብዙ ሰዓታት ራሴን ስቼ እንደነበር ተገነዘብኩ፡፡ ግን ይህን ያህል ሰዓት ራሴን መሳቴ ካልቀረ ለምን ጌታ እንድስሰቃይ ሊመልሰኝ እንደፈለገ ሳስብ ግራ ተጋባሁ፡፡ የዚች ዓለም ኑሮ እያሳሳቸው ሞትን ቢቻል በገንዘብ፣ ይህ አልሆን ሲላቸው ደግሞ ለእሱ በመሳልና በመለመን ደጁን የሚያጣብቡት ስዎችን እየወሰደ፤ እኔን
መኖር ያስጠላኝን ሰው ግን ሳልፈልግ በግድ መመለሱ ምን ይባላል? ነው ወይስ እኔን ለመውሰድ እሱም መጠየፉ ይሆን? አልኩ፡፡ እስር ቤት ስገባ አስረኛው ከዓይኔ የሚወርደውን እምባ እንዳየ በሁኔታው ግራ ተጋባ፡፡ ግማሹ ተገርፌ የመጣሁ መስሎት፤ "ቻለው እንጂ ወንድ አይደለህ እንዴ! ቸብ ቸብ ነው ያደረጉህ፣ መች በደንብ መቱህና ነው የምታለቅሰው፡፡ እኛ እንኳን እንዲያ በደም እስከምንጨማለቅ ገርፈውን አላለቀስንም ይላል"፡፡ ሌላው አለመመታቱን የተረዳው ደግሞ፤ "ምነው? ዘመድ ሞተብህ እንዴ?" እያለ የመሰለውን የመላ ምት ጥያቄ ይጠይቀኝ ጀመር፡፡ ይሁን እንጂ ለእነሱም ቢሆን ልነግራቸው የምችለውና ሊያሳምናቸው የሚችል መልስ ስላልነበረኝ ማልቀሱን ብቻ ተያያዝኩት፡፡ ሁሉም ለሚጠይቀኝ ጥያቄ መልስ ሊያገኝ ባለመቻሉ በመጨረሻ ጥያቄውን ትቶ ማዕናናቱን ብቻ ተያያዘው:: እኔ ግን ሀዘኑ ውስጤ ዘልቆ ስለገባ ተስፋ የመቁረጥ ስሜት ተሰማኝ፡፡ የአልማዝ መሞት የመኖር ተስፋዬን አመነመነው፡፡ የህይወት ጣዕሙ ጠፍቶ መራራ ቃናው ብቻ ልቆ ተሰማኝ፡፡ አልማዝ ብዙ ጊዜ ፍቅር የህይወት ቅመም ናት ስትል ሰምቼአለሁ፤ ግን ምን ማለቷ እንደሆነ የገባኝ ገና አሁን ሳይሆን አይቀርም፡፡ ቅመም የወጥ ማጣፈጫ _ ነው፤ ፍቅርም እንዲሁ የህይወት ማጣፈጫ፡፡ ዛሬ አልማዝ የሌለችበትን ሕይወት ሳስበው ይህ ብሂል እውነት ብቻ ሳይሆን እጅግ የላቀ እውነት መሆኑንም ተገንዝቤያለሁ፡፡ እኔ ኖርኳአቸው ከምላቸው የሕይወቴ ዘመናት ውስጥ ጣዕም ያለው ምናልባትም በደስታ የተሞላ ሕይወት ኖርኩ ብዬ የምጠቅስ ከሆነ በእርግጠኝነት ከአልማዝ ጋር ያሳለፍኩትን ሕይወት ብቻ ነው፡፡ በእርግጥም የፍቅር ሕይወት በቅመም የተሞላ ነው፡፡ የማግኘት ጉጉቱ፣ የማጣት ፍርሀቱ፣ የማየት ናፍቆቱና አስጠዪ የሚባለው ቅናት ሁሉም በፍቅር ህይወት ውስጥ ሲሆን ይጣፍጣል፣ ያጓጓልም፡፡ ያ ሁሉ ነገር ዛሬ ሲቀር ሕይወት ትርጉም ያጣል፣ የባዶነት፣ የብቸኝነትና የመሰላቸት ስሜት ፍቅርን ተክተው በማናለብኝነት ይነግሳሉ፡፡ ሃይ ባይ አጥተው ይፈነጫሉ፣ ሕይወትን ቃናና ለዛ ያሳጧታል፡፡ ዛሬ ታዲያ የሆነው ይህ ነው፡፡ ከእንግዲህ ወዲያ ከአልማዝ በኋላ ያለው ሕይወቴ በባዶነት፣ በብቸኝነትና በመሰላቸት ስሜት የተሞላ ይሆናል፡፡ ከእንግዲህ ወዲያ ያ ማራኪ የፍቅር ገጽታዋ፣ ውብ ፈገግታዋ፣ ጣዕምና ለዛ ያለው ጨዋታዋ በቦታው የለም፡፡ በቦታው ባዶነትና ጨለማ፣ ጭካኔና ሀዘን ጥላቻና መሰላቸት
ተተክተውበታል፡፡ አልማዝ ላትመለስ ፍቅርንና ውብ ቅመማዊ ቃናውን ይዛው ሄዳለች፡፡ ይህንን እያሰብኩ ላለ በትዝታ ወደ ኋላ መለስ ብዬ ያኔ ለአልማዝ ገጥሜ የሰጠንት እና አልፎ አልፎ በቃሌ የምልላት ግጥም ትዝ አለችኝ።
ሕይወት ድሮ ለኔ ገንዘብና ሀብት፣
ያሻውን ሸምቶ፣ያሻውን አግኝቶ መሳቅ መደሰት፡፡
ሕይወት ድሮ ለኔ መደሰት መጨፈር፣
ጢምቢራ እስከሚዞረር ድብን ብሎ መስከር፡፡
ሕይወት ድሮ ለኔ ሴትን መለዋወጥ፣
ከዚች ጋር ጨርሶ ሌላዋን ማማረጥ። ሕይወት ድሮ ለኔ መኪና ማማረጥ፣
ቪላ ቤት ገንብቶ በሥልጣን መማገጥ፡፡
ነበር የሚመስለኝ እኔ የማስበው፣
ሀቁን ሳልረዳ እውነቱን ሳላውቀው፡፡
ከአንቺ በኋላ ግን መለስ ብየ ሳየው፣
ሕይወት ለኔ ዛሬ ትርጉሙ ሌላ ነው፣
ምስጢሩ የረቀቀ ሰምና ወርቅ ያለው፡፡
ሕይወት ማለት ፍቅር፣ ሕይወት ማለት ማፍቀር፣
ሕይወት ማለት መውደድ፣
በቅናት ተቃጥሎ እርር ብሎ መንደድ፡፡
ፍቅር ማለት ሕይወት፣
ፍቅር ማለት ስስት፣
የራስን አጥብቆ ሌላ አለመመኘት፣
ሌላን አለማየት፡።
👍34❤2🥰1
ታዲያ ለእኔ የሕይወት ትርጉም ፍቅር፤ የፍቅር ትርጉም ሕይወት ለሆነ ሰው ከዚህ በኋላ በሕይወት መኖር ካለመኖር የሚለየው ምን ፋይዳ ኖሮት ነው ለመኖር የሚጓጓው፡፡ ከእንግዲህ ወዲያ የእኔ መታሰርም ሆነ መፈታት ከንቱን ትርጉም አልባ እንደሆነ ተገንዝቤአለሁ፡፡ ዛሬ ለእኔ ከመኖር መሞት ተመራጭ እየሆነ መጥቷል:: እጅግ የሚገርመው ግን ያን በፊት የምጓጓለትን አልማዝ ሞታ ከሆነ እንዴት እንደሞተች የማወቅ ጉጉቴ ዛሬ በውስጤ መክኗል:: የተሻለው አማራጭ እንደገደልኳት ማመንና እሷን መከተል ብቻ ሆኗል:: ፍርድ ቤት ቀርቤ እንደገደልኳት ለማመን ቸኮልኩ:: ግን ምኞቴ የሞኝ ምኞት ነበር፡፡ ምክንያቱም እንዴት እንደገደልኳት፣ የት እንደገደልኳትና መቼ እንደገደልኳት ብጠየቅ እንኳን የሚያሳምን መልስ ለመስጠት የምችል አልነበርኩምና። በሰማሁት ነገር ሳዝንና ተሸፋፍኜ ሳለቅስ ሌሊቱን እንቅልፍ ሳይወስደኝ አደርኩ፡፡ በነጋታው ሃምሳ አለቃ አደፍርስ በድጋሚ አስጠራኝ:: ትናንትና ያልጠበቅሁትን መርዶ አረዳኝ፤ ዛሬ ደግሞ ለምን ፈለገኝ? እያልኩ ወደ ምርመራው ክፍል እየተጨነቅሁ ገባሁ፡፡ በቅድሚያ ትናንት ለተፈጠረው ነገር በጣም ማዘኑን ከገለፀልኝ በኋላ፤ "አቶ አማረ፤ ከዚህ በፊት የሚጥል በሽታ ወይም ደም ብዛት ነበረብህ እንዴ? " በማለት ያልጠበቅሁትን ጥያቄ ጠየቀኝ፡፡ ምን እንደምመልሰለት ግራ ተጋባሁ፡፡ "አይ ምንም በሽታ የለብኝም፣ የአልማዝን መሞት ስትነግረኝ ደንግጬ ነው" አልኩት፡፡ ይህ መልሴ እሱን የሚያሳምን _ አልነበረም። ምክንያቱም እኔ በእሱ እምነትና ግምት ነፍሰ ገዳይ ስለሆንኩ በምንም ተአምር ያኔ አልማዝን ስገድል ያልደነገጥኩት ሰውዬ አሁን መሞቷን ስሰማ ልደነግጥ አልችልም፡፡ ከደነገጥኩም የመደንገጪያዬ ምክንያት ሊሆን የሚችለው መግደሌ በመታወቁ ነው፡፡ ስለዚህ የተሻለውና ሊያሳምነው የሚችለው ምክንያት አዎ! የሚጥል በሽታ አለብኝ ማለት ነበርና ይህንኑ ነገርኩት፡፡ ምክንያቴን እንዳልተቀበለው ፊቱ ላይ ቢያስታውቅም ድጋሚ ስለዚሁ ሳያነሳብኝ ማረጋገጥ የፈለገውን "ወንጀሉን አልፈፀምኩም" የሚለውን
የትናንት አቋሜን ለውጬ እንደሆነ ብቻ ጠየቀኝ። አንዳችም የምለውጠው ነገር እንደሌለ ስለነገርኩት ትናንትና በፃፈው የምርመራ ቃሌ ላይ ይሀንነ- አስፍሮ አስፈረመኝ፡፡ ከዛም እንደወጣሁ ወደ እስር ቤት ሳልመለስ ስማቸው ተጠርቶ ከወጡት እስረኞች መሀል ከአንዱ ጋር እጃችንን በካቴና አቆራኝተው መኪና ውስጥ አስገቡን፡፡ ፍርድ ቤት ማቅረብ ስላለባቸው ወደዚያው እየወሰዱን ነበር። ፍርድ ቤት መቅረቤ አላስፈራኝም፣ ፍትሕ የሌለበት ዘመን በመሆኑ ነው እንጂ ፍትሕ ካለማ ንጽሕናዬን አረጋግጥበት ነበር። ይልቅ ቅር ያሰኘኝ፤ እንደ ሌባ ወይም እንደ አደገኛ ወንጀለኛ ከሌላው እስረኛ ጋር እጂ በካቴና ታስሮ መሄዴ ነበር :: በተለይ የምንቀርብበት ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሚገኘው እኔው ሰፈር ውስጥ ስለነበር ከመኪና ስወርድ የሚያውቀኝ ሰው ድንገት እንዲያየኝ በማለት አቀርቅሬ ወደ እስረኞች ማቆያ ተጓዝኩ፡፡ በልጅነቱ በዚህ መንገድ ላይ ቢያንስ በቀን አንድ ጊዜ ለመናፈስ ከጓደኞቼ ጋር ሳልመጣ አልውልም ነበር፡፡ ከሰፈር ተነስተን ከፍርድ ቤቱ ፊት ለፊት ባለው ጎዳና በኩል አቋርጠን ሜክሲኮ አደባባይን ዞረን መመለስ የተለመደ ተግባራችን ነበር። ዳኞች ቦታ ቦታቸውን ከያዙ በኋላ እስረኛው ስሙ በየተራ እየተጠራ መቅረብ ተጀመረ፡፡ ሌሎቻችን ተራችን ደርሶ ስማችን እስኪጠራ ድረስ ውጪ አግዳሚ ወንበር ላይ ተቀምጠን መጠባበቅ ጀመርን፡፡ ተራ የደረሰው እስረኛ ከችሎት ቤት ብቅ ሲል አንዳንዱ ፊቱ ከሰል መስሎ ሲወጣ ሌላው ሳቅ ሲል ይታያል:: በእስረኛው ላይ የተወሰነውን ውሳኔ ለመስማት ፍርድ ቤት የመጣው እስረኛ ሁሉ እየተሰበሰበ ሲያናግር እኔ ግን ምኑንም ለመስማት ዝግጁ ስላልነበርኩ በዝምታ ተውጬ ቁጭ አልኩ:: የማይደርስ የለምና ተራዬ ደርሶ ተጠራሁ:: ፖሊሱ ካቴናዬን ፈትቶ እየመራ ወስዶ ተከሳሽ ሳጥን ውስጥ አስቆመኝ፡፡ አዳራሹ በረድፍ በተደረደረው አግዳሚ ወንበር ላይ በተቀመጡ ሰዎች ጢቅ ብሎ ሞልቷል፡፡ ከፊት ለፊት ከፍ ባለ መድረክ ላይ ሦስት ዳኞች ተኮፍሰው ተቀምጠዋል፡፡ የመሀል ዳኛው ከወንበሩ እንደሆነ ባይገባኝም ከሌሎች ጎላ ብለው ይታያሉ፡፡ በዕድሜም ከሌሎቹ ዳኞች ጋር ሲወዳደሩ ገርጀፍ ያሉ ናቸው፡፡ ፍርድ ቤት ስቀርብ የመጀመሪያ ጊዜ ስለነበር እግሬ ራሴን መሸከም ያቃተው እስኪመስል ድረስ መንቀጥቀጥ ጀመረ፡፡ ቢንቀጠቀጥም ምክንያት ነበረውና አልፈረድኩበትም፡፡ ምክንያቱም፤ አንደኛ የተሸከመው ሰው በምን እንደተከሰሰ ስላልገባውና ስለማያውቅ ሊሆን ይችላል:: በሌላ በኩል ደግሞ እዚህ የተሰበሰበው ሰው መሀል፣ ባልተስራ ወንጀል ምክንያት ወንጀለኛ ሆኖ መቆም ማስደንገጥ የሚያንስበት እንደሆን እንጂ የሚበዛበት አልነበረም:: ከዚህ
በላይ ደግሞ ፀጥ ብሎ ተቀምጦ የነበረው ታዳሚ እኔ ስገባ በአንድ ጊዜ ሽኩሽኩታ ሲጀምር ማየትና ምን እያለ እንደሚያወራ አለማወቅ በራሱ ከሁሉም በላይ የሚያንቀጠቅጥ ነበር። የመሀል ዳኛው ጠረጴዛውን በመዶሻ ሦስት ጊዜ ያህል መትተው "ፀጥታ' አሉ፡፡ ሽኩሽኩታው ረጭ አለ። ቀጠል አድርገው ያ መርማሪ ሲጠይቀኝ የነበረውን፣ ስሜን፤ ዕድሜዬንና ሥራዬን ይጠይቁኝ ጀመር:: የምርመራው ወረቀት እሳቸው ዘንድ መቅረቡ እስካልቀረ ድረስ ደግመው ስምና ዕድሜዬን መጠየቅ ለምን እንዳስፈለገ አልገባኝም:: ምናልባት በምርመራ ብዛት ስሙንና ዕድሜውን አሳስቶ ተናግሮ ይሆናል ብለው ለማረጋገጥ ካልፈለጉ በስተቀር! የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ቁጥር 522/1 ሀ/ን በመጥቀስ፣ ወ/ሪት አልማዝ አስፋውን መጋቢት 15 ቀን 1980 ዓ.ም በጭካኔ መግደል ተጠርጥሬ መታሰሬን መርማሪው ፖሊስ ጠቅሶ ነገር ግን፤ ምርመራውን ባለማጠናቀቁ ሌላ ተጨማሪ 14 ቀን እንዲፈቀድለት ጠየቀ፡፡ ዳኛው ለምን ተጨማሪ ቀን መጠየቅ እንዳስፈለገ ከጠየቁና መርማሪ ፖሊስም ማጣራት የሚፈልጋቸው ተጨማሪ ነገሮች እንዳሉ ከገለጸ በኋላ፣ ተጨማሪውን ቀን ፈቅደው ሐምሌ 20 ቀን 1980 በድጋሚ እንድቀርብ ቀጠሮ ሠጥተው አሰናበቱኝ፡፡ ባልሰራሁት ወንጀል ለሌላ አሥራ አራት ቀን እስር ቤት እንድቆይ ተፈርዶብኝ ስወጣ የአልማዝ ጓደኛ ኤልሳ ከፊት ለፊቴ ቆማ በአንገቷ ሰላምታ ሰጠችኝ:: እሷን ባልጠበቅሁበት በዚህ ሰዓት እሷን በማየቴ ክው ብዬ ደነገጥኩ፡፡ ነገር ግን እጄ ከሌላ እስረኛ ጋር በካቴና ታስሮ በእሥረኞች ተከብቤ እየሄድኩ ስለነበር ልታናግረኝም ሆነ ላናግራት ብዬ አልቻልኩም:: በሌባ ጣቷ ክብ እየሰራች እንደምትመጣ ታመለክተኝ ጀመር:: ስለ አልማዝ አሟሟት ሁኔታ ልታውቅ ስለምትችል ልትነግረኝ ትችላለች ብዬ ስላሰብኩ ላናግራት ብዬ ፓሊሱን ፍቃድ ጠየቅሁ፡፡ "አንተ ደግሞ የመቼው ነህ! አንኮላ! ለመሆኑ በምን ሥር የት እንዳለህ ታውቃለህ? የምን መቀናጣት ነው! እስረኛ እኮ ነህ! ቀጥል ወደፊት!" ብሎ አፈጠጠብኝ፡፡ አማራጭ አልነበረኝምና ባወረደብኝ የስድብ ናዳ እየተገረምኩ ወደ መኪናው አመራሁ። እስር ቤቱን ቀስ በቀስ እየለመድኩት ብሎም እየተስማማኝ መጣ። እንዲያውም አንዳንዴ ውጪ ያሳለፍኩትን የሥቃይ ዘመን ሳስብ ይኼኛውን መረጥኩት:: ከእነዚያ እንደሴይጣን ከምቆጥራቸው ሰዎች በአብዛኛዎቹ ጥሩ ሰዎች መሆናቸውን፤ ግማሹ ቸግሮት፣ ሌላው ሳያስበው ወንጀል ፈፅሞ፣
የትናንት አቋሜን ለውጬ እንደሆነ ብቻ ጠየቀኝ። አንዳችም የምለውጠው ነገር እንደሌለ ስለነገርኩት ትናንትና በፃፈው የምርመራ ቃሌ ላይ ይሀንነ- አስፍሮ አስፈረመኝ፡፡ ከዛም እንደወጣሁ ወደ እስር ቤት ሳልመለስ ስማቸው ተጠርቶ ከወጡት እስረኞች መሀል ከአንዱ ጋር እጃችንን በካቴና አቆራኝተው መኪና ውስጥ አስገቡን፡፡ ፍርድ ቤት ማቅረብ ስላለባቸው ወደዚያው እየወሰዱን ነበር። ፍርድ ቤት መቅረቤ አላስፈራኝም፣ ፍትሕ የሌለበት ዘመን በመሆኑ ነው እንጂ ፍትሕ ካለማ ንጽሕናዬን አረጋግጥበት ነበር። ይልቅ ቅር ያሰኘኝ፤ እንደ ሌባ ወይም እንደ አደገኛ ወንጀለኛ ከሌላው እስረኛ ጋር እጂ በካቴና ታስሮ መሄዴ ነበር :: በተለይ የምንቀርብበት ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሚገኘው እኔው ሰፈር ውስጥ ስለነበር ከመኪና ስወርድ የሚያውቀኝ ሰው ድንገት እንዲያየኝ በማለት አቀርቅሬ ወደ እስረኞች ማቆያ ተጓዝኩ፡፡ በልጅነቱ በዚህ መንገድ ላይ ቢያንስ በቀን አንድ ጊዜ ለመናፈስ ከጓደኞቼ ጋር ሳልመጣ አልውልም ነበር፡፡ ከሰፈር ተነስተን ከፍርድ ቤቱ ፊት ለፊት ባለው ጎዳና በኩል አቋርጠን ሜክሲኮ አደባባይን ዞረን መመለስ የተለመደ ተግባራችን ነበር። ዳኞች ቦታ ቦታቸውን ከያዙ በኋላ እስረኛው ስሙ በየተራ እየተጠራ መቅረብ ተጀመረ፡፡ ሌሎቻችን ተራችን ደርሶ ስማችን እስኪጠራ ድረስ ውጪ አግዳሚ ወንበር ላይ ተቀምጠን መጠባበቅ ጀመርን፡፡ ተራ የደረሰው እስረኛ ከችሎት ቤት ብቅ ሲል አንዳንዱ ፊቱ ከሰል መስሎ ሲወጣ ሌላው ሳቅ ሲል ይታያል:: በእስረኛው ላይ የተወሰነውን ውሳኔ ለመስማት ፍርድ ቤት የመጣው እስረኛ ሁሉ እየተሰበሰበ ሲያናግር እኔ ግን ምኑንም ለመስማት ዝግጁ ስላልነበርኩ በዝምታ ተውጬ ቁጭ አልኩ:: የማይደርስ የለምና ተራዬ ደርሶ ተጠራሁ:: ፖሊሱ ካቴናዬን ፈትቶ እየመራ ወስዶ ተከሳሽ ሳጥን ውስጥ አስቆመኝ፡፡ አዳራሹ በረድፍ በተደረደረው አግዳሚ ወንበር ላይ በተቀመጡ ሰዎች ጢቅ ብሎ ሞልቷል፡፡ ከፊት ለፊት ከፍ ባለ መድረክ ላይ ሦስት ዳኞች ተኮፍሰው ተቀምጠዋል፡፡ የመሀል ዳኛው ከወንበሩ እንደሆነ ባይገባኝም ከሌሎች ጎላ ብለው ይታያሉ፡፡ በዕድሜም ከሌሎቹ ዳኞች ጋር ሲወዳደሩ ገርጀፍ ያሉ ናቸው፡፡ ፍርድ ቤት ስቀርብ የመጀመሪያ ጊዜ ስለነበር እግሬ ራሴን መሸከም ያቃተው እስኪመስል ድረስ መንቀጥቀጥ ጀመረ፡፡ ቢንቀጠቀጥም ምክንያት ነበረውና አልፈረድኩበትም፡፡ ምክንያቱም፤ አንደኛ የተሸከመው ሰው በምን እንደተከሰሰ ስላልገባውና ስለማያውቅ ሊሆን ይችላል:: በሌላ በኩል ደግሞ እዚህ የተሰበሰበው ሰው መሀል፣ ባልተስራ ወንጀል ምክንያት ወንጀለኛ ሆኖ መቆም ማስደንገጥ የሚያንስበት እንደሆን እንጂ የሚበዛበት አልነበረም:: ከዚህ
በላይ ደግሞ ፀጥ ብሎ ተቀምጦ የነበረው ታዳሚ እኔ ስገባ በአንድ ጊዜ ሽኩሽኩታ ሲጀምር ማየትና ምን እያለ እንደሚያወራ አለማወቅ በራሱ ከሁሉም በላይ የሚያንቀጠቅጥ ነበር። የመሀል ዳኛው ጠረጴዛውን በመዶሻ ሦስት ጊዜ ያህል መትተው "ፀጥታ' አሉ፡፡ ሽኩሽኩታው ረጭ አለ። ቀጠል አድርገው ያ መርማሪ ሲጠይቀኝ የነበረውን፣ ስሜን፤ ዕድሜዬንና ሥራዬን ይጠይቁኝ ጀመር:: የምርመራው ወረቀት እሳቸው ዘንድ መቅረቡ እስካልቀረ ድረስ ደግመው ስምና ዕድሜዬን መጠየቅ ለምን እንዳስፈለገ አልገባኝም:: ምናልባት በምርመራ ብዛት ስሙንና ዕድሜውን አሳስቶ ተናግሮ ይሆናል ብለው ለማረጋገጥ ካልፈለጉ በስተቀር! የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ቁጥር 522/1 ሀ/ን በመጥቀስ፣ ወ/ሪት አልማዝ አስፋውን መጋቢት 15 ቀን 1980 ዓ.ም በጭካኔ መግደል ተጠርጥሬ መታሰሬን መርማሪው ፖሊስ ጠቅሶ ነገር ግን፤ ምርመራውን ባለማጠናቀቁ ሌላ ተጨማሪ 14 ቀን እንዲፈቀድለት ጠየቀ፡፡ ዳኛው ለምን ተጨማሪ ቀን መጠየቅ እንዳስፈለገ ከጠየቁና መርማሪ ፖሊስም ማጣራት የሚፈልጋቸው ተጨማሪ ነገሮች እንዳሉ ከገለጸ በኋላ፣ ተጨማሪውን ቀን ፈቅደው ሐምሌ 20 ቀን 1980 በድጋሚ እንድቀርብ ቀጠሮ ሠጥተው አሰናበቱኝ፡፡ ባልሰራሁት ወንጀል ለሌላ አሥራ አራት ቀን እስር ቤት እንድቆይ ተፈርዶብኝ ስወጣ የአልማዝ ጓደኛ ኤልሳ ከፊት ለፊቴ ቆማ በአንገቷ ሰላምታ ሰጠችኝ:: እሷን ባልጠበቅሁበት በዚህ ሰዓት እሷን በማየቴ ክው ብዬ ደነገጥኩ፡፡ ነገር ግን እጄ ከሌላ እስረኛ ጋር በካቴና ታስሮ በእሥረኞች ተከብቤ እየሄድኩ ስለነበር ልታናግረኝም ሆነ ላናግራት ብዬ አልቻልኩም:: በሌባ ጣቷ ክብ እየሰራች እንደምትመጣ ታመለክተኝ ጀመር:: ስለ አልማዝ አሟሟት ሁኔታ ልታውቅ ስለምትችል ልትነግረኝ ትችላለች ብዬ ስላሰብኩ ላናግራት ብዬ ፓሊሱን ፍቃድ ጠየቅሁ፡፡ "አንተ ደግሞ የመቼው ነህ! አንኮላ! ለመሆኑ በምን ሥር የት እንዳለህ ታውቃለህ? የምን መቀናጣት ነው! እስረኛ እኮ ነህ! ቀጥል ወደፊት!" ብሎ አፈጠጠብኝ፡፡ አማራጭ አልነበረኝምና ባወረደብኝ የስድብ ናዳ እየተገረምኩ ወደ መኪናው አመራሁ። እስር ቤቱን ቀስ በቀስ እየለመድኩት ብሎም እየተስማማኝ መጣ። እንዲያውም አንዳንዴ ውጪ ያሳለፍኩትን የሥቃይ ዘመን ሳስብ ይኼኛውን መረጥኩት:: ከእነዚያ እንደሴይጣን ከምቆጥራቸው ሰዎች በአብዛኛዎቹ ጥሩ ሰዎች መሆናቸውን፤ ግማሹ ቸግሮት፣ ሌላው ሳያስበው ወንጀል ፈፅሞ፣
👍27❤1👏1
ከፊሉ ሊሸከመው ከሚችለው በላይ በደል ደርሶበት መቋቋም ሲሳነው ወንጀል ሰርቶ የመጣ መሆኑንና ብዙዎቹም ሩህሩህ ልብ ያላቸው እንደሆኑ ተገነዘብኩ። እንዲያውም እየቆየሁ ስሄድ እነዚያን እጠላቸውና እፈራቸው የነበሩ እስረኞችን እንደሥጋ ዘመዶቼ መመልከት ጀመርኩ:: ከዚህ ውጪ ዘፈኑ፣ ቀልዱ፣ ተረቱ፣ የእሥረኛ ትውውቅ ፕሮግራሙ ሁሉ ደስ የሚል ነው:: ምንግዜም አዲስ አስረኛ ሲገባ የታሰረበትን ምክንያት ይጠየቃል፡፡ እኔ መጀመሪያ ላይ መንግስት እንደ እስረኛ ያስገባቸው ሰላዮች ሆን ብለው መረጃ ለመሰብሰብ ሲሉ የሚያደርጉት መስሎኝ ነበር፡፡ እየቆየሁ ስሄድ ግን የገባኝ ነገር ቢኖር ለካስ እንደመዝናኛ ፕሮግራም ማለትም ፊልም እንደማየት ተደርጎ ስለሚታይ ነው፡፡ ከዚህ ውጪ ደግሞ በአሥረኛው መካከል ያለው መተዛዘን የሚገርም ነበር። ለምሳሌ ተፈርዶበት ወደ ወህኒ ቤት የሚወርድ እሥረኛ የሚያጋጥመው ሁኔታ ከዚህኛው ጋር ሲወዳደር የማይመች ቦታ እንደሆነ ስለሚታወቅ ማለትም፣ እዛ እንደዚህ ጠያቂ በየቀኑ እንዲጠይቅ ስለማይፈቀድለት፣ ምግቡም እንደልብ የማይገኝና ቢገኝም በአብዛኛው ጣእም የሌለው ወህኒ ቤቱ በጨረታ የሚያዘጋጀው ዶኬ ስለሆነ፣ በተቻለ አቅም ተሰንቆለት ይሸኛል፡፡ _ ከምግብና ከፍራፍሬው ይቋጠርለታል፣ ገንዘብም በመጠኑ ይሰጠዋል:: እንዲያውም አንድ እስረኛ ማታ ማታ የሚለብሰው ድራቢ ስላልነበረው አንድ አሮጌ ብርድ ልብስ እንደተሰጠው ትዝ ይለኛል፡፡ የመኝታው ሁኔታ ፍፁም የሚረሳ አልነበረም:: ክፍሏ ከምትችለው በላይ እሥረኛ የታጨቀባት በመሆኗ ተዝናንቶ መተኛት የሚባል ነገር ስሙም አይታወቅ፡፡ አተኛኘታችን “ሶኬት" ይባላል:: ይኼውም አንዱ እግሩን ሲከፍት ሌላው ጭንቅላቱን እግሮቹ መሀል አስገብቶ ጭኑን ወይም ሆዱን ይንተራሳል፡፡ እሱ እግሮች መሀል ደግሞ ሌላው ይተኛል:: በዚህ መልክ የተኙት እሥረኞች ከላይ ሆነው ሲመለከቷቸው ቅጠሉ ተመልምሎ ቅርንጫፉ በአጭሩ የተቆረጠ ግንድ እንጂ የተኙ ሰዎች አይመስሉም ነበር። ሌላው ትውስታ “ፍትሐዊው" የራት ፕሮግራም ነው:: በዚህ ፕሮግራም መሠረት ከጠያቂ የመጡ ሣህኖች በካቦው ተቀምሰው በዓይነት በዓይነት እንደጥራታቸው ተለይተው ይቀመጣሉ:: ተመጋቢው በቡድን በቡድን ሆኖ ካቦው የሚያከፋፍለውን ይመገባል፡፡ ምግቡ ከጥሩ የሥጋ ወጥ ጀምሮ እስከ ተራ ሽሮ ወጥ ድረስ የተደበላለቀ ነው:: አንድ ቡድን ከሁሉም ዓይነት ይደርሰዋል፡፡ ማንኛውም እሥረኛ የሚበላው ምግብ ከቤቱ የተላከለትን ሳይሆን በካቦውና በሌሎች ረዳት አለቆች የተመደበለትን ብቻ ነው:: እርግጥ በጣም ጥሩ የተባሉ ምግቦች መጀመሪያውኑ ተሰይተው ለአለቆች ይቀመጣሉ፡፡ አለቆች ሁል ጊዜ የሚመገቡት ምግብ ጥራትና ጣዕም ያለውን ነው::
እንግዲህ ለሚፈፅሙት አገልግሎት ክፍያ ቢኖራቸው ይኼና ከሻማ በሚገኘው ገንዘብ የሚገዛው፣ ለእስረኛው በቁጥ ቁጥ፣ ለእነሱ ግን እንደልብ የሚያጨሱት ሲጋራ ብቻ ነው:: በዚህ ማንም ቅር የሚለው የለም:: እንደነሱ መሆን ያማረው ካለ አማራጩ ተፋልሞ ሁሉንም ማሸነፍ ነው:: የእስር ቤቱን ኑሮ እየለመድኩት ብመጣም ለእስር የዳረገኝን እንቆቅልሽ ግን መፍታት ባለመቻሌ አልፎ አልፎ መቆዘሜ አልቀረም። አንዳንዴም መሀል ላይ በትዝታ ባህር ውስጥ ጭልጥ ብዬ ስለምስምጥ የሚያወራኝ ስው ሁሉ ፈዝዤ ሲያየኝ መደንገጡ የማይቀር ነው:: “ወዴት ሄድክ ወንድም?'' ይሉኛል ትኩር ብለው እያዩ፡፡ “በል ከሰጠምክበት ባህር ስትወጣ ጥራኝ" እያሉም ለጊዜው ካጠገቤ ዘወር ይላሉ፡፡ እንዲያውም “ትካዜ” የሚል ቅፅል ስም ወጥቶልኝ አብዛኛው የሚጠራኝ በእሱ ሆኗል፡፡ በሁለተኛው የቀጠሮ ቀን መርማሪ ፖሊስ የክስ ቻርጁን አሟልቶ ያቀረበ ሲሆን ዳኛው ቀጣዩ ቀጠሮ _ ለመስከረም 15 ቀን 1981 እንዲሆን ትዕዛዝ ሰጥተው አሰናበቱን፡፡ በነጋታው ቀን አንዲት ጠያቂ ባልተለመደ ሰዓት መጣች:: መምጣቷን በናፍቆት ስጠብቀው ስለነበር ደስ አለኝ፡፡ ኤልሳ ነበረች:: ያስጠራቺኝ እንደሌሎች ጠያቂዎች ከአጥር ውጪ ቆማ ሳይሆን ፖሊሰ ጣቢያ ምርመራ ክፍል ውስጥ ሆና ነበር፡፡ አእምሮዬን ሲያስጨንቀው ለነበረ ጥያቄ መልስ ትሰጠኛለች ብዬ በማሰቤ ገና ሳያት ተደሰትኩ፡፡ ሰላምታ ከተሰጣጠን በኋላ ግን ከጎኗ የማላውቀው ሰው ተቀምጦ ባይም ፖሊሶቹም ጥለውን ስላልወጡ ለመነጋገር አልቻልኩም:: በመሀሉ መርማሪ ፖሊሱ፣ “ስማ አቶ አማረ ጓደኛህ ጠበቃ ልታቆምልህ ፈልጋለችና ፈቃድህ ከሆነ እሱ ሊያነጋግርህ ይፈልጋል" ብሎ ፍቃደኛ መሆን አለመሆኔን ጠየቀኝ፡፡ እኔ ከኤልሳ መስማት የምፈልገው ስለአልማዝ አሟሟትና ሁኔታ እንጂ ጠበቃ ታቆምልኛለች ብዬ ስላልጠበቅሁ ግራ ተጋባሁ፡፡ ያውም ጠበቃ የምታቆመው እኮ ለእኔ፤ ለዚያውም ውድ ጓደኛዋን ለከዳሁና ያላወቁትን ወንጀል ለፈፀምኩባት ወንጀለኛ ስለነበር በሰማሁት ነገር ግር ብሰኝ የሚገርም አልነበረም፡፡ እውነትም ጠበቃ ልታቆምልኝ ፈልጋ ከሆነ በዓለም ላይ አንድ ንጽህናዬን የሚረዳልኝ ሰው አገኘሁ ማለት ነው፡፡ ኤልሳ ግራ መጋባቴን አይታ፤ "አይዞህ አማረ፤ ምንም ነገር አይሰማህ፣ እውነት ትዳፈን ይሆናል እንጂ ተደብቃ አትቀርም፡፡ እኔ በሕይወት እስካለሁ ድረስ እረዳሃለሁ፡፡ ለማንኛውም ሌላ ቀን መጥቼ እንነጋገራለን፡፡ ጠበቃህ እሱ ነው፤ አንዳንድ
ነገሮችን ሊጠይቅህ ይፈልጋልና የምታውቀውን ነገር ሁሉ ሳትደብቅ ንገረው ምንም እንኳን የኤልሳ ነገር ግር ቢለኝም ለመጀመሪያ ጊዜ ተፈጸመ ከተባለው ወንጀል ንፁህ መሆኔን ልቧ አምኖ በመቀበሉ ተደስቼ ራሴን ሽቅብና ቁልቁል በመነቅነቅ ፍቃደኛ መሆኔን ገለጽኩለት:: ኤልሳ ተሰናብታኝ ከፖሊሱ ጋ ተከታትለው እየወጡ ሳለ ውስጤ ሆኖ ስለሚያስጨንቀኝ የአልማዝ አሟሟት ልጠይቃት ፈልጌ ስሟን ተጣራሁ፡፡ ዞር ስትል እምባ ከዓይኖችዋ ይወርድ ስለነበር አማራጭ አልነበረኝምና፤ "አይ ተዪው" አልኳት፡፡ ቀጥ ብላ ቆማ በርህራኄ ዓይን አየችኝ፡
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
እንግዲህ ለሚፈፅሙት አገልግሎት ክፍያ ቢኖራቸው ይኼና ከሻማ በሚገኘው ገንዘብ የሚገዛው፣ ለእስረኛው በቁጥ ቁጥ፣ ለእነሱ ግን እንደልብ የሚያጨሱት ሲጋራ ብቻ ነው:: በዚህ ማንም ቅር የሚለው የለም:: እንደነሱ መሆን ያማረው ካለ አማራጩ ተፋልሞ ሁሉንም ማሸነፍ ነው:: የእስር ቤቱን ኑሮ እየለመድኩት ብመጣም ለእስር የዳረገኝን እንቆቅልሽ ግን መፍታት ባለመቻሌ አልፎ አልፎ መቆዘሜ አልቀረም። አንዳንዴም መሀል ላይ በትዝታ ባህር ውስጥ ጭልጥ ብዬ ስለምስምጥ የሚያወራኝ ስው ሁሉ ፈዝዤ ሲያየኝ መደንገጡ የማይቀር ነው:: “ወዴት ሄድክ ወንድም?'' ይሉኛል ትኩር ብለው እያዩ፡፡ “በል ከሰጠምክበት ባህር ስትወጣ ጥራኝ" እያሉም ለጊዜው ካጠገቤ ዘወር ይላሉ፡፡ እንዲያውም “ትካዜ” የሚል ቅፅል ስም ወጥቶልኝ አብዛኛው የሚጠራኝ በእሱ ሆኗል፡፡ በሁለተኛው የቀጠሮ ቀን መርማሪ ፖሊስ የክስ ቻርጁን አሟልቶ ያቀረበ ሲሆን ዳኛው ቀጣዩ ቀጠሮ _ ለመስከረም 15 ቀን 1981 እንዲሆን ትዕዛዝ ሰጥተው አሰናበቱን፡፡ በነጋታው ቀን አንዲት ጠያቂ ባልተለመደ ሰዓት መጣች:: መምጣቷን በናፍቆት ስጠብቀው ስለነበር ደስ አለኝ፡፡ ኤልሳ ነበረች:: ያስጠራቺኝ እንደሌሎች ጠያቂዎች ከአጥር ውጪ ቆማ ሳይሆን ፖሊሰ ጣቢያ ምርመራ ክፍል ውስጥ ሆና ነበር፡፡ አእምሮዬን ሲያስጨንቀው ለነበረ ጥያቄ መልስ ትሰጠኛለች ብዬ በማሰቤ ገና ሳያት ተደሰትኩ፡፡ ሰላምታ ከተሰጣጠን በኋላ ግን ከጎኗ የማላውቀው ሰው ተቀምጦ ባይም ፖሊሶቹም ጥለውን ስላልወጡ ለመነጋገር አልቻልኩም:: በመሀሉ መርማሪ ፖሊሱ፣ “ስማ አቶ አማረ ጓደኛህ ጠበቃ ልታቆምልህ ፈልጋለችና ፈቃድህ ከሆነ እሱ ሊያነጋግርህ ይፈልጋል" ብሎ ፍቃደኛ መሆን አለመሆኔን ጠየቀኝ፡፡ እኔ ከኤልሳ መስማት የምፈልገው ስለአልማዝ አሟሟትና ሁኔታ እንጂ ጠበቃ ታቆምልኛለች ብዬ ስላልጠበቅሁ ግራ ተጋባሁ፡፡ ያውም ጠበቃ የምታቆመው እኮ ለእኔ፤ ለዚያውም ውድ ጓደኛዋን ለከዳሁና ያላወቁትን ወንጀል ለፈፀምኩባት ወንጀለኛ ስለነበር በሰማሁት ነገር ግር ብሰኝ የሚገርም አልነበረም፡፡ እውነትም ጠበቃ ልታቆምልኝ ፈልጋ ከሆነ በዓለም ላይ አንድ ንጽህናዬን የሚረዳልኝ ሰው አገኘሁ ማለት ነው፡፡ ኤልሳ ግራ መጋባቴን አይታ፤ "አይዞህ አማረ፤ ምንም ነገር አይሰማህ፣ እውነት ትዳፈን ይሆናል እንጂ ተደብቃ አትቀርም፡፡ እኔ በሕይወት እስካለሁ ድረስ እረዳሃለሁ፡፡ ለማንኛውም ሌላ ቀን መጥቼ እንነጋገራለን፡፡ ጠበቃህ እሱ ነው፤ አንዳንድ
ነገሮችን ሊጠይቅህ ይፈልጋልና የምታውቀውን ነገር ሁሉ ሳትደብቅ ንገረው ምንም እንኳን የኤልሳ ነገር ግር ቢለኝም ለመጀመሪያ ጊዜ ተፈጸመ ከተባለው ወንጀል ንፁህ መሆኔን ልቧ አምኖ በመቀበሉ ተደስቼ ራሴን ሽቅብና ቁልቁል በመነቅነቅ ፍቃደኛ መሆኔን ገለጽኩለት:: ኤልሳ ተሰናብታኝ ከፖሊሱ ጋ ተከታትለው እየወጡ ሳለ ውስጤ ሆኖ ስለሚያስጨንቀኝ የአልማዝ አሟሟት ልጠይቃት ፈልጌ ስሟን ተጣራሁ፡፡ ዞር ስትል እምባ ከዓይኖችዋ ይወርድ ስለነበር አማራጭ አልነበረኝምና፤ "አይ ተዪው" አልኳት፡፡ ቀጥ ብላ ቆማ በርህራኄ ዓይን አየችኝ፡
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍43❤17
#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
=====================
ከእንቅልፉ ባኖ አይኖቹን ሲገልጥ በመስኮቱ ሾልኮ የሚገባው ብርሀና መኝታ ክፍሉን አድምቆታል…ቀኝ እጅን ሊያነቃንቅ ቢሞክር አልቻለም….ጭንቅላቱን ዞር ብሎ ሲመለከት አንድ ጠይም ወጣት ክንዱ ላይ ተንተርሳ ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ተኝታለች….ትነቃለች ብሎ ሳይጨነቅ ከላዩ ላይ ገፍትሮ ወደጥግ ገፋተራትና ከአልጋው ለመውረድ ወደግራው ሲዞር ሌላ ሴት እርቃኗን ብልቅጥቅት ባላ ሁኔታ ተኝታ አያት፡፡አቅጣጫውን ቀየረና በግርጌ በኩል ወረደ ፡፡
ሞባይሉን አንስቶ ሰዓት ሲያይ ሰባት ሰዓት ሆኗል፡፡ብዙም አልገረመውም ፡፡…እስከዚህን ሰዓት መተኛት የአብዛኛው ቀን የተለመደ ተግባሩ ነው፡፡በተለይ ለሊት የናይት ክለብ ስራ በሚኖረውና እዛ አንግቶ በሚመጣ ቀን ሰባትና ስምንት ሰዓት ድረስ ካልተኛ አእምሮ ንፅህ አይሆነም……ቀጥታ ወደሻወር ቤት ሄደና ፈጣን ሻወር ወሰደ፡፡ከዛ ሲወጣ ነጭ ጋዎኑን ለብሶ ወደኪችን ነው የሄደው፡፡በጣም እርቦታል፡፡ፍሪጁን ከፈተና የሚበላ ነገር መፈለግ ጀመረ፡፡ዳቦና ጁስ ያዘና እዛው ወንበር ስቦ በመቀመጥ መመገብ ጀመረ…ወዲያው አንደኛዋ ሴት እንደእሱ እርቧት ሳይሆን አይቀርም መቀመጫዋ ላይ ስስ ሻርፕ ነገር አገልድማ በከፊል በመሸፈን እርቃኗን ግዙፍ ጡቷቾን እያማታች መጣችና የኪችኑ በራፍ ላይ ቆመች፡፡
‹‹እ …..የሚበላ ነገር ትፈልጊያለሽ?››
‹‹በጣም እንጂ የእኔ ፍቅር….››
‹‹ተቀመጪ….››አላትና ከተቀመጠበት ተነስቶ ወደፍሪጁ በመሄድ እንደእሱ ጁስና ዳቦ አዘጋጅቶ ይዞላት መጣና ፊት ለፊቷ አስቀመጠላት፡፡
እየተስገበገበች መብላት ጀመረች፡፡
‹‹እሱም ከፊት ለፊቷ በመቀመጥ የጀመረውን መመገቡን ቀጠለ‹‹ጓደኛሽስ?››
‹‹ምን አድርገሀት ነው..እራሷን እኮ አታውቅም፡፡››
‹‹ምን አደርጋታለው…አንቺን ያደረኩትን ነዋ፡፡››
አፏ ውስጥ ያለውን ምግብ ማላመጧን ሳታቋርጥ ‹‹ወይ …ጀግና እኮ ነህ››አለችው፡፡
‹‹አመሰግናው››
‹‹እሺ አሁን ፕሮግራማችን ምንድነው?››ስትል በአይኗቾ በመለማመጥ ጠየቀችው፡፡
‹‹ማለት….በቃ እንለያያለና…..እናንተም ወደ ጉዳያችሁ ትሄዳላችሁ..እኔም ወደስራዬ….››
‹‹በቃ…?››አለችው በቅሬታ፡፡
‹‹ምነው? የቀረ ነገር አለ እንዴ?››
‹‹ትንሽ ..››አለችና
ከተቀመጠችበት ተነስታ ወደእሱ በመቅረብ እጇቾን በአንገቱ ዙሪያ ጠምዝዛ ጉልበቱ ላይ ተቀመጠችና ከንፈሩን ትስመው ጀመር…. አልተቃወማትም….፡፡
እንደውም ሁለት እጆቹን ሁለት ጡቷቾ ላይ አሳረፈና ያፈተለትላት ጀመር፡…ከዛ ይዟት ቆመ….እሷ አንገቱ ላይ እንደተጠመጠመች መሳሟን ቀጥላለች፡፡
ቀስ ብሎ መሬት አስቀመጣትና የለበሰውን ጋወን አውልቆ እዛው ወለሉ ላይ ተወው…አሁን እርቃኑን ቀረ…..ከዛ የእሷንም መቀመጫዋ ላይ ያገለደመችውን ሻርፕ ቋጠሮ ሲፈታው ልክ እንደእሱ ሁሉ እርቃኗን ቀረች….ከዛ ወደግድግዳው ወሰዳትና ፊቷን አዙሮ ግድግዳውን እንድትደገፍ በማድረግ ከኃላዋ አቀፋት…..‹›የእኔ ፍቅር በጣም ነው የምትችለው እሺ…በጣም›››መቃተት ጀመረች፡፡
በዚህ ጊዜ ከወደ በራፉ የእግር ኮቴ ተሰማ….ሌለናዋ ጓደኛዋ ነበረች….ተጣብቀው ሲዋሰቡ ስታያቸው እንደመደንገጥ ብላ ባለችበት እንደመቆም አለችና
‹‹እንዴ አሁንም ትዋሰባላችሁ?አያንገሸግሻችሁም እንዴ?››አለቻቸው፡፡
እነሱ ግን ዞር ብለው ሳያዬት የጀመሩትን ቀጠሉ….እሷም ግራ ተጋባች….‹‹ሄጄ እነሱን ልቀላቀል ወይስ የሚበላ ነገር ልፈልግ?››….ስትል ከራሷ ጋር ሙግት ገጠመች‹‹ይሄ ሰውዬማ የሆነ ማግኔት ነገር አለው››ስትል አሰበች፤መጨረሻ ስሜቷን እንደምንም ገታ የሆዷን ነገር አስቀደመችና ምግብ ወደመፈለጉ ሄደች፡፡
ለዘሚካኤል ይሄ የተለመደ ህይወቱ ነው፡፡አሁን እነዚህን ልጇች ከሶስት ቀን በኃላ የሆነ ቦታ ቢያገኛቸው….‹.የት ነበር ማውቃቸው ?›እያለ ከራሱ ጋር ውዝግብ ውስጥ መግባቱ አይቀርም..ስማቸውንማ አሁንም ቢጠይቁት ወይ ሙሉ በሙሉ አያውቅም ወይም የአንዷ ስም ለሌለኛዋ ቀይሮ መስጠቱ አይቀርም፡፡ሴቷቹም በዛ ድርጊቱ ብዙም ሲከፈቸው አያይም…ምን አልባት እሱ የሚያገኛቸው ሴቷች ከተመሳሳይ ቦታ የሚመጡ ተመሳሳይ አይነት አመለካከት ያላቸው ሆነው ሊሆን ይችላል….በድምፃዊነቱና በፊልም ተዋናይነቱ ባገኘው ጣሪያ የነካ ዝና እና የተትረፈረፈ ሀብት ወደእሱ ገና ሲመጡ ለአንድ ቀንም ቢሆን ከእሱ ጋር ማሳለፍ ልክ ሎተሪ እንደወጣላቸው ስለሚቆጥሩ በማግስቱ ፊቱን ሲያዞርባቸው ብዙም አይከፋቸውም፡፡ወይም መከፋታቸውን በአርቴፊሻል ፈገግታቸው ደብቀው እሱ እንዳያውቅ ያደርጋሉ…ያችን ከእሱ ጋር ያሳለፉትን አንድ ቀን ለአመታት ለሌሎች አቻዎቻቸው የሚናገሩትን የሚጎርሩበት ታሪክ ስለሆነ በፀጋ እንዲቀበሉት ምክንያት ሆኗ ቸው ይሆናል፡፡እና ይሄ ጉዳይ የእሱን ባህሪ ከመስመር እንዲወጣ ገፊ ምክንያት ሆኖል፡፡
//
ከጥርብ ድንጋይ የተሰራ መስኮት አልባ ጥንታዊ ቤት ነው፡፡ግድግዳው ከሶስት ሜትር በላይ ሲረዝም ጣሪያው ከኮንክሪት የተሰራ ነው፡፡እላይ ጥግ በግድግዳው ማብቂያና በጣሪያው መጀመሪያ መካከል ለአይጥ ማሾለኪያ ተብሎ የታሰራ የሚመስል ሶስት ትናንሽ ቀዳዶች አሉ፡፡ከዛ ውጭ ቤቱ ድፍን ነው፡፡
በዛ ላይ ከዚህ ቤት እንዴት አድርጎ ያመልጣል ብላው እንዳሰቡ አይታወቅም….ከምድር በተቀበረ ብረት ላይ የታሰረ ሰንሰለት እግሩን እና እጁን ተጠፍሯል፡፡ክፍሉ 3 በአራት ስፋት ያለው ቢሆንም እሱ መጠቀም የሚችለው ሁለት በሁለት በሆነች ቦታ ላይ ነው፡፡ በቀን ሁለቴ የብረት በሩ ላይ እንደመስኮት ያለች ትንሽ ማሾለኪያ ትከፈትና በትንሽ ሰሀን ምግብና በኩባያ ውሀ አሾልከው ወለሉ ላይ አድርገውለት መልሰው ይዘጉታል፡፡
ከዛ ውጭ በወር አንድ ቀን እየመጡ የሚያናግሩት መነኩሴ አሉ፡፡ለቅጣው የእሳቸው መምጣት ልክ ገበያ የሄደች እናቱን እንደሚጠብቅ ህጻን ነው በናፍቆት የሚጠብቀው፡፡እሳቸውን ስለሚወዳቸው…ወይንም የሚሰጡትን መንፈሳዊ ትምህርትና ተግሳፅ ስለሚማርከው አይደለም….እሳቸው ሲመጡ ጠባብ መስኮት መሰል ሽንቁር ሳትሆን ዋናው በራፍ ይከፈታል፡፡አንድ ጣባቂ ክላሹን አነጣጥሮ በራፉ ላይ ይቆማል..ሌላው ባለደረባው ፈራ ተባ እያለ ወደውስጥ ይገባና ከብዙ ቁልፎች መካከል አንድን መርጦ ሰንሰለቱን ከብረቱ ጋር ያያዘውን ቁልፍ ይፈታል….ከዛ ‹‹ተነስ ጠያቂህ መጥተዋል››ይለዋል፡፡
እንደምንም ከተቀመጠበት ለመነሳት ይሞክራል….ግን የእግሮቹ ድምስሮች የተሳሰሩ ስለሆነ ቀላል አይሆንለትም…እንደምንም ግድግዳውን ተደግፎ ይቆማል..እለት በእለት ወገቡ ወደውስጥ እተቀለመመ እንደሚሄድ ይሰማዋል…እና ለመንቀሳቀስ እግሮቹን ሲያንቀሳቅስ እላዩ ላይ ተጠምጥመው የተቆለፉበት ሰንሰለት ከብደት ይፈትነዋል..ግን ደግሞ እንደምንም እየተጎተተ ወደበረንዳው ይወጣል…..በረንዳው እንደታሰረበት ክፍል የተፈጥሮ ብርሀን የማያገኝ ቢሆንም ሰው ሰራሽ ብርሀን የሚበራበት ስለሆነ አይኑን ይጨፍናል…አይኑ ብርሀንን ይፈራል…አስር እርምጃ ከተራመደ በኋላ ተከፍቶ ወደሚጠብቀው ከፍል ይገባል…ወደክፍል ከገባ በኋላ አጅበውት ከመጡት ሁለት ወታደሮች አንደኛው ክፍሉን ከውጭ ሆኖ ይቀረቅረዋል፡፡
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
=====================
ከእንቅልፉ ባኖ አይኖቹን ሲገልጥ በመስኮቱ ሾልኮ የሚገባው ብርሀና መኝታ ክፍሉን አድምቆታል…ቀኝ እጅን ሊያነቃንቅ ቢሞክር አልቻለም….ጭንቅላቱን ዞር ብሎ ሲመለከት አንድ ጠይም ወጣት ክንዱ ላይ ተንተርሳ ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ተኝታለች….ትነቃለች ብሎ ሳይጨነቅ ከላዩ ላይ ገፍትሮ ወደጥግ ገፋተራትና ከአልጋው ለመውረድ ወደግራው ሲዞር ሌላ ሴት እርቃኗን ብልቅጥቅት ባላ ሁኔታ ተኝታ አያት፡፡አቅጣጫውን ቀየረና በግርጌ በኩል ወረደ ፡፡
ሞባይሉን አንስቶ ሰዓት ሲያይ ሰባት ሰዓት ሆኗል፡፡ብዙም አልገረመውም ፡፡…እስከዚህን ሰዓት መተኛት የአብዛኛው ቀን የተለመደ ተግባሩ ነው፡፡በተለይ ለሊት የናይት ክለብ ስራ በሚኖረውና እዛ አንግቶ በሚመጣ ቀን ሰባትና ስምንት ሰዓት ድረስ ካልተኛ አእምሮ ንፅህ አይሆነም……ቀጥታ ወደሻወር ቤት ሄደና ፈጣን ሻወር ወሰደ፡፡ከዛ ሲወጣ ነጭ ጋዎኑን ለብሶ ወደኪችን ነው የሄደው፡፡በጣም እርቦታል፡፡ፍሪጁን ከፈተና የሚበላ ነገር መፈለግ ጀመረ፡፡ዳቦና ጁስ ያዘና እዛው ወንበር ስቦ በመቀመጥ መመገብ ጀመረ…ወዲያው አንደኛዋ ሴት እንደእሱ እርቧት ሳይሆን አይቀርም መቀመጫዋ ላይ ስስ ሻርፕ ነገር አገልድማ በከፊል በመሸፈን እርቃኗን ግዙፍ ጡቷቾን እያማታች መጣችና የኪችኑ በራፍ ላይ ቆመች፡፡
‹‹እ …..የሚበላ ነገር ትፈልጊያለሽ?››
‹‹በጣም እንጂ የእኔ ፍቅር….››
‹‹ተቀመጪ….››አላትና ከተቀመጠበት ተነስቶ ወደፍሪጁ በመሄድ እንደእሱ ጁስና ዳቦ አዘጋጅቶ ይዞላት መጣና ፊት ለፊቷ አስቀመጠላት፡፡
እየተስገበገበች መብላት ጀመረች፡፡
‹‹እሱም ከፊት ለፊቷ በመቀመጥ የጀመረውን መመገቡን ቀጠለ‹‹ጓደኛሽስ?››
‹‹ምን አድርገሀት ነው..እራሷን እኮ አታውቅም፡፡››
‹‹ምን አደርጋታለው…አንቺን ያደረኩትን ነዋ፡፡››
አፏ ውስጥ ያለውን ምግብ ማላመጧን ሳታቋርጥ ‹‹ወይ …ጀግና እኮ ነህ››አለችው፡፡
‹‹አመሰግናው››
‹‹እሺ አሁን ፕሮግራማችን ምንድነው?››ስትል በአይኗቾ በመለማመጥ ጠየቀችው፡፡
‹‹ማለት….በቃ እንለያያለና…..እናንተም ወደ ጉዳያችሁ ትሄዳላችሁ..እኔም ወደስራዬ….››
‹‹በቃ…?››አለችው በቅሬታ፡፡
‹‹ምነው? የቀረ ነገር አለ እንዴ?››
‹‹ትንሽ ..››አለችና
ከተቀመጠችበት ተነስታ ወደእሱ በመቅረብ እጇቾን በአንገቱ ዙሪያ ጠምዝዛ ጉልበቱ ላይ ተቀመጠችና ከንፈሩን ትስመው ጀመር…. አልተቃወማትም….፡፡
እንደውም ሁለት እጆቹን ሁለት ጡቷቾ ላይ አሳረፈና ያፈተለትላት ጀመር፡…ከዛ ይዟት ቆመ….እሷ አንገቱ ላይ እንደተጠመጠመች መሳሟን ቀጥላለች፡፡
ቀስ ብሎ መሬት አስቀመጣትና የለበሰውን ጋወን አውልቆ እዛው ወለሉ ላይ ተወው…አሁን እርቃኑን ቀረ…..ከዛ የእሷንም መቀመጫዋ ላይ ያገለደመችውን ሻርፕ ቋጠሮ ሲፈታው ልክ እንደእሱ ሁሉ እርቃኗን ቀረች….ከዛ ወደግድግዳው ወሰዳትና ፊቷን አዙሮ ግድግዳውን እንድትደገፍ በማድረግ ከኃላዋ አቀፋት…..‹›የእኔ ፍቅር በጣም ነው የምትችለው እሺ…በጣም›››መቃተት ጀመረች፡፡
በዚህ ጊዜ ከወደ በራፉ የእግር ኮቴ ተሰማ….ሌለናዋ ጓደኛዋ ነበረች….ተጣብቀው ሲዋሰቡ ስታያቸው እንደመደንገጥ ብላ ባለችበት እንደመቆም አለችና
‹‹እንዴ አሁንም ትዋሰባላችሁ?አያንገሸግሻችሁም እንዴ?››አለቻቸው፡፡
እነሱ ግን ዞር ብለው ሳያዬት የጀመሩትን ቀጠሉ….እሷም ግራ ተጋባች….‹‹ሄጄ እነሱን ልቀላቀል ወይስ የሚበላ ነገር ልፈልግ?››….ስትል ከራሷ ጋር ሙግት ገጠመች‹‹ይሄ ሰውዬማ የሆነ ማግኔት ነገር አለው››ስትል አሰበች፤መጨረሻ ስሜቷን እንደምንም ገታ የሆዷን ነገር አስቀደመችና ምግብ ወደመፈለጉ ሄደች፡፡
ለዘሚካኤል ይሄ የተለመደ ህይወቱ ነው፡፡አሁን እነዚህን ልጇች ከሶስት ቀን በኃላ የሆነ ቦታ ቢያገኛቸው….‹.የት ነበር ማውቃቸው ?›እያለ ከራሱ ጋር ውዝግብ ውስጥ መግባቱ አይቀርም..ስማቸውንማ አሁንም ቢጠይቁት ወይ ሙሉ በሙሉ አያውቅም ወይም የአንዷ ስም ለሌለኛዋ ቀይሮ መስጠቱ አይቀርም፡፡ሴቷቹም በዛ ድርጊቱ ብዙም ሲከፈቸው አያይም…ምን አልባት እሱ የሚያገኛቸው ሴቷች ከተመሳሳይ ቦታ የሚመጡ ተመሳሳይ አይነት አመለካከት ያላቸው ሆነው ሊሆን ይችላል….በድምፃዊነቱና በፊልም ተዋናይነቱ ባገኘው ጣሪያ የነካ ዝና እና የተትረፈረፈ ሀብት ወደእሱ ገና ሲመጡ ለአንድ ቀንም ቢሆን ከእሱ ጋር ማሳለፍ ልክ ሎተሪ እንደወጣላቸው ስለሚቆጥሩ በማግስቱ ፊቱን ሲያዞርባቸው ብዙም አይከፋቸውም፡፡ወይም መከፋታቸውን በአርቴፊሻል ፈገግታቸው ደብቀው እሱ እንዳያውቅ ያደርጋሉ…ያችን ከእሱ ጋር ያሳለፉትን አንድ ቀን ለአመታት ለሌሎች አቻዎቻቸው የሚናገሩትን የሚጎርሩበት ታሪክ ስለሆነ በፀጋ እንዲቀበሉት ምክንያት ሆኗ ቸው ይሆናል፡፡እና ይሄ ጉዳይ የእሱን ባህሪ ከመስመር እንዲወጣ ገፊ ምክንያት ሆኖል፡፡
//
ከጥርብ ድንጋይ የተሰራ መስኮት አልባ ጥንታዊ ቤት ነው፡፡ግድግዳው ከሶስት ሜትር በላይ ሲረዝም ጣሪያው ከኮንክሪት የተሰራ ነው፡፡እላይ ጥግ በግድግዳው ማብቂያና በጣሪያው መጀመሪያ መካከል ለአይጥ ማሾለኪያ ተብሎ የታሰራ የሚመስል ሶስት ትናንሽ ቀዳዶች አሉ፡፡ከዛ ውጭ ቤቱ ድፍን ነው፡፡
በዛ ላይ ከዚህ ቤት እንዴት አድርጎ ያመልጣል ብላው እንዳሰቡ አይታወቅም….ከምድር በተቀበረ ብረት ላይ የታሰረ ሰንሰለት እግሩን እና እጁን ተጠፍሯል፡፡ክፍሉ 3 በአራት ስፋት ያለው ቢሆንም እሱ መጠቀም የሚችለው ሁለት በሁለት በሆነች ቦታ ላይ ነው፡፡ በቀን ሁለቴ የብረት በሩ ላይ እንደመስኮት ያለች ትንሽ ማሾለኪያ ትከፈትና በትንሽ ሰሀን ምግብና በኩባያ ውሀ አሾልከው ወለሉ ላይ አድርገውለት መልሰው ይዘጉታል፡፡
ከዛ ውጭ በወር አንድ ቀን እየመጡ የሚያናግሩት መነኩሴ አሉ፡፡ለቅጣው የእሳቸው መምጣት ልክ ገበያ የሄደች እናቱን እንደሚጠብቅ ህጻን ነው በናፍቆት የሚጠብቀው፡፡እሳቸውን ስለሚወዳቸው…ወይንም የሚሰጡትን መንፈሳዊ ትምህርትና ተግሳፅ ስለሚማርከው አይደለም….እሳቸው ሲመጡ ጠባብ መስኮት መሰል ሽንቁር ሳትሆን ዋናው በራፍ ይከፈታል፡፡አንድ ጣባቂ ክላሹን አነጣጥሮ በራፉ ላይ ይቆማል..ሌላው ባለደረባው ፈራ ተባ እያለ ወደውስጥ ይገባና ከብዙ ቁልፎች መካከል አንድን መርጦ ሰንሰለቱን ከብረቱ ጋር ያያዘውን ቁልፍ ይፈታል….ከዛ ‹‹ተነስ ጠያቂህ መጥተዋል››ይለዋል፡፡
እንደምንም ከተቀመጠበት ለመነሳት ይሞክራል….ግን የእግሮቹ ድምስሮች የተሳሰሩ ስለሆነ ቀላል አይሆንለትም…እንደምንም ግድግዳውን ተደግፎ ይቆማል..እለት በእለት ወገቡ ወደውስጥ እተቀለመመ እንደሚሄድ ይሰማዋል…እና ለመንቀሳቀስ እግሮቹን ሲያንቀሳቅስ እላዩ ላይ ተጠምጥመው የተቆለፉበት ሰንሰለት ከብደት ይፈትነዋል..ግን ደግሞ እንደምንም እየተጎተተ ወደበረንዳው ይወጣል…..በረንዳው እንደታሰረበት ክፍል የተፈጥሮ ብርሀን የማያገኝ ቢሆንም ሰው ሰራሽ ብርሀን የሚበራበት ስለሆነ አይኑን ይጨፍናል…አይኑ ብርሀንን ይፈራል…አስር እርምጃ ከተራመደ በኋላ ተከፍቶ ወደሚጠብቀው ከፍል ይገባል…ወደክፍል ከገባ በኋላ አጅበውት ከመጡት ሁለት ወታደሮች አንደኛው ክፍሉን ከውጭ ሆኖ ይቀረቅረዋል፡፡
👍77❤12👎3👏2🔥1
እንደምንም አይኑን አለማምዶ በመከራ ይከፍታል፡፡ሁለት ፕላስቲክ ወንበር እና አንድ የተንሻፈፈች ጠረጴዛ ያለበት ኦና ከፍል ነው፡፡በትንሹ ጭል ጭል ብላ የምታበራ ዜሮ ሻማ አንፑል አለበት፡፡አዛውንቱ መነኩሴ ሙሉ ቢጫ ቀሚሳቸውናና ቆባቸውን እንዳጠለቁ አንዷ ወንበር ላይ ተቀምጠዋል፡፡ጫማ ማያውቁ የተሰነጣጠቁና የጠቆቆሩ እግሮቻቸው በመጠኑም ቢሆን ከእሱ እግር ጋር ይመሳሰላሉ፡፡ ሁሌ እንደሚያደርገው እየተሳበ ሄዶ ከእሳቸው ፊት ለፊት ያለች ወንበር ላይ ተቀመጠ፡፡
እና በዝምታ ተፋጠው ለደቂቃዎች ቆዩ ..ቅጣውና መነኩሴው ሁሌ ሲገናኙ እንዲህ ነው የሚያደርጉት… ቢያንስ ከተገናኙ በኃላ ለ10 ደቂቃ ምንም ቃል ከአንደበታችው ሳያወጡ በዝምታ ነው የሚቀመጡት፡፡
ከዛ ‹‹ልጄ እንፀልይ››አሉት፡፡
‹‹ይቅርብኝ ..እርሶ ይፀልዩ››
‹‹ለምን ለአምላካህ ምንም የምታወራው ነገር የለህም››አሉት ፍፅም እርጋታ ባረበበበት ድምፅ፡፡
‹‹የረሳኝን..እንደአይጥ እንድኖር ለጠላቶች አሳልፎ የሰጠኝን አምላክ….መሞት እንኳን እንዳልችል አቅመቢስ አድርጎ የሚጫወትብኝን አምላክ ምንድነው የማወራው››ምሬቱን ያለምንም ይሉኝታ ዘረገፈባቸው፡፡
‹‹ልጄ ይሄንን ነዋ የምታወራው.የተበሳጨህበትን ነገር ምሬትህን ቁጣህን ብስጭትህን …ሁሉን ነገር ንገረው….አዎ የእግዚያብሄር መኖር ጥቅሙ እኮ ያ ነው….ስንደሰት፤ስኬት ስንጎናፀፍ፤ያሰብነው ሲሳካልን፤በደስታና በልዕልታ እንደምናመሰግነው ሁሉ… ስንበሳጭ፤ሲከፋን ፤ ተበድለናል …ተረስተናል ብለን ስናስብም…ለምን እንዲህ ሆነ …ብለን ብንጠይቀው ምንም ስህተት የለውም፡፡ኢየሱስ እራሱ በምድር በነበረበት ጊዜ ፈተና ሲበዛበት ..‹‹አምላኬ ..አምላኬ ስለምን ተውከኝ?››ብሎ ፀልዬአል፡፡
‹‹…ታዲያ እኛ ብኩን ደካማና አቅመቢስ የሆን ፍጥሮች ይብለጥ ብናማርር ይበልጥ ብንነጫነጭ ምን ይገርማል፡፡ዋነው ከእሱ አለመኮረፍ ነው፡፡ስትጠይቀው.. ስትጨቀጭቀው መልስህን እያገኘህ ትሄዳለህ…››
‹‹አይ ይቅርብኝ…››አለ በመንገሽገሽ፡፡
መልኩሴው ልክ እነደሁል ጊዜው ተስፋ ቆርጠውበት የራስህ ጉዳይ ሊሉት አልፈለጉም…የረጋ ምክራቸውን በረጋ አንደበታቸው መናገራቸውን ቀጠሉ‹‹ልጄ እኔ እና እንተ በኑሮ ምንም ልዩነት የለንም…አንተ የተዘጋ የድንጋይ ጨለማ ቤት ውስጥ ትኖራለህ…እኔ ደግሞ ጨለማ በሆነ ዋሻ ውስጥ እኖራለው….በቀን አንድ ጊዜ የሆነ ነገር ትቀምሳለህ..እኔም በሁለት ሶስት ቀን የሆነ ነገር ቀምሳለው….አንተ በወር አንድ ቀን እኔ ልጠይቅህ ስመጣ ከክፍልህ ትወጣለህ እኔም አንተንና ሌላ አንድ ሰው ለማየት ከዋሻዬ እወጣለው፡፡አንተ እጅና እግርህ በሰንሰለት ታስሯል…እኔ ደግሞ መላ ሰውነቴ በሰንሰለት የተጠመጠመ ነው፡፡››አሉትና የለበሱትን ቢጫ ቀሚስ ከላይ አወላቁና ደረታቸው ገልጠው ከሆዳቸው እስከ ደረታቸው የጠመጠሙትንየከሳና ገረጣ አጥንታቸውን ሰርስሮ የገባውን ሰንሰለት አስመለከቱት ዝግንን አለውና አይኖቹን ጨፈነ፡፡
አሁን ያንተን የደደረ ልብ ለማለስለስ ስል መናገር የሌለብኝን ነገር እየነገርኩህ ማሳት የሌለብኝን ነገር እያሳየሁህ መሆኑን እወቅ…አንድ እራሱን ለክርስቶስ አሳልፎ የሰጠ መልኩሴ ስለራሱ እንደዚህ አያወራም….ግን ምን አልባት አንተን ከለወጠ ብዬ ነው፡፡
‹‹ያው እኔ ሙት ቅጣት ተፈርዶብኝ እስር ላይ ነኝ..እርሶ ደግሞ በፍቃዶት ለፅድቅ ሲሉ የመነኑ መነኩሴ ኖት፡፡የእኔና የእርሷ ሁኔታ ምኑም አይገናኝም፡፡
‹‹የሞት ፍርድ ተፍርዶብኝ ላልከው….ያንተ ግንዛቤ ወይም የትርጉም አሰጣጥ ነው፡፡››
‹‹ማለት…ይሄ እኮ ምንም ትርጉም የሚያስፈልገው ጉዳይ አይደለም..በሀገሪቷ ፍርድ ቤት በዳኛ ፀድቆ በየመገናኛ ብዙሀኑ የተዘገበ ጥሬ ሀቅ ነው፡፡
እሱ አዎ..ግን የሰው ልጇች ስንባል ሁላችንም የሞት ፍርድ ተፈርዶብን ነው በምድር እየኖርን ያለነው፡፡በመላ ሀገሪቱ ቡና መጣጫ የሆነ ሀገር ያወቀው ፀሀይ የመቀው ሀቅ ነው፡፡፡››
‹‹ቀይ…የሞት ፍርድ ከተፈረደብህ ምን ያህል ጊዜ ሆነህ?››
‹‹ሁለት አመት…››
‹‹ጥሩ ..በፍርድ ቤት አዳራሽ ውስጥ ከነበሩት ሰዎች ቢያንስ ሶስት አራት ሰው ቀድሞህ ሞቶ ሊሆን ይችላል ፡፡ አንተ የሙት ፍርድ ሲፈረድብህ …ለአንተ ፍርድ ሲያለቅሱ ከነበሩትም ወዳጆችህ አንድ ወይም ሁለት ሰው ቀድሞህ የሞተ አይጠፋም፡፡ያ ማለት ዋናው የሞት ፍርድ በሁላችንም የሰው ልጇች ላይ የተወሰነ ጉዳይ ነው፡፡ማንኛውም የሰው ልጅ ከእናቱ መሀጸን ወጥቶ መተንፈስ ከጀመረበት ቀን አንስቶ የሞትን በጫንቃው ተሸክሞ ነው የሚዞረው… ስለዚህ አንተም ስለተፈረደብህ ሞት ፍርድ እያመዥክ እራስህን አታድክም፡፡ይልቅ የእኔ እና አንተን ልዩነት ልንገርህ ..እኔ ለእያንዳንዶ ድርጊቴና እንቅስቃሴዬ ትርጉም ሰጠዋለው….በዋሻ ውስጥ ድቅድቅ ጨለማ ውስጥ ሆኜ ብርሀን ነው ሚታየኝ ….ምክንያቱም በአይኔ ብቻ አላይም..ልቤም አይን አለው….፡፡ማስበው ስለምህረትና ይቅርታ ነው፡፡የምፀልየው ስለአለም ሰላምና ስለሰው ልጆች ፍቅር ነው፡፡ስለቂም ፤በቀል ትካዜ የማስብበት ጊዜም የለኝም…ሁላችንም የሰው ልጆች የሆነውን ነገር ሁሉ ብንሆንም በምክንያት ነው..በምንም ነገር አምላክ አይሳሳትም…ሁሉም ነገር ለሆነ አላማ ነው ››
‹‹ሊሆን ይችላል››አለ ክርክር ውስጥ ላለመግባት፡፡
‹‹እሺ አሁን አብረን እንፀልይ››አሉና መለኩሴው ከተቀመጡበት ላስቲክ ወንበር ተነስተዋ ወለል ላይ ተንበረከኩ፡፡እሱ ስራቸው እንደተገተረ ነው፡፡‹‹ልንበርከክ ወይስ ይቅርብኝ..ብንበረከክስ መፀለይ እችላለው?፡፡እንደሁል ጊዜው ግራ መጋባት ውስጥ ገብቷል፡፡
መለኩሴው ፀሎታቸውን ጀመሩ፡፡
የሚታየውማ ያማይታየውም አለም ፈጣሪ የሆንኩ ቸሩ አምላክ ሆይ..እባክህ እኛ ባሪያዎችህን ተመለከተን…ሰው ያው ሰውና ምን ጊዜም እንከን አልባ መሆን አይችልም…አውቀን በትእቢት የሰራነውን ሀጥያት በቸርነትህ ይቅር በለን ሳናውቅ በየዋህነትም የሰራነውን ሀጥያት አንተ ይቅር በለን…ወንድሜን ከጭንቀት ተላቆ ስለችግሩ ሳይሆን ስለአንተ ምረትና ጌትነት እንዲያስብ ፣አግዘው ጌታ ሆይ ወንድሜ ወደጥልቅ ገደል ሊወረወር ገደል ጫፍ ላይ ተንጠልጥሎ የቆመ አይነት የመጣልና የመገፍተር ስሜት እያጨናነቀው ነውና .አንተ እንኳን ወደገደል ለመጣል የተዘጋጀን ይቅርና ወደገደል የተወረወረንም የምህረት እጅህን ሰደህለት አንተን ተንጠልጥሎ ታድነውና ለወንድሜም ድረስለት ..ለእኔ ለሀጥያተኛው ልጅህ ስትል እባክህ አምላክ ሆይ መጽናናጽን አድለው፡፡
አባታችን ሆይ..በሰማይ የምትኖር..ስምህ ይቀደስ…..
አሜን..ብለው ፀሎታቸውን አጠናቀው ከተንበረከኩበት ሲነሱ…ቅጣውም ተንበርክኮ አይኖቹን በመጨፈን እጆቹን ዘርግቶ አሜን እያለ ነበር፡፡ምን ጊዜ ወስኖ እንደተንበረከከ አያስታውስም …ብቻ የመለኩሴው ምስጥራዊ ኃይል ሳያውቀው አንበርክኮት ይሆናል …መነኩሴው በቆሙበት ወደታች አዘቅዝቀው በሀዘኔታ ካዩት በኃላ እጃቸውን ግንባሩ ላይ ጫኑና አሻሹት …
በዚህ ጊዜ ከውጭ በራፉ ተቆረቆረና‹‹‹ሰዓት አልቆል፡፡››የሚል ድምፅ ተሰማ፡፡
እና በዝምታ ተፋጠው ለደቂቃዎች ቆዩ ..ቅጣውና መነኩሴው ሁሌ ሲገናኙ እንዲህ ነው የሚያደርጉት… ቢያንስ ከተገናኙ በኃላ ለ10 ደቂቃ ምንም ቃል ከአንደበታችው ሳያወጡ በዝምታ ነው የሚቀመጡት፡፡
ከዛ ‹‹ልጄ እንፀልይ››አሉት፡፡
‹‹ይቅርብኝ ..እርሶ ይፀልዩ››
‹‹ለምን ለአምላካህ ምንም የምታወራው ነገር የለህም››አሉት ፍፅም እርጋታ ባረበበበት ድምፅ፡፡
‹‹የረሳኝን..እንደአይጥ እንድኖር ለጠላቶች አሳልፎ የሰጠኝን አምላክ….መሞት እንኳን እንዳልችል አቅመቢስ አድርጎ የሚጫወትብኝን አምላክ ምንድነው የማወራው››ምሬቱን ያለምንም ይሉኝታ ዘረገፈባቸው፡፡
‹‹ልጄ ይሄንን ነዋ የምታወራው.የተበሳጨህበትን ነገር ምሬትህን ቁጣህን ብስጭትህን …ሁሉን ነገር ንገረው….አዎ የእግዚያብሄር መኖር ጥቅሙ እኮ ያ ነው….ስንደሰት፤ስኬት ስንጎናፀፍ፤ያሰብነው ሲሳካልን፤በደስታና በልዕልታ እንደምናመሰግነው ሁሉ… ስንበሳጭ፤ሲከፋን ፤ ተበድለናል …ተረስተናል ብለን ስናስብም…ለምን እንዲህ ሆነ …ብለን ብንጠይቀው ምንም ስህተት የለውም፡፡ኢየሱስ እራሱ በምድር በነበረበት ጊዜ ፈተና ሲበዛበት ..‹‹አምላኬ ..አምላኬ ስለምን ተውከኝ?››ብሎ ፀልዬአል፡፡
‹‹…ታዲያ እኛ ብኩን ደካማና አቅመቢስ የሆን ፍጥሮች ይብለጥ ብናማርር ይበልጥ ብንነጫነጭ ምን ይገርማል፡፡ዋነው ከእሱ አለመኮረፍ ነው፡፡ስትጠይቀው.. ስትጨቀጭቀው መልስህን እያገኘህ ትሄዳለህ…››
‹‹አይ ይቅርብኝ…››አለ በመንገሽገሽ፡፡
መልኩሴው ልክ እነደሁል ጊዜው ተስፋ ቆርጠውበት የራስህ ጉዳይ ሊሉት አልፈለጉም…የረጋ ምክራቸውን በረጋ አንደበታቸው መናገራቸውን ቀጠሉ‹‹ልጄ እኔ እና እንተ በኑሮ ምንም ልዩነት የለንም…አንተ የተዘጋ የድንጋይ ጨለማ ቤት ውስጥ ትኖራለህ…እኔ ደግሞ ጨለማ በሆነ ዋሻ ውስጥ እኖራለው….በቀን አንድ ጊዜ የሆነ ነገር ትቀምሳለህ..እኔም በሁለት ሶስት ቀን የሆነ ነገር ቀምሳለው….አንተ በወር አንድ ቀን እኔ ልጠይቅህ ስመጣ ከክፍልህ ትወጣለህ እኔም አንተንና ሌላ አንድ ሰው ለማየት ከዋሻዬ እወጣለው፡፡አንተ እጅና እግርህ በሰንሰለት ታስሯል…እኔ ደግሞ መላ ሰውነቴ በሰንሰለት የተጠመጠመ ነው፡፡››አሉትና የለበሱትን ቢጫ ቀሚስ ከላይ አወላቁና ደረታቸው ገልጠው ከሆዳቸው እስከ ደረታቸው የጠመጠሙትንየከሳና ገረጣ አጥንታቸውን ሰርስሮ የገባውን ሰንሰለት አስመለከቱት ዝግንን አለውና አይኖቹን ጨፈነ፡፡
አሁን ያንተን የደደረ ልብ ለማለስለስ ስል መናገር የሌለብኝን ነገር እየነገርኩህ ማሳት የሌለብኝን ነገር እያሳየሁህ መሆኑን እወቅ…አንድ እራሱን ለክርስቶስ አሳልፎ የሰጠ መልኩሴ ስለራሱ እንደዚህ አያወራም….ግን ምን አልባት አንተን ከለወጠ ብዬ ነው፡፡
‹‹ያው እኔ ሙት ቅጣት ተፈርዶብኝ እስር ላይ ነኝ..እርሶ ደግሞ በፍቃዶት ለፅድቅ ሲሉ የመነኑ መነኩሴ ኖት፡፡የእኔና የእርሷ ሁኔታ ምኑም አይገናኝም፡፡
‹‹የሞት ፍርድ ተፍርዶብኝ ላልከው….ያንተ ግንዛቤ ወይም የትርጉም አሰጣጥ ነው፡፡››
‹‹ማለት…ይሄ እኮ ምንም ትርጉም የሚያስፈልገው ጉዳይ አይደለም..በሀገሪቷ ፍርድ ቤት በዳኛ ፀድቆ በየመገናኛ ብዙሀኑ የተዘገበ ጥሬ ሀቅ ነው፡፡
እሱ አዎ..ግን የሰው ልጇች ስንባል ሁላችንም የሞት ፍርድ ተፈርዶብን ነው በምድር እየኖርን ያለነው፡፡በመላ ሀገሪቱ ቡና መጣጫ የሆነ ሀገር ያወቀው ፀሀይ የመቀው ሀቅ ነው፡፡፡››
‹‹ቀይ…የሞት ፍርድ ከተፈረደብህ ምን ያህል ጊዜ ሆነህ?››
‹‹ሁለት አመት…››
‹‹ጥሩ ..በፍርድ ቤት አዳራሽ ውስጥ ከነበሩት ሰዎች ቢያንስ ሶስት አራት ሰው ቀድሞህ ሞቶ ሊሆን ይችላል ፡፡ አንተ የሙት ፍርድ ሲፈረድብህ …ለአንተ ፍርድ ሲያለቅሱ ከነበሩትም ወዳጆችህ አንድ ወይም ሁለት ሰው ቀድሞህ የሞተ አይጠፋም፡፡ያ ማለት ዋናው የሞት ፍርድ በሁላችንም የሰው ልጇች ላይ የተወሰነ ጉዳይ ነው፡፡ማንኛውም የሰው ልጅ ከእናቱ መሀጸን ወጥቶ መተንፈስ ከጀመረበት ቀን አንስቶ የሞትን በጫንቃው ተሸክሞ ነው የሚዞረው… ስለዚህ አንተም ስለተፈረደብህ ሞት ፍርድ እያመዥክ እራስህን አታድክም፡፡ይልቅ የእኔ እና አንተን ልዩነት ልንገርህ ..እኔ ለእያንዳንዶ ድርጊቴና እንቅስቃሴዬ ትርጉም ሰጠዋለው….በዋሻ ውስጥ ድቅድቅ ጨለማ ውስጥ ሆኜ ብርሀን ነው ሚታየኝ ….ምክንያቱም በአይኔ ብቻ አላይም..ልቤም አይን አለው….፡፡ማስበው ስለምህረትና ይቅርታ ነው፡፡የምፀልየው ስለአለም ሰላምና ስለሰው ልጆች ፍቅር ነው፡፡ስለቂም ፤በቀል ትካዜ የማስብበት ጊዜም የለኝም…ሁላችንም የሰው ልጆች የሆነውን ነገር ሁሉ ብንሆንም በምክንያት ነው..በምንም ነገር አምላክ አይሳሳትም…ሁሉም ነገር ለሆነ አላማ ነው ››
‹‹ሊሆን ይችላል››አለ ክርክር ውስጥ ላለመግባት፡፡
‹‹እሺ አሁን አብረን እንፀልይ››አሉና መለኩሴው ከተቀመጡበት ላስቲክ ወንበር ተነስተዋ ወለል ላይ ተንበረከኩ፡፡እሱ ስራቸው እንደተገተረ ነው፡፡‹‹ልንበርከክ ወይስ ይቅርብኝ..ብንበረከክስ መፀለይ እችላለው?፡፡እንደሁል ጊዜው ግራ መጋባት ውስጥ ገብቷል፡፡
መለኩሴው ፀሎታቸውን ጀመሩ፡፡
የሚታየውማ ያማይታየውም አለም ፈጣሪ የሆንኩ ቸሩ አምላክ ሆይ..እባክህ እኛ ባሪያዎችህን ተመለከተን…ሰው ያው ሰውና ምን ጊዜም እንከን አልባ መሆን አይችልም…አውቀን በትእቢት የሰራነውን ሀጥያት በቸርነትህ ይቅር በለን ሳናውቅ በየዋህነትም የሰራነውን ሀጥያት አንተ ይቅር በለን…ወንድሜን ከጭንቀት ተላቆ ስለችግሩ ሳይሆን ስለአንተ ምረትና ጌትነት እንዲያስብ ፣አግዘው ጌታ ሆይ ወንድሜ ወደጥልቅ ገደል ሊወረወር ገደል ጫፍ ላይ ተንጠልጥሎ የቆመ አይነት የመጣልና የመገፍተር ስሜት እያጨናነቀው ነውና .አንተ እንኳን ወደገደል ለመጣል የተዘጋጀን ይቅርና ወደገደል የተወረወረንም የምህረት እጅህን ሰደህለት አንተን ተንጠልጥሎ ታድነውና ለወንድሜም ድረስለት ..ለእኔ ለሀጥያተኛው ልጅህ ስትል እባክህ አምላክ ሆይ መጽናናጽን አድለው፡፡
አባታችን ሆይ..በሰማይ የምትኖር..ስምህ ይቀደስ…..
አሜን..ብለው ፀሎታቸውን አጠናቀው ከተንበረከኩበት ሲነሱ…ቅጣውም ተንበርክኮ አይኖቹን በመጨፈን እጆቹን ዘርግቶ አሜን እያለ ነበር፡፡ምን ጊዜ ወስኖ እንደተንበረከከ አያስታውስም …ብቻ የመለኩሴው ምስጥራዊ ኃይል ሳያውቀው አንበርክኮት ይሆናል …መነኩሴው በቆሙበት ወደታች አዘቅዝቀው በሀዘኔታ ካዩት በኃላ እጃቸውን ግንባሩ ላይ ጫኑና አሻሹት …
በዚህ ጊዜ ከውጭ በራፉ ተቆረቆረና‹‹‹ሰዓት አልቆል፡፡››የሚል ድምፅ ተሰማ፡፡
👍66❤11👏1😱1
‹‹ልጄ እንግዲህ የተነጋገረነውን አስብበት….የእግዚያብሄር ፍቃድ ከሆነ የዛሬ ወር በሰላም እንደምንገናኝ አምናለው…እናም ከዚህ የተሻለ ቆይታ እንደሚኖረን እተማመናለው፡፡›› ብለው ወደበራፉ ሄዱ …ጠባቂው ቀድሞ ከፍቶ ተቀበላቸው…እሳቸውን አስወጣና ወደ ቅጣው ሄደ …ሰንሰለቱን ይዞ እየጎተተ ይዞት ወጣ …በራፍ ላይ መሳሪያ ደቅኖ የሚጠብቀው ሌላ ጠባቂ ወደክፍሉ መለሱትና መልሰው ሰንሰለቱን ከተቀበረው ብረት ጋር አያይዘው ከቆለፉት በኃላ የውጩን በራፍ መልሰው ዘግተው ጭለማው ክፍል ውስጥ ጥለውት ሄዱ፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍39❤5
🍁🍁ዲያሪው 📝
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_16
ኤልሳ ተሰናብታኝ ከፖሊሱ ጋ ተከታትለው እየወጡ ላለ ውስጤ ሆኖ ስለሚያስጨንቀኝ የአልማዝ አሟሟት ልጠይቃት ፈልጌ ስሟን ተጣራሁ፡፡ ዞር ስትል እምባ ከዓይኖችዋ ይወርድ ስለነበር አማራጭ አልነበረኝምና፤ "አይ ተዪው" አልኳት፡፡ ቀጥ ብላ ቆማ በርህራኄ ዓይን አየችኝ፡፡ እነሱ እንደወጡ ምርመራው ክፍል _ ውስጥ የቀረነው እኔና ጠበቃው ብቻ ነበርን:: ፊት ለፊቴ ተቀምጦ ዓይን ዓይኔን ሲያይ ምን ብዬ እንደማነጋግረው ሳወጣና ሳወርድ፣ እሱ ራሱ ዝምታውን ጥሶ፤ “አቶ አማረ፤ እኔ ሣሙኤል ገድሉ እባላለሁ፡፡ የኤልሳ ጓደኛ ነኝ፣ ማለትም እጮኛዋ ነኝ፡፡ እሷ ላንተ ያላት ፍቅር ልዩ ነው፡፡ በንፁህነትህና ባልፈጸምከው ወንጀል እንደታሰርክ ምንም ጥርጣሬ የሚባል ነገር የላትም:: ባልሰራኸው ሥራ እንደተከሰስክ ስለምታምንም አንተን መርዳት ትፈልጋለች:: በቀደም ዕለት ብቻህን ያለ ጠበቃ መቆምህን እንዳየች በጣም አዝና እኔ እንድቆምልህ ስለጠየቀችኝ፣ ጥብቅና ልቆምልህ ተስማምቼያለሁ:: እርግጥ ነው ከዚህ በላይ ደግሞ እኔ ላንተ ጥብቅና ለመቆም የወሰንኩት ኤልሳ ባንተ ንጽህና ላይ ያላትን እምነት በመረዳቴና በመጋራቴ ነው:: እኔ ለማልረታበት ነገር ጥብቅና መቆም አልፈልግም:: ስለዚህ ፍቃድህ ከሆነ እኔ ጠበቃህ ለመሆን ዝግጁ ነኝ' አለኝ፡፡ ጠበቃዬ ዕድሜው በግምት አርባ ዓመት አካባቢ የሚደርስ በመሆኑ ከኤልሳ ጋር ሲተያይ በጣም ይልቃታል፡፡ ኤልሳ የእኔ እኩያ በመሆኗ ዕድሜዋ ከሰላሳ ዓመት አይበልጥም፡፡ እርግጥ ቦርጫምና ወፍራም በመሆኑ ምክንያት ምናልባት ልጅ ሆኖ ነገር ግን በዚሁ የተነሳ ጠና ያለ ሊመስል ይችላል፡፡ በተረፈ መልከመልካምና ከእሷ በትንሹ ፈገግ ያለ ጥቁር ፊት አለው፡፡ ሲያወራ በየመሀሉ ፈገግ ስለሚል ሁኔታው ሁሉ የሚከብድ ዓይነት አይደለም፡፡ እኔኑ ለመርዳትና ጥብቅና ሊቆምልኝም መጥቶ ፍቃደኛ መሆኔን በትህትና ሲጠይቀኝ በማየቴ ለሰው አክብሮት ያለው በመሆኑ ጨዋ ሰው ነው ብዬ ደመደምኩ፡፡
“እንግዲህ እኔ ጥብቅና የምቆምልህ አንትን ወክዬ በመሆኑና እውነቱንም ማወቅ ስላለበኝ፣ የሆነውን ነገር ሁሉ ሳትደብቅ ንገረኝ" በማለት የተለያዩ ጥያቄዎችን ያዥጎደጉድብኝ ጀመር። እንዳንዶቹን ጉዳዮች እኔ ራሴ የማላውቃቸው ስለነበሩና እንዲያውም በተቃራኒው እኔ ኤልሳን ልጠይቃት የተዘጋጀሁበት ጥያቄ ስለነበር ራሴው ተመልሼ ተጠያቂ ስሆን ደነገጥኩ:: የጠየቀኝም የማላውቀውን ታሪክ ነበርና ብዙ አውጥቼና አውርጀ:: “እውነት ለመናገር ከሆነ፣ የምትጠይቀኝን ነገር እኔ ራሴ አላውቀውም፡፡ የአልማዝንም ሞት የሰማሁት እዚህ እስር ቤት ውስጥ ነው:: ከትምህርት ቤት ከተባረርኩ ጀምሮ አይቻት አላውቅም” አልኩት:: ግራ በተጋባ ሁኔታ ዝም ብሎ ሲያየኝ ቆየና፤ “ማለት እዚህ ስትመጣ ለምን እንደመጣህ አታውቅም ነበር ማለት ነው" አለኝ:: ሆን ብዬ ላለመናገር የማደርገው ነገር ስለመሰለው በአመላለሴ ቅር መሰኘቱ ከፊቱ ላይ ይነበብ ነበር፡፡ ያለኝ አማራጭ ሁኔታውን በዝርዝር ማስረዳት ብቻ ስለነበር እንዴት እዚህ እንደመጣሁ ከመጀመሪያው ቀን ጀምሬ ዘክዝኬ ነገርኩት:: የሚፈልገውን መረጃ ፅፎ ከጨረሰ በኋላ በቀጠሮ ቀን ፍርድ ቤት እንደሚመጣ ነግሮኝ ተሰናብቶኝ ወጣ፡፡ በሦስተኛው ቀነ ቀጠሮ ስሜ እንደተጠራ በፖሊስ ታጅቤ ዳኞች ፊት ቀረብኩ:: የእጄ ላይ ሰንስለት ተፈትቶ ሳጥኔ ውስጥ ገባሁ:: ጠበቃዬ ከፊት ለፊት ከአቃቤ ሕጉ በተቃራኒ ቆሞ ባለበት አንገቱን ጎንበስ በማድረግ ሰላምታ ስጠኝ፡፡ ኤልሳ ከፊት ለፊት ባለው ወንበር ላይ ተቀምጣ በማዘን መልክ አንገቷን ወደ ጎን ዘንበል አድርጋ ትመለከተኛለች:: ጥቂት የመስሪያ ቤት ጓደኞቼም ጥግ ላይ ተቀምጠዋል:: መሃል ዳኛው በያዙት መዶሻ ጠረጴዛውን ጠልዘው "ፀጥታ” ካስጠበቁ በኋላ፤ የክሱን ዝርዝር ልክ ስገድል እዚያ የነበሩ በሚመስል መልኩ በንባብ ማሰማት ጀመሩ፡፡ እስር ቤት ውስጥ እያለሁ ለአንድም ደቂቃ ቢሆን አለወንጀሌ መታሰሬን አስቤ እና ተበሳጭቼ አላውቅም፡፡ ነገር ግን ዛሬ እዚህ ሳጥን ውስጥ ገብቼ ስቆም የሆነውን ነገር በፀጋ መቀበል ተስኖኝ ተበሳጨሁ፡፡ ንፁህ የፍቅር ሰው እንደወንጀለኛ ስንት ነፍሰ ገዳይ ገብቶ በተፈረደበት ሳጥን ውስጥ ገብቼ ካለጥፋቴ ስወነጀልና ያልፈፀምኩት የወንጀል ታሪክ ሲተረክ ብሎም ባልፈፀምኩት ወንጅል ሊፈረድብኝ እዚህ መምጣቴን ሳስብ እምባ ተናነቀኝ። ነገር ግን ማልቀሱ ከፍርሐት የመነጨ እንጂ ባልፈፀምኩት ወንጀል በመታሰሬ ምክንያት የተፈጠረ ነው ብሎ የሚያስብ ሰው ስለማይኖር እንደምንም ታግዬ መለስኩት፡፡ ይህንንም ሁኔታ ሳስብ በዚች ዓለም ላይ ምን ያህሉ ሰው እንደእኔ ያለኃጢአቱ ተወንጅሎ እዚህ ሳጥን ውስጥ ቆሞ በግፍ ተፈርዶበት ይሆን በማለት ማሰላሰል ጀመርኩ።
ዳኛው ምን እንደሚሉ ባይገባኝም ያ አቃቤ ሕግ የጠቀሰውን የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ቁጥር ተጠቅሶ ጭካኔ በተሞላው መንገድ የፈፀምኩት ግድያ ድራማዊ በሆነ አቀራረብ ይተረክ ጀመር፡፡ እኔ በጉጉት ስጠባበቅ የነበረው አልማዝ እንዴት እንደሞተች ለማወቅ ነበር። ግን ምን ያደርጋል የዚያችን ከራሴ በላይ የምወዳትንና የምሳሳላትን የውድ ፍቅረኛዬን አሟሟት በንባብ ስሰማ ምነው ይህንንስ ባልሰማሁት ኖሮ ማለቴ አልቀረም። እንካን ሰው የሚጎዳ ድርጊትን ማድረግ ቀርቶ አንድም ቀን ከአፋ ክፉ ቃል ወጥቶ የሚያውቅ ፍቅረኛዬ የተገደለችበትን ጭካኔ የተሞላበት አገዳደል እንደስማሁ ራሴን መቆጣጠር ተስኖኝ ድምፅ እያሰማሁ ማልቀስ ጀመርኩ፡፡ የተሰበሰበው ሕዝብ በሁኔታው ቢደናገጥም፣ እኔ እንዲያ የምሆነው ግን የሚያጋጥመኝን የቅጣት ውሳኔ መጠን ፈርቼ እንጂ ለእሷ ሲል ነው የሚያለቅሰው ብ እንደማያስብ እርግጠኛ ስለነበርኩ ብዙም ደንታ ሳይሰጠኝ ለቅሶዬን ቀጠልኩ፡፡ ዳኛው ልቅሶዬን እንዳቆም አዘው ትረካቸውን ቀጠሉ፡፡ ዩንቨርስቲ ውስጥ ተዋደን በፍቅር ስንኖር እኔ በትምህርቴ በመድከሜ የተነሳ መባረሬን፣ ከዛ በኋላ እሷ እዛ በቆየችበት ወቅት ዶ/ር አድማሱ ከተባለ የዩንቨርስቲ መምህር ጋር ተዋዳ ፍቅር መጀመሯን፣ በዚህም የተነሳ ከእኔ ጋር ቅራኔ ውስጥ በመግባቷ መለያየታችንን፡፡ ከዛም እኔ በቂም በቀል ተነሳስቼ አመቺ ጊዜና ቦታ ጠብቄ ሕይወቷን በማጥፋቴ በመግደል ወንጀል ተከስሼ መቅረቤን በመግለፅ ድራማውን አጠናቀው መጋረጃውን ዘጉ፡፡ ለእኔ ታሪኩ የተፈፀመ ድርጊት ሳይሆን የሆነ አንድ ልብ ወለድ ታሪክ በድራማ መልክ ተሰርቶ የማይ እስከሚመስለኝ ድረስ ፈዝዤ አዳመጥኩ:: ፍቃደኛነቴ ሳይጠየቅ በቲያትሩ ውስጥ የምሳተፍና መሪ ተዋናይ ሆኜ ከአልማዝ ጋር እንደምንተውን ያህልም ሆኖ ተሰማኝ:: በመጨረሻም ጥፋተኛ መሆንና አለመሆኔን የእምነትና ክህደት ቃሌን እንድሰጥ መድረኩ ተለቀቀልኝ:: በምሰጠው መልስ ላይ ከራሴ ጋር ግብግብ ገጠምኩ:: ሁለት አማራጮች አሉ፣ እየተተወነ ያለው ድራማ፣ ድራማ ሳይሆን በእውነት የተፈፀመ ድርጊት በመሆኑ ድርጊቱን አምኖ ማረጋገጥ፣ አሊያም ትያትሩ ትያትር እንጂ ከዚህ ያለፈ እውነተኛ ድርጊት አለመሆኑን ማረጋገጥ፡፡ የቀረበው ትያትር እንጂ በውን የተፈፀመ ድርጊት አለመሆኑን ለማሳመን ደግሞ ድርጊቱን አለመፈፀሜን በተጨባጭ ማስረዳት አለብኝ፡፡ ነገር ግን አልገደልኩም ብዬ ለመናገር ድፍረቱን አጣሁ፡፡ ምክንያቱም ይህንን ቃል እየደጋገምኩ ተናግሬዋለሁ፤ ግን አንድ ሰው እንኳ ላሳምን አልቻልኩም፡፡ በዚህ ላይ ደግሞ ዳኛው በማራኪ አነጋገር እንዲህ አጣፍጠው ወንጀለኛ መሆኔን ለዚያ ሁሉ ባለጉዳይና ታዛቢ ካቀረቡ በኋላ በዚያ አጭር ጊዜ ውስጥ ይህ የተባለው ፍጹም ውሸት ነው ብሎ ለማሳመን
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_16
ኤልሳ ተሰናብታኝ ከፖሊሱ ጋ ተከታትለው እየወጡ ላለ ውስጤ ሆኖ ስለሚያስጨንቀኝ የአልማዝ አሟሟት ልጠይቃት ፈልጌ ስሟን ተጣራሁ፡፡ ዞር ስትል እምባ ከዓይኖችዋ ይወርድ ስለነበር አማራጭ አልነበረኝምና፤ "አይ ተዪው" አልኳት፡፡ ቀጥ ብላ ቆማ በርህራኄ ዓይን አየችኝ፡፡ እነሱ እንደወጡ ምርመራው ክፍል _ ውስጥ የቀረነው እኔና ጠበቃው ብቻ ነበርን:: ፊት ለፊቴ ተቀምጦ ዓይን ዓይኔን ሲያይ ምን ብዬ እንደማነጋግረው ሳወጣና ሳወርድ፣ እሱ ራሱ ዝምታውን ጥሶ፤ “አቶ አማረ፤ እኔ ሣሙኤል ገድሉ እባላለሁ፡፡ የኤልሳ ጓደኛ ነኝ፣ ማለትም እጮኛዋ ነኝ፡፡ እሷ ላንተ ያላት ፍቅር ልዩ ነው፡፡ በንፁህነትህና ባልፈጸምከው ወንጀል እንደታሰርክ ምንም ጥርጣሬ የሚባል ነገር የላትም:: ባልሰራኸው ሥራ እንደተከሰስክ ስለምታምንም አንተን መርዳት ትፈልጋለች:: በቀደም ዕለት ብቻህን ያለ ጠበቃ መቆምህን እንዳየች በጣም አዝና እኔ እንድቆምልህ ስለጠየቀችኝ፣ ጥብቅና ልቆምልህ ተስማምቼያለሁ:: እርግጥ ነው ከዚህ በላይ ደግሞ እኔ ላንተ ጥብቅና ለመቆም የወሰንኩት ኤልሳ ባንተ ንጽህና ላይ ያላትን እምነት በመረዳቴና በመጋራቴ ነው:: እኔ ለማልረታበት ነገር ጥብቅና መቆም አልፈልግም:: ስለዚህ ፍቃድህ ከሆነ እኔ ጠበቃህ ለመሆን ዝግጁ ነኝ' አለኝ፡፡ ጠበቃዬ ዕድሜው በግምት አርባ ዓመት አካባቢ የሚደርስ በመሆኑ ከኤልሳ ጋር ሲተያይ በጣም ይልቃታል፡፡ ኤልሳ የእኔ እኩያ በመሆኗ ዕድሜዋ ከሰላሳ ዓመት አይበልጥም፡፡ እርግጥ ቦርጫምና ወፍራም በመሆኑ ምክንያት ምናልባት ልጅ ሆኖ ነገር ግን በዚሁ የተነሳ ጠና ያለ ሊመስል ይችላል፡፡ በተረፈ መልከመልካምና ከእሷ በትንሹ ፈገግ ያለ ጥቁር ፊት አለው፡፡ ሲያወራ በየመሀሉ ፈገግ ስለሚል ሁኔታው ሁሉ የሚከብድ ዓይነት አይደለም፡፡ እኔኑ ለመርዳትና ጥብቅና ሊቆምልኝም መጥቶ ፍቃደኛ መሆኔን በትህትና ሲጠይቀኝ በማየቴ ለሰው አክብሮት ያለው በመሆኑ ጨዋ ሰው ነው ብዬ ደመደምኩ፡፡
“እንግዲህ እኔ ጥብቅና የምቆምልህ አንትን ወክዬ በመሆኑና እውነቱንም ማወቅ ስላለበኝ፣ የሆነውን ነገር ሁሉ ሳትደብቅ ንገረኝ" በማለት የተለያዩ ጥያቄዎችን ያዥጎደጉድብኝ ጀመር። እንዳንዶቹን ጉዳዮች እኔ ራሴ የማላውቃቸው ስለነበሩና እንዲያውም በተቃራኒው እኔ ኤልሳን ልጠይቃት የተዘጋጀሁበት ጥያቄ ስለነበር ራሴው ተመልሼ ተጠያቂ ስሆን ደነገጥኩ:: የጠየቀኝም የማላውቀውን ታሪክ ነበርና ብዙ አውጥቼና አውርጀ:: “እውነት ለመናገር ከሆነ፣ የምትጠይቀኝን ነገር እኔ ራሴ አላውቀውም፡፡ የአልማዝንም ሞት የሰማሁት እዚህ እስር ቤት ውስጥ ነው:: ከትምህርት ቤት ከተባረርኩ ጀምሮ አይቻት አላውቅም” አልኩት:: ግራ በተጋባ ሁኔታ ዝም ብሎ ሲያየኝ ቆየና፤ “ማለት እዚህ ስትመጣ ለምን እንደመጣህ አታውቅም ነበር ማለት ነው" አለኝ:: ሆን ብዬ ላለመናገር የማደርገው ነገር ስለመሰለው በአመላለሴ ቅር መሰኘቱ ከፊቱ ላይ ይነበብ ነበር፡፡ ያለኝ አማራጭ ሁኔታውን በዝርዝር ማስረዳት ብቻ ስለነበር እንዴት እዚህ እንደመጣሁ ከመጀመሪያው ቀን ጀምሬ ዘክዝኬ ነገርኩት:: የሚፈልገውን መረጃ ፅፎ ከጨረሰ በኋላ በቀጠሮ ቀን ፍርድ ቤት እንደሚመጣ ነግሮኝ ተሰናብቶኝ ወጣ፡፡ በሦስተኛው ቀነ ቀጠሮ ስሜ እንደተጠራ በፖሊስ ታጅቤ ዳኞች ፊት ቀረብኩ:: የእጄ ላይ ሰንስለት ተፈትቶ ሳጥኔ ውስጥ ገባሁ:: ጠበቃዬ ከፊት ለፊት ከአቃቤ ሕጉ በተቃራኒ ቆሞ ባለበት አንገቱን ጎንበስ በማድረግ ሰላምታ ስጠኝ፡፡ ኤልሳ ከፊት ለፊት ባለው ወንበር ላይ ተቀምጣ በማዘን መልክ አንገቷን ወደ ጎን ዘንበል አድርጋ ትመለከተኛለች:: ጥቂት የመስሪያ ቤት ጓደኞቼም ጥግ ላይ ተቀምጠዋል:: መሃል ዳኛው በያዙት መዶሻ ጠረጴዛውን ጠልዘው "ፀጥታ” ካስጠበቁ በኋላ፤ የክሱን ዝርዝር ልክ ስገድል እዚያ የነበሩ በሚመስል መልኩ በንባብ ማሰማት ጀመሩ፡፡ እስር ቤት ውስጥ እያለሁ ለአንድም ደቂቃ ቢሆን አለወንጀሌ መታሰሬን አስቤ እና ተበሳጭቼ አላውቅም፡፡ ነገር ግን ዛሬ እዚህ ሳጥን ውስጥ ገብቼ ስቆም የሆነውን ነገር በፀጋ መቀበል ተስኖኝ ተበሳጨሁ፡፡ ንፁህ የፍቅር ሰው እንደወንጀለኛ ስንት ነፍሰ ገዳይ ገብቶ በተፈረደበት ሳጥን ውስጥ ገብቼ ካለጥፋቴ ስወነጀልና ያልፈፀምኩት የወንጀል ታሪክ ሲተረክ ብሎም ባልፈፀምኩት ወንጅል ሊፈረድብኝ እዚህ መምጣቴን ሳስብ እምባ ተናነቀኝ። ነገር ግን ማልቀሱ ከፍርሐት የመነጨ እንጂ ባልፈፀምኩት ወንጀል በመታሰሬ ምክንያት የተፈጠረ ነው ብሎ የሚያስብ ሰው ስለማይኖር እንደምንም ታግዬ መለስኩት፡፡ ይህንንም ሁኔታ ሳስብ በዚች ዓለም ላይ ምን ያህሉ ሰው እንደእኔ ያለኃጢአቱ ተወንጅሎ እዚህ ሳጥን ውስጥ ቆሞ በግፍ ተፈርዶበት ይሆን በማለት ማሰላሰል ጀመርኩ።
ዳኛው ምን እንደሚሉ ባይገባኝም ያ አቃቤ ሕግ የጠቀሰውን የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ቁጥር ተጠቅሶ ጭካኔ በተሞላው መንገድ የፈፀምኩት ግድያ ድራማዊ በሆነ አቀራረብ ይተረክ ጀመር፡፡ እኔ በጉጉት ስጠባበቅ የነበረው አልማዝ እንዴት እንደሞተች ለማወቅ ነበር። ግን ምን ያደርጋል የዚያችን ከራሴ በላይ የምወዳትንና የምሳሳላትን የውድ ፍቅረኛዬን አሟሟት በንባብ ስሰማ ምነው ይህንንስ ባልሰማሁት ኖሮ ማለቴ አልቀረም። እንካን ሰው የሚጎዳ ድርጊትን ማድረግ ቀርቶ አንድም ቀን ከአፋ ክፉ ቃል ወጥቶ የሚያውቅ ፍቅረኛዬ የተገደለችበትን ጭካኔ የተሞላበት አገዳደል እንደስማሁ ራሴን መቆጣጠር ተስኖኝ ድምፅ እያሰማሁ ማልቀስ ጀመርኩ፡፡ የተሰበሰበው ሕዝብ በሁኔታው ቢደናገጥም፣ እኔ እንዲያ የምሆነው ግን የሚያጋጥመኝን የቅጣት ውሳኔ መጠን ፈርቼ እንጂ ለእሷ ሲል ነው የሚያለቅሰው ብ እንደማያስብ እርግጠኛ ስለነበርኩ ብዙም ደንታ ሳይሰጠኝ ለቅሶዬን ቀጠልኩ፡፡ ዳኛው ልቅሶዬን እንዳቆም አዘው ትረካቸውን ቀጠሉ፡፡ ዩንቨርስቲ ውስጥ ተዋደን በፍቅር ስንኖር እኔ በትምህርቴ በመድከሜ የተነሳ መባረሬን፣ ከዛ በኋላ እሷ እዛ በቆየችበት ወቅት ዶ/ር አድማሱ ከተባለ የዩንቨርስቲ መምህር ጋር ተዋዳ ፍቅር መጀመሯን፣ በዚህም የተነሳ ከእኔ ጋር ቅራኔ ውስጥ በመግባቷ መለያየታችንን፡፡ ከዛም እኔ በቂም በቀል ተነሳስቼ አመቺ ጊዜና ቦታ ጠብቄ ሕይወቷን በማጥፋቴ በመግደል ወንጀል ተከስሼ መቅረቤን በመግለፅ ድራማውን አጠናቀው መጋረጃውን ዘጉ፡፡ ለእኔ ታሪኩ የተፈፀመ ድርጊት ሳይሆን የሆነ አንድ ልብ ወለድ ታሪክ በድራማ መልክ ተሰርቶ የማይ እስከሚመስለኝ ድረስ ፈዝዤ አዳመጥኩ:: ፍቃደኛነቴ ሳይጠየቅ በቲያትሩ ውስጥ የምሳተፍና መሪ ተዋናይ ሆኜ ከአልማዝ ጋር እንደምንተውን ያህልም ሆኖ ተሰማኝ:: በመጨረሻም ጥፋተኛ መሆንና አለመሆኔን የእምነትና ክህደት ቃሌን እንድሰጥ መድረኩ ተለቀቀልኝ:: በምሰጠው መልስ ላይ ከራሴ ጋር ግብግብ ገጠምኩ:: ሁለት አማራጮች አሉ፣ እየተተወነ ያለው ድራማ፣ ድራማ ሳይሆን በእውነት የተፈፀመ ድርጊት በመሆኑ ድርጊቱን አምኖ ማረጋገጥ፣ አሊያም ትያትሩ ትያትር እንጂ ከዚህ ያለፈ እውነተኛ ድርጊት አለመሆኑን ማረጋገጥ፡፡ የቀረበው ትያትር እንጂ በውን የተፈፀመ ድርጊት አለመሆኑን ለማሳመን ደግሞ ድርጊቱን አለመፈፀሜን በተጨባጭ ማስረዳት አለብኝ፡፡ ነገር ግን አልገደልኩም ብዬ ለመናገር ድፍረቱን አጣሁ፡፡ ምክንያቱም ይህንን ቃል እየደጋገምኩ ተናግሬዋለሁ፤ ግን አንድ ሰው እንኳ ላሳምን አልቻልኩም፡፡ በዚህ ላይ ደግሞ ዳኛው በማራኪ አነጋገር እንዲህ አጣፍጠው ወንጀለኛ መሆኔን ለዚያ ሁሉ ባለጉዳይና ታዛቢ ካቀረቡ በኋላ በዚያ አጭር ጊዜ ውስጥ ይህ የተባለው ፍጹም ውሸት ነው ብሎ ለማሳመን
👍38❤1
መሞከር ጉንጭ ማልፋት ካልሆነ በስተቀር ምንም ፋይዳ የሚኖረው አልነበረም፡፡
በተቃራኒው ደግሞ የቀረበው ድራማ ሳይሆን እውነተኛ ታሪክ ነው ብዬ ለመቀበልም ፍጹም አዳጋች ሆነብኝ። ምክንያቱም እውነት ነው ብዬ ብቀበልና ገደልኩ ብዬ ባምን እንኳ ወደ ፊት ለሚጠብቀኝ መስቀለኛ ጥያቄ መልስ የማገኝ መሆኔ ላይ እርግጠኛ አልነበርኩም:: ከዚህ ውጪ ደግሞ የኤሌሳንና የጠበቃዬን ጭንቀት ሳይ እኔው ራሴ ተመልሼ ጭንቀት ውስጥ ገባሁ:: ሁለቱም የመማፀን ያህል አንገታቸውን ግራና ቀኝ በማወዛወዝ ጥፋተኛ ነኝ ብዬ እንዳላምን በከፍተኛ ጭንቀት አሻግረው ይለምኑኝ ነበር:: ዳኛው ቶሎ አምኜላቸው መገላገልን ፈልገው ይሁን ወይም ዝምታዬን ሲያዩ ሳይገድላት አይቀርም ብለው ጠርጥረው እንደሆነ ባይገባኝም፣ ብቻ በተቻኮለ መልኩ በድጋሚ የእምነት ክህደት ቃሌን እንድሰጥ ሲጠይቁኝ ፈጥኜ መልስ ለመስጠት አፌ አልላቀቅ አለ፡፡ በመጨረሻም በውስጤ የነበረው የእውነት ኃይል አሸንፎ “ጥፋተኛ አይደለሁም" የሚለውን ቃል እየቀፈፈኝ ከአፌ አወጣሁት:: ፀጥ ብሎ የነበረው ታዛቢ ብዙ አስቤ ያወጣሁትን ቃላት ሲሰማ የጠበቀውን ይሁን ወይም ያልጠበቀውን ነገር በመስማቱ ባይገባኝም፣ በአንድ ግዜ ማንሾካሾኩን ተያያዘው:: በእርግጠኝነት ለመናገር ግን፣ የዳኛውን ትረካ የሰማና የእኔንም ያን ያህል ተጨንቀ ያወጣሁትን እውነት ያዳመጠ፣ ምናልባትም ከኤልሳና ከጠበቃዬ ውጪ ያለ ማንኛውም ሰው የማይታሰብ ነው፡፡ የእውነቱን እውነትነት ይቀበላል ብሎ ማሰብ ፍጹም ዳኛው ሕዝቡ ፀጥ እንዲል ካዘዙ በኋላ ቀጠል አድርገውም ጠበቃዬ መናገር የሚፈልገው ነገር ካለ በማለት እድል ሰጡት፡፡ “ክቡር ፍርድ ቤት፤ ተከሳሹ ባልፈፀመው ወንጀል መጉላላት ስለሌለበት ውጪ ሆኖ እንዲከራከር የዋስ መብት እንዲፈቀድለት" በማለት ጠበቃዬ በትህትና ጠየቀ፡፡ አቃቤ ሕግ ይህችማ ቀላል ጥያቄ ነች! በሚል ሁኔታ ይመስላል በስሜት ተነሳና፤ “ክቡር ፍ/ቤት፣ ተጠርጣሪው የተከሰሰበት ወንጀል የዋስ መብት የሚያስጥ ባለመሆኑ ሊፈቀድለት አይገባም'' አለ፡፡ ለነገሩ ነው እንጂ እንኳን እሱ የሕጉ ሰው ቀርቶ እኔም ብሆን የዋስ መብት ጥያቄው የማይመስል ጥያቄ መሆኑን እውቃለሁ፡፡ ዳሩ ዋስስ ቢባል ከየት ላመጣ ነው፡፡ እንዲያውም ለእኔ ነፃነቴን ሳላረጋግጥ ወጥቼ ማንም ሲጠቋቆምብኝ ከማይ እዚያው እስር ቤት ውስጥ ከምወዳቸውና ከሚቀሉኝ ሰዎች ጋር ግዜዬን ማሳለፉ የተሻለ ነበር:: እዚያ ለአብዛኛው እስረኛ ወንጀል
ምንም አዲስ ነገር ስላልሆነ "ፍቅረኛውን የገደለ ነው እያለ የሚንሾካሽክብኝ የለም:: ያም ሆነ ይህ ዳኛው አቃቢ ሕግ አለኝ የሚለውን ምስክር እና ተጨማሪ ማስረጃ ካለ ይዞ ጥር 20 ቀን 1981 እንዲቀርብና እስከዛው እኔ ወህኒ ቤት ሆኜ ክሴን እንድክታተል በመወሰን አሰናበቱን:: ከፍርድ ቤቱ ልወጣ ስል ኤልሳ በር ላይ ጠብቃ፤ “አመስግናለሁ አማረ፤ አይዞህ በእግዚአብሄር ረዳትነት ተከራክረን ነፃ እናወጣሀለን" አለችኝ:: ራሴን ለመከላከል አልገደልኩም ብዬ በመናገሬ ማመስገኗ ቢገርመኝና ለእኔ መጨነቋ ቢያስደስተኝም፣ ሐሳቧ ተሳከቶላት ከእሥር ብታሰፈታኝም ነፃ ግን ልታወጣኝ እንደማትችል ስለማውቅ አዘንኩላት:: ምናልባት ያልተጠበቀው ነገር በተአምር ተፈጥሮ በድን አካሌን ከእሥር ልታስፈታውና ነፃ ልታደርገው ብትችልም፣ መንፈሴ ግን ለዘላለሙ የአልማዝ ፍቅር አይቻላትም:: እስረኛ በመሆኑ ከእንግዲህ ወዲህ ነፃ ልታወጣው ከአንድ ቀን አዳር በኋላ ወደ ወህኒ መውረድ ስለነበረብኝ የእስር ቤት ጓደኞቼን ተሰናብቼ በፖሊስ ታጅቤ ወደ ተዘጋጀልኝ የእስረኛ መኪና ገባሁ። ስገባ ሌላ ክፍል ውስጥ ከነበሩና ወደ ወህኒ ቤት አብረውኝ ከሚሄዱ እስረኞች ጋር ተገናኘሁ፡፡ ለአየር ማስገቢያ ብቻ ቀዳዳ በተተወለት መኪና ውስጥ ተዘግቶብን እየተጓዝን ስለነበርና ከውጪ ስንገባ ዓይናችን ጨለማውን እስከሚላመደው ድረስ ምን ያህል ሰው እንዳለ ለማየት ያዳግታል፡፡ መኪናው ውስጥ ያለነው ብዙ እስረኞች ብንሆንም አንድም የሚያወራ እስረኛ አልነበረም፡፡ ለማውራትም የሚመች ቦታ አልነበረም፡፡ አማራጭ አልነበረምና ለአየር ማስገቢያ በተተወች ቀዳዳ በኩል አለፍ አለፍ እያልኩ ውጪውን መመልከት ጀመርኩ፡፡ በናፍቆት መንፈስ ከተማውንና መንገደኛውን አየሁት፡፡ ከርቸሌ ውስጥ ምንም የተለየ ነገር አላጋጠመኝም፡፡ በእርግጥ እዚህ ጠያቂ የሚገባው እሁድ ብቻ ስለሆነና ከጠያቂ የሚመጣው ምግብ፣ መጠጥና ገንዘብ አነስተኛ በመሆኑ ለየት ያደርገዋል፡፡ ቦታው ለእኔ የተለየ ቢሆንም የተለየ ሕይወት ግን አልነበረም። እዚህ ያሉትም ተመሳሳይ ሰዎችና ተመሳሳይ ሕይወት ነበር። እዚህም ከዛሬ ውጪ ላለ ሕይወት የማይጨነቅ ሰው፣ ለመግባባት ብዙ ግዜ የማይፈጅበት፣ በጠባብ ክፍል ውስጥ ታፍኖ ሕይወቱን እየገፋ ቢሆንም፣ በነፃው ዓለም እንደልቡ እየተዘዋወረ ከሚኖረው ህዝብ በተሻለ ሁኔታ እውነታውን ተቀብሎና ተለማምዶ በደስታ እየኖረ ያለ ስው የሚገኝበት ቦታ ነበር። እዚህ አንተ ለምትኖረው ሕይወት የሚጨነቅልህ አንተ ሳትሆን ሌላው ነው:: ነገ ምን እለብሳለሁ፣ምን እበላለሁ፣ የቤት ኪራይ ከየት አምጥቼ እከፍላለሁ ወዘተ የሚሉ የነፃውን ዓለም ሰው የሚያስጨንቁ ሐሳቦች ወደዚህ በብረት አጥር ወደ ታጠረውና በመትረየስ ወደሚጠበቀው
የተሞላች ነች:: የሚያጣላ፣ የሚያነጫንጭና የሚያስጨንቅ ብዙ ነገር የለም:: ግቢ አልፈው መግባት አይቻላቸውም:: እዚህ ሕይወት በሳቅና በደስታ እግዜር ይህንን ወስዶ ደስታና ፍቅርን በምትኩ ሰጥቶናል:: እየቆየሁ ስሄድ እስር ቤቱን ከመለማመዴ የተነሳ እኔ ራሴ አሁን አሁን አዲስ እስረኛ ሲመጣ አለማማጅ ሆኜአለሁ:: በተለይ በጣም የሚያረካኝ ነገር እያንዳንዱ እስረኛ የታሰረበትን ጉዳይ ጠጋ እያሉ ማዳመጥ ነበር:: ይህም ከብዙ አስረኛ ጋር በአጭር ግዜ ውስጥ እንድተዋወቅ ረድቶኛል:። ደግሞስ በእሥር ቤት ውስጥ ከዚህ የተሻለ ምን መዝኛኛ ሊኖር? በተለይም የክፍላችን ካቦ በጣም ርህሩህ ከመሆኑ የተነሳ እወደው ስለነበር፣ ይህ ምስኪን ሰው ወንጀል ስርቶ ሳይሆን እንደእኔ በማያውቀው ነገር ተወንጅሎ ሊሆን ይችላል ብዬ ስለማስብ የታሰረበትን ምክንያት ለማወቅ በጣም እጓጓ ነበር:: አዲስ የገባ እሥረኛን ማረጋጋት እንጂ ማስደንገጥ አይፈልግም:: የሻማ ሲጠይቅም ሥርዓት በተሞላ ሁኔታ ስለነበር አብዛኛው ሰው እስጣለሁ ብሉ ያላሰበውን ይሰጠዋል፡፡ ገንዘብ የሌለውን እስረኛ እንኳን ቢሆን ጠያቂ ዘመድ ካለው ጠይቆ ገንዘብ እንዲያመጣ ሲናገር ትህትና በተሞላበት ሁኔታ ነበር:: ቤተሰብ የለንም የሚሉ እሥረኞች ሲያጋጥሙት ገንዘብ ካላመጣችሁ እያለ የሚያስጨንቅ ሰው አልነበረም:: ይሁን እንጂ ማንኛውም እስረኛ ቤተሰብ የለኝም ብሎ የሻማ ሲያስቀር አይቼ አላውቅም፡፡ ከየትም ከየትም ብሎ ማንም ሳያስገድደው አምጥቶ ይከፍላል:: በዚህ ላይ ደግሞ ዞሮ ዞሮ ብሩን አብዛኛው እስረኛ ይጠቀምበታል እንጂ እሱ እምብዛም የብር ችግርም ሆነ ፍላጎቱ ያለው አልነበረም። ይህ ርህሩህ ሰው በምን እንደታሰረ ማወቅ በመፈለጌ ቀስ በቀስ ተግባባሁትና ለመጠየቅ ወሰንኩ:: በመሀከላቸው ተማሩ ከሚባሉት ጥቂት እስረኞች መሀል አንዱ በመሆኔ፣ ስለሚያከብሩኝና ከእኔም ጋር መቀራረብ ስለሚፈልጉ፣ እሱንም ቢሆን መቅረብ ብዙም አላስቸገረኝም፡፡ ታሪኩን ስሰማ ግን ከጠበቁት ውጪ ስለነበር በጣም ተገረምኩ፡፡ የካቦአችን መደበኛ ሥራ ሌብነት ነው፡፡ ታዲያ ሌብነት ሲባል አዲስ አበባ ፖሊስ እንዳገኘሁት እንደመርሀቤቴው እስረኛ የተሰጣ ፓንት ማውረድ ሳይሆን ረቀቅ ያለ ሌብነት ነው:: የሚሰርቀው ደሀውን ኢትዮጵያዊ ሳይሆን የውጪ ዜጎችን
በተቃራኒው ደግሞ የቀረበው ድራማ ሳይሆን እውነተኛ ታሪክ ነው ብዬ ለመቀበልም ፍጹም አዳጋች ሆነብኝ። ምክንያቱም እውነት ነው ብዬ ብቀበልና ገደልኩ ብዬ ባምን እንኳ ወደ ፊት ለሚጠብቀኝ መስቀለኛ ጥያቄ መልስ የማገኝ መሆኔ ላይ እርግጠኛ አልነበርኩም:: ከዚህ ውጪ ደግሞ የኤሌሳንና የጠበቃዬን ጭንቀት ሳይ እኔው ራሴ ተመልሼ ጭንቀት ውስጥ ገባሁ:: ሁለቱም የመማፀን ያህል አንገታቸውን ግራና ቀኝ በማወዛወዝ ጥፋተኛ ነኝ ብዬ እንዳላምን በከፍተኛ ጭንቀት አሻግረው ይለምኑኝ ነበር:: ዳኛው ቶሎ አምኜላቸው መገላገልን ፈልገው ይሁን ወይም ዝምታዬን ሲያዩ ሳይገድላት አይቀርም ብለው ጠርጥረው እንደሆነ ባይገባኝም፣ ብቻ በተቻኮለ መልኩ በድጋሚ የእምነት ክህደት ቃሌን እንድሰጥ ሲጠይቁኝ ፈጥኜ መልስ ለመስጠት አፌ አልላቀቅ አለ፡፡ በመጨረሻም በውስጤ የነበረው የእውነት ኃይል አሸንፎ “ጥፋተኛ አይደለሁም" የሚለውን ቃል እየቀፈፈኝ ከአፌ አወጣሁት:: ፀጥ ብሎ የነበረው ታዛቢ ብዙ አስቤ ያወጣሁትን ቃላት ሲሰማ የጠበቀውን ይሁን ወይም ያልጠበቀውን ነገር በመስማቱ ባይገባኝም፣ በአንድ ግዜ ማንሾካሾኩን ተያያዘው:: በእርግጠኝነት ለመናገር ግን፣ የዳኛውን ትረካ የሰማና የእኔንም ያን ያህል ተጨንቀ ያወጣሁትን እውነት ያዳመጠ፣ ምናልባትም ከኤልሳና ከጠበቃዬ ውጪ ያለ ማንኛውም ሰው የማይታሰብ ነው፡፡ የእውነቱን እውነትነት ይቀበላል ብሎ ማሰብ ፍጹም ዳኛው ሕዝቡ ፀጥ እንዲል ካዘዙ በኋላ ቀጠል አድርገውም ጠበቃዬ መናገር የሚፈልገው ነገር ካለ በማለት እድል ሰጡት፡፡ “ክቡር ፍርድ ቤት፤ ተከሳሹ ባልፈፀመው ወንጀል መጉላላት ስለሌለበት ውጪ ሆኖ እንዲከራከር የዋስ መብት እንዲፈቀድለት" በማለት ጠበቃዬ በትህትና ጠየቀ፡፡ አቃቤ ሕግ ይህችማ ቀላል ጥያቄ ነች! በሚል ሁኔታ ይመስላል በስሜት ተነሳና፤ “ክቡር ፍ/ቤት፣ ተጠርጣሪው የተከሰሰበት ወንጀል የዋስ መብት የሚያስጥ ባለመሆኑ ሊፈቀድለት አይገባም'' አለ፡፡ ለነገሩ ነው እንጂ እንኳን እሱ የሕጉ ሰው ቀርቶ እኔም ብሆን የዋስ መብት ጥያቄው የማይመስል ጥያቄ መሆኑን እውቃለሁ፡፡ ዳሩ ዋስስ ቢባል ከየት ላመጣ ነው፡፡ እንዲያውም ለእኔ ነፃነቴን ሳላረጋግጥ ወጥቼ ማንም ሲጠቋቆምብኝ ከማይ እዚያው እስር ቤት ውስጥ ከምወዳቸውና ከሚቀሉኝ ሰዎች ጋር ግዜዬን ማሳለፉ የተሻለ ነበር:: እዚያ ለአብዛኛው እስረኛ ወንጀል
ምንም አዲስ ነገር ስላልሆነ "ፍቅረኛውን የገደለ ነው እያለ የሚንሾካሽክብኝ የለም:: ያም ሆነ ይህ ዳኛው አቃቢ ሕግ አለኝ የሚለውን ምስክር እና ተጨማሪ ማስረጃ ካለ ይዞ ጥር 20 ቀን 1981 እንዲቀርብና እስከዛው እኔ ወህኒ ቤት ሆኜ ክሴን እንድክታተል በመወሰን አሰናበቱን:: ከፍርድ ቤቱ ልወጣ ስል ኤልሳ በር ላይ ጠብቃ፤ “አመስግናለሁ አማረ፤ አይዞህ በእግዚአብሄር ረዳትነት ተከራክረን ነፃ እናወጣሀለን" አለችኝ:: ራሴን ለመከላከል አልገደልኩም ብዬ በመናገሬ ማመስገኗ ቢገርመኝና ለእኔ መጨነቋ ቢያስደስተኝም፣ ሐሳቧ ተሳከቶላት ከእሥር ብታሰፈታኝም ነፃ ግን ልታወጣኝ እንደማትችል ስለማውቅ አዘንኩላት:: ምናልባት ያልተጠበቀው ነገር በተአምር ተፈጥሮ በድን አካሌን ከእሥር ልታስፈታውና ነፃ ልታደርገው ብትችልም፣ መንፈሴ ግን ለዘላለሙ የአልማዝ ፍቅር አይቻላትም:: እስረኛ በመሆኑ ከእንግዲህ ወዲህ ነፃ ልታወጣው ከአንድ ቀን አዳር በኋላ ወደ ወህኒ መውረድ ስለነበረብኝ የእስር ቤት ጓደኞቼን ተሰናብቼ በፖሊስ ታጅቤ ወደ ተዘጋጀልኝ የእስረኛ መኪና ገባሁ። ስገባ ሌላ ክፍል ውስጥ ከነበሩና ወደ ወህኒ ቤት አብረውኝ ከሚሄዱ እስረኞች ጋር ተገናኘሁ፡፡ ለአየር ማስገቢያ ብቻ ቀዳዳ በተተወለት መኪና ውስጥ ተዘግቶብን እየተጓዝን ስለነበርና ከውጪ ስንገባ ዓይናችን ጨለማውን እስከሚላመደው ድረስ ምን ያህል ሰው እንዳለ ለማየት ያዳግታል፡፡ መኪናው ውስጥ ያለነው ብዙ እስረኞች ብንሆንም አንድም የሚያወራ እስረኛ አልነበረም፡፡ ለማውራትም የሚመች ቦታ አልነበረም፡፡ አማራጭ አልነበረምና ለአየር ማስገቢያ በተተወች ቀዳዳ በኩል አለፍ አለፍ እያልኩ ውጪውን መመልከት ጀመርኩ፡፡ በናፍቆት መንፈስ ከተማውንና መንገደኛውን አየሁት፡፡ ከርቸሌ ውስጥ ምንም የተለየ ነገር አላጋጠመኝም፡፡ በእርግጥ እዚህ ጠያቂ የሚገባው እሁድ ብቻ ስለሆነና ከጠያቂ የሚመጣው ምግብ፣ መጠጥና ገንዘብ አነስተኛ በመሆኑ ለየት ያደርገዋል፡፡ ቦታው ለእኔ የተለየ ቢሆንም የተለየ ሕይወት ግን አልነበረም። እዚህ ያሉትም ተመሳሳይ ሰዎችና ተመሳሳይ ሕይወት ነበር። እዚህም ከዛሬ ውጪ ላለ ሕይወት የማይጨነቅ ሰው፣ ለመግባባት ብዙ ግዜ የማይፈጅበት፣ በጠባብ ክፍል ውስጥ ታፍኖ ሕይወቱን እየገፋ ቢሆንም፣ በነፃው ዓለም እንደልቡ እየተዘዋወረ ከሚኖረው ህዝብ በተሻለ ሁኔታ እውነታውን ተቀብሎና ተለማምዶ በደስታ እየኖረ ያለ ስው የሚገኝበት ቦታ ነበር። እዚህ አንተ ለምትኖረው ሕይወት የሚጨነቅልህ አንተ ሳትሆን ሌላው ነው:: ነገ ምን እለብሳለሁ፣ምን እበላለሁ፣ የቤት ኪራይ ከየት አምጥቼ እከፍላለሁ ወዘተ የሚሉ የነፃውን ዓለም ሰው የሚያስጨንቁ ሐሳቦች ወደዚህ በብረት አጥር ወደ ታጠረውና በመትረየስ ወደሚጠበቀው
የተሞላች ነች:: የሚያጣላ፣ የሚያነጫንጭና የሚያስጨንቅ ብዙ ነገር የለም:: ግቢ አልፈው መግባት አይቻላቸውም:: እዚህ ሕይወት በሳቅና በደስታ እግዜር ይህንን ወስዶ ደስታና ፍቅርን በምትኩ ሰጥቶናል:: እየቆየሁ ስሄድ እስር ቤቱን ከመለማመዴ የተነሳ እኔ ራሴ አሁን አሁን አዲስ እስረኛ ሲመጣ አለማማጅ ሆኜአለሁ:: በተለይ በጣም የሚያረካኝ ነገር እያንዳንዱ እስረኛ የታሰረበትን ጉዳይ ጠጋ እያሉ ማዳመጥ ነበር:: ይህም ከብዙ አስረኛ ጋር በአጭር ግዜ ውስጥ እንድተዋወቅ ረድቶኛል:። ደግሞስ በእሥር ቤት ውስጥ ከዚህ የተሻለ ምን መዝኛኛ ሊኖር? በተለይም የክፍላችን ካቦ በጣም ርህሩህ ከመሆኑ የተነሳ እወደው ስለነበር፣ ይህ ምስኪን ሰው ወንጀል ስርቶ ሳይሆን እንደእኔ በማያውቀው ነገር ተወንጅሎ ሊሆን ይችላል ብዬ ስለማስብ የታሰረበትን ምክንያት ለማወቅ በጣም እጓጓ ነበር:: አዲስ የገባ እሥረኛን ማረጋጋት እንጂ ማስደንገጥ አይፈልግም:: የሻማ ሲጠይቅም ሥርዓት በተሞላ ሁኔታ ስለነበር አብዛኛው ሰው እስጣለሁ ብሉ ያላሰበውን ይሰጠዋል፡፡ ገንዘብ የሌለውን እስረኛ እንኳን ቢሆን ጠያቂ ዘመድ ካለው ጠይቆ ገንዘብ እንዲያመጣ ሲናገር ትህትና በተሞላበት ሁኔታ ነበር:: ቤተሰብ የለንም የሚሉ እሥረኞች ሲያጋጥሙት ገንዘብ ካላመጣችሁ እያለ የሚያስጨንቅ ሰው አልነበረም:: ይሁን እንጂ ማንኛውም እስረኛ ቤተሰብ የለኝም ብሎ የሻማ ሲያስቀር አይቼ አላውቅም፡፡ ከየትም ከየትም ብሎ ማንም ሳያስገድደው አምጥቶ ይከፍላል:: በዚህ ላይ ደግሞ ዞሮ ዞሮ ብሩን አብዛኛው እስረኛ ይጠቀምበታል እንጂ እሱ እምብዛም የብር ችግርም ሆነ ፍላጎቱ ያለው አልነበረም። ይህ ርህሩህ ሰው በምን እንደታሰረ ማወቅ በመፈለጌ ቀስ በቀስ ተግባባሁትና ለመጠየቅ ወሰንኩ:: በመሀከላቸው ተማሩ ከሚባሉት ጥቂት እስረኞች መሀል አንዱ በመሆኔ፣ ስለሚያከብሩኝና ከእኔም ጋር መቀራረብ ስለሚፈልጉ፣ እሱንም ቢሆን መቅረብ ብዙም አላስቸገረኝም፡፡ ታሪኩን ስሰማ ግን ከጠበቁት ውጪ ስለነበር በጣም ተገረምኩ፡፡ የካቦአችን መደበኛ ሥራ ሌብነት ነው፡፡ ታዲያ ሌብነት ሲባል አዲስ አበባ ፖሊስ እንዳገኘሁት እንደመርሀቤቴው እስረኛ የተሰጣ ፓንት ማውረድ ሳይሆን ረቀቅ ያለ ሌብነት ነው:: የሚሰርቀው ደሀውን ኢትዮጵያዊ ሳይሆን የውጪ ዜጎችን
👍29❤1
ነው:: ብዙ ጊዜ ትላልቅ ሆቴሎች አካባቢ ይጠባበቅና እንግዶች በተለይ ተላላፊ መንገደኞች (Transit Passengers) ሲገቡ አብሮ ተደባልቆ ገብቶ አልጋ ይይዛል:: ማታ ሲዝናኑ አብሮ ሲዝናና ያመሽና አመቺ ሁኔታ ጠብቆ፣ አሊያም እንግዶቹ ወጣ ሲሉ አልቤርጎውን በተመሳሳይ ቁልፍ ከፍቶ ይሰርቃል:: ሁል ጊዜ አልጋ እየያዘ ስለሚያድር የአብዛኛውን አልቤርጎ ክፍሎች ቁልፍ በወረቀት ላይ ስሎ ያሰቀርፃል:: አጋጣሚ ሆኖ ቢያዝ
እንኳን እንግዳው ግፋ ቢል በነጋታው አሊያም በሁለተኛው ቀን ወደ ሀገሩ ስለሚሄድና የተያዘው የመረጃ ገንዘብም ይሁን ጌጣ ጌጥ ለእግዚቢትነት ጥሎ ስለማይሄድ ለመፈታት አይቸገርም:: በዚህ ላይ ደግሞ መያዝ የሚባል ነገር የሚያጋጥመው አልፎ አልፎ ሲሆን አንዳንድ ተልከስካሽ ፖሊሶችንም ባገኘ ቁጥር እጁን ስለሚዘረጋላቸው ያውቁታልም፣ ይወዱታልም:: በቂ መረጃ በማይኖርበትና ቀደም ሲል ያዘጋጁት የመርማሪ ዘመድና ወዳጅ በማይታጠበት አገር ለሱ አስር ግፋ ቢል ከጥቂት ቀናት የማይበልጥ አሊያም ከሳምንት የሚዘል አልነበረም:: በአሁኑ ጊዜ የታሰረባት የተፈጠረችው ግን እንዲህ ነበር፡፡ መጥፎ አጋጣሚ አንድ ቀን እንደተለመደው መንገደኞች በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውቶቢስ መጥተው ወደ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል ሲገቡ ተቀላቅሎ ገብቶ አልጋ ይይዛል፡፡ ማታ የመዝናኛ ሰዓት ደርቶ እንግዶች ለመዝናናት፤ እሱ ለመስረቅ በቦታው ላይ ይገኛሉ፡፡ ሙዚቃው ሲደራና ሰዉ ሞቅ እንዳለው አጅሬ ከሚያውቃቸው የመንገድ ላይ ኮረዶች አንዷን ደንበኛውን አስነስቶ መደነስ ይጀምራል፡፡ ለመስረቅ አመቺውን እንግዳ እያማተረ ሳለ ቀልቡ እንደድንገት አንዱ ፈረንጅ ላይ ያርፋል:: የኋላ ኪሱ በገንዘብ በተሞላ ቦርሳ ተወጥሮል፡፡ ፈረንጁ እሱ ከሚያውቃት ከአንዲት ውብ ኢትዮጵያዊት ጋር ይደንሳል፡፡ እሷም እሱ ወደ እነሱ ጋ ጠጋ ሲል ለምን እንደመጣ ስለምታውቅና ከቀናውም ስለሚያንበሸብሻት ሰውየውን ወደራሷ እስጠግታ ቀልቡን ለመስረቅ ታዋራዋለች፣ ትተሻሸዋለች፡፡ አጅሬ ከሰውዬው ጋር እየተጋፋ መደነስ ይጀምራል፡፡ አመቺ ሁኔታ አገኘና እጁን ሰደድ አድርጎ የሰውዬውን ቦርሳ ይመዛታል፡፡ ግን ቀኑ ገዳፋ ነበርና ከቦርሳው ጋር አብረው የተያያዙ ቁልፎች ይወጡና ወለሉ ላይ ይወድቃሉ፡፡ ፈረንጁ ድምፅ ሰምቶ ዞር ከማለቱ አጅሬ ቦርሳውን ይጥልና የሚረዳው በማስመሰል ቦርሳውንና ቁልፉን አንስቶ ይሰጠዋል:: ፈረንጁ አመስግኖ _ ቦርሳውን ኪሱ ቢከትም በአካባቢው የነበሩ የደህንነት ሰዎች ሁኔታውን ይከታተሉ ስለነበር ወዲያው ይይዙትና ፖሊስ ጣቢያ ይወረውሩታል፡፡ አጅሬ ግን በነጋታው እፈታለሁ ብሎ ስላሰበ ብዙም አልተጨነቀም ነበር። ይሁን እንጂ እንዳሰበው ቶሎ መውጣት አልቻለም፡፡ ሰውዬው ተላላፊ መንገደኛ ሳይሆን አሜሪካ ኤምባሲ ውስጥ የሚሰራ ዲፕሎማት ኖሮ ገንዘቡን በኤግዚቪትነት አስይዞ ክሱን መከታተል በመጀመሩ ለአጅሬ እንደተለመደው በቀላሉ መውጣት የማይታሰብ ሆነ:: ይኸው አንድ ዓመት ተፈርዶበት ግማሹን አገባዷል፡፡
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
እንኳን እንግዳው ግፋ ቢል በነጋታው አሊያም በሁለተኛው ቀን ወደ ሀገሩ ስለሚሄድና የተያዘው የመረጃ ገንዘብም ይሁን ጌጣ ጌጥ ለእግዚቢትነት ጥሎ ስለማይሄድ ለመፈታት አይቸገርም:: በዚህ ላይ ደግሞ መያዝ የሚባል ነገር የሚያጋጥመው አልፎ አልፎ ሲሆን አንዳንድ ተልከስካሽ ፖሊሶችንም ባገኘ ቁጥር እጁን ስለሚዘረጋላቸው ያውቁታልም፣ ይወዱታልም:: በቂ መረጃ በማይኖርበትና ቀደም ሲል ያዘጋጁት የመርማሪ ዘመድና ወዳጅ በማይታጠበት አገር ለሱ አስር ግፋ ቢል ከጥቂት ቀናት የማይበልጥ አሊያም ከሳምንት የሚዘል አልነበረም:: በአሁኑ ጊዜ የታሰረባት የተፈጠረችው ግን እንዲህ ነበር፡፡ መጥፎ አጋጣሚ አንድ ቀን እንደተለመደው መንገደኞች በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውቶቢስ መጥተው ወደ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል ሲገቡ ተቀላቅሎ ገብቶ አልጋ ይይዛል፡፡ ማታ የመዝናኛ ሰዓት ደርቶ እንግዶች ለመዝናናት፤ እሱ ለመስረቅ በቦታው ላይ ይገኛሉ፡፡ ሙዚቃው ሲደራና ሰዉ ሞቅ እንዳለው አጅሬ ከሚያውቃቸው የመንገድ ላይ ኮረዶች አንዷን ደንበኛውን አስነስቶ መደነስ ይጀምራል፡፡ ለመስረቅ አመቺውን እንግዳ እያማተረ ሳለ ቀልቡ እንደድንገት አንዱ ፈረንጅ ላይ ያርፋል:: የኋላ ኪሱ በገንዘብ በተሞላ ቦርሳ ተወጥሮል፡፡ ፈረንጁ እሱ ከሚያውቃት ከአንዲት ውብ ኢትዮጵያዊት ጋር ይደንሳል፡፡ እሷም እሱ ወደ እነሱ ጋ ጠጋ ሲል ለምን እንደመጣ ስለምታውቅና ከቀናውም ስለሚያንበሸብሻት ሰውየውን ወደራሷ እስጠግታ ቀልቡን ለመስረቅ ታዋራዋለች፣ ትተሻሸዋለች፡፡ አጅሬ ከሰውዬው ጋር እየተጋፋ መደነስ ይጀምራል፡፡ አመቺ ሁኔታ አገኘና እጁን ሰደድ አድርጎ የሰውዬውን ቦርሳ ይመዛታል፡፡ ግን ቀኑ ገዳፋ ነበርና ከቦርሳው ጋር አብረው የተያያዙ ቁልፎች ይወጡና ወለሉ ላይ ይወድቃሉ፡፡ ፈረንጁ ድምፅ ሰምቶ ዞር ከማለቱ አጅሬ ቦርሳውን ይጥልና የሚረዳው በማስመሰል ቦርሳውንና ቁልፉን አንስቶ ይሰጠዋል:: ፈረንጁ አመስግኖ _ ቦርሳውን ኪሱ ቢከትም በአካባቢው የነበሩ የደህንነት ሰዎች ሁኔታውን ይከታተሉ ስለነበር ወዲያው ይይዙትና ፖሊስ ጣቢያ ይወረውሩታል፡፡ አጅሬ ግን በነጋታው እፈታለሁ ብሎ ስላሰበ ብዙም አልተጨነቀም ነበር። ይሁን እንጂ እንዳሰበው ቶሎ መውጣት አልቻለም፡፡ ሰውዬው ተላላፊ መንገደኛ ሳይሆን አሜሪካ ኤምባሲ ውስጥ የሚሰራ ዲፕሎማት ኖሮ ገንዘቡን በኤግዚቪትነት አስይዞ ክሱን መከታተል በመጀመሩ ለአጅሬ እንደተለመደው በቀላሉ መውጣት የማይታሰብ ሆነ:: ይኸው አንድ ዓመት ተፈርዶበት ግማሹን አገባዷል፡፡
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍41❤1