#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ኬድሮም በማግስቱ ወደ እረኝነቷ ስትሄድ ንስሯንም ይዛው ሄደች…ግን ደግሞ አጥብቃው ጉያዋ ውስጥ እንዳቀፈችው ነበር..ጥሏት እንዲሄድ አልፈለገችም…ራሷ የግሏ እንዲሆን ፈለጋለች፡፡ግን ደግሞ እንዴት ተደርጎ ለማዳ እርግብ ወይም ዶሮ አይደለ አላምዳ ከእሷ ጋር ምታኖረው…እኩለ ቀን ድረስ ከብቶቹን ሳር ስታበላ ቆይታ ውሀ ልታጠጣቸው እየነዳች ወደ ያዶት ወንዘ አመራች፡፡ ከብቶቾን እንዲጠጡ ወንዝ ዳር ድረስ አድርሳቸው እሷም ንስሯን እንዳቀፈች ፈንጠር ብላ ቆማ ስታይ ቆየች…ግን ደግሞ እንደዘወትር ልምዷ መዋኘት ፈለገች ..ንስሩን ምን ታድርገው…ሀሳብ መጣላት…ማታ ለቤተሰቦቾ እንጨት ይዛ ለመሄድ ለማሰሪያ እንዲሆናት አንዱ አህያ ላይ ጠምጥማ የያዘችውን ገመድ ትዝ አላት ፤እየተንደረደረች አህያው ወዳለበት ሄደችና በአንድ እጇ ገመዱን በመፍታት የንስሩን እግር አሰረችበት፤ ከዛ በአካባቢው ካለ አንድ ገዘፍ ያለ ግንድ ላይ አዙራ አሰረችውና
‹‹ ይቅርታ እሺ አንዴ አምስት ደቂቃ ልዋኝና ከዛ ከብቶቻችንን ወደመስክ አሰማርተን ለአንተ ምሳ የሚሆንህ ነገር ለማደን ወደጫካ እንገባለን ››ይሰማኛል ብላ ሳይሆን እንዲሁ ስሜቷን ለመግለፅ የተናገረችው ነው፡፡ፊቷን በማዞር ልብሷን እያወላለቀች ወደወንዙ ጠርዝ ተጠጋች…ልብሷን ምቹ ያለችው ቦታ አስቀመጠችና ዘላ ውሀ ውስጥ ገባች፡፡ተንፈስ አለች፡፡ ልብ ድረስ ዘልቆ የሚሰማ እርካታ ያለው አይነት ቅዝቃዜ ተሰማት…ሙሉ በሙሉ እራሷን ወደወንዙ ጥልቅ ሰመጠችና ረጅም ርቀት ዋኝታ ብቅ ብላ ወጥታ ወደንስሯ ስታይ አካባቢው ባዶ ሆነባት…ደንግጣ አይኖቾን ወደሰማዩ ስታማትር እንደተወርዋሪ ኮከብ ሰማየ ሰማያትን ሰንጥቆ እየከነፈ ነው ፡፡እንዴት ብላ ከውሀ ውስጥ እንደወጣች አታውቅም….ልብሷን እንኳን ሳትለብስ ባለማመን ወደገመዱ ሄዳ አየችው፤ ልክ የሆነ ሰው ሆነ ብሎ ፈቶ እንደለቀቀው በስርአት ነው የተፈታው… በጣም ነው ያዘነችው …በጣም ነው በራሷ የተበሳጨችው
‹‹ምን አለ ዋናው በቀርብኝ›ስትል ተቆጨች፡፡
መልሳ ስታስበው ግን ‹‹እስከመቼ አስሬ አቆየዋለሁ ግን?›ስትል እራሷን ጠየቀች…መቼም ቢሆን መቼም ትቷት መሄዱ እደማይቀር አስባ እራሷን ለማፃናናት ብትሞክርም ከመከፋትና ከድብርት ስሜቷ ግን መላቀቅ አልቻለችም…. ቀሚሷን መልሳ ለበሰች..ውሀ ጠጥተው የጨረሱትን ከብቶቾንና በጎቾን እየነዳች የወንዙን አካባቢ ለቃ ሳር ወደሚገኝበት ከጫካዎች መካከል እንደ ደሴት ገላጣ ሆኖ ሳር ወደለበሰ ስፍራ ወሰደቻቸውና እንዲግጡ አሰማርታ እሷ ሰማይ ጠቀስ ዛፋ ላይ እንጣጥ እንጣጥ እያለች ወጣችና ከላይ ቅርንጫፍ ላይ ተደላድላ ጋደም አለች…እሷ ቅርንጫፍ ላይ ስትደርስ ቀድመው ቦታው ላይ የነበሩ ዝንጀሮዎች እየደነሱና ከቅርንጫፍ ቅርንጫፍ እየዘለሉ ቦታውን ለቀውላት በቅርብ ርቀት ወደሚገኝ ሌሎች ቅርንጫፎች ላይ አረፉ፡፡
እሷም ኩርምትምት ብላ ተቀመጠችና ወደ ትካዜ ውስጥ ገባች….አልፎ አልፎ የሚሳማት አስጠሊታ አይነት ስሜት ተሰማት… የማታውቀው አባቷ ናፈቃት…ምን እንደሆነ እንኳን የማታውቀው አባቷ ሰይጣን ይሁን ሰው ፤ሚርማንድ ሆነ ኤልያንስ.. ዪፎ ይሁን ሉሲፈር እርግጠኛ ያልሆነችበት አባቷ..እናቷ እንደነገረቻት ከአንገቱ በላይ ያለው መልክ ልክ እሷን ነው የሚመስለው...የእጇን መዳፍ ምታክል ክብ መስታወት ከጃኬት ኪሷ አወጣችና የገዛ ፊቷን አትኩራ ማየት ጀመረች….ሁሌ እንደዚህ አይነት ስሜት ሲፈታተናት እንደዛ ታደርጋለች…ይህቺ መስታወት በእጇ ከገባች ከሶስት አመት በላይ አስቆጥራለች…ተሳስታ እንኳን ከኪሷ አትለያትም….እንዲህ አትኩራና አፍጥጣ መልኳን የምታየው ግን የራሷን ውብና አፍዛዥ አይነት መልክ ለማየት አይደለም…እናቷ ሁሌ ቁርጥ አባትሽን ነው የምትመስይው ስለምትላት የአባቷን መልክ በራሷ ውስጥ አሻግራ ለማየት ነው….ፀጉሯ በአካባቢው ያልተለመደ አይነት ጥቅልል ሉጫ ሆና ቡኒ አይነት ቀለም ያለው ነው…አይኖቾ ልክ እንደ ድመት ጎላ ጎላ ብለው ሰማያዊ ቀለም የተኳሉና ትኩር ብሎ ለሚያያቸው ማንኛውም ሰው ላይ ፍረሀት የሚለቁ ናቸው…ሙሉ ፊቷ ቅርፁ ክብና የተለጠለጠ ጠይም ቀለም ያለው እንደ ግሪክ አማልዕክቶች ሰልካካ አፍንጫና እንደ እንኮይ የሚገመጥ አይነት ወፈር ያለ ከንፈር ነው ያላት…ሙሉ ቁመናዋ ከእድሜ እኩዬቾ ቢያንስ በ5 አመት ያህል በልጣ እንድታይ የሚያደርጋት ግዙፍ እና ፈርጠማ የሚባል አይነት ነው ፡፡
የሆነ አጋጣሚ ተፈጥሮ አባቷን ለአንድ ጊዜ ብቻ እንኳን ብታየው ደስ ይላታል..እርግጥ በቅርብ መንፈሱ እንደሚከታትላትና እንደሚጠብቃት ታምናለች….ትናትን ከዛ ሰቅጣጭ የመኪና አደጋ በዛ አይነት ተአምር ከዳነች በኃላ ደግሞ እሩቅ በሌላ ፕላኔት ላይ ሳይሆን እዚሁ ምድር በጣም በቅርቧ እንዳለ እርግጠኛ ሆናለች፡፡
‹አባዬ እርግጥ እማዬ በምታፈቅርህ መጠን ላላፈቅርህ እሷ በምትናፍቅህ ልክ ላልናፍቅህ እችላለሁ….ግን ያው አባት አይደለህ ባገኝህና ባውቅህ ደስ ይለኛል… ለአንድ ቀንም ቢሆን አብረኸኝ ብትውልና ሰውነቶችህን እየዳበስኩ ጉንጮችህን ብስምና በእጆችህ ጭንቅላቴን ብትዳብስ ደስ ይለኛል….ያው ታውቃለህ እኔ ልጅህ በጣም ጠንካራ ነኝ…እንደሌሎች እኩዬቼ አባቴ እዚህ ሔደ፤ አባቴ እንዲያ ሆነ እያልኩ በየአጋጣሚው የምነፈርቅ ደካማ አይደለሁም…ግን አንዲሁ አለ አይደል ከአጠገቤ መኖርህን ባውቅ ደግሞ ይበልጥ ጠንካራ ያደርገኛል…እና ያ አንተ ልከኸው ያደነኝ ንስርን በጣም ወድጄው ነበር…ባለክንፍ ሆኜ በአየር ላይ እየተነሳፍኩ መብረር በመቻሌ ልዩ አይነት ስሜት ነው የተሰማኝ ፤ንስሬን ልክ ስዳብሰውና ስንከባከበው አንተን አጠገቤ እንደሆንክ ማሰብ ጀምሬ ነበር…እና ዛሬ አንድ ነገር እንድታደርግልኝ እጠይቅሀለሁ…ወይ ናና አግኘኝ ወይ ደግሞ ንስሩን መልሰህ ላክል…….ኝ ›› ንግግሯን እንኳን ቋጭታ ሳትጨርስ ንስሩ እንደአካሄዱ ስማየ ሰማዩን እየሰነጠቀ ወደእሷ አቅጣጫ ሲምዘገዘግ አየችው….በደስታ ኩርምትምት ብላ ከተቀመጠችበት የዛፍ ጫፍ ተነስታ ቆመች…..ለመውረድ ወደታች መንሸራተት ስትጀምር ልክ እንደትናንቱ እየተምዘገዘገ ወደ እሷ መጣና ማጅራቷን ከኃላ ይዞ በአየር ላይ አንጠለጠላትና መልሳ ወደላይ ተመነጠቀ…ሶስት መቶ ሜትር አካባቢ ወደላይ ዞሮ ከወጣ በኃላ በአየር ላይ አሸቀንጥሮ ወረወራት….ምን ሊያደርግ እንደፈለገ ስለገባት እደትናንቱ አልደነገጠችም...ወደያው ከጀርባዋ ላይ ተሰካና ክንፎችን በግራና በቀኝ በሰፊው ዘርግቶ ማውለብለብ ጀመረ.
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ኬድሮም በማግስቱ ወደ እረኝነቷ ስትሄድ ንስሯንም ይዛው ሄደች…ግን ደግሞ አጥብቃው ጉያዋ ውስጥ እንዳቀፈችው ነበር..ጥሏት እንዲሄድ አልፈለገችም…ራሷ የግሏ እንዲሆን ፈለጋለች፡፡ግን ደግሞ እንዴት ተደርጎ ለማዳ እርግብ ወይም ዶሮ አይደለ አላምዳ ከእሷ ጋር ምታኖረው…እኩለ ቀን ድረስ ከብቶቹን ሳር ስታበላ ቆይታ ውሀ ልታጠጣቸው እየነዳች ወደ ያዶት ወንዘ አመራች፡፡ ከብቶቾን እንዲጠጡ ወንዝ ዳር ድረስ አድርሳቸው እሷም ንስሯን እንዳቀፈች ፈንጠር ብላ ቆማ ስታይ ቆየች…ግን ደግሞ እንደዘወትር ልምዷ መዋኘት ፈለገች ..ንስሩን ምን ታድርገው…ሀሳብ መጣላት…ማታ ለቤተሰቦቾ እንጨት ይዛ ለመሄድ ለማሰሪያ እንዲሆናት አንዱ አህያ ላይ ጠምጥማ የያዘችውን ገመድ ትዝ አላት ፤እየተንደረደረች አህያው ወዳለበት ሄደችና በአንድ እጇ ገመዱን በመፍታት የንስሩን እግር አሰረችበት፤ ከዛ በአካባቢው ካለ አንድ ገዘፍ ያለ ግንድ ላይ አዙራ አሰረችውና
‹‹ ይቅርታ እሺ አንዴ አምስት ደቂቃ ልዋኝና ከዛ ከብቶቻችንን ወደመስክ አሰማርተን ለአንተ ምሳ የሚሆንህ ነገር ለማደን ወደጫካ እንገባለን ››ይሰማኛል ብላ ሳይሆን እንዲሁ ስሜቷን ለመግለፅ የተናገረችው ነው፡፡ፊቷን በማዞር ልብሷን እያወላለቀች ወደወንዙ ጠርዝ ተጠጋች…ልብሷን ምቹ ያለችው ቦታ አስቀመጠችና ዘላ ውሀ ውስጥ ገባች፡፡ተንፈስ አለች፡፡ ልብ ድረስ ዘልቆ የሚሰማ እርካታ ያለው አይነት ቅዝቃዜ ተሰማት…ሙሉ በሙሉ እራሷን ወደወንዙ ጥልቅ ሰመጠችና ረጅም ርቀት ዋኝታ ብቅ ብላ ወጥታ ወደንስሯ ስታይ አካባቢው ባዶ ሆነባት…ደንግጣ አይኖቾን ወደሰማዩ ስታማትር እንደተወርዋሪ ኮከብ ሰማየ ሰማያትን ሰንጥቆ እየከነፈ ነው ፡፡እንዴት ብላ ከውሀ ውስጥ እንደወጣች አታውቅም….ልብሷን እንኳን ሳትለብስ ባለማመን ወደገመዱ ሄዳ አየችው፤ ልክ የሆነ ሰው ሆነ ብሎ ፈቶ እንደለቀቀው በስርአት ነው የተፈታው… በጣም ነው ያዘነችው …በጣም ነው በራሷ የተበሳጨችው
‹‹ምን አለ ዋናው በቀርብኝ›ስትል ተቆጨች፡፡
መልሳ ስታስበው ግን ‹‹እስከመቼ አስሬ አቆየዋለሁ ግን?›ስትል እራሷን ጠየቀች…መቼም ቢሆን መቼም ትቷት መሄዱ እደማይቀር አስባ እራሷን ለማፃናናት ብትሞክርም ከመከፋትና ከድብርት ስሜቷ ግን መላቀቅ አልቻለችም…. ቀሚሷን መልሳ ለበሰች..ውሀ ጠጥተው የጨረሱትን ከብቶቾንና በጎቾን እየነዳች የወንዙን አካባቢ ለቃ ሳር ወደሚገኝበት ከጫካዎች መካከል እንደ ደሴት ገላጣ ሆኖ ሳር ወደለበሰ ስፍራ ወሰደቻቸውና እንዲግጡ አሰማርታ እሷ ሰማይ ጠቀስ ዛፋ ላይ እንጣጥ እንጣጥ እያለች ወጣችና ከላይ ቅርንጫፍ ላይ ተደላድላ ጋደም አለች…እሷ ቅርንጫፍ ላይ ስትደርስ ቀድመው ቦታው ላይ የነበሩ ዝንጀሮዎች እየደነሱና ከቅርንጫፍ ቅርንጫፍ እየዘለሉ ቦታውን ለቀውላት በቅርብ ርቀት ወደሚገኝ ሌሎች ቅርንጫፎች ላይ አረፉ፡፡
እሷም ኩርምትምት ብላ ተቀመጠችና ወደ ትካዜ ውስጥ ገባች….አልፎ አልፎ የሚሳማት አስጠሊታ አይነት ስሜት ተሰማት… የማታውቀው አባቷ ናፈቃት…ምን እንደሆነ እንኳን የማታውቀው አባቷ ሰይጣን ይሁን ሰው ፤ሚርማንድ ሆነ ኤልያንስ.. ዪፎ ይሁን ሉሲፈር እርግጠኛ ያልሆነችበት አባቷ..እናቷ እንደነገረቻት ከአንገቱ በላይ ያለው መልክ ልክ እሷን ነው የሚመስለው...የእጇን መዳፍ ምታክል ክብ መስታወት ከጃኬት ኪሷ አወጣችና የገዛ ፊቷን አትኩራ ማየት ጀመረች….ሁሌ እንደዚህ አይነት ስሜት ሲፈታተናት እንደዛ ታደርጋለች…ይህቺ መስታወት በእጇ ከገባች ከሶስት አመት በላይ አስቆጥራለች…ተሳስታ እንኳን ከኪሷ አትለያትም….እንዲህ አትኩራና አፍጥጣ መልኳን የምታየው ግን የራሷን ውብና አፍዛዥ አይነት መልክ ለማየት አይደለም…እናቷ ሁሌ ቁርጥ አባትሽን ነው የምትመስይው ስለምትላት የአባቷን መልክ በራሷ ውስጥ አሻግራ ለማየት ነው….ፀጉሯ በአካባቢው ያልተለመደ አይነት ጥቅልል ሉጫ ሆና ቡኒ አይነት ቀለም ያለው ነው…አይኖቾ ልክ እንደ ድመት ጎላ ጎላ ብለው ሰማያዊ ቀለም የተኳሉና ትኩር ብሎ ለሚያያቸው ማንኛውም ሰው ላይ ፍረሀት የሚለቁ ናቸው…ሙሉ ፊቷ ቅርፁ ክብና የተለጠለጠ ጠይም ቀለም ያለው እንደ ግሪክ አማልዕክቶች ሰልካካ አፍንጫና እንደ እንኮይ የሚገመጥ አይነት ወፈር ያለ ከንፈር ነው ያላት…ሙሉ ቁመናዋ ከእድሜ እኩዬቾ ቢያንስ በ5 አመት ያህል በልጣ እንድታይ የሚያደርጋት ግዙፍ እና ፈርጠማ የሚባል አይነት ነው ፡፡
የሆነ አጋጣሚ ተፈጥሮ አባቷን ለአንድ ጊዜ ብቻ እንኳን ብታየው ደስ ይላታል..እርግጥ በቅርብ መንፈሱ እንደሚከታትላትና እንደሚጠብቃት ታምናለች….ትናትን ከዛ ሰቅጣጭ የመኪና አደጋ በዛ አይነት ተአምር ከዳነች በኃላ ደግሞ እሩቅ በሌላ ፕላኔት ላይ ሳይሆን እዚሁ ምድር በጣም በቅርቧ እንዳለ እርግጠኛ ሆናለች፡፡
‹አባዬ እርግጥ እማዬ በምታፈቅርህ መጠን ላላፈቅርህ እሷ በምትናፍቅህ ልክ ላልናፍቅህ እችላለሁ….ግን ያው አባት አይደለህ ባገኝህና ባውቅህ ደስ ይለኛል… ለአንድ ቀንም ቢሆን አብረኸኝ ብትውልና ሰውነቶችህን እየዳበስኩ ጉንጮችህን ብስምና በእጆችህ ጭንቅላቴን ብትዳብስ ደስ ይለኛል….ያው ታውቃለህ እኔ ልጅህ በጣም ጠንካራ ነኝ…እንደሌሎች እኩዬቼ አባቴ እዚህ ሔደ፤ አባቴ እንዲያ ሆነ እያልኩ በየአጋጣሚው የምነፈርቅ ደካማ አይደለሁም…ግን አንዲሁ አለ አይደል ከአጠገቤ መኖርህን ባውቅ ደግሞ ይበልጥ ጠንካራ ያደርገኛል…እና ያ አንተ ልከኸው ያደነኝ ንስርን በጣም ወድጄው ነበር…ባለክንፍ ሆኜ በአየር ላይ እየተነሳፍኩ መብረር በመቻሌ ልዩ አይነት ስሜት ነው የተሰማኝ ፤ንስሬን ልክ ስዳብሰውና ስንከባከበው አንተን አጠገቤ እንደሆንክ ማሰብ ጀምሬ ነበር…እና ዛሬ አንድ ነገር እንድታደርግልኝ እጠይቅሀለሁ…ወይ ናና አግኘኝ ወይ ደግሞ ንስሩን መልሰህ ላክል…….ኝ ›› ንግግሯን እንኳን ቋጭታ ሳትጨርስ ንስሩ እንደአካሄዱ ስማየ ሰማዩን እየሰነጠቀ ወደእሷ አቅጣጫ ሲምዘገዘግ አየችው….በደስታ ኩርምትምት ብላ ከተቀመጠችበት የዛፍ ጫፍ ተነስታ ቆመች…..ለመውረድ ወደታች መንሸራተት ስትጀምር ልክ እንደትናንቱ እየተምዘገዘገ ወደ እሷ መጣና ማጅራቷን ከኃላ ይዞ በአየር ላይ አንጠለጠላትና መልሳ ወደላይ ተመነጠቀ…ሶስት መቶ ሜትር አካባቢ ወደላይ ዞሮ ከወጣ በኃላ በአየር ላይ አሸቀንጥሮ ወረወራት….ምን ሊያደርግ እንደፈለገ ስለገባት እደትናንቱ አልደነገጠችም...ወደያው ከጀርባዋ ላይ ተሰካና ክንፎችን በግራና በቀኝ በሰፊው ዘርግቶ ማውለብለብ ጀመረ.
✨ይቀጥላል✨
👍135😱20❤12😁1
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ይሄ ነገር በጣም ነው የከነከናት….‹‹እንዴት ነው ከቤቴ በጉያዬ አቅፌው የወጣሁት ንስር እኔን ምታህል ግዙፍ ልጅ በቀላሉ እንደላባ በማንጠልጠል እንዲህ ዘና ብሎ ሚበረው..ደግሞ እንደዚህ አይነት ግዙፍ ክንፍ ከምኑ ውስጥ ነው መዞ የሚያወጣው፤እሱ ወደአየር ሲወጣ ስለሚገዝፍ ነው ወይስ እኔ ክብደት እልባ እየሆንኩ ስለምሄድ ነው?›ብላ በአእምሮዋ ብታብሰለስልም መልስ አላገኘችም..ንስሯ ወደላይ ሳይሆን ቀጥታ ወደ ጎን ይዟት ይነጉድ ጀመር…ሽው የሚለው ንፍስና ቀዝቃዛው አየር ፊቷን እየገረፋት ግን ደግሞ በፍፅም ደስታ ቁልቁል እያየች መደመሟን ቀጠለች…ሙሉ ጥቅጥቅ ጫካ ራቅ ብሎ ሰንሰለታማ የተቀጣጣሉ ተራሮች ይታዬታል….በስተሰሜን በኩል ነው እየወሰዳት ያለው…ወደየት እየወሰደኝ ነው ብላ በውስጧ ጥያቄ ቢጫርም ፍርሀት ግን አልተሰማትም..ጎሮሮዋ እስኪሰነጠቅ ጮሀ ‹‹.አባዬ ንስሬን ስለመለስክልኝ አመሰግናለሁ›› አለችው፡፡
በንስሯ ወይም ጀርባዋ ላይ ተለጥፋ በሚርገበገበው ክንፍ እየተመራ ለ30 ደቂቃ ያህል ዙሪያ ጥምዝ ጥቅጥቅ ደኑን ዞረች.. እክሮባት አይነት እያሰራት መልሶ ከተነሳችበት ከብቶቾ መካከል አስቀመጣትና ከጀርባዋ ተላቆ ከስሯ አረፈ..
ስትቆዝምና ስትተክዝ የነበረው ስሜቷ አገገመ፡፡ ከዛን ቀን በኃላ ንስሯ ከእሷ ተነጥሎ ወደየትም ሄዶ አያውቅም..በሂደት እንደውም አእምሮውን ማንበብ ጀመረች…ከንፈር ሳያነቃንቁና ፤ቃላት ሳይለዋወጡ አንዳቸው የሌላቸውን አእምሮ በማንበብ ብቻ በአስደናቂ ሁኔታ መግባባትና ሀሳብ መለዋወጥ ችለዋል፤የምትፈልገውን ነገር ማዘዝና ወደምትፈልገው ቦታ እንዲወስዳት ስትጠይቀው ያለማዛነፍ ይከውንላት ጀመር፤ ይህ ደግሞ በፊት በነበራት ጥንካሬና በሚያውቋት ሰዎች ዘንድ የነበራት ተፈሪነትና ክብር በእጥፍ ጨመረ…የእሷም ስለነገሮች ያላት አተያይ ተቀየረ....ከብት ጥበቃውን ቀስ በቀስ በመተው ከሀገር ሀገር እየተዘዋወሩ ምድርንና በውስጧ ያሉትን ሚስጥሮችን እየበረበሩ መዋል ላይ አተኮረች… መጀመሪያ በአካባቢ በቅርብ ርቀት በሚገኙ ከተሞች መዳወላቦ፤ ነጌሌ ቦረና ፤በርበሬ ፤ሰወይና፤ራይቱ፤ ጊንር ፤ ጎባ፤ ዶዶላ አንጌቱ የመሳሰሉት ከተሞች በንስሯ ክንፍ ተዞዙራ በመሄድ እዛ ውላና ተዝናንታ መምጣት ጀመረች…ቀጥሎ ለምን ከሀገር አልወጣም …ብላ የሱማሌ ድንበርን አቆርጣ ሀርጌሳ ፤ሞቃ ዲሾ፤ሱማሌላንድ ድረስ ዘልቃ በመሄድ ውላ መምጣት በሌላ ጊዜ ደግሞ በሞያሌ በኩል የኬኒያን ድንበር አቋርጣ ውላ መግባት ጀመረች፡፡:
ከዛ አስደናቂ ምትሀታዊና ልብ ሰባሪ ገጠመኝ ከሞት የታደጋት ንስር የልብ ጓደኛዋ ጠባቂ መላአኳ ሆኖ እንደ አንድ ቤተሰቡ አባል አብሯት እየበላ አብሯት እየጠጣ አብሯት አንድ ብርድልብስ እየተጋፈፋት መኖር ጀመረ፡:በዚህ የተነሳ ስለንስር ተፈጥሮአዊ ባህሪ በጥልቀትና በዝርዝር ማወቅ ቻለች፡በዛም መደነቆ የትየለሌ ሆነ .
የእሷው ንስር ሳይሆን ስለ ጠቅላላ ንስር ስለሚባሉት ዝርያዎች ጥቂት ነገር ላጫውታችሁ
‹‹ንስር የጥንካሬ ምልክት ነው፡፡››
ንስር ስትወልድ የምትወልድበት ስፋራ በከፍተኛ ጥንቃቄ ነው የሚዘጋጀው…ብዙውን ጊዜ የተራራ ጫፍ ላይ ሌሎች አጥቂዎች ማይደርሱበት ቦታ ተመርጦ ነው፡፡ጎጆውን የመስራቱን ኃላፊነት የወንዱ ነው፡፡ጎጆውም ከማንኛውም አደጋ እና ጥቃት ልጆቹን መጠበቅ የሚችል ተደርጎ ነው የሚሰራው….እሾህ..ለስላሳ እንጨት (ገለባ ነገር)..ከዛ ደግሞ ሌላ እሾህ…በሾሁ ላይ ለስላሳ ገለባ… እያለ በተመሳሳይ ቅደም ተከተል በስድስት እርብራብ በወንድዬው አመካይነት ይሰራል
ታዲያ በዚህ በታነፀ ቤት ውስጥ አንድ ንስር እናት ልጆቾን ከወለደች በኋላ ለተወሰነ ቀን ብቻ ነው የምትንከባከባቸው፡፡ከዛ ታወጣና አለቱ ላይ ትጥላቸዋለች፡፡ልጆቾ በመደናገጥ..ምን ጉድ ተፈጠረ..? በሚል ስጋት ተመልሰው ወደማደሪያቸው ሲመለሱ..እናት ንስር ሆዬ መልሳ አውጥታ ትጥላቸዋለች..እነሱም ይመለሳሉ ..በዚህ አይነት ሁኔታ የተወሰነ ካለማመደቻቸው እና ከፍራቻ ጋር እንዲታረቁ ካደረገች በኃላ ታወጣቸውና ወደአለቱ ከጣለቻቸው በኃላ የላይኛውን ለስላሳ ሳር(ገለባ) ታነሳባቸዋለች.. ልጆቹ ሀገር ሰላማ ነው ብለው ተመልሰው ወደጎጆቸው ሲገቡ እሾሁ ላይ ያርፋሉ ….ባልጠነከረ ለስላሳ ገላቸው እሾሁ ይቀረቀርባቸዋል ይቆስላሉ …ይደማሉ..፡፡
ከዛ እሾሁን ሽሽት ወደአለቱ ጫፍ በራሳቸው ጊዜ ይወጣሉ ፡፡….እናት አሁንም አትታዋቸውም ከአለቱ ላይ ገፍታ ትጥላቸዋለች …. በእናታቸው ጭካኔ እየተገረሙ በፈጣሪም ዝም ማለት ግራ እየተጋቡ ወደጥልቁ ገደል አበቃልን በሚል ተስፋ መቁረጥ እየተምዘገዘጉ ሲሰምጡ አባት አየሩን ሰንጥቆ በመምጣት ይቀልባቸውና በጀርባው አዝሎ ወደ ተራራው ጫፍ ይመልሳቸዋል….እናት አሁንስ መች ትራራለች… መልሳ ትገፈትራቸዋለች.. አባት እንደፈረደበት ከአየር ላይ ይቀልባል…በሂደት ልጆቹ ከውስጣቸው ያለው ፍርሀት እየከሰመ..ልል የነበረው ጡንቻቸው እየጠነከረ…ክንፋቸውም መብረርን እየተማረ ይመጣና ያንን መከራ እና ስቃይ እንደጫወታና መዝናኛ መቁጠር ይጀምራሉ…፡፡ፍርሀታቸው ወደ ድፍረት…..መማረራቸው ወደ መዝናናት ይቀየራል….፡፡እናታቸውን በተራገሙበትን አንደበታቸውን መልሰው ያመሰግናሉ….ገና በጨቅላነታቸው በወላጆቻቸው ጥበብ ህይወትን በጥረት እና በብቃት ለማሸነፍ ሙሉ የራስ መተማመን ይጎናፀፋሉ..እንደሰው ልጅ እናት ጉያ ውስጥ ሀያ አመት ሙሉ መሻጎጥ በንስር አለም አይታሰብም….
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ይሄ ነገር በጣም ነው የከነከናት….‹‹እንዴት ነው ከቤቴ በጉያዬ አቅፌው የወጣሁት ንስር እኔን ምታህል ግዙፍ ልጅ በቀላሉ እንደላባ በማንጠልጠል እንዲህ ዘና ብሎ ሚበረው..ደግሞ እንደዚህ አይነት ግዙፍ ክንፍ ከምኑ ውስጥ ነው መዞ የሚያወጣው፤እሱ ወደአየር ሲወጣ ስለሚገዝፍ ነው ወይስ እኔ ክብደት እልባ እየሆንኩ ስለምሄድ ነው?›ብላ በአእምሮዋ ብታብሰለስልም መልስ አላገኘችም..ንስሯ ወደላይ ሳይሆን ቀጥታ ወደ ጎን ይዟት ይነጉድ ጀመር…ሽው የሚለው ንፍስና ቀዝቃዛው አየር ፊቷን እየገረፋት ግን ደግሞ በፍፅም ደስታ ቁልቁል እያየች መደመሟን ቀጠለች…ሙሉ ጥቅጥቅ ጫካ ራቅ ብሎ ሰንሰለታማ የተቀጣጣሉ ተራሮች ይታዬታል….በስተሰሜን በኩል ነው እየወሰዳት ያለው…ወደየት እየወሰደኝ ነው ብላ በውስጧ ጥያቄ ቢጫርም ፍርሀት ግን አልተሰማትም..ጎሮሮዋ እስኪሰነጠቅ ጮሀ ‹‹.አባዬ ንስሬን ስለመለስክልኝ አመሰግናለሁ›› አለችው፡፡
በንስሯ ወይም ጀርባዋ ላይ ተለጥፋ በሚርገበገበው ክንፍ እየተመራ ለ30 ደቂቃ ያህል ዙሪያ ጥምዝ ጥቅጥቅ ደኑን ዞረች.. እክሮባት አይነት እያሰራት መልሶ ከተነሳችበት ከብቶቾ መካከል አስቀመጣትና ከጀርባዋ ተላቆ ከስሯ አረፈ..
ስትቆዝምና ስትተክዝ የነበረው ስሜቷ አገገመ፡፡ ከዛን ቀን በኃላ ንስሯ ከእሷ ተነጥሎ ወደየትም ሄዶ አያውቅም..በሂደት እንደውም አእምሮውን ማንበብ ጀመረች…ከንፈር ሳያነቃንቁና ፤ቃላት ሳይለዋወጡ አንዳቸው የሌላቸውን አእምሮ በማንበብ ብቻ በአስደናቂ ሁኔታ መግባባትና ሀሳብ መለዋወጥ ችለዋል፤የምትፈልገውን ነገር ማዘዝና ወደምትፈልገው ቦታ እንዲወስዳት ስትጠይቀው ያለማዛነፍ ይከውንላት ጀመር፤ ይህ ደግሞ በፊት በነበራት ጥንካሬና በሚያውቋት ሰዎች ዘንድ የነበራት ተፈሪነትና ክብር በእጥፍ ጨመረ…የእሷም ስለነገሮች ያላት አተያይ ተቀየረ....ከብት ጥበቃውን ቀስ በቀስ በመተው ከሀገር ሀገር እየተዘዋወሩ ምድርንና በውስጧ ያሉትን ሚስጥሮችን እየበረበሩ መዋል ላይ አተኮረች… መጀመሪያ በአካባቢ በቅርብ ርቀት በሚገኙ ከተሞች መዳወላቦ፤ ነጌሌ ቦረና ፤በርበሬ ፤ሰወይና፤ራይቱ፤ ጊንር ፤ ጎባ፤ ዶዶላ አንጌቱ የመሳሰሉት ከተሞች በንስሯ ክንፍ ተዞዙራ በመሄድ እዛ ውላና ተዝናንታ መምጣት ጀመረች…ቀጥሎ ለምን ከሀገር አልወጣም …ብላ የሱማሌ ድንበርን አቆርጣ ሀርጌሳ ፤ሞቃ ዲሾ፤ሱማሌላንድ ድረስ ዘልቃ በመሄድ ውላ መምጣት በሌላ ጊዜ ደግሞ በሞያሌ በኩል የኬኒያን ድንበር አቋርጣ ውላ መግባት ጀመረች፡፡:
ከዛ አስደናቂ ምትሀታዊና ልብ ሰባሪ ገጠመኝ ከሞት የታደጋት ንስር የልብ ጓደኛዋ ጠባቂ መላአኳ ሆኖ እንደ አንድ ቤተሰቡ አባል አብሯት እየበላ አብሯት እየጠጣ አብሯት አንድ ብርድልብስ እየተጋፈፋት መኖር ጀመረ፡:በዚህ የተነሳ ስለንስር ተፈጥሮአዊ ባህሪ በጥልቀትና በዝርዝር ማወቅ ቻለች፡በዛም መደነቆ የትየለሌ ሆነ .
የእሷው ንስር ሳይሆን ስለ ጠቅላላ ንስር ስለሚባሉት ዝርያዎች ጥቂት ነገር ላጫውታችሁ
‹‹ንስር የጥንካሬ ምልክት ነው፡፡››
ንስር ስትወልድ የምትወልድበት ስፋራ በከፍተኛ ጥንቃቄ ነው የሚዘጋጀው…ብዙውን ጊዜ የተራራ ጫፍ ላይ ሌሎች አጥቂዎች ማይደርሱበት ቦታ ተመርጦ ነው፡፡ጎጆውን የመስራቱን ኃላፊነት የወንዱ ነው፡፡ጎጆውም ከማንኛውም አደጋ እና ጥቃት ልጆቹን መጠበቅ የሚችል ተደርጎ ነው የሚሰራው….እሾህ..ለስላሳ እንጨት (ገለባ ነገር)..ከዛ ደግሞ ሌላ እሾህ…በሾሁ ላይ ለስላሳ ገለባ… እያለ በተመሳሳይ ቅደም ተከተል በስድስት እርብራብ በወንድዬው አመካይነት ይሰራል
ታዲያ በዚህ በታነፀ ቤት ውስጥ አንድ ንስር እናት ልጆቾን ከወለደች በኋላ ለተወሰነ ቀን ብቻ ነው የምትንከባከባቸው፡፡ከዛ ታወጣና አለቱ ላይ ትጥላቸዋለች፡፡ልጆቾ በመደናገጥ..ምን ጉድ ተፈጠረ..? በሚል ስጋት ተመልሰው ወደማደሪያቸው ሲመለሱ..እናት ንስር ሆዬ መልሳ አውጥታ ትጥላቸዋለች..እነሱም ይመለሳሉ ..በዚህ አይነት ሁኔታ የተወሰነ ካለማመደቻቸው እና ከፍራቻ ጋር እንዲታረቁ ካደረገች በኃላ ታወጣቸውና ወደአለቱ ከጣለቻቸው በኃላ የላይኛውን ለስላሳ ሳር(ገለባ) ታነሳባቸዋለች.. ልጆቹ ሀገር ሰላማ ነው ብለው ተመልሰው ወደጎጆቸው ሲገቡ እሾሁ ላይ ያርፋሉ ….ባልጠነከረ ለስላሳ ገላቸው እሾሁ ይቀረቀርባቸዋል ይቆስላሉ …ይደማሉ..፡፡
ከዛ እሾሁን ሽሽት ወደአለቱ ጫፍ በራሳቸው ጊዜ ይወጣሉ ፡፡….እናት አሁንም አትታዋቸውም ከአለቱ ላይ ገፍታ ትጥላቸዋለች …. በእናታቸው ጭካኔ እየተገረሙ በፈጣሪም ዝም ማለት ግራ እየተጋቡ ወደጥልቁ ገደል አበቃልን በሚል ተስፋ መቁረጥ እየተምዘገዘጉ ሲሰምጡ አባት አየሩን ሰንጥቆ በመምጣት ይቀልባቸውና በጀርባው አዝሎ ወደ ተራራው ጫፍ ይመልሳቸዋል….እናት አሁንስ መች ትራራለች… መልሳ ትገፈትራቸዋለች.. አባት እንደፈረደበት ከአየር ላይ ይቀልባል…በሂደት ልጆቹ ከውስጣቸው ያለው ፍርሀት እየከሰመ..ልል የነበረው ጡንቻቸው እየጠነከረ…ክንፋቸውም መብረርን እየተማረ ይመጣና ያንን መከራ እና ስቃይ እንደጫወታና መዝናኛ መቁጠር ይጀምራሉ…፡፡ፍርሀታቸው ወደ ድፍረት…..መማረራቸው ወደ መዝናናት ይቀየራል….፡፡እናታቸውን በተራገሙበትን አንደበታቸውን መልሰው ያመሰግናሉ….ገና በጨቅላነታቸው በወላጆቻቸው ጥበብ ህይወትን በጥረት እና በብቃት ለማሸነፍ ሙሉ የራስ መተማመን ይጎናፀፋሉ..እንደሰው ልጅ እናት ጉያ ውስጥ ሀያ አመት ሙሉ መሻጎጥ በንስር አለም አይታሰብም….
✨ይቀጥላል✨
👍134😱14❤13🥰3👏1😁1
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ኬድሮን ካደረገቻቸው ሀገር አቋረጭ ጉዞዋች ውስጥ በጣም ድንቁና በህይወቷ መቼም የማተረሳው ወደታንዛኒያ ያደረገችው ጉዞ ነው ፡፡15 ዓመት ስትደፍን ሙሉ ወጣት ሴት ሆነች..የሰውነቷ ግዝፈትና የቁመቷ መመዝ ብቻ ሳይሆን የውበቷም መድመቅና መጉላት በሰፈሯም ብቻ ሳይሆን በከተማዋም በቀላሉ ሚለይና ልክ እንደሰንደቅ ምልክት ሆና መታየት ጀመረች…ከንስሯ ጋር ያለት መናበብና ቁርኝት በቃላትም የሚገለፅ አይነት አይደለም፡፡በተለይ የፈለገችውን ቦታ ወስዶ ስለሚያዝናናትና ስለሚሳያት በጣም ደስተኛ ብቻ ሳይሆን ስለአለም ያላት ግንዛቤና ስለተፈጥሮ ያላት ዕውቀት በጣም ጥልቅና በመገረም የተሞላ ሆነ ፡፡በትምሀርቷም በቀላሉ በሳምንት ሶስትና አራት ቀን ብቻ ክፍል ገባታ እየተማረች በትምህርት ቤቱ ታሪክ ታይታ የማታውቅ ኳከብና ተወዳጅ ተማሪ ሆነች፡አንደኛ ሴሚስተር ፈተና እንደተፈተነችና ትምህርት ቤት ለሳምንት እንደተዘጋ ረዘም ያለ ጉዞ ልትሄድ አሰበች፡ብዙ ቦታ በእምሮዋ መጥተው ነበር፤መጨረሻ ግን የአፍሪካ ጣሪያ በመባል ሚታወቀው ኪሊማንጀሮ ተራራን ሄዳ ለማየት ወሰነች፡፡ለእናቷ ለሶስት ቀን እንደማትኖር ተናገረችና በአነስተኛ ሻንጣ አንድ ሁለት ቀሚስና ፎጣ ነገር ያዘች… ዝግጁ ሆና ተነሳች..እናትዬው ወ.ሮ በሬዱ በመካከለኛ መጠን ባለው አገልግል የተጠቀጠቀ ጩኮ አስያዘቻት፡፡
‹‹እማ አሁን እኔና ንስሬ የምንራብ ይመስልሻል?››
‹ገራ ኮ እንደማይርባችሁ አውቀለሁ… .ግን ደግሞ ከእሱ ጋር ስጋ እየተናጠቁ መመገብ ብቻ ጤነኛ አመጋገብ አይሆንልሽም..አንቺ የእኔ ልጅ ነሽ …ሰው ነሽ እና እህልም በመጠኑም ቢሆን ሰውነትሽ ማግኘት አለበት፡››
‹እሺ እማ..ብላ የእናቷን ጉንጭ ስማ ንሰሯን አቅፋ ሻንጣዋን በአንድ ትከሻዋ አገልግሏን ደግሞ በሌላዋ ትከሻዋ በማንጠልጠል ንስሯን ከደረቷ አስጠግታ በጡቶቾ መካከል ለጥፋ ከሰፈር ወጥታ ሄደች… የያዘችው አቅጣጫ ወደምትሄድበትን የሚያመራ አይደለም….ስለዛ የምትጨነቅበት ምንም ምክንያት የለም…እሷ ሰፈሯን ለቃ ጭር ወደ አለ ጫካ ስፍራ ለመድረስ ነው እቅዷ.. ከዛ ንስሯን በአየር ላይ ለቀቀችው …ተርገፍግፎ ወደ ላይ በረረና አየሩን እየሰነጠቀ የተወሰነ ርቀት እየተገለባበጠ ለህዝቡ ትሪኢት እንደሚያሳይ የአንድ ሀገር አየር ኃይል ጀቶች የመከረባት ትርኢት አሳየና ወደእሷ እየተምዘገዘገ መጣ‹‹…ሰውነትህን እያሞሞቅክ መሆኑ ነው ›ስትል ፈገግ አለች…እሷ ግን ለእሷ ፈገግታ ምላሽ ሳይሰጥ በተለመደው ሁኔታ ማጅራቷ አካባቢ የለበሰችውን ልብስ ያዘና ከተሸከመችው ሻንጣና አገልግል ጋር አንድ ላይ በአየር ላይ አንጠለጠላትና ሽምጥ ወደላይ ተመነጠቀ…ከዛ በተለመደው ዘዴ ወደ ላይ ወርውሮ እየተምዘገዘገች ወደታች ስትወርድ ከኃላዋ ዞረና ጀርባዋ ላይ ተጣበቀባት…ከዛ ክንፍ ሆናት ማለት ነው፡፡ ከዛ በኃላ አቅጣጫውን ወደ ደቡብ አስተካክላት እሷም በተዝናኖት መብረር ጀመረች ፤መዳወላቡን ፤ነጌሌ ቦረናን፤ ሞያሌን በሩቁና በጭልጭልታ እያየች የኢትየጵያን ድንበር አቆርጠው ኬንያ ገቡ..የተወሰነ እንደተጎዙ በጣም ቀልብ ሚስብ ቦታ እይታዋ ውስጥ ገባ፡፡
ጀግናዬ እዛ ቦታ አረፍ ብንል ምን ይመስልሀል? ስትለው ከፍታውን እየቀነሰ ወደጎን እየተጎዘ ሄደና 20 የሚሆኑ ዝሆኖች ጀርባ ላይ ቁጭ አደረጋት ከጀርባዋ ተገንጥሎ ተለየና በራሱ መብረር ጀመረ .ደነገጠች.እሱ ከጭንቅላቷ በላይ በአምስት ሜትር እርቀት እየዞራት ነው፡፡ዝሆኑ እላዩ ላይ ዝንብ ያረፈበትም ሳይመስል ተረጋግቶ ከመሰሎቹ ጋር ወደፊት ጎምለል ጎምለል እያለ ይጓዛል…እሷ መረጋጋት አልቻለችም.. ዘላ እንዳትወርድ ከግራም ሆነ ከቀኝ መአት ዝሆኖች ናቸው ያሉት መሬት አርፋ ተስተካክላ ከመቆሞ በፊት በግዙፈ እግሮቻቸው ሚጨፈልቋት መስሎ ተሰማት...እራሷን በጣም ግዙፍና የሰማይ ስባሪ አድርጋ ትቆጥር ነበር.አሁን ከከበቧት ዝሆኖች ጋር እራሷን ስታነፃፅር ግን በዳዴ ሚሄድ ህጸን ልጅ የሆነች መስሎ ተሰማት፡፡
‹‹ጀግናዬ ና አንሳኝ ብዬሀለው. ና››
ንሰሯ ላይ ጮኸችበት …እየተመዘገዘገ ወደእሷ መጠና ትከሻዋን በክንፎቹ ቸብ አድርጎት መልሶ ወደላይ ተነሳ
‹‹አንተ ጫወታ ነው እንዴ የያዝከው ?ስወድህ….?የእኔ ጀግና በእኔ ትጨክናለህ….አላሳዝንህም››ተለማመጠችው፡፡
መልሶ ተከርብቶ መጣና ማጅራቷን ይዞ ወደ ላይ ተነሳና ከዝሆኖቹ መንጋ 20 ሜትር ያህል ራቅ አድርጎ ለምለም ሳር መካከል ቁጭ አደረጋት፡፡ግራና ቀኝ ትከሻዋ ላይ ያለውን ሻንጣዋንና አገልግሏን ከላዮ ላይ አውልቃ ጥላ በጀርባዋ ተዘረረች…ወደ ውስጧና ወደውጭ ደጋግማ አየር እየሰባች ወደውጭ በመልቀቅ ውስጧ በንፅህ አየር ብቻ ሳይሆን መረጋጋትም እንዲነግስባት መሞከር ጀመረች…ንስሯ ከጎኗ መጥቶ ተረጋግጦ ተቀመጠ
ለመረገጋጋት 10 ደቂቃ ያህል ከወሰደች በኃላ
አሁን ያረፉት መርሳቤት ብሄራዊ ፓርክ ነው፡፡ፓርኩ ከናይሮቢ 540ሜትር በስተሰሜን አርቆ ሚገኝ አጠቃላይ ስፋቱ 600 ሜ.እስኬር ስፋት ያለው በመርሳቤት ተራራ ማሀከል አድርጎ በሰሜን ኬንያ የሚገኘው ድንቅ ቦታ ኬድሮንና ንስሯ ከዚህ በፊትም አዘውትረው የሚጎበኙት በጣም ተመራጭ ስፍራቸው ነበር.ይህ ከእኛው ሞያሌ በቅርብ እርቀት ላይ የሚገኘው ፓርክ በልዩ ተፈጥሮ የበለፀገ ስፍራ ነው፤፤ቦታው በጥቅጥቅ ደን የተሸፈነ፤ 3 ሀይቆች ያሉት በተለይ ወፎችን በተመለከተ መነኸሪያቸው ነው ማለት ይቻላል.. ብዛታቸው የማይቆጠር ቀለምና አይነታቸው አስደማሚ ብቻ ሳይሆን ልብንም ስልብ የሚያደርግ ነው፤ከወፎች ቀጥሎ ዝሆኖች በብዛትና በምቾት የሚንጎማለሉበት ስፍራ ነው፡:
ልክ ስምንት ሰዓት ሲሆን አካባቢውን ለቀው ወደ ደቡብ ኬንያ ጉዞቸውን ቀጠሉ…የሚገኙበት በሌላ ጎን በአፍሪካም ሆነ በሀገረ ታንዛኒያ ሁለተኛው ረጅሙ ተራራ ከባህር ጠል በላይ 4566 ኪ.ሜት የሚረዝመው ሜሩ ብለው ሚጠሩት ተራራ የሚገኝበት የሚንዠቀዠቁ ያዶትን እና ዋቤ ሸበሌን መሰል ወንዞች የሚገኙበት የተፈጥሮ ገፀበረከት ቢፌ የሆነ ቦታ ነው ግን በመጠን ብዙም ሰፊ ያለሆነ አርሻ የሚባል ብሄራዊ ፓርክ ነው ከዛ ድንገት ኪሊ ማጀሮ ተራራ ትዝ አላት
አካባቢውን እስኪበቃቸው ከጎበኙና በኃላ ንስሯ እስከፈለገው ጥግ ያለማቆርጥ የመጓዝ ችግር ባይኖርባትም እሷ ከድካሟ የተነሳ ሰውነቷ ስለዛለ ከዛ በላይ መጓዝ አልፈለግችም..በአካባቢው ቅርብ ወደአለ ከተማ ሔደው ማደር ቢችሉም ግን ደግሞ በተለየ ለንስሯ ደህንነት አሳሳቢ ከመሆኑም በተጨማሪ ለእሷ ለራሷም ወደሰው ሀገር ለመግባት የሚያስችል ምንም አይነት ቢዛም ሆነ ፍቃድ ስሌላት እንደዛ ማድረግ አልመረጠች፣
‹‹ጀግናዬ እዚሁ ነው የምናድረው… ዞር ዞር ብለህ እራትህ ፈልግና ና.. እኔ የእናቴን ጩኮ በዚህች ምንጭ ውሀ እያወራረድኩ እበላለሁ›› አለችው…ትዕዛዟን አክብሮ በረረ …እሷም በያዘችው ኮዳ እየተንኳለለ ከሚወርደው የምንጭ ውሀ ቀዳችና በአካባቢው ከሚገኝ ግዙፍ ዛፍ ስር ተጠግታ አረፍ በማለት አገልግሏን ከፈተች…ውስጡ በባለው ማንኪያ እየቆረሰች በቂቤ ተነክሮ የተሰረራውን የእናቷን ተወዳጅ ምግብ በደስታ እያጣጠመች በልታ..ሳትጨርስ ንስሯ የራሱን ግዳይ በመንቁሩ አንገቱን አንቆ ይዞ መጣና ሰሯ አረፈ …ከዛ መሞቱን ካረጋገጠ እየዘነጣጠለ እስፈሪ በሆነ መንገድ መብላት ጀመረ
‹‹አረ ቀስ በል…..የት ትሄዳለህ?››አለችው፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ኬድሮን ካደረገቻቸው ሀገር አቋረጭ ጉዞዋች ውስጥ በጣም ድንቁና በህይወቷ መቼም የማተረሳው ወደታንዛኒያ ያደረገችው ጉዞ ነው ፡፡15 ዓመት ስትደፍን ሙሉ ወጣት ሴት ሆነች..የሰውነቷ ግዝፈትና የቁመቷ መመዝ ብቻ ሳይሆን የውበቷም መድመቅና መጉላት በሰፈሯም ብቻ ሳይሆን በከተማዋም በቀላሉ ሚለይና ልክ እንደሰንደቅ ምልክት ሆና መታየት ጀመረች…ከንስሯ ጋር ያለት መናበብና ቁርኝት በቃላትም የሚገለፅ አይነት አይደለም፡፡በተለይ የፈለገችውን ቦታ ወስዶ ስለሚያዝናናትና ስለሚሳያት በጣም ደስተኛ ብቻ ሳይሆን ስለአለም ያላት ግንዛቤና ስለተፈጥሮ ያላት ዕውቀት በጣም ጥልቅና በመገረም የተሞላ ሆነ ፡፡በትምሀርቷም በቀላሉ በሳምንት ሶስትና አራት ቀን ብቻ ክፍል ገባታ እየተማረች በትምህርት ቤቱ ታሪክ ታይታ የማታውቅ ኳከብና ተወዳጅ ተማሪ ሆነች፡አንደኛ ሴሚስተር ፈተና እንደተፈተነችና ትምህርት ቤት ለሳምንት እንደተዘጋ ረዘም ያለ ጉዞ ልትሄድ አሰበች፡ብዙ ቦታ በእምሮዋ መጥተው ነበር፤መጨረሻ ግን የአፍሪካ ጣሪያ በመባል ሚታወቀው ኪሊማንጀሮ ተራራን ሄዳ ለማየት ወሰነች፡፡ለእናቷ ለሶስት ቀን እንደማትኖር ተናገረችና በአነስተኛ ሻንጣ አንድ ሁለት ቀሚስና ፎጣ ነገር ያዘች… ዝግጁ ሆና ተነሳች..እናትዬው ወ.ሮ በሬዱ በመካከለኛ መጠን ባለው አገልግል የተጠቀጠቀ ጩኮ አስያዘቻት፡፡
‹‹እማ አሁን እኔና ንስሬ የምንራብ ይመስልሻል?››
‹ገራ ኮ እንደማይርባችሁ አውቀለሁ… .ግን ደግሞ ከእሱ ጋር ስጋ እየተናጠቁ መመገብ ብቻ ጤነኛ አመጋገብ አይሆንልሽም..አንቺ የእኔ ልጅ ነሽ …ሰው ነሽ እና እህልም በመጠኑም ቢሆን ሰውነትሽ ማግኘት አለበት፡››
‹እሺ እማ..ብላ የእናቷን ጉንጭ ስማ ንሰሯን አቅፋ ሻንጣዋን በአንድ ትከሻዋ አገልግሏን ደግሞ በሌላዋ ትከሻዋ በማንጠልጠል ንስሯን ከደረቷ አስጠግታ በጡቶቾ መካከል ለጥፋ ከሰፈር ወጥታ ሄደች… የያዘችው አቅጣጫ ወደምትሄድበትን የሚያመራ አይደለም….ስለዛ የምትጨነቅበት ምንም ምክንያት የለም…እሷ ሰፈሯን ለቃ ጭር ወደ አለ ጫካ ስፍራ ለመድረስ ነው እቅዷ.. ከዛ ንስሯን በአየር ላይ ለቀቀችው …ተርገፍግፎ ወደ ላይ በረረና አየሩን እየሰነጠቀ የተወሰነ ርቀት እየተገለባበጠ ለህዝቡ ትሪኢት እንደሚያሳይ የአንድ ሀገር አየር ኃይል ጀቶች የመከረባት ትርኢት አሳየና ወደእሷ እየተምዘገዘገ መጣ‹‹…ሰውነትህን እያሞሞቅክ መሆኑ ነው ›ስትል ፈገግ አለች…እሷ ግን ለእሷ ፈገግታ ምላሽ ሳይሰጥ በተለመደው ሁኔታ ማጅራቷ አካባቢ የለበሰችውን ልብስ ያዘና ከተሸከመችው ሻንጣና አገልግል ጋር አንድ ላይ በአየር ላይ አንጠለጠላትና ሽምጥ ወደላይ ተመነጠቀ…ከዛ በተለመደው ዘዴ ወደ ላይ ወርውሮ እየተምዘገዘገች ወደታች ስትወርድ ከኃላዋ ዞረና ጀርባዋ ላይ ተጣበቀባት…ከዛ ክንፍ ሆናት ማለት ነው፡፡ ከዛ በኃላ አቅጣጫውን ወደ ደቡብ አስተካክላት እሷም በተዝናኖት መብረር ጀመረች ፤መዳወላቡን ፤ነጌሌ ቦረናን፤ ሞያሌን በሩቁና በጭልጭልታ እያየች የኢትየጵያን ድንበር አቆርጠው ኬንያ ገቡ..የተወሰነ እንደተጎዙ በጣም ቀልብ ሚስብ ቦታ እይታዋ ውስጥ ገባ፡፡
ጀግናዬ እዛ ቦታ አረፍ ብንል ምን ይመስልሀል? ስትለው ከፍታውን እየቀነሰ ወደጎን እየተጎዘ ሄደና 20 የሚሆኑ ዝሆኖች ጀርባ ላይ ቁጭ አደረጋት ከጀርባዋ ተገንጥሎ ተለየና በራሱ መብረር ጀመረ .ደነገጠች.እሱ ከጭንቅላቷ በላይ በአምስት ሜትር እርቀት እየዞራት ነው፡፡ዝሆኑ እላዩ ላይ ዝንብ ያረፈበትም ሳይመስል ተረጋግቶ ከመሰሎቹ ጋር ወደፊት ጎምለል ጎምለል እያለ ይጓዛል…እሷ መረጋጋት አልቻለችም.. ዘላ እንዳትወርድ ከግራም ሆነ ከቀኝ መአት ዝሆኖች ናቸው ያሉት መሬት አርፋ ተስተካክላ ከመቆሞ በፊት በግዙፈ እግሮቻቸው ሚጨፈልቋት መስሎ ተሰማት...እራሷን በጣም ግዙፍና የሰማይ ስባሪ አድርጋ ትቆጥር ነበር.አሁን ከከበቧት ዝሆኖች ጋር እራሷን ስታነፃፅር ግን በዳዴ ሚሄድ ህጸን ልጅ የሆነች መስሎ ተሰማት፡፡
‹‹ጀግናዬ ና አንሳኝ ብዬሀለው. ና››
ንሰሯ ላይ ጮኸችበት …እየተመዘገዘገ ወደእሷ መጠና ትከሻዋን በክንፎቹ ቸብ አድርጎት መልሶ ወደላይ ተነሳ
‹‹አንተ ጫወታ ነው እንዴ የያዝከው ?ስወድህ….?የእኔ ጀግና በእኔ ትጨክናለህ….አላሳዝንህም››ተለማመጠችው፡፡
መልሶ ተከርብቶ መጣና ማጅራቷን ይዞ ወደ ላይ ተነሳና ከዝሆኖቹ መንጋ 20 ሜትር ያህል ራቅ አድርጎ ለምለም ሳር መካከል ቁጭ አደረጋት፡፡ግራና ቀኝ ትከሻዋ ላይ ያለውን ሻንጣዋንና አገልግሏን ከላዮ ላይ አውልቃ ጥላ በጀርባዋ ተዘረረች…ወደ ውስጧና ወደውጭ ደጋግማ አየር እየሰባች ወደውጭ በመልቀቅ ውስጧ በንፅህ አየር ብቻ ሳይሆን መረጋጋትም እንዲነግስባት መሞከር ጀመረች…ንስሯ ከጎኗ መጥቶ ተረጋግጦ ተቀመጠ
ለመረገጋጋት 10 ደቂቃ ያህል ከወሰደች በኃላ
አሁን ያረፉት መርሳቤት ብሄራዊ ፓርክ ነው፡፡ፓርኩ ከናይሮቢ 540ሜትር በስተሰሜን አርቆ ሚገኝ አጠቃላይ ስፋቱ 600 ሜ.እስኬር ስፋት ያለው በመርሳቤት ተራራ ማሀከል አድርጎ በሰሜን ኬንያ የሚገኘው ድንቅ ቦታ ኬድሮንና ንስሯ ከዚህ በፊትም አዘውትረው የሚጎበኙት በጣም ተመራጭ ስፍራቸው ነበር.ይህ ከእኛው ሞያሌ በቅርብ እርቀት ላይ የሚገኘው ፓርክ በልዩ ተፈጥሮ የበለፀገ ስፍራ ነው፤፤ቦታው በጥቅጥቅ ደን የተሸፈነ፤ 3 ሀይቆች ያሉት በተለይ ወፎችን በተመለከተ መነኸሪያቸው ነው ማለት ይቻላል.. ብዛታቸው የማይቆጠር ቀለምና አይነታቸው አስደማሚ ብቻ ሳይሆን ልብንም ስልብ የሚያደርግ ነው፤ከወፎች ቀጥሎ ዝሆኖች በብዛትና በምቾት የሚንጎማለሉበት ስፍራ ነው፡:
ልክ ስምንት ሰዓት ሲሆን አካባቢውን ለቀው ወደ ደቡብ ኬንያ ጉዞቸውን ቀጠሉ…የሚገኙበት በሌላ ጎን በአፍሪካም ሆነ በሀገረ ታንዛኒያ ሁለተኛው ረጅሙ ተራራ ከባህር ጠል በላይ 4566 ኪ.ሜት የሚረዝመው ሜሩ ብለው ሚጠሩት ተራራ የሚገኝበት የሚንዠቀዠቁ ያዶትን እና ዋቤ ሸበሌን መሰል ወንዞች የሚገኙበት የተፈጥሮ ገፀበረከት ቢፌ የሆነ ቦታ ነው ግን በመጠን ብዙም ሰፊ ያለሆነ አርሻ የሚባል ብሄራዊ ፓርክ ነው ከዛ ድንገት ኪሊ ማጀሮ ተራራ ትዝ አላት
አካባቢውን እስኪበቃቸው ከጎበኙና በኃላ ንስሯ እስከፈለገው ጥግ ያለማቆርጥ የመጓዝ ችግር ባይኖርባትም እሷ ከድካሟ የተነሳ ሰውነቷ ስለዛለ ከዛ በላይ መጓዝ አልፈለግችም..በአካባቢው ቅርብ ወደአለ ከተማ ሔደው ማደር ቢችሉም ግን ደግሞ በተለየ ለንስሯ ደህንነት አሳሳቢ ከመሆኑም በተጨማሪ ለእሷ ለራሷም ወደሰው ሀገር ለመግባት የሚያስችል ምንም አይነት ቢዛም ሆነ ፍቃድ ስሌላት እንደዛ ማድረግ አልመረጠች፣
‹‹ጀግናዬ እዚሁ ነው የምናድረው… ዞር ዞር ብለህ እራትህ ፈልግና ና.. እኔ የእናቴን ጩኮ በዚህች ምንጭ ውሀ እያወራረድኩ እበላለሁ›› አለችው…ትዕዛዟን አክብሮ በረረ …እሷም በያዘችው ኮዳ እየተንኳለለ ከሚወርደው የምንጭ ውሀ ቀዳችና በአካባቢው ከሚገኝ ግዙፍ ዛፍ ስር ተጠግታ አረፍ በማለት አገልግሏን ከፈተች…ውስጡ በባለው ማንኪያ እየቆረሰች በቂቤ ተነክሮ የተሰረራውን የእናቷን ተወዳጅ ምግብ በደስታ እያጣጠመች በልታ..ሳትጨርስ ንስሯ የራሱን ግዳይ በመንቁሩ አንገቱን አንቆ ይዞ መጣና ሰሯ አረፈ …ከዛ መሞቱን ካረጋገጠ እየዘነጣጠለ እስፈሪ በሆነ መንገድ መብላት ጀመረ
‹‹አረ ቀስ በል…..የት ትሄዳለህ?››አለችው፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍149❤6🥰3🔥2😁2
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
..ሁለቱም የሚያጠግባቸውን እህልም በልተው ካጠናቃቁ በኃላ እሷ የተረፋትን ከድና ለነገዋ ስታስቀምጥ አሱ ደግሞ በመንቁሩ ነከሰና አሽቀንጥሮ ወደጫካው ወረወረው…በአካባቢው የነበሩ ሌሎች አውሬዎች ሲሻሙበት ተመለከተች፡፡
‹‹እንግዲህ እንደዛ አትየኝ እኔ ብወረውርላቸውም ጩኮ የሚበላ አውሬ የለም››
‹‹እውነቴን ነው ደግሞ ቢኖርስ እናቴ ወዟን ጠብ ያደረገችበትን ጣፋጭ ምግብ ለሌላ በሊታ የምሰጥ ይመስልሀል…?አሁን በል እዚህ ዛፍ ላይ ልውጣ ወይስ አንተ ታወጠኛለህ፡፡?››
ከተቀመጠበት አለት ድንጋይ ተነሳና በአየር ላይ ሆኖ ክንፉን በማርገፍገፍ የሻንጣዋን ማንጠልጠያ በመንቁሩ ይዞ በአየር ላይ ተንሳፈፈና ወደላይ ወደዛፉ ጫፍ በመሄድ ተደላድሎ ተቀመጠ፡፡
ሳትወድ በግዷ አሳቃት‹በቃ እንዲህ ተንኮለኛ ሆነህ ቀረህ…ይብላኝ ላንተ እኔስ ይህቺን መውጣት አያቅተኝም›› አለችውና አገልግሉን በአንገቷ አጥልቃ የጫማዋን የተፈታ ማሰሪያ በማጠባበቅ እንደለመደችው እየቧጠጠች ዛፍን መውጣት ጀመረች.. እሱ ያለበት ለመድረስ 5 ደቂቃ ፈጀባት..፡፡
‹‹ይሄው በጣም ደክሞኛል ደስ አለህ?›አለችውና ከጎኑ ተመቻችታ ተቀመጠች፡፡ ካለበት ተነስቶ ተፋዋ ላይ ዘፍ ብሎ ተደላድሎ ተቀመጠ፡፡ ሻንጣውን ተንጠራርታ ወደራሷ ሳበችና ውስጡ ያለውን አልጋ ልብስ አውጥታ እራሷንም እሱንም አለበሰችና ጋደም አለች፡፡
ለሊት 11 ሰዓት ነው ከእንቅልፍ የነቃችው፡፡.ያው ንስሯ እሷ በምትነቃበት በማንኛዋም ሰዓት እሱም ይነቃል..እና ጊዜ ሳያባክኑ ነበር ጉዞ የጀመሩት… 5 ሰአት ሲሆን የአፍሪካ ጣሪያ ላይ ተፈናጣ በሁለት እግሮቾ መቆም ቻለች፡፡ኪሊማጀሮን ለመጎብኘት ያደረገችው አስደማሚ ጉዞ በውስጧ ኩራት ፈጠረባት፡ አካባቢውን ስትቃኘው እጅግ ግራ ሚያጋባና አስደማሚ ነው፡፡
፡፡ኪሊማንጀሮ ተራራ በአመት ከግማሽ ሚሊዬን በላይ ቱሪስቶች የሚጎበኙት ተአምራዊ ቦታ ነው።በአለም ላይ ተጠቃሽ ከሆኑት 5 ተራሮች መካከል አንዱ ሲሆን ለተራራ መውጣት እስፓርት ከሁሉም የተሻለ ተመራጩና ምቹ ነው።
በግራ በኩል ለብቻው እንደግድግዳ የተዛረጋ ውበቱ ልብን የሚያርድ ግግር በረዶ ይታያል። ከፊት ለፊቷ እንድ አነስተኛ የእግር ኳስ ሜዳ በሚመስል ስፍራ አመድና አፈር የሞላበት እንቅስቃሴው የተገታ እሳተጎመራ ይታያል፡፡፡ ይሄንን አይነት መልካ ምድርን ስትመለከት ሀገሯ ምድር ላይ የሚገኘውን ኤርታሌ ዘወትር የሚንቀለቀል እና ሲፍለቀለቅ የሚውል ከዚህኛው በጣም በተለየ ሚደንቅና ውበት ብቻ ሳይሆን አስፈሪነት የተጎናፀፈ ልዩ ነው. አሁን ከፊቷ ያለው በዛ ልክ ባይሆንም ግን የራሱ የሆነ ውበት አለው፡፡ ወደሌላ አለም መሽሎኪያ ሚስጥራዊ በር ነው የሚመስለው ..
ወደፊቷ የተወሰነ ተራመደችና ቁልቁል ጭው ወደለው የተራራው መነሻ መስረት ለማየት ሞከረች ፤ ከእይታዋ አቅም በላይ ሆነባት፡፡ ከእሷ 5 ሜትር ያህል ራቅ ብሎ የሾለ ድንጋይ ላይ ጉብ ብሎ የተቀመጠውን ንስሯን ተመለከተች ።
‹‹እባክህ እርዳኝ›› ስትል ጠየቀችው ።ፍቃደኛ ሆኖ አዕምሮውን ከፈተላት… የንስሯ እይታ ያው እንደሚታወቀው 5 ኪ.ሜትርም የራቀ ስለሆነ ሰፊ ስፍራን ያካለለ እይታ አገኘች ..ድንገት የሰው ድምፅ ሰማች..ትኩረቷን ሰበሰበችና ለማዳመጥ ሞከረች … እንደውም ባህላዊ የጋራ ዘፈን ነው እየስማች ያለችው… በርከት ያሉ ስዎች በህብረት የሚዘምሩት ዝማሬ ድምፅ
… ወደእሷ እየቀረበ እንደሆነ አውቃለች ..እንደውም ሰው አየች …ከሆነ ሽለቆ ከመሰለ ከለላ ውስጥ ቀስ በቀስ በየተራ እየወጡ በቀጭኑ ጠመዝማዛ መንገድ እሷ ወዳለችበት እየመጡ እንደሆነ ገባት ለመቀመጫ የሚሆን ጠፍጣፋ ድንጋይ ፈለገችና ተቀምጣ ትጠብቃቸው ጀመር ፡፡በአስር ደቂቃ ውስጥ ስሯ ደረሱ.. ስምንት የሚሆኑ የጓዝ ሻንጣና ሌሎች እቃዎችን የተሽከሙ የሀገሬው ስዎችና 5 የሚሆኑ ፈረንጆች ናቸው። የሀገሬው ስዎች ወገብ የሚያጎብጥ ሽክም የተሽከሙ ቢሆንም አሁንም ተጨማሪ መንገድ የመጓዝ አቅሙ እንዳላቸው በሁኔታቸው መገንዘብ ይቻላል።ፈረንጆቹ ግን ያንጠለጠሏቸው እቃዎች አነስተኛና ቀላሎች አንዳንዶችም ባዶቸውን ቢሆንም ስሯ ሲደርሱ ትንፍሽ እጥሯቸውና ድካም አዝሎቸው በየቦታው ተዘረሩ...የሀገሬውን ስዎች ጨምሮ ፈረንጆቹም በዛ የኪሊማንጀሮ ከፍታ ላይ አንድ ሴት ከአንድ ንስር አጠገብ ያለፍርሀት እና ድካም ቁጭ ብላ ሲያዮት መገረም ውስጥ ገብ….አብዛኞቹ በአካባቢው ሌላ ሰው ካለ በማለት ለማየት ዙሪያ ገባውን ቢያማትሩም ምንም የስው ዘር ማየት አልቻሉም፡፡ ከፈረንጆቹ መካከል አንድ በግምት 35..40 የሚሆነው መልከ-መልካምና ፈርጣማ ሰው ትንፋሽ ለመሰብሰብ እየጣረ … ከተዘረረበት እንደምንም ተነስቶ ወደእሷ ቀረበና… የአሜሪካ አክስንት በተጫነው እንግሊዘኛ ‹‹አንድሪው እባላለሁ"አላት፡፡
"ኬድሮም እባላለሁ..."በአጭሩ መለሰችለት...ሲጠጋት የሆነ ነገር እየተሰማት ነው ፡፡ልትገልፀው የማትችል ከዚህ ቀደም ተሳምቷት የማያውቅ አይነት ስሜት …ምክንያቱንም ማወቅ አልቻለችም፡፡
"ጓደኞችሽ...የት ሄድ?"
"ያው ጓደኛዬ"መለሰችለት ...እራቅ ብሎ ወደሚታየው ንስሯ በእጇም በአይኗም እየጠቆመችው
"ሌሎች ከእሱ ጋር የመጡ መንገደኞች ፈንጠር ፈንጠር ብለው እረፍት ለመውስድ ከተቀምጡበት ሳይንቀሳቀሱ በከፊል እየተከታተሏቸው ነው፡፡
..በምንም አይነት ሁኔታ ብቻዋን ሆና እዚህ ቦታ ድረስ ይሄን ሁሉ እጅግ ፈታኝና ተአምረኛ የሆነ ተራራ መውጣት እንደማትችል እርግጠኛ ሆኖ"እየቀለድሽ ነው አይደል?"አላት
‹‹በፍፅም እውነቴን ነው"አለችው ፍርጥም ብላ፡፡
‹‹መች ነው እዚህ የደረሺው?"
"ከ20 ደቂቃ በፊት"
እንደ አዲስ ከስር እስከላይ አያት ... እይታው ውስጧን እረበሻት
"ምነው ችግር አለው? "አለችው።
"በዚህ ቅፅበት ከድካምሽ እንዴት አገገምሽ...?እኛ ወንዶቹ እንዴት እንደተዝለፈለፍን አታይም።"
"እሱ ሚስጥር ነው"
በዚህ ቅፅበት መንገድ መሪና ጓዝ ተሸካሚ የሆኑት የሀገሬው ስዎች ጉዞቸውን መቀጠል እንደለባቸው አሳስበው ያሳረፍትን ጓዝ እርስ በርስ አንድ አንድን እያሽከመ ከጨረሱ በኃላ ሽቅብ ወደ መጨረሻው መዳረሻ ጉዞ ጀመሩ …ፈረንጆቹም እነሱን ለመከተል እራሳቸውን አበርታተው ከወዳደቁበት በመነሳት መራመድ ጀመሩ፡፡አንድሪውም ከኬድሮም መነጠል የፋለገ አይመስልም"ታዲያ አሁን ጓደኛ እንሁንና አብረን እንሂዳ"የሚል ግብዣ አቀረበላት…
አልተግደረደረችም...‹‹ ደስ ይለኛል›› ብላ በቅልጥፍና ከተቀመጠችበት ተነሳችና አገልግሉን ከመሬት በማንሳት በትከሻዋ በማንጠልጠል ለመራመድ ፊቷን ስታዞር እሱ ሻንጣዋን ሊይዝላት ከመሬት ለማንሳት ጎንበስ ሲል...‹‹ተወዉ ይቀመጥ››አለችው፡፡
‹‹ለምን ?ያንቺ አይደለም?››
ወደ ንስሩ በማመልከት"የእኔ ብቻ አይደለም የእኔ እና የእሱ ነው፡፡ ስለዚህ እሱ ይዞ ይመጣል።"አለችው፡፡
ፍጥጥ ብሎ አያት...በቋንቋም ያልተግባቡ መሰለው፡፡እጁን ያዘችና የነገረችውን አምኖ እንዲከተላት ጎተተችው፡፡ ወደኃላው በመገላመጥ አንዴ ሻንጣውን አንዴ ከተቀመጠበት ንቅንቅ ያላለውን ንስሯን እየተመለከተ ተከተላት….ጎን ለጎን ሆነው እየተደጋገፉ ጉዞቸውን ቀጠሉ፡የኪሊማንጀሮ የመጨረሻው ጫፍ እንደደረሱ ቀድመዋቸው የደረሱ ከሶስት በላይ የሆኑ ቡድኖች ድንኳናቸውን ተክለው አገኞቸው ፡እሷም ያለችበት ቡድን የተሻለ ክፍተት ያለበት ቦታ ፈለጉና ሸክማቸውን አራግፈው አረፍ አረፍ አሉ፡፡አብረዋቸው
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
..ሁለቱም የሚያጠግባቸውን እህልም በልተው ካጠናቃቁ በኃላ እሷ የተረፋትን ከድና ለነገዋ ስታስቀምጥ አሱ ደግሞ በመንቁሩ ነከሰና አሽቀንጥሮ ወደጫካው ወረወረው…በአካባቢው የነበሩ ሌሎች አውሬዎች ሲሻሙበት ተመለከተች፡፡
‹‹እንግዲህ እንደዛ አትየኝ እኔ ብወረውርላቸውም ጩኮ የሚበላ አውሬ የለም››
‹‹እውነቴን ነው ደግሞ ቢኖርስ እናቴ ወዟን ጠብ ያደረገችበትን ጣፋጭ ምግብ ለሌላ በሊታ የምሰጥ ይመስልሀል…?አሁን በል እዚህ ዛፍ ላይ ልውጣ ወይስ አንተ ታወጠኛለህ፡፡?››
ከተቀመጠበት አለት ድንጋይ ተነሳና በአየር ላይ ሆኖ ክንፉን በማርገፍገፍ የሻንጣዋን ማንጠልጠያ በመንቁሩ ይዞ በአየር ላይ ተንሳፈፈና ወደላይ ወደዛፉ ጫፍ በመሄድ ተደላድሎ ተቀመጠ፡፡
ሳትወድ በግዷ አሳቃት‹በቃ እንዲህ ተንኮለኛ ሆነህ ቀረህ…ይብላኝ ላንተ እኔስ ይህቺን መውጣት አያቅተኝም›› አለችውና አገልግሉን በአንገቷ አጥልቃ የጫማዋን የተፈታ ማሰሪያ በማጠባበቅ እንደለመደችው እየቧጠጠች ዛፍን መውጣት ጀመረች.. እሱ ያለበት ለመድረስ 5 ደቂቃ ፈጀባት..፡፡
‹‹ይሄው በጣም ደክሞኛል ደስ አለህ?›አለችውና ከጎኑ ተመቻችታ ተቀመጠች፡፡ ካለበት ተነስቶ ተፋዋ ላይ ዘፍ ብሎ ተደላድሎ ተቀመጠ፡፡ ሻንጣውን ተንጠራርታ ወደራሷ ሳበችና ውስጡ ያለውን አልጋ ልብስ አውጥታ እራሷንም እሱንም አለበሰችና ጋደም አለች፡፡
ለሊት 11 ሰዓት ነው ከእንቅልፍ የነቃችው፡፡.ያው ንስሯ እሷ በምትነቃበት በማንኛዋም ሰዓት እሱም ይነቃል..እና ጊዜ ሳያባክኑ ነበር ጉዞ የጀመሩት… 5 ሰአት ሲሆን የአፍሪካ ጣሪያ ላይ ተፈናጣ በሁለት እግሮቾ መቆም ቻለች፡፡ኪሊማጀሮን ለመጎብኘት ያደረገችው አስደማሚ ጉዞ በውስጧ ኩራት ፈጠረባት፡ አካባቢውን ስትቃኘው እጅግ ግራ ሚያጋባና አስደማሚ ነው፡፡
፡፡ኪሊማንጀሮ ተራራ በአመት ከግማሽ ሚሊዬን በላይ ቱሪስቶች የሚጎበኙት ተአምራዊ ቦታ ነው።በአለም ላይ ተጠቃሽ ከሆኑት 5 ተራሮች መካከል አንዱ ሲሆን ለተራራ መውጣት እስፓርት ከሁሉም የተሻለ ተመራጩና ምቹ ነው።
በግራ በኩል ለብቻው እንደግድግዳ የተዛረጋ ውበቱ ልብን የሚያርድ ግግር በረዶ ይታያል። ከፊት ለፊቷ እንድ አነስተኛ የእግር ኳስ ሜዳ በሚመስል ስፍራ አመድና አፈር የሞላበት እንቅስቃሴው የተገታ እሳተጎመራ ይታያል፡፡፡ ይሄንን አይነት መልካ ምድርን ስትመለከት ሀገሯ ምድር ላይ የሚገኘውን ኤርታሌ ዘወትር የሚንቀለቀል እና ሲፍለቀለቅ የሚውል ከዚህኛው በጣም በተለየ ሚደንቅና ውበት ብቻ ሳይሆን አስፈሪነት የተጎናፀፈ ልዩ ነው. አሁን ከፊቷ ያለው በዛ ልክ ባይሆንም ግን የራሱ የሆነ ውበት አለው፡፡ ወደሌላ አለም መሽሎኪያ ሚስጥራዊ በር ነው የሚመስለው ..
ወደፊቷ የተወሰነ ተራመደችና ቁልቁል ጭው ወደለው የተራራው መነሻ መስረት ለማየት ሞከረች ፤ ከእይታዋ አቅም በላይ ሆነባት፡፡ ከእሷ 5 ሜትር ያህል ራቅ ብሎ የሾለ ድንጋይ ላይ ጉብ ብሎ የተቀመጠውን ንስሯን ተመለከተች ።
‹‹እባክህ እርዳኝ›› ስትል ጠየቀችው ።ፍቃደኛ ሆኖ አዕምሮውን ከፈተላት… የንስሯ እይታ ያው እንደሚታወቀው 5 ኪ.ሜትርም የራቀ ስለሆነ ሰፊ ስፍራን ያካለለ እይታ አገኘች ..ድንገት የሰው ድምፅ ሰማች..ትኩረቷን ሰበሰበችና ለማዳመጥ ሞከረች … እንደውም ባህላዊ የጋራ ዘፈን ነው እየስማች ያለችው… በርከት ያሉ ስዎች በህብረት የሚዘምሩት ዝማሬ ድምፅ
… ወደእሷ እየቀረበ እንደሆነ አውቃለች ..እንደውም ሰው አየች …ከሆነ ሽለቆ ከመሰለ ከለላ ውስጥ ቀስ በቀስ በየተራ እየወጡ በቀጭኑ ጠመዝማዛ መንገድ እሷ ወዳለችበት እየመጡ እንደሆነ ገባት ለመቀመጫ የሚሆን ጠፍጣፋ ድንጋይ ፈለገችና ተቀምጣ ትጠብቃቸው ጀመር ፡፡በአስር ደቂቃ ውስጥ ስሯ ደረሱ.. ስምንት የሚሆኑ የጓዝ ሻንጣና ሌሎች እቃዎችን የተሽከሙ የሀገሬው ስዎችና 5 የሚሆኑ ፈረንጆች ናቸው። የሀገሬው ስዎች ወገብ የሚያጎብጥ ሽክም የተሽከሙ ቢሆንም አሁንም ተጨማሪ መንገድ የመጓዝ አቅሙ እንዳላቸው በሁኔታቸው መገንዘብ ይቻላል።ፈረንጆቹ ግን ያንጠለጠሏቸው እቃዎች አነስተኛና ቀላሎች አንዳንዶችም ባዶቸውን ቢሆንም ስሯ ሲደርሱ ትንፍሽ እጥሯቸውና ድካም አዝሎቸው በየቦታው ተዘረሩ...የሀገሬውን ስዎች ጨምሮ ፈረንጆቹም በዛ የኪሊማንጀሮ ከፍታ ላይ አንድ ሴት ከአንድ ንስር አጠገብ ያለፍርሀት እና ድካም ቁጭ ብላ ሲያዮት መገረም ውስጥ ገብ….አብዛኞቹ በአካባቢው ሌላ ሰው ካለ በማለት ለማየት ዙሪያ ገባውን ቢያማትሩም ምንም የስው ዘር ማየት አልቻሉም፡፡ ከፈረንጆቹ መካከል አንድ በግምት 35..40 የሚሆነው መልከ-መልካምና ፈርጣማ ሰው ትንፋሽ ለመሰብሰብ እየጣረ … ከተዘረረበት እንደምንም ተነስቶ ወደእሷ ቀረበና… የአሜሪካ አክስንት በተጫነው እንግሊዘኛ ‹‹አንድሪው እባላለሁ"አላት፡፡
"ኬድሮም እባላለሁ..."በአጭሩ መለሰችለት...ሲጠጋት የሆነ ነገር እየተሰማት ነው ፡፡ልትገልፀው የማትችል ከዚህ ቀደም ተሳምቷት የማያውቅ አይነት ስሜት …ምክንያቱንም ማወቅ አልቻለችም፡፡
"ጓደኞችሽ...የት ሄድ?"
"ያው ጓደኛዬ"መለሰችለት ...እራቅ ብሎ ወደሚታየው ንስሯ በእጇም በአይኗም እየጠቆመችው
"ሌሎች ከእሱ ጋር የመጡ መንገደኞች ፈንጠር ፈንጠር ብለው እረፍት ለመውስድ ከተቀምጡበት ሳይንቀሳቀሱ በከፊል እየተከታተሏቸው ነው፡፡
..በምንም አይነት ሁኔታ ብቻዋን ሆና እዚህ ቦታ ድረስ ይሄን ሁሉ እጅግ ፈታኝና ተአምረኛ የሆነ ተራራ መውጣት እንደማትችል እርግጠኛ ሆኖ"እየቀለድሽ ነው አይደል?"አላት
‹‹በፍፅም እውነቴን ነው"አለችው ፍርጥም ብላ፡፡
‹‹መች ነው እዚህ የደረሺው?"
"ከ20 ደቂቃ በፊት"
እንደ አዲስ ከስር እስከላይ አያት ... እይታው ውስጧን እረበሻት
"ምነው ችግር አለው? "አለችው።
"በዚህ ቅፅበት ከድካምሽ እንዴት አገገምሽ...?እኛ ወንዶቹ እንዴት እንደተዝለፈለፍን አታይም።"
"እሱ ሚስጥር ነው"
በዚህ ቅፅበት መንገድ መሪና ጓዝ ተሸካሚ የሆኑት የሀገሬው ስዎች ጉዞቸውን መቀጠል እንደለባቸው አሳስበው ያሳረፍትን ጓዝ እርስ በርስ አንድ አንድን እያሽከመ ከጨረሱ በኃላ ሽቅብ ወደ መጨረሻው መዳረሻ ጉዞ ጀመሩ …ፈረንጆቹም እነሱን ለመከተል እራሳቸውን አበርታተው ከወዳደቁበት በመነሳት መራመድ ጀመሩ፡፡አንድሪውም ከኬድሮም መነጠል የፋለገ አይመስልም"ታዲያ አሁን ጓደኛ እንሁንና አብረን እንሂዳ"የሚል ግብዣ አቀረበላት…
አልተግደረደረችም...‹‹ ደስ ይለኛል›› ብላ በቅልጥፍና ከተቀመጠችበት ተነሳችና አገልግሉን ከመሬት በማንሳት በትከሻዋ በማንጠልጠል ለመራመድ ፊቷን ስታዞር እሱ ሻንጣዋን ሊይዝላት ከመሬት ለማንሳት ጎንበስ ሲል...‹‹ተወዉ ይቀመጥ››አለችው፡፡
‹‹ለምን ?ያንቺ አይደለም?››
ወደ ንስሩ በማመልከት"የእኔ ብቻ አይደለም የእኔ እና የእሱ ነው፡፡ ስለዚህ እሱ ይዞ ይመጣል።"አለችው፡፡
ፍጥጥ ብሎ አያት...በቋንቋም ያልተግባቡ መሰለው፡፡እጁን ያዘችና የነገረችውን አምኖ እንዲከተላት ጎተተችው፡፡ ወደኃላው በመገላመጥ አንዴ ሻንጣውን አንዴ ከተቀመጠበት ንቅንቅ ያላለውን ንስሯን እየተመለከተ ተከተላት….ጎን ለጎን ሆነው እየተደጋገፉ ጉዞቸውን ቀጠሉ፡የኪሊማንጀሮ የመጨረሻው ጫፍ እንደደረሱ ቀድመዋቸው የደረሱ ከሶስት በላይ የሆኑ ቡድኖች ድንኳናቸውን ተክለው አገኞቸው ፡እሷም ያለችበት ቡድን የተሻለ ክፍተት ያለበት ቦታ ፈለጉና ሸክማቸውን አራግፈው አረፍ አረፍ አሉ፡፡አብረዋቸው
👍100❤5😁1
የመጡት የሀገሬው ሰዎች ለቱሪስቶቹ ዱንኳናቸውን በአንድ አካባቢ የተወሰነ ራቅ ራቅ እያደረጉ መትከል ጀመሩ፡ለአምስቱ ፈረንጆች አምስት ትናንሽ ድንኳን ከተከሉ በኃላ ሌሎች ተለቅ ያሉ ሁለት ድንኳኖች ተከሉ.. እነዛ እንግዲህ ለጋራ የሚጠቀሙበት ነው፡ፈረንጆቹ አንዳንድ ድንኳናቸው ውስጥ ለማረፍ ገቡ ፡፡አንድሪው እስከአሁን ከኬድሮን ጋር እንደተጣበቀ ነው፡፡
‹‹ድንኳናችን ተጠናቆል እንግባ››አላት
እንደመደንገጥ ብላ‹‹ያ እኮ የእኛ ሳይሆን የአንተ ድንኳን ነው...ግባ እኔ ስላልደከመኝ ዞር ዞር ብዬ አካባቢውን ማየት ነው የምፈልገው….በኃላ ስትነሳ እንገናኝ ይሆናል›አለችው፡፡
✨ይቀጥላል✨
‹‹ድንኳናችን ተጠናቆል እንግባ››አላት
እንደመደንገጥ ብላ‹‹ያ እኮ የእኛ ሳይሆን የአንተ ድንኳን ነው...ግባ እኔ ስላልደከመኝ ዞር ዞር ብዬ አካባቢውን ማየት ነው የምፈልገው….በኃላ ስትነሳ እንገናኝ ይሆናል›አለችው፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍84❤10🤔5
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
‹‹አይ እንግዲያው እኔም አልደከመኝም…ካንቺ ጋር ዞር ዞር ብል ይሻለኛል›› አላትና አብሯት ወደፊት መጓዝ ጀመረ..ፈገግ አለች…ከእሷ ጋር መለያየት ስላልፈለገ እንጂ እንደደከመው ሁኔታውን አይቶ በእርግጠኝነት መናገር ይቻላል…ሰዎች ካሉበት አካባቢ አንድ 200 ሜትር ያህል ርቀው ከተጓዙ በኃላ ዞር ያለ እና ለመቀመጥ ምቹ የሆነ ቦታ ስታገኝ ቀድማው ሄደችና ቁጭ አለች…ከዚህ በላይ አድክማ ልታማርረው አልፈለገችም›፡፡በረጅሙ ተነፈሰና መሬቱ ላይ ከጎኗ ተቀመጠ..
‹‹እሺ ሶፊ…ሀገራችሁ ያምራል››አላት
‹‹እርግጥ አህጉሩ የእኔ ነው…ግን ሀገሬ እዚህ አይደለም››
‹‹እና ከየት ነሽ?››
‹‹ኢትዬጵያን ታውቀታለህ?››
በአግራሞት አይኑን ከፈተ ..ምን እንዳስደነገጠው አልተገለፀላትም….‹‹ሺ ውቃያኖስ አቆርጦ የመጣው ሳያስደንቅ እኔ ከዚህች ከኢትዬጳያ መምጣት እንዴት ሊያስገርመው ቻለ?›› ብላ በውስጧ ጠየቀች፡፡
‹‹ኢትዬጵያን አውቃታለሁ በደንብ…..ጎንደርን አክሱምን፤አዲሰአባን በደንብ አውቃቸዋለሁ››አላት
‹ደሎመናንስ?›
‹‹ደሎ መና …ታሪካዊ ቦታ ነች?››
‹‹አዎ እኔን ያበቀለች ለምለምና ልዩ ቦታ ነች›አለቸው ፡፡እሱ ኢትዬጵያን አውቃታለሁ ብሎ የጠቀሳቸው ገናና ቦታዎች እሷ በጥቂቱ ታሪካቸውን እንጂ በአካል አታውቃቸውም…እሷ አብጠርጥራ የምታውቃቸውንና ተወልዳ ያደገችባቸውን ቦታዎቸ ደግሞ እሱ አያውቃቸውም ፤አረ ምን ማወቅ ብቻ ስማቸውን እንኳን በስህተት ሰማቷቸው አያውቅም፡፡
ግን ሲያወራ አይኑ ላይ ያነበበችው የራስ መተማመን መላ ኢትዬጳያን አብጠርጥሮ እንደሚያውቅ ነው፡ከዚህ ጉዞ እንደተመለሰች በቀጣይ ሰሜን ኢትዬጵያን ሄዳ መጎብኘት እንዳለባት እዛው ወሰነችና..ሰለ ደሎ መና እና ስለጠቅላላ የደቡብ ኢትዬጵያ አካባቢዎች፤ባሌ ፤ቦረና ፤ሱማሌ፤ ኬንያ ፤ሲዳሞ በትና ስታስረዳው እሱም በአድናቆት አፉን ከፍቶ አዳመጣትና ወደፊት ቦታዎቹን ለማየት እንደሚሞክር ነገራት፡፡
‹‹ይሄ ጉዞዬ የተለየ እንደሚሆን ገና ከመነሳቴ በፊትም ጥሩ ስሜት እየተሰማኝ ነበር››
‹‹እና ወደድከው፡፡››
‹‹ትቀልጂያለሽ እንዴ ..?.ለአመታት ስመኘው የነበረ የህይወቴ ትልቁ ጉዞ እንዲህ በስኬት አጠናቅቄ ተደስቼ ሳልጨርስ አንቺን የመሰለች መላአክ መሳይ ወጣት ተዋወቅኩ››ሲላት ቅድም እንዳገኘችው ሲሰማት የነበረ አዲስ አይነት ስሜት መልሶ ተሰማት…፡፡
እኔም ስለገኘሁህ ደስ ብሎኛል…ሀገርህ ግን የት ነው?›ስትል ጠየቀችው…ሀገሩ የትም ቢሆን ግድ የላትም….የራሷን የተዘበራረቀ ስሜት ለማስተካከል ጊዜ ለማግኘት ብላ ነው ጥያቄውን የሰነዘረችው፡፡
‹‹አውስትራሊያ ነው..ግን እናቴ አሜሪካዊ ስለሆነች እዛም ብዙ ኖሪያለሁ››
‹‹አይ አሪፍ ነው…አንድ ቀን አውስትራሊያን ለማየት ስመጣ አገኝህ ይሆንል?››
‹‹በጣም ደስ ይለኛል..››እንደዚህ እያወሩ ድንገት በተተተት ብሎ የሚመጣ ነገር ሰሙ..እሱ ደንግጦ ተለጠፈባትና ወደራሱ አጣብቆ አቀፋት …እሷ ፈርታ ሳይሆን መታቀፏ በጣም አስደስቶት አንገቱ ስር ውሽቅ ብላ ትንፋሿን በጀሮ ለቀቀችበት..ስራቸው ዷ. ብሎ የሆነ ነገር ወደቀ…እንደምንም ድፍረቱን አስባስቦ ሲያየው ቅድም ያገኛት ቦታ ጥለውት የመጡት የእሷን ሻንጣ ነው…እንደምንም እራሱን አረጋጋና ከእቅፉ እሷን በማላቀቅ ሻንጣውን አምጥቶ ስራቸው በመወርወር ያስደነገጣቸውን ሰው ለማየትና ፤ ስላስደነገጣቸው ለመውቀስ ዙሪያ ገባውን ቢመለከት የሰው ዘር በአካባቢው የለም….ዞር ሲል ከበላያቸው ባለ ጉብታ ላይ ቅድም ያየው ንስር ጉብ ብሎ በመቀመጥ ወደእሱ አፍጥጦበታል፡፡
‹‹አንቺ ያወራሺኝ እውነትሽን ነው እንዴ?››
‹‹ምኑ?››
‹‹ስለንስሩ ቅድም የነገርሺኝ …ይሄንን ሻንጣ ይዞልሽ የመጣው እሱ ነው?›
‹‹ሻንጣው ቀላል ነው…እኔንም ጨምሮ ከኢትዬጵያ ድረስ ይዞኝ የመጣው እኮ እሱ ነው››
‹‹እየቀለድኩ እኮ አይደለም?››
ይሄንን ሰው ወዳዋለች…እናም ልታስደምመውና ይበልጥ ልቡንም ቀልቡንም ለመቆጣጠር ፈልጋላች፡፡
ቋንቋዋን ወደ ኦሮሚኛ ቀየረችና ‹‹ጀግናዬ ..ሰውያችን እንዴት ነው?›› ስትል ጠየቀችው፡፡አእምሮውን ከፈተላትና ስለእሱ በወፍ በር አስቃኛት… የዩኒቨርሲቲ መምህር ነው፤ሁለት መፅሀፎች የፃፈ ደራሲም ነው፤አለገባም ግን ሴት አውል ነው፡፡ሴት ወደ ህይወቱ ስቦ ሲያስገባ ሰዓታት አይፈጅበትም…ሲቀበልም ደግሞ በሙሉ ፍቅር እና ለጋሰነት ነው፤እንክብካቤውም ወደር አልባ ነው፤ግን ደግሞ መልሶ ገፍትሮ ከልቡ ሲያወጣ አንድ ወር አይፈጅበትም፤ንስሯ የነገራት መረጃ መስማት ስለፈለገችው ጉዳይ ብቻ ነው፡፡ከዚህ በፊት ስለእንደዚህ አይነት ጉዳይ የሰውን ታሪክ ልባቸው ውስጥ ገብቶ እንዲሰልልላት ጠየቃው አታውቅም… ወንዶችንም በተመለከተ በራሷ ያለት ልምድ ለዜሮ የቀረበ በመሆነ ባህሪውን ከሌላ ወንድ ጋር ልታነፃፅርና ፍርድ ልትሰጥ አትችልም…ደግሞ እሷ ከእሱጋር ቢበዛ 3 ቀን ብቻ ነው ልታሳለፍ የሚትችለው፡፡በዛ ሶስት ቀን የሚታወስና ሚያዝናና ቀን ከእሱ ጋር ካሳለፈች ከዛ በኃላ ለእድሜ ልክም አታገኘውም፡፡ ስለዚህ የእሱ ታማኝነት እና አለመታመን እንደማያስጨንቃት እራሷን አሳመነች..ንስሯ እዚህ ላይ አንድ ተንኮል ሰራባት ፤ሳትጠይቀው የብልቱን መወጣጠር በእመሮዋ ላይ ቦግ ብልጭ ቦግ ብልጭ እያደረገ አሳያት ..አፈረቸና በፈግግታ እንደታጀበች ፊቷን አዙራ አቀረቀረች..
‹‹ምን እየሆንሽ ነው..?ብቻሽን ትስቂያለሽ እንዴ?››
‹‹ንስሬ እኮ ነው››
‹‹ንስርሽ እኮ አርፎ ተቀምጦል …ምንም አይነት እንቅስቃሴ እያደረገ አይደለም››
‹‹ባክህ በእምሮዬ የሚያስቅ መልዕክት ልኮልኝ ነው››
‹‹ምን አይነት መልዕክት.እስቲ ልስማው?››
‹‹ስለአንተ ነው››
ይበልጥ ደንግጦ‹ስለእኔ ምን?››
‹‹ሴት ይወዳል እያለኝ ነው››
‹‹ይሄ ያንቺ ግምት ነወ››
‹‹የብልትህን ተገትሮ መቆሙን አሳይቶኛል››
ቶሎ ብሎ አይኖቹን ወደእግሮቹ መካከል ላከና አቀማመጡን አስተካከለ
‹‹ምትገርሚ ሰው ነሽ…እሱንም አይተሸ ነው…አንቺን ከመሰለች ውብ አፍሪካዊት ሴት ጎን ተቀምጬ ባይቆምብኝ ነው የሚገርመው››አላት፡፡
‹‹ካትሪንን ነው ወይስ ሱዛናን ማናቸውን ነበር ይበልጥ የምትወደው?››
ሆን ብላ የምትለውን እንዲያምናት ነው የቅርብ ጊዜ የፍቅር ተጣማሪው የነበሩትን ሴቶች ስም የጠራችለት፡፡ምንም ሳይናገር ዝም ብሎ አፍጥጦ ያያት ጀመር…. የሚያያት በአድናቆት ብቻ ሳይሆን በፍራቻም ጭምር ነው፡፡
‹‹ጀግናዬ አንዴ ሽንቴ መጥቷል እታች ወደ ጨካው አካባቢ ትወስደኛለህ?›› ስትለው ንስሩ ከለበት ቋጥኝ ክንፉን እያማታ ወደላይ ተነሳና መልሶ ዳይቪ ገንዳ ውስጥ እንደሚገባ ዋናተኛ ወደታች እየተምዘገዘገ መጥቶ ከተቀመጠችበት ደረሰና እሷን ማጅራቷን ይዞ ወደ ላይ አንጠልጥሏት ሲነሳ እሱ በድንጋጤ አደጋ ላይ የወደቀች መስሎት ሊያስጥላት እግሯን ለመያዝ ቢሞክርም ንስሩ ከወዲህ ወዲያ እያወናጨፈ ሸወደውና ሙሉ በሙሉ ወደላይ ይዟት በመነሳት በጉም በተሸፈነው ሰማይ ውስጥ ይዟት ገባ.፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
‹‹አይ እንግዲያው እኔም አልደከመኝም…ካንቺ ጋር ዞር ዞር ብል ይሻለኛል›› አላትና አብሯት ወደፊት መጓዝ ጀመረ..ፈገግ አለች…ከእሷ ጋር መለያየት ስላልፈለገ እንጂ እንደደከመው ሁኔታውን አይቶ በእርግጠኝነት መናገር ይቻላል…ሰዎች ካሉበት አካባቢ አንድ 200 ሜትር ያህል ርቀው ከተጓዙ በኃላ ዞር ያለ እና ለመቀመጥ ምቹ የሆነ ቦታ ስታገኝ ቀድማው ሄደችና ቁጭ አለች…ከዚህ በላይ አድክማ ልታማርረው አልፈለገችም›፡፡በረጅሙ ተነፈሰና መሬቱ ላይ ከጎኗ ተቀመጠ..
‹‹እሺ ሶፊ…ሀገራችሁ ያምራል››አላት
‹‹እርግጥ አህጉሩ የእኔ ነው…ግን ሀገሬ እዚህ አይደለም››
‹‹እና ከየት ነሽ?››
‹‹ኢትዬጵያን ታውቀታለህ?››
በአግራሞት አይኑን ከፈተ ..ምን እንዳስደነገጠው አልተገለፀላትም….‹‹ሺ ውቃያኖስ አቆርጦ የመጣው ሳያስደንቅ እኔ ከዚህች ከኢትዬጳያ መምጣት እንዴት ሊያስገርመው ቻለ?›› ብላ በውስጧ ጠየቀች፡፡
‹‹ኢትዬጵያን አውቃታለሁ በደንብ…..ጎንደርን አክሱምን፤አዲሰአባን በደንብ አውቃቸዋለሁ››አላት
‹ደሎመናንስ?›
‹‹ደሎ መና …ታሪካዊ ቦታ ነች?››
‹‹አዎ እኔን ያበቀለች ለምለምና ልዩ ቦታ ነች›አለቸው ፡፡እሱ ኢትዬጵያን አውቃታለሁ ብሎ የጠቀሳቸው ገናና ቦታዎች እሷ በጥቂቱ ታሪካቸውን እንጂ በአካል አታውቃቸውም…እሷ አብጠርጥራ የምታውቃቸውንና ተወልዳ ያደገችባቸውን ቦታዎቸ ደግሞ እሱ አያውቃቸውም ፤አረ ምን ማወቅ ብቻ ስማቸውን እንኳን በስህተት ሰማቷቸው አያውቅም፡፡
ግን ሲያወራ አይኑ ላይ ያነበበችው የራስ መተማመን መላ ኢትዬጳያን አብጠርጥሮ እንደሚያውቅ ነው፡ከዚህ ጉዞ እንደተመለሰች በቀጣይ ሰሜን ኢትዬጵያን ሄዳ መጎብኘት እንዳለባት እዛው ወሰነችና..ሰለ ደሎ መና እና ስለጠቅላላ የደቡብ ኢትዬጵያ አካባቢዎች፤ባሌ ፤ቦረና ፤ሱማሌ፤ ኬንያ ፤ሲዳሞ በትና ስታስረዳው እሱም በአድናቆት አፉን ከፍቶ አዳመጣትና ወደፊት ቦታዎቹን ለማየት እንደሚሞክር ነገራት፡፡
‹‹ይሄ ጉዞዬ የተለየ እንደሚሆን ገና ከመነሳቴ በፊትም ጥሩ ስሜት እየተሰማኝ ነበር››
‹‹እና ወደድከው፡፡››
‹‹ትቀልጂያለሽ እንዴ ..?.ለአመታት ስመኘው የነበረ የህይወቴ ትልቁ ጉዞ እንዲህ በስኬት አጠናቅቄ ተደስቼ ሳልጨርስ አንቺን የመሰለች መላአክ መሳይ ወጣት ተዋወቅኩ››ሲላት ቅድም እንዳገኘችው ሲሰማት የነበረ አዲስ አይነት ስሜት መልሶ ተሰማት…፡፡
እኔም ስለገኘሁህ ደስ ብሎኛል…ሀገርህ ግን የት ነው?›ስትል ጠየቀችው…ሀገሩ የትም ቢሆን ግድ የላትም….የራሷን የተዘበራረቀ ስሜት ለማስተካከል ጊዜ ለማግኘት ብላ ነው ጥያቄውን የሰነዘረችው፡፡
‹‹አውስትራሊያ ነው..ግን እናቴ አሜሪካዊ ስለሆነች እዛም ብዙ ኖሪያለሁ››
‹‹አይ አሪፍ ነው…አንድ ቀን አውስትራሊያን ለማየት ስመጣ አገኝህ ይሆንል?››
‹‹በጣም ደስ ይለኛል..››እንደዚህ እያወሩ ድንገት በተተተት ብሎ የሚመጣ ነገር ሰሙ..እሱ ደንግጦ ተለጠፈባትና ወደራሱ አጣብቆ አቀፋት …እሷ ፈርታ ሳይሆን መታቀፏ በጣም አስደስቶት አንገቱ ስር ውሽቅ ብላ ትንፋሿን በጀሮ ለቀቀችበት..ስራቸው ዷ. ብሎ የሆነ ነገር ወደቀ…እንደምንም ድፍረቱን አስባስቦ ሲያየው ቅድም ያገኛት ቦታ ጥለውት የመጡት የእሷን ሻንጣ ነው…እንደምንም እራሱን አረጋጋና ከእቅፉ እሷን በማላቀቅ ሻንጣውን አምጥቶ ስራቸው በመወርወር ያስደነገጣቸውን ሰው ለማየትና ፤ ስላስደነገጣቸው ለመውቀስ ዙሪያ ገባውን ቢመለከት የሰው ዘር በአካባቢው የለም….ዞር ሲል ከበላያቸው ባለ ጉብታ ላይ ቅድም ያየው ንስር ጉብ ብሎ በመቀመጥ ወደእሱ አፍጥጦበታል፡፡
‹‹አንቺ ያወራሺኝ እውነትሽን ነው እንዴ?››
‹‹ምኑ?››
‹‹ስለንስሩ ቅድም የነገርሺኝ …ይሄንን ሻንጣ ይዞልሽ የመጣው እሱ ነው?›
‹‹ሻንጣው ቀላል ነው…እኔንም ጨምሮ ከኢትዬጵያ ድረስ ይዞኝ የመጣው እኮ እሱ ነው››
‹‹እየቀለድኩ እኮ አይደለም?››
ይሄንን ሰው ወዳዋለች…እናም ልታስደምመውና ይበልጥ ልቡንም ቀልቡንም ለመቆጣጠር ፈልጋላች፡፡
ቋንቋዋን ወደ ኦሮሚኛ ቀየረችና ‹‹ጀግናዬ ..ሰውያችን እንዴት ነው?›› ስትል ጠየቀችው፡፡አእምሮውን ከፈተላትና ስለእሱ በወፍ በር አስቃኛት… የዩኒቨርሲቲ መምህር ነው፤ሁለት መፅሀፎች የፃፈ ደራሲም ነው፤አለገባም ግን ሴት አውል ነው፡፡ሴት ወደ ህይወቱ ስቦ ሲያስገባ ሰዓታት አይፈጅበትም…ሲቀበልም ደግሞ በሙሉ ፍቅር እና ለጋሰነት ነው፤እንክብካቤውም ወደር አልባ ነው፤ግን ደግሞ መልሶ ገፍትሮ ከልቡ ሲያወጣ አንድ ወር አይፈጅበትም፤ንስሯ የነገራት መረጃ መስማት ስለፈለገችው ጉዳይ ብቻ ነው፡፡ከዚህ በፊት ስለእንደዚህ አይነት ጉዳይ የሰውን ታሪክ ልባቸው ውስጥ ገብቶ እንዲሰልልላት ጠየቃው አታውቅም… ወንዶችንም በተመለከተ በራሷ ያለት ልምድ ለዜሮ የቀረበ በመሆነ ባህሪውን ከሌላ ወንድ ጋር ልታነፃፅርና ፍርድ ልትሰጥ አትችልም…ደግሞ እሷ ከእሱጋር ቢበዛ 3 ቀን ብቻ ነው ልታሳለፍ የሚትችለው፡፡በዛ ሶስት ቀን የሚታወስና ሚያዝናና ቀን ከእሱ ጋር ካሳለፈች ከዛ በኃላ ለእድሜ ልክም አታገኘውም፡፡ ስለዚህ የእሱ ታማኝነት እና አለመታመን እንደማያስጨንቃት እራሷን አሳመነች..ንስሯ እዚህ ላይ አንድ ተንኮል ሰራባት ፤ሳትጠይቀው የብልቱን መወጣጠር በእመሮዋ ላይ ቦግ ብልጭ ቦግ ብልጭ እያደረገ አሳያት ..አፈረቸና በፈግግታ እንደታጀበች ፊቷን አዙራ አቀረቀረች..
‹‹ምን እየሆንሽ ነው..?ብቻሽን ትስቂያለሽ እንዴ?››
‹‹ንስሬ እኮ ነው››
‹‹ንስርሽ እኮ አርፎ ተቀምጦል …ምንም አይነት እንቅስቃሴ እያደረገ አይደለም››
‹‹ባክህ በእምሮዬ የሚያስቅ መልዕክት ልኮልኝ ነው››
‹‹ምን አይነት መልዕክት.እስቲ ልስማው?››
‹‹ስለአንተ ነው››
ይበልጥ ደንግጦ‹ስለእኔ ምን?››
‹‹ሴት ይወዳል እያለኝ ነው››
‹‹ይሄ ያንቺ ግምት ነወ››
‹‹የብልትህን ተገትሮ መቆሙን አሳይቶኛል››
ቶሎ ብሎ አይኖቹን ወደእግሮቹ መካከል ላከና አቀማመጡን አስተካከለ
‹‹ምትገርሚ ሰው ነሽ…እሱንም አይተሸ ነው…አንቺን ከመሰለች ውብ አፍሪካዊት ሴት ጎን ተቀምጬ ባይቆምብኝ ነው የሚገርመው››አላት፡፡
‹‹ካትሪንን ነው ወይስ ሱዛናን ማናቸውን ነበር ይበልጥ የምትወደው?››
ሆን ብላ የምትለውን እንዲያምናት ነው የቅርብ ጊዜ የፍቅር ተጣማሪው የነበሩትን ሴቶች ስም የጠራችለት፡፡ምንም ሳይናገር ዝም ብሎ አፍጥጦ ያያት ጀመር…. የሚያያት በአድናቆት ብቻ ሳይሆን በፍራቻም ጭምር ነው፡፡
‹‹ጀግናዬ አንዴ ሽንቴ መጥቷል እታች ወደ ጨካው አካባቢ ትወስደኛለህ?›› ስትለው ንስሩ ከለበት ቋጥኝ ክንፉን እያማታ ወደላይ ተነሳና መልሶ ዳይቪ ገንዳ ውስጥ እንደሚገባ ዋናተኛ ወደታች እየተምዘገዘገ መጥቶ ከተቀመጠችበት ደረሰና እሷን ማጅራቷን ይዞ ወደ ላይ አንጠልጥሏት ሲነሳ እሱ በድንጋጤ አደጋ ላይ የወደቀች መስሎት ሊያስጥላት እግሯን ለመያዝ ቢሞክርም ንስሩ ከወዲህ ወዲያ እያወናጨፈ ሸወደውና ሙሉ በሙሉ ወደላይ ይዟት በመነሳት በጉም በተሸፈነው ሰማይ ውስጥ ይዟት ገባ.፡፡
👍97😁12❤8👏2🔥1🥰1😱1
.አንድሪው ሚሆነው ገራ ገባሁ….መጮህ ሁሉ አምሮት ነበር..ሄዶ ለጓደኞቹ ለመናገርም ዳዳው …ግራ ከመጋባት ውስጥ ሳይወጣ እንደተንጠለጠለቸ ሳይሆን ንስሩ አይታየውም እሷ ግን ከሰውነት ወደመላዕክትነት ተቀይራ በትክክል በቅርብ እርቀት በሰማይ ላይ እያየት ነው፡፡ክንፏን አጠፍ ዘርጋ…አጠፍ ዘርጋ እያደረገች ዝቅ ብላ በስሩ ሰላምታ ሰጥታው በፈግታ እያየቸው ወደ ተራራው የታችኛው ክፍል መውረድ ጀመረች…ካሜራውን ይዞ ባለመምጣቱ በጣም ተቆጨ…በሞባይሉ የተወሰነ ለመቅረፅ ሞከረ ግን ሀሳቡ
የመጣለት ከራቀች በኃላ ስለሆነ በሚያሳምን መልኩ መቅረፅ አልቻለም..ከቦታው ተንቀሳቀሰና የመሮጥ ያህል እየፈጠነ ወደካምፑ ተመለሰ ፤ዱንኳኑ ውስጥ ገባና ካሜራውን አውጥቶ በመያዝ መልሶ ወደነበረበት መሮጥ ጀመረ… ጓደኞቹ ሁኔታውን አይተው ሊያናግሩት ቢሞክሩም አልሰማቸውም ….ቦታው ላይ እንደደረሰ ካሜራውን አዘጋጅቶና ደቅኖ ስትመጣ በጥራት በመቅረፅና አለምን የሚነጋግር ድንቅ ትዕይንቱን በካሜራው ለማስቀረት በተጠንቀቅ ይጠብቅ ጀመር…ከጎደኞቹ መካከል ሁለቱ ካሜራ ይዞ ሲሮጥ ስላዩት የተለየ ነገር እንዳጋጠመው በመጠርጠር እነሱም የየራሳቸውን ካሜራ ከአስቀመጡበት በማውጣት ተከታተለው በመሮጥ ያለበት ደረሱ…ሲያያቸው በምጣታቸው ቅር ቢሰኝም ተመለሱ ሚስጥራዊና ተአምራዊ ነገር እየቀረፅኩ ነው ሊላቸው አልቻለም….አነሱም ልክ እሱ እንዳደረገው ካሜራቸውን ወደፊት ለፊታቸው ደቅነው‹‹…ምን አይተህ ነው?››ሲሉ ጠየቁት፡፡
‹‹ካንጋሮ›› አላቸው፡፡
‹‹እየቀለድክ ነው?ይሄ እኮ አውስትራሊያ ሳይሆን አፍሪካ ለዛውም ኪሊማንጀሮ ተራራ አናት ላይ ነው ያለኸው ፣ካንጋሮ ልታይ አትችልም››ተከራከሩት
‹‹ካንጋሮ ነው እንዴ ያልኳችሁ ..ካንጋሮ ሚመስል በራሪ የተለየ ፍጥረት ነው››
ሶስቱም ደቅነው በተጠንቀቅ ቢጠብቀ ቢጠብቁ ከሚትገለገለው ጉምና እየጠለቀች ካለቸው አስደማሚ ፀሀይ በስተቀር ምንም የሚመጣ በራሪም ሆነ ተሰቢ ነፍስ አልመጣም ..ከ15 ደቂቃ በኃላ ከቀሩት ጓደኞቻቸው መካከል አንዱ መጣና በአግራሞት ከኃላቸው ቆሞ…‹‹ምንድነው ምትቀርፁት?››ሲል ጠየቃቸው፡
✨ይቀጥላል✨
የመጣለት ከራቀች በኃላ ስለሆነ በሚያሳምን መልኩ መቅረፅ አልቻለም..ከቦታው ተንቀሳቀሰና የመሮጥ ያህል እየፈጠነ ወደካምፑ ተመለሰ ፤ዱንኳኑ ውስጥ ገባና ካሜራውን አውጥቶ በመያዝ መልሶ ወደነበረበት መሮጥ ጀመረ… ጓደኞቹ ሁኔታውን አይተው ሊያናግሩት ቢሞክሩም አልሰማቸውም ….ቦታው ላይ እንደደረሰ ካሜራውን አዘጋጅቶና ደቅኖ ስትመጣ በጥራት በመቅረፅና አለምን የሚነጋግር ድንቅ ትዕይንቱን በካሜራው ለማስቀረት በተጠንቀቅ ይጠብቅ ጀመር…ከጎደኞቹ መካከል ሁለቱ ካሜራ ይዞ ሲሮጥ ስላዩት የተለየ ነገር እንዳጋጠመው በመጠርጠር እነሱም የየራሳቸውን ካሜራ ከአስቀመጡበት በማውጣት ተከታተለው በመሮጥ ያለበት ደረሱ…ሲያያቸው በምጣታቸው ቅር ቢሰኝም ተመለሱ ሚስጥራዊና ተአምራዊ ነገር እየቀረፅኩ ነው ሊላቸው አልቻለም….አነሱም ልክ እሱ እንዳደረገው ካሜራቸውን ወደፊት ለፊታቸው ደቅነው‹‹…ምን አይተህ ነው?››ሲሉ ጠየቁት፡፡
‹‹ካንጋሮ›› አላቸው፡፡
‹‹እየቀለድክ ነው?ይሄ እኮ አውስትራሊያ ሳይሆን አፍሪካ ለዛውም ኪሊማንጀሮ ተራራ አናት ላይ ነው ያለኸው ፣ካንጋሮ ልታይ አትችልም››ተከራከሩት
‹‹ካንጋሮ ነው እንዴ ያልኳችሁ ..ካንጋሮ ሚመስል በራሪ የተለየ ፍጥረት ነው››
ሶስቱም ደቅነው በተጠንቀቅ ቢጠብቀ ቢጠብቁ ከሚትገለገለው ጉምና እየጠለቀች ካለቸው አስደማሚ ፀሀይ በስተቀር ምንም የሚመጣ በራሪም ሆነ ተሰቢ ነፍስ አልመጣም ..ከ15 ደቂቃ በኃላ ከቀሩት ጓደኞቻቸው መካከል አንዱ መጣና በአግራሞት ከኃላቸው ቆሞ…‹‹ምንድነው ምትቀርፁት?››ሲል ጠየቃቸው፡
✨ይቀጥላል✨
👍79❤12😱11👏2🔥1
#ታአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
‹‹ሁሉም ወደኋላ ግልምጥ እያሉ ከፊት ለፊታቸው ሊመጣ ያለውም እንዳያመልጣቸው እየፈሩ..ይመልሱለት ጀመር‹‹አይ የሆነ የተለየ ፍጡር አይተን ነው››
‹‹ኑ ባካችሁ ነገ ይደርሳል…አንተ ደግሞ አዲሷ ጓደኛህ እኮ ዱንኳንህ አጠገብ ተቀምጣ እየጠበቀችህ ነው››አለው ወደአንድሪው እየተመለከተ፡፡
‹‹የማ የእኔ…ኬድሮን ነች?››
‹‹ስሟን መች ለኔ ነገረችኝ...ባለንስሯ አፍሪካዊት ልጅ››ሲለው እስከአሁን ከተገረመባት በላይ ይበልጥ እየተገረመና እንደጅል ካሜራውን ደቅኖ በዚህ ሲጠብቃት ቤት ዞር ከጀርባው እንደተገኝች በመደነቅ ካሜራውን እንዳንጠለጠለ ሁሉንም ባሉበት ጥሎ እየሮጠ ወደካንፑ ተመለሰ …ጓደኞቹም በሁኔታው ግራ ተጋብተው እየተሳሳቁና እየተገረሙ በዝግታ እርምጃ ተከተሉት፡፡
߷߷
እንደደረሰ ከጎኗ ዝርፍጥ ብሎ ተቀመጠና ካሜራውን እግሩ ስር አስቀምጦ ዝም ብሎ አቀርቅሮ ማለክለክ ጀመረ
‹‹ከሜራ ደቅነህ የምትጠብቀኝ ቀረጸህ ለአለም ልታሰራጭ ነበር አይደል?››
‹‹እና ገብቶሽ ነው የሸወድሺኝ?››
‹‹አይመስልህም?››
‹‹አዎ ትክክል ነሽ..ግን እንድታውቂው የምፈለገው ፈርቼሻለሁም ወድጄሻለሁም››
‹‹አውቃለሁ›› አለችው፡፡
ሁሉም ተሰበሰበ፣ አካባቢው እየጨለመ መጣ.. ያላቸውን ፋኖስ ለኮሱና የተሰራውን እራት እየበሉ ሁሉም የጋራ የሆነ ጫወታ ሲጫወቱ ቆዩና አራት ሰዓት አካባቢ ሁሉም በእንቅልፍ እየተሸነፈ ተራ በተራ ወደ ድንኳኑ ገባ…
አንድሪውና ኬድሮን እና ንስሯ ብቻ ቀሩ፡፡ሰማይ ላይ በቅርብ ባለ ኮርኒስ ላይ የተንጠለጠለች የምትመስለው ጨረቃ ብቻ ሳትሆን በዙሪያዋ በተን በተን የተደረጉ የሚመስሉ ልብ ሰንጣቂ ውበት ያላቸው ከዋክብትን አንጋጠው እየተመለከቱ በራሳቸው ሀሳብ ቁዘማ ውስጥ ገቡ…፡፡
‹‹አሁን ድንኳን ውስጥ ገብተሸ ተኚ.››
‹‹አንተስ…?›
‹‹ችግር የለውም ካንድ ጓደኛዬ ጋር እዳበላለሁ››
‹‹አይ ችግር የለም…እኔ ካልፈለኩ ማንም ወንድ ሊደፍረኝ አይችልም…አብረን ገብተን እንተኛ፡፡››
‹‹እርግጠኛ ነሽ?››
‹‹በንስሬ ሙሉ እምነት አለኝ….ጀግናዬ አብረኸን ወደ ድንኳን ትገባለህ ወይስ የተሻለ ማደሪያ ትፈልጋለህ?››ስትል ወደንስሯ ዞራ ጠየቀችው፡፡
በተተተት ብሎ ካለበት ተነሳና በጨለማ ውስጥ ሰንጥቆ በረረ..
‹‹ሄደብሽ እኮ››› አላት አንድሪው
‹‹ይሂድ.. ሊያጣብበን ስላልፈለገ ነው…ና ተነስ እንግባ›› ብላ አንድ እጁን ይዛ እየጎተተች ልክ እንደራሷ ድንኳን ይዛው ገባች…..እጁን በያዘችበት እጇ ከእሱ የሚነሳ የኤሌክትሪክ ሞገድ ወደውስጧ ሲፈስ በደንብ እየታወቃት ነው…የተነጠፈችው ፍራሽ ከአንድ ሜትር የማትበልጥ በመሆኗ ተጣብቆ ከመተኛት ውጭ ሌላ ምርጫ አልነበራቸውም…..እሷ ደግሞ ሲፈርድባት ከእናቷ እና ከንስሯ ውጭ ከሌላ ሰው ጋር የመተኛት ምንም አይነት አጋጣሚ ኖሯት አያውቅም፡፡በተለይ ከወንድ ጋር ይሄ የመጀመሪያ ቀን ገጠመኞ ነው፡፡
ስለዚህ ወዲያው ነበር መፍራት ብቻ ሳይሆን መንቀጥቀጥ የጀመረችው፡፡
‹‹ታውቃለህ አይደለህ እሺ ብዬህ ድንኳን ውስጥ መግባት አልነበረብኝም›› አለችው በሚርበተበት ድምፅ..፡፡
‹‹ለምን ?ምን አጠፋሁ?›አላት ግራ በመጋት፡፡
‹‹አይ አንተ ምንም አላጠፋህ እኔ ግን…?››
‹‹አንቺ ምን?››
‹‹ድንግል ነኝ…እርግጥ በእናንተ ባህል ለድንግልና የምትሰጡት ግምትና በእኛ የተለየ ነው፡፡››
‹‹አውቃለሁ…ኢትዬጵያን በአካል ሄጄ ጎብኝቻታለሁ ስልሽ እኮ ልክ እንደአንድ ጎብኚ መልከ ምድሯንና የመስህብ ቦታዎቾን ብቻ ጎብኝቼ ነው የተመለስኩት እያልኩሽ አይደለም…እዛ ለሶስት ወር ነው የቆየሁት ፤በሞያዬ አንትሮፖሎጂስት ነኝ …ለሶስተኛ ዲግሪዬን ማሞያ ጥናቴን ለመስራት ነበር የሄድኩት …በዛም ምክንያት የሀገራችሁን ባህሏንና ታሪኮን በተቻለኝ መጠን ለማጥናትና ለማወቅ እድሉን አግኝቼለሁ.. በዛም የተነሳ የባህል ልዩነቱንም በደንብ እረዳለሁ፡፡››
የድንኳኑ ጣሪያ ላይ ሰክታ የነበረውን አይኖቾን አነሳችና ከአንገቷ ወደእሱ ዞረች… በተመሰሳይ ሰዓት እሱም ወደእሷ ሲያዞር አፍንጫቸው ቀድሞ ተሳሳመ፡፡ ከእሱ አንደበት የሚወጣው ትንፋሽ ወደእሷ ሲስርግና ከእሷም ወደእሱ ሲመለስ ትንፋሽ ብቻ ሳይሆን ሉጋሙን የሳተ የወሲብ እሳት ነበር ከአንደኛው ወደሌላው እየተላለፈ የነበረው.. ፡፡በጠቅላላ አካለቸው በመሰራጨት ያነዳቸው ጀመረ….አንድሪው በዚህ ጉዳይ ለአመታት የበሰለና የጠነከረ ልምድ አለው….የብዙ ሀገር ዜግነት ያላቸውን ጥቁርም ፈረንጅ፤አረብም ከየአይነቱ በተለያየ ጊዜ በተለያ ሁኔታና መጠን ፍቅርን ተጋርቷል…በፍቅር ወድቋል በፍቅርም ጥሎ ያውቃል…በዚህ የተነሳ እራሱን ልክ እንደኤክስፐርት ነበር የሚቆጥረው…ማረጋገጫ ዲፕሎማ እጁ ላይ ባይኖረውም እንደሁለተኛ ሞያው ነው የሚቆጥረው…….ዛሬ ግን ከጎኑ ያለችው እንግዳና ተአምራዊ ልጅ ‹‹እኔ ልምድ የለኝም ድንግል ነኝ;›› ብላ እየነገረችው..ውስጡ የሚያምነው ግን ተቃራኒውን ነው፡፡
እሱ ራሱ ልምድ አልባ እንደሆነ እና ለመጀመሪያ ጊዜ ጥልቀት ያለው የፍርሀት ስሜት እየተሰማው እንደሆነ.... አሁን በሚሰማው ልክ የሚያቃትት የወሲብ ረሀብ ፍፅም ተሰምቶት እንደማያውቅ እርግጠኛ ነው ፡፡እስከመቼ ታግሶ መቆየት እንደሚችል እርግጠኛ አይደለም…ፍቃደኛ ካልሆነችለት ደግሞ በግድ ጉልበት ተጠቅሞ ሊሞክር አይችልም….እንደህ አይነት ድርጊት በህይወቱ በጣም የሚጠየፈው ከመሆኑም በተጨማሪ ልጅቷም ለዛ አይነት ጥቃት ሽብርክ የምትል እንዳልሆነች አፍ አውጥታ ነግራዋለች እና አምኗትል….ግን ደግሞ ረሀቡ ልክ የመተንፈስ ችግር እንዳለበት ሰው አሁን እሱ ባለበት ከፍታ ላይ ሲገኝ ኦክስጅን አንሶት መሬት ወድቆ እንደሚንፈራፈርና ምን አልባትም እስከ ወዲያኛው ሊዘጋና ሊሞት እንደሚችል እሱም እንደዛ አይነት አደጋ በራሱ ላይ እንደሚደርስበት አይነት ስሜት ነው እየተሰማው ያለው…ስለአፍሪካ ጠንቋዬች የተወሰነ ታሪክ አንብቧል….‹‹ዋናዋን ጠንቋይ ይሆን እንዴ በአካል ያገኘኋት …?.ቀልቧን አሳርፋብኝ እያደነዘቺኝ ይሆን እንዴ?››ይሄን ሁሉ ጥያቄ በውስጡ የሚያጉላላው አይኖቹን አይኖቾ ላይ አፍጥጦ..አፍንጫውን ከአፍንጫዋ አጣብቆ ..ከንፈሮቹ እየተንቀጠቀጡ ነው፡፡
እጆቹን በጀርባዋ አሻግሮ ሊያቅፋትና ከንፈሩን ከንፈሮቾ ላይ ሊያጣብቅ በጣም ፈልጓል፤ ቀሚሷን ወደላይ ገልቦ ወይም ከስር ወደላይ ተርትሮ ቀዶ በመጣል መላ ሰውነቷን በግልፅ ማየት ፈልጎል ፡፡እሱም የለበሰውን ልብስ ብቻ ሳይሆን ከተቻለ ቆዳውንም አውልቆ በመጣል ነፍሱን ከነፍሷ ማዋሀድና ማዋሰብ ነው የፈለገው….. ‹‹ነፍስ ከነፍስ ይዋሰባል እንዴ ?…በራሱ ምኞት ተገረመ ፡፡
የሚገርመው በእሷም በኩል ያለው ስሜት ተመሳሳይ ነበር….የሚለየው ግን እሷ እታች ብልቷ አካባቢ ባለው ጭኖቾ መካከል የሆነ የሚርመሰመስ ነገር እንደገባባት እየተሰማት ነው፡፡የሚረብሽ የጉንዳን አይነት..ቆንጠጥ ..አከክ .ቦጨቅ የሚያደርግ….እግሮቾን በዘዴ እርስ በርስ ለማፋተግና ከሚበላት ነገር ለመገላገል ሙከራ ብታደርግም ከመባሳጨት ውጭ ምንም የተቀየረ ነገር የለም…..በዚህ ሰዓት ማድረግ የምትፈልገው ብቸኛ ነገር ቢኖር ቀጥታ እጇን ወደታች ሰዳ ቀሚሷን ገልባ ፓንቷን ወደታች መንቅራ ጥላ አካባቢው እስኪቆስል ማከክ..አዎ ከዛም አልፎ እጣቷን ብልቷ ስንጥቅ ውስጥ ከታ የሚበላት ነገር አደብ እስኪገዛና እዛ ስፍራ የሚነተከተከው ነገር እስኪበርድላት ድረስ ማማሰል አዋ ያን ማድረግ ነው
፡
፡
#ክፍል_ሀያ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
‹‹ሁሉም ወደኋላ ግልምጥ እያሉ ከፊት ለፊታቸው ሊመጣ ያለውም እንዳያመልጣቸው እየፈሩ..ይመልሱለት ጀመር‹‹አይ የሆነ የተለየ ፍጡር አይተን ነው››
‹‹ኑ ባካችሁ ነገ ይደርሳል…አንተ ደግሞ አዲሷ ጓደኛህ እኮ ዱንኳንህ አጠገብ ተቀምጣ እየጠበቀችህ ነው››አለው ወደአንድሪው እየተመለከተ፡፡
‹‹የማ የእኔ…ኬድሮን ነች?››
‹‹ስሟን መች ለኔ ነገረችኝ...ባለንስሯ አፍሪካዊት ልጅ››ሲለው እስከአሁን ከተገረመባት በላይ ይበልጥ እየተገረመና እንደጅል ካሜራውን ደቅኖ በዚህ ሲጠብቃት ቤት ዞር ከጀርባው እንደተገኝች በመደነቅ ካሜራውን እንዳንጠለጠለ ሁሉንም ባሉበት ጥሎ እየሮጠ ወደካንፑ ተመለሰ …ጓደኞቹም በሁኔታው ግራ ተጋብተው እየተሳሳቁና እየተገረሙ በዝግታ እርምጃ ተከተሉት፡፡
߷߷
እንደደረሰ ከጎኗ ዝርፍጥ ብሎ ተቀመጠና ካሜራውን እግሩ ስር አስቀምጦ ዝም ብሎ አቀርቅሮ ማለክለክ ጀመረ
‹‹ከሜራ ደቅነህ የምትጠብቀኝ ቀረጸህ ለአለም ልታሰራጭ ነበር አይደል?››
‹‹እና ገብቶሽ ነው የሸወድሺኝ?››
‹‹አይመስልህም?››
‹‹አዎ ትክክል ነሽ..ግን እንድታውቂው የምፈለገው ፈርቼሻለሁም ወድጄሻለሁም››
‹‹አውቃለሁ›› አለችው፡፡
ሁሉም ተሰበሰበ፣ አካባቢው እየጨለመ መጣ.. ያላቸውን ፋኖስ ለኮሱና የተሰራውን እራት እየበሉ ሁሉም የጋራ የሆነ ጫወታ ሲጫወቱ ቆዩና አራት ሰዓት አካባቢ ሁሉም በእንቅልፍ እየተሸነፈ ተራ በተራ ወደ ድንኳኑ ገባ…
አንድሪውና ኬድሮን እና ንስሯ ብቻ ቀሩ፡፡ሰማይ ላይ በቅርብ ባለ ኮርኒስ ላይ የተንጠለጠለች የምትመስለው ጨረቃ ብቻ ሳትሆን በዙሪያዋ በተን በተን የተደረጉ የሚመስሉ ልብ ሰንጣቂ ውበት ያላቸው ከዋክብትን አንጋጠው እየተመለከቱ በራሳቸው ሀሳብ ቁዘማ ውስጥ ገቡ…፡፡
‹‹አሁን ድንኳን ውስጥ ገብተሸ ተኚ.››
‹‹አንተስ…?›
‹‹ችግር የለውም ካንድ ጓደኛዬ ጋር እዳበላለሁ››
‹‹አይ ችግር የለም…እኔ ካልፈለኩ ማንም ወንድ ሊደፍረኝ አይችልም…አብረን ገብተን እንተኛ፡፡››
‹‹እርግጠኛ ነሽ?››
‹‹በንስሬ ሙሉ እምነት አለኝ….ጀግናዬ አብረኸን ወደ ድንኳን ትገባለህ ወይስ የተሻለ ማደሪያ ትፈልጋለህ?››ስትል ወደንስሯ ዞራ ጠየቀችው፡፡
በተተተት ብሎ ካለበት ተነሳና በጨለማ ውስጥ ሰንጥቆ በረረ..
‹‹ሄደብሽ እኮ››› አላት አንድሪው
‹‹ይሂድ.. ሊያጣብበን ስላልፈለገ ነው…ና ተነስ እንግባ›› ብላ አንድ እጁን ይዛ እየጎተተች ልክ እንደራሷ ድንኳን ይዛው ገባች…..እጁን በያዘችበት እጇ ከእሱ የሚነሳ የኤሌክትሪክ ሞገድ ወደውስጧ ሲፈስ በደንብ እየታወቃት ነው…የተነጠፈችው ፍራሽ ከአንድ ሜትር የማትበልጥ በመሆኗ ተጣብቆ ከመተኛት ውጭ ሌላ ምርጫ አልነበራቸውም…..እሷ ደግሞ ሲፈርድባት ከእናቷ እና ከንስሯ ውጭ ከሌላ ሰው ጋር የመተኛት ምንም አይነት አጋጣሚ ኖሯት አያውቅም፡፡በተለይ ከወንድ ጋር ይሄ የመጀመሪያ ቀን ገጠመኞ ነው፡፡
ስለዚህ ወዲያው ነበር መፍራት ብቻ ሳይሆን መንቀጥቀጥ የጀመረችው፡፡
‹‹ታውቃለህ አይደለህ እሺ ብዬህ ድንኳን ውስጥ መግባት አልነበረብኝም›› አለችው በሚርበተበት ድምፅ..፡፡
‹‹ለምን ?ምን አጠፋሁ?›አላት ግራ በመጋት፡፡
‹‹አይ አንተ ምንም አላጠፋህ እኔ ግን…?››
‹‹አንቺ ምን?››
‹‹ድንግል ነኝ…እርግጥ በእናንተ ባህል ለድንግልና የምትሰጡት ግምትና በእኛ የተለየ ነው፡፡››
‹‹አውቃለሁ…ኢትዬጵያን በአካል ሄጄ ጎብኝቻታለሁ ስልሽ እኮ ልክ እንደአንድ ጎብኚ መልከ ምድሯንና የመስህብ ቦታዎቾን ብቻ ጎብኝቼ ነው የተመለስኩት እያልኩሽ አይደለም…እዛ ለሶስት ወር ነው የቆየሁት ፤በሞያዬ አንትሮፖሎጂስት ነኝ …ለሶስተኛ ዲግሪዬን ማሞያ ጥናቴን ለመስራት ነበር የሄድኩት …በዛም ምክንያት የሀገራችሁን ባህሏንና ታሪኮን በተቻለኝ መጠን ለማጥናትና ለማወቅ እድሉን አግኝቼለሁ.. በዛም የተነሳ የባህል ልዩነቱንም በደንብ እረዳለሁ፡፡››
የድንኳኑ ጣሪያ ላይ ሰክታ የነበረውን አይኖቾን አነሳችና ከአንገቷ ወደእሱ ዞረች… በተመሰሳይ ሰዓት እሱም ወደእሷ ሲያዞር አፍንጫቸው ቀድሞ ተሳሳመ፡፡ ከእሱ አንደበት የሚወጣው ትንፋሽ ወደእሷ ሲስርግና ከእሷም ወደእሱ ሲመለስ ትንፋሽ ብቻ ሳይሆን ሉጋሙን የሳተ የወሲብ እሳት ነበር ከአንደኛው ወደሌላው እየተላለፈ የነበረው.. ፡፡በጠቅላላ አካለቸው በመሰራጨት ያነዳቸው ጀመረ….አንድሪው በዚህ ጉዳይ ለአመታት የበሰለና የጠነከረ ልምድ አለው….የብዙ ሀገር ዜግነት ያላቸውን ጥቁርም ፈረንጅ፤አረብም ከየአይነቱ በተለያየ ጊዜ በተለያ ሁኔታና መጠን ፍቅርን ተጋርቷል…በፍቅር ወድቋል በፍቅርም ጥሎ ያውቃል…በዚህ የተነሳ እራሱን ልክ እንደኤክስፐርት ነበር የሚቆጥረው…ማረጋገጫ ዲፕሎማ እጁ ላይ ባይኖረውም እንደሁለተኛ ሞያው ነው የሚቆጥረው…….ዛሬ ግን ከጎኑ ያለችው እንግዳና ተአምራዊ ልጅ ‹‹እኔ ልምድ የለኝም ድንግል ነኝ;›› ብላ እየነገረችው..ውስጡ የሚያምነው ግን ተቃራኒውን ነው፡፡
እሱ ራሱ ልምድ አልባ እንደሆነ እና ለመጀመሪያ ጊዜ ጥልቀት ያለው የፍርሀት ስሜት እየተሰማው እንደሆነ.... አሁን በሚሰማው ልክ የሚያቃትት የወሲብ ረሀብ ፍፅም ተሰምቶት እንደማያውቅ እርግጠኛ ነው ፡፡እስከመቼ ታግሶ መቆየት እንደሚችል እርግጠኛ አይደለም…ፍቃደኛ ካልሆነችለት ደግሞ በግድ ጉልበት ተጠቅሞ ሊሞክር አይችልም….እንደህ አይነት ድርጊት በህይወቱ በጣም የሚጠየፈው ከመሆኑም በተጨማሪ ልጅቷም ለዛ አይነት ጥቃት ሽብርክ የምትል እንዳልሆነች አፍ አውጥታ ነግራዋለች እና አምኗትል….ግን ደግሞ ረሀቡ ልክ የመተንፈስ ችግር እንዳለበት ሰው አሁን እሱ ባለበት ከፍታ ላይ ሲገኝ ኦክስጅን አንሶት መሬት ወድቆ እንደሚንፈራፈርና ምን አልባትም እስከ ወዲያኛው ሊዘጋና ሊሞት እንደሚችል እሱም እንደዛ አይነት አደጋ በራሱ ላይ እንደሚደርስበት አይነት ስሜት ነው እየተሰማው ያለው…ስለአፍሪካ ጠንቋዬች የተወሰነ ታሪክ አንብቧል….‹‹ዋናዋን ጠንቋይ ይሆን እንዴ በአካል ያገኘኋት …?.ቀልቧን አሳርፋብኝ እያደነዘቺኝ ይሆን እንዴ?››ይሄን ሁሉ ጥያቄ በውስጡ የሚያጉላላው አይኖቹን አይኖቾ ላይ አፍጥጦ..አፍንጫውን ከአፍንጫዋ አጣብቆ ..ከንፈሮቹ እየተንቀጠቀጡ ነው፡፡
እጆቹን በጀርባዋ አሻግሮ ሊያቅፋትና ከንፈሩን ከንፈሮቾ ላይ ሊያጣብቅ በጣም ፈልጓል፤ ቀሚሷን ወደላይ ገልቦ ወይም ከስር ወደላይ ተርትሮ ቀዶ በመጣል መላ ሰውነቷን በግልፅ ማየት ፈልጎል ፡፡እሱም የለበሰውን ልብስ ብቻ ሳይሆን ከተቻለ ቆዳውንም አውልቆ በመጣል ነፍሱን ከነፍሷ ማዋሀድና ማዋሰብ ነው የፈለገው….. ‹‹ነፍስ ከነፍስ ይዋሰባል እንዴ ?…በራሱ ምኞት ተገረመ ፡፡
የሚገርመው በእሷም በኩል ያለው ስሜት ተመሳሳይ ነበር….የሚለየው ግን እሷ እታች ብልቷ አካባቢ ባለው ጭኖቾ መካከል የሆነ የሚርመሰመስ ነገር እንደገባባት እየተሰማት ነው፡፡የሚረብሽ የጉንዳን አይነት..ቆንጠጥ ..አከክ .ቦጨቅ የሚያደርግ….እግሮቾን በዘዴ እርስ በርስ ለማፋተግና ከሚበላት ነገር ለመገላገል ሙከራ ብታደርግም ከመባሳጨት ውጭ ምንም የተቀየረ ነገር የለም…..በዚህ ሰዓት ማድረግ የምትፈልገው ብቸኛ ነገር ቢኖር ቀጥታ እጇን ወደታች ሰዳ ቀሚሷን ገልባ ፓንቷን ወደታች መንቅራ ጥላ አካባቢው እስኪቆስል ማከክ..አዎ ከዛም አልፎ እጣቷን ብልቷ ስንጥቅ ውስጥ ከታ የሚበላት ነገር አደብ እስኪገዛና እዛ ስፍራ የሚነተከተከው ነገር እስኪበርድላት ድረስ ማማሰል አዋ ያን ማድረግ ነው
👍97😁6❤5🥰4
የምትፈለገው..በርግጋ ከተኛችበት
ተነሳች፡፡እንድሪውም በተመሳሳይ ደንግጦ ሲነሳ እሷ ግን ድንኳን በንፋሰ ፍጥነት ለቃ ወጥታ ነበር……ተከትሏት ወጣ፡፡ዝም ብላ ወደፊቷ እየተጓዘች ነው፤እሱም ከኃላ እየተከተላት ነው፡፡እሷ ይሄን አልፈለገችም ..ብቻዋን መሆን ነው የፈለገችው….ማንም የማያያት ጥግ ሄዳ በጨለማ ውስጥ እራሷን ሰውራ ከሚሰማት የአካልም ሆነ የስሜት መዛባት እራሷን ማከም ነው..የእሱ ከኃላ ከኃላዋ መከተል ግን ያንን እንድታደር አላስቻላትም…ወደ ኃሏዋ ዞረችና ተንደርድራ ተከሻው ላይ ተንጠለጠለችበት…. ከንፈሩን ገመጠችው፡፡በተለየ መንሰፍሰፍ ነበር የተቀበላት…አንዱ አንዱን እስከወዲያኛ ጨርሶኑ የሚውጥ ይመስል ነበር…ከንፈሩን ከከንፈሯ ሳያላቅቅ እጇን ወደታች ላከና የቀሚሷን ጫፍ ይዞ ወደላይ ሳበው ..አልተቃወመችውም፡፡ ወደላይ ሞሽልቆ ለማውጣት የግድ ከንፈሩን ከከንፈሮ ማላቀቅ ነበረበት ..ለዛ የሰከንድ ሽርፍራፊ ብቻ ነው ያባከኑት….ከሶስት ደቂቃ በኃላ ሁለቱም በዛ የአፍሪካ ጣሪ በሆነ ለገነት ቅርብ በሚመስል ቦታ ላይ ዙሪያቸውን በጥቅጥቅ ጉም መሳይ ጭስና በጥቁር ጨለማ ተከበው እርጥበት ያዘለ ከባድ አየር ወደውስጣቸው እየማጉ በሚያንዘፈዝፍ ቀዛቃዛ ቦታ ለእነሱ ግና ከሰውነታቸው ላብ እየተንጠባጠበ..ምን አልባትም በታሪክ የሚጠቀስ አይነት ወሲብ እየፈጸሙ ነበር…በቆሙበት ተቃቅፈው ነው የጀመሩት…ሹል ሆኖ የሚዋጋና የሚሸረክት ድንጋይ ባለበት አካባቢ መሬት ላይ ተኝተው ተራ በተራ እየተገላበበጡ እንደአውሬ ሲዋሰቡ ነበር…ድንጋዩ ሹለት ወደሰውነታቸው ሲሰነቀር የሚሰማቸው የህመም ስቃይ አንዱ የወሲብ ጡዘታቸው ማስፈንጠሪያ በመሆን የእርካታቸው አንዱ ፍሌቨር ነበር የሆነላቸው…..
ከምን ያህል ደቂቃዎች ወይም ሰኣታት በኃላ እንደሆነ እንሱም ሆነ ማንም አያውቅም …የሰዎች ጩኃትና ትርምስ ነበር ከእንቅልፋቸው ይሆን ከገቡበት ኮማ መዞ ያወጣቸው….አይኖቻቸው ሲገልጡ የእሱ ጓደኞችን ጨምሮ አስር የሚሆኑ ሰዎች ከበዋቸው የሆኑትን ለማጣራት ስራቸው እየተሸከረከሩ ግራ በመጋባት ሁኔታውን በጩኻት እየመረመሩ ነው፡፡ልብሶቻቸው ዙሪያቸውን እንደተበታተኑ ነው..ሁለቱም አንድ ላይ ተቆላልፈው እንደተፈጠሩ እርቃናቸውን ድንጋይ በተኮለኮለባቸው አቧራ በለበሰ አፈር ላይ ተዘርረው ተኝተው ነበር፡፡
✨ይቀጥላል✨
ተነሳች፡፡እንድሪውም በተመሳሳይ ደንግጦ ሲነሳ እሷ ግን ድንኳን በንፋሰ ፍጥነት ለቃ ወጥታ ነበር……ተከትሏት ወጣ፡፡ዝም ብላ ወደፊቷ እየተጓዘች ነው፤እሱም ከኃላ እየተከተላት ነው፡፡እሷ ይሄን አልፈለገችም ..ብቻዋን መሆን ነው የፈለገችው….ማንም የማያያት ጥግ ሄዳ በጨለማ ውስጥ እራሷን ሰውራ ከሚሰማት የአካልም ሆነ የስሜት መዛባት እራሷን ማከም ነው..የእሱ ከኃላ ከኃላዋ መከተል ግን ያንን እንድታደር አላስቻላትም…ወደ ኃሏዋ ዞረችና ተንደርድራ ተከሻው ላይ ተንጠለጠለችበት…. ከንፈሩን ገመጠችው፡፡በተለየ መንሰፍሰፍ ነበር የተቀበላት…አንዱ አንዱን እስከወዲያኛ ጨርሶኑ የሚውጥ ይመስል ነበር…ከንፈሩን ከከንፈሯ ሳያላቅቅ እጇን ወደታች ላከና የቀሚሷን ጫፍ ይዞ ወደላይ ሳበው ..አልተቃወመችውም፡፡ ወደላይ ሞሽልቆ ለማውጣት የግድ ከንፈሩን ከከንፈሮ ማላቀቅ ነበረበት ..ለዛ የሰከንድ ሽርፍራፊ ብቻ ነው ያባከኑት….ከሶስት ደቂቃ በኃላ ሁለቱም በዛ የአፍሪካ ጣሪ በሆነ ለገነት ቅርብ በሚመስል ቦታ ላይ ዙሪያቸውን በጥቅጥቅ ጉም መሳይ ጭስና በጥቁር ጨለማ ተከበው እርጥበት ያዘለ ከባድ አየር ወደውስጣቸው እየማጉ በሚያንዘፈዝፍ ቀዛቃዛ ቦታ ለእነሱ ግና ከሰውነታቸው ላብ እየተንጠባጠበ..ምን አልባትም በታሪክ የሚጠቀስ አይነት ወሲብ እየፈጸሙ ነበር…በቆሙበት ተቃቅፈው ነው የጀመሩት…ሹል ሆኖ የሚዋጋና የሚሸረክት ድንጋይ ባለበት አካባቢ መሬት ላይ ተኝተው ተራ በተራ እየተገላበበጡ እንደአውሬ ሲዋሰቡ ነበር…ድንጋዩ ሹለት ወደሰውነታቸው ሲሰነቀር የሚሰማቸው የህመም ስቃይ አንዱ የወሲብ ጡዘታቸው ማስፈንጠሪያ በመሆን የእርካታቸው አንዱ ፍሌቨር ነበር የሆነላቸው…..
ከምን ያህል ደቂቃዎች ወይም ሰኣታት በኃላ እንደሆነ እንሱም ሆነ ማንም አያውቅም …የሰዎች ጩኃትና ትርምስ ነበር ከእንቅልፋቸው ይሆን ከገቡበት ኮማ መዞ ያወጣቸው….አይኖቻቸው ሲገልጡ የእሱ ጓደኞችን ጨምሮ አስር የሚሆኑ ሰዎች ከበዋቸው የሆኑትን ለማጣራት ስራቸው እየተሸከረከሩ ግራ በመጋባት ሁኔታውን በጩኻት እየመረመሩ ነው፡፡ልብሶቻቸው ዙሪያቸውን እንደተበታተኑ ነው..ሁለቱም አንድ ላይ ተቆላልፈው እንደተፈጠሩ እርቃናቸውን ድንጋይ በተኮለኮለባቸው አቧራ በለበሰ አፈር ላይ ተዘርረው ተኝተው ነበር፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍76😁18🔥9👎8❤7🤔4😱3🥰1
#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አንድ
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
/
ዙሪያቸውን ሲያዩ ነግቷል …ቢያንስ 12 ሰዓት ሆኗል….ሁለቱም ከተጣበቁበት ተላቀው ልብሳቸውን ከየወዳደቀበት በመለቃቀም መልበስ ጀመሩ ..ኬድሮን መጀመሪያ ቀሚሷን አንስታ አጠለቀች….ቀጥሎ ፓንቷን ስታነሳ ቦታው ላይ የተወሰነ የተበታተነ ድንጋዬች በደም ነጠብጣብ ቀልመዋል…አንዱን ድንጋይ አነሳችና ሱሪውን ለብሶ ጨርሶ ቲሸርቱን በመልበስ ላይ ወደአለው አንድሪው ተጠጋችና በእጆቹ አስጨበጣችው.. በአካባቢው የተሰበሰቡትን ሰዎችን ከቁብ ሳትቆጥር ጉንጩን ሳመችና አጀቡን ሰንጥቃ በተረጋጋና በሰከነ ሁኔታ ወደድንኳኑ ተመለሰች….ስትደርስ ንስሯ ሻንጣው ላይ ቁጭ ብሎ የትዝብት በመሰለ አስተያየት እየተመከለታት ነበር ..ቶሎ ብላ አገልግሏን አነሳችና ትከሻዋ ላይ አንጠለጠለች፡፡ ንስሩን ገፈትራ አስነስታ ሻንጣውንም አነሳች‹‹ጀግናዬ በል ቶሎ እንሂድ ››አለችው ንስሯን፡፡
ጊዜ አላጠፋም….ክንፉን ዘረጋና ወደላይ ከፍ ብሎ አንጠለጠላት..እይታዋን አንድሪውን ጥላ ወደመጣችበት አቅጣጫ ስታማትር እሱ ከፊት እየመራ ሌሎች ከኃላ እየተከተሉት እሷ ወዳለችበት አቅጣጫ እየሮጠ ነው፡፡በመቶ ሜትር ከፍታ ላይ ሆና እጇን ለስንብት አውለበለበችለት…. ጥላው እንዳትሄድ በእጁም እየተወራጨ በእግሮቹ መሬቱን እየተመተመ፤ በአንደበቱም ጉሮሮው እስኪሰነጠቅ እየጮኸ ተማፀናት…ልቧ ራርቶ ልትመለስ አልቻለችም….ሶስት መቶ ሜትር ከፍታ ላይ ስትደርስ ተስፋ ቆርጦ መሬት ላይ ዝርፍጥ አለ…..ከዛ ከእይታው ተሰወረች .፡፡
አምስት ሰዓት አካባቢ ከበረሩ በኃላ ነው ኬንያ ድንበር ሞምባሳ ወደብ ተጠግቶ ከሚገኝ ኢንዲያና ውቅያኖስ ውስጥ የጣላት፡፡እሱ አገልግሏንና ሻንጣውን ይዞ ወደ ዳር በረረና ዋኝታ ጨርሳ ሰእስክትመጣ ዛፍ ላይ በመቀመጥ እረፍት በመውሰድ ይጠብቃት ጀመር፡፡
የተለየ ምሽተና የተለየ ለሊት ነበር ያሳለፈችው….እና በወሲብ ወቅት የወራዛውን ላቧን መሬት ላይ ስትንከባለል በአቧራ የቆሸሸና ሰውነቷን ድንግልናዋን ስታስረክብ በጭኗ መካከል ተንሻሮ የተንጣበጠበ ደሟን በኢንድያና ውቅያኖስ ጨዋማ ውሀ እያጠበችውና እያፀዳአቸው ነው……አሁን ትናንት የነበረችውን ኬድሮንን አይደለችም….ሴት ከመሆኗ ጋር ተያይዞ ሌላ የሆነ የተከፈተላት የኃይል በር እንዳለ እየተሰማት ነው…..አንድሪውን ወዳዋለች…..ከእሱ ጋር በፈፀመችው ነገር ምንም አይነት ፀፀት እየተሰማት አይደለም…እንደውም በተቃራኒው የተለየ አይነት እርካታን የመሞላትና የመባረክ ስሜት ነው እየተሰማት ያለው…..ለምን ተጨማሪ ጊዜ ከእሱ ጋር እዳላሳለፈች አታውቅም…..የማትቆጣጣረው ኃይል በአስቸካይ አካባቢውን ለቃ እንድትወጣ አስገድዷታል…እንጂማ ቢያንስ አንድ ተጨማሪ ቀንና አንድ ተጨማሪ ወሲብ ከአንድሪው ጋር ቢኖራት ፍፅም ደስተኛ ትሆን ነበር፡፡
የሰውነቷንም ሆነ የሀሳቧንም ቆሻሻ እዛው ኢንዲያና ውቅያኖስ ላይ ካራገፈች በኃላ ወደወደቡ ዳር ወጥታ ንስሯ ወዳለበት ቦታ ሄደችና እሱ ባለበት ዛፍ ስር ቁጭ አለች…..ከላይ ካለበት የዛፉ ጫፍ ሻንጣውን እና አገልግሉን ይዞ በሮ በመውረድ ከጎኗ አረፈ…..ሻንጣዋን ከፈተችና ሌላ ቀሚሰ በማውጣት የለበሰችውንና የረጠበውን ቀሚስ በማውለቅ ደህናውን ለበሰችና እርጥቡን ጨምቃ የግንዱ ቅርንጫፍ ላይ አሰጣችው፡፡
ከዛ አገልግሉን ወደራሷ አስጠጋችና እናቷ ከቆጠረችላት ገና ግማሹን እንኳን ያልተበላለት ጩኮ ከፈተችና ለመብላት ተዘጋጀች…ንስሯ አፍጥጦ ሲያያት ነበር ‹‹..ወይ ይቅርታ አንተም ለካ እርቦሀል….››ብላ ሄደህ የሚታደን ነገር ፈልገህ ተመገብ …ታዲያ ከ30 ደቂቃ በላይ እንዳትቆይ….››አለችው
ልክ እንደ ሰው ያለችውን በፅሞና ሰምቶ በአየር ላይ ተንሳፈፈና ሰማዩን ሰንጥቆ ከእይታዋ ተሰወረ…..እሷም ጩኮዋን እየቆረሰች በኮዳዋ በያዘችው ውሀ እየማገች መመገብ ጀመረች…እስክትጠግብ ከበላች በኃላ .. ግንዱን ተደግፋ ጋደም ብላ ስለአንድሪው እያሰበች የንስሯን መምጣት እየተጠባበቀች ነው….20 ደቂቃ በኃላ ንስሯ በመንቁሩ የሆነ ቦርሳ ነገር አንጠልጥሎ መጣ ፤ግራ ገባት… ስሯ አረፈ….
‹‹የሚበላ ይዘህ ና አልኩህ እንጂ ቦርሳ አልኩህ?››
እጇ ላይ አስቀመጠላት…..የሚያምር አነስተኛ የእጅ ቦርሳ ነው፡፡ተቀበለችውና ከፈተችው…የሚያብረቀርቁና አይን ላይ ብዙ አይንት ቀላማትን ሚረጩ ሁለት የእጅ መዳፍ ያህል መጠን የሚሆኑ ጌጦች ናቸው››
‹‹ምንድናቸው…?››ንስሯን ጠየቀችው…፡፡
አእምሮውን ከፈተላት…አልማዝ እንደሆነ አወቀች፡፡
‹ከየት አመጣኸው?››
ባህሩ መሀከል …የመርከብ ዘራፊዎች እርስ በርስ እየተገዳደሉ አንድ ሌላውን ሲዘርፍ ከመሀከላቸው ነጥቆ እንዳመጣ ምስሉን በአእምሮዋ ልኮ እንድታውቀው አደረጋት፡፡
‹‹ስንት ያወጣል……?››
‹‹የአንድ ሻንጣ ብር ምስሉን በእምሮዋ አሳያት……እስከዚህን ዕድሜዋ ድረስ ስለገንዘብ እስባም ሆነ ተጨንቃ አታውቅም…አሁን ግን እልማዙን ስታይ ሆነ ስለሚያወጣው ገንዘብ ንስሯ ሲነግራት የተለየ ስሜት ነው የተሰማት…ምን አልባት ይሄ ሴት ከመሆኟ ገራ በውስጧ በቅሎ ያደገ አዲስ ስሜት ሳይሆን እንደማይቀር ገመተች፡፡ብር የሚያስገኛቸውን ነገሮች አንድ በአንድ ማጣጣም ቀጣይ ተግባሮ እንደሚሆን አለመች፡፡
‹‹በል አሁን ወደሀገራችን እንሂድ….የእማዬ ቡና ናፍቆኛል››አለችው፡፡
አንጠልጥሎት በአየር ላይ አዋላትና ዞሮ ከጀርባዋ ተጣበቀ.. ከኬንያ ወደ ኢትዬጵያ አቅጣጫውን አስተካክሎ መብረር ጀመረ፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አንድ
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
/
ዙሪያቸውን ሲያዩ ነግቷል …ቢያንስ 12 ሰዓት ሆኗል….ሁለቱም ከተጣበቁበት ተላቀው ልብሳቸውን ከየወዳደቀበት በመለቃቀም መልበስ ጀመሩ ..ኬድሮን መጀመሪያ ቀሚሷን አንስታ አጠለቀች….ቀጥሎ ፓንቷን ስታነሳ ቦታው ላይ የተወሰነ የተበታተነ ድንጋዬች በደም ነጠብጣብ ቀልመዋል…አንዱን ድንጋይ አነሳችና ሱሪውን ለብሶ ጨርሶ ቲሸርቱን በመልበስ ላይ ወደአለው አንድሪው ተጠጋችና በእጆቹ አስጨበጣችው.. በአካባቢው የተሰበሰቡትን ሰዎችን ከቁብ ሳትቆጥር ጉንጩን ሳመችና አጀቡን ሰንጥቃ በተረጋጋና በሰከነ ሁኔታ ወደድንኳኑ ተመለሰች….ስትደርስ ንስሯ ሻንጣው ላይ ቁጭ ብሎ የትዝብት በመሰለ አስተያየት እየተመከለታት ነበር ..ቶሎ ብላ አገልግሏን አነሳችና ትከሻዋ ላይ አንጠለጠለች፡፡ ንስሩን ገፈትራ አስነስታ ሻንጣውንም አነሳች‹‹ጀግናዬ በል ቶሎ እንሂድ ››አለችው ንስሯን፡፡
ጊዜ አላጠፋም….ክንፉን ዘረጋና ወደላይ ከፍ ብሎ አንጠለጠላት..እይታዋን አንድሪውን ጥላ ወደመጣችበት አቅጣጫ ስታማትር እሱ ከፊት እየመራ ሌሎች ከኃላ እየተከተሉት እሷ ወዳለችበት አቅጣጫ እየሮጠ ነው፡፡በመቶ ሜትር ከፍታ ላይ ሆና እጇን ለስንብት አውለበለበችለት…. ጥላው እንዳትሄድ በእጁም እየተወራጨ በእግሮቹ መሬቱን እየተመተመ፤ በአንደበቱም ጉሮሮው እስኪሰነጠቅ እየጮኸ ተማፀናት…ልቧ ራርቶ ልትመለስ አልቻለችም….ሶስት መቶ ሜትር ከፍታ ላይ ስትደርስ ተስፋ ቆርጦ መሬት ላይ ዝርፍጥ አለ…..ከዛ ከእይታው ተሰወረች .፡፡
አምስት ሰዓት አካባቢ ከበረሩ በኃላ ነው ኬንያ ድንበር ሞምባሳ ወደብ ተጠግቶ ከሚገኝ ኢንዲያና ውቅያኖስ ውስጥ የጣላት፡፡እሱ አገልግሏንና ሻንጣውን ይዞ ወደ ዳር በረረና ዋኝታ ጨርሳ ሰእስክትመጣ ዛፍ ላይ በመቀመጥ እረፍት በመውሰድ ይጠብቃት ጀመር፡፡
የተለየ ምሽተና የተለየ ለሊት ነበር ያሳለፈችው….እና በወሲብ ወቅት የወራዛውን ላቧን መሬት ላይ ስትንከባለል በአቧራ የቆሸሸና ሰውነቷን ድንግልናዋን ስታስረክብ በጭኗ መካከል ተንሻሮ የተንጣበጠበ ደሟን በኢንድያና ውቅያኖስ ጨዋማ ውሀ እያጠበችውና እያፀዳአቸው ነው……አሁን ትናንት የነበረችውን ኬድሮንን አይደለችም….ሴት ከመሆኗ ጋር ተያይዞ ሌላ የሆነ የተከፈተላት የኃይል በር እንዳለ እየተሰማት ነው…..አንድሪውን ወዳዋለች…..ከእሱ ጋር በፈፀመችው ነገር ምንም አይነት ፀፀት እየተሰማት አይደለም…እንደውም በተቃራኒው የተለየ አይነት እርካታን የመሞላትና የመባረክ ስሜት ነው እየተሰማት ያለው…..ለምን ተጨማሪ ጊዜ ከእሱ ጋር እዳላሳለፈች አታውቅም…..የማትቆጣጣረው ኃይል በአስቸካይ አካባቢውን ለቃ እንድትወጣ አስገድዷታል…እንጂማ ቢያንስ አንድ ተጨማሪ ቀንና አንድ ተጨማሪ ወሲብ ከአንድሪው ጋር ቢኖራት ፍፅም ደስተኛ ትሆን ነበር፡፡
የሰውነቷንም ሆነ የሀሳቧንም ቆሻሻ እዛው ኢንዲያና ውቅያኖስ ላይ ካራገፈች በኃላ ወደወደቡ ዳር ወጥታ ንስሯ ወዳለበት ቦታ ሄደችና እሱ ባለበት ዛፍ ስር ቁጭ አለች…..ከላይ ካለበት የዛፉ ጫፍ ሻንጣውን እና አገልግሉን ይዞ በሮ በመውረድ ከጎኗ አረፈ…..ሻንጣዋን ከፈተችና ሌላ ቀሚሰ በማውጣት የለበሰችውንና የረጠበውን ቀሚስ በማውለቅ ደህናውን ለበሰችና እርጥቡን ጨምቃ የግንዱ ቅርንጫፍ ላይ አሰጣችው፡፡
ከዛ አገልግሉን ወደራሷ አስጠጋችና እናቷ ከቆጠረችላት ገና ግማሹን እንኳን ያልተበላለት ጩኮ ከፈተችና ለመብላት ተዘጋጀች…ንስሯ አፍጥጦ ሲያያት ነበር ‹‹..ወይ ይቅርታ አንተም ለካ እርቦሀል….››ብላ ሄደህ የሚታደን ነገር ፈልገህ ተመገብ …ታዲያ ከ30 ደቂቃ በላይ እንዳትቆይ….››አለችው
ልክ እንደ ሰው ያለችውን በፅሞና ሰምቶ በአየር ላይ ተንሳፈፈና ሰማዩን ሰንጥቆ ከእይታዋ ተሰወረ…..እሷም ጩኮዋን እየቆረሰች በኮዳዋ በያዘችው ውሀ እየማገች መመገብ ጀመረች…እስክትጠግብ ከበላች በኃላ .. ግንዱን ተደግፋ ጋደም ብላ ስለአንድሪው እያሰበች የንስሯን መምጣት እየተጠባበቀች ነው….20 ደቂቃ በኃላ ንስሯ በመንቁሩ የሆነ ቦርሳ ነገር አንጠልጥሎ መጣ ፤ግራ ገባት… ስሯ አረፈ….
‹‹የሚበላ ይዘህ ና አልኩህ እንጂ ቦርሳ አልኩህ?››
እጇ ላይ አስቀመጠላት…..የሚያምር አነስተኛ የእጅ ቦርሳ ነው፡፡ተቀበለችውና ከፈተችው…የሚያብረቀርቁና አይን ላይ ብዙ አይንት ቀላማትን ሚረጩ ሁለት የእጅ መዳፍ ያህል መጠን የሚሆኑ ጌጦች ናቸው››
‹‹ምንድናቸው…?››ንስሯን ጠየቀችው…፡፡
አእምሮውን ከፈተላት…አልማዝ እንደሆነ አወቀች፡፡
‹ከየት አመጣኸው?››
ባህሩ መሀከል …የመርከብ ዘራፊዎች እርስ በርስ እየተገዳደሉ አንድ ሌላውን ሲዘርፍ ከመሀከላቸው ነጥቆ እንዳመጣ ምስሉን በአእምሮዋ ልኮ እንድታውቀው አደረጋት፡፡
‹‹ስንት ያወጣል……?››
‹‹የአንድ ሻንጣ ብር ምስሉን በእምሮዋ አሳያት……እስከዚህን ዕድሜዋ ድረስ ስለገንዘብ እስባም ሆነ ተጨንቃ አታውቅም…አሁን ግን እልማዙን ስታይ ሆነ ስለሚያወጣው ገንዘብ ንስሯ ሲነግራት የተለየ ስሜት ነው የተሰማት…ምን አልባት ይሄ ሴት ከመሆኟ ገራ በውስጧ በቅሎ ያደገ አዲስ ስሜት ሳይሆን እንደማይቀር ገመተች፡፡ብር የሚያስገኛቸውን ነገሮች አንድ በአንድ ማጣጣም ቀጣይ ተግባሮ እንደሚሆን አለመች፡፡
‹‹በል አሁን ወደሀገራችን እንሂድ….የእማዬ ቡና ናፍቆኛል››አለችው፡፡
አንጠልጥሎት በአየር ላይ አዋላትና ዞሮ ከጀርባዋ ተጣበቀ.. ከኬንያ ወደ ኢትዬጵያ አቅጣጫውን አስተካክሎ መብረር ጀመረ፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍140😱12❤10🥰6👏3🔥1🎉1
#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ይሄ ክስት ከተከሰተ ከ5 ዓመት በኃላ 10ኛ ክፍል ማትሪክ ለመፈተን ዝግጅት ላይ እያለች ድንገት እናትዬው በህይወቷ ለሁለተኛ ጊዜ ክፉኛ ታመመች፡፡ አፋፍሰው ደሎ ሆስፒታል አስገቧት….ወደጎባ ወይም ወደ አዲስ አበባ ሪፈር ትባላለች ብለው ሲጠብቁ ከሶስት ቀን በኃላ ወደቤት መልሳችሁ ውሰዷት የሚል ትዕዛዝ ተሰጣቸው፡፡
ቀጥታ እየተውረገረገች ዶክተሩ ጋ ገባች፡፡
‹‹አቤት ምን ነበር?›
‹‹ስለእናቴ ጉዳይ ነበር››
‹‹ስለእናትሽ ምን?››
ዝልፍልፍ ብላ ደከማለች እኮ ….በህይወትና በሞት መካከል ሆና እየተመለከታችሁ ወደቤት መልሷት ማለት ምን ማለት ነው...?
ካልቻላቸሁ አልቻልንም ብላችሁ ሪፈር ማለት ነው እንጂ ወደቤት መልሷት ማለት ምን ማለት ነው….?ግልፅ አልሆነልኝም፡፡››
‹እስኪ ተረጋጋግተሸ ተቀመጪና ላስረደዳሽ..እንደው ስታስቢው ይሄንን ቀደም ተከተል ማናውቅ አድርገሽ ነው ምታስቢን ?››
‹‹እኔ እንጃ ግራ አጋባችሁኛ››
‹‹ሁኔታውን እኮ ለአያትሽ አስረድቼቸዋለሁ...እሳቸው ቀስ ብለው ያስረዱሻል፡፡››
‹‹እና እናቴ …የእኔ ውዷ እናት …የሌላ አለም ፈጡርን በፍቅር ጠብ ያደረገችው ተአምረኛዋ እናት እንደቀልድ በአንድ ወር ውስጥ ትሞታለች እያላችሁኝ ነው?››
‹‹አይ እኛ አይደለም እንደዛ ያልነው.. እናትሽ ያለባቸው በሽታ ያለበት ደረጃ እና አሁን ባለው የሳይንስ ግኝት በሽታውን ለማከም ያለንን አቅም ከግምት በማስገባት ነው፡፡››
‹‹እና በቃ ውሳኔያችሁ እንደዛ ነው?››
‹‹አዝናለሁ…ለእሳቸውም የመጨረሻዎቹን ቀናቶች ወዲህ ወዲያ እያሉ ውጤት ለማይኖረው ነገር ከሚንገላቱ በቤተሰባቸው እንክብካቤ ውስጥ ሆነው ቢያሳልፉ ይሻላቸዋል፡፡
‹‹እኔ እናቴን ካዳንኳት…ምን ትላለህ?››
‹‹ስለአንቺ የሰማሁትን ለማመን እገደዳለሁ››
‹‹ስለእኔ ምን ሰማህ?››በመገረም ጠየቀችው፡፡
‹የመላዕክት ዝርያ እንዳለብሽ››
‹‹አይ ያሉህ እንኳን እንደዛ አይደለም…የደቢሎስ ዝርያ አለባት ነው ሊሉህ የሚችሉት፡፡››
‹‹ያው ነው…ዳቢሎስም ሌላ ምንም ሳይሆን መላዐክ ነው…ለዛውም ከዋናዎቹ አንድና ዋነኛው የነበረ.በተወሰነ ያለመግባባት ከእግዚያብር የመኖሪያ ግዛት የተሰደደ…››
‹‹የተናገርከው ከልብህ ስለሆነ አስደስተሀኛል…ለማንኛውም ስለጮህኩብህ ይቅርታ.. እናቴን ወደቤት ወስዳታለሁ...እናም አድናታለሁ።››
‹‹እንግዲህ እንዳልኩሽ ነው….ለማንኛውም እቤት ብቅ እያልኩ አያቸዋለሁ..ድንገተኛ ነገር ተፈጥሮ ከፈለግሺኝም ደውይልኝ› ብሎ ቁጥሩን ሰጣት ተቀበለችውና አመስግናለሁ ብላ ወጣች፡፡
ወዲያው ነበር እናቷን ይዛ ወደቤት የገባችው፡፡ግርግሩ ጋብ ሲል ወደ እናቷ መኝታ ቀረበችና…በቀናቶቸ በሽታ የሰለሉና የደከሙ እጆቾን በእጆቾ ውስጥ አስገብታ እየዳበሰች፡፡
‹‹ሀርሜ አይዞሽ እኔ ምንም እንድትሆኚ አልፈቅድም››
‹‹ልጄ በዚህ ጉዳይ እንድትጨነቂ አልፈልግም…እንደውም መሄድ እፈልጋለሁ።››ስትል መለሰችላት፡፡
እማ ምን ማለት ነው …እኔን ጥለሽ ወደየት ነው የምትሄጂው…አንቺ ከሌለሽ እኮ እኔም መኖር በጣም ነው የሚከብደኝ …ማን ነው የሚረዳኝ?›
‹‹ልጄ አንቺ የአባትሽ ልጅ ነሽ. .በጣም ጠንካራና የማትሰበሪ ነሽ…እኔ ብሄድ ምን አልባት አባትሽን አገኘው ይሆናል፡፡ምን አልባት መልሰን አንድ ላይ የመሆን እድል እናገኝ ይሆናል፡፡
‹አይ እንደዛ አይሆንም…የእሱ አለምና አንቺ ስትሞቺ የምትሄጂበት ቦታ አንድ መሆኑን በምን እርግጠኛ ሆንሽ? እንዲህ አይነት ቁማርማ እንድትጫወቺ አልፈቅድም..በይ አሁን ደክሞሻል.. እረፊ .የሆነ ቦታ ደርሼ መጣሁ…››
‹‹ደግሞ ወዴት ልትሄጂ ነው?››
‹‹እማ ደግሞ የሆነ ቦታ አልኩሽ እኮ›ብላ ግንባሯን በመሳም ወጥታ ሄደች.. ግቢውን እንደለቀቀች ከጀርባዋ ንሰሯ እየተምዘገዘገ መጥቶ ተከሻዋ ላይ አረፈ.እርምጃዋን እልገታችም….በሀሳብ እየተብሰለሰለች ቀጥታ ከተማውን ለቃ ወደ ያዶት ወንዝ ነው የሄደችው…እናትና አባቷ ተገናኝተውበት ወደነበረ ልክ እንደቤተመቅደስ እያየች ወደ አደገችበት ቦታ ነው የሄደችው፡፡እንደደረሰች ንስሯ ከትከሻዋ ለቆ ተነሳና በአካበባቢው ካሉት ብዛት ያላቸው ግዙፉ ዛፎች መካከል አንዱ ላይ አረፈ.እሷም ልብሷን አወላልቃ ዛፉ ላይ እስከግማሽ እየተንጠላጠለችና እየተሳበች ወጣችና አስር ሜትር ከፍታ ላይ ከደረሰች በኃላ ዘላ እየተምዘገዘገች ወንዙ ውስጥ ቦጭረቅ ብላ ገባች…ከዛ ወደውስጥ ሰመጠችና የሆነ ሚስጥራዊ ምርምር እንደሚያካሂድ የባህር ውስጥ አሳሽ ውስጥ ለውስጥ ትንፋሿን ተቆጣጥራ ከወዲህ ወዲያ እየተመላለሰች.፡፡
ግማሽ ለሚሆን ሰዓት ከዋኘች በኃላ የድካም ስሜት ሲሰማት ወጥታ ልብሷን ለበሰች፡፡የመጨናነቅ ስሜቷ አሁን ቀለል ብሏታል…ወደዚህ ቦታ የምትመጠጣው ለመታደስ ነው.ከአባቷ መንፈስ ጋር ለመገናኘት..እሱ የረገጣቸውን የወንዙን ወለል ለመርገጥ ፤እሱ የተነፈሰባቸውን ቦታዎች እሷም ልትተነፍስባቸውና ከእሱ ጋር ያላትን የመንፈስ መስተጋብር ለማጎልበት ነው....እናም ደግሞ ምን አልባት አንድ ቀን ቡልቅ ብሎ ከዚህ ከውሀው መሀል በመውጣት ተጠምጥሞ ይስመኛል…በሚል ድብቅ ምኞትም በመጓጓት ነው እንደዛ የምታደረግው;፡
ለባብሳ እንደጨረሰች ‹‹..ጀግናዬ የት ነህ?››ስትል ንስሯን ጠራችው.. እየተምዘገዘገ መጣና ከፊት ለፊቷ ካለ የዛፍ ቅርንጫፍ ላይ አረፈ..
‹‹እሺ ና ተከተለኝ።›› ብላው ወደጥቅጥቁ ጫካ ተራመደች…ወደ ውስጥ ጠልቃ ገባችና የምትፈልገው ቦታ ስትደርስ ከዛፍ ቅርንጫፎች ላይ ቅጠሎችን እየለመለመች መሬት አነጠፈችና እላዩ ላይ ተደላድላ ተቀመጠች…መጥቶ ከጎኗ ተቀመጠ
‹‹እንድናወራ ነው እዚህ የመጣሁት..››
‹‹እየሰማሀኝ ነው አይደል?›
እየሰማት መሆኑን እንድታውቅ አእምሮን ከፈተላት.
‹‹አዎ እንደዛ ነው…እናቴ እንድትድን አፈልጋለሁ።››
‹‹አይቻልም››የሚል መልስ ሰጣት
‹አይ ይቻላል…አንተ የሆነ ተአምር መስራት አያቅትህም ..ከፈለክ ከአባቴ ጋር ተገናኝና እናቴን ማጣት እንደማልፈልግ ንገረው››
‹‹አይቻልም››ፍርጥም ብሎ መለሰላት፡፡
‹‹ኡፍ..እንግዲያው እሷ ከሞተች እኔም መኖር አልፈልግም…. ይሄንን እወቀው››
‹አንቺ ከሞትሽ እኔም አጠፋለሁ››ብሎ ልክ በሞተችበት ቅፅበት እሱ እንዴት ድርቅርቅ ብሎ እንደሚሞትና ከደቂቃዎች በኃላ መላ አካሉ እንደድቄት ተበታትኖ እንደሚበን አሳያት፡፡ እዝን አላች፡፡
እንዲህ የእሱ ህይወት ከእሷ መኖር ጋር እንደተያያዘና ስትሞት ሟች እንደሆነ ፈፅሞ አታውቅም ነበር..እና እንደዛ በመሆኑ በጣም አዘነች…ቢሆንም ግን ሀሳቧን ለመቀየር ምንም እቅድ የላትም.. መልፈስፈስን አልፈለገችም፡፡
"በጣም እወድሀለሁ.. ታውቃለህ አይደል?.ግን ደግሞ እናቴን ከምንም በላይ ፤ከማንም በላይ ነው ምወዳት እና እንዳልኩህ እናቴ ከሞተች እኛም አብረናት እንሞታለን ማለት ነው።››
የመጨረሻ ውሳኔዋን ከምትናገረው ንግግር ሆነ ከውስጧ ልቧን በማንበብ ከተረዳ በኃላ ከጎኗ ብተት ብሎ ተነሳና ሰማይ ጠቀስ ዛፎችን አልፎ በረረ....ቀጥታ ጭጋጋማውን ደመና አልፎ ተሰወረ.. እዛው በተቀመጠችበት ወደላይ አንጋጣ በአይኖቾ ሸኘችውና ወደትካዜዋ ተመለሰች፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ይሄ ክስት ከተከሰተ ከ5 ዓመት በኃላ 10ኛ ክፍል ማትሪክ ለመፈተን ዝግጅት ላይ እያለች ድንገት እናትዬው በህይወቷ ለሁለተኛ ጊዜ ክፉኛ ታመመች፡፡ አፋፍሰው ደሎ ሆስፒታል አስገቧት….ወደጎባ ወይም ወደ አዲስ አበባ ሪፈር ትባላለች ብለው ሲጠብቁ ከሶስት ቀን በኃላ ወደቤት መልሳችሁ ውሰዷት የሚል ትዕዛዝ ተሰጣቸው፡፡
ቀጥታ እየተውረገረገች ዶክተሩ ጋ ገባች፡፡
‹‹አቤት ምን ነበር?›
‹‹ስለእናቴ ጉዳይ ነበር››
‹‹ስለእናትሽ ምን?››
ዝልፍልፍ ብላ ደከማለች እኮ ….በህይወትና በሞት መካከል ሆና እየተመለከታችሁ ወደቤት መልሷት ማለት ምን ማለት ነው...?
ካልቻላቸሁ አልቻልንም ብላችሁ ሪፈር ማለት ነው እንጂ ወደቤት መልሷት ማለት ምን ማለት ነው….?ግልፅ አልሆነልኝም፡፡››
‹እስኪ ተረጋጋግተሸ ተቀመጪና ላስረደዳሽ..እንደው ስታስቢው ይሄንን ቀደም ተከተል ማናውቅ አድርገሽ ነው ምታስቢን ?››
‹‹እኔ እንጃ ግራ አጋባችሁኛ››
‹‹ሁኔታውን እኮ ለአያትሽ አስረድቼቸዋለሁ...እሳቸው ቀስ ብለው ያስረዱሻል፡፡››
‹‹እና እናቴ …የእኔ ውዷ እናት …የሌላ አለም ፈጡርን በፍቅር ጠብ ያደረገችው ተአምረኛዋ እናት እንደቀልድ በአንድ ወር ውስጥ ትሞታለች እያላችሁኝ ነው?››
‹‹አይ እኛ አይደለም እንደዛ ያልነው.. እናትሽ ያለባቸው በሽታ ያለበት ደረጃ እና አሁን ባለው የሳይንስ ግኝት በሽታውን ለማከም ያለንን አቅም ከግምት በማስገባት ነው፡፡››
‹‹እና በቃ ውሳኔያችሁ እንደዛ ነው?››
‹‹አዝናለሁ…ለእሳቸውም የመጨረሻዎቹን ቀናቶች ወዲህ ወዲያ እያሉ ውጤት ለማይኖረው ነገር ከሚንገላቱ በቤተሰባቸው እንክብካቤ ውስጥ ሆነው ቢያሳልፉ ይሻላቸዋል፡፡
‹‹እኔ እናቴን ካዳንኳት…ምን ትላለህ?››
‹‹ስለአንቺ የሰማሁትን ለማመን እገደዳለሁ››
‹‹ስለእኔ ምን ሰማህ?››በመገረም ጠየቀችው፡፡
‹የመላዕክት ዝርያ እንዳለብሽ››
‹‹አይ ያሉህ እንኳን እንደዛ አይደለም…የደቢሎስ ዝርያ አለባት ነው ሊሉህ የሚችሉት፡፡››
‹‹ያው ነው…ዳቢሎስም ሌላ ምንም ሳይሆን መላዐክ ነው…ለዛውም ከዋናዎቹ አንድና ዋነኛው የነበረ.በተወሰነ ያለመግባባት ከእግዚያብር የመኖሪያ ግዛት የተሰደደ…››
‹‹የተናገርከው ከልብህ ስለሆነ አስደስተሀኛል…ለማንኛውም ስለጮህኩብህ ይቅርታ.. እናቴን ወደቤት ወስዳታለሁ...እናም አድናታለሁ።››
‹‹እንግዲህ እንዳልኩሽ ነው….ለማንኛውም እቤት ብቅ እያልኩ አያቸዋለሁ..ድንገተኛ ነገር ተፈጥሮ ከፈለግሺኝም ደውይልኝ› ብሎ ቁጥሩን ሰጣት ተቀበለችውና አመስግናለሁ ብላ ወጣች፡፡
ወዲያው ነበር እናቷን ይዛ ወደቤት የገባችው፡፡ግርግሩ ጋብ ሲል ወደ እናቷ መኝታ ቀረበችና…በቀናቶቸ በሽታ የሰለሉና የደከሙ እጆቾን በእጆቾ ውስጥ አስገብታ እየዳበሰች፡፡
‹‹ሀርሜ አይዞሽ እኔ ምንም እንድትሆኚ አልፈቅድም››
‹‹ልጄ በዚህ ጉዳይ እንድትጨነቂ አልፈልግም…እንደውም መሄድ እፈልጋለሁ።››ስትል መለሰችላት፡፡
እማ ምን ማለት ነው …እኔን ጥለሽ ወደየት ነው የምትሄጂው…አንቺ ከሌለሽ እኮ እኔም መኖር በጣም ነው የሚከብደኝ …ማን ነው የሚረዳኝ?›
‹‹ልጄ አንቺ የአባትሽ ልጅ ነሽ. .በጣም ጠንካራና የማትሰበሪ ነሽ…እኔ ብሄድ ምን አልባት አባትሽን አገኘው ይሆናል፡፡ምን አልባት መልሰን አንድ ላይ የመሆን እድል እናገኝ ይሆናል፡፡
‹አይ እንደዛ አይሆንም…የእሱ አለምና አንቺ ስትሞቺ የምትሄጂበት ቦታ አንድ መሆኑን በምን እርግጠኛ ሆንሽ? እንዲህ አይነት ቁማርማ እንድትጫወቺ አልፈቅድም..በይ አሁን ደክሞሻል.. እረፊ .የሆነ ቦታ ደርሼ መጣሁ…››
‹‹ደግሞ ወዴት ልትሄጂ ነው?››
‹‹እማ ደግሞ የሆነ ቦታ አልኩሽ እኮ›ብላ ግንባሯን በመሳም ወጥታ ሄደች.. ግቢውን እንደለቀቀች ከጀርባዋ ንሰሯ እየተምዘገዘገ መጥቶ ተከሻዋ ላይ አረፈ.እርምጃዋን እልገታችም….በሀሳብ እየተብሰለሰለች ቀጥታ ከተማውን ለቃ ወደ ያዶት ወንዝ ነው የሄደችው…እናትና አባቷ ተገናኝተውበት ወደነበረ ልክ እንደቤተመቅደስ እያየች ወደ አደገችበት ቦታ ነው የሄደችው፡፡እንደደረሰች ንስሯ ከትከሻዋ ለቆ ተነሳና በአካበባቢው ካሉት ብዛት ያላቸው ግዙፉ ዛፎች መካከል አንዱ ላይ አረፈ.እሷም ልብሷን አወላልቃ ዛፉ ላይ እስከግማሽ እየተንጠላጠለችና እየተሳበች ወጣችና አስር ሜትር ከፍታ ላይ ከደረሰች በኃላ ዘላ እየተምዘገዘገች ወንዙ ውስጥ ቦጭረቅ ብላ ገባች…ከዛ ወደውስጥ ሰመጠችና የሆነ ሚስጥራዊ ምርምር እንደሚያካሂድ የባህር ውስጥ አሳሽ ውስጥ ለውስጥ ትንፋሿን ተቆጣጥራ ከወዲህ ወዲያ እየተመላለሰች.፡፡
ግማሽ ለሚሆን ሰዓት ከዋኘች በኃላ የድካም ስሜት ሲሰማት ወጥታ ልብሷን ለበሰች፡፡የመጨናነቅ ስሜቷ አሁን ቀለል ብሏታል…ወደዚህ ቦታ የምትመጠጣው ለመታደስ ነው.ከአባቷ መንፈስ ጋር ለመገናኘት..እሱ የረገጣቸውን የወንዙን ወለል ለመርገጥ ፤እሱ የተነፈሰባቸውን ቦታዎች እሷም ልትተነፍስባቸውና ከእሱ ጋር ያላትን የመንፈስ መስተጋብር ለማጎልበት ነው....እናም ደግሞ ምን አልባት አንድ ቀን ቡልቅ ብሎ ከዚህ ከውሀው መሀል በመውጣት ተጠምጥሞ ይስመኛል…በሚል ድብቅ ምኞትም በመጓጓት ነው እንደዛ የምታደረግው;፡
ለባብሳ እንደጨረሰች ‹‹..ጀግናዬ የት ነህ?››ስትል ንስሯን ጠራችው.. እየተምዘገዘገ መጣና ከፊት ለፊቷ ካለ የዛፍ ቅርንጫፍ ላይ አረፈ..
‹‹እሺ ና ተከተለኝ።›› ብላው ወደጥቅጥቁ ጫካ ተራመደች…ወደ ውስጥ ጠልቃ ገባችና የምትፈልገው ቦታ ስትደርስ ከዛፍ ቅርንጫፎች ላይ ቅጠሎችን እየለመለመች መሬት አነጠፈችና እላዩ ላይ ተደላድላ ተቀመጠች…መጥቶ ከጎኗ ተቀመጠ
‹‹እንድናወራ ነው እዚህ የመጣሁት..››
‹‹እየሰማሀኝ ነው አይደል?›
እየሰማት መሆኑን እንድታውቅ አእምሮን ከፈተላት.
‹‹አዎ እንደዛ ነው…እናቴ እንድትድን አፈልጋለሁ።››
‹‹አይቻልም››የሚል መልስ ሰጣት
‹አይ ይቻላል…አንተ የሆነ ተአምር መስራት አያቅትህም ..ከፈለክ ከአባቴ ጋር ተገናኝና እናቴን ማጣት እንደማልፈልግ ንገረው››
‹‹አይቻልም››ፍርጥም ብሎ መለሰላት፡፡
‹‹ኡፍ..እንግዲያው እሷ ከሞተች እኔም መኖር አልፈልግም…. ይሄንን እወቀው››
‹አንቺ ከሞትሽ እኔም አጠፋለሁ››ብሎ ልክ በሞተችበት ቅፅበት እሱ እንዴት ድርቅርቅ ብሎ እንደሚሞትና ከደቂቃዎች በኃላ መላ አካሉ እንደድቄት ተበታትኖ እንደሚበን አሳያት፡፡ እዝን አላች፡፡
እንዲህ የእሱ ህይወት ከእሷ መኖር ጋር እንደተያያዘና ስትሞት ሟች እንደሆነ ፈፅሞ አታውቅም ነበር..እና እንደዛ በመሆኑ በጣም አዘነች…ቢሆንም ግን ሀሳቧን ለመቀየር ምንም እቅድ የላትም.. መልፈስፈስን አልፈለገችም፡፡
"በጣም እወድሀለሁ.. ታውቃለህ አይደል?.ግን ደግሞ እናቴን ከምንም በላይ ፤ከማንም በላይ ነው ምወዳት እና እንዳልኩህ እናቴ ከሞተች እኛም አብረናት እንሞታለን ማለት ነው።››
የመጨረሻ ውሳኔዋን ከምትናገረው ንግግር ሆነ ከውስጧ ልቧን በማንበብ ከተረዳ በኃላ ከጎኗ ብተት ብሎ ተነሳና ሰማይ ጠቀስ ዛፎችን አልፎ በረረ....ቀጥታ ጭጋጋማውን ደመና አልፎ ተሰወረ.. እዛው በተቀመጠችበት ወደላይ አንጋጣ በአይኖቾ ሸኘችውና ወደትካዜዋ ተመለሰች፡፡
👍79👏5👎3❤2😁1
ለሀኪሙ ፏክራ በልበ ሙሉነት እናቷን እንደምታድናት ነግራው ነበር..ለእናቷም ለራሷም አድንሻለሁ ብላ ቃል ገብታላት ነበር…ግን አሁን ምንም ማድረግ እንደማትችል እየተሳማት ነው፡
‹‹እናቴን ማዳን ካልቻልኩ እማ .ዝም ብሎ ሰው ብቻ ነኝ…ተራና ጥበብ አልባ ሰው..ይሄ እንዴት ይሆናል?›
‹‹አባዬ የሆነ ነገር እማ አድርግ… ልጅህ በዕድሜዋ ሙሉ ልትጠይቅህ የምትችለው ብቸኛ ውለታ አድርገህ ውሰደው…እኔም ምን አልባት በዚህ ምድር የሆነ ነገር እንዳደርግልህ ትፈልግና ትጠይቀኝ ይሆናል…ይንን ነገር ካደረክልኝ እኔም በፈለክ ጊዜ ያልከኝን ነገር አደርጋለሁ…ካለበለዚያ ያው አንተ እንደሌለህ ቆጥሬ ብትኖርም ምንም ማድረግ አቅምና ኃይለ እንደሌለህ ቆጥሬ ለማላውቀው እግዚያብሄር መፀለይ ልጀምር ነው፡፡እርግጥ እኔ እግዜያብሄርን ምንም ጠይቄው አላውቅም.. ከእሱ ጋር እንዴት እንደሚወራም አላውቅም..ግን ደግሞ እመነኝ ለእናቴ ስል እንደምንም ብዬ ላወራው እሞክራለሁ…ደግሞ እኮ እኔ ማናችሁ ጥሩ ማናችሁ መጥፎ ትሁኑ አላውቅም…በእናንተ መኖሪያ እግዚያብሄር አላችሁ እንዴ..?.ምን አይነት ጥያቄ ነው…?መቼስ እግዚያብሄር ምንም እንኳን መጠሪያ ስሙ በየቦታውና በየሀይማኖቱ ቢለያይም የጠቅላላው አፅናፍ አለም ፈጣሪ በመሆኑ በጊዜም ሆነ በቦታ የማይወሰን በመሆኑ በእናነተም ምድር በእርግጠኝነት ይገኛል፡፡እናንተንም የፈጠረው እሱ እራሱ ነው፡ለመጠየቅ የፈለኩት በእግዚያብሄር ታማናላችሁ ወ? ነው፡፡
ይቀጥላል
‹‹እናቴን ማዳን ካልቻልኩ እማ .ዝም ብሎ ሰው ብቻ ነኝ…ተራና ጥበብ አልባ ሰው..ይሄ እንዴት ይሆናል?›
‹‹አባዬ የሆነ ነገር እማ አድርግ… ልጅህ በዕድሜዋ ሙሉ ልትጠይቅህ የምትችለው ብቸኛ ውለታ አድርገህ ውሰደው…እኔም ምን አልባት በዚህ ምድር የሆነ ነገር እንዳደርግልህ ትፈልግና ትጠይቀኝ ይሆናል…ይንን ነገር ካደረክልኝ እኔም በፈለክ ጊዜ ያልከኝን ነገር አደርጋለሁ…ካለበለዚያ ያው አንተ እንደሌለህ ቆጥሬ ብትኖርም ምንም ማድረግ አቅምና ኃይለ እንደሌለህ ቆጥሬ ለማላውቀው እግዚያብሄር መፀለይ ልጀምር ነው፡፡እርግጥ እኔ እግዜያብሄርን ምንም ጠይቄው አላውቅም.. ከእሱ ጋር እንዴት እንደሚወራም አላውቅም..ግን ደግሞ እመነኝ ለእናቴ ስል እንደምንም ብዬ ላወራው እሞክራለሁ…ደግሞ እኮ እኔ ማናችሁ ጥሩ ማናችሁ መጥፎ ትሁኑ አላውቅም…በእናንተ መኖሪያ እግዚያብሄር አላችሁ እንዴ..?.ምን አይነት ጥያቄ ነው…?መቼስ እግዚያብሄር ምንም እንኳን መጠሪያ ስሙ በየቦታውና በየሀይማኖቱ ቢለያይም የጠቅላላው አፅናፍ አለም ፈጣሪ በመሆኑ በጊዜም ሆነ በቦታ የማይወሰን በመሆኑ በእናነተም ምድር በእርግጠኝነት ይገኛል፡፡እናንተንም የፈጠረው እሱ እራሱ ነው፡ለመጠየቅ የፈለኩት በእግዚያብሄር ታማናላችሁ ወ? ነው፡፡
ይቀጥላል
👍80❤12😱10👎6
#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
/
እዚህ አብሬያቸው ከምኖረው የሰው ልጆች የበለጠ እውቀትና የረቀቀ ጥበብ የሰጣችሁ እሱ መሆኑን ታማናለችሁ ወይ? .በመካከላችሁ ያለው ግንኙነትስ እንዴት ነው ?ማለቴ በእናንተ እና በእግዚያብሄር መካከል…አንድ ጊዜ ስለአንተ ከእማዬ የሰማሁትን ለአንድ ቄስ ብነግራቸው….እነሱ ከእግዚያብሄር ተጣልተው ወደምድር ተወርውረው የነበሩ የመላእክት ዘሮች ናቸው ብለው አስረዱኝ...ወደምድር መጥተው ከሰው ልጆች ጋር ተስማምተው እንዲኖሩ ቢፈቅድላቸውም.እነሱ ግን መላውን የሰው ልጅ በከሉት ..ሰላማዊውን ፍጡር ጦር መሳሪያ አሰራርና ጎራዴ አሞረረድ ከዛም አልፎ የጦርነት ጥበብ እና የዘረፋና ግድያ ስልቶችን በማስተማር እርስ በርስ አጫረሱት ..በስርዓትና ይኖር የነበረውን ግብረሰዶምና ሊዚቢያ አደረጉት..እግዚያብሄር በጥበብና በፍቅር በመፍጠር በምድር የበተናቸውን እንስሳትን አንዱን ከሌላው እያዳቀሉ አስፈሪና አጥፊ ፍጥረታትና መፍጠር ጀመሩ..የጥንቆላና የሞርት ጥበብን ለሰው ልጅ በማስተማር አእምሮውን በከሉት ከዛ አምላክ ተቆጣና የጥፋት ውሀ ላከ ..ምድርንም በውስጦ ያሉትን ከእነሱ ጋር የተባበሩትን ትምህርታቸውንና በጥባቸው የተደሙትን ሁሉ አጠፋ…የሰው ለጅና እንስሳቱ ለዘር እንዲሆን ጥንድ እየሆነ በኖህ መርከብ ተጠልሎ እንደተረፈ ሁሉ.አነሱም የተወሰኑት የረቀቀ ጥበባቸው በመጠቀም ምድርን ለቀው በመሰደድ በጥፋት ውሀው ሙሉ በሙሉ ከመጥፋት እራሳቸውን ያተረፉ ይመስለኛል ….
እንደምገምተው ከሆነ አሁን አባቴ የምትይውና በሌላ አለም እንደሚኖር ለእናትሽ የነገራት ፍጥረት ከእነሱ አንዱ ነው አሉኝ…..፡፡ከእግዚያብሄር ጋረ የሚያቀያይምሽና ሀይማኖትሽ የሚያስክድሽ ከይሲ ፍጥረት ስለሆነ ቢመጣ እንኳን እንዳትቀርቢው.በስመአብ፤ወልድ ወመንፈስ ቅዱስ በማለት ደጋግመሽ በማማተብ ከስርሽ አባሪው ብለው መከሩኝ ..አልተከራከርኮቸውም ምን አልባት ያሉት እውነት ሊሆን ይችላል ብዬ አሰብኩ፡፡እንኳን ሙለ በመሉ የእናንተ ዘር መሆነን ተችሎ ይቅርና እኔ እራሱ ያንተ ደም በውስጤ ስላለ በውስጤ የሚንቀለቀለው የክፋት ኃይልና የወሲብ ጥማት እኔ ነኝ የማውቀው፡፡ከቄሱ ጋር ያልተስማማሁበት አንድ ነገር ቢኖር ቢመጣ እንዳትቀርቢው ብለው ያሉኝን ነው..ወይ ብትመጣ እንዴት እንደምጠመጠምብህ ሳስበው እራሱ ውስጤ በደስታ ይነዝራል፡፡
ይቀልዳሉ እንዴ? ሴይጣንም ሆንክ እግዚያሄር አባቴ ነህ…መርጬ አይደለም ካንተ የተፈጠርኩት..
እና ለማለት የፈለኩት እውነትም ቄሱ ያሉኝ ነገር የእውነት ከሆነ በመጀመሪያ በእናንተና በእግዚያሄር መካከል የነበረውንም አለመጋባባት ምክንያትም የሚያስረዳኝ አካል አላገኘሁም…ስለዚህ ማን ጥፋተኛ ማን ትክክል እንደሆነ መወሰን አልችልም…ደግሞ እግዚያብሄር ይሳሳታል እንዴ?አቦ እኔ እንጃ …ለማኛውም እስከአሁን የዘበዘብኩትን ሁሉ እርሳውና ለእናቴ እባክህ ምትችለውን አድርግ…›ሀሳቧን ሳትቋጭ ዝናቡ ዣ ብሎ መርገፈ ጀመረ….በትላልቅ ዕድሜ ጠገብ ዛፎችና በርካታ ቁጥቆጦችና ሰርጎ የሚረግፍ በመሆኑ ዝናቡ ከላይ በሚረግፈው ልክ ሳይሆን በየቅርንጫፎቹ እየተሹለኮለከ በቅጠሎች ላይ የተንኳለለ ነበር እሷ ጋር ሚደርሰው፡፡ እሷ ግን ግድም አልነበራትም…..ቦታም ቀይራ ለመጠለል አልሞከረችም…. ልክ እዛ ደን ውስጥ ዛፎቹ ስር ተተክላ እንደበቀለች ታዳጊ ችግኝ.. በደስታ ቅርንጫፎቾንና መላ አካሏን ወዲህ ወዲያ እያዋወዘች የሚዘንበውን ዝናብ በፍቅር እንደምትመጥ አይነት እሷም ተመሳሳዩን ነበር ያደረገችው..
ከ20 ደቂቃ በኃላ ዝናቡ ቢያባራም እየተንኳለለ ከቅርንጫፎቹ ቅጠሎች የሚንጠባጠበው ውሀ ግን አልተቋረጠም ነበር….ንስሯ እንደአካሄዷ አካባቢውን እየደረማመሰ መጥቶ ከፊት ለፊቷ አረፈ፤በቅርንጫፎቹ ውስጥ እየሾለከ ሲመጣ አካሉ ላይ ካረፉበት የውሀ እንክበብሎች በስተቀር ሲሄድ እንደነበረው ፍፅም ደረቅ አካል ነው ያለው፡፡ያው ይሄ የእሱ ብቻ ሳይሆን የሁሉም ንስሮች ፀጋ ነው፡ዝናብ ሲዘንብ ደመናውን ሰንጥቀው አልፈው ከበላዩ ይሆኑን ወደታች አዘቅዝቀው በትዝብት ያዩታል..ምድርና በውስጧ ያሉት ሌሎች ፍጥረቶች ሁሉ ግን በሰማይ የሚበሩትን ሌሎች እዋፍቶችም ሳይቀሩ ወደዱም አልወዱም ወይ መሸሸጊያ ዋሻ ይፈልጋሉ ወይ ደግሞ በዝናቡ ይቀጠቀጣሉ፡፡
‹‹እሺ የት ሄደህ መጣህ?››
እምሮውን ከፈተላት.የሄደበትን ቦታ ሳይሆን እናቷ የምትድንበትን ዘዴ ነው የነገራት፡፡መጀመሪያው መድሀኒት ጨካኝ ነፍስ ያላቸው…ከ7 ሰዎች በላይ የገደሉ የሶስት ሰዎችን አንገት ቆርጦ እናትትሽ ቤት ውስጥ መቅበር ነው›የሚል መልዕክት በእምሮዋ ፃፈላት፡
‹‹ምን እያልከኝ ነው….እኔ ሰው ልገድል ነው…?ለዛውም አስፈሪና ጭራቅ የሆኑ ሰዎችን?››
‹‹ለዚህ እኮ ነው….የእናትሽን ሞት በፀጋ ተቀበይ የምልሽ››ሲል በእምሮ መለሰላት፡፡
‹‹አንተ ከእናቴ ነጥለህ ብቻዬን ምን ልታደርገኝ አስበሀል….?ሀዘኔ ያስደስትሀል ማለት ነው..?››
እዕምሮውን በነጭ ቀለም ሞላው …እንዲህ የሚያደርገው ሲያዝንና በንግግሯ ወይም በድርጊቷ ሲበሳጭ እንደሆነ ታውቃለች፡››
‹‹ይቅርታ ላስከፋህ ፈልጌ አይደለም….በቃ አደርገዋለሁ…ሶስት ሰው ጭንቅላት አይደል፡፡ለዛውም የሶስት ጨካኝና ገዳይ የሆኑ ሰዎች ጭንቅላት… .አረ አደርገዋለሁ ደግሞ ለእናቴ››ስትል ፎከረች፡፡
‹‹እንደዛ ከሆነ በ15 ቀን ውስጥ ጭንቅላቱ ተገኝቶ መቀበር አለበት….ይሄ ጉዳይ በትክክል ከተፈፀመ እናትሽን ለአንድ አመት በህይወት ያቆያታል፡፡
‹‹ፈክቶና በተስፋ ተሞልቶ የነበረው ፊቷ በአንዴ ጨለመ››
‹‹ምን ማለት ነው…?እኔ ለእናቴ እኮ መቶ አመት ነው የምመኝላት….ከተቻለም ዘላለም እንድትኖር፡››
‹‹መጀመሪያ ይሄንን ማድረግ ነው የምትችይው ..ከዛ ደግሞ ሌላውን ዕድሜ እናትሽ እንድታገኝ ምን ማድረግ እንዳለብሽ እናወራለን›››
‹‹ለምን ያኔ ?አሁን አትነግረኝም…ምን ያሰደብቅሀል ?››
‹‹የመጀመሪያው ካልተሳካ ሁለተኛውን ማወቅሽ ምንም እርባን የለውም …..››ብሎ ፍቃዷን ሳይጠብቅ ከአካባቢው ለቆ በረረ…ሆዱ ባዶ ስለሆነ የሚበላ ነገር ለማደን ነው ወደ ደኑ በጥልቀት የገባው….እሷም እንዴት አድርጋ ጨካኝና ወንጀለኛ ሰዎችን ጭንቅላት በ3 ቀን ውስጥ ማግኘት እደምተችል እያሰላሰለች ወደቤቷ ጉዞዋን ቀጠለች፡፡
ንስሯ ግን ተከትሏት አልሄደም..በተቃራኒው ሰማዩን ሰንጥቆ በረረ…
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
/
እዚህ አብሬያቸው ከምኖረው የሰው ልጆች የበለጠ እውቀትና የረቀቀ ጥበብ የሰጣችሁ እሱ መሆኑን ታማናለችሁ ወይ? .በመካከላችሁ ያለው ግንኙነትስ እንዴት ነው ?ማለቴ በእናንተ እና በእግዚያብሄር መካከል…አንድ ጊዜ ስለአንተ ከእማዬ የሰማሁትን ለአንድ ቄስ ብነግራቸው….እነሱ ከእግዚያብሄር ተጣልተው ወደምድር ተወርውረው የነበሩ የመላእክት ዘሮች ናቸው ብለው አስረዱኝ...ወደምድር መጥተው ከሰው ልጆች ጋር ተስማምተው እንዲኖሩ ቢፈቅድላቸውም.እነሱ ግን መላውን የሰው ልጅ በከሉት ..ሰላማዊውን ፍጡር ጦር መሳሪያ አሰራርና ጎራዴ አሞረረድ ከዛም አልፎ የጦርነት ጥበብ እና የዘረፋና ግድያ ስልቶችን በማስተማር እርስ በርስ አጫረሱት ..በስርዓትና ይኖር የነበረውን ግብረሰዶምና ሊዚቢያ አደረጉት..እግዚያብሄር በጥበብና በፍቅር በመፍጠር በምድር የበተናቸውን እንስሳትን አንዱን ከሌላው እያዳቀሉ አስፈሪና አጥፊ ፍጥረታትና መፍጠር ጀመሩ..የጥንቆላና የሞርት ጥበብን ለሰው ልጅ በማስተማር አእምሮውን በከሉት ከዛ አምላክ ተቆጣና የጥፋት ውሀ ላከ ..ምድርንም በውስጦ ያሉትን ከእነሱ ጋር የተባበሩትን ትምህርታቸውንና በጥባቸው የተደሙትን ሁሉ አጠፋ…የሰው ለጅና እንስሳቱ ለዘር እንዲሆን ጥንድ እየሆነ በኖህ መርከብ ተጠልሎ እንደተረፈ ሁሉ.አነሱም የተወሰኑት የረቀቀ ጥበባቸው በመጠቀም ምድርን ለቀው በመሰደድ በጥፋት ውሀው ሙሉ በሙሉ ከመጥፋት እራሳቸውን ያተረፉ ይመስለኛል ….
እንደምገምተው ከሆነ አሁን አባቴ የምትይውና በሌላ አለም እንደሚኖር ለእናትሽ የነገራት ፍጥረት ከእነሱ አንዱ ነው አሉኝ…..፡፡ከእግዚያብሄር ጋረ የሚያቀያይምሽና ሀይማኖትሽ የሚያስክድሽ ከይሲ ፍጥረት ስለሆነ ቢመጣ እንኳን እንዳትቀርቢው.በስመአብ፤ወልድ ወመንፈስ ቅዱስ በማለት ደጋግመሽ በማማተብ ከስርሽ አባሪው ብለው መከሩኝ ..አልተከራከርኮቸውም ምን አልባት ያሉት እውነት ሊሆን ይችላል ብዬ አሰብኩ፡፡እንኳን ሙለ በመሉ የእናንተ ዘር መሆነን ተችሎ ይቅርና እኔ እራሱ ያንተ ደም በውስጤ ስላለ በውስጤ የሚንቀለቀለው የክፋት ኃይልና የወሲብ ጥማት እኔ ነኝ የማውቀው፡፡ከቄሱ ጋር ያልተስማማሁበት አንድ ነገር ቢኖር ቢመጣ እንዳትቀርቢው ብለው ያሉኝን ነው..ወይ ብትመጣ እንዴት እንደምጠመጠምብህ ሳስበው እራሱ ውስጤ በደስታ ይነዝራል፡፡
ይቀልዳሉ እንዴ? ሴይጣንም ሆንክ እግዚያሄር አባቴ ነህ…መርጬ አይደለም ካንተ የተፈጠርኩት..
እና ለማለት የፈለኩት እውነትም ቄሱ ያሉኝ ነገር የእውነት ከሆነ በመጀመሪያ በእናንተና በእግዚያሄር መካከል የነበረውንም አለመጋባባት ምክንያትም የሚያስረዳኝ አካል አላገኘሁም…ስለዚህ ማን ጥፋተኛ ማን ትክክል እንደሆነ መወሰን አልችልም…ደግሞ እግዚያብሄር ይሳሳታል እንዴ?አቦ እኔ እንጃ …ለማኛውም እስከአሁን የዘበዘብኩትን ሁሉ እርሳውና ለእናቴ እባክህ ምትችለውን አድርግ…›ሀሳቧን ሳትቋጭ ዝናቡ ዣ ብሎ መርገፈ ጀመረ….በትላልቅ ዕድሜ ጠገብ ዛፎችና በርካታ ቁጥቆጦችና ሰርጎ የሚረግፍ በመሆኑ ዝናቡ ከላይ በሚረግፈው ልክ ሳይሆን በየቅርንጫፎቹ እየተሹለኮለከ በቅጠሎች ላይ የተንኳለለ ነበር እሷ ጋር ሚደርሰው፡፡ እሷ ግን ግድም አልነበራትም…..ቦታም ቀይራ ለመጠለል አልሞከረችም…. ልክ እዛ ደን ውስጥ ዛፎቹ ስር ተተክላ እንደበቀለች ታዳጊ ችግኝ.. በደስታ ቅርንጫፎቾንና መላ አካሏን ወዲህ ወዲያ እያዋወዘች የሚዘንበውን ዝናብ በፍቅር እንደምትመጥ አይነት እሷም ተመሳሳዩን ነበር ያደረገችው..
ከ20 ደቂቃ በኃላ ዝናቡ ቢያባራም እየተንኳለለ ከቅርንጫፎቹ ቅጠሎች የሚንጠባጠበው ውሀ ግን አልተቋረጠም ነበር….ንስሯ እንደአካሄዷ አካባቢውን እየደረማመሰ መጥቶ ከፊት ለፊቷ አረፈ፤በቅርንጫፎቹ ውስጥ እየሾለከ ሲመጣ አካሉ ላይ ካረፉበት የውሀ እንክበብሎች በስተቀር ሲሄድ እንደነበረው ፍፅም ደረቅ አካል ነው ያለው፡፡ያው ይሄ የእሱ ብቻ ሳይሆን የሁሉም ንስሮች ፀጋ ነው፡ዝናብ ሲዘንብ ደመናውን ሰንጥቀው አልፈው ከበላዩ ይሆኑን ወደታች አዘቅዝቀው በትዝብት ያዩታል..ምድርና በውስጧ ያሉት ሌሎች ፍጥረቶች ሁሉ ግን በሰማይ የሚበሩትን ሌሎች እዋፍቶችም ሳይቀሩ ወደዱም አልወዱም ወይ መሸሸጊያ ዋሻ ይፈልጋሉ ወይ ደግሞ በዝናቡ ይቀጠቀጣሉ፡፡
‹‹እሺ የት ሄደህ መጣህ?››
እምሮውን ከፈተላት.የሄደበትን ቦታ ሳይሆን እናቷ የምትድንበትን ዘዴ ነው የነገራት፡፡መጀመሪያው መድሀኒት ጨካኝ ነፍስ ያላቸው…ከ7 ሰዎች በላይ የገደሉ የሶስት ሰዎችን አንገት ቆርጦ እናትትሽ ቤት ውስጥ መቅበር ነው›የሚል መልዕክት በእምሮዋ ፃፈላት፡
‹‹ምን እያልከኝ ነው….እኔ ሰው ልገድል ነው…?ለዛውም አስፈሪና ጭራቅ የሆኑ ሰዎችን?››
‹‹ለዚህ እኮ ነው….የእናትሽን ሞት በፀጋ ተቀበይ የምልሽ››ሲል በእምሮ መለሰላት፡፡
‹‹አንተ ከእናቴ ነጥለህ ብቻዬን ምን ልታደርገኝ አስበሀል….?ሀዘኔ ያስደስትሀል ማለት ነው..?››
እዕምሮውን በነጭ ቀለም ሞላው …እንዲህ የሚያደርገው ሲያዝንና በንግግሯ ወይም በድርጊቷ ሲበሳጭ እንደሆነ ታውቃለች፡››
‹‹ይቅርታ ላስከፋህ ፈልጌ አይደለም….በቃ አደርገዋለሁ…ሶስት ሰው ጭንቅላት አይደል፡፡ለዛውም የሶስት ጨካኝና ገዳይ የሆኑ ሰዎች ጭንቅላት… .አረ አደርገዋለሁ ደግሞ ለእናቴ››ስትል ፎከረች፡፡
‹‹እንደዛ ከሆነ በ15 ቀን ውስጥ ጭንቅላቱ ተገኝቶ መቀበር አለበት….ይሄ ጉዳይ በትክክል ከተፈፀመ እናትሽን ለአንድ አመት በህይወት ያቆያታል፡፡
‹‹ፈክቶና በተስፋ ተሞልቶ የነበረው ፊቷ በአንዴ ጨለመ››
‹‹ምን ማለት ነው…?እኔ ለእናቴ እኮ መቶ አመት ነው የምመኝላት….ከተቻለም ዘላለም እንድትኖር፡››
‹‹መጀመሪያ ይሄንን ማድረግ ነው የምትችይው ..ከዛ ደግሞ ሌላውን ዕድሜ እናትሽ እንድታገኝ ምን ማድረግ እንዳለብሽ እናወራለን›››
‹‹ለምን ያኔ ?አሁን አትነግረኝም…ምን ያሰደብቅሀል ?››
‹‹የመጀመሪያው ካልተሳካ ሁለተኛውን ማወቅሽ ምንም እርባን የለውም …..››ብሎ ፍቃዷን ሳይጠብቅ ከአካባቢው ለቆ በረረ…ሆዱ ባዶ ስለሆነ የሚበላ ነገር ለማደን ነው ወደ ደኑ በጥልቀት የገባው….እሷም እንዴት አድርጋ ጨካኝና ወንጀለኛ ሰዎችን ጭንቅላት በ3 ቀን ውስጥ ማግኘት እደምተችል እያሰላሰለች ወደቤቷ ጉዞዋን ቀጠለች፡፡
ንስሯ ግን ተከትሏት አልሄደም..በተቃራኒው ሰማዩን ሰንጥቆ በረረ…
✨ይቀጥላል✨
👍109❤12😱12👎2🔥1😁1
#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
//
ለሊት ተኝታ በአልጋዋ በላይ ያለው መስኮት ይቆረቆራል…ባነነችና ማዳመጥ ጀመረች..ደጋግሞ ሲቆረቆር ግራ ገባት..ያለምንም ፍርሀት መስኮቱን በርግዳ ከፈተች… ንስሯ ነው፡፡
‹‹እንዴ ምን እየሰራ…?››ዓረፍተ ነገሩን መጨረስ አልቻለችም…የአንድ ሰው ጭንቅላት በመንቀቁሩ አንጠልጥሎ አልፏት ወደ ውስጥ ገባና ከአልጋው ፊት ለፊት ያለው ወለል ላይ ጥሎላት ተመልሶ በሮ ወጣ….ትኩር ብላ አየችው..የተንጨበረረ ፀጉር ..ተጉረጥርጦ ወደ ውጭ የወጣ አይን… በደም የተበከለ የተጎመደ አንገት….አጥወለወላትና አልጋው ጫፍ ላይ ቁጭ አለች…ምን አይነት ተአምር ነው..?ስትል አሰበች፡፡ ይህንን ነገር እራሷ ልታደርገው ትናንትና ወስና ነበር...አሁን ግን እንዳሰበችው ቀላል ስራ እንዳልነበረ ገባት…እርግጥ አሁንም ገና ሁለት የሚቆረጥ ጭንቅላት ይቀራታል….ግን እንዴት አድርጋ ነው የሰውን አንገት እንዲህ ምትከትፈው? ለነገሩ ከባድ ሆኖ የታየኝ ሰው የመሆን ዲኤን.ኤ በውስጤ ስላለ ሳይሆን አይቀርም…?ግን ነው እንዴ? በዚህ ጉዳይ ሰው ከሌላው ከማንኛውም ፍጡር በላይ ገዳይ አራጅ አይደለምን?የሚል ጥያቄ መጣባት..
ከሀሳቧ ሳትወጣ እግሯ ስር …ዷ ብሎ የወደቀ ነገር ተሰማተና ነቃ ብላ ትኩረቷን ሰበሰበች… ቀኝ እግሯ ስር አንድ ከአንገቱ የተቆረጠ ሰው በግራ እግሯ ደግሞ ሌላ ጭንቅላት ቀደም ብሎ ደግሞ የመጣው ትንሽ ከእሷ ራቅ ብሎ በአጠቃላይ በዛች ትንሸ መኝታ ቤት አንገታቸው የተቆረጠና ጭንቅላቻው ብቻ የቀረ ሶስት ሰዎች ተረፍርፈዋል፡፡ የንስሯ መንቁሩ በደም ተጨማልቆ በኩራትና በልበ ሙሉነት አፍጥጦ እያያት ነው፡፡
‹‹ምንድነው የሰራሀው?››
‹‹ልፋትሽን አቃለልኩልሽ››
‹‹እነዚህን ሁሉ በአንድ ቀን ከየት አገኘሀቸው?››
‹‹ምን ደግሞ ወንጀልና ገዳይ በበዛበት ሀገር ሶስት ሰዎች ማግኘት ይከብዳል?››
‹‹አሁን እነዚህ.. በተለይ እኚ ሁለቱ እንኳን ሰው ዶሮ ለሚስታቸው አርደው ያውቃሉ….እንዴ ይህቺኛዋ ደግሞ ሴት ነች እንዴ?››
‹‹አዎ ሁለት ወንድሞቾን ጨምሮ 10 ሰዎችን በመርዝ ገድላለች፡፡››
‹‹ምን ለማግኘት?››
‹ብር ነዋ ሀብታም ለመሆን…ለውርስ ብላ››
‹‹ይገርማል..››
‹‹አሁን መገረምሽን አቁሚና እነዚህን ሶስት ጭንቅላቶች እናትሽ አልጋ ስር ቅበሪያቸው››
‹እንዴት አድርጌ ?››
‹‹ይህቺማ ቀላል ስራ ነች..ለማንኛውም ይንጋ…አሁን ተመልሰሽ ተኚ.. እኔም እነዚህን ጨካኞች ሳድን ድክም ብሎኛል አላት…
‹‹ውይ እውነትህን ነው የእኔ ጀግና ..ና አለችና በደም የጨቀየውን መንቁሩን ታጥቦና ተጣጥፎ በተቀመጠው ነጭ ፎጣዋ ጠራርጋ አፀዳችለትና ወደአልጋው እንዲሄድ አድርገ መስኮቱን በመዝጋት እሷም ወደአልጋዋ በማምራት ወደ ላይ ወጣች. ብርድልብሱን ለበሰችና ንስሯንም አለበሰችው፡፡ከዛ ወዲያው እንቅልፍ ወሰዳት፡
ጥዋት ሳሎን ቤተሰቦቾ ሲንጫጩ ነው ከእንቅልፏ የባነነችው..ከጎኗ ንስሯ እንደተኛ ነው…በርግጋ ተነሳችና ከአልጋ ላይ ወርዳ ቆመች.. ወለሉ ቅንጣት የደም ጠብታ የሌለው ንፅህ ከመሆኑም በላይ ባዶ ነው….ምንም ጭንቅላት የለም፡፡
ንስሯ ተነስቶ እያያት ነበር..
‹‹ምን ተፈጠረ ጭንቅላቶቹስ ?››
ምንም መልስ ላለመስጠት አእምሮውን ዘጋባት
‹‹መልስልኝ እንጂ››ልክ በባሏ ተግባር እንደተበሳጨች ጮሂ ሚስት አንቧረቀችበት፡፡
ንስሩ ግን ዝም
‹‹ቀበርካቸው እንዴ…?››
አሁንም እምሮውን እደቆለፈ ነው፡
በራ ክፍሏን ለቃ ወጣችና እናቷ ወደተኛችበት ክፍል አመራች፡፡
ባልተረጋጋ ስሜትና በተንቀዠቀዠ አነጋገር‹‹ሀርሜ እንዴት አደርሽ?;››አለች
‹ሰላም ነኝ ልጄ.አንቺ ደህና ነሽ ?ምነው የደነገጥሽ ትመስያለሽ?››
‹‹አይ ደህና ነኝ…ንስሬ እዚህ አንቺ ጋር መጥቶ ነበረ..?››
‹‹የት እዚህ.. አረ አልመጣም››
‹‹ከክፍልሽ ወጥተሸ ነበረ…››
‹‹እንዴ ምን ነክቶሻል? እንዴት ብዬ ወጣለሁ…?››
‹‹አይ ማለቴ እንቅልፍ ወስዶሽ መጥቶ ሄዶ ከሆነ ብዬ ነው…››
‹‹አረ ተረጋጊ ለሊት አንቺ ከዚህ ከሄደሸ ጀምሮ እንቅልፍ በአይኔ አልዞረም እና ንስርሽም እልመጣም…ምን አልባት አደን ሄዶ እንዳይሆን?››
‹‹አይ አልሄደም… እሱማ እኔ ክፍል ነው ያለው››
የልጅቷ ቅብዥርዥር ያለ ወሬ ግራ ስላጋባት ‹‹ልጄ ግን ደህና ነሽ?ስትል ጠየቀቻት፡፡
‹‹ደህና ነኝ ሀርሜ… ››አለችና በርክ ብላ አንገቷን በመድፋት አልጋ ስር ገባችና ወሉን ማየት ጀመረች …ምንም የተቆፈረ …ምንም የተነካካ ነገር የለም…?››
‹‹መጣው እናቴ…ሰላም ነኝ አታስቢ›› ብላ ወደክፍሏ ተመለሰች..ንስሯ አሁንም አልጋው ላይ ተኮፍሶ እንደተቀመጠ ነው፡፡
እንደገባች ‹‹ለምን ታበሳጨኛለህ ?አለችው የእውነትም ተበሳጭታ፡፡
አእምሮውን ከፈተላትና እንድትረጋጋ ወደእምሮዋ መልዕክት አስተላለፈላት
‹‹ዝም ብዬ እንዴት እረጋጋለሁ…?ምንድነው የሆነው…?ለሊት የሶስት ሰዎች አንገት ቆርጠህ አምጥተህልኝ ነበር..እንደውም መንቁርህ በደም ተነክሮ በምወደው ነጭ ፎጣ ነው የጠራረኩልህ .››አለችና በደም የተበከለውን ፎጣ ስታስታውስ ፎጣው ወደተቀመጠበት ጠረጴዛ ስትሄድ እንደተጣጠፈና ግራ እንደመጋባት ብላ አነሳችና ፈታችው… ምንም የደም ጠብታ የለበትም… ከትናንት ወዲያ አጥባ አጣጥፋ እንዳስቀመጠችው ነው…‹‹.እንዴ ህልም ነበር እንዴ?››ብላ ግራ በመጋባት አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠች፡፡
‹‹ይሄ የአንተ እና የአባቴ ስራ ነው አይደል….?በል አሁን ተዘጋጅ የሚገደል ሰው ፍለጋ እንሄዳለን… ምን ያህል ቀን እንደሚፈጅብን አላውቅም››አለችው፡
በንስሩ የአእምሮ ሰሌዳ ላይ አያስፈልግም የሚል መልእክት አነበበች፡፡
‹‹እንዴት የእናቴ ህይወት እኮ ነው…?››
‹‹እኮ በሌለ መንገድ አንድ አመት እንድትታገኝ ማድረግ ተችሏል ..በሶስት ቀን ውስጥ ድና ትነሳለች፡፡››
‹‹እውነትህን ነው?››
‹‹እውነቴን እንደሆነ ታውቂያለሽ›› አላት፡፡
በደስታ አቀፈችውና እየሳመች ወደእናቷ ክፍል ይዛው ሄደች፤እናትዬው ከቅድሙ ሁኔታዋ በተቃራኒ እየሳቀችና እየፈነደቀች ንስሯን አቅፋ ሰታገኛት ተደሰተች‹‹ልጄ ከመቼው ወደ ፈንጠዝያ ገባሽ?›› ስትል ጠየቀቻት፡፡
‹‹እማ በጣም ደስ ብሎኛል…ለምን መሰለሽ? አንቺ ስለምትድኚልኝ.››
‹‹አይ ልጄ ..ብዙም ተስፋ አታድርጊ››
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
//
ለሊት ተኝታ በአልጋዋ በላይ ያለው መስኮት ይቆረቆራል…ባነነችና ማዳመጥ ጀመረች..ደጋግሞ ሲቆረቆር ግራ ገባት..ያለምንም ፍርሀት መስኮቱን በርግዳ ከፈተች… ንስሯ ነው፡፡
‹‹እንዴ ምን እየሰራ…?››ዓረፍተ ነገሩን መጨረስ አልቻለችም…የአንድ ሰው ጭንቅላት በመንቀቁሩ አንጠልጥሎ አልፏት ወደ ውስጥ ገባና ከአልጋው ፊት ለፊት ያለው ወለል ላይ ጥሎላት ተመልሶ በሮ ወጣ….ትኩር ብላ አየችው..የተንጨበረረ ፀጉር ..ተጉረጥርጦ ወደ ውጭ የወጣ አይን… በደም የተበከለ የተጎመደ አንገት….አጥወለወላትና አልጋው ጫፍ ላይ ቁጭ አለች…ምን አይነት ተአምር ነው..?ስትል አሰበች፡፡ ይህንን ነገር እራሷ ልታደርገው ትናንትና ወስና ነበር...አሁን ግን እንዳሰበችው ቀላል ስራ እንዳልነበረ ገባት…እርግጥ አሁንም ገና ሁለት የሚቆረጥ ጭንቅላት ይቀራታል….ግን እንዴት አድርጋ ነው የሰውን አንገት እንዲህ ምትከትፈው? ለነገሩ ከባድ ሆኖ የታየኝ ሰው የመሆን ዲኤን.ኤ በውስጤ ስላለ ሳይሆን አይቀርም…?ግን ነው እንዴ? በዚህ ጉዳይ ሰው ከሌላው ከማንኛውም ፍጡር በላይ ገዳይ አራጅ አይደለምን?የሚል ጥያቄ መጣባት..
ከሀሳቧ ሳትወጣ እግሯ ስር …ዷ ብሎ የወደቀ ነገር ተሰማተና ነቃ ብላ ትኩረቷን ሰበሰበች… ቀኝ እግሯ ስር አንድ ከአንገቱ የተቆረጠ ሰው በግራ እግሯ ደግሞ ሌላ ጭንቅላት ቀደም ብሎ ደግሞ የመጣው ትንሽ ከእሷ ራቅ ብሎ በአጠቃላይ በዛች ትንሸ መኝታ ቤት አንገታቸው የተቆረጠና ጭንቅላቻው ብቻ የቀረ ሶስት ሰዎች ተረፍርፈዋል፡፡ የንስሯ መንቁሩ በደም ተጨማልቆ በኩራትና በልበ ሙሉነት አፍጥጦ እያያት ነው፡፡
‹‹ምንድነው የሰራሀው?››
‹‹ልፋትሽን አቃለልኩልሽ››
‹‹እነዚህን ሁሉ በአንድ ቀን ከየት አገኘሀቸው?››
‹‹ምን ደግሞ ወንጀልና ገዳይ በበዛበት ሀገር ሶስት ሰዎች ማግኘት ይከብዳል?››
‹‹አሁን እነዚህ.. በተለይ እኚ ሁለቱ እንኳን ሰው ዶሮ ለሚስታቸው አርደው ያውቃሉ….እንዴ ይህቺኛዋ ደግሞ ሴት ነች እንዴ?››
‹‹አዎ ሁለት ወንድሞቾን ጨምሮ 10 ሰዎችን በመርዝ ገድላለች፡፡››
‹‹ምን ለማግኘት?››
‹ብር ነዋ ሀብታም ለመሆን…ለውርስ ብላ››
‹‹ይገርማል..››
‹‹አሁን መገረምሽን አቁሚና እነዚህን ሶስት ጭንቅላቶች እናትሽ አልጋ ስር ቅበሪያቸው››
‹እንዴት አድርጌ ?››
‹‹ይህቺማ ቀላል ስራ ነች..ለማንኛውም ይንጋ…አሁን ተመልሰሽ ተኚ.. እኔም እነዚህን ጨካኞች ሳድን ድክም ብሎኛል አላት…
‹‹ውይ እውነትህን ነው የእኔ ጀግና ..ና አለችና በደም የጨቀየውን መንቁሩን ታጥቦና ተጣጥፎ በተቀመጠው ነጭ ፎጣዋ ጠራርጋ አፀዳችለትና ወደአልጋው እንዲሄድ አድርገ መስኮቱን በመዝጋት እሷም ወደአልጋዋ በማምራት ወደ ላይ ወጣች. ብርድልብሱን ለበሰችና ንስሯንም አለበሰችው፡፡ከዛ ወዲያው እንቅልፍ ወሰዳት፡
ጥዋት ሳሎን ቤተሰቦቾ ሲንጫጩ ነው ከእንቅልፏ የባነነችው..ከጎኗ ንስሯ እንደተኛ ነው…በርግጋ ተነሳችና ከአልጋ ላይ ወርዳ ቆመች.. ወለሉ ቅንጣት የደም ጠብታ የሌለው ንፅህ ከመሆኑም በላይ ባዶ ነው….ምንም ጭንቅላት የለም፡፡
ንስሯ ተነስቶ እያያት ነበር..
‹‹ምን ተፈጠረ ጭንቅላቶቹስ ?››
ምንም መልስ ላለመስጠት አእምሮውን ዘጋባት
‹‹መልስልኝ እንጂ››ልክ በባሏ ተግባር እንደተበሳጨች ጮሂ ሚስት አንቧረቀችበት፡፡
ንስሩ ግን ዝም
‹‹ቀበርካቸው እንዴ…?››
አሁንም እምሮውን እደቆለፈ ነው፡
በራ ክፍሏን ለቃ ወጣችና እናቷ ወደተኛችበት ክፍል አመራች፡፡
ባልተረጋጋ ስሜትና በተንቀዠቀዠ አነጋገር‹‹ሀርሜ እንዴት አደርሽ?;››አለች
‹ሰላም ነኝ ልጄ.አንቺ ደህና ነሽ ?ምነው የደነገጥሽ ትመስያለሽ?››
‹‹አይ ደህና ነኝ…ንስሬ እዚህ አንቺ ጋር መጥቶ ነበረ..?››
‹‹የት እዚህ.. አረ አልመጣም››
‹‹ከክፍልሽ ወጥተሸ ነበረ…››
‹‹እንዴ ምን ነክቶሻል? እንዴት ብዬ ወጣለሁ…?››
‹‹አይ ማለቴ እንቅልፍ ወስዶሽ መጥቶ ሄዶ ከሆነ ብዬ ነው…››
‹‹አረ ተረጋጊ ለሊት አንቺ ከዚህ ከሄደሸ ጀምሮ እንቅልፍ በአይኔ አልዞረም እና ንስርሽም እልመጣም…ምን አልባት አደን ሄዶ እንዳይሆን?››
‹‹አይ አልሄደም… እሱማ እኔ ክፍል ነው ያለው››
የልጅቷ ቅብዥርዥር ያለ ወሬ ግራ ስላጋባት ‹‹ልጄ ግን ደህና ነሽ?ስትል ጠየቀቻት፡፡
‹‹ደህና ነኝ ሀርሜ… ››አለችና በርክ ብላ አንገቷን በመድፋት አልጋ ስር ገባችና ወሉን ማየት ጀመረች …ምንም የተቆፈረ …ምንም የተነካካ ነገር የለም…?››
‹‹መጣው እናቴ…ሰላም ነኝ አታስቢ›› ብላ ወደክፍሏ ተመለሰች..ንስሯ አሁንም አልጋው ላይ ተኮፍሶ እንደተቀመጠ ነው፡፡
እንደገባች ‹‹ለምን ታበሳጨኛለህ ?አለችው የእውነትም ተበሳጭታ፡፡
አእምሮውን ከፈተላትና እንድትረጋጋ ወደእምሮዋ መልዕክት አስተላለፈላት
‹‹ዝም ብዬ እንዴት እረጋጋለሁ…?ምንድነው የሆነው…?ለሊት የሶስት ሰዎች አንገት ቆርጠህ አምጥተህልኝ ነበር..እንደውም መንቁርህ በደም ተነክሮ በምወደው ነጭ ፎጣ ነው የጠራረኩልህ .››አለችና በደም የተበከለውን ፎጣ ስታስታውስ ፎጣው ወደተቀመጠበት ጠረጴዛ ስትሄድ እንደተጣጠፈና ግራ እንደመጋባት ብላ አነሳችና ፈታችው… ምንም የደም ጠብታ የለበትም… ከትናንት ወዲያ አጥባ አጣጥፋ እንዳስቀመጠችው ነው…‹‹.እንዴ ህልም ነበር እንዴ?››ብላ ግራ በመጋባት አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠች፡፡
‹‹ይሄ የአንተ እና የአባቴ ስራ ነው አይደል….?በል አሁን ተዘጋጅ የሚገደል ሰው ፍለጋ እንሄዳለን… ምን ያህል ቀን እንደሚፈጅብን አላውቅም››አለችው፡
በንስሩ የአእምሮ ሰሌዳ ላይ አያስፈልግም የሚል መልእክት አነበበች፡፡
‹‹እንዴት የእናቴ ህይወት እኮ ነው…?››
‹‹እኮ በሌለ መንገድ አንድ አመት እንድትታገኝ ማድረግ ተችሏል ..በሶስት ቀን ውስጥ ድና ትነሳለች፡፡››
‹‹እውነትህን ነው?››
‹‹እውነቴን እንደሆነ ታውቂያለሽ›› አላት፡፡
በደስታ አቀፈችውና እየሳመች ወደእናቷ ክፍል ይዛው ሄደች፤እናትዬው ከቅድሙ ሁኔታዋ በተቃራኒ እየሳቀችና እየፈነደቀች ንስሯን አቅፋ ሰታገኛት ተደሰተች‹‹ልጄ ከመቼው ወደ ፈንጠዝያ ገባሽ?›› ስትል ጠየቀቻት፡፡
‹‹እማ በጣም ደስ ብሎኛል…ለምን መሰለሽ? አንቺ ስለምትድኚልኝ.››
‹‹አይ ልጄ ..ብዙም ተስፋ አታድርጊ››
✨ይቀጥላል✨
👍143❤10🥰3😱3😁2👏1
#ታአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
""
‹‹ነገርኩሽ እኮ… ዛሬ እሮብ ነው አይደል እስከቅዳሜ አልጋሽን ለቀሽ ያልደረሻቸውን ለቅሶዋችና የታመሙ ወዳጆችሽን እየዞርሽ ትጠይቂያለሽ…››
‹‹እንደአፍሽ ያድርገው››
‹‹እማ እኔ እንዲህ በቁም ነገር ተናግሬ ያልሆነ ነገር አለ…ደግሞ ጀግናዬ ነው መልዕክቱን የነገረኝ…ምን አልባት መድሀኒቱን አባቴ ማለቴ የድሮ ፍቅረኛሽ ይሆናል በሚስጥራዊ መንገድ በእሱ በኩል የላከልሽ››
እናትዬዋ በንግግሯ ባለመደሰት ኮስተር ብላ‹‹አባትሽ የድሮ ፍቅረኛዬ ሳይሆን ….የዘላለም ፍቅረኛዬ ነው።››አለቻት፡፡
"እሺ ይሁንልሽ…አሁን ቻው ያዶት ልንሄድ ነው…ደስ ስላለኝ በዚህ በጥዋት ሂጄ መዋኘት እፈልጋለሁ።››
‹‹እንዴ ቁርስ አፍሽ ላይ ጣል ሳታደርጊ?››
‹‹አይ ስመለስ››ብላ ንስሯን እንዳቀፈች ከቤት ወጣችና ግቢውንም ለቃ ወደ ያዶት ወንዝ ጉዞዋን ቀጠለች፡፡
‹‹ጀግናዬ ስላደረጋችሁት ነገር በጣም አመስግናለሁ...ማለት አንተና አባቴ….ቃል በገባሁት መሰረት የዘላለም ውለታችሁ አለብኝ...ግን እናቴ ከአመት በኃላ ቀጣይ ዕድሜ እንዲኖራትስ ምንድነው ማድረግ ያለብኝ…? መቼስ ከባድ ነገር ነው የሚጠበቅብኝ?››
‹‹አይ ቀላል ነው››
‹‹ቀላል ነው ስትል?
‹ከእናትሽ ጋር መኖር ማቆምሽ ለእሷ ተጨማሪ ዕድሜ ይሰጣታል፡፡
አንቺ ከተፈጥሮሽ የተነሳ ፍቅርሽ እሷን ለመኖር ያላትን ኃይል ይመጣል….አንቺ ስትወጂም ሆነ ስትጠይ እኩል ነው ሰውን ምትጎጂው….በፍቅርም ሆነ በጥላቻ የተለየ ትኩረት ያሳረፍሽበት ማንኛውንም የሰው ልጅ ኃይሉን ነው ምትመጪበት… ያ ኃይል ደግሞ ከዕድሜው ላይ ይጎመዳል..ምን አልባት እናትሽ አንድ ቀን ከአንቺ ጋር ለማሳለፍ ከእድሜዋ ላይ ሀያ ሰላሳ ቀን መገበር ይጠበቅባት ይሆናል…"
የምትሰማውን ዜና ተቋቁማ ወደፊት መቀጠል አልቻለችም …ከመንገድ ጎራ ብላ ቁጥቋጦ ውስጥ ገባችና የተደላደለ ቦታ ፈልጋ ተቀመጠች… ንስሯን ከፊት ለፊቷ አስቀመጠችው…. ከንፈር የማይንቀሳቀስበት ፤አፍ ማይከፈትበት ድምፅ አልባ ንግግሩን ቀጠለ…‹‹.እና አሁን ከእናቴ አልለይም የሆነው ይሁን የምትይ ከሆነ አንድ አመቱን ከእሷ ጋር አሪፍ የምትይውን የደስታ ጊዜ አሳልፊ…አይ እናቴ አርባ ሀምሳ አመት መኖር አለባት የምትይ ከሆነ ግን ዛሬ ነገ ሳትይ ይሄን ሀገር ለቀን መሄድ አለብን፡፡››
‹‹ግን እናቴን ምን እላታለሁ?››
‹‹እውነቱን ንገሪያት..እርግጥ አትስማማም…ግን ቢሆንም ንገሪያትና አንቺ ውሳኔውን ወስኚ።››
‹‹ቆይ ብዋሻትስ?››
‹‹ምን ብለሽ?››
‹‹ለምሳሌ እኔ አብሬአት መኖር ምቀጥል ከሆነ በሽታው ወደእኔ ተላልፎ በጥቂት ቀናት ውስጥ እንደምሞት እንዳወቅኩ ብነግራት የእኔን መሞት ማሰብም ስለማትፈልግ በፍጥነት የምትስማማ ይመስለኛል›"
ላቀረበችው ሀሳብ ከአእምሮው የድጋፍ ወይም የተቃውሞ መልስ ለማንበብ ስትጠብቅ….እሱ በተለየ ብርሀን የደመቁ አይነት ቀለማትን ረጨ.እንዲህ የሚያደረገው በነገሮች ሲደነቅ ወይም ሲደሰት እንደሆነ ታውቃለች፡፡
‹‹ምነው የማይረባ ሀሳብ ነው እንዴ?››
‹‹አረ አባትሽም እንዲህ አይነት ሸር በዚህ ፍጥነት ማሰብ መቻሉን ስለተጠራጠርኩ አድንቄሽ ነው..››
‹ዲቃላ መሆን ጥቅሙ እኮ ይሄ ነው…ግን አሁን የት ነው የምንሄደው ..ማለቴ የት ሀገር ብንኖር ይሻላል?፡፡››
‹‹ደስ ያለሽ ቦታ..ደስ ያለሽ ሀገር››
‹‹ምን ሰርተን ነው የምንኖረው…ትምህርቴን ገና የ10 ክፍል ማትሪክ እንኳን አልተፈተንኩ..ከብት ከማርባት እና እትክልቶችን ከመንከባከብ ውጭ ምንም ሌላ ማውቀው ሞያ የለኝም››
‹‹ትቀልጂያለሽ እንዴ አንቺ እኮ ማንኛውንም ሞያ ለመልመድ ከሌላው የሰው ልጅ በመቶ እጥፍ በላይ አቅም ነው ያለሽ....በዛ ላይ ታንዛኒያ የሄድን ጊዜ ኬኒያ ድንበር ያገኘነውን ዳይመንድ አለን....በጣም ሀብታም ነሽ እኮ››
‹‹ማለት አባቴ የሌላ አለም ፍጡር ስለሆነ?››
‹‹አዎ ለሰው ልጆች ጥበብ እና እውቀትን ያስተማሩት እኮ አባትሽ እና ከእሱ ጋር ከገነት የወደቁት ጭምር ናቸው››
‹‹ይሄ ነገር እውነት ነው ማለት ነው?››
"አዎ..በከፊል እውነት ነው››
‹‹በከፊል ስትል.ከፊሉስ እውነት?››
‹እሱን ሌላ ጊዜ..እንድነግርሽ ሲፈቀድልኝ?››
‹‹እንዳልክ …ግን የአባቴ ዘመዶች ለሰው ልጆች ያሰተማሯቸው ዕውቀትንና ጥበብን ብቻ ነው …?››
‹‹አይ እሱማ ክፋትና ተንኮልን…ግድያንና ዘረፋንም ጭምር አስተምረዋል፡፤››
‹‹እና የሰው ልጅ ባለውለታ ናቸው ነው የሚባለው ወይስ ጠላት?››
‹‹አይ እኔ ምለው ማንም ቢሆን ማንኛውንም ጥሩ ነገር ለማግኘት መክፈል ሚገባው ክፍያ አለ…አባትሽና ወገኖቹ ለሰው ልጆች ያበረከቱት ጥሩ ጥሩ ነገሮች እንዳሉ ሁሉ ከሰው ልጆችም የነጠቁት መልካምነቶች አሉ››
‹‹ሳስበው ሳስበው የሰው ልጅ ግን ውለታ ቢስ እኮ ነው፡፡
በየቤተክርስቲያኑም ሆነ መስጊዱ ምሰማው የክፋት ሁሉ ምንጭ ሰይጣን እንደሆነ ጥበብና እውቀትን ደግሞ እግዚያብሄር እንዳስተማራቸው ነው የሚያወሩት››
መልስ ብትጠብቅም ምንም አልመለሰላትም. እዕምሮዋን ዘጋባት
‹‹ምነው? አንተም እግዚያብሄርን ትፈራዋለህ እንዴ?›
አሁንም የተቀየረ ነገር የለም..ለንግግሯ ምንም አይነት አስተያየት ለመስጠት እምሮውን እንደቆለፈ በዛው ገፋበት…ተደነቀች፡፡
‹‹የኃያላን ኃያል ፤ የጌቶች ሁሉ ጌታ እሱ እግዚያብሄር ነው..የሚል ስብከት መስማቷን አስታወሰችና መልሳ በልቧ አኖረችው…
ሄዶ ሄዶ የሁሉ ነገር ማሰሪያና የኃይሎች ሁሉ ጥቅል ኃይል እግዚያብሄር ከሆነ ታዲያ የእነ አባቴ ቀድሞ መንፈራገጥ ለምን ይሆን ?ብላ እራሷን ጠየቀችና ..መልሳ ሌላውን ጥያቄ ተወችና
‹‹ በል ተነስ እንሂድ.. ወደየት ሀገር እንደምንሄድ አስብበት.››ብላ መንገዷን ስትቀጥል እሱ ክንፍን አማቶና በአየር ላይ ተርገፍግፎ እሷን በመተው በተቃራኒው ወደ ደኑ ውስጥ ገባ..‹‹እርቧሀል ማለት ነው ?››ብላ እሷ ለመዋኘት ወደ ያዶት ወንዝ ጉዞዋን ቀጠለች፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
""
‹‹ነገርኩሽ እኮ… ዛሬ እሮብ ነው አይደል እስከቅዳሜ አልጋሽን ለቀሽ ያልደረሻቸውን ለቅሶዋችና የታመሙ ወዳጆችሽን እየዞርሽ ትጠይቂያለሽ…››
‹‹እንደአፍሽ ያድርገው››
‹‹እማ እኔ እንዲህ በቁም ነገር ተናግሬ ያልሆነ ነገር አለ…ደግሞ ጀግናዬ ነው መልዕክቱን የነገረኝ…ምን አልባት መድሀኒቱን አባቴ ማለቴ የድሮ ፍቅረኛሽ ይሆናል በሚስጥራዊ መንገድ በእሱ በኩል የላከልሽ››
እናትዬዋ በንግግሯ ባለመደሰት ኮስተር ብላ‹‹አባትሽ የድሮ ፍቅረኛዬ ሳይሆን ….የዘላለም ፍቅረኛዬ ነው።››አለቻት፡፡
"እሺ ይሁንልሽ…አሁን ቻው ያዶት ልንሄድ ነው…ደስ ስላለኝ በዚህ በጥዋት ሂጄ መዋኘት እፈልጋለሁ።››
‹‹እንዴ ቁርስ አፍሽ ላይ ጣል ሳታደርጊ?››
‹‹አይ ስመለስ››ብላ ንስሯን እንዳቀፈች ከቤት ወጣችና ግቢውንም ለቃ ወደ ያዶት ወንዝ ጉዞዋን ቀጠለች፡፡
‹‹ጀግናዬ ስላደረጋችሁት ነገር በጣም አመስግናለሁ...ማለት አንተና አባቴ….ቃል በገባሁት መሰረት የዘላለም ውለታችሁ አለብኝ...ግን እናቴ ከአመት በኃላ ቀጣይ ዕድሜ እንዲኖራትስ ምንድነው ማድረግ ያለብኝ…? መቼስ ከባድ ነገር ነው የሚጠበቅብኝ?››
‹‹አይ ቀላል ነው››
‹‹ቀላል ነው ስትል?
‹ከእናትሽ ጋር መኖር ማቆምሽ ለእሷ ተጨማሪ ዕድሜ ይሰጣታል፡፡
አንቺ ከተፈጥሮሽ የተነሳ ፍቅርሽ እሷን ለመኖር ያላትን ኃይል ይመጣል….አንቺ ስትወጂም ሆነ ስትጠይ እኩል ነው ሰውን ምትጎጂው….በፍቅርም ሆነ በጥላቻ የተለየ ትኩረት ያሳረፍሽበት ማንኛውንም የሰው ልጅ ኃይሉን ነው ምትመጪበት… ያ ኃይል ደግሞ ከዕድሜው ላይ ይጎመዳል..ምን አልባት እናትሽ አንድ ቀን ከአንቺ ጋር ለማሳለፍ ከእድሜዋ ላይ ሀያ ሰላሳ ቀን መገበር ይጠበቅባት ይሆናል…"
የምትሰማውን ዜና ተቋቁማ ወደፊት መቀጠል አልቻለችም …ከመንገድ ጎራ ብላ ቁጥቋጦ ውስጥ ገባችና የተደላደለ ቦታ ፈልጋ ተቀመጠች… ንስሯን ከፊት ለፊቷ አስቀመጠችው…. ከንፈር የማይንቀሳቀስበት ፤አፍ ማይከፈትበት ድምፅ አልባ ንግግሩን ቀጠለ…‹‹.እና አሁን ከእናቴ አልለይም የሆነው ይሁን የምትይ ከሆነ አንድ አመቱን ከእሷ ጋር አሪፍ የምትይውን የደስታ ጊዜ አሳልፊ…አይ እናቴ አርባ ሀምሳ አመት መኖር አለባት የምትይ ከሆነ ግን ዛሬ ነገ ሳትይ ይሄን ሀገር ለቀን መሄድ አለብን፡፡››
‹‹ግን እናቴን ምን እላታለሁ?››
‹‹እውነቱን ንገሪያት..እርግጥ አትስማማም…ግን ቢሆንም ንገሪያትና አንቺ ውሳኔውን ወስኚ።››
‹‹ቆይ ብዋሻትስ?››
‹‹ምን ብለሽ?››
‹‹ለምሳሌ እኔ አብሬአት መኖር ምቀጥል ከሆነ በሽታው ወደእኔ ተላልፎ በጥቂት ቀናት ውስጥ እንደምሞት እንዳወቅኩ ብነግራት የእኔን መሞት ማሰብም ስለማትፈልግ በፍጥነት የምትስማማ ይመስለኛል›"
ላቀረበችው ሀሳብ ከአእምሮው የድጋፍ ወይም የተቃውሞ መልስ ለማንበብ ስትጠብቅ….እሱ በተለየ ብርሀን የደመቁ አይነት ቀለማትን ረጨ.እንዲህ የሚያደረገው በነገሮች ሲደነቅ ወይም ሲደሰት እንደሆነ ታውቃለች፡፡
‹‹ምነው የማይረባ ሀሳብ ነው እንዴ?››
‹‹አረ አባትሽም እንዲህ አይነት ሸር በዚህ ፍጥነት ማሰብ መቻሉን ስለተጠራጠርኩ አድንቄሽ ነው..››
‹ዲቃላ መሆን ጥቅሙ እኮ ይሄ ነው…ግን አሁን የት ነው የምንሄደው ..ማለቴ የት ሀገር ብንኖር ይሻላል?፡፡››
‹‹ደስ ያለሽ ቦታ..ደስ ያለሽ ሀገር››
‹‹ምን ሰርተን ነው የምንኖረው…ትምህርቴን ገና የ10 ክፍል ማትሪክ እንኳን አልተፈተንኩ..ከብት ከማርባት እና እትክልቶችን ከመንከባከብ ውጭ ምንም ሌላ ማውቀው ሞያ የለኝም››
‹‹ትቀልጂያለሽ እንዴ አንቺ እኮ ማንኛውንም ሞያ ለመልመድ ከሌላው የሰው ልጅ በመቶ እጥፍ በላይ አቅም ነው ያለሽ....በዛ ላይ ታንዛኒያ የሄድን ጊዜ ኬኒያ ድንበር ያገኘነውን ዳይመንድ አለን....በጣም ሀብታም ነሽ እኮ››
‹‹ማለት አባቴ የሌላ አለም ፍጡር ስለሆነ?››
‹‹አዎ ለሰው ልጆች ጥበብ እና እውቀትን ያስተማሩት እኮ አባትሽ እና ከእሱ ጋር ከገነት የወደቁት ጭምር ናቸው››
‹‹ይሄ ነገር እውነት ነው ማለት ነው?››
"አዎ..በከፊል እውነት ነው››
‹‹በከፊል ስትል.ከፊሉስ እውነት?››
‹እሱን ሌላ ጊዜ..እንድነግርሽ ሲፈቀድልኝ?››
‹‹እንዳልክ …ግን የአባቴ ዘመዶች ለሰው ልጆች ያሰተማሯቸው ዕውቀትንና ጥበብን ብቻ ነው …?››
‹‹አይ እሱማ ክፋትና ተንኮልን…ግድያንና ዘረፋንም ጭምር አስተምረዋል፡፤››
‹‹እና የሰው ልጅ ባለውለታ ናቸው ነው የሚባለው ወይስ ጠላት?››
‹‹አይ እኔ ምለው ማንም ቢሆን ማንኛውንም ጥሩ ነገር ለማግኘት መክፈል ሚገባው ክፍያ አለ…አባትሽና ወገኖቹ ለሰው ልጆች ያበረከቱት ጥሩ ጥሩ ነገሮች እንዳሉ ሁሉ ከሰው ልጆችም የነጠቁት መልካምነቶች አሉ››
‹‹ሳስበው ሳስበው የሰው ልጅ ግን ውለታ ቢስ እኮ ነው፡፡
በየቤተክርስቲያኑም ሆነ መስጊዱ ምሰማው የክፋት ሁሉ ምንጭ ሰይጣን እንደሆነ ጥበብና እውቀትን ደግሞ እግዚያብሄር እንዳስተማራቸው ነው የሚያወሩት››
መልስ ብትጠብቅም ምንም አልመለሰላትም. እዕምሮዋን ዘጋባት
‹‹ምነው? አንተም እግዚያብሄርን ትፈራዋለህ እንዴ?›
አሁንም የተቀየረ ነገር የለም..ለንግግሯ ምንም አይነት አስተያየት ለመስጠት እምሮውን እንደቆለፈ በዛው ገፋበት…ተደነቀች፡፡
‹‹የኃያላን ኃያል ፤ የጌቶች ሁሉ ጌታ እሱ እግዚያብሄር ነው..የሚል ስብከት መስማቷን አስታወሰችና መልሳ በልቧ አኖረችው…
ሄዶ ሄዶ የሁሉ ነገር ማሰሪያና የኃይሎች ሁሉ ጥቅል ኃይል እግዚያብሄር ከሆነ ታዲያ የእነ አባቴ ቀድሞ መንፈራገጥ ለምን ይሆን ?ብላ እራሷን ጠየቀችና ..መልሳ ሌላውን ጥያቄ ተወችና
‹‹ በል ተነስ እንሂድ.. ወደየት ሀገር እንደምንሄድ አስብበት.››ብላ መንገዷን ስትቀጥል እሱ ክንፍን አማቶና በአየር ላይ ተርገፍግፎ እሷን በመተው በተቃራኒው ወደ ደኑ ውስጥ ገባ..‹‹እርቧሀል ማለት ነው ?››ብላ እሷ ለመዋኘት ወደ ያዶት ወንዝ ጉዞዋን ቀጠለች፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍127❤12👎4🥰3👏3
Forwarded from ✞ኦርቶዶክሳዊ መጽሐፍት📚
ለጀማሪ የግእዝ ቋንቋ ወዳጆች ሁሉ
🙌 ሰላም ጤና ይስጥልን ክቡራት እና ክቡራን የልሳነ ግእዝ ስልጠና በ @lesangeez128 እየሰጠን እንደሆነ ይታወቃል ሆኖም የጀማሪዎች ስልጠና በቅርቡ በonline ስለሚጀመር በዚህ #ዙር ላይ 20 ተማሪዎች ብቻ ስለሚካተቱ ከወዲሁዠለጀማሪችሁን እንድታዘጋጁና በፍጥነት እንድትመዘገቡ መልእክታችንን እናስተላልፋለን።
#ለሁለት ወር የመማሪያ ክፍያ #250ብር ብቻ ለበለጠ መረጃ በ @asrategabriel ያነጋግሩን አልያም በ +251970908094 ይደውሉልን።
🤲ሰብሕዎ የልሳነ ግእዝ ማሰልጠኛ ተቋም🧑🎓
🙌 ሰላም ጤና ይስጥልን ክቡራት እና ክቡራን የልሳነ ግእዝ ስልጠና በ @lesangeez128 እየሰጠን እንደሆነ ይታወቃል ሆኖም የጀማሪዎች ስልጠና በቅርቡ በonline ስለሚጀመር በዚህ #ዙር ላይ 20 ተማሪዎች ብቻ ስለሚካተቱ ከወዲሁዠለጀማሪችሁን እንድታዘጋጁና በፍጥነት እንድትመዘገቡ መልእክታችንን እናስተላልፋለን።
#ለሁለት ወር የመማሪያ ክፍያ #250ብር ብቻ ለበለጠ መረጃ በ @asrategabriel ያነጋግሩን አልያም በ +251970908094 ይደውሉልን።
🤲ሰብሕዎ የልሳነ ግእዝ ማሰልጠኛ ተቋም🧑🎓
👍7❤1
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ከሶስት አመት በኃላ..
እናትዬውን አሳምና ከደሎ ለቃ ስትወጣ አንድ ሻንጣ ልብሷን ይዛ በትራንስፖርት ሳይሆን በንስሯ አማካይነት እየበረረች ነበር የተጓዘችው..በእጇ እናቷ ያስጨበጠቻትን 2000 ሺ ብር እና አጎቷ የሰጣትን 5 ሺ ብር .. በቃ ይሄንን ነው የያዘችው፡፡ግን ሻንጣዋ ውስጥ ከአመታት በፊት ኪኒማጀሮን ለመጓብኘት በሄደች ጊዜ ንስሯ ከባህር ወንበዴዎች ነጥቆ የሰጣት ዳይመንድ እንደቀልድ እንዳስቀመጠችው ስለነበረ ይዛው ነበር.። አዲስ አበባ እንደገቡ በደላላ 45 ሚሊዬን ብር ተሸጠ.
በ25 ሚሊዬን ብር ለገጣፎ ከተማ አካባቢ ምታርፍበት የራሷ የሆነ 2ሺ ካ.ሬ ሜትር ግቢ ላይ ጥጉን ይዞ የታነፀ ባለአምስት ክፍል ቢላ ቤት ገዝታ ከንስሯ ጋር የብቸኝነት ኑሮ መኖር ጀመረች፡፡
እንደመጣች ሰሞን ብቸኝነቱ በጣም ከብዷት ነበር.. የምታውቀው ሰው በዙያዋ ካለመኖሩም በተጨማሪ ከደንና ጫካ ውስጥ ወጥቶ በፎቅና በመኪና የታጠረ አካባቢ መኖር በጣም ሚረብሽ ሆኖባት ነበር…ቆይቶ ግን እየለመደችው መጣች፡የገዛችውንም ጊቢ እንደምትፈልገው አደረገችው….እነሆ አሁን ከሶስት አመት በኃላ ከቤቱ ይልቅ በግቢ ውስጥ ያሉ ዛፎች ዕጻዋቶች እና ፍራፍሬዎች ይበልጥ ያስደምማሉ፡፡ በግቢዋ ውስጥ ከ1140 በላይ የዕፅዋት አይነቶች ይገኛሉ፡፡ከነዚህ ውስጥ 83ቱን ከተለያዩ አህጉራት በዞረችባቸው ወቅት ቀልቧን ስበውት ወይም አስደምመዋት አምጥታ የተከለቻቸው ናቸው፡፡እርግጥ አምጥታ የተከለቻቸው ከዚህ አሁን ከተጠቀሰው ቁጥር በሶስት እጥፍ ከፍ ያለ ነበር..ከአዲስ አበባ የአየር ፀባይ ጋር ተላምደው መጽደቅ የቻሉት ግን እነዚህ ብቻ ናቸው፡፡
ግቢዋ ውስጥ ያሉ ዕጽዋቶች ሁሉ አስደማሚነታቸው ለአይን መስብ ከመሆናቸው እና ንጽህ አየር ሚያመርቱ መንፈሳዊ ማሽኖች ስለሆኑ ብቻ አይደለም እዚህ ግቢ የመትከል ተተክሎም የመብቀል እድል ያገኙት…እያንዳንዱ የተለየ ሚስጥር እና ጥበብ የሚገለጽባቸው የእግዚያብሄርን ሚስጥራዊ ሹክሹክታ በቅጠሎቻቸው እና በስሮቻቸው ነስለሚተነፍሱ ነው…::መድሀኒት ናቸው… ታአምራትን የሚሰራባቸው ናቸው..ብዙ ብዙ ነገር…በየዛፎች ቅርንጫፍች ላይ ቁጥራቸውን የማይታወቅ የወፍ ጎጆዎች ሞልተውባቸዋል፤ሶስት ጉሬዛ እና አራት ዝንጀሮዎችም አሏት ..ሁሉንም ያመጣቻው ከሀገሯ ጫካ ነው… ከደሎ መና፡፡እንደዛ ያደረገችው..ልጅነቷን ስለሚያስታውሷት ነው.እንደዛ ያደረገችው..አብራቸው እነሱን እያየች ከእነሱ እየተጫወተች ስላደገች ዘመዷቾ ስለሚመስሏት ነው… ስለምትወዳቸውና ከእነሱ ውጭ ህይወት ስለማይታያት ነው.. ስለምትወዳቸውና የሚወዷትም ስለሚመስላት ነው፡፡
አብረዋት የሚኖሩ አንድ የስልሳ ሁለት አመት አዛውንት ሰውዬ አሉ፡፡ጋሽ ተክለወልድ ይማም ይባላሉ፡፡ይሄንን ጊቢ እንዲህ ያሳመረችውም የምታስተዳድረውም ከእሳቸው ጋር ነው፡፡
እሷ ያው አብዝታ ከአንድ የምድር ጫፍ ወደሌላው መስፈንጠር የዘወትር ድርጊቷ ስለሆነ በሌለችበት ጊዜ እሳቸው ናቸው ሙሉ ሀላፊነቱን የሚወስዱላት፡፡ ዘበኛ ወይም አትክልተኛ አይደሉም፡፡ከዕጽዋቶች ጋር በፍቅር የወደቁ ከሀለማያ ዩኒቨርሲቲ ለ32 ዓመት ያስተማሩና በቅርቡ ጡረታ የወጡ የዕጽዋት ሳይንስ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ናቸው፡፡
ሌላው በዋናነት ለብቸኝነቷ መድሀኒት የሆናት ንስሯ ነው ፡፡ የንስሯ እና የእሷ ግንኙነት ለሌላ ሰው ለማስረዳት ቀላል መንገድ የለም፡፡ እያንዳንዱ የሰው ልጅ እንዲጠብቀው እንዲንከባከበው እና ከክፉ ነገር እንዲከልለው ከፈጣሪው የተመደበለት ጠባቂ መልዐክ አለው ተብሎ በአብዛኛው ሰው ይታመናል፡፡ግን እነዚህ ጠባቂ መላዕክቶች አካል አልባ መንፈስ ናቸው ፡፡አይታዩም፤መታየት ብቻ ሳይሆን አብዛኛው ሰውም ጠባቂ መልአኩን በትከሻው ላይ ተሸክሞ እንደሚዞር አያውቅም… አያምንምም፡፡ስለዚህ አይገለገልባቸውም …አያዳምጣቸውም፡፡ሰው በጨለማ ውስጥ ሲጓዝ ማጅራት መቺ ከኃላው ካለ ምንም አይነት እንቅስቃሴ ሳይሰማ ትከሻዬን ከበደኝ ይላል፤ያ ምን ማለት ነው? ለሚያምንበት ሰው ጠባቂ መላዕክ የማስጠንቂያ ደውል ነው…. እሱ ያልተመለከተውን በጭለማ ውስጥ የተሸሸገውን አጥቂውን ጠባቂ መልአኩ አይቶት ሹክ ብሎታል ማለት ነው፡፡እንግዲህ ያ ሰው ብልህ ከሆነ ማድረግ ያለበት መልዕክቱን አምኖ ተፈትልኮ በመሮጥ ማምለጥ ወይም ጥቃቱን ለመመከት እራሱን ማዘጋጀት ነው፡፡አይ ዝም ብሎ ተራ ፍራቻ ነው ብሎ የደረሰውን መልዕክት ችላ ብሎ በእንዝላልነቱ ከገፋበት ግን ማጃራቱን ተመቶ ይዘረራልም..ይዘረፋልም ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
እና ለእሷ ይሄ ንስር አሞራ ጠባቂ መላዕኳ በሉት፡፡በአካል አብሯት የሚንቀሳቀስ የሚያወራት የምታወራው ጠባቂ መልአክ ስላለት፡፡የፈለገችበት የአለም ጥግ አንጠልጥሎ የሚወስዳት...ከሚንቀለቀል እቶን እሳት ውስጥ ብትገባ እንኳን አንጠልጥሎ በማውጣት ሀይቅ ውስጥ ጨምሮ የሚያቀዘቅዘት፡፡ካለሀሪ በረሀ ላይ ወስዶ በጥም ጉሮሮዋ ከደረቀ ከመንቁሩ ወይን አመንጭቶ የሚያጠጣት…..ከፈለገች የሲ.አይ .ኤን የስለላ መረብ በጣጥሶ የዋይት ሀውስ ራት ግብዝ ላይ አስገብቶ የሚጥላት፡፡ሱፐር ሂዩማን እንድትሆን ሱፐር ሆኖ ሱፐር የሚያደርጋት መልዐኳ ነው፡፡የማታውቀው አባቷ ስጦታ፡ከሀገሯ አብሮት የተሰደ የደስታዋም ሆነ የሀዘኗ ጊዜ ተጋሪዋ፡፡
በንስራ አካል ውስጥ ባለው የነቃና የበቃ ነፍስ እገዛ እሱ ያየውን አንደምታይ እና ያሰበውን እንዳምታስብ ታውቃለች፡፡ልክ በአንድ ዲኮደር እንደሚሰራ ሁለት ቴሌቪዝን በሉን….እሷ ቤቷ ቁጭ ብላ እሱ አየሩን ሰንጥቆ በሚበርበት የምድር ጥግ ሁሉ እያየ ያለውን ነገር ጥርት ባለ ምስል በአዕምሮዋ ታያለች…የንስርን አይን ደግሞ የሚታውቅ ነው..እያንዳንዱ ንስር ቅንጣት በቀላሉ በአይኑ ሌንስ ይቀልባታል፡፡ይሄ ገለጻ ለብዙዎችን ግራ ሊያጋባ ይችላል፡፡
ይሄ መልአክ ነው ሰይጣን የሚል ጥያቄ ሊያስነሳ ይችላል፡፡መልአክ ከሆነ ለምን በእርግብ አካል ውስጥ አላደረም ወይንም እንደተለመደው ለምን የበግ ስጋና ቆዳ አለበሰም፡፡እሱን የሚያውቀው ይሄ እንዲሆን ያደረገው የማታውቀውና የሌላ አለም ፍጡር የሆነው አባቷ ነው፡፡ለእሷ ግን ምንም ግድም አይሰጣትም፡፡ዋናው በእርግጠኝነት የምታውቀው ነገር የእሷ እኔነት እና የንስሩ ነፍስ የተሳሰረ መሆኑን ነው፡፡ የኖረውን ያህል ኖራ በሚሞትበት ቀን የምትሞት እንደሆነም ይሰማታል፡፡ወይንም የእሱ ነፍስ ከንስር አካሉ ውስጥ ተንጠፍጥበፎ በሚወጣበት ቅጽበት የእሷም ነፍስ ከዚህ የሰው ሰውነት ወይም አካል ውስጥ ተንጠፍጥፎ በመውጣት ከእሱ ነፍስ ጋር በመተቃቀፍ ወደሚሄድበት ሚስጥራዊ ቦታ አብሮት እንደሚነጉድ ታውቃለች… የመዳረሻቸው ፍጻሜም የአምላክ እቅፍ ይሆን የሉሲፈር ጓዲያ ምንም የምታውቀው ነገር የለም ፡፡
አሁን ባሉበት ቦታ ሁለቱምን ደስተኞች ናቸው ፡፡በዚህች ምድር ሚስጥር እየተደመሙበት ነው፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ከሶስት አመት በኃላ..
እናትዬውን አሳምና ከደሎ ለቃ ስትወጣ አንድ ሻንጣ ልብሷን ይዛ በትራንስፖርት ሳይሆን በንስሯ አማካይነት እየበረረች ነበር የተጓዘችው..በእጇ እናቷ ያስጨበጠቻትን 2000 ሺ ብር እና አጎቷ የሰጣትን 5 ሺ ብር .. በቃ ይሄንን ነው የያዘችው፡፡ግን ሻንጣዋ ውስጥ ከአመታት በፊት ኪኒማጀሮን ለመጓብኘት በሄደች ጊዜ ንስሯ ከባህር ወንበዴዎች ነጥቆ የሰጣት ዳይመንድ እንደቀልድ እንዳስቀመጠችው ስለነበረ ይዛው ነበር.። አዲስ አበባ እንደገቡ በደላላ 45 ሚሊዬን ብር ተሸጠ.
በ25 ሚሊዬን ብር ለገጣፎ ከተማ አካባቢ ምታርፍበት የራሷ የሆነ 2ሺ ካ.ሬ ሜትር ግቢ ላይ ጥጉን ይዞ የታነፀ ባለአምስት ክፍል ቢላ ቤት ገዝታ ከንስሯ ጋር የብቸኝነት ኑሮ መኖር ጀመረች፡፡
እንደመጣች ሰሞን ብቸኝነቱ በጣም ከብዷት ነበር.. የምታውቀው ሰው በዙያዋ ካለመኖሩም በተጨማሪ ከደንና ጫካ ውስጥ ወጥቶ በፎቅና በመኪና የታጠረ አካባቢ መኖር በጣም ሚረብሽ ሆኖባት ነበር…ቆይቶ ግን እየለመደችው መጣች፡የገዛችውንም ጊቢ እንደምትፈልገው አደረገችው….እነሆ አሁን ከሶስት አመት በኃላ ከቤቱ ይልቅ በግቢ ውስጥ ያሉ ዛፎች ዕጻዋቶች እና ፍራፍሬዎች ይበልጥ ያስደምማሉ፡፡ በግቢዋ ውስጥ ከ1140 በላይ የዕፅዋት አይነቶች ይገኛሉ፡፡ከነዚህ ውስጥ 83ቱን ከተለያዩ አህጉራት በዞረችባቸው ወቅት ቀልቧን ስበውት ወይም አስደምመዋት አምጥታ የተከለቻቸው ናቸው፡፡እርግጥ አምጥታ የተከለቻቸው ከዚህ አሁን ከተጠቀሰው ቁጥር በሶስት እጥፍ ከፍ ያለ ነበር..ከአዲስ አበባ የአየር ፀባይ ጋር ተላምደው መጽደቅ የቻሉት ግን እነዚህ ብቻ ናቸው፡፡
ግቢዋ ውስጥ ያሉ ዕጽዋቶች ሁሉ አስደማሚነታቸው ለአይን መስብ ከመሆናቸው እና ንጽህ አየር ሚያመርቱ መንፈሳዊ ማሽኖች ስለሆኑ ብቻ አይደለም እዚህ ግቢ የመትከል ተተክሎም የመብቀል እድል ያገኙት…እያንዳንዱ የተለየ ሚስጥር እና ጥበብ የሚገለጽባቸው የእግዚያብሄርን ሚስጥራዊ ሹክሹክታ በቅጠሎቻቸው እና በስሮቻቸው ነስለሚተነፍሱ ነው…::መድሀኒት ናቸው… ታአምራትን የሚሰራባቸው ናቸው..ብዙ ብዙ ነገር…በየዛፎች ቅርንጫፍች ላይ ቁጥራቸውን የማይታወቅ የወፍ ጎጆዎች ሞልተውባቸዋል፤ሶስት ጉሬዛ እና አራት ዝንጀሮዎችም አሏት ..ሁሉንም ያመጣቻው ከሀገሯ ጫካ ነው… ከደሎ መና፡፡እንደዛ ያደረገችው..ልጅነቷን ስለሚያስታውሷት ነው.እንደዛ ያደረገችው..አብራቸው እነሱን እያየች ከእነሱ እየተጫወተች ስላደገች ዘመዷቾ ስለሚመስሏት ነው… ስለምትወዳቸውና ከእነሱ ውጭ ህይወት ስለማይታያት ነው.. ስለምትወዳቸውና የሚወዷትም ስለሚመስላት ነው፡፡
አብረዋት የሚኖሩ አንድ የስልሳ ሁለት አመት አዛውንት ሰውዬ አሉ፡፡ጋሽ ተክለወልድ ይማም ይባላሉ፡፡ይሄንን ጊቢ እንዲህ ያሳመረችውም የምታስተዳድረውም ከእሳቸው ጋር ነው፡፡
እሷ ያው አብዝታ ከአንድ የምድር ጫፍ ወደሌላው መስፈንጠር የዘወትር ድርጊቷ ስለሆነ በሌለችበት ጊዜ እሳቸው ናቸው ሙሉ ሀላፊነቱን የሚወስዱላት፡፡ ዘበኛ ወይም አትክልተኛ አይደሉም፡፡ከዕጽዋቶች ጋር በፍቅር የወደቁ ከሀለማያ ዩኒቨርሲቲ ለ32 ዓመት ያስተማሩና በቅርቡ ጡረታ የወጡ የዕጽዋት ሳይንስ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ናቸው፡፡
ሌላው በዋናነት ለብቸኝነቷ መድሀኒት የሆናት ንስሯ ነው ፡፡ የንስሯ እና የእሷ ግንኙነት ለሌላ ሰው ለማስረዳት ቀላል መንገድ የለም፡፡ እያንዳንዱ የሰው ልጅ እንዲጠብቀው እንዲንከባከበው እና ከክፉ ነገር እንዲከልለው ከፈጣሪው የተመደበለት ጠባቂ መልዐክ አለው ተብሎ በአብዛኛው ሰው ይታመናል፡፡ግን እነዚህ ጠባቂ መላዕክቶች አካል አልባ መንፈስ ናቸው ፡፡አይታዩም፤መታየት ብቻ ሳይሆን አብዛኛው ሰውም ጠባቂ መልአኩን በትከሻው ላይ ተሸክሞ እንደሚዞር አያውቅም… አያምንምም፡፡ስለዚህ አይገለገልባቸውም …አያዳምጣቸውም፡፡ሰው በጨለማ ውስጥ ሲጓዝ ማጅራት መቺ ከኃላው ካለ ምንም አይነት እንቅስቃሴ ሳይሰማ ትከሻዬን ከበደኝ ይላል፤ያ ምን ማለት ነው? ለሚያምንበት ሰው ጠባቂ መላዕክ የማስጠንቂያ ደውል ነው…. እሱ ያልተመለከተውን በጭለማ ውስጥ የተሸሸገውን አጥቂውን ጠባቂ መልአኩ አይቶት ሹክ ብሎታል ማለት ነው፡፡እንግዲህ ያ ሰው ብልህ ከሆነ ማድረግ ያለበት መልዕክቱን አምኖ ተፈትልኮ በመሮጥ ማምለጥ ወይም ጥቃቱን ለመመከት እራሱን ማዘጋጀት ነው፡፡አይ ዝም ብሎ ተራ ፍራቻ ነው ብሎ የደረሰውን መልዕክት ችላ ብሎ በእንዝላልነቱ ከገፋበት ግን ማጃራቱን ተመቶ ይዘረራልም..ይዘረፋልም ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
እና ለእሷ ይሄ ንስር አሞራ ጠባቂ መላዕኳ በሉት፡፡በአካል አብሯት የሚንቀሳቀስ የሚያወራት የምታወራው ጠባቂ መልአክ ስላለት፡፡የፈለገችበት የአለም ጥግ አንጠልጥሎ የሚወስዳት...ከሚንቀለቀል እቶን እሳት ውስጥ ብትገባ እንኳን አንጠልጥሎ በማውጣት ሀይቅ ውስጥ ጨምሮ የሚያቀዘቅዘት፡፡ካለሀሪ በረሀ ላይ ወስዶ በጥም ጉሮሮዋ ከደረቀ ከመንቁሩ ወይን አመንጭቶ የሚያጠጣት…..ከፈለገች የሲ.አይ .ኤን የስለላ መረብ በጣጥሶ የዋይት ሀውስ ራት ግብዝ ላይ አስገብቶ የሚጥላት፡፡ሱፐር ሂዩማን እንድትሆን ሱፐር ሆኖ ሱፐር የሚያደርጋት መልዐኳ ነው፡፡የማታውቀው አባቷ ስጦታ፡ከሀገሯ አብሮት የተሰደ የደስታዋም ሆነ የሀዘኗ ጊዜ ተጋሪዋ፡፡
በንስራ አካል ውስጥ ባለው የነቃና የበቃ ነፍስ እገዛ እሱ ያየውን አንደምታይ እና ያሰበውን እንዳምታስብ ታውቃለች፡፡ልክ በአንድ ዲኮደር እንደሚሰራ ሁለት ቴሌቪዝን በሉን….እሷ ቤቷ ቁጭ ብላ እሱ አየሩን ሰንጥቆ በሚበርበት የምድር ጥግ ሁሉ እያየ ያለውን ነገር ጥርት ባለ ምስል በአዕምሮዋ ታያለች…የንስርን አይን ደግሞ የሚታውቅ ነው..እያንዳንዱ ንስር ቅንጣት በቀላሉ በአይኑ ሌንስ ይቀልባታል፡፡ይሄ ገለጻ ለብዙዎችን ግራ ሊያጋባ ይችላል፡፡
ይሄ መልአክ ነው ሰይጣን የሚል ጥያቄ ሊያስነሳ ይችላል፡፡መልአክ ከሆነ ለምን በእርግብ አካል ውስጥ አላደረም ወይንም እንደተለመደው ለምን የበግ ስጋና ቆዳ አለበሰም፡፡እሱን የሚያውቀው ይሄ እንዲሆን ያደረገው የማታውቀውና የሌላ አለም ፍጡር የሆነው አባቷ ነው፡፡ለእሷ ግን ምንም ግድም አይሰጣትም፡፡ዋናው በእርግጠኝነት የምታውቀው ነገር የእሷ እኔነት እና የንስሩ ነፍስ የተሳሰረ መሆኑን ነው፡፡ የኖረውን ያህል ኖራ በሚሞትበት ቀን የምትሞት እንደሆነም ይሰማታል፡፡ወይንም የእሱ ነፍስ ከንስር አካሉ ውስጥ ተንጠፍጥበፎ በሚወጣበት ቅጽበት የእሷም ነፍስ ከዚህ የሰው ሰውነት ወይም አካል ውስጥ ተንጠፍጥፎ በመውጣት ከእሱ ነፍስ ጋር በመተቃቀፍ ወደሚሄድበት ሚስጥራዊ ቦታ አብሮት እንደሚነጉድ ታውቃለች… የመዳረሻቸው ፍጻሜም የአምላክ እቅፍ ይሆን የሉሲፈር ጓዲያ ምንም የምታውቀው ነገር የለም ፡፡
አሁን ባሉበት ቦታ ሁለቱምን ደስተኞች ናቸው ፡፡በዚህች ምድር ሚስጥር እየተደመሙበት ነው፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍140👏13❤10😁9👎2🥰1😢1