“እዉነቱን ልገርህ?” አልሁት፣ ስለ ሲራክ ፯ የረባ እዉቀት ያለኝ
ይመስል፡ የወይን ዛፍ ጥቅም ምንድነዉ? ብለዉ ቢጠይቋት፣ ‹ቀትር ላይ ፀሐይ ለመጠለል› አለች አሉ በግ፡ በግ ስለወይን የምታዉቀዉ ጥላዉን ብቻ ስለሆነ፣ ከዚህ ሌላ ስለ ፍሬዉ ልታወራ አትችልም፡ ሕግ መተላለፌ ሳያንስ፣ የረባ መረጃ እንዳላት ሰዉ፣ ሲራክ ፯ን ያህል
የምስጢር አምባ እንዲህ ነዉ ብዬ ባኮስሰዉ፣ ከዚያች በግ በምን ተለየሁ? ቢያንስ ግን፣ ቤተ መንግሥቱንም ሆነ ቤተ ክህነቱን የመገዳደር ዓላማ የሚለዉን ስሙን ተከትለን መጽሐፍ ቅዱስ ገልጠን ወደ መጽሐፈ ሲራክ
እንደ ሌለዉ በእርግጠኛነት መናገር እችላለሁ ሌላዉ ቀርቶ፣ ሲራክ ፯ ምዕራፍ ፯ ብንመለከት
''ከእግዚአብሔር መንግሥትን አትለምን፣ ለንጉሥም ክብር ያለዉ ሹመት አትለምን፡፡ በእግዚአብሔር ዘንድ ጻድቅ ነኝ አትበል፣ በንጉሥም ዘንድ ብልህ ነኝ አትበል›
ይላል፡ በመሆኑም፣ ከመጽሐፍ ቅዱስ በፍጹም ዉልፍት የማይለዉን ማኅበራችንን ለሚያዉቅ እና እንደ'ኔ በማኅበሩ የመረጃ ማዕከል በሆነዉ
በሲራክ ፯ ለሚያገለግል ሰዉ፣ የመገዳደር ዓላማ እንደ ሌለዉ ቁልጭ ይልለታል፡
“እዉነቱን ልንገርህ?” አልሁት በድጋሚ፣ ሕግ መተላለፌን ጨክኜ
እየገባሁበት፡፡
“እዉነት ስታዉቂያት አይደል!
እዉነት ማለቱ ለእኔ ተዪልኝና
የጠየቅሁሽን ብቻ መልሽልኝ። እዉነት ነዉ አይደለም የሚለዉን እንኳን ለእኔ ተዪልኝ''
“ማኅበራችንን ታዉቀዉ የለ? ዘጠኝ የታወቁ ማዕከላት አሉት። ለምሳሌ፣ስለ ገዳማት ጉዳዮች የሚያገባዉ አንድ ማዕከል፣ መዝሙርን ጨምሮ በጠቅላላ ስለ መንፈሳዊ ኪነ ጥበባት የሚመለከተዉ ደግሞ ሌላ ማዕከል፣ እና ሌሎችም: ሲራክ ማለት እንግዲህ ሥዉር የሆነዉ ዐሥረኛዉ የማኅበሩ ማዕከል ነዉ'
"ምንድን ነው ስራው?"
"ምን?"
“ሲራክ”
“ስሙን አዉቀህ ሥራዉ አታዉቅም ብዬ አላምንም”
“እሺ ምንድነዉ ዐላማዉ?”
“ኹለንተናዊ ደኅንነቷን ማስጠበቅ''
“የማን ?”
“የቤተ ክርስቲያን ነዋ”
“የ ቤ ተ ክ ር ስ ቲ ያ ን ን የቤተ ክስቲያን? እኮ ያንቺዋን ቤ+
ክርስቲያን? ይቺ ሰዉ ከሰዉ የሚበልጥባት ?”
“ኧረ በስመ አብ በል አንተ!” አልሁት፣ ለድፍረቱ እኔ መግቢያ
እያጣሁለት
“የንስሐ አባትሽ…” ብሎ ቀጠለ፡፡ ስንት ጊዜ በስመ አብ ልበልለት?
'አካፋብኝ ብዬ ቢያየኝ ስነፈርቅ
ይድነቅሻ ብሎ አደረቀኝ መብረቅ'
አለች ሴትዮ! የዛሬን አያድርገዉና
ቤተሰባችን አንድ የንስሐ አባት ነበር በጋራ የነበረዉ በዚያ ሁሉ ክፍለ ሀገር ስንዘዋወር እና የንስሐ አባት መለዋወጥ ግድ በሚለን ጊዜም ቢሆን እመዋ የምትይዘዉን ነበር እኛ ልጆቿም የንስሐ አባት አድርገን የምንቀበለዉ፡ ዛሬ ግን አድገን ሞተን፣ ይኼዉ የእመዋን ትተን የየራሳችን የንስሐ አባት ይዘናል
“ረሳሽዉ?” አለኝ፣ ደም ያለፈበት የሚመስል ጥርሱን ገልጦብኝ
“ምኑን?”
“አንድ ጊዜ ያ የንስሐ አባትሽ አንቺን መስቀል አሳልሞሽ እኔም እንደ አንቺ ልሳለም ስል ባጎነበስሁበት ጥሎኝ የሄደዉን ትረሺዋለሽ? የደነቀኝ
እኮ የእሱ ንቀት አይደለም: ይኼንን ጉድ ለእናትሽ ስነግራት፣ ይበልህ!
ዝም ብለህ ጉልበታቸዉን መሳም ነበረብህ አለችኛ! አንቺን ቢሆ ኖሮስ ቄሱ ጥሎሽ የሄደዉ? ያ ቢሆንማ የንስሐ አባት ሁሉ ካልተቀየረ ሞተን እንገኛለን ትሉ ነበር ከእነናትሽ። አየሽ፣ እናትሽ አንቺን ብቻ ነዉ የምትመስለዉ። አቺ ከጋገርሽዉ እንጀራ ሌላ የማይዋጥላት፣ አንቺ
የለበስሽዉ ልብስ ብቻ አምሮ የሚታያት፣ አንቺ በገባሽበት ማኅበር ብቻ የምትገባ፣ አንቺ በምታሴሪበት ሲራክ ዉስጥ ሳይቀር ገብታ የምታሴር!''
ወንድሜ በጣም እንደ ራቀኝ ቁልጭ አለልኝ፡፡ ከዚህ በኋላ ጃሪምን መልሶ ወንድም ለማድረግ ከባድ እንደሆነ አወቅሁ፡ ቢሆንም ግን እህትነቱን
ልቀማዉ አልቻልሁም: መቼም የሚሆንልኝ አይመስለኝም፡፡ እንዲህ ክፉና ደግ ተናግሮኝም እንኳን፣ቀድሞ በሐሳቤ የሚመጣልኝ የልጅነታችን ትዝታ ነዉ፡፡ በሱራሎ ሳለን፣ ከዚያ ኃይለኛ ጎርፍ እመዋን ለማትረፍ ሲል እንዴት ዘሎ እንደ ገባ አሁንም ከዓይኔ አይጠፋም፡፡
ጨዋታዎቻችን አሁንም ዓይኔ ላይ ናቸዉ፡ ለወትሮዉ መኳረፋችንን
በጭራሽ ሰዉ ሰምቶብን አያዉቅም ነበር፡ ብሽሽቃችን ራሱ ሳቅ ነበረዉ፡ቁም ነገር ነበረዉ፡ ሁሉም ነገር ትዝታ አለዉ፡፡
“የሥራሽን ሰጥቶሻል” አለ፣ ቱናትን በትከሻዬ በኩል አሻግሮ
እያፈጠጠባት፡ “ስለዚህ፤ ለጊዜዉ እኔ የምጨምርልሽ አይኖረኝም:
እናትሽ ብቻ ከእናቴ ቤት አስወጭልኝ: ዉ ጡ ል ኝ!”
እንደገና ፍርስ ብዬ መሳቅ ፈለግሁ ግን ጊዜ አልሰጠኝም::
“ያለበለዚያ ግ…ን” አለ፣ ያንን ደም የለበሰ ዓይኑን መልሶ እያበራብኝ፡፡እስኪበቃዉ ድረስ እንዲሁ አፍጥጦብኝ ቆየና፣ በሩን ሳብ አድርጎት ሊወጣ ሲል፣ ከባልቻ ጋር ግንባር ለግንባር ተጋጩ፡ ለካንስ በሩ ክርችም ብሎ
ስላልተዘጋ፤ ጃሪም ወደ'ዚህ ከመጣ በኋላ ባልቻም ደርሶ በንግግራችን ጣልቃ ላለመግባት ብሎ፣ በሩ ሥር አድፍጦ ሲያዳምጠን ቆይቷል።
“ጃሪም?” አለዉ ባልቻ፣ በዚህ ሁኔታ በመገናኘታቸዉ እንደ መሳቀቅ ብሎ እጁን ለሰላምታ እየዘረጋለት፡ ጃሪም በምላሹ ልክ እኔን እና ቱናትን ሲያይበት በነበረዉ በርበሬ ለበስ ዓይኑ ገላምጦት ሄደ፡....
✨ይቀጥላል✨
ይመስል፡ የወይን ዛፍ ጥቅም ምንድነዉ? ብለዉ ቢጠይቋት፣ ‹ቀትር ላይ ፀሐይ ለመጠለል› አለች አሉ በግ፡ በግ ስለወይን የምታዉቀዉ ጥላዉን ብቻ ስለሆነ፣ ከዚህ ሌላ ስለ ፍሬዉ ልታወራ አትችልም፡ ሕግ መተላለፌ ሳያንስ፣ የረባ መረጃ እንዳላት ሰዉ፣ ሲራክ ፯ን ያህል
የምስጢር አምባ እንዲህ ነዉ ብዬ ባኮስሰዉ፣ ከዚያች በግ በምን ተለየሁ? ቢያንስ ግን፣ ቤተ መንግሥቱንም ሆነ ቤተ ክህነቱን የመገዳደር ዓላማ የሚለዉን ስሙን ተከትለን መጽሐፍ ቅዱስ ገልጠን ወደ መጽሐፈ ሲራክ
እንደ ሌለዉ በእርግጠኛነት መናገር እችላለሁ ሌላዉ ቀርቶ፣ ሲራክ ፯ ምዕራፍ ፯ ብንመለከት
''ከእግዚአብሔር መንግሥትን አትለምን፣ ለንጉሥም ክብር ያለዉ ሹመት አትለምን፡፡ በእግዚአብሔር ዘንድ ጻድቅ ነኝ አትበል፣ በንጉሥም ዘንድ ብልህ ነኝ አትበል›
ይላል፡ በመሆኑም፣ ከመጽሐፍ ቅዱስ በፍጹም ዉልፍት የማይለዉን ማኅበራችንን ለሚያዉቅ እና እንደ'ኔ በማኅበሩ የመረጃ ማዕከል በሆነዉ
በሲራክ ፯ ለሚያገለግል ሰዉ፣ የመገዳደር ዓላማ እንደ ሌለዉ ቁልጭ ይልለታል፡
“እዉነቱን ልንገርህ?” አልሁት በድጋሚ፣ ሕግ መተላለፌን ጨክኜ
እየገባሁበት፡፡
“እዉነት ስታዉቂያት አይደል!
እዉነት ማለቱ ለእኔ ተዪልኝና
የጠየቅሁሽን ብቻ መልሽልኝ። እዉነት ነዉ አይደለም የሚለዉን እንኳን ለእኔ ተዪልኝ''
“ማኅበራችንን ታዉቀዉ የለ? ዘጠኝ የታወቁ ማዕከላት አሉት። ለምሳሌ፣ስለ ገዳማት ጉዳዮች የሚያገባዉ አንድ ማዕከል፣ መዝሙርን ጨምሮ በጠቅላላ ስለ መንፈሳዊ ኪነ ጥበባት የሚመለከተዉ ደግሞ ሌላ ማዕከል፣ እና ሌሎችም: ሲራክ ማለት እንግዲህ ሥዉር የሆነዉ ዐሥረኛዉ የማኅበሩ ማዕከል ነዉ'
"ምንድን ነው ስራው?"
"ምን?"
“ሲራክ”
“ስሙን አዉቀህ ሥራዉ አታዉቅም ብዬ አላምንም”
“እሺ ምንድነዉ ዐላማዉ?”
“ኹለንተናዊ ደኅንነቷን ማስጠበቅ''
“የማን ?”
“የቤተ ክርስቲያን ነዋ”
“የ ቤ ተ ክ ር ስ ቲ ያ ን ን የቤተ ክስቲያን? እኮ ያንቺዋን ቤ+
ክርስቲያን? ይቺ ሰዉ ከሰዉ የሚበልጥባት ?”
“ኧረ በስመ አብ በል አንተ!” አልሁት፣ ለድፍረቱ እኔ መግቢያ
እያጣሁለት
“የንስሐ አባትሽ…” ብሎ ቀጠለ፡፡ ስንት ጊዜ በስመ አብ ልበልለት?
'አካፋብኝ ብዬ ቢያየኝ ስነፈርቅ
ይድነቅሻ ብሎ አደረቀኝ መብረቅ'
አለች ሴትዮ! የዛሬን አያድርገዉና
ቤተሰባችን አንድ የንስሐ አባት ነበር በጋራ የነበረዉ በዚያ ሁሉ ክፍለ ሀገር ስንዘዋወር እና የንስሐ አባት መለዋወጥ ግድ በሚለን ጊዜም ቢሆን እመዋ የምትይዘዉን ነበር እኛ ልጆቿም የንስሐ አባት አድርገን የምንቀበለዉ፡ ዛሬ ግን አድገን ሞተን፣ ይኼዉ የእመዋን ትተን የየራሳችን የንስሐ አባት ይዘናል
“ረሳሽዉ?” አለኝ፣ ደም ያለፈበት የሚመስል ጥርሱን ገልጦብኝ
“ምኑን?”
“አንድ ጊዜ ያ የንስሐ አባትሽ አንቺን መስቀል አሳልሞሽ እኔም እንደ አንቺ ልሳለም ስል ባጎነበስሁበት ጥሎኝ የሄደዉን ትረሺዋለሽ? የደነቀኝ
እኮ የእሱ ንቀት አይደለም: ይኼንን ጉድ ለእናትሽ ስነግራት፣ ይበልህ!
ዝም ብለህ ጉልበታቸዉን መሳም ነበረብህ አለችኛ! አንቺን ቢሆ ኖሮስ ቄሱ ጥሎሽ የሄደዉ? ያ ቢሆንማ የንስሐ አባት ሁሉ ካልተቀየረ ሞተን እንገኛለን ትሉ ነበር ከእነናትሽ። አየሽ፣ እናትሽ አንቺን ብቻ ነዉ የምትመስለዉ። አቺ ከጋገርሽዉ እንጀራ ሌላ የማይዋጥላት፣ አንቺ
የለበስሽዉ ልብስ ብቻ አምሮ የሚታያት፣ አንቺ በገባሽበት ማኅበር ብቻ የምትገባ፣ አንቺ በምታሴሪበት ሲራክ ዉስጥ ሳይቀር ገብታ የምታሴር!''
ወንድሜ በጣም እንደ ራቀኝ ቁልጭ አለልኝ፡፡ ከዚህ በኋላ ጃሪምን መልሶ ወንድም ለማድረግ ከባድ እንደሆነ አወቅሁ፡ ቢሆንም ግን እህትነቱን
ልቀማዉ አልቻልሁም: መቼም የሚሆንልኝ አይመስለኝም፡፡ እንዲህ ክፉና ደግ ተናግሮኝም እንኳን፣ቀድሞ በሐሳቤ የሚመጣልኝ የልጅነታችን ትዝታ ነዉ፡፡ በሱራሎ ሳለን፣ ከዚያ ኃይለኛ ጎርፍ እመዋን ለማትረፍ ሲል እንዴት ዘሎ እንደ ገባ አሁንም ከዓይኔ አይጠፋም፡፡
ጨዋታዎቻችን አሁንም ዓይኔ ላይ ናቸዉ፡ ለወትሮዉ መኳረፋችንን
በጭራሽ ሰዉ ሰምቶብን አያዉቅም ነበር፡ ብሽሽቃችን ራሱ ሳቅ ነበረዉ፡ቁም ነገር ነበረዉ፡ ሁሉም ነገር ትዝታ አለዉ፡፡
“የሥራሽን ሰጥቶሻል” አለ፣ ቱናትን በትከሻዬ በኩል አሻግሮ
እያፈጠጠባት፡ “ስለዚህ፤ ለጊዜዉ እኔ የምጨምርልሽ አይኖረኝም:
እናትሽ ብቻ ከእናቴ ቤት አስወጭልኝ: ዉ ጡ ል ኝ!”
እንደገና ፍርስ ብዬ መሳቅ ፈለግሁ ግን ጊዜ አልሰጠኝም::
“ያለበለዚያ ግ…ን” አለ፣ ያንን ደም የለበሰ ዓይኑን መልሶ እያበራብኝ፡፡እስኪበቃዉ ድረስ እንዲሁ አፍጥጦብኝ ቆየና፣ በሩን ሳብ አድርጎት ሊወጣ ሲል፣ ከባልቻ ጋር ግንባር ለግንባር ተጋጩ፡ ለካንስ በሩ ክርችም ብሎ
ስላልተዘጋ፤ ጃሪም ወደ'ዚህ ከመጣ በኋላ ባልቻም ደርሶ በንግግራችን ጣልቃ ላለመግባት ብሎ፣ በሩ ሥር አድፍጦ ሲያዳምጠን ቆይቷል።
“ጃሪም?” አለዉ ባልቻ፣ በዚህ ሁኔታ በመገናኘታቸዉ እንደ መሳቀቅ ብሎ እጁን ለሰላምታ እየዘረጋለት፡ ጃሪም በምላሹ ልክ እኔን እና ቱናትን ሲያይበት በነበረዉ በርበሬ ለበስ ዓይኑ ገላምጦት ሄደ፡....
✨ይቀጥላል✨
👍22❤7🔥1
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
..ዳኞቹ ሁሉም ቀጠሮአቸውን ለማክበር ምንም እንቅፋት አልገጠማቸውም "አንድ ሰዓት ሲሆን ተከታትለው ደረሱ "
ቤቱ ሚስተር ካርላይልና እህቱ ቢቀመጡበትም አባታቸው ሚስተር ካርላይል ሲሞት በውርስ የደረሳት ሀብቷ በመሆኑ በስሟ ይጠራል "
ሚስ ካርላይል ' የጋያ መሳቢያ ውዥሞዎቻቸውንና የትምባሆውን ጢስ ባትወደውም አብራቸው ተቀመጠች " ልክ እንደነሱ የውይይቱ ዋና ተሳታፊ ሆነች "
እንደ አባቷ ሕግ ዐዋቂነቷ ይነገርላት ነበር " እውነትም በሕግ ነክ ጉዳዮች ፈጣን አስተዋይነትና ጥሩ አስተያየት ነበራት " ሁለት ሰዓት ሲሆን አንድ አሽከር ገብቶ
ሚስተር ካርላይልን «ሚስተር ዲል አንድ ጊዜ ዘልቀው ያነጋግሩኝ ይላል» አለው "
ሚስተር ካርላይል ተነሥቶ ወጣና አንድ የተከፈተ ፖስታ በእጁ ይዞ ገባ "
« ለግማሽ ሰዓት ያህል እንድለያችሁ የሚያደርገኝ አንድ አንስቸኳይ ጉዳይ ገጠመኝ " በጣም አዝናለሁ • ቢሆንም በተቻለ መጠን ቶሎ እመለሳለሁ » አላቸው።
«ማነው የላከብህ ? » አለችው ኮርኒሊያ ወዲያው ተቀብላ "
ምንም ሳይመልስላት አየት ሲያደርጋት «ምንም እንዳትጠየቁ» ማለት እንደሆነ አድርጋ ተረጐመችውና ዝም አለች " እሱም የጀመረውን በመቀጠል እስከዚያው ስለሕጉ ከኔ በበለጠ የሚያውቀው ዲል በውይይቱ ይጨመራችኋል እኔም ብዙ አልቆይም » አላቸውና ወጥቶ ወደ ዳኛው ሔር ዐጸድ ገሠገሠ ።
ጨረቃዋ እንዳለፈው ሌሊት ደምቃ ነበር " ከተማውን ከበስተኋላው ትቶ እነዚያን ቀደም ሲል የጠቀስናቸውን ቪላዎች አልፋችው ሔደ » በግራ በኩል በስተኋላው ወዶሚታየው ዱር ሳያስበው ተመለከተ " ጥንት በዚሁ አካባቢ ገዳም ነበረበት ስለሚባል ይህ ዱር የገዳም ዐጸድ እየተባለ ይጠራል " ዛሬ ግን ገዳም የነበሪ ለመሆኑ ከአፈ ታሪክ በቀር በዐይን የሚታይ ምንም ምልክት አልነበረበትም ።
ከዱሩ ውስጥ ጥቂት ገባ ብሎ አንድ ትንሽ ቤት አለ " የሪቻርድ ሔርን ሕይወት አደገኛ ሁኔታ ላይ የጣለው ግድያ የተፈጸመው ከዚሀ ቤት ውስጥ ነበር ሃልዮን ከሞተበት ወዲህ ቤቱን ማንም ደፍሮ ሊከራየው ወይም ሊኖርበት ስላቻለ ወና ሆኖ ቀርቷል።
ሚስተር ካርላይል ወደ ዳኛው ግቢ የሚያስገባውን በር ከፍቶ ግራና ቀኝ ተመለከተ " ነገር ግን ሪቻርድ ከዚያ ግድም መደበቁን የሚጠቁም አንድም በጆሮ የሚ
ሰማ ወይም በዐይን የሚታይ ምልክት አጣ » በመስኮት ስትመለከት የነበረችው ባርባራ በር ከፈተችለት
« እማማ በጣም ተሸብራለች »
አለችው በጆሮው ቀስ ብላ ገና ሲገባ "
« እስካሁን አልመጣም እንዴ ? » አላት
« ከሆነ እሺ እንግባ ከዚህ ቦታ አስክወጣ ድረስ በጣም ቸኩያለሁ ለመሆኑ ገንዘቡንስ የማገኝ ይመስልሃል ? »
« አዎን ታግኛለህ " ግን ሪቻርድ ... የዚያን አሳዛኝ ምሽት እውነተኛ ታሪክ ልታስረዳኝ መፈለግህን እኅትህ አጫውታኛለች " አሁን ከዚህ እንዳለን ብትነረኝ ይሻላል "
« አንተ እንድትሰማው የፈለገችው ባርባራ ናት " በበኩሌ አንተም ሆንክ ሌላ ሰው ቢሰማው የማገኘው ጥቅም የለም ምክንያቱም ካንተ ጀምሮ የሚያም
ነኝ ሰው አይኖርም " »
« ምናለ አንተ ነግረህ ሞክረኝ! ብቻ አጠር አርገው " »
« ካልክ እሺ " ከአደጋው በፊትም ቢሆን የሆሊጆንን ቤት አዘወትር ነበር !ቤተሰቦቼ ግን አልወደዱልኝም " አፊን ፍለጋ የምሔድ እየመሰላቸው ይቆጡኝ
ነበር እሷን መፈለጌ ሊሆንም ላይሆንም ይችላል " አንድ ቀን ሆሊጆን ጠበንጃይን እንዳውሰው ጠየቀኝ ያንለት ማታ አፊን ማንም ይሁን ግድየለም አንድ ሰው
ፍለጋ ሔጄ ሳለ "
« እዚህ ላይ ሪቻርድ ... ለሐኪምህና ለጠበቃህ ጉዳይህን ጨርስህ ንገር » የሚል የጥንት አባባል አለ » በዚህ ረገድ ሊሞክርልህ የሚችል ነገር ሊኖር መቻል አለመቻሉን የምገመግመው አንተ አንድም ሳታስቀር ስትነግረኝ ብቻ ነው " አለበለዚያ ግን ከነጭራሹ ባልሰማው ይሻላል " በርግጥ የምትነግረኝን ምስጢር የመጠበቅ ኃላፊነት አለብኝ »
« መናገር ካለብኝማ ልንገርህ » አለ ሪቻርድ ምልስ ብሎ» «ልጅቷን እወዳት ነበር“ ራሴን እስክችል ለብዙ ዓመትም ቢሆን ጠብቄ ሚስት ላደርጋት ፍላጐት ነበረኝ " ነገር ግን አባቴ ሐሳቤን ስላልተቀበለ ቃል ልገባላት አልቻልኩም "
« ሚስት ? » አለው ሚስተር ካርላይል ጠበቅ አድርጎ "
« አዎን እየነገርኩህ »
« በል ቀጥል ...ሪቻርድ ፤እሷስ ትወድህ ነበር ? »
« ማረጋገጥ አልችልም » አንዳንድ ጊዜ የወደደችኝ ትመስልና በሌላ ጊዜ ደግሞ ተለውጣ አገኛታለሁ ሌታ ቀን ብጤ ነበረች የምመጣበትን ቀን ወስና ከዚያ
ውጭ እሷ ዘንድ እንዳልደርስ ከነገረችኝ በኋላ በቀጠረችኝ ቀን ደግሞ ሐሳቧን ለውጣ
ትመልሰኛለች » ብዙ ጊዜ ወደሱ ታደላ ነበር » እኔን እንዳልመጣ በምትወስናቸው ቀኖች ከሱ ጋር ታመሽ እንደ ነበር ደረስኩበት " ግን ከሱ ጋር ተገናኝተን አናውቅም»
« ግን ሪቻርድ . . . የሰውየውን ስም እኮ አልነገርከኝም »
ሪቻርድ ሔር በጥቁሩ አርቲፊሻል ሪዙ የሚስተር ካርላይልን ትከሻ እስኪታከክ ድረስ ወደ ጆሮው ጠጋ ብሎ በቀስታ « ያ እርጉም ቶርን ነዋ!»አለው "
« ቶርን ማን ነበር ? ሰምቸው አላውቅም » አለው ባርባራ የነገረቸውን አስታውሶ .
« ዌስት ሊን ውስጥ እሱን የሚያውቅ ሰው የነበረ አይመስለኝም " ከዌስት
ሊን ራቅ ብሎ ነበር የሚኖር » ሲመጣ ደግሞ እንዳይታይ ይጠነቀቅ ነበር " »
« ከአፊ ጋር ለመዳራት ? »
« አዎን ከሷ ጋር ለመዳራት ርቀት አያግደውም ነበር "ጭልምልም ሲል እየጋለበ ይመጣና ፈረሱን ከአንድ ዛፍ ላይ ያስራል አባቷ ከቤት ካለ ከዱሩ ከሌለ ግን ከቤት ውስጥ አንድ ሁለት ሰዓት ያህል አብረው ያመሹና እንዳመጣጡ ጋልቦ ይሔዳል።
« ወደ ዋናዉ ነጥባችን እንመለስ ሪቻርድ ... ወደዚያ ምሽት ታሪክ»
ሆሊጆን ጠመንጃው ተበላሽቶበት ስለነበር የኔን እንዳውሰው ለመነኝ ያን ለት ማታ አፊ እንድመጣ ቀጥራኝ ስለነበር ጠበንጃዬን ይዤ ወረድኩ አባቴ የምሔድበትን ሲጠይቀኝ ከቦሻሞ ዘንድ አልኩት ይህ ውሸቴ በጉዳዩ ምርመራ ጊዜ
« ሆሌጆን ጠበንጃው ተበላሽቶበት ስለ ነበር የኔን እንዳውሰው ለመነኝ"ያን ለወንጀለኝነቴ ማጠናከሪያ ሆኖ ተገኘ " ሁልጊዜ እንደማደርገው እንዳልታይ በዙሪያ መንገድ †ንከራትቼ ሃሊዮን ቤት ስዴርስ አፊ እየተጀነነች ወጣችና ልታስተናግደኝ እንደማትችል ነገረችኝ እሷና እኔ በዚህ ስንነጋገር ጠበንጃዬን እንደ ያዝኩ
ሎክስሌይ ባጠገባችን ሲያልፍ አይቶኝ ነበር ። እውነት ለመናገር ከሆነ እሷ ከምትረግጠው መሬት ጋር ሳይቀር ፍቅር ስለ ያዘኝ እንደ ፈለገችው ታዝብኝ ነበርና እንዳለችኝ ተሸነፍኩላት " ጠበንጃው የጐረሰ መሆኑን ነግሬ ሰጠኋት ተቀብላ በሯን ዘግታብኝ ገባች ። እሱ መኖሩን ብትክድም ቶርን ገብቶ ይሆናል ብዬ ስለ ጠረጠርኩ ከቤቱ ጥቂት ራቅ ብዬ ከዛፎቹ ውስጥ ተደበቅሁ ሎክስሌይ ሲመለስ እንደ ገና አየኝና ለምን እንደ ተደበቅሁ ቢጠይቀኝ በኔ ጉዳይ ምን አገባው ብዬ ምንም ላልመልስለት ከነበርኩበት ቦታ ራቅ ብዬ ሔድኩ"ያም ለወንጀለኝነቴ እንደ መረጃ ተቈጠረብኝ" ከዚያ በኋላ ኻያ ደቂቃ ቆይቶ በስተሆሊጆን ቤት በኩል ተኩስ ሰማሁ " የፀሐይ መግቢያ ላይ ስለነበር ' አንድ ከመሽ የመጣ ቆቅ አዳኝ ይሆኖል
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
..ዳኞቹ ሁሉም ቀጠሮአቸውን ለማክበር ምንም እንቅፋት አልገጠማቸውም "አንድ ሰዓት ሲሆን ተከታትለው ደረሱ "
ቤቱ ሚስተር ካርላይልና እህቱ ቢቀመጡበትም አባታቸው ሚስተር ካርላይል ሲሞት በውርስ የደረሳት ሀብቷ በመሆኑ በስሟ ይጠራል "
ሚስ ካርላይል ' የጋያ መሳቢያ ውዥሞዎቻቸውንና የትምባሆውን ጢስ ባትወደውም አብራቸው ተቀመጠች " ልክ እንደነሱ የውይይቱ ዋና ተሳታፊ ሆነች "
እንደ አባቷ ሕግ ዐዋቂነቷ ይነገርላት ነበር " እውነትም በሕግ ነክ ጉዳዮች ፈጣን አስተዋይነትና ጥሩ አስተያየት ነበራት " ሁለት ሰዓት ሲሆን አንድ አሽከር ገብቶ
ሚስተር ካርላይልን «ሚስተር ዲል አንድ ጊዜ ዘልቀው ያነጋግሩኝ ይላል» አለው "
ሚስተር ካርላይል ተነሥቶ ወጣና አንድ የተከፈተ ፖስታ በእጁ ይዞ ገባ "
« ለግማሽ ሰዓት ያህል እንድለያችሁ የሚያደርገኝ አንድ አንስቸኳይ ጉዳይ ገጠመኝ " በጣም አዝናለሁ • ቢሆንም በተቻለ መጠን ቶሎ እመለሳለሁ » አላቸው።
«ማነው የላከብህ ? » አለችው ኮርኒሊያ ወዲያው ተቀብላ "
ምንም ሳይመልስላት አየት ሲያደርጋት «ምንም እንዳትጠየቁ» ማለት እንደሆነ አድርጋ ተረጐመችውና ዝም አለች " እሱም የጀመረውን በመቀጠል እስከዚያው ስለሕጉ ከኔ በበለጠ የሚያውቀው ዲል በውይይቱ ይጨመራችኋል እኔም ብዙ አልቆይም » አላቸውና ወጥቶ ወደ ዳኛው ሔር ዐጸድ ገሠገሠ ።
ጨረቃዋ እንዳለፈው ሌሊት ደምቃ ነበር " ከተማውን ከበስተኋላው ትቶ እነዚያን ቀደም ሲል የጠቀስናቸውን ቪላዎች አልፋችው ሔደ » በግራ በኩል በስተኋላው ወዶሚታየው ዱር ሳያስበው ተመለከተ " ጥንት በዚሁ አካባቢ ገዳም ነበረበት ስለሚባል ይህ ዱር የገዳም ዐጸድ እየተባለ ይጠራል " ዛሬ ግን ገዳም የነበሪ ለመሆኑ ከአፈ ታሪክ በቀር በዐይን የሚታይ ምንም ምልክት አልነበረበትም ።
ከዱሩ ውስጥ ጥቂት ገባ ብሎ አንድ ትንሽ ቤት አለ " የሪቻርድ ሔርን ሕይወት አደገኛ ሁኔታ ላይ የጣለው ግድያ የተፈጸመው ከዚሀ ቤት ውስጥ ነበር ሃልዮን ከሞተበት ወዲህ ቤቱን ማንም ደፍሮ ሊከራየው ወይም ሊኖርበት ስላቻለ ወና ሆኖ ቀርቷል።
ሚስተር ካርላይል ወደ ዳኛው ግቢ የሚያስገባውን በር ከፍቶ ግራና ቀኝ ተመለከተ " ነገር ግን ሪቻርድ ከዚያ ግድም መደበቁን የሚጠቁም አንድም በጆሮ የሚ
ሰማ ወይም በዐይን የሚታይ ምልክት አጣ » በመስኮት ስትመለከት የነበረችው ባርባራ በር ከፈተችለት
« እማማ በጣም ተሸብራለች »
አለችው በጆሮው ቀስ ብላ ገና ሲገባ "
« እስካሁን አልመጣም እንዴ ? » አላት
« ከሆነ እሺ እንግባ ከዚህ ቦታ አስክወጣ ድረስ በጣም ቸኩያለሁ ለመሆኑ ገንዘቡንስ የማገኝ ይመስልሃል ? »
« አዎን ታግኛለህ " ግን ሪቻርድ ... የዚያን አሳዛኝ ምሽት እውነተኛ ታሪክ ልታስረዳኝ መፈለግህን እኅትህ አጫውታኛለች " አሁን ከዚህ እንዳለን ብትነረኝ ይሻላል "
« አንተ እንድትሰማው የፈለገችው ባርባራ ናት " በበኩሌ አንተም ሆንክ ሌላ ሰው ቢሰማው የማገኘው ጥቅም የለም ምክንያቱም ካንተ ጀምሮ የሚያም
ነኝ ሰው አይኖርም " »
« ምናለ አንተ ነግረህ ሞክረኝ! ብቻ አጠር አርገው " »
« ካልክ እሺ " ከአደጋው በፊትም ቢሆን የሆሊጆንን ቤት አዘወትር ነበር !ቤተሰቦቼ ግን አልወደዱልኝም " አፊን ፍለጋ የምሔድ እየመሰላቸው ይቆጡኝ
ነበር እሷን መፈለጌ ሊሆንም ላይሆንም ይችላል " አንድ ቀን ሆሊጆን ጠበንጃይን እንዳውሰው ጠየቀኝ ያንለት ማታ አፊን ማንም ይሁን ግድየለም አንድ ሰው
ፍለጋ ሔጄ ሳለ "
« እዚህ ላይ ሪቻርድ ... ለሐኪምህና ለጠበቃህ ጉዳይህን ጨርስህ ንገር » የሚል የጥንት አባባል አለ » በዚህ ረገድ ሊሞክርልህ የሚችል ነገር ሊኖር መቻል አለመቻሉን የምገመግመው አንተ አንድም ሳታስቀር ስትነግረኝ ብቻ ነው " አለበለዚያ ግን ከነጭራሹ ባልሰማው ይሻላል " በርግጥ የምትነግረኝን ምስጢር የመጠበቅ ኃላፊነት አለብኝ »
« መናገር ካለብኝማ ልንገርህ » አለ ሪቻርድ ምልስ ብሎ» «ልጅቷን እወዳት ነበር“ ራሴን እስክችል ለብዙ ዓመትም ቢሆን ጠብቄ ሚስት ላደርጋት ፍላጐት ነበረኝ " ነገር ግን አባቴ ሐሳቤን ስላልተቀበለ ቃል ልገባላት አልቻልኩም "
« ሚስት ? » አለው ሚስተር ካርላይል ጠበቅ አድርጎ "
« አዎን እየነገርኩህ »
« በል ቀጥል ...ሪቻርድ ፤እሷስ ትወድህ ነበር ? »
« ማረጋገጥ አልችልም » አንዳንድ ጊዜ የወደደችኝ ትመስልና በሌላ ጊዜ ደግሞ ተለውጣ አገኛታለሁ ሌታ ቀን ብጤ ነበረች የምመጣበትን ቀን ወስና ከዚያ
ውጭ እሷ ዘንድ እንዳልደርስ ከነገረችኝ በኋላ በቀጠረችኝ ቀን ደግሞ ሐሳቧን ለውጣ
ትመልሰኛለች » ብዙ ጊዜ ወደሱ ታደላ ነበር » እኔን እንዳልመጣ በምትወስናቸው ቀኖች ከሱ ጋር ታመሽ እንደ ነበር ደረስኩበት " ግን ከሱ ጋር ተገናኝተን አናውቅም»
« ግን ሪቻርድ . . . የሰውየውን ስም እኮ አልነገርከኝም »
ሪቻርድ ሔር በጥቁሩ አርቲፊሻል ሪዙ የሚስተር ካርላይልን ትከሻ እስኪታከክ ድረስ ወደ ጆሮው ጠጋ ብሎ በቀስታ « ያ እርጉም ቶርን ነዋ!»አለው "
« ቶርን ማን ነበር ? ሰምቸው አላውቅም » አለው ባርባራ የነገረቸውን አስታውሶ .
« ዌስት ሊን ውስጥ እሱን የሚያውቅ ሰው የነበረ አይመስለኝም " ከዌስት
ሊን ራቅ ብሎ ነበር የሚኖር » ሲመጣ ደግሞ እንዳይታይ ይጠነቀቅ ነበር " »
« ከአፊ ጋር ለመዳራት ? »
« አዎን ከሷ ጋር ለመዳራት ርቀት አያግደውም ነበር "ጭልምልም ሲል እየጋለበ ይመጣና ፈረሱን ከአንድ ዛፍ ላይ ያስራል አባቷ ከቤት ካለ ከዱሩ ከሌለ ግን ከቤት ውስጥ አንድ ሁለት ሰዓት ያህል አብረው ያመሹና እንዳመጣጡ ጋልቦ ይሔዳል።
« ወደ ዋናዉ ነጥባችን እንመለስ ሪቻርድ ... ወደዚያ ምሽት ታሪክ»
ሆሊጆን ጠመንጃው ተበላሽቶበት ስለነበር የኔን እንዳውሰው ለመነኝ ያን ለት ማታ አፊ እንድመጣ ቀጥራኝ ስለነበር ጠበንጃዬን ይዤ ወረድኩ አባቴ የምሔድበትን ሲጠይቀኝ ከቦሻሞ ዘንድ አልኩት ይህ ውሸቴ በጉዳዩ ምርመራ ጊዜ
« ሆሌጆን ጠበንጃው ተበላሽቶበት ስለ ነበር የኔን እንዳውሰው ለመነኝ"ያን ለወንጀለኝነቴ ማጠናከሪያ ሆኖ ተገኘ " ሁልጊዜ እንደማደርገው እንዳልታይ በዙሪያ መንገድ †ንከራትቼ ሃሊዮን ቤት ስዴርስ አፊ እየተጀነነች ወጣችና ልታስተናግደኝ እንደማትችል ነገረችኝ እሷና እኔ በዚህ ስንነጋገር ጠበንጃዬን እንደ ያዝኩ
ሎክስሌይ ባጠገባችን ሲያልፍ አይቶኝ ነበር ። እውነት ለመናገር ከሆነ እሷ ከምትረግጠው መሬት ጋር ሳይቀር ፍቅር ስለ ያዘኝ እንደ ፈለገችው ታዝብኝ ነበርና እንዳለችኝ ተሸነፍኩላት " ጠበንጃው የጐረሰ መሆኑን ነግሬ ሰጠኋት ተቀብላ በሯን ዘግታብኝ ገባች ። እሱ መኖሩን ብትክድም ቶርን ገብቶ ይሆናል ብዬ ስለ ጠረጠርኩ ከቤቱ ጥቂት ራቅ ብዬ ከዛፎቹ ውስጥ ተደበቅሁ ሎክስሌይ ሲመለስ እንደ ገና አየኝና ለምን እንደ ተደበቅሁ ቢጠይቀኝ በኔ ጉዳይ ምን አገባው ብዬ ምንም ላልመልስለት ከነበርኩበት ቦታ ራቅ ብዬ ሔድኩ"ያም ለወንጀለኝነቴ እንደ መረጃ ተቈጠረብኝ" ከዚያ በኋላ ኻያ ደቂቃ ቆይቶ በስተሆሊጆን ቤት በኩል ተኩስ ሰማሁ " የፀሐይ መግቢያ ላይ ስለነበር ' አንድ ከመሽ የመጣ ቆቅ አዳኝ ይሆኖል
👍16
ብዬ አሰብኩ ። ልክ በዚያው ሰዓት ቤቴል ከዱር ወጥቶ ወደ ሃሊዮን ቤት አቅጣጫ ሮጠ እየውልህ ያ ተኩስ ነበር ሆሊጆንን የገደለው» አለና ሪቻርድ ትንሽ ቆም አለ
ሚስተር ካርላይል ሪቻርድ ሔርን በዚያ ጨረቃ ብርሃን ትክ ብሎ ተመለከተው ሪቻርድ ታሪኩን ቀጠለ ።
« ወዲያው አንድ ሰው ከወደ ሆሊጆን ቤት በሚያመጣው ቀጭን መንገድ ትንፋሽ አጥሮት እየቃተተ ሲሮጥ መጣ » ሰውየው ቶርን ነበር " ገና ብቅ ሲል በድ
ንጋጤ ድርቅ አለ " በጣም መደንገጡ ከፊቱ በደንብ ይታይበት ነበር " ፊቱ ዐመድ ለበሰ 0ይኖቹ ከዋሻቸው በረው የሚሔዱ መሰለው ጥርሶቹ ገጠው ሳየው መልኩ ብቻ አስፈራኝ ። አፊ እሱን ለማስተናገድ ስትል እንደ መለሰችኝ ገባኝና
በቅናት ተቃጥዬ ስለነበር ' ጉልበተኛ ብሆን ኖሮ እንደ ተጠጋኝ እመታው ነበር»
« ይህ ቶርን የምትለው ሰው ድንግዝግዝ ካላለ በቀር በጊዜ መጥቶ አያውቅም ያልክ መስሎኝ ነበር » አለው ሚስተር ካርላይል "
« ከዚያ ዕለት ማታ በቀር በብርሃን ሲመጣ አይቸው አላውቅም " ታዲያ እየበረረ አለፈኝና ፈረሱን ካሰረበት ደርሶ ሽምጥ ጋልቦ ሲሔድ ኮቴውን ሰማሁት "
እንደዚያ ሆኖ ያለልክ እንዲደነግጥ ያደረገው ምክንያት ምን እንደ ሆነ ግራ ገባኝ
ምናልባት ከአፊ ጋር ተጣልቶ ይሆናል የሚል ሐሳብም ተደቀነብኝ » ከነበርኩበት
ተነሣሁና ወደ እሷ ስሮጥ ሔድሁ ሁለቱን ደረጃዎች ተራምጄ ከቤት ጥልቅ ስል መሬት ላይ ተዘርሮ ከነበረው ከሆሊጆን ሬሳ ላይ ወደቅሁ ከማብሰያ ቤቱ ወለል ነበር የወደቀው ነፍሱ ወጥቶ አገኘሁት ሰውነቱ በደም ተበክሎ
ጠመንጃዬ ጎርሶት የነበረው ጥይት ተተኩሶ ባዶውን ቀፎ ከሬሳው አጠብ ተጥሎ አየሁት " ጐኑ ላይ ነበር የተመታው »
ሪቻርድ ለመተንፈስ ያሀል ቆም አለ ሚስተር ካርላይልም ራሱ እስኪቀጥል ዝም ብሎ ጠበቀው "
« አፊን ብጠራት መልስ አጣሁ " ከምድር ቤትም ሆነ ከፎቅ ማንም የነበረ አይመስልም » ጸጥ ብሏል " በዚ ጊዜ ፍራት ፍራት አለኝ " ተጨነቅሁ " ከሬሳው ጋር ለአንድ ደቂቃ እንኳን መቆየት አልቻልኩም " ጠበንጃዬን አነሣሁኖ ወጥቼ ስሔድ . . . »
« ጠበንጃውን ለምን አነሣኸው ? » ብሎ አቋረጠው ሚስተር ካርላይል "
« እንደዚህ በመሰለ አስዶንጋጭ ሁኔታ ላይ በምንሆንበት ጊዜ በአእምሮአችን የሚደቀኑት ሐሳቦች ከንግግራችን ይቀድማሉ ጠበንጃዬ ከተገደለው ሰውዬ ጐን
መገኘት የለበትም የሚል ሐሳብ መጣብኝ እኔ ከቤት ወጥቼ ስሮጥ ሎክስሌይ ከጫካው ሲወጣ ፊት ለፊት ግጥም አልን ። በዚህ ጊዜ ምን እንደ ነካኝ አላውቅም ተመለስኩና ጠበንጃውን ወደ ቤት ወርውሬ ሮጥኩ " ሎክስሌይ ኋላ ኋላዬ እየሮጠ እንድቆም ሲጠራኝ ጥየው ሸመጠጥኩ "
« ሎክስሌይ ፡ ይህን ሁኔታ ገልጾ ሲመሰክርብሀ ለጥፋተኝነትህ ከዚህ የበለጠ መረጃ አያስፈልግም » አለው ሚስተር ካርላይል "
ሪቻርድ ጸጸቱን ለመለጽ መሬቱን በእግሩ መታ መታ አደረገው » « ከዚህ ሁሉ መዘዝ የከተተኝ ፍራቴ ነው " እንደዚያ ሁኜ እየሮጥኩ ስሔድ ቤተልን ከጫካው ዳር አግኘሁት " ወደ ሃሊዮን ቤት አቅጣ የሚወስደውን መንድ ይዞ ሔዶ
ከሆነ ቶርንን ከቤት ሲወጣ እንደሚያገኘው ዐውቅ ነበርና ያን ውሻ ሲያልፍ አየኸው ? አልኩ እሱም “ የምን ውሻ?'ብሎ መልሶ ሲጠይቀኝ አፊ ዘንድ የሚ
መላለሰው ቶርን የሚባለው ነዋ አልኩት “እኔ ቶርን የሚባል ሰው አላውቅም " አፊ ዘንድ የሚመላለሰውም ካንተ ሌላ የማውቀው የለም " አለኝ እኔ ደግሞ መለስኰና ተኩስ ሰምቶ እንደሆነ ብጠይቀው አዎን ሎክስሌይን በዚህ አካባቢ አይ
ቸዋለሁ እሱ ይሆናል የተኮሰው " አለኝ ግን ተኩሱ እንደ ተሰማ በሃሊዮን ቤት በኩል ስትዞር አይቸሃለሁ ' ስለው አዎን ግን ትንሽ እልፍ ካልኩ በኋላ ወደ ዱር
ዙሬ ገባሁ " ለመሆኑ ምን ለማለት ፈልገህ ነው ? አለኝ” እና ቶርን ከሃሊዮን ቤት ወጥቶ ሲሮጥ አላየኸውም ? ' አልኩት ክርር ብዬ እንደገና እኔ ማንንም አላገኘሁም እንዲያውም በዚህ አካባቢ ከኛና ከሎክስሌይ በቀር ሌላ ሰው ያለ አይመስለኝም ሲለኝ እውነትም ባያየው ይሆናል ብዬ ትቸው ሔድኩ»
«አንት ከዚያ ሌሊቱን ጠፍተህ ሔድክ . . . አይዶለም ሪቻርድ ? በጣም አዶገኛ ስሕተት ነበር ያደረግኸው "
« አዎን ' ተሳሳትኩ " ዝም ብዬ ቆይቼ በመጨረሻው ምን እንደሚሆን ለማየት አሰብኩ ስለዚህ ከአንድ አራት ሰዓት በኋላ ወደ ሆሊጆን ቤት ተመልሼ ሔድኩና አፊን ለአንድ ዶቂቃ ያህል ለማነጋገር ፈለግኋትና ኘገኘኋት » እስከ መቸም
አልረሳውም አንድ ቃል እንኳን ለመተንፈስ ከመቻሉ በፊት '' ያባቴ ገዳይ ” እያለች እሪታዋን ለቀቀችው - ከሣሩ ላይ እየተንከባለለች ጮኸች » ከቤት ውስጥ የነበረው ሕዝብ ግልብጥ ብሎ ወጣ " በጣም ብዙ ሰው ነበር እኔም ሁኔታውን
አየሁና ገለል አልኩ “ አስተሳሰቤ አፊ ጥፋተኛ ካደረገችኝ ሌላው ነጻ ሊያደርገኝ አይችልም ' የሚል ነበር " ስለዚህ ለዘለቄታው ወዴት ብዬ እንደምሔድ እስካስብ
ድረስ ለአንድ ሁለት ቀን ተደብቄ ለመቆየት ያኔውኑ ለቅቄ ሔድኩ " ነር ግን የምሰደድበትን ቦታ መወሰን አልቻልኰም " ስለ ግድያው እንዲመረምር የተሠየመው ቡድንም ጥፋተኝነቱን በኔ ላይ ደፈደፈው » አፊም የዛን ዕለት ማታ ሌላ ሰው አብሯት ማምሸቱን ሽምጥጥ አድርጋ በመካድ በኔ ላይ የተያያዘውን የፍርድ ነበልባል ይባሱን አራገበችበት " እንደሷ አባባል ከቤት ብቻዋን ነበረች » ኋላ በጓሮ በር በኩል ወጣችና ወደ ዌስትሊን በሚወስደው መንገድ ስትንሸራሸር ተኩስ ሰማች " ከአምስት ደቂቃ በኋላ ተመልሳ ከቤት ስትገባ ሎክስሌይን ከአባቷ ሬሳ አጠገብ ቁሞ አገኘችው።
ሚስተር ካርላይል የሪቻርድን ንግግር በሐሳቡ ሲያጠቃልል ዝም ብሎ ከቆየ በኋላ « እኔ እንደ ገባኝ በዚያ አካባቢ አራት ሰዎችእንዶ ነበራችሁና ተኩሱንም ከናንተ አንዱ እንደ ተኮሰው ነው " ታዲያ አን† የነበርክበት ቦታ ሩቅ ነበረና ቤቴል ደግሞ...."
« የለም ቤተል አልተኮሰም » አለ ሪቻርድ የሚስተር ካርላይልን ንግግር አቋርጦ " « ሊሆን አይችልም እንደ ነገርኩU እሱን በተኩስ ጊዜ ሳየው ነበር" ሎክስ
ሌይንም ከመንግድ ወጣ ብሎ ከጫካው ውስጥ አይቸዋለሁ ሰውየውን የገደለው ቶርን ለመሆኑ ምንም አያጠራጥርም " ግን ካርላይል ... ነገሬን እንደማታምንልኝ ይገባኛል»
«አንተ የምትለው እኔንም ግራ አጋባኝ ለማመንም ሆነ ላለማመን ጊዜ ያስፈልገኛል » አለው ሚስርተር ካርላይል «በጣም የሚገርመው ነገር ግን ቶርንን
ልክ አሁን እንደ ነገርኸኝ ሆኖ ሲሮጥ ባየኸው ጊዜ ቀርበህ ልታጋልጠው ሲገባሀ ዝም ብለህ መልቀቅህ ነበር »
«ይኸን አላደረግሁም ምክንያቱም ዕድሜ ልኬን አብረውኝ የኖሩት የዋህነቴና ፍራቴ አልፈቀዱልኝም » አለ ሪቻርድ " « ምንም ላደርጋቸው አልቻልኩም አብረውኝ ተወለዱ ! አብረውኝ ወደ መቃብር ይወርዳሉ ምንም የሚደግፈኝ ወይም
የሚረጋግጥልኝ ካልተገኘ ቶርን ነው እያልኩ ብጮሀ የኔ ቃል ብቻ ምን ዋጋ ሊኖረው ይችላል ? የተተኮሰበት መሣሪያ የኔ መሆኑ ብቻ ለጥፋተኝነቴ የማያጠያይቅ
ማረጋገጫ ሆኖ ተገኘብኝ »
« ሌላው የሚገርመው ነገር ደግሞ ቶርን ሁልጊዜ የሚመላለስ ከሆነ እንዴት ታይቶና ተሰምቶ አያውቅም ? እኔም ለራሴ አፊ ከማይታወቅ ሰው ጋር ግንኙነት
ማድረጓን ገና ዛሬ መስማቴ ነው » አለ ሚስተር ካርላይል “
« እንዳይታወቅ ስለሚጠነቀቅ ጨለማ ለብሶ በአሳቻ መንገድ ሹልክ ብሎ እየመጣ ይመለስ ነበር " እሷም ስለሱ ሳነሣባት አትወድም " በመዋሸትም የማገኘው ተስፋ እንደሌለኝ ይገባኛል " ስለዚህ ከምነግርሀ ሁሉ አንዷንም ቃል አትጠራጠር ።ሁሉም እውነት ነው»
ሚስተር ካርላይል ሪቻርድ ሔርን በዚያ ጨረቃ ብርሃን ትክ ብሎ ተመለከተው ሪቻርድ ታሪኩን ቀጠለ ።
« ወዲያው አንድ ሰው ከወደ ሆሊጆን ቤት በሚያመጣው ቀጭን መንገድ ትንፋሽ አጥሮት እየቃተተ ሲሮጥ መጣ » ሰውየው ቶርን ነበር " ገና ብቅ ሲል በድ
ንጋጤ ድርቅ አለ " በጣም መደንገጡ ከፊቱ በደንብ ይታይበት ነበር " ፊቱ ዐመድ ለበሰ 0ይኖቹ ከዋሻቸው በረው የሚሔዱ መሰለው ጥርሶቹ ገጠው ሳየው መልኩ ብቻ አስፈራኝ ። አፊ እሱን ለማስተናገድ ስትል እንደ መለሰችኝ ገባኝና
በቅናት ተቃጥዬ ስለነበር ' ጉልበተኛ ብሆን ኖሮ እንደ ተጠጋኝ እመታው ነበር»
« ይህ ቶርን የምትለው ሰው ድንግዝግዝ ካላለ በቀር በጊዜ መጥቶ አያውቅም ያልክ መስሎኝ ነበር » አለው ሚስተር ካርላይል "
« ከዚያ ዕለት ማታ በቀር በብርሃን ሲመጣ አይቸው አላውቅም " ታዲያ እየበረረ አለፈኝና ፈረሱን ካሰረበት ደርሶ ሽምጥ ጋልቦ ሲሔድ ኮቴውን ሰማሁት "
እንደዚያ ሆኖ ያለልክ እንዲደነግጥ ያደረገው ምክንያት ምን እንደ ሆነ ግራ ገባኝ
ምናልባት ከአፊ ጋር ተጣልቶ ይሆናል የሚል ሐሳብም ተደቀነብኝ » ከነበርኩበት
ተነሣሁና ወደ እሷ ስሮጥ ሔድሁ ሁለቱን ደረጃዎች ተራምጄ ከቤት ጥልቅ ስል መሬት ላይ ተዘርሮ ከነበረው ከሆሊጆን ሬሳ ላይ ወደቅሁ ከማብሰያ ቤቱ ወለል ነበር የወደቀው ነፍሱ ወጥቶ አገኘሁት ሰውነቱ በደም ተበክሎ
ጠመንጃዬ ጎርሶት የነበረው ጥይት ተተኩሶ ባዶውን ቀፎ ከሬሳው አጠብ ተጥሎ አየሁት " ጐኑ ላይ ነበር የተመታው »
ሪቻርድ ለመተንፈስ ያሀል ቆም አለ ሚስተር ካርላይልም ራሱ እስኪቀጥል ዝም ብሎ ጠበቀው "
« አፊን ብጠራት መልስ አጣሁ " ከምድር ቤትም ሆነ ከፎቅ ማንም የነበረ አይመስልም » ጸጥ ብሏል " በዚ ጊዜ ፍራት ፍራት አለኝ " ተጨነቅሁ " ከሬሳው ጋር ለአንድ ደቂቃ እንኳን መቆየት አልቻልኩም " ጠበንጃዬን አነሣሁኖ ወጥቼ ስሔድ . . . »
« ጠበንጃውን ለምን አነሣኸው ? » ብሎ አቋረጠው ሚስተር ካርላይል "
« እንደዚህ በመሰለ አስዶንጋጭ ሁኔታ ላይ በምንሆንበት ጊዜ በአእምሮአችን የሚደቀኑት ሐሳቦች ከንግግራችን ይቀድማሉ ጠበንጃዬ ከተገደለው ሰውዬ ጐን
መገኘት የለበትም የሚል ሐሳብ መጣብኝ እኔ ከቤት ወጥቼ ስሮጥ ሎክስሌይ ከጫካው ሲወጣ ፊት ለፊት ግጥም አልን ። በዚህ ጊዜ ምን እንደ ነካኝ አላውቅም ተመለስኩና ጠበንጃውን ወደ ቤት ወርውሬ ሮጥኩ " ሎክስሌይ ኋላ ኋላዬ እየሮጠ እንድቆም ሲጠራኝ ጥየው ሸመጠጥኩ "
« ሎክስሌይ ፡ ይህን ሁኔታ ገልጾ ሲመሰክርብሀ ለጥፋተኝነትህ ከዚህ የበለጠ መረጃ አያስፈልግም » አለው ሚስተር ካርላይል "
ሪቻርድ ጸጸቱን ለመለጽ መሬቱን በእግሩ መታ መታ አደረገው » « ከዚህ ሁሉ መዘዝ የከተተኝ ፍራቴ ነው " እንደዚያ ሁኜ እየሮጥኩ ስሔድ ቤተልን ከጫካው ዳር አግኘሁት " ወደ ሃሊዮን ቤት አቅጣ የሚወስደውን መንድ ይዞ ሔዶ
ከሆነ ቶርንን ከቤት ሲወጣ እንደሚያገኘው ዐውቅ ነበርና ያን ውሻ ሲያልፍ አየኸው ? አልኩ እሱም “ የምን ውሻ?'ብሎ መልሶ ሲጠይቀኝ አፊ ዘንድ የሚ
መላለሰው ቶርን የሚባለው ነዋ አልኩት “እኔ ቶርን የሚባል ሰው አላውቅም " አፊ ዘንድ የሚመላለሰውም ካንተ ሌላ የማውቀው የለም " አለኝ እኔ ደግሞ መለስኰና ተኩስ ሰምቶ እንደሆነ ብጠይቀው አዎን ሎክስሌይን በዚህ አካባቢ አይ
ቸዋለሁ እሱ ይሆናል የተኮሰው " አለኝ ግን ተኩሱ እንደ ተሰማ በሃሊዮን ቤት በኩል ስትዞር አይቸሃለሁ ' ስለው አዎን ግን ትንሽ እልፍ ካልኩ በኋላ ወደ ዱር
ዙሬ ገባሁ " ለመሆኑ ምን ለማለት ፈልገህ ነው ? አለኝ” እና ቶርን ከሃሊዮን ቤት ወጥቶ ሲሮጥ አላየኸውም ? ' አልኩት ክርር ብዬ እንደገና እኔ ማንንም አላገኘሁም እንዲያውም በዚህ አካባቢ ከኛና ከሎክስሌይ በቀር ሌላ ሰው ያለ አይመስለኝም ሲለኝ እውነትም ባያየው ይሆናል ብዬ ትቸው ሔድኩ»
«አንት ከዚያ ሌሊቱን ጠፍተህ ሔድክ . . . አይዶለም ሪቻርድ ? በጣም አዶገኛ ስሕተት ነበር ያደረግኸው "
« አዎን ' ተሳሳትኩ " ዝም ብዬ ቆይቼ በመጨረሻው ምን እንደሚሆን ለማየት አሰብኩ ስለዚህ ከአንድ አራት ሰዓት በኋላ ወደ ሆሊጆን ቤት ተመልሼ ሔድኩና አፊን ለአንድ ዶቂቃ ያህል ለማነጋገር ፈለግኋትና ኘገኘኋት » እስከ መቸም
አልረሳውም አንድ ቃል እንኳን ለመተንፈስ ከመቻሉ በፊት '' ያባቴ ገዳይ ” እያለች እሪታዋን ለቀቀችው - ከሣሩ ላይ እየተንከባለለች ጮኸች » ከቤት ውስጥ የነበረው ሕዝብ ግልብጥ ብሎ ወጣ " በጣም ብዙ ሰው ነበር እኔም ሁኔታውን
አየሁና ገለል አልኩ “ አስተሳሰቤ አፊ ጥፋተኛ ካደረገችኝ ሌላው ነጻ ሊያደርገኝ አይችልም ' የሚል ነበር " ስለዚህ ለዘለቄታው ወዴት ብዬ እንደምሔድ እስካስብ
ድረስ ለአንድ ሁለት ቀን ተደብቄ ለመቆየት ያኔውኑ ለቅቄ ሔድኩ " ነር ግን የምሰደድበትን ቦታ መወሰን አልቻልኰም " ስለ ግድያው እንዲመረምር የተሠየመው ቡድንም ጥፋተኝነቱን በኔ ላይ ደፈደፈው » አፊም የዛን ዕለት ማታ ሌላ ሰው አብሯት ማምሸቱን ሽምጥጥ አድርጋ በመካድ በኔ ላይ የተያያዘውን የፍርድ ነበልባል ይባሱን አራገበችበት " እንደሷ አባባል ከቤት ብቻዋን ነበረች » ኋላ በጓሮ በር በኩል ወጣችና ወደ ዌስትሊን በሚወስደው መንገድ ስትንሸራሸር ተኩስ ሰማች " ከአምስት ደቂቃ በኋላ ተመልሳ ከቤት ስትገባ ሎክስሌይን ከአባቷ ሬሳ አጠገብ ቁሞ አገኘችው።
ሚስተር ካርላይል የሪቻርድን ንግግር በሐሳቡ ሲያጠቃልል ዝም ብሎ ከቆየ በኋላ « እኔ እንደ ገባኝ በዚያ አካባቢ አራት ሰዎችእንዶ ነበራችሁና ተኩሱንም ከናንተ አንዱ እንደ ተኮሰው ነው " ታዲያ አን† የነበርክበት ቦታ ሩቅ ነበረና ቤቴል ደግሞ...."
« የለም ቤተል አልተኮሰም » አለ ሪቻርድ የሚስተር ካርላይልን ንግግር አቋርጦ " « ሊሆን አይችልም እንደ ነገርኩU እሱን በተኩስ ጊዜ ሳየው ነበር" ሎክስ
ሌይንም ከመንግድ ወጣ ብሎ ከጫካው ውስጥ አይቸዋለሁ ሰውየውን የገደለው ቶርን ለመሆኑ ምንም አያጠራጥርም " ግን ካርላይል ... ነገሬን እንደማታምንልኝ ይገባኛል»
«አንተ የምትለው እኔንም ግራ አጋባኝ ለማመንም ሆነ ላለማመን ጊዜ ያስፈልገኛል » አለው ሚስርተር ካርላይል «በጣም የሚገርመው ነገር ግን ቶርንን
ልክ አሁን እንደ ነገርኸኝ ሆኖ ሲሮጥ ባየኸው ጊዜ ቀርበህ ልታጋልጠው ሲገባሀ ዝም ብለህ መልቀቅህ ነበር »
«ይኸን አላደረግሁም ምክንያቱም ዕድሜ ልኬን አብረውኝ የኖሩት የዋህነቴና ፍራቴ አልፈቀዱልኝም » አለ ሪቻርድ " « ምንም ላደርጋቸው አልቻልኩም አብረውኝ ተወለዱ ! አብረውኝ ወደ መቃብር ይወርዳሉ ምንም የሚደግፈኝ ወይም
የሚረጋግጥልኝ ካልተገኘ ቶርን ነው እያልኩ ብጮሀ የኔ ቃል ብቻ ምን ዋጋ ሊኖረው ይችላል ? የተተኮሰበት መሣሪያ የኔ መሆኑ ብቻ ለጥፋተኝነቴ የማያጠያይቅ
ማረጋገጫ ሆኖ ተገኘብኝ »
« ሌላው የሚገርመው ነገር ደግሞ ቶርን ሁልጊዜ የሚመላለስ ከሆነ እንዴት ታይቶና ተሰምቶ አያውቅም ? እኔም ለራሴ አፊ ከማይታወቅ ሰው ጋር ግንኙነት
ማድረጓን ገና ዛሬ መስማቴ ነው » አለ ሚስተር ካርላይል “
« እንዳይታወቅ ስለሚጠነቀቅ ጨለማ ለብሶ በአሳቻ መንገድ ሹልክ ብሎ እየመጣ ይመለስ ነበር " እሷም ስለሱ ሳነሣባት አትወድም " በመዋሸትም የማገኘው ተስፋ እንደሌለኝ ይገባኛል " ስለዚህ ከምነግርሀ ሁሉ አንዷንም ቃል አትጠራጠር ።ሁሉም እውነት ነው»
👍7😁5❤2
« ልክ ነህ » በነጻ ለመለቀቅ በቂ መረጃ ያስፈልጋል " ለመሆኑ ይህ ቶርን የምትለው ሰው መልኩ ምን ይመስላል ? »
« ቀጭን ቁመቱ ዘለግ ያለ ዕድሜው ኻያ አራት ዓመት ያሀል የሚገመት ነበር።
« ከነማን ጋር የሚገናኝ ይመስልሃል ? መኖሪያውስ የት ነው ? »
« እንጃ . . . አፊ ግን ዐሥራ ስድስት ኪሎ ሜትር ሙሉ ከስዊንስን የሚመጣው እያለች ስትመካበት እስማ ነበር " ግን እኔ ከማውቃቸው በስዌንሰን ቶርን
ተብለው ከሚጠሩት ቤተሰቦች ወገን አይደለም » ሺቶ የተቀቡት እጆቹ ቀለበቶቹና ውድ የሆኑ የጅ ሹራቦቹ ሲታዩም ከነሱ ምኑም አይመሳሰልም በጌጣ ጌጥ መብለጭጭ ስለሚወድ : ቀለበቶቹ የሸሚዝ አዝራሮቹና መርፌ ቁልፎቹ ሁሉ ካልማዝ የተሠሩ ናቸው " እንደሚመስለኝ ያን ያህል አጊጦ መምጣቱ አፊን ለማጓጓት ሳይሆን አልቀረም " እሷም ብትሆን ለትልቅ ክብርና ዝና እንደሚያበቃት ነግራኛለች
እንዲያው በከበረ ጌጡና በአሳሳች ንግግሩ ልቧን ስለ ሰለባት ይመስለኛል እንደዚያ ደፍራ የተናገረችኝ እንጂ ሰውየው ግን ቅን አስተሳሰብ የሌለው
ለማንም የማይጨነቅ ነበር »
«ግን ሬቻርድ .. . አፊ የት ናት ? »
« እንጃ ምን ዐውቃለሁ ? እንዲያውም አንተን ልጠይቅህ ነበር »
« ከአባቷ ቀብር በኋላ ስለ ጠፋች ከአን ጋር ኮበለለች እየተባለ ይወራል »
« አትመን ውሸት ነው ኮበለለች ከተባለ ከቶርን ጋር መሆን አለበት
«ሰውየው መልከ መልካም ነው ?
በማንም ዘንድ መልከ መልካም ተብሎ ይጠራል ብዬ እገምታለሁ አፊ እንደ ሆነች እሱን የመሰለ መልከ-መልካም በተረት ዓለም እንኳን ተሰምቶ የሚየው
አይመስላትም ። የሚያንጸባርቅ ጥቁር ጸጉሩና ሪዙ ፡ ጥቋቁር ዐይኖችና የሚያምር የፊት ቅርጽ አሉት ነገር ግን እነዚህን የተፈጥሮ ጸጋዎች በመሽሞንሞን ወዳድነቱ
አበላሽቷቸዋል »
ሚስተር ካርላይል ከዚህ የተሻለ የማረጋገጫ ዝርዝር ነገር ማግኘት አልቻለም ሪቻርድ ከናቱ ጋር መገናኘት ስለ ነበረበት መንገዱን ይዘው ወደ ቤት አመሩ ።
ያ ምስኪን ስደተኛ ልክ እንደሱ የናፍቆትና የመገናኘቱ ጕጕት ሲቃ ከሚተናነቃት እናቱ ጋር ተገናኘ የሚስተር ካርላይል ተግባር እዚህ ላይ አበቃ » ከሪቻርድ ጋር
ሲነጋገር ስለ ሰማው ሁኔታ እያሰላሰለ ወደቤቱ †መለሰ "
ጆርጅ ሃሊዮን ፡ በሪቻርድ ሔር እጅ ስለ መገደሉ ምንም ሊጠራጠር አልቻለም። ነግር ግን በሱ አስተሳሰብ ስለ ግድያው ምርመራ እንዲያደርጉ የሠየሙት ዳኞችና
ሕዝቡም ባጠቃላይ እንዳመኑበት ሁሉ ዐውቆ ገደለ የሚለውን አላመነበትም ሪቻርድ ሒር ዕርጋታ ያለው ማንንም የማያስቀይም ደግ ሰው ስለሆነ የጭካኔ ወንጀል
ይፈጽማል ተብሎ አይጠረጠርም " እንዲያውም የአገዳደሉ እውነተኛ ታሪክ አንድ ቀን የወጣ እንደሆነ ያ ሕይወት ያጠፋው ተኩስ የድንገተኛ አጋጣሚ ወይም ደግሞ ሁለቱም ተካረው ሲታገሉ የመባረቁ ውጤት ሳይሆን እንደማይቀር የካርላይል
እምነት ነበር " ምክንያቱም ሚስተር ሃሊዮን ሪቻርድን ልጅቱን እያለ ወደእሱ እንዳይመጣበት ይቃወመዋል እየተባለ በሁሉም ዘንድ ይወራ ነበር።
ይህ ቶርን የሚባለው ሰውዬ ማነው? መቸም ሪቻርድ በሐሳቡ የፈጠረው ሰው ሊሆን አይችልም " ስሙ አንድም ጊዜ ያለመሰማቱ እሱም ሆነ ያካባቢ ጐብኝቱ
በአካባቢው ሕዝብ ዘንድ ያለመታወቃቸው የሚያስገርም ነገር ነው ። እውነት ሪቻርድ
እንዳለው መልከ መልካም ጣቶቹ በዕንቁ ፈርጦች ያበዱ ' ዐመሉ ልክስክስ አስተሳሰቡ ግልብ የሆነ የትልቅ ሰው ልጅ ይሆን ? ነው ወይስ ገንዘብ ያነሣው የድሃ
ልጅ ዘመናይ ? ደግሞስ የፈለገው ይሁን ግን እውነተኛው የሃሊዮን ጉዳይ ሊሆን ይችላል ? በዚያም አለ በዚህ የሚስተር ካርላይል አስ†ዋይ ልቡና የሪቻርድን
አባባል መላልሶ እያመዛዘነ ቢያስበው የቶርን እጅ ሊኖርበት ይችላል ብሎ ሊያምንበት አልቻለም "
ዳኞቹ ሚስኆር ካርላይል ቤት ሲዝናኑ አመሹ " ራት ተጋበዙ » ከራት በኋላ እንደገና ከትምባሆው ሳሳቡለት " ኮርነሊያ አባቷ ከሞተ ጀምሮ የትምባሆ ጢስ
አዲስ ሆነባትና ራሷን አመማት " ዐይኗን ቆጠቆጣት - ስለዚህ ቀደም ብላ ከመኝታ ቤቷ ገብታ †ኛች » ከምሽቱ አምስት ሰዓት ሲሆን እንግዶቹ እየተሰናበቱ "
ሚስተር ዲል ብቻ በካርላይል ጥቅሻ ወደኋላ ቀረ
«ስማ እስቲ ዲል . . . ስዌንሰን ያሉትን የቶርንን ቤተስቦች ታውቃቸዋለህ መሽቀርቀር የሚያዘወትር ጐረምሳ ልጅ አላቸው ? »
« ዐውቃቸዋለሁ ገለልተኞች ድምፃቸ የማይሰማ ስማቸው የማይነሣ ስዎች ናቸው " እንደዚህ ያለ ልጅ የላቸውም »
ሚስተር ካርላይል'ሁኔታውን ለዲል ዘርዝሮ አስረድቶ ስለሚባለው ሰው ሊያገኝ የሚችለውን የመረጃ ፍንጭ ሁሉ እዲፈልግ ነገረውና ተለያዩ
ሚስተር ካርላይል ከመኖሪያ ቤቱ ከነበረ ጽሕፈት ቤቱ ተቀምጦ ጆይስ የምትባለዋን ሠራተኛውን አስጠራት " ጆይስ ገባች የኮርኒሊያ ዋና ደንገጡርና
የአፊ ሆሊጆን እኅት ነበረች
« ስለ እኅትሽ ነገር ሰምተሽ ታውቂያለሽ ? » አላት ሚስተር ካርላይል
« የለም ለመስማትም አልችልም
« ለምን ? »
« እሷ ካባቷ ገዳይ ከሪቻርድ ሔር ጋር ኮብልላ ራሷንና ሥራዋን ስለ ደበቀች ከኔ ጋር ልትግናኝ አትችልም»
« ከሷ ዘንድ ይመላለስ የነበረ ጐበዝ ማን ነበር ስሙ ? »
የጆይስ ፊት ደም መስሎ ቀላ" ድምጿን ዝቅ አደረገችና « ጌቶች ... ስለሱም ሰምተዋል ? » አለችው "
« በወቅቱ አልነበረም እንጂ መስማቱንስ ሰምቼ ነበር " ከስዌንሰን ነበር አሉ
የመጣው አይደለም ? »
« መሰለኝ • ግን አፊ ስለሱ ምንም አትናገርም ነበር " በሱ ደረጃ ያለ ትልቅ ሰው ላንቺ አይሆንሽም ብዬ ስመክራት ትቆጣኝ ነበር »
« ምን ደረጃ ነበረው ? »
« በቅርቡ ለሎርድነት ማዕረግ የሚያበቃ ውርስ እንደሚጠብቀው አፊ ስትኩራራበት እሰማ ነበር " እሱም አውነትም ትልቅ ሰው ይመስል ነበር » አንድ ቀን
ከቤቷ ብሔድ አብረው ተቀምጠው አገኘሁዋቸው " የጣቶቹ ቀለበቶች ሲንቦገቦጉ
ከከበረ ድንጋይ የተሠሩት የሸሚዙ አዝራሮች ከደረቱ ላይ ሲንተገተጉ አየኋቸው።።
« hዚያ ወዲህ አይተው ታውቂያለሽ ? »
« አላየሁትም " ባየውም የማውቀው አይመስለኝም ያን ጊዜም ቢሆን ገና ከሳሎን እንደ ደረስኩ ተነሣና እጅዋን ጨብጦ ተሰነባብቷት ወጣ አቋቋሙ ቀጥ ያለ ቁመቱ ወዶ እርስዎ የሚቃረብ ሆኖ ግን በጣም ቀጭን ነበር " መቸም ወታደሮች የሰውነትን አቋም መጠበቅ ያውቃሉ " »
« ወታዶር መሆኑን በምን ዐወቅሽ ? »
« አፊ ነግራኝ ነበር " የዚያን ዕለትም ውድ የሆነ መሐረቡን ረስቶ ወጣና አንስቸ ሳሳያት እንደ ጭልፊት ከጄ ነጥቃ ሻምበል ብላ እየጠራች ደርሳ ሰጠችው » እሷ
ሻምበል እያለች ትጥራው እንጂ ሰውየው ገና መቶ አለቃ ነበር » ታዲያ በኔ መምጣት ምክንያት ተነሥቶ ስለ ሔደ መሐረቡን ሰጥታው ከተመለሰች በኋላ የምሯን ተጣላችኝ » ማታውን ደግሞ ያ ጐረምሳ ሪቻርድ ሔር ቶርን ወጥቶ እስኪሔድለት ከዱር
ተደብቆ እየተንቆራጠጠ ሲጠባበቅ አይቸው ነበር » እኔ ግን ሁለቱንም ቢሆን እን
ደማይጠቅሟት ደጋግሜ ስነግራት አልሰማኝ ብላ ያመጣችው መዘዝ ባላሰበውና ባላወቀው ነገር ባባቴ ላይ ዐረፈ እንጂ እሷን አልነካትም
« እኅትሽ መቶ አለቃውን ተከትላ የሔደች ይመስልሻል ? »
« ቀጭን ቁመቱ ዘለግ ያለ ዕድሜው ኻያ አራት ዓመት ያሀል የሚገመት ነበር።
« ከነማን ጋር የሚገናኝ ይመስልሃል ? መኖሪያውስ የት ነው ? »
« እንጃ . . . አፊ ግን ዐሥራ ስድስት ኪሎ ሜትር ሙሉ ከስዊንስን የሚመጣው እያለች ስትመካበት እስማ ነበር " ግን እኔ ከማውቃቸው በስዌንሰን ቶርን
ተብለው ከሚጠሩት ቤተሰቦች ወገን አይደለም » ሺቶ የተቀቡት እጆቹ ቀለበቶቹና ውድ የሆኑ የጅ ሹራቦቹ ሲታዩም ከነሱ ምኑም አይመሳሰልም በጌጣ ጌጥ መብለጭጭ ስለሚወድ : ቀለበቶቹ የሸሚዝ አዝራሮቹና መርፌ ቁልፎቹ ሁሉ ካልማዝ የተሠሩ ናቸው " እንደሚመስለኝ ያን ያህል አጊጦ መምጣቱ አፊን ለማጓጓት ሳይሆን አልቀረም " እሷም ብትሆን ለትልቅ ክብርና ዝና እንደሚያበቃት ነግራኛለች
እንዲያው በከበረ ጌጡና በአሳሳች ንግግሩ ልቧን ስለ ሰለባት ይመስለኛል እንደዚያ ደፍራ የተናገረችኝ እንጂ ሰውየው ግን ቅን አስተሳሰብ የሌለው
ለማንም የማይጨነቅ ነበር »
«ግን ሬቻርድ .. . አፊ የት ናት ? »
« እንጃ ምን ዐውቃለሁ ? እንዲያውም አንተን ልጠይቅህ ነበር »
« ከአባቷ ቀብር በኋላ ስለ ጠፋች ከአን ጋር ኮበለለች እየተባለ ይወራል »
« አትመን ውሸት ነው ኮበለለች ከተባለ ከቶርን ጋር መሆን አለበት
«ሰውየው መልከ መልካም ነው ?
በማንም ዘንድ መልከ መልካም ተብሎ ይጠራል ብዬ እገምታለሁ አፊ እንደ ሆነች እሱን የመሰለ መልከ-መልካም በተረት ዓለም እንኳን ተሰምቶ የሚየው
አይመስላትም ። የሚያንጸባርቅ ጥቁር ጸጉሩና ሪዙ ፡ ጥቋቁር ዐይኖችና የሚያምር የፊት ቅርጽ አሉት ነገር ግን እነዚህን የተፈጥሮ ጸጋዎች በመሽሞንሞን ወዳድነቱ
አበላሽቷቸዋል »
ሚስተር ካርላይል ከዚህ የተሻለ የማረጋገጫ ዝርዝር ነገር ማግኘት አልቻለም ሪቻርድ ከናቱ ጋር መገናኘት ስለ ነበረበት መንገዱን ይዘው ወደ ቤት አመሩ ።
ያ ምስኪን ስደተኛ ልክ እንደሱ የናፍቆትና የመገናኘቱ ጕጕት ሲቃ ከሚተናነቃት እናቱ ጋር ተገናኘ የሚስተር ካርላይል ተግባር እዚህ ላይ አበቃ » ከሪቻርድ ጋር
ሲነጋገር ስለ ሰማው ሁኔታ እያሰላሰለ ወደቤቱ †መለሰ "
ጆርጅ ሃሊዮን ፡ በሪቻርድ ሔር እጅ ስለ መገደሉ ምንም ሊጠራጠር አልቻለም። ነግር ግን በሱ አስተሳሰብ ስለ ግድያው ምርመራ እንዲያደርጉ የሠየሙት ዳኞችና
ሕዝቡም ባጠቃላይ እንዳመኑበት ሁሉ ዐውቆ ገደለ የሚለውን አላመነበትም ሪቻርድ ሒር ዕርጋታ ያለው ማንንም የማያስቀይም ደግ ሰው ስለሆነ የጭካኔ ወንጀል
ይፈጽማል ተብሎ አይጠረጠርም " እንዲያውም የአገዳደሉ እውነተኛ ታሪክ አንድ ቀን የወጣ እንደሆነ ያ ሕይወት ያጠፋው ተኩስ የድንገተኛ አጋጣሚ ወይም ደግሞ ሁለቱም ተካረው ሲታገሉ የመባረቁ ውጤት ሳይሆን እንደማይቀር የካርላይል
እምነት ነበር " ምክንያቱም ሚስተር ሃሊዮን ሪቻርድን ልጅቱን እያለ ወደእሱ እንዳይመጣበት ይቃወመዋል እየተባለ በሁሉም ዘንድ ይወራ ነበር።
ይህ ቶርን የሚባለው ሰውዬ ማነው? መቸም ሪቻርድ በሐሳቡ የፈጠረው ሰው ሊሆን አይችልም " ስሙ አንድም ጊዜ ያለመሰማቱ እሱም ሆነ ያካባቢ ጐብኝቱ
በአካባቢው ሕዝብ ዘንድ ያለመታወቃቸው የሚያስገርም ነገር ነው ። እውነት ሪቻርድ
እንዳለው መልከ መልካም ጣቶቹ በዕንቁ ፈርጦች ያበዱ ' ዐመሉ ልክስክስ አስተሳሰቡ ግልብ የሆነ የትልቅ ሰው ልጅ ይሆን ? ነው ወይስ ገንዘብ ያነሣው የድሃ
ልጅ ዘመናይ ? ደግሞስ የፈለገው ይሁን ግን እውነተኛው የሃሊዮን ጉዳይ ሊሆን ይችላል ? በዚያም አለ በዚህ የሚስተር ካርላይል አስ†ዋይ ልቡና የሪቻርድን
አባባል መላልሶ እያመዛዘነ ቢያስበው የቶርን እጅ ሊኖርበት ይችላል ብሎ ሊያምንበት አልቻለም "
ዳኞቹ ሚስኆር ካርላይል ቤት ሲዝናኑ አመሹ " ራት ተጋበዙ » ከራት በኋላ እንደገና ከትምባሆው ሳሳቡለት " ኮርነሊያ አባቷ ከሞተ ጀምሮ የትምባሆ ጢስ
አዲስ ሆነባትና ራሷን አመማት " ዐይኗን ቆጠቆጣት - ስለዚህ ቀደም ብላ ከመኝታ ቤቷ ገብታ †ኛች » ከምሽቱ አምስት ሰዓት ሲሆን እንግዶቹ እየተሰናበቱ "
ሚስተር ዲል ብቻ በካርላይል ጥቅሻ ወደኋላ ቀረ
«ስማ እስቲ ዲል . . . ስዌንሰን ያሉትን የቶርንን ቤተስቦች ታውቃቸዋለህ መሽቀርቀር የሚያዘወትር ጐረምሳ ልጅ አላቸው ? »
« ዐውቃቸዋለሁ ገለልተኞች ድምፃቸ የማይሰማ ስማቸው የማይነሣ ስዎች ናቸው " እንደዚህ ያለ ልጅ የላቸውም »
ሚስተር ካርላይል'ሁኔታውን ለዲል ዘርዝሮ አስረድቶ ስለሚባለው ሰው ሊያገኝ የሚችለውን የመረጃ ፍንጭ ሁሉ እዲፈልግ ነገረውና ተለያዩ
ሚስተር ካርላይል ከመኖሪያ ቤቱ ከነበረ ጽሕፈት ቤቱ ተቀምጦ ጆይስ የምትባለዋን ሠራተኛውን አስጠራት " ጆይስ ገባች የኮርኒሊያ ዋና ደንገጡርና
የአፊ ሆሊጆን እኅት ነበረች
« ስለ እኅትሽ ነገር ሰምተሽ ታውቂያለሽ ? » አላት ሚስተር ካርላይል
« የለም ለመስማትም አልችልም
« ለምን ? »
« እሷ ካባቷ ገዳይ ከሪቻርድ ሔር ጋር ኮብልላ ራሷንና ሥራዋን ስለ ደበቀች ከኔ ጋር ልትግናኝ አትችልም»
« ከሷ ዘንድ ይመላለስ የነበረ ጐበዝ ማን ነበር ስሙ ? »
የጆይስ ፊት ደም መስሎ ቀላ" ድምጿን ዝቅ አደረገችና « ጌቶች ... ስለሱም ሰምተዋል ? » አለችው "
« በወቅቱ አልነበረም እንጂ መስማቱንስ ሰምቼ ነበር " ከስዌንሰን ነበር አሉ
የመጣው አይደለም ? »
« መሰለኝ • ግን አፊ ስለሱ ምንም አትናገርም ነበር " በሱ ደረጃ ያለ ትልቅ ሰው ላንቺ አይሆንሽም ብዬ ስመክራት ትቆጣኝ ነበር »
« ምን ደረጃ ነበረው ? »
« በቅርቡ ለሎርድነት ማዕረግ የሚያበቃ ውርስ እንደሚጠብቀው አፊ ስትኩራራበት እሰማ ነበር " እሱም አውነትም ትልቅ ሰው ይመስል ነበር » አንድ ቀን
ከቤቷ ብሔድ አብረው ተቀምጠው አገኘሁዋቸው " የጣቶቹ ቀለበቶች ሲንቦገቦጉ
ከከበረ ድንጋይ የተሠሩት የሸሚዙ አዝራሮች ከደረቱ ላይ ሲንተገተጉ አየኋቸው።።
« hዚያ ወዲህ አይተው ታውቂያለሽ ? »
« አላየሁትም " ባየውም የማውቀው አይመስለኝም ያን ጊዜም ቢሆን ገና ከሳሎን እንደ ደረስኩ ተነሣና እጅዋን ጨብጦ ተሰነባብቷት ወጣ አቋቋሙ ቀጥ ያለ ቁመቱ ወዶ እርስዎ የሚቃረብ ሆኖ ግን በጣም ቀጭን ነበር " መቸም ወታደሮች የሰውነትን አቋም መጠበቅ ያውቃሉ " »
« ወታዶር መሆኑን በምን ዐወቅሽ ? »
« አፊ ነግራኝ ነበር " የዚያን ዕለትም ውድ የሆነ መሐረቡን ረስቶ ወጣና አንስቸ ሳሳያት እንደ ጭልፊት ከጄ ነጥቃ ሻምበል ብላ እየጠራች ደርሳ ሰጠችው » እሷ
ሻምበል እያለች ትጥራው እንጂ ሰውየው ገና መቶ አለቃ ነበር » ታዲያ በኔ መምጣት ምክንያት ተነሥቶ ስለ ሔደ መሐረቡን ሰጥታው ከተመለሰች በኋላ የምሯን ተጣላችኝ » ማታውን ደግሞ ያ ጐረምሳ ሪቻርድ ሔር ቶርን ወጥቶ እስኪሔድለት ከዱር
ተደብቆ እየተንቆራጠጠ ሲጠባበቅ አይቸው ነበር » እኔ ግን ሁለቱንም ቢሆን እን
ደማይጠቅሟት ደጋግሜ ስነግራት አልሰማኝ ብላ ያመጣችው መዘዝ ባላሰበውና ባላወቀው ነገር ባባቴ ላይ ዐረፈ እንጂ እሷን አልነካትም
« እኅትሽ መቶ አለቃውን ተከትላ የሔደች ይመስልሻል ? »
👍15❤1
« እኔ ብቻ ሳልሆን ድፍን ዌስትሊንም የሚያምነው ከሪቻርድ ጋር መሔዷን ነው ሚስተር ካርላይል'ጆይስን አሰናበተና ነገሩን በሐሳቡ ያወጣ ያወርድ ጀመር "ሪቻርድ ሔርም ከናቱ ጋር ጥቂት ተጨዋውቶ ሲያበቃ ተሰናብቶ ወጣ " አብረው
ሲቆዩባት ሩብ ሰዓት እንኳን። ካሽከሮቹ አንዱ ድንገት ጥልቅ ብሎ እንዳያገኘው እንደፈሩ እንደ ተሳቀቁ ነበር ያሳለፉት " ስለዚህ ያልታደለው ጐበዝ ገንዘቡን
በኪሱ የብቸኝነት ጭንቀቱን በልቡ ይዞ ከልጅነት ቤቱ ወጥቶ ሔዶ ባርባራና ሚስዝ ሔር ሪቻርድ ከቤት ወጥቶ በቀጭኗ መንግድ ዐልፎ ዋናውን መንገድ እስኪይዝና ከዚያም ለዐይን እስኪጠፋ ድረስ ከመስኮት ቁመው በጠራው የጨረቃ ብርሃን እየተረዱ በዐይናቸው ሸኙት.....
💫ይቀጥላል💫
ሲቆዩባት ሩብ ሰዓት እንኳን። ካሽከሮቹ አንዱ ድንገት ጥልቅ ብሎ እንዳያገኘው እንደፈሩ እንደ ተሳቀቁ ነበር ያሳለፉት " ስለዚህ ያልታደለው ጐበዝ ገንዘቡን
በኪሱ የብቸኝነት ጭንቀቱን በልቡ ይዞ ከልጅነት ቤቱ ወጥቶ ሔዶ ባርባራና ሚስዝ ሔር ሪቻርድ ከቤት ወጥቶ በቀጭኗ መንግድ ዐልፎ ዋናውን መንገድ እስኪይዝና ከዚያም ለዐይን እስኪጠፋ ድረስ ከመስኮት ቁመው በጠራው የጨረቃ ብርሃን እየተረዱ በዐይናቸው ሸኙት.....
💫ይቀጥላል💫
👍9
#ገረገራ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አንድ
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
...ብችል ሀገር፣ ካልቻልሁ ግን ከተማ መለወጥ እንዳለብኝ ወስኜ ልጄን ጠቅልያለሁ ዓይኔን ጨፍኜ ስለ መጥፊያ አማራጮቼ ሳስብ ቆየሁና፣ ልጄን አቅፌ ቀና ስል በሰዉ ተከብቢያለሁ፡ እየቆየ ትንፋሽ እስከሚያጥረኝ ድረስ በዳስ የነበረዉ እድምተኛ ሁሉ እየመጣ ተኮደኮደ፡ ሁሉም
የቅድሙን የጃሪምን ሁኔታ ተመልክቷልና፣ አንድ አንድ እያለ መጥቶ መኝታ ክፍሉን እጭቅ ብሎበታል፡ የጃሪም መኝታ ክፍል ከሳሎኑ ጋር አንድ ግድግዳ የሚጋራ እና በሩም ሰፋ ያለ በመሆኑም ፣ ከዉስጥ የተረፈዉ
ሰዉ በዋናዉ ሳሎን ሆኖ ትከሻ ለትከሻ እየተጋፋ በበራፉ በኩል ቱናትን በዓይኑ ይወጋል። ያሽሟጥጣል፡ ከሩቅም ከቅርብም፣ ሹክሹክታ
ይሰማኛል፡
“እንዲህ ናት እዴ ለካ?” አለች አንደኛዋ በለሆሳስ፣ ግን ደግሞ
እንዲሰማኝ አድርጋ
“ጭንቅላቷ ደግሞ ምንድነዉ የሚ ያህለዉ?” ስትል ተቀበለቻት ሌላኛዋ፣ ገንፎ ያላመጠችበት ጥርሷን ለሳቅ እያገጠጠችዉ፡፡
“ገዳም ቅብጥርሴ ይላሉ እንዴ ቄሱ ደግሞ? ሆ! ሲጀመር ልክስክስነቷ መስሎኝ እዲንህ ያለ ልጅ ያስታቀፋት! መኝታዋን እንኳን በወጉ ለማድረግ ያላስቻላትን፣ እንዴት ብላ ነዉ ለገዳም ማዕረግ ትበቃለች ብለዉ የጠበቋት?”
“ጉድ እኮ ነዉ! ኧረ የሕጻኗን ዓይን ተመለከቺልኝ: እንዴት ነዉ ደግሞ
የምታቃስተዉ በናትሽ? አይ ይቺ ልጅማ አትተርፍም። ምናለች በዪኝ
ኋላ፤ የሳምንት ዕድሜ እንኳን አይኖራትም”
“የልጇ አባት ግን የትኛዉ ነዉ፤ ያ ከጎኗ ተቀምጦ የነበረዉ ጅላጅል ነዉ እዳትዪኝ ብቻ
ነዉ እንጂ እሸቴ ይባላል አሉ: ከሴተኛ አዳሪ ጭን አይጠፋም ሲሉ ሰምቻለሁ”
“ሂጅ ሂጅ ሂጅ… በስመ አብ!”
“ይቺን የመሰለች ልጅ ወስዶ እዚያ ምን እንደጣላት ላምን አልችልም
መቼም”
“አንቺ ደግሞ፣ሙሉ አድርጎ የፈጠረዉ ሰዉ አለ ብለሽ ነዉ? እንጂ እሷንም አታያትም? እኔ ነኝ የምትል ቆንጆ ደፍራ በዉብርስት አጠገብ ታልፋለች? ቆንጆ የሚለዉ ቃል እኮ አይበቃትም: ታዲያ ምን ዋጋ አለዉ? በአልጋ ሲለምኗት አፈር ሆና አረፈቺዋ! የቆንጆ ልክስክስ እሷን አየን”
“እግዚአብሔር ሲጣላ ደግሞ እንዴት እንደሚቀጣ አየሽልኝ አይደል?”
“አመንሽ? ባለፈዉ ለጃሪም እህቱ አይደለችም ስልሽ፣ እንዲያ
ስትሟገችኝ አልነበር? ይኼዉ ዛሬ ከራሱ አፍ ሰምተሽ እንኳን ለአፍ
እላፊሽ እፈሪ ተዋርደሻል''
“ኧረ እሱስ ደገቆኛል: እህቱ አይደለችም ማለት ነዉ በቃ?”
“እሷ ብቻ ናት ወንድሜ ስትለዉ የምትሰማዉ እንጂ፣ የእሷ እህትነት ከእሱ አፍ ተሰምቶ አይታወቅም ነዉ የሚባለዉ። እንዲያዉም ይኼ ግቢ
ከነቤቱ የእናት የአባቱ ነዉ አሉ እኮ: ከእነእናቷ አስወጣታለሁ እያለ ሲዝት የሰሙት ሰዎች ናቸዉ የነገሩኝ በእናትም በአባትም አይገናኙም አሉ
አሮጊቷ ራሱ በገዛ ርስቱ ላይ ተደላድላ ለመኖር ስትል እናት መሰለች እንጂ፣ የእናትነት ምልክቱ የላትም”
“ አንዴ... በየከተማዉ በየገጠሩ ሲንከራተቱ ኖረዉ ቅርብ ጊዜ
አደለም እንዴ ወደዚህ የመጡት?''
“እኮ! ድንገት ዱብ ብለዉ ነዉ አሉ አሁን ባለቤት የመሰሉት''
“እኔ አሁንም ላምን አልቻልሁም:: ጭራሽ አሮጊቷ የጃሪም እናት
አይደለችም ማለት ነዉ?''
“እየነገርሁሽ!”
“ይገርማል”
“የእሱ ይገርምሻል እንዴ አንቺ? ዝማምን ታዉቂያት የለ?''
“ዝማም ዝማም… ዝማም የዚችን እህት ማለትሽ ነዉ ወይስ ሌላ?”
“ወይ እህት እቴ: እኔማ ገና ትናንት አይደል እንዴ የምሰማዉ ?
“ምኑን? ”
“እህቷ አይደለችም''
“እርፍ! እሷም?”
“አይደለችም”
አንድ አንድ ብሎ እየገባ ቤቱን ጥቅጥቅ ብሎበት የነበረዉ እንግዳ ሁሉ፣ የቻለዉን ያህል ልጄን ተጠቋቁሞባት ሲበቃዉ፣ ቀስ በቀስ ስለ ወጣ በቤቱ
የቀረዉ ሰዉ ቀነሰ፡ ቀለል ማለቱን ተጠቅሜ ሐሜተኛ ሴቶቹን ዞሬ
በዓይኔ አጣበርኋቸዉ፡ ትኩር ብዬ ስመለከታቸዉ ልክ በድምፃቸዉ
እንደ ጠረጠርሁት እነዚያዉ ተናግሮ አናጋሪዎች ናቸዉ፡ ከአራት ወር በፊት፣ በታዕካ ነገሥት ገዳም ከእመዋ ጋር ቆይቼ ስወጣ መንገዴ ላይ ቆመዉ እህቱ ናት እህቱ አይደለችም እያሉ የተወራረዱብኝ ሴቶች ናቸዉ ምንም አላልኋቸዉም በዚያም ላይ፣ ልቤ ቆሟል ወዴት እንደምሄድ ባላዉቀዉም፣ ልጄን ይዤ ብን ብዬ ከመጥፋት ዉጪ ምንም ምርጫ አይታየኝም ጨክኛለሁ እንግዳዉ ከዳሱ እየተንጠባጠበ ወጥቶ ወጥቶ፣ ጥቂት ሰዎች ቀርተዉበታል፡ የመስኮቱን መጋረጃ በስሱ ገለጥ አድርጌ አሳልፌ ስቆጥር
እመዋ፣ ባልቻ፣ እሸቴ እና ጥቂት የቅርብ ዘመዶቻችን ብቻ ቅስማቸዉ ድቅቅ ብሎ ይታዩኛል፡ እርስ በእርስም አያወሩም: የደስታ ጫፍ እንቀምስበታለን ያሉት ቀን በብላሽ ቀርቶባቸዉ ከፍቷቸዋል፡ እኔ እርግጥ ወደምጠፋበት ለመጥፋት ከአሁን የተመቸ ጊዜ አላገኝም፡ ነገር ግን ጨቅላ ልጅ ይዤ በእግሬ ልሂድ ብል የት እደርሳለሁ? ያዉም ጨቅላዋ ቱናት ሆና፡ በዚያ ላይ፣ መጀመሪያ ወደ ምስጢራዊዋ ቤት ሄጄ
አንድ አንድ ነገሮችን መያዝ ይኖርብኛል ደግነቱ ዕድሜ ለሲራክ ፯ የብዙ ሀገራት ፓስፖርት በተለያየ ማንነት ወጥቶልኛል፡ ከሀገር መዉጣቴ ካልቀረ፣ ቢያንስ ፓስፖርቶቼን መያዝ አለብኝ ያለ ገንዘብም
የሚሆን ነገር የለም ዞሮ ዞሮ ወዲያ ወዲህ ማለቴ ላይቀር ነዉ።
እንደዚያ ከሆነ ደግሞ መኪናዬ የግድ ታስፈልገኛለች: አሁን የት
እንዳለች ግን አላዉቅም: ምክንያቱም ከነዳኋት ቆይቻለሁ፡ ሆስፒታል ከገባሁ ጀምሮ ታናሽ እህቴ እንድትጠቀምበት ፈቅጄላት እሷ ይዛት ስለሰነበተች፣ ምናልባትም ዳሱ ሲሠራ ቦታ እንዳታጣብብ ብላ፣ በጎረቤት
ግቢ ወይም የሆነ መንገድ ዳር አቁማት ይሆናል፡ በእርግጥ፣ የኔ ብቻ ሳይሆን የማንም መኪና በግቢዉ የለም።
የራሴን መኪና ማግኘቱ ቀላል አለመሆኑን እንዳወቅሁ፣ አልፎ አልፎ መኪና በማልይዘበት አጋጣሚ አገልግሎት የሚያደርግልኝን የታክሲ ደንበኛዬን ደዉዬ ጠራሁት። ወዲያዉኑ፣ ጥላዬን ጠብቄ በጀርባ በኩል
ወዳለችዋ ጠባብ የግቢያችን በር ሰተት አልሁ ሽሽት መሸነፍ መሆኑን ባዉቅም፣ ለልጄ ስል የትም ብሄድ አይገደኝም: ቢቻል ቢቻል ላሳክማት፣ ከሰዉ አፍ ላተርፋት ይገባል፡ ከዚህ በኋላ ማንም እንዲያይብኝ
አልፈልግም ማንም በልጄ ጤና እንዲሳለቅ አልፈቅድለትም።
እንዲያዉስ ገዳምሽ ናት ብለዉኝ የለ የንስሐ አባቴ? ታዲያ ወደ ገዳሜ መግባት አለብኛ! ልበል እንግዲህ ልጄ ዉስጥ ገብቼ ልመንኩስ፡፡
የሚጠበቅብኝን የአመክሮ ጊዜ እንደሆነ በሆስፒታል ቆይታዬ ተወጥቼዋለሁ
ምናልባት ቱናት፣ ከዝቋላ ወይ ከደብረ ሊባኖስ ገዳም የምትለየዉ የራሷ ትክለኛ ስለ ሌላት ብቻ ነዉ፡ ወፍጮም ሆነ እህል የሚገብርላት የለም
እንጂ፣ እሷም ሆነ ዝቋላ የእግዚአብሔር መኖሪያዎች እንደሆኑ ግን አልጠራጠርም ስለዚህ በከተማ የገደምኋትን ገዳም የሚቸግራት ነገር
እንዳይኖር ከፈለግሁ በከተማ ማገልገሉን እገደድበታለሁ
ከከተማም ደህና ሕክምና የምታገኝበት፣ ደህና ከተማ መምረጥ አለብኝ፡
አንዴ ከመነኮሱ በኋላ ደግሞ ዞሮ ማየት እንደ ሌለ አዉቃለሁ፡ አምሮቴ፣ ትዳሬ፣ ሥራዬ፣ ወዳጆቼ፣ ዘመዶቼ የሚሉትን ሁሉ መተዉ ቀዳሚዉ የገዳማዉያን ሕግ መሆኑን አዉቃለሁ ዞሮ አለማየት ፈታኝ ቢሆንም፣ የቀረዉ ይቀራል እንጂ ይኼኛዉን ሕግ ግን አልሽረዉም፡፡ በፍጹም!
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አንድ
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
...ብችል ሀገር፣ ካልቻልሁ ግን ከተማ መለወጥ እንዳለብኝ ወስኜ ልጄን ጠቅልያለሁ ዓይኔን ጨፍኜ ስለ መጥፊያ አማራጮቼ ሳስብ ቆየሁና፣ ልጄን አቅፌ ቀና ስል በሰዉ ተከብቢያለሁ፡ እየቆየ ትንፋሽ እስከሚያጥረኝ ድረስ በዳስ የነበረዉ እድምተኛ ሁሉ እየመጣ ተኮደኮደ፡ ሁሉም
የቅድሙን የጃሪምን ሁኔታ ተመልክቷልና፣ አንድ አንድ እያለ መጥቶ መኝታ ክፍሉን እጭቅ ብሎበታል፡ የጃሪም መኝታ ክፍል ከሳሎኑ ጋር አንድ ግድግዳ የሚጋራ እና በሩም ሰፋ ያለ በመሆኑም ፣ ከዉስጥ የተረፈዉ
ሰዉ በዋናዉ ሳሎን ሆኖ ትከሻ ለትከሻ እየተጋፋ በበራፉ በኩል ቱናትን በዓይኑ ይወጋል። ያሽሟጥጣል፡ ከሩቅም ከቅርብም፣ ሹክሹክታ
ይሰማኛል፡
“እንዲህ ናት እዴ ለካ?” አለች አንደኛዋ በለሆሳስ፣ ግን ደግሞ
እንዲሰማኝ አድርጋ
“ጭንቅላቷ ደግሞ ምንድነዉ የሚ ያህለዉ?” ስትል ተቀበለቻት ሌላኛዋ፣ ገንፎ ያላመጠችበት ጥርሷን ለሳቅ እያገጠጠችዉ፡፡
“ገዳም ቅብጥርሴ ይላሉ እንዴ ቄሱ ደግሞ? ሆ! ሲጀመር ልክስክስነቷ መስሎኝ እዲንህ ያለ ልጅ ያስታቀፋት! መኝታዋን እንኳን በወጉ ለማድረግ ያላስቻላትን፣ እንዴት ብላ ነዉ ለገዳም ማዕረግ ትበቃለች ብለዉ የጠበቋት?”
“ጉድ እኮ ነዉ! ኧረ የሕጻኗን ዓይን ተመለከቺልኝ: እንዴት ነዉ ደግሞ
የምታቃስተዉ በናትሽ? አይ ይቺ ልጅማ አትተርፍም። ምናለች በዪኝ
ኋላ፤ የሳምንት ዕድሜ እንኳን አይኖራትም”
“የልጇ አባት ግን የትኛዉ ነዉ፤ ያ ከጎኗ ተቀምጦ የነበረዉ ጅላጅል ነዉ እዳትዪኝ ብቻ
ነዉ እንጂ እሸቴ ይባላል አሉ: ከሴተኛ አዳሪ ጭን አይጠፋም ሲሉ ሰምቻለሁ”
“ሂጅ ሂጅ ሂጅ… በስመ አብ!”
“ይቺን የመሰለች ልጅ ወስዶ እዚያ ምን እንደጣላት ላምን አልችልም
መቼም”
“አንቺ ደግሞ፣ሙሉ አድርጎ የፈጠረዉ ሰዉ አለ ብለሽ ነዉ? እንጂ እሷንም አታያትም? እኔ ነኝ የምትል ቆንጆ ደፍራ በዉብርስት አጠገብ ታልፋለች? ቆንጆ የሚለዉ ቃል እኮ አይበቃትም: ታዲያ ምን ዋጋ አለዉ? በአልጋ ሲለምኗት አፈር ሆና አረፈቺዋ! የቆንጆ ልክስክስ እሷን አየን”
“እግዚአብሔር ሲጣላ ደግሞ እንዴት እንደሚቀጣ አየሽልኝ አይደል?”
“አመንሽ? ባለፈዉ ለጃሪም እህቱ አይደለችም ስልሽ፣ እንዲያ
ስትሟገችኝ አልነበር? ይኼዉ ዛሬ ከራሱ አፍ ሰምተሽ እንኳን ለአፍ
እላፊሽ እፈሪ ተዋርደሻል''
“ኧረ እሱስ ደገቆኛል: እህቱ አይደለችም ማለት ነዉ በቃ?”
“እሷ ብቻ ናት ወንድሜ ስትለዉ የምትሰማዉ እንጂ፣ የእሷ እህትነት ከእሱ አፍ ተሰምቶ አይታወቅም ነዉ የሚባለዉ። እንዲያዉም ይኼ ግቢ
ከነቤቱ የእናት የአባቱ ነዉ አሉ እኮ: ከእነእናቷ አስወጣታለሁ እያለ ሲዝት የሰሙት ሰዎች ናቸዉ የነገሩኝ በእናትም በአባትም አይገናኙም አሉ
አሮጊቷ ራሱ በገዛ ርስቱ ላይ ተደላድላ ለመኖር ስትል እናት መሰለች እንጂ፣ የእናትነት ምልክቱ የላትም”
“ አንዴ... በየከተማዉ በየገጠሩ ሲንከራተቱ ኖረዉ ቅርብ ጊዜ
አደለም እንዴ ወደዚህ የመጡት?''
“እኮ! ድንገት ዱብ ብለዉ ነዉ አሉ አሁን ባለቤት የመሰሉት''
“እኔ አሁንም ላምን አልቻልሁም:: ጭራሽ አሮጊቷ የጃሪም እናት
አይደለችም ማለት ነዉ?''
“እየነገርሁሽ!”
“ይገርማል”
“የእሱ ይገርምሻል እንዴ አንቺ? ዝማምን ታዉቂያት የለ?''
“ዝማም ዝማም… ዝማም የዚችን እህት ማለትሽ ነዉ ወይስ ሌላ?”
“ወይ እህት እቴ: እኔማ ገና ትናንት አይደል እንዴ የምሰማዉ ?
“ምኑን? ”
“እህቷ አይደለችም''
“እርፍ! እሷም?”
“አይደለችም”
አንድ አንድ ብሎ እየገባ ቤቱን ጥቅጥቅ ብሎበት የነበረዉ እንግዳ ሁሉ፣ የቻለዉን ያህል ልጄን ተጠቋቁሞባት ሲበቃዉ፣ ቀስ በቀስ ስለ ወጣ በቤቱ
የቀረዉ ሰዉ ቀነሰ፡ ቀለል ማለቱን ተጠቅሜ ሐሜተኛ ሴቶቹን ዞሬ
በዓይኔ አጣበርኋቸዉ፡ ትኩር ብዬ ስመለከታቸዉ ልክ በድምፃቸዉ
እንደ ጠረጠርሁት እነዚያዉ ተናግሮ አናጋሪዎች ናቸዉ፡ ከአራት ወር በፊት፣ በታዕካ ነገሥት ገዳም ከእመዋ ጋር ቆይቼ ስወጣ መንገዴ ላይ ቆመዉ እህቱ ናት እህቱ አይደለችም እያሉ የተወራረዱብኝ ሴቶች ናቸዉ ምንም አላልኋቸዉም በዚያም ላይ፣ ልቤ ቆሟል ወዴት እንደምሄድ ባላዉቀዉም፣ ልጄን ይዤ ብን ብዬ ከመጥፋት ዉጪ ምንም ምርጫ አይታየኝም ጨክኛለሁ እንግዳዉ ከዳሱ እየተንጠባጠበ ወጥቶ ወጥቶ፣ ጥቂት ሰዎች ቀርተዉበታል፡ የመስኮቱን መጋረጃ በስሱ ገለጥ አድርጌ አሳልፌ ስቆጥር
እመዋ፣ ባልቻ፣ እሸቴ እና ጥቂት የቅርብ ዘመዶቻችን ብቻ ቅስማቸዉ ድቅቅ ብሎ ይታዩኛል፡ እርስ በእርስም አያወሩም: የደስታ ጫፍ እንቀምስበታለን ያሉት ቀን በብላሽ ቀርቶባቸዉ ከፍቷቸዋል፡ እኔ እርግጥ ወደምጠፋበት ለመጥፋት ከአሁን የተመቸ ጊዜ አላገኝም፡ ነገር ግን ጨቅላ ልጅ ይዤ በእግሬ ልሂድ ብል የት እደርሳለሁ? ያዉም ጨቅላዋ ቱናት ሆና፡ በዚያ ላይ፣ መጀመሪያ ወደ ምስጢራዊዋ ቤት ሄጄ
አንድ አንድ ነገሮችን መያዝ ይኖርብኛል ደግነቱ ዕድሜ ለሲራክ ፯ የብዙ ሀገራት ፓስፖርት በተለያየ ማንነት ወጥቶልኛል፡ ከሀገር መዉጣቴ ካልቀረ፣ ቢያንስ ፓስፖርቶቼን መያዝ አለብኝ ያለ ገንዘብም
የሚሆን ነገር የለም ዞሮ ዞሮ ወዲያ ወዲህ ማለቴ ላይቀር ነዉ።
እንደዚያ ከሆነ ደግሞ መኪናዬ የግድ ታስፈልገኛለች: አሁን የት
እንዳለች ግን አላዉቅም: ምክንያቱም ከነዳኋት ቆይቻለሁ፡ ሆስፒታል ከገባሁ ጀምሮ ታናሽ እህቴ እንድትጠቀምበት ፈቅጄላት እሷ ይዛት ስለሰነበተች፣ ምናልባትም ዳሱ ሲሠራ ቦታ እንዳታጣብብ ብላ፣ በጎረቤት
ግቢ ወይም የሆነ መንገድ ዳር አቁማት ይሆናል፡ በእርግጥ፣ የኔ ብቻ ሳይሆን የማንም መኪና በግቢዉ የለም።
የራሴን መኪና ማግኘቱ ቀላል አለመሆኑን እንዳወቅሁ፣ አልፎ አልፎ መኪና በማልይዘበት አጋጣሚ አገልግሎት የሚያደርግልኝን የታክሲ ደንበኛዬን ደዉዬ ጠራሁት። ወዲያዉኑ፣ ጥላዬን ጠብቄ በጀርባ በኩል
ወዳለችዋ ጠባብ የግቢያችን በር ሰተት አልሁ ሽሽት መሸነፍ መሆኑን ባዉቅም፣ ለልጄ ስል የትም ብሄድ አይገደኝም: ቢቻል ቢቻል ላሳክማት፣ ከሰዉ አፍ ላተርፋት ይገባል፡ ከዚህ በኋላ ማንም እንዲያይብኝ
አልፈልግም ማንም በልጄ ጤና እንዲሳለቅ አልፈቅድለትም።
እንዲያዉስ ገዳምሽ ናት ብለዉኝ የለ የንስሐ አባቴ? ታዲያ ወደ ገዳሜ መግባት አለብኛ! ልበል እንግዲህ ልጄ ዉስጥ ገብቼ ልመንኩስ፡፡
የሚጠበቅብኝን የአመክሮ ጊዜ እንደሆነ በሆስፒታል ቆይታዬ ተወጥቼዋለሁ
ምናልባት ቱናት፣ ከዝቋላ ወይ ከደብረ ሊባኖስ ገዳም የምትለየዉ የራሷ ትክለኛ ስለ ሌላት ብቻ ነዉ፡ ወፍጮም ሆነ እህል የሚገብርላት የለም
እንጂ፣ እሷም ሆነ ዝቋላ የእግዚአብሔር መኖሪያዎች እንደሆኑ ግን አልጠራጠርም ስለዚህ በከተማ የገደምኋትን ገዳም የሚቸግራት ነገር
እንዳይኖር ከፈለግሁ በከተማ ማገልገሉን እገደድበታለሁ
ከከተማም ደህና ሕክምና የምታገኝበት፣ ደህና ከተማ መምረጥ አለብኝ፡
አንዴ ከመነኮሱ በኋላ ደግሞ ዞሮ ማየት እንደ ሌለ አዉቃለሁ፡ አምሮቴ፣ ትዳሬ፣ ሥራዬ፣ ወዳጆቼ፣ ዘመዶቼ የሚሉትን ሁሉ መተዉ ቀዳሚዉ የገዳማዉያን ሕግ መሆኑን አዉቃለሁ ዞሮ አለማየት ፈታኝ ቢሆንም፣ የቀረዉ ይቀራል እንጂ ይኼኛዉን ሕግ ግን አልሽረዉም፡፡ በፍጹም!
👍27❤2
በስልክ ጠርቼዉ የመጣልኝን ታክሲ ቅድሚያ በልደታ ኮንዶሚኒየም ወደምትገኘዉ ምስጢራዊዋ ቤቴ እንዲያደርሰኝ መራሁት፡ እንዳደረሰኝ ቱናትን እዚያዉ ተቀምጬበት የነበረዉ የታክሲዉ የኋላ ወንበር ላይ
ጨክኜ አስተኛኋትና ወረድሁ ለሾፌሩ ቆሞ የሚጠብቅበትን ጭምር እንደምንተሳሰብ ነግሬዉ፣ አንደኛ ፎቅ ወዳለችዋ ምስጢራዊ ቤት ገባሁ። ከወራት በኋላ እየገባሁበት ስለሆነ፣ ገና ስከፍተዉ ታፍኖ የኖረዉ ሽታ
እፍን አደረገኝ፡ ቢሆንም ግን ጊዜ ስለሌለኝ ቻልሁትና፣ በየሥርቻዉ
ማንጎዳጎዴን ጀመርሁ በተለይ የሚያስፈልጉኝ ሰነዶችን
የማስቀምጥበትን አነስተኛ ሻንጣ እና ከቁም ሳጥኑ ደግሞ እጄ ላይ
የገቡትን ልብሶች ግራና ቀኝ
አንጠልጥዬ ወደ መኪናዉ ተመለስሁ።
ከዚያ፣ ለጊዜዉ አልጋ ለመከራየት ሜክሲኮ ወደሚገኘዉ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል አቀናሁ ሾፌሩ እግዚአብሔር ዉለታዉን ይክፈለዉና፣ ወደ ተከራየሁት ክፍል ድረስ እቃዎቼን ስላደረሰልኝ፣ ቱናት እምብዛም አልተንገላታችብኝም:: ቅድም እመዋ ለቱናት የሸለመቻትን ጋቢ
ከሥር አንጥፌ አልጋዉ ላይ በጥንቃቄ አስተኝቻት፣ ሾፌሩ የጠየቀኝን ሂሳብ ከምሥጋና ጋር ጨመር አድርጌ ከፍዬ ሸኘሁት፡ እንዲያዉ ፊቴ ላይ ያለዉን ጭንቅ እያየ አላስችል ሲለዉ፣ በየመሀሉ አይዞሽ ከማለት በቀር፣ ጥያቄዎች ስላላበዛብኝ ነበር አንድም ያመሰገንሁት፡ በተለይ ስለ
ቱናት ቢጠይቀኝ ኖሮ እንጃለት! ስለ እሷ አድ ቃል ቢወጣዉ ኖሮ፣
ሌላዉ ቢቀር ቢያንስ በስድብ ማጠናገሬ አይቀርም ነበር፡
ማያገባዉ ጥልቅ አለማለቱን ነዉ እንደ ዉለታ የቆጠርሁለት
እሱን አመስግኜ ከሸኘሁት በኋላ በሩን ከዉስጥ ቆልፌ ከቤቴ ያመጣኋትን መጠነኛ ሻንጣ ከፈትኋት፡ በዉስጧ ያለዉን ሁሉ ወለሉ መሀል ላይ ከዘረገፍሁ በኋላ፣ ያሉኝን ነገሮች መቁጠር ጀመርሁ፡ የትምህርት
ማስረጃዎችን፣ ሲራክ ፯ የተለያዩ ሀገራት በተለያዩ ማንነቶች እና ስሞች ያሠራልኝን ፓስፖርቶች፣
የባንክ ደብተሮቼን አገኘኋቸዉ እና
እንደየዓይነታቸዉ ደረደርኋቸዉ።
ፓስፖርቶቼን አነሳሁና ልክ እንደ ድሮ የፎቶ ማኅደር፣ ከእያንዳንዱ
ፓስፖርት ጋር ያለኝን ትዝታ እየገለጥሁ ለደቂቃዎች ጭልጥ አልሁ በዚያዉም አጋጣሚ የጊዜ ገደብ አልፎባቸዉ እድሳት የሚጠበቅባቸዉ መኖራቸዉን አወቅሁ የገሚሶቹ ፓስፖርቶች ቀን ያበቃ ቢሆንም፣ በእዉነተኛዉ የኢትዮጵያ ፓስፖርቴ ላይ በተመታልኝ የሩስያ ቪዛ ላይ
በቂ ጊዜ ስላገኘሁበት እምብዛም
አልተጨነቅሁባቸዉም ከሃገር መውጣትን በደንብ እየወሰንሁበት ስመጣ፣ ሩስያ የመጀመሪያ ምርጫዬ ሆናለች፡ እዚያ ከሁሉም የበለጠ ትዝታ አለኝ፡ ከተራ የመንገድ ዳር ሱቁቿ እስከ ታላቁ የክሬምሊን ቤተ መንግሥቷ የደረሰ ታሪክ ስላለኝ የቅድሚያ ቅድሚያ ምርጫዬን ሩስያ አድርጌያለሁ
በመቀጠል የባንክ ደብተሮቼን አነሳሁ፡ እዚህ ላይ ነዉ እንግዲህ ችግሩ ከሀገር ሚያስወጣ ገንዘብ ሊሞላልኝ አልቻለም በባንክ ደብተሮቼ ያሉትን ቁጥሮች ሁሉ እንደገና ብደማምራቸዉም፣ ከአዉሮፕላን ትኬት መግዣ የሚተርፍ ብር ግን አላገኘሁባቸዉም፡ ስለዚህ ሳልወድ በግዴ፣ ወይ ከሀገር የመዉጣት ዕቅዴን መለወጥ ወይ ደግሞ እኔን የሚራዳ ተጨማሪ ገበዝ ለገዳሜ ልሾምላት ይገባኛል፡ ኹለቱንም አማራጮች
ሳወዳድር ቆይቼ ኹለተኛዉን መረጥሁ፡ ከሀገር የመዉጣት ዕቅዴን ሳይቃወም ገንዘብ የሚፈልግልኝን ሰዉ በሐሳቤ አሰስሁ
ግን ማንን?
እሸቴን፡፡ እሸቴን መረጥሁላት፡ አንደኛዬን ጨርቄን ካልጣልሁ በቀር፣ መቼም ከእሱ ሌላ በቱናት ጉዳይ ጣልቃ የማስገባዉ ሰዉ አይኖረኝም::
ምንስ ቢሆን አባቷ አይደል? ዘግቼዉ የነበረዉን ስልኬን ለሸቴ
ልደዉልለት ልክ ልከፍተዉ ስል፣ ቱናት ከረዥሙ እንቅልፏ ነቅታ ተነፋነፈች፡ እየቆየች ለቅሶዋን አባብሳ እሪ ብላ አለቀስችብኝ፡ እንዴት እንደማባብላት እንኳን አላወቅሁበትም: ባቅፋትም ብወዘዉዛትም ዝም
ልትልልኝ አልቻለችም ለካ ከሆስፒታሉ ማቆያ ከወጣች ወዲህ፣ ምንም ነገር ወደ ሆዷ አልዞረም:: ልጄን ርቧታል፡ እንዲሁ ስወከብ፣ የሆዷን ነገር አላሰብሁበትም ነበር፡ የማደርገዉ ቢጨንቀኝ እዚያዉ ባለችበት
ጡቴን ሰጠኋት፣ ኧረ ምንም! ለነገሩማ ከተወለደች ጀምሮ እንዲች ብላ ያልቀመሰችለት ጡት፣ እሺ ብላ ብትስብለትስ ምን ይወጣዋልና ነዉ?
እየባሰባት፣ ድምፁዋ ደግሞ እየተዳከመብኝ መጣ፡
እንዴት ቢያንስ ወተት እንኳን አልገዛሁላትም?
አሁን የግድ ሰዉ ያስፈልገኛል፡ ሌላ ሰዉ ወደ እሸቴ መደወሉን
ተዉኩትና፣ ከፍ ዝቅ አድርጌ ወደ ተጣላኋት ሸዊት ዘንድ ዓይኔን በጨዉ አጥቤ ደወልሁ እግዜር ይስጣት፣ ቶሎ አነሳችልኝ። ቀድሞም ቢሆን እኔ እንደዚያ መዐቱን አወረድሁባት እንጂ፣ እሷ ለአንድም ቀን አልተለወጠችብኝም:
“ልጅሽ ናት የምታለቅሰዉ?” አለችኝ፣ ልክ ስልኩን ከማንሳቷ
የተዳከመዉን የቱናትን ለቅሶ ሰምታ፡
“አዎ፣ ሽዊት በእናትሽ! ላስቸግርሽ ነዉ። ወተት አምልኝ?”
“እሺ፤ ግን እኮ አቅራቢያሽ ባለ በማንኛዉም ሱቅ ታገኛለሽ” አለችኝ፣
ለምን እሷን ማስቸገር እንደ ፈለግሁ ግራ ገብቷት፡ ለድንገተኛ ጉዳይ ከሆስፒታል ስለተደወለላት፣ በእመዋ ዳስ የነበረዉ ደስታ እንደዚያ ሳይበላሽ ነበር ቀድማ የወጣችዉ፡ ስለዚህ hዚያ ሁሉ እድምተኛ የሚላካት ሰዉ አጥታ ነዉ፣ እኔን ከዚህ ድረስ ወተት የምታስገዛኝ? ብላ
ሳታስብ አልቀረችም:
“በእናትሽ ድረሽልኝ፣ ልጄ በለቅሶ ልትሞትብኝ ነዉ”
“ቆይ እሺ፣ ቆይ መጣሁ”
“በእናትሽ ቶሎ በዪ! እ... የት እንዳለሁ ግን አዉቀሻል?”
“እህእ?
እመዋ ቤት ነዋ”
“አይ አይ፣ እዚያ አይደለሁም። ዋቢ ሸበሌ ሆቴል ነኝ። ሆስፒታል ነሽ አይደል አንቺ?”
“አዎ”
“እንግዲያዉ እዚህ ለመድረስ ኹለት ደቂቃ ቢፈጅብሽ ነዉ''
“መጣሁ እሺ። እስከዚያዉ ድረስ ግን ለማባበል ሞክሪ''
“ምን አድርጌ? ጡቴንም ጭምር ነዉ እምቢ ያለችኝ''
“እስኪ ለስለስ ያሉ ነገሮች ወደ አፏ አስጠጊላት: እጅሽም ንጹሕ ከሆነ፣
እስኪ ጣትሽን ስጫት ትጥባዉ” አለችኝ፣ ቢሮዋን ስትቆልፍ እየተሰማኝ፡
“እሺ”
ያልሞከርሁት ነገር የለም፡ እንዳለችኝ ጣቴንም፣ ጡቴንም፣ ሁሉንም ሰጠኋት፡ ዝም ላሰኛት ግን አልቻልሁም ምን ይዋጠኝ? ከሁሉም ደግሞ ያስጨነቀኝ፣ ይኼን ያህል አልቅሳም እንባ የሚባል አለመዉጣቱ ነዉ።
ድምፁዋ የባሰ እየሰለለብኝ መጣ፡ ተዳከመችብኝ፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
ጨክኜ አስተኛኋትና ወረድሁ ለሾፌሩ ቆሞ የሚጠብቅበትን ጭምር እንደምንተሳሰብ ነግሬዉ፣ አንደኛ ፎቅ ወዳለችዋ ምስጢራዊ ቤት ገባሁ። ከወራት በኋላ እየገባሁበት ስለሆነ፣ ገና ስከፍተዉ ታፍኖ የኖረዉ ሽታ
እፍን አደረገኝ፡ ቢሆንም ግን ጊዜ ስለሌለኝ ቻልሁትና፣ በየሥርቻዉ
ማንጎዳጎዴን ጀመርሁ በተለይ የሚያስፈልጉኝ ሰነዶችን
የማስቀምጥበትን አነስተኛ ሻንጣ እና ከቁም ሳጥኑ ደግሞ እጄ ላይ
የገቡትን ልብሶች ግራና ቀኝ
አንጠልጥዬ ወደ መኪናዉ ተመለስሁ።
ከዚያ፣ ለጊዜዉ አልጋ ለመከራየት ሜክሲኮ ወደሚገኘዉ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል አቀናሁ ሾፌሩ እግዚአብሔር ዉለታዉን ይክፈለዉና፣ ወደ ተከራየሁት ክፍል ድረስ እቃዎቼን ስላደረሰልኝ፣ ቱናት እምብዛም አልተንገላታችብኝም:: ቅድም እመዋ ለቱናት የሸለመቻትን ጋቢ
ከሥር አንጥፌ አልጋዉ ላይ በጥንቃቄ አስተኝቻት፣ ሾፌሩ የጠየቀኝን ሂሳብ ከምሥጋና ጋር ጨመር አድርጌ ከፍዬ ሸኘሁት፡ እንዲያዉ ፊቴ ላይ ያለዉን ጭንቅ እያየ አላስችል ሲለዉ፣ በየመሀሉ አይዞሽ ከማለት በቀር፣ ጥያቄዎች ስላላበዛብኝ ነበር አንድም ያመሰገንሁት፡ በተለይ ስለ
ቱናት ቢጠይቀኝ ኖሮ እንጃለት! ስለ እሷ አድ ቃል ቢወጣዉ ኖሮ፣
ሌላዉ ቢቀር ቢያንስ በስድብ ማጠናገሬ አይቀርም ነበር፡
ማያገባዉ ጥልቅ አለማለቱን ነዉ እንደ ዉለታ የቆጠርሁለት
እሱን አመስግኜ ከሸኘሁት በኋላ በሩን ከዉስጥ ቆልፌ ከቤቴ ያመጣኋትን መጠነኛ ሻንጣ ከፈትኋት፡ በዉስጧ ያለዉን ሁሉ ወለሉ መሀል ላይ ከዘረገፍሁ በኋላ፣ ያሉኝን ነገሮች መቁጠር ጀመርሁ፡ የትምህርት
ማስረጃዎችን፣ ሲራክ ፯ የተለያዩ ሀገራት በተለያዩ ማንነቶች እና ስሞች ያሠራልኝን ፓስፖርቶች፣
የባንክ ደብተሮቼን አገኘኋቸዉ እና
እንደየዓይነታቸዉ ደረደርኋቸዉ።
ፓስፖርቶቼን አነሳሁና ልክ እንደ ድሮ የፎቶ ማኅደር፣ ከእያንዳንዱ
ፓስፖርት ጋር ያለኝን ትዝታ እየገለጥሁ ለደቂቃዎች ጭልጥ አልሁ በዚያዉም አጋጣሚ የጊዜ ገደብ አልፎባቸዉ እድሳት የሚጠበቅባቸዉ መኖራቸዉን አወቅሁ የገሚሶቹ ፓስፖርቶች ቀን ያበቃ ቢሆንም፣ በእዉነተኛዉ የኢትዮጵያ ፓስፖርቴ ላይ በተመታልኝ የሩስያ ቪዛ ላይ
በቂ ጊዜ ስላገኘሁበት እምብዛም
አልተጨነቅሁባቸዉም ከሃገር መውጣትን በደንብ እየወሰንሁበት ስመጣ፣ ሩስያ የመጀመሪያ ምርጫዬ ሆናለች፡ እዚያ ከሁሉም የበለጠ ትዝታ አለኝ፡ ከተራ የመንገድ ዳር ሱቁቿ እስከ ታላቁ የክሬምሊን ቤተ መንግሥቷ የደረሰ ታሪክ ስላለኝ የቅድሚያ ቅድሚያ ምርጫዬን ሩስያ አድርጌያለሁ
በመቀጠል የባንክ ደብተሮቼን አነሳሁ፡ እዚህ ላይ ነዉ እንግዲህ ችግሩ ከሀገር ሚያስወጣ ገንዘብ ሊሞላልኝ አልቻለም በባንክ ደብተሮቼ ያሉትን ቁጥሮች ሁሉ እንደገና ብደማምራቸዉም፣ ከአዉሮፕላን ትኬት መግዣ የሚተርፍ ብር ግን አላገኘሁባቸዉም፡ ስለዚህ ሳልወድ በግዴ፣ ወይ ከሀገር የመዉጣት ዕቅዴን መለወጥ ወይ ደግሞ እኔን የሚራዳ ተጨማሪ ገበዝ ለገዳሜ ልሾምላት ይገባኛል፡ ኹለቱንም አማራጮች
ሳወዳድር ቆይቼ ኹለተኛዉን መረጥሁ፡ ከሀገር የመዉጣት ዕቅዴን ሳይቃወም ገንዘብ የሚፈልግልኝን ሰዉ በሐሳቤ አሰስሁ
ግን ማንን?
እሸቴን፡፡ እሸቴን መረጥሁላት፡ አንደኛዬን ጨርቄን ካልጣልሁ በቀር፣ መቼም ከእሱ ሌላ በቱናት ጉዳይ ጣልቃ የማስገባዉ ሰዉ አይኖረኝም::
ምንስ ቢሆን አባቷ አይደል? ዘግቼዉ የነበረዉን ስልኬን ለሸቴ
ልደዉልለት ልክ ልከፍተዉ ስል፣ ቱናት ከረዥሙ እንቅልፏ ነቅታ ተነፋነፈች፡ እየቆየች ለቅሶዋን አባብሳ እሪ ብላ አለቀስችብኝ፡ እንዴት እንደማባብላት እንኳን አላወቅሁበትም: ባቅፋትም ብወዘዉዛትም ዝም
ልትልልኝ አልቻለችም ለካ ከሆስፒታሉ ማቆያ ከወጣች ወዲህ፣ ምንም ነገር ወደ ሆዷ አልዞረም:: ልጄን ርቧታል፡ እንዲሁ ስወከብ፣ የሆዷን ነገር አላሰብሁበትም ነበር፡ የማደርገዉ ቢጨንቀኝ እዚያዉ ባለችበት
ጡቴን ሰጠኋት፣ ኧረ ምንም! ለነገሩማ ከተወለደች ጀምሮ እንዲች ብላ ያልቀመሰችለት ጡት፣ እሺ ብላ ብትስብለትስ ምን ይወጣዋልና ነዉ?
እየባሰባት፣ ድምፁዋ ደግሞ እየተዳከመብኝ መጣ፡
እንዴት ቢያንስ ወተት እንኳን አልገዛሁላትም?
አሁን የግድ ሰዉ ያስፈልገኛል፡ ሌላ ሰዉ ወደ እሸቴ መደወሉን
ተዉኩትና፣ ከፍ ዝቅ አድርጌ ወደ ተጣላኋት ሸዊት ዘንድ ዓይኔን በጨዉ አጥቤ ደወልሁ እግዜር ይስጣት፣ ቶሎ አነሳችልኝ። ቀድሞም ቢሆን እኔ እንደዚያ መዐቱን አወረድሁባት እንጂ፣ እሷ ለአንድም ቀን አልተለወጠችብኝም:
“ልጅሽ ናት የምታለቅሰዉ?” አለችኝ፣ ልክ ስልኩን ከማንሳቷ
የተዳከመዉን የቱናትን ለቅሶ ሰምታ፡
“አዎ፣ ሽዊት በእናትሽ! ላስቸግርሽ ነዉ። ወተት አምልኝ?”
“እሺ፤ ግን እኮ አቅራቢያሽ ባለ በማንኛዉም ሱቅ ታገኛለሽ” አለችኝ፣
ለምን እሷን ማስቸገር እንደ ፈለግሁ ግራ ገብቷት፡ ለድንገተኛ ጉዳይ ከሆስፒታል ስለተደወለላት፣ በእመዋ ዳስ የነበረዉ ደስታ እንደዚያ ሳይበላሽ ነበር ቀድማ የወጣችዉ፡ ስለዚህ hዚያ ሁሉ እድምተኛ የሚላካት ሰዉ አጥታ ነዉ፣ እኔን ከዚህ ድረስ ወተት የምታስገዛኝ? ብላ
ሳታስብ አልቀረችም:
“በእናትሽ ድረሽልኝ፣ ልጄ በለቅሶ ልትሞትብኝ ነዉ”
“ቆይ እሺ፣ ቆይ መጣሁ”
“በእናትሽ ቶሎ በዪ! እ... የት እንዳለሁ ግን አዉቀሻል?”
“እህእ?
እመዋ ቤት ነዋ”
“አይ አይ፣ እዚያ አይደለሁም። ዋቢ ሸበሌ ሆቴል ነኝ። ሆስፒታል ነሽ አይደል አንቺ?”
“አዎ”
“እንግዲያዉ እዚህ ለመድረስ ኹለት ደቂቃ ቢፈጅብሽ ነዉ''
“መጣሁ እሺ። እስከዚያዉ ድረስ ግን ለማባበል ሞክሪ''
“ምን አድርጌ? ጡቴንም ጭምር ነዉ እምቢ ያለችኝ''
“እስኪ ለስለስ ያሉ ነገሮች ወደ አፏ አስጠጊላት: እጅሽም ንጹሕ ከሆነ፣
እስኪ ጣትሽን ስጫት ትጥባዉ” አለችኝ፣ ቢሮዋን ስትቆልፍ እየተሰማኝ፡
“እሺ”
ያልሞከርሁት ነገር የለም፡ እንዳለችኝ ጣቴንም፣ ጡቴንም፣ ሁሉንም ሰጠኋት፡ ዝም ላሰኛት ግን አልቻልሁም ምን ይዋጠኝ? ከሁሉም ደግሞ ያስጨነቀኝ፣ ይኼን ያህል አልቅሳም እንባ የሚባል አለመዉጣቱ ነዉ።
ድምፁዋ የባሰ እየሰለለብኝ መጣ፡ ተዳከመችብኝ፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
👍38❤6🥰2
#ገረገራ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሁለት
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
...መቼም ባልቻን በግልፍተኛነት የሚያማዉ አይገኝም የጃሪምን ግልምጫ ከምንም ሳይቆጥር ፈገግ ብሎ አሳለፈዉና፣ ወደኔ መጥቶ አቀፈኝ፡ እሱን
እዚህ መሆኔን እንዴት አወቀ አይሉትም፡ እኔም በችኮላ ተንከረፈፍሁ እንጂ የትም ብሄድ ከሲራክ ፯ ማምለጥ እንደማልችል ማስተዋል ነበረብኝ፡ እንኳንስ እንደዚህ ተንዘላዝዬለት ይቅርና! የንዝህላልነቱ ንዝህላልነት ደግሞ በገዛ ስልኬ ለሸዊት ስልክ መደወሌ፡ በዚህ ስሕተቴ
እንኳንስ የሲራክ ፯ቱ ባልቻ፣ የተናቀ የመንደር ደመኛ እንኳን ሊያገኘኝ ይችላል።
ባልቻ ከመግባቱ አፍታ ሳይቆዩ እሸቴ እና ሸዊት ተከታትለዉ ገቡ።
“አንቺ?” ስል ተቀበልኋት፣ ከእሸቴ ኋላ መጥታ ለሰላምታ ስታቅፈኝ፡
“እንዲያዉ እስካሁን እያለቀሰችም ቢሆን ገና አሁን ነው የምትደርሽልኝ ማለት ነዉ?” አልኋት፣ ለቂሜ መወጫ ጠበቅ አድርጌ እያቀፍኋት።
የአሁኑ መተቃቀፋችን ትርጉሙ የትየለሌ ነዉ: አንድም በሆስፒታል
ቆይታዬ ዓይንሽን ለአፈር ብያት የነበረዉን ኩርፊያ ጨርሼ ረሳሁላት፣አንድም ለቱናት አምጭልኝ ያልኋትን ወተት ያዉም የሚሆናትን መጠጫ ጡጦ ጭምር ስላመጣችልኝ አመሰገንኋት፣ አንድም ነባሩ
ሰላምታችን እንደዚህ ነዉ፡ እንደገና እቅፍ አድርጌ ጨመቅኋት።
"እ?"
“ኧረ እኔስ ወዲያዉ ነበር የደረስሁት”
“አዎ” አለ ባልቻ፣ ክንዱን ትከሻዋ ላይ እየጫነ፡ “ወተቱን ብቻ ይዛ
ስትመጣ አግኝቻት፣ እኔ ነኝ ጡጦም ጨምራችሁ አምጡ ብዬ ከእሸቴ ጋ መልሼ የላክኋቸዉ። መቼም ምን ዶክተር ብትሆን፣ በዕድሜ ታናሼ ስለሆነች፣ በዚህ ቅር የምትሰኝብኝ አይመስለኝም”
“ኧረ በጭራሽ!” አለች፣ ወተቱን እና የጡጦ እቃዉን እያቀበለችኝ:
“ኧረ ስሚኝማ ዉቤ” አለች፣ የመደነቅ ፊቷን እየገለጠችልኝ፡፡
“ምን”
“ወንድምሽን እኮ ሊፍቱ ጋ አግኝቼዉ አሁን''
“ማንን?” አልኋት ለወጉ፣ ማንን ማለቷ እንደሆነ ባላጣዉም፡፡
“ጀሪምን ነዋ”
“እሺ”
“ምን እሺ ትይኛለሽ? ሰላምታ ከልክሎኝ ሄደ እኮ”
“ኧረ?” አልኋት፣ ከእሽጉ ዉሃ ከፍቼ ወደ ጡጦዋ እየቀነስሁ ዉሃዉ መቼ እንደ ተቀመጠልኝ ግን አላወቅሁም: ከአጠገቡ ሶፍት፣ ፎጣ እና ሌሎች አልባሌ ነገሮችም መኖራቸዉን ሳይ ማረፊያ ክፍሉን ከመያዜ
በፊትም ተቀምጠዉ እንደነበር ገባኝ፡፡
“አይገርምሽም? መቼስ ረስቶሽ ነዉ አትዪኝም ጃሪም እኔን ሊረሳ? ጉድ እኮ ነዉ! ያኔ እንዲያ …” ብላ፣ ተገርማ ቀረች፡፡ እየቆየ እንደገና በኃይል ከነከናት፡ ምክንያቷን አላጣሁትም፡ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሳለን ለአንድ ዕረፍት እኛ ቤት በነበርንበት ጊዜ፣ ጃሪም ዓይን አብዝቶባት ነበር
እንዲያዉም ደጋግሞ ወድጃታለሁ እንዳለኝ አስታዉሳለሁ ስሜቱን በግልጽ ለእሷ እንደ ነገራት ግን አላውቅም፡ ከአሁኑ ሁኔታዋ
እንዳስተዋልሁት ከሆነ፣ መንገር ብቻም ሳይሆን እሞትልሻለሁ› ጭምር ሳይላት እንዳልቀረ ገመትሁ ያ ሁሉ ቀርቶ አሁን ግን እንደማያዉቃት ከሆነባት፣ ባይገርማት ነበር የሚገርመኝ፡ ያዉ፣ የእኔ ጓደኛ አይደለች?
በእሱ ቤት እኮ አሁን፣ የእኔ የሆነ እና እኔ የነካሁት ሁሉ ርኩስ
ሆኖበታል።
“አጀብ ነዉ አለ ጅብ? የሆነዉስ ይሁንና በምን ዝም አሰኘሻት?” አለች፣ ቱናትን ገለጥ እያደረገቻት፡ ከጀርባዋ አጥንት ላይ ላለዉ ቁስል ጥንቃቄ አድርጋላት፣ አቀፈቻት እና ልትቀመጥ ብትፈልግ መቀመጫ አጣች: ገና
ይኸኔ ነዉ የሆቴል ማረፊያ ክፍል ዉስጥ መሆኔ ራሱ ትዝ ያላት:
የጃሪምን ፊት መንሳት ማመን አቅቷት ዋናዉን ጥያቄዋን እንደ ረሳችዉ ልብ አደረገች፡፡
“ቆይ ቆይ፣ አንቺ ግን እዚህ ምን ትሠሪያለሽ? ከእመዋ ቤት ያዉም ያን ድግስ ጥለሽ? ያዉም ይቺን ጨቅላ ይዘሽ? ምን ልትሆኚ እዚህ መጣሽ በይ?”
ይኸዋ! እንደ ፈራሁት የማርያም መንገድ እንኳን ሳታስቀርልኝ ጥያቄዋን አመጣችዉ ያልሰማሁ መስዬ ዝም ልላት ፈልጌ ነበር፡ ነገር ግን እሷን ሽሽት ዓይኔን የጣልሁበት ባልቻም ከእሷ በላይ አፈጠጠብኝ፡፡ ለራሱ ጉዳይ
ቢሆን፣ ሽንቱ እንኳን የፈለገ ወጥሮ ቢይዘዉ የሲራክ ፯ ጉዳይ ፋታ
እንደማይሰጠዉ እያወቅሁ፣ ለእኔ ሲል ነዉ አትረፍርፎ የሚሰጠኝ። እኔ ግን እንደ ደመኛ ተደብቄዉ እዚህ ሲያገኘኝ ማዘን ይበቃዉ ይሆን? እንኳን ማኩረፍ ሌላም ቢያደርግ እዉነት አለዉ፡ ግን እሱ ነዉና ሰዉዬዉ፣ መተዉ ያዉቅበታል፡ ያም ቢሆን ግን ጥያቄዋን ተጋርቷታል።
እንድመልስላት ከእሷ እኩል እየተቁለጨለጨብኝ ሳለ እሸቴ በሩን ከፍቶ ገባ፡፡ መቼ እንደ ወጣ ግን አላየሁትም ነበር፡፡ ለካንስ እመዋ ደዉላለት፣ እሷን ለማነጋገር ወጥቶ ኖሯል።
“እመዋ ናት የደወለችልኝ። (ልምጣ ወይ እያለች ነዉ፣ ትምጣ እንዴ?" አለ፣ ሳይታወቀዉ በሸዊትና
በባልቻ ከተፋጠጥሁበት ጥያቄ
ሲያስመልጠኝ፡ ባልቻ ቅር እንዳለዉም ቢሆን ቸለል አለልኝ፡ ሸዊትም እንዲሁ ቱናትን እንዳቀፈቻት ከአልጋዉ ጫፍ ላይ ተቀምጣ ወተቱን ለማጥባት ሞከረች::
“እናንተ?” አለች፣ ወተቱን ልታጠጣት ሞክራ ሞክራ እንዳልሆነላት ስታዉቅ ተስፋ እየቆረጠች። “ቱናት የተለየ ልምምድ ሳያስፈልጋት
አይቀርም: ከተወለደች አንስቶ ኹለቱን ወር ሙሉ የከረመችዉ ግሉኮስ ተተክሎላት ስለነበር፣ ከጡትም ሆነ ከጡጦ ምግብ ስትሞክር ይኼ የመጀመሪያዋ ነዉ። ስለዚህ፣ እንደኔ እንደኔ አሁኑኑ ወደ ሆስፒታል ተመልሳ መግባት ያለባት ይመስለኛል” አለች፣ እኔ ደግሞ እንድሞክራት
እያቀበለችን፡ “ለጊዜዉ ጉሉኮሱም ቢሆን ማግኘት አለባት” አታዩትም
አተነፋፈሷንስ? የባሰ ሲር ሲር እያለ እኮ ነዉ። ለመሆኑ የቀጣይ
ሕክምናዋን ጉዳይ አማክራ ችሁበታል ወይ?”
“ማንን፣ ይኼዉ አንቺ አለሽል አይደል? አንቺዉ ምከሪን እጂ” አለ ባልቻ፣ እኔም እንደዚሁ ልላት ስል ቀድሞኝ፡፡
ይኼ ሙያዬ አይደለም: ስለዚህ እኔ በቅጡ ከምፈተፍት፣ ጉዳዩን ይሁነኝ ብለዉ የተማሩት
ባለሙያዎች ስላሉ ወደ እነሱ መሄድ ይኖርብናል”
«የት ናቸዉ እነሱ ታዲያ?”
“ምን እሱማ ባላውቃቸውስ በአብዛኛዉ ሆስፒታሎች አይጠፉም ነበር:: ግን የመሣሪያዎች ዉስንነት አለ: ለጊዜዉ ሕክምናዉ በኹለት
ሆስፒታሎች ብቻ እንደሚገኝ ነዉ የማዉቀዉ”
“በስመ አብ!” አለ ባልቻ፡ “ወረፋዉ አያድርስ ነዉ በይኛ''
“በጣም!”
ከመንግሥት ሆስፒታሎች መካከል ይኼን ሕመም ጉዳዬ ብሎ በብቸኝነት ሕክምና ወደሚሰጠዉ ዘዉዲቱ ሆስፒታል ሄድን፡፡ አቤት ወረፋዉ! ያሉት
አልጋዎች ዉስን ናቸዉ፤ ተመዝግቦ ተራዉን የሚጠባበቀዉ ግን የትየለሌ! እንዲያዉም የኋላ ኋላ እንደ ሰማነዉ ከሆነስ፣ በኢትዮጵያ በየዓመቱ ብቻ ከሃያ ሺ የሚበልጡ ሕጻናት የቱናት ዓይነት እክል ያጋጥማቸዋል አሉ፡ ቁጥሩን አሰብሁት ስንት የሚወራላቸዉ
ወረርሽኞችም እኮ ከዚህ የከፉ አይደሉም
የቱናንት ሁኔታ አጣዳፊ መሆኑን ልናስረዳ ብንልም፣ የሚሰማን
አላገኘንም: አብዛኛዉ እዚህ የመጣዉ ሰዉ ሁሉ ቱናት ካለችበት የሚተናነስ አለመሆኑን አምነን ተቀበልን፡፡ ሆኖም ሕክምናዉን በተመለከተ እስከሚወሰንልን ድረስ፣ ባይሆን በረኀብ እንዳትሞትብን በሚል ግሉኮስ ተፈቅዶልን አንድ ጥግ ላይ ተተከለላት:: በረንዳ ላይ:
መኝታ ክፍልማ የሚታሰብም አይደለም፡
“በቃ እናንተ ሂዱ እጂ” አልኋቸዉ፣ ለግማሽ ሰዓት ያህል እንደዚሁ
እንደ ቆየን፡፡ እሳቱ የማይበርድ ችግር እየተጠባበቃቸዉ ሳለ፣ የሦስቱም እዚህ መቀመጥ ከቱናት ሕክምና ባልተናነሰ አሳስቦኛል ሸዊትም ፋታ የለሽ ሐኪም ናት፣ ባልቻም ባልቻ ነዉ፣ እሸቴም ያዉ ነዉ፡፡ “ሂዱ አረ! ሂዱ” አልሁኝ፣ እንደማግባባትም እንደማጣደፍም እያደረግሁ::
“መጨረሻዉን ሳንሰማ?” አለ ባልቻ፣ ስልክ ስልኩን ሲያይ እንዳልነበር ሁሉ፡
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሁለት
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
...መቼም ባልቻን በግልፍተኛነት የሚያማዉ አይገኝም የጃሪምን ግልምጫ ከምንም ሳይቆጥር ፈገግ ብሎ አሳለፈዉና፣ ወደኔ መጥቶ አቀፈኝ፡ እሱን
እዚህ መሆኔን እንዴት አወቀ አይሉትም፡ እኔም በችኮላ ተንከረፈፍሁ እንጂ የትም ብሄድ ከሲራክ ፯ ማምለጥ እንደማልችል ማስተዋል ነበረብኝ፡ እንኳንስ እንደዚህ ተንዘላዝዬለት ይቅርና! የንዝህላልነቱ ንዝህላልነት ደግሞ በገዛ ስልኬ ለሸዊት ስልክ መደወሌ፡ በዚህ ስሕተቴ
እንኳንስ የሲራክ ፯ቱ ባልቻ፣ የተናቀ የመንደር ደመኛ እንኳን ሊያገኘኝ ይችላል።
ባልቻ ከመግባቱ አፍታ ሳይቆዩ እሸቴ እና ሸዊት ተከታትለዉ ገቡ።
“አንቺ?” ስል ተቀበልኋት፣ ከእሸቴ ኋላ መጥታ ለሰላምታ ስታቅፈኝ፡
“እንዲያዉ እስካሁን እያለቀሰችም ቢሆን ገና አሁን ነው የምትደርሽልኝ ማለት ነዉ?” አልኋት፣ ለቂሜ መወጫ ጠበቅ አድርጌ እያቀፍኋት።
የአሁኑ መተቃቀፋችን ትርጉሙ የትየለሌ ነዉ: አንድም በሆስፒታል
ቆይታዬ ዓይንሽን ለአፈር ብያት የነበረዉን ኩርፊያ ጨርሼ ረሳሁላት፣አንድም ለቱናት አምጭልኝ ያልኋትን ወተት ያዉም የሚሆናትን መጠጫ ጡጦ ጭምር ስላመጣችልኝ አመሰገንኋት፣ አንድም ነባሩ
ሰላምታችን እንደዚህ ነዉ፡ እንደገና እቅፍ አድርጌ ጨመቅኋት።
"እ?"
“ኧረ እኔስ ወዲያዉ ነበር የደረስሁት”
“አዎ” አለ ባልቻ፣ ክንዱን ትከሻዋ ላይ እየጫነ፡ “ወተቱን ብቻ ይዛ
ስትመጣ አግኝቻት፣ እኔ ነኝ ጡጦም ጨምራችሁ አምጡ ብዬ ከእሸቴ ጋ መልሼ የላክኋቸዉ። መቼም ምን ዶክተር ብትሆን፣ በዕድሜ ታናሼ ስለሆነች፣ በዚህ ቅር የምትሰኝብኝ አይመስለኝም”
“ኧረ በጭራሽ!” አለች፣ ወተቱን እና የጡጦ እቃዉን እያቀበለችኝ:
“ኧረ ስሚኝማ ዉቤ” አለች፣ የመደነቅ ፊቷን እየገለጠችልኝ፡፡
“ምን”
“ወንድምሽን እኮ ሊፍቱ ጋ አግኝቼዉ አሁን''
“ማንን?” አልኋት ለወጉ፣ ማንን ማለቷ እንደሆነ ባላጣዉም፡፡
“ጀሪምን ነዋ”
“እሺ”
“ምን እሺ ትይኛለሽ? ሰላምታ ከልክሎኝ ሄደ እኮ”
“ኧረ?” አልኋት፣ ከእሽጉ ዉሃ ከፍቼ ወደ ጡጦዋ እየቀነስሁ ዉሃዉ መቼ እንደ ተቀመጠልኝ ግን አላወቅሁም: ከአጠገቡ ሶፍት፣ ፎጣ እና ሌሎች አልባሌ ነገሮችም መኖራቸዉን ሳይ ማረፊያ ክፍሉን ከመያዜ
በፊትም ተቀምጠዉ እንደነበር ገባኝ፡፡
“አይገርምሽም? መቼስ ረስቶሽ ነዉ አትዪኝም ጃሪም እኔን ሊረሳ? ጉድ እኮ ነዉ! ያኔ እንዲያ …” ብላ፣ ተገርማ ቀረች፡፡ እየቆየ እንደገና በኃይል ከነከናት፡ ምክንያቷን አላጣሁትም፡ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሳለን ለአንድ ዕረፍት እኛ ቤት በነበርንበት ጊዜ፣ ጃሪም ዓይን አብዝቶባት ነበር
እንዲያዉም ደጋግሞ ወድጃታለሁ እንዳለኝ አስታዉሳለሁ ስሜቱን በግልጽ ለእሷ እንደ ነገራት ግን አላውቅም፡ ከአሁኑ ሁኔታዋ
እንዳስተዋልሁት ከሆነ፣ መንገር ብቻም ሳይሆን እሞትልሻለሁ› ጭምር ሳይላት እንዳልቀረ ገመትሁ ያ ሁሉ ቀርቶ አሁን ግን እንደማያዉቃት ከሆነባት፣ ባይገርማት ነበር የሚገርመኝ፡ ያዉ፣ የእኔ ጓደኛ አይደለች?
በእሱ ቤት እኮ አሁን፣ የእኔ የሆነ እና እኔ የነካሁት ሁሉ ርኩስ
ሆኖበታል።
“አጀብ ነዉ አለ ጅብ? የሆነዉስ ይሁንና በምን ዝም አሰኘሻት?” አለች፣ ቱናትን ገለጥ እያደረገቻት፡ ከጀርባዋ አጥንት ላይ ላለዉ ቁስል ጥንቃቄ አድርጋላት፣ አቀፈቻት እና ልትቀመጥ ብትፈልግ መቀመጫ አጣች: ገና
ይኸኔ ነዉ የሆቴል ማረፊያ ክፍል ዉስጥ መሆኔ ራሱ ትዝ ያላት:
የጃሪምን ፊት መንሳት ማመን አቅቷት ዋናዉን ጥያቄዋን እንደ ረሳችዉ ልብ አደረገች፡፡
“ቆይ ቆይ፣ አንቺ ግን እዚህ ምን ትሠሪያለሽ? ከእመዋ ቤት ያዉም ያን ድግስ ጥለሽ? ያዉም ይቺን ጨቅላ ይዘሽ? ምን ልትሆኚ እዚህ መጣሽ በይ?”
ይኸዋ! እንደ ፈራሁት የማርያም መንገድ እንኳን ሳታስቀርልኝ ጥያቄዋን አመጣችዉ ያልሰማሁ መስዬ ዝም ልላት ፈልጌ ነበር፡ ነገር ግን እሷን ሽሽት ዓይኔን የጣልሁበት ባልቻም ከእሷ በላይ አፈጠጠብኝ፡፡ ለራሱ ጉዳይ
ቢሆን፣ ሽንቱ እንኳን የፈለገ ወጥሮ ቢይዘዉ የሲራክ ፯ ጉዳይ ፋታ
እንደማይሰጠዉ እያወቅሁ፣ ለእኔ ሲል ነዉ አትረፍርፎ የሚሰጠኝ። እኔ ግን እንደ ደመኛ ተደብቄዉ እዚህ ሲያገኘኝ ማዘን ይበቃዉ ይሆን? እንኳን ማኩረፍ ሌላም ቢያደርግ እዉነት አለዉ፡ ግን እሱ ነዉና ሰዉዬዉ፣ መተዉ ያዉቅበታል፡ ያም ቢሆን ግን ጥያቄዋን ተጋርቷታል።
እንድመልስላት ከእሷ እኩል እየተቁለጨለጨብኝ ሳለ እሸቴ በሩን ከፍቶ ገባ፡፡ መቼ እንደ ወጣ ግን አላየሁትም ነበር፡፡ ለካንስ እመዋ ደዉላለት፣ እሷን ለማነጋገር ወጥቶ ኖሯል።
“እመዋ ናት የደወለችልኝ። (ልምጣ ወይ እያለች ነዉ፣ ትምጣ እንዴ?" አለ፣ ሳይታወቀዉ በሸዊትና
በባልቻ ከተፋጠጥሁበት ጥያቄ
ሲያስመልጠኝ፡ ባልቻ ቅር እንዳለዉም ቢሆን ቸለል አለልኝ፡ ሸዊትም እንዲሁ ቱናትን እንዳቀፈቻት ከአልጋዉ ጫፍ ላይ ተቀምጣ ወተቱን ለማጥባት ሞከረች::
“እናንተ?” አለች፣ ወተቱን ልታጠጣት ሞክራ ሞክራ እንዳልሆነላት ስታዉቅ ተስፋ እየቆረጠች። “ቱናት የተለየ ልምምድ ሳያስፈልጋት
አይቀርም: ከተወለደች አንስቶ ኹለቱን ወር ሙሉ የከረመችዉ ግሉኮስ ተተክሎላት ስለነበር፣ ከጡትም ሆነ ከጡጦ ምግብ ስትሞክር ይኼ የመጀመሪያዋ ነዉ። ስለዚህ፣ እንደኔ እንደኔ አሁኑኑ ወደ ሆስፒታል ተመልሳ መግባት ያለባት ይመስለኛል” አለች፣ እኔ ደግሞ እንድሞክራት
እያቀበለችን፡ “ለጊዜዉ ጉሉኮሱም ቢሆን ማግኘት አለባት” አታዩትም
አተነፋፈሷንስ? የባሰ ሲር ሲር እያለ እኮ ነዉ። ለመሆኑ የቀጣይ
ሕክምናዋን ጉዳይ አማክራ ችሁበታል ወይ?”
“ማንን፣ ይኼዉ አንቺ አለሽል አይደል? አንቺዉ ምከሪን እጂ” አለ ባልቻ፣ እኔም እንደዚሁ ልላት ስል ቀድሞኝ፡፡
ይኼ ሙያዬ አይደለም: ስለዚህ እኔ በቅጡ ከምፈተፍት፣ ጉዳዩን ይሁነኝ ብለዉ የተማሩት
ባለሙያዎች ስላሉ ወደ እነሱ መሄድ ይኖርብናል”
«የት ናቸዉ እነሱ ታዲያ?”
“ምን እሱማ ባላውቃቸውስ በአብዛኛዉ ሆስፒታሎች አይጠፉም ነበር:: ግን የመሣሪያዎች ዉስንነት አለ: ለጊዜዉ ሕክምናዉ በኹለት
ሆስፒታሎች ብቻ እንደሚገኝ ነዉ የማዉቀዉ”
“በስመ አብ!” አለ ባልቻ፡ “ወረፋዉ አያድርስ ነዉ በይኛ''
“በጣም!”
ከመንግሥት ሆስፒታሎች መካከል ይኼን ሕመም ጉዳዬ ብሎ በብቸኝነት ሕክምና ወደሚሰጠዉ ዘዉዲቱ ሆስፒታል ሄድን፡፡ አቤት ወረፋዉ! ያሉት
አልጋዎች ዉስን ናቸዉ፤ ተመዝግቦ ተራዉን የሚጠባበቀዉ ግን የትየለሌ! እንዲያዉም የኋላ ኋላ እንደ ሰማነዉ ከሆነስ፣ በኢትዮጵያ በየዓመቱ ብቻ ከሃያ ሺ የሚበልጡ ሕጻናት የቱናት ዓይነት እክል ያጋጥማቸዋል አሉ፡ ቁጥሩን አሰብሁት ስንት የሚወራላቸዉ
ወረርሽኞችም እኮ ከዚህ የከፉ አይደሉም
የቱናንት ሁኔታ አጣዳፊ መሆኑን ልናስረዳ ብንልም፣ የሚሰማን
አላገኘንም: አብዛኛዉ እዚህ የመጣዉ ሰዉ ሁሉ ቱናት ካለችበት የሚተናነስ አለመሆኑን አምነን ተቀበልን፡፡ ሆኖም ሕክምናዉን በተመለከተ እስከሚወሰንልን ድረስ፣ ባይሆን በረኀብ እንዳትሞትብን በሚል ግሉኮስ ተፈቅዶልን አንድ ጥግ ላይ ተተከለላት:: በረንዳ ላይ:
መኝታ ክፍልማ የሚታሰብም አይደለም፡
“በቃ እናንተ ሂዱ እጂ” አልኋቸዉ፣ ለግማሽ ሰዓት ያህል እንደዚሁ
እንደ ቆየን፡፡ እሳቱ የማይበርድ ችግር እየተጠባበቃቸዉ ሳለ፣ የሦስቱም እዚህ መቀመጥ ከቱናት ሕክምና ባልተናነሰ አሳስቦኛል ሸዊትም ፋታ የለሽ ሐኪም ናት፣ ባልቻም ባልቻ ነዉ፣ እሸቴም ያዉ ነዉ፡፡ “ሂዱ አረ! ሂዱ” አልሁኝ፣ እንደማግባባትም እንደማጣደፍም እያደረግሁ::
“መጨረሻዉን ሳንሰማ?” አለ ባልቻ፣ ስልክ ስልኩን ሲያይ እንዳልነበር ሁሉ፡
👍38❤1👎1🔥1
“ግድየለም፤ዉሳዉን ሰምቼ እጠራችኋለሁ: አሁን ግን ምም
አታደርጉልኝም። ወደየሥራችሁ ሂዱልኝ''
አላመኑኝም: ቅድም ለመጥፋት ያደረግሁትን አድራጎት አስታዉሶ
መሰለኝ፣ በተለይ ባልቻ ጥሎኝ ለመሄድ አልጨከነም:: ግን ደግሞ መሄድ አለበት: እስከ አሁንም የማይቻለዉን ነዉ የቻለልኝ፡፡ የጋመ ሚስማር ላይ ቆሞ ከጎኔ እንዳለ አዉቅለታለሁ፡ ለቅጽበት እንኳን ፋታ የማይሰጠዉን የሲራክ፯ ኃላፊነቱን ትቶ አብሮኝ እንዳለ ይገባኛል። እንኳንስ ግማሽ ቀን፣ እሱ በግማሽ ደቂቃ ምን ተአምር እንደሚያደርግባት
አዉቀዋለሁ፡
“እእእ...እኛ እንበቃለን፣ እናንተ ሂዱ” አለ እሸቴ፣ የኹለቱንም ማቅማማት ሲመለከት ቆይቶ፡
“ይሻላል?” አለች ሸዊት' ሰዓቷን አሁንም አሁንም ስታይ ቆይታ
“አዎ፤ እንዲያዉም እሽቴና እኔ እንበቃለን። በሉ ባይሆን እናንተ ሂዱ”
“አደራ ታዲያ!” አለ ባልቻ ችሎያለፈዉን ቁጣዉን እያሳየኝ
“የማይሆ ነገር አደርጋለሁ ትይና ወዮልሽ! ማርያምን ነዉ የምልሽ፣
ቅድም ያደረግሻት ዳግመኛ ሞክሪያትና አንቺን አያርገኝ! ማርያምን ብያለሁ !”
“ቃል እገባለሁ”
«እንዳትሞክሪያት!»
“አታስብ”
ሽዊትን እና ባልቻን እንደ ምንም ገፋፍተን ከሸኘናቸዉም በኋላ፣ ባልቻ መለስ ብሎ እሸቴን ጠራዉ፡ ራመድ ብሎ ሲቀርበዉ የሆነ ነገር
አንሾካሾከለት ከዓይኑ እንዳልሠወር በንቃት እንዲከታተለኝ ሳይነግረዉ
እንዳልቀረ ከመገመት በቀር በትክክል ምን እንደ ተባባሉ እሸቴም ሊነግረኝ አልፈቀደም: ከዚያ የቀረነዉ እኔና እሸቴ ፎጣዎች ደራርበን ቀዝቃዛ ሊሾ
ላይ ያስተኛናትን ልጃችንን ከበን ተቀመጥን፡፡ ለካንስ እሱ ገና አሁን ነዉ ልጁን በአካል የሚያያት፡፡ የማይንቀሳቀሱ እግሮቿን እና ሁለመናዋን በፍቅር ደባበሳት፡ ሊያጫዉታት፣ ሊያስቃት የማይሆነዉ የለም አሁንም
አሁንም ያለ አቅሟ የተሸከመችዉን የራስ ቅሏን ይለካዋል አሁንም አሁንም ይስማታል፡ ይነሳና በትራስጌዋ በኩል፣ ከዚያ ይነሳና በጎኗ
በኩል፣ ከዚያ ደግሞ ይነሳና በግርጌዋ በኩል ይቀመጣል ግማሹ የዓይኗ ጥቁር ክፍል በላይኛዉ ሽፋሽፍቷ ተሸፍኖ፣ እንደ ምንም ወዲያ ወዲህ ከምትለዉ ዓይኗ ትይዩ ዓይኖቹን ያንከራትታል
አንጀቴን በላዉ፡
ሆኖልኝ ሀገር ጥዬ ብጠፋ ኖሮ ለካ ይኼንንም ኖሯል የምነፍገዉ፡ እሱ
ቱናትን፣ እኔ እሱን እያየን ሰዓቱን ገፋነዉ፡፡ ሰባት ሰዓት… ተኩል
ስምንት ሰዓት… ከሩብ… ተኩል… ሩብ ጉዳይ… ዘጠኝ እያልን ቆጥረን እንደ ምንም ከምሽቱ አንድ ሰዓት ደረስን፡፡ ሲፈርድብኝ ቅድም እመዋ ቤት በስስት ከሰለቀጥኋት ገንፎ በቀር፣ ቀኑን ሙሉ ምግብ የሚባል
አልቀመስሁም: ዉርጭ እና ረኀብ ተከታትለዉ መጡብኝ፡፡ በጨለማ
መንገድ ዝናብ ተጨምሮ አሉ? እኔ እንዲህ ከተንሰፈሰፍሁ፣ ቱናትስ
የዉርጩን ነገር እንዴት ችላዉ ይሆን? እንዲህ አድርጉላት እንኳን
እንዳንል፣ ማንን? የቦዘነ ሰዉ የለም ሆስፒታሉ የሥራ ቤት ነዉ፡
ነርሶቹ፣ዶክተሮቹ ተላላኪዎችና የጽዳት ሠራተኞች ሳይቀር
በአንዳቸዉም ዘንድ ዕረፍት የሚባል አላየንባቸዉም የሚያዋልዱት ለማዋለድ፣ ሕይወት የሚያተርፉት ለማትረፍ፣ ነፍስና ሥጋ እጃቸዉ ላይ የተለያየባቸዉ ሬሳ ለመሸኘት፣ ሌሎቹም እንደየምድባቸዉ ይባክናሉ እንጂ የተቀመጠ የለም፡ ታዲያ በዚህ ቤት ማን ይወቀሳል? ማንም!
ከምሽቱ አንድ ሰዓት ሲያልፍ፣ እመዋ መጣችልን፡
“ምግብ ይዞ መግባት አይቻል እንደሆነ ብዬ ባዶዬን መጣሁ፤ በሉ እስኪ ወጣ ብላችሁ ቀማምሱ” አለችን፣ ግራና ቀኝ እንደኛ ኩርምት ብለዉ
የተደረደሩትን ሌሎች አስታማሚዎች አይታ ከንፈሯን እየመጠጠች:የሁሉም ሰዉ ሁኔታ ልብ ይነካል፡ ልጆቻቸዉን ለማዳን ጥሪታቸዉን ሁሉ አሟጠዉ ሸጠዉ ከዳር ሀገር ድረስ የመጡ አሉ፡ ያዉም ከባህሉ አምልጠዉ፡ እንኳንስ እንዲህ ያለዉን ይቅርና የጥርስ ፍንጭት ሳይቀር
እንደ ርግማን ታይቶ አየሽዉ አየኸዉ› እየተባለ መጠቋቆሚያ የሆነበት ባህል ስላለን፣ ለዚህ የሚሸነፉት ብዙ ናቸዉ፡ ስንትና ስንት እናት ከሰዉ አፍ ፍራቻ፣ ከወለደችዉ ጀምራ ልጇን ደብቃ ሞቱን እንደምታይ ቤቷ
ይቁጠረዉ።
“እንደም አለሽ የኔ ልጅ?” አለቻት እመዋ፣ አንደኛዋን ደርባባ ሴት::
ከመጣን ጀምሮ እንዲችዉ ኹለት እግሯን በኹለት እጇ አቅ
እንደተቀመጠች ናት ፊቷን ብቻ አይቼ፣ ዕድሜዋን በአርባዎቹ
መጀመሪያ ገደማ ገመትሁት።
“እግዚአብሔር ይመስገ”
“ምነዉ ምን አገኘሽ?”
“ልጄን”
“ምን አገኘብሽ ልጅሽን?''
“ኧረ ይተዉኝ” አለች፣ በቁጭት። “ይተዉ ኝማ! ይተዉማ! እህህ….
በገዛ ልፋቴ፣ ማስኜ ኳትኜ በሠራኋት ቤት ተመቅኝቶ አስመትቶብኝ ይኼዉ ልጄን እንዲህ አርጎብኝ ቀረ እንጂ! ያዉም የሩቅ ሰዉ መሰለዎ?
የመጀመሪያ ባሌ እኮ ነዉ። በወጣ በገባ ቁጥር ደቁሶ ደቁሶ ጤና ቢነሳኝ፣ እህል ዉሃችሁ ካልገጠመማ ከምትጋደሉ ተለያዩ ብሎ ሽማግሌ አፋታን
ጥሎ አይጥሉ ጌታ ባወቀ፣ ብዙም ሳልቆይ ሌላ ትዳር መጣልኝና አሁን ወዳለሁበት ባል ገባሁ: እዉነትም ይኸኛዉ ትዳሬ ደህና ሆነልኝና፣ ኹለት ልጆች ወለድሁ: ንብረትም ደህና አፈራን ይኸ ጊዜ የቀድሞዉ ባሌ ምቀኝነት አመጣላችኋ! እንዴት እኔ ሳልወልድ፣ የእኔ ከብቶች ሳይረቡ ቅብጥርሴ እያለ አላስቀምጥ አላስኖር አለኝ: በጠበጠኝ። ከዚያ ቀድሞ ላጋቡንም ኋላ ላፋቱንም ሽማግሌዎች 'አቤት' ብዬበት፣ ትንሽ አድቦልኝ ሳለ ይሄኸኛዉን ልጄን በሆዴ መያዝ! ሲፈርድብኝ እሱ ወትሮዉንም
አልተኛልኝም፣ ማርገዜን ሲያዉቅማ ጨርቁን ጣለ። በየመተተኛዉ መዞር
ጀመረ። በእሱ የተነሳ፣ ልጄን ስወልደዉ እንደዚህ ሆኖ አረፈዉ።ተሳካለት። የተመኘዉ ሆነለት። መተቱ ሠራለት። የማለዳ ዕድሌ ወስዶ ጥሎኝ፣ በአሣር በመከራ እንጂ ከሰማይ የሸመጠጥሁት ይመስል በምቀኝነት ተጫወተብኝ! ወንድም የላትም ብሎ። ሰዉ የላትም ብሎ! ልጄን አጉል አስቀረብኝ። እህህህ!”
እኔ ከእሷ ተሽዬ ሞቼ አዘንሁላት ሐዘኔታዬን ተከትሎ ደግሞ እምነቷ ልክ
አለመሆኑን ልነግራት አፌን በላኝ፡ በዚህ ዘመን በመተት ማመኗ ገርሞኛል። ከእሷ ይልቅ በጣም የደነቀችኝ ደግሞ እመዋ ናት። ልክ አለመሆኗን እያወቀች ዝም አለቻት: ለነገሩስ እንኳን የሰዉ ሰዉ ላይ፣
እኔ ልጇ ላይ እንኳን ቁልጭ ያለ ስሕተት ብታይብኝ፣ አይባልም ብላኝ
አታዉቅም ስሕተቴን የምታርምባት ብልሃት ግን ሁልጊዜም በእመዋ
ልብ ዉስጥ አለች፡ ለዚች ምስኪንም አንድ ነገር ሳታስብላት አትቀርም
“አሁን ታዲያ እንዴት ነዉ? እየዳነልሽ ነዉ?”
“ቀድሞ ነገር መቼ ታየልኝና?”
“ዛሬ ነዋ የመጣሽዉ እንደኛ?”
“ወይ ዛሬ! ወር ደፈንሁ እንጂ”
“ምን? ወር?” አልን ሦስታችንም እኩል፣ ሐሞታችን ፍስስ እያለብን፡
“እንዳልሄድ ሀገሬ ሩቅ ነዉ: እንዲህ ሆኖ ወስጄ ብመልሰዉ መኪናዉ ገጭ አጓ ባለ ቁጥር የልጄን ሰበበኛ ጀርባ ይነካብኛል ብዬ ፈራሁለት።እና ከዛሬ ነገ ተራሽ ደርሷል ይሉኛል እያልሁ ይኸዉ አንድ ወሬ እዚህ''
“ሰአሊተ ምሕረት! እና ማን አብሮሽ አለ?” አልኋት፣ የእኔዋ ቱናት እጣም የባሰ እያስፈራኝ፡ ላላተርፋት ነዋ? የማይደርስ ወረፋ ስጠብቅ ልጄ ልታመልጠኝ ነዉ?
“ነገሩስ አባቱ አብሮኝ ነበር። ዉለን ስናድር ግን እዚያ ያሉት ልጆ ች ደግሞ
ሐሳብ ሆኑብንና ወደ እነሱ ሰደድሁት። እነዚያንም ዘመድ ላይ በትነናቸዉ
ነበር የመጣነዉ''
አታደርጉልኝም። ወደየሥራችሁ ሂዱልኝ''
አላመኑኝም: ቅድም ለመጥፋት ያደረግሁትን አድራጎት አስታዉሶ
መሰለኝ፣ በተለይ ባልቻ ጥሎኝ ለመሄድ አልጨከነም:: ግን ደግሞ መሄድ አለበት: እስከ አሁንም የማይቻለዉን ነዉ የቻለልኝ፡፡ የጋመ ሚስማር ላይ ቆሞ ከጎኔ እንዳለ አዉቅለታለሁ፡ ለቅጽበት እንኳን ፋታ የማይሰጠዉን የሲራክ፯ ኃላፊነቱን ትቶ አብሮኝ እንዳለ ይገባኛል። እንኳንስ ግማሽ ቀን፣ እሱ በግማሽ ደቂቃ ምን ተአምር እንደሚያደርግባት
አዉቀዋለሁ፡
“እእእ...እኛ እንበቃለን፣ እናንተ ሂዱ” አለ እሸቴ፣ የኹለቱንም ማቅማማት ሲመለከት ቆይቶ፡
“ይሻላል?” አለች ሸዊት' ሰዓቷን አሁንም አሁንም ስታይ ቆይታ
“አዎ፤ እንዲያዉም እሽቴና እኔ እንበቃለን። በሉ ባይሆን እናንተ ሂዱ”
“አደራ ታዲያ!” አለ ባልቻ ችሎያለፈዉን ቁጣዉን እያሳየኝ
“የማይሆ ነገር አደርጋለሁ ትይና ወዮልሽ! ማርያምን ነዉ የምልሽ፣
ቅድም ያደረግሻት ዳግመኛ ሞክሪያትና አንቺን አያርገኝ! ማርያምን ብያለሁ !”
“ቃል እገባለሁ”
«እንዳትሞክሪያት!»
“አታስብ”
ሽዊትን እና ባልቻን እንደ ምንም ገፋፍተን ከሸኘናቸዉም በኋላ፣ ባልቻ መለስ ብሎ እሸቴን ጠራዉ፡ ራመድ ብሎ ሲቀርበዉ የሆነ ነገር
አንሾካሾከለት ከዓይኑ እንዳልሠወር በንቃት እንዲከታተለኝ ሳይነግረዉ
እንዳልቀረ ከመገመት በቀር በትክክል ምን እንደ ተባባሉ እሸቴም ሊነግረኝ አልፈቀደም: ከዚያ የቀረነዉ እኔና እሸቴ ፎጣዎች ደራርበን ቀዝቃዛ ሊሾ
ላይ ያስተኛናትን ልጃችንን ከበን ተቀመጥን፡፡ ለካንስ እሱ ገና አሁን ነዉ ልጁን በአካል የሚያያት፡፡ የማይንቀሳቀሱ እግሮቿን እና ሁለመናዋን በፍቅር ደባበሳት፡ ሊያጫዉታት፣ ሊያስቃት የማይሆነዉ የለም አሁንም
አሁንም ያለ አቅሟ የተሸከመችዉን የራስ ቅሏን ይለካዋል አሁንም አሁንም ይስማታል፡ ይነሳና በትራስጌዋ በኩል፣ ከዚያ ይነሳና በጎኗ
በኩል፣ ከዚያ ደግሞ ይነሳና በግርጌዋ በኩል ይቀመጣል ግማሹ የዓይኗ ጥቁር ክፍል በላይኛዉ ሽፋሽፍቷ ተሸፍኖ፣ እንደ ምንም ወዲያ ወዲህ ከምትለዉ ዓይኗ ትይዩ ዓይኖቹን ያንከራትታል
አንጀቴን በላዉ፡
ሆኖልኝ ሀገር ጥዬ ብጠፋ ኖሮ ለካ ይኼንንም ኖሯል የምነፍገዉ፡ እሱ
ቱናትን፣ እኔ እሱን እያየን ሰዓቱን ገፋነዉ፡፡ ሰባት ሰዓት… ተኩል
ስምንት ሰዓት… ከሩብ… ተኩል… ሩብ ጉዳይ… ዘጠኝ እያልን ቆጥረን እንደ ምንም ከምሽቱ አንድ ሰዓት ደረስን፡፡ ሲፈርድብኝ ቅድም እመዋ ቤት በስስት ከሰለቀጥኋት ገንፎ በቀር፣ ቀኑን ሙሉ ምግብ የሚባል
አልቀመስሁም: ዉርጭ እና ረኀብ ተከታትለዉ መጡብኝ፡፡ በጨለማ
መንገድ ዝናብ ተጨምሮ አሉ? እኔ እንዲህ ከተንሰፈሰፍሁ፣ ቱናትስ
የዉርጩን ነገር እንዴት ችላዉ ይሆን? እንዲህ አድርጉላት እንኳን
እንዳንል፣ ማንን? የቦዘነ ሰዉ የለም ሆስፒታሉ የሥራ ቤት ነዉ፡
ነርሶቹ፣ዶክተሮቹ ተላላኪዎችና የጽዳት ሠራተኞች ሳይቀር
በአንዳቸዉም ዘንድ ዕረፍት የሚባል አላየንባቸዉም የሚያዋልዱት ለማዋለድ፣ ሕይወት የሚያተርፉት ለማትረፍ፣ ነፍስና ሥጋ እጃቸዉ ላይ የተለያየባቸዉ ሬሳ ለመሸኘት፣ ሌሎቹም እንደየምድባቸዉ ይባክናሉ እንጂ የተቀመጠ የለም፡ ታዲያ በዚህ ቤት ማን ይወቀሳል? ማንም!
ከምሽቱ አንድ ሰዓት ሲያልፍ፣ እመዋ መጣችልን፡
“ምግብ ይዞ መግባት አይቻል እንደሆነ ብዬ ባዶዬን መጣሁ፤ በሉ እስኪ ወጣ ብላችሁ ቀማምሱ” አለችን፣ ግራና ቀኝ እንደኛ ኩርምት ብለዉ
የተደረደሩትን ሌሎች አስታማሚዎች አይታ ከንፈሯን እየመጠጠች:የሁሉም ሰዉ ሁኔታ ልብ ይነካል፡ ልጆቻቸዉን ለማዳን ጥሪታቸዉን ሁሉ አሟጠዉ ሸጠዉ ከዳር ሀገር ድረስ የመጡ አሉ፡ ያዉም ከባህሉ አምልጠዉ፡ እንኳንስ እንዲህ ያለዉን ይቅርና የጥርስ ፍንጭት ሳይቀር
እንደ ርግማን ታይቶ አየሽዉ አየኸዉ› እየተባለ መጠቋቆሚያ የሆነበት ባህል ስላለን፣ ለዚህ የሚሸነፉት ብዙ ናቸዉ፡ ስንትና ስንት እናት ከሰዉ አፍ ፍራቻ፣ ከወለደችዉ ጀምራ ልጇን ደብቃ ሞቱን እንደምታይ ቤቷ
ይቁጠረዉ።
“እንደም አለሽ የኔ ልጅ?” አለቻት እመዋ፣ አንደኛዋን ደርባባ ሴት::
ከመጣን ጀምሮ እንዲችዉ ኹለት እግሯን በኹለት እጇ አቅ
እንደተቀመጠች ናት ፊቷን ብቻ አይቼ፣ ዕድሜዋን በአርባዎቹ
መጀመሪያ ገደማ ገመትሁት።
“እግዚአብሔር ይመስገ”
“ምነዉ ምን አገኘሽ?”
“ልጄን”
“ምን አገኘብሽ ልጅሽን?''
“ኧረ ይተዉኝ” አለች፣ በቁጭት። “ይተዉ ኝማ! ይተዉማ! እህህ….
በገዛ ልፋቴ፣ ማስኜ ኳትኜ በሠራኋት ቤት ተመቅኝቶ አስመትቶብኝ ይኼዉ ልጄን እንዲህ አርጎብኝ ቀረ እንጂ! ያዉም የሩቅ ሰዉ መሰለዎ?
የመጀመሪያ ባሌ እኮ ነዉ። በወጣ በገባ ቁጥር ደቁሶ ደቁሶ ጤና ቢነሳኝ፣ እህል ዉሃችሁ ካልገጠመማ ከምትጋደሉ ተለያዩ ብሎ ሽማግሌ አፋታን
ጥሎ አይጥሉ ጌታ ባወቀ፣ ብዙም ሳልቆይ ሌላ ትዳር መጣልኝና አሁን ወዳለሁበት ባል ገባሁ: እዉነትም ይኸኛዉ ትዳሬ ደህና ሆነልኝና፣ ኹለት ልጆች ወለድሁ: ንብረትም ደህና አፈራን ይኸ ጊዜ የቀድሞዉ ባሌ ምቀኝነት አመጣላችኋ! እንዴት እኔ ሳልወልድ፣ የእኔ ከብቶች ሳይረቡ ቅብጥርሴ እያለ አላስቀምጥ አላስኖር አለኝ: በጠበጠኝ። ከዚያ ቀድሞ ላጋቡንም ኋላ ላፋቱንም ሽማግሌዎች 'አቤት' ብዬበት፣ ትንሽ አድቦልኝ ሳለ ይሄኸኛዉን ልጄን በሆዴ መያዝ! ሲፈርድብኝ እሱ ወትሮዉንም
አልተኛልኝም፣ ማርገዜን ሲያዉቅማ ጨርቁን ጣለ። በየመተተኛዉ መዞር
ጀመረ። በእሱ የተነሳ፣ ልጄን ስወልደዉ እንደዚህ ሆኖ አረፈዉ።ተሳካለት። የተመኘዉ ሆነለት። መተቱ ሠራለት። የማለዳ ዕድሌ ወስዶ ጥሎኝ፣ በአሣር በመከራ እንጂ ከሰማይ የሸመጠጥሁት ይመስል በምቀኝነት ተጫወተብኝ! ወንድም የላትም ብሎ። ሰዉ የላትም ብሎ! ልጄን አጉል አስቀረብኝ። እህህህ!”
እኔ ከእሷ ተሽዬ ሞቼ አዘንሁላት ሐዘኔታዬን ተከትሎ ደግሞ እምነቷ ልክ
አለመሆኑን ልነግራት አፌን በላኝ፡ በዚህ ዘመን በመተት ማመኗ ገርሞኛል። ከእሷ ይልቅ በጣም የደነቀችኝ ደግሞ እመዋ ናት። ልክ አለመሆኗን እያወቀች ዝም አለቻት: ለነገሩስ እንኳን የሰዉ ሰዉ ላይ፣
እኔ ልጇ ላይ እንኳን ቁልጭ ያለ ስሕተት ብታይብኝ፣ አይባልም ብላኝ
አታዉቅም ስሕተቴን የምታርምባት ብልሃት ግን ሁልጊዜም በእመዋ
ልብ ዉስጥ አለች፡ ለዚች ምስኪንም አንድ ነገር ሳታስብላት አትቀርም
“አሁን ታዲያ እንዴት ነዉ? እየዳነልሽ ነዉ?”
“ቀድሞ ነገር መቼ ታየልኝና?”
“ዛሬ ነዋ የመጣሽዉ እንደኛ?”
“ወይ ዛሬ! ወር ደፈንሁ እንጂ”
“ምን? ወር?” አልን ሦስታችንም እኩል፣ ሐሞታችን ፍስስ እያለብን፡
“እንዳልሄድ ሀገሬ ሩቅ ነዉ: እንዲህ ሆኖ ወስጄ ብመልሰዉ መኪናዉ ገጭ አጓ ባለ ቁጥር የልጄን ሰበበኛ ጀርባ ይነካብኛል ብዬ ፈራሁለት።እና ከዛሬ ነገ ተራሽ ደርሷል ይሉኛል እያልሁ ይኸዉ አንድ ወሬ እዚህ''
“ሰአሊተ ምሕረት! እና ማን አብሮሽ አለ?” አልኋት፣ የእኔዋ ቱናት እጣም የባሰ እያስፈራኝ፡ ላላተርፋት ነዋ? የማይደርስ ወረፋ ስጠብቅ ልጄ ልታመልጠኝ ነዉ?
“ነገሩስ አባቱ አብሮኝ ነበር። ዉለን ስናድር ግን እዚያ ያሉት ልጆ ች ደግሞ
ሐሳብ ሆኑብንና ወደ እነሱ ሰደድሁት። እነዚያንም ዘመድ ላይ በትነናቸዉ
ነበር የመጣነዉ''
👍31
ሌላ ሌላዉን ስንጨዋወት በየመሀሉ እናንተስ? እያለች የጠየቀችንን ሁሉ ነገርናት በኋላ በግቢ ካለዉ መካከለኛ ሱቅ ብስኩት እና ዉሃ ነገር ቀማምሼ ተመለስሁና ከእመዋ ጋር አንቺ ወደ ቤት ሂጂ የለም አንቺ ሂጂ እየተባባልን ስንለማመን ከምሽቱ ሦስት ሰዓት አለፈ፡ በስንት ልመና አሸንፌያት እሸቴም አብሯት ሲሄዱልኝ፣ የማይነቃነቀዉን ረዥም አዳር
ከቱናት ጎን ቁጢጥ ብዬ ተፋጠጥሁት አይነጋ የለም እንዲችዉ ጥርሴን
ሳፋጭ ነጋልኝ ከዉርጩም በላይ ደግሞ በወረፋዉ ነገር ስብከነከን ነዉ
ያደርሁት። ሲነጋልኝ፣ ከእኔ አጠገብ በእኔ ሁኔታ ሌሊቱ የነጋላቸዉን ሰዎች ሀኪሞቹ ግን ቢያንስ ለምን ቁርጥ አድርገዉ አይናገሩም ስል ጠየቅኋቸዉ፡ ሲያስረዱኝ እዉነትም በሀኪሞቹ መፍረድ ይከብዳል::
ምክንያቱም ሀኪሞቹ ራሳቸዉ፣ ዛሬ የተመዘገበ ሰዉ ከስንት ቀን ወይ ከስንት ወር በኋላ ወረፋ እንደሚደርሰዉ አያዉቁትም፡
“ግን ለምን አታዉቁም?” አልኋቸዉ፣ ኃላፊነቱ አለባቸዉ የተባሉ አንድ
ዶክተር ዘንድ ቀርቤ፡ ስሜን እና ጥያቄዬን እንደገና ከጠየቁኝ በኋላ፣
ከጥድፊያቸዉ ቆም ብለዉ፣ ያዉም በሚገርም ትሕትና አብራሩልኝ፡
“እንዴት መሰለሽ ዉብርስት፤ ታካሚዎች ወደ እኛ ሲመጡ የመጀመሪያ
ሥራችን ምር መራ ነዉ: ወይም ደግሞ ምርመራዉን በሌላ ሆስፒታል
አድርገዉ ከሆነም ዉጤቱን እንወስድና ታማሚዋ ወይም ታማሚዉ አሁን
ያለበት ሁኔታ ይመዘገብለታል: ከዚያ ወረፋዉን እንይዝለት እና ሲደርሰዉ ደዉለን እንደምኔጠራዉ ነግረን እንሸኘዋለን። እንዳልሁሽ
የሁሉም ሰዉ ጉዳት እኩል አይደለም።
ለምሳሌ በአንዳንዱ ስፓይናቢፊዳም ሀይድሮሴፋለስም ይሆናል እክሉ: እንደገና ደግሞ በአንደኛዉ ወይም በኹለቱ ምክንያት የመጡ ሌሎች ጉዳቶችም ያሉበት ሊኖሩ ይችላሉ። እና በአሁኑ ሰዓት ለምሳሌ፣ አድ ሺ ታካሚ ወረፋ እየጠበቀ ነዉ እንበል: በዚህ መሀል አንድ ጨቅላ ልጅዛሬ መጥቶ
ከየነዉ። ይኼ ጨቅላ፣ አሁኑኑ ካልታከመ በቀር እንደማይተርፍ አወቅን
እንበል። በዚህ ጊዜ ወረፋ ሳንል እሱን ከሞት እናተርፋለን። ያ ካልገጠመን ደግሞ በወረፋዉ መሠረት እናክማለን” በዚህ ምክንያት ነዉ ቁርጥ አድርገን ወረፋችሁ የዛሬ ወር ወይ የዛሬ ዓመት ነዉ ለማለት
የምንቸገረዉ
“ታዲያ ቱናትም አዩልኛ። ልጄን። ከትናንት ጀምሮ ትታይልሽና ይወሰንላታል ተብዬ እኮ ይኸዉ እንዲህ ሆና ሲሚንቶ ላይ ነዉ
ያደረችዉ ''
“ዉጤቷን እስኪ ወዲህ በይዉ”
“ወይ ጉድ! ጭራሽ እኮ ገና አልታየችልኝም ነዉ የምልዎ''
“ነዉ እንዴ? እሺ፣ ገባኝ። እንግዲያዉስ ሂጂና የምርመራ ዉጤት ይዘሽ
ተመለሺ። ይቀርበኛል ከምትዪዉ ማንኛዉም የምርመራ ማዕከል አሠተሽ
የኤም አር ይ MRI ዉጤቷን ልታመጪ ትችያለሽ: ዉጤቷን አይተን እንደሚሆን እንደሚሆን እናደርጋለን''
በብላሽ ነዋ ካልረጋ ደም የማትሻለዉን ልጄን በሚቆረጥም ሊሾ ላይ
ያሳደርኋት? ግሉኮስ ነበር እንዴ ችግሬ? በጣም ተቆጨሁ ያልጠበቅሁት
ሆኖ ብናደድም፣ እንዲህ ነዉ ብዬ አልተከራhርሁም
ፊት ወደ ፊት ይል ነበር ካህኑ አባቴ ይኼን ያዥኝ ልቀቂኝ የሚለዉን
ስሜቴን ገሰጽሁትና፣ የተባለዉን ምርመራ ላስደርግላት ቱናትን አፋፍሼ
አነሳኋት ከዚያ ወደ የትኛዉ የምርመራ ማዕከል እንዴት አድርጌ መሄድ
እንዳለብኝ እያዉጠነጠንሁ ሳለ እንደኛዋ እህቴ ድንገት ከኋላዬ ከተፍ
አለችልኝ፡፡
“ጎሽ፣ ሳስብሽ ነዉ የመጣሽልኝ መኪናዬን አመጣሽልኝ?” አልኋት፣ ከሰላምታ ሁሉ አስቀድሜ፡ የማደርገዉ ግራ በገባኝ ሰዓት ስለደረሰችልኝ፣ ከሰማይ እንደ ወረደችልኝ ነዉ የቆጠርኋት፡
“መኪናዬን?” አለች፣ ኮስተር ብላ፡፡
“አዎ። ለቱናት አንድ ምርመራ ታዝዞላታል ስለዚህ እንደህ ሆና በታክሲ ወዲያ ከማንገላታት መኪናዬ ታስፈልገኛለች
አምጥተሽልኛል ወይ?”
“አልገባኝም”
“ይሄንን ነዉ መፍራት” አልሁ ትዕግሥት የሚባል እያለቀብኝ፣ እኔ ለራሴ ወደ ምርመራዉ ቶሎ ለመዉሰድ ቸኩዬ ሳለ እሷ ደግሞ ተደርባ አንጀቴን ብትስብብኝ፡፡
“መኪናዬ አንቺ ጋ አይደለች? ያኔ ሆስፒታል የገባሁ ጊዜ እስከምትወልጂ
ልጠቀምባት ብለሽኝ ቁልፉን አልሰጠሁሽም?”
“የሰጠሸኝ እንደሆነስ፤ ማነዉ ያንቺ መኪና ያደረጋት?”
“ ስከማዉቀዉ ድረስ፤ ያንቺ የሆነ ነገር እኔ ላይ የለሽም እንዲያዉ የኔ የሆነ ነገር ነዉ አንቺ ዘንድ ያለዉ”
“አቤት?” አልኋት፣ ሐሳቤ ላይ ጃሪም ቁጭ እያለበት፡ ለምን እንደሆነ
እንጃ፣ አመላለሷን ልብ አድርጌ ሳዳምጠዉ ትዝ ያለኝ ጃሪም ነዉ። ይቺ
ይቺ የእሱ ተንኮል ናት፡ ደግሞ በእሷም በኩል መጣብኝ?
“ይልቅ ሊብሬዉ የት ነዉ ያደረግሽዉ?” ብላኝ አረፈችዉ፣ ጭራሽ ዓይኗን ሙልጭ አድርጋ በጨዉ ታጥባ “ይቺን ሽጬ ሌላ ሻል ያለ መኪና መግዛት እፈልጋለሁ: ሊብሬዉን ስጭኝ'
“ቆይ የምርሽን ነዉ?”
“አይ እየተጫወትሁ ነዉi”
“ተይ ተይ ይኼ በአንቺ አያምርም: ተይ። ለራሴ ስምጥ ዉስጥ ነኝ፣ ተጨማሪ ጉዳት አልፈልግም በእመዋ ሞት ይዤሻለሁ፣ እየቀለድሁ ነዉ በዪኝ''
“አይ እንግዲህ! ትሰጭኝ እንደሆነ ስጭኝ: ካልሆነ ግን ቁርጡን ልንገርሽ… ዘልዝዬም ቢሆን ጎማዉን ለብቻ፣ በሩን ለብቻ እያደረግሁ እሸጠዋለሁ እንጂ አታገኛትም! ቆይ ምቀኝነት ነዉ? ሊብሬዉን ስጭኝ''
“የጃሪም ሥራ ነዉ እ? ኧረ የማይሆን ቀልድ ነዉ የያዛችሁት ተዉ! ተዪ!
በእመዋ ሞት ብሻለሁ!”
“ምነዉ እመዋ እመዋ አልሽ ዐሥሬ? ከፈለጋችሁ ለምን ተቃቅፋችሁ
ድብን አትሉም?”
“ እሀህታለም?”
“አረ ወዲያ! እህትሽን እናትሽ ትዉለድልሽ: አሁን ሊብሬዉን ቁጭ!''
“እ?”....
✨ይቀጥላል✨
ከቱናት ጎን ቁጢጥ ብዬ ተፋጠጥሁት አይነጋ የለም እንዲችዉ ጥርሴን
ሳፋጭ ነጋልኝ ከዉርጩም በላይ ደግሞ በወረፋዉ ነገር ስብከነከን ነዉ
ያደርሁት። ሲነጋልኝ፣ ከእኔ አጠገብ በእኔ ሁኔታ ሌሊቱ የነጋላቸዉን ሰዎች ሀኪሞቹ ግን ቢያንስ ለምን ቁርጥ አድርገዉ አይናገሩም ስል ጠየቅኋቸዉ፡ ሲያስረዱኝ እዉነትም በሀኪሞቹ መፍረድ ይከብዳል::
ምክንያቱም ሀኪሞቹ ራሳቸዉ፣ ዛሬ የተመዘገበ ሰዉ ከስንት ቀን ወይ ከስንት ወር በኋላ ወረፋ እንደሚደርሰዉ አያዉቁትም፡
“ግን ለምን አታዉቁም?” አልኋቸዉ፣ ኃላፊነቱ አለባቸዉ የተባሉ አንድ
ዶክተር ዘንድ ቀርቤ፡ ስሜን እና ጥያቄዬን እንደገና ከጠየቁኝ በኋላ፣
ከጥድፊያቸዉ ቆም ብለዉ፣ ያዉም በሚገርም ትሕትና አብራሩልኝ፡
“እንዴት መሰለሽ ዉብርስት፤ ታካሚዎች ወደ እኛ ሲመጡ የመጀመሪያ
ሥራችን ምር መራ ነዉ: ወይም ደግሞ ምርመራዉን በሌላ ሆስፒታል
አድርገዉ ከሆነም ዉጤቱን እንወስድና ታማሚዋ ወይም ታማሚዉ አሁን
ያለበት ሁኔታ ይመዘገብለታል: ከዚያ ወረፋዉን እንይዝለት እና ሲደርሰዉ ደዉለን እንደምኔጠራዉ ነግረን እንሸኘዋለን። እንዳልሁሽ
የሁሉም ሰዉ ጉዳት እኩል አይደለም።
ለምሳሌ በአንዳንዱ ስፓይናቢፊዳም ሀይድሮሴፋለስም ይሆናል እክሉ: እንደገና ደግሞ በአንደኛዉ ወይም በኹለቱ ምክንያት የመጡ ሌሎች ጉዳቶችም ያሉበት ሊኖሩ ይችላሉ። እና በአሁኑ ሰዓት ለምሳሌ፣ አድ ሺ ታካሚ ወረፋ እየጠበቀ ነዉ እንበል: በዚህ መሀል አንድ ጨቅላ ልጅዛሬ መጥቶ
ከየነዉ። ይኼ ጨቅላ፣ አሁኑኑ ካልታከመ በቀር እንደማይተርፍ አወቅን
እንበል። በዚህ ጊዜ ወረፋ ሳንል እሱን ከሞት እናተርፋለን። ያ ካልገጠመን ደግሞ በወረፋዉ መሠረት እናክማለን” በዚህ ምክንያት ነዉ ቁርጥ አድርገን ወረፋችሁ የዛሬ ወር ወይ የዛሬ ዓመት ነዉ ለማለት
የምንቸገረዉ
“ታዲያ ቱናትም አዩልኛ። ልጄን። ከትናንት ጀምሮ ትታይልሽና ይወሰንላታል ተብዬ እኮ ይኸዉ እንዲህ ሆና ሲሚንቶ ላይ ነዉ
ያደረችዉ ''
“ዉጤቷን እስኪ ወዲህ በይዉ”
“ወይ ጉድ! ጭራሽ እኮ ገና አልታየችልኝም ነዉ የምልዎ''
“ነዉ እንዴ? እሺ፣ ገባኝ። እንግዲያዉስ ሂጂና የምርመራ ዉጤት ይዘሽ
ተመለሺ። ይቀርበኛል ከምትዪዉ ማንኛዉም የምርመራ ማዕከል አሠተሽ
የኤም አር ይ MRI ዉጤቷን ልታመጪ ትችያለሽ: ዉጤቷን አይተን እንደሚሆን እንደሚሆን እናደርጋለን''
በብላሽ ነዋ ካልረጋ ደም የማትሻለዉን ልጄን በሚቆረጥም ሊሾ ላይ
ያሳደርኋት? ግሉኮስ ነበር እንዴ ችግሬ? በጣም ተቆጨሁ ያልጠበቅሁት
ሆኖ ብናደድም፣ እንዲህ ነዉ ብዬ አልተከራhርሁም
ፊት ወደ ፊት ይል ነበር ካህኑ አባቴ ይኼን ያዥኝ ልቀቂኝ የሚለዉን
ስሜቴን ገሰጽሁትና፣ የተባለዉን ምርመራ ላስደርግላት ቱናትን አፋፍሼ
አነሳኋት ከዚያ ወደ የትኛዉ የምርመራ ማዕከል እንዴት አድርጌ መሄድ
እንዳለብኝ እያዉጠነጠንሁ ሳለ እንደኛዋ እህቴ ድንገት ከኋላዬ ከተፍ
አለችልኝ፡፡
“ጎሽ፣ ሳስብሽ ነዉ የመጣሽልኝ መኪናዬን አመጣሽልኝ?” አልኋት፣ ከሰላምታ ሁሉ አስቀድሜ፡ የማደርገዉ ግራ በገባኝ ሰዓት ስለደረሰችልኝ፣ ከሰማይ እንደ ወረደችልኝ ነዉ የቆጠርኋት፡
“መኪናዬን?” አለች፣ ኮስተር ብላ፡፡
“አዎ። ለቱናት አንድ ምርመራ ታዝዞላታል ስለዚህ እንደህ ሆና በታክሲ ወዲያ ከማንገላታት መኪናዬ ታስፈልገኛለች
አምጥተሽልኛል ወይ?”
“አልገባኝም”
“ይሄንን ነዉ መፍራት” አልሁ ትዕግሥት የሚባል እያለቀብኝ፣ እኔ ለራሴ ወደ ምርመራዉ ቶሎ ለመዉሰድ ቸኩዬ ሳለ እሷ ደግሞ ተደርባ አንጀቴን ብትስብብኝ፡፡
“መኪናዬ አንቺ ጋ አይደለች? ያኔ ሆስፒታል የገባሁ ጊዜ እስከምትወልጂ
ልጠቀምባት ብለሽኝ ቁልፉን አልሰጠሁሽም?”
“የሰጠሸኝ እንደሆነስ፤ ማነዉ ያንቺ መኪና ያደረጋት?”
“ ስከማዉቀዉ ድረስ፤ ያንቺ የሆነ ነገር እኔ ላይ የለሽም እንዲያዉ የኔ የሆነ ነገር ነዉ አንቺ ዘንድ ያለዉ”
“አቤት?” አልኋት፣ ሐሳቤ ላይ ጃሪም ቁጭ እያለበት፡ ለምን እንደሆነ
እንጃ፣ አመላለሷን ልብ አድርጌ ሳዳምጠዉ ትዝ ያለኝ ጃሪም ነዉ። ይቺ
ይቺ የእሱ ተንኮል ናት፡ ደግሞ በእሷም በኩል መጣብኝ?
“ይልቅ ሊብሬዉ የት ነዉ ያደረግሽዉ?” ብላኝ አረፈችዉ፣ ጭራሽ ዓይኗን ሙልጭ አድርጋ በጨዉ ታጥባ “ይቺን ሽጬ ሌላ ሻል ያለ መኪና መግዛት እፈልጋለሁ: ሊብሬዉን ስጭኝ'
“ቆይ የምርሽን ነዉ?”
“አይ እየተጫወትሁ ነዉi”
“ተይ ተይ ይኼ በአንቺ አያምርም: ተይ። ለራሴ ስምጥ ዉስጥ ነኝ፣ ተጨማሪ ጉዳት አልፈልግም በእመዋ ሞት ይዤሻለሁ፣ እየቀለድሁ ነዉ በዪኝ''
“አይ እንግዲህ! ትሰጭኝ እንደሆነ ስጭኝ: ካልሆነ ግን ቁርጡን ልንገርሽ… ዘልዝዬም ቢሆን ጎማዉን ለብቻ፣ በሩን ለብቻ እያደረግሁ እሸጠዋለሁ እንጂ አታገኛትም! ቆይ ምቀኝነት ነዉ? ሊብሬዉን ስጭኝ''
“የጃሪም ሥራ ነዉ እ? ኧረ የማይሆን ቀልድ ነዉ የያዛችሁት ተዉ! ተዪ!
በእመዋ ሞት ብሻለሁ!”
“ምነዉ እመዋ እመዋ አልሽ ዐሥሬ? ከፈለጋችሁ ለምን ተቃቅፋችሁ
ድብን አትሉም?”
“ እሀህታለም?”
“አረ ወዲያ! እህትሽን እናትሽ ትዉለድልሽ: አሁን ሊብሬዉን ቁጭ!''
“እ?”....
✨ይቀጥላል✨
👍36❤3
#ክፍል_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
..የዌስት ሊን የቤተክርስቲያን ሰዓቶች ሁለት ሰዓት ሲሞላ ጮኹ ደወሎቹም እሑድ መሆኑን ለማብሠር ከሰዓቶቹ ተቀባብለው አስተጋቡ " ኮርነሊያ ልክ የደውሎቹን ድምፅ ስትሰማ እሑድ እሑድ ትለብሰው የነበረውን ዐይነት ሳይሆን ያዘቦት
ቀሚሷን አጥልቃ ከመኝታዋ ብድግ አለች „ ከወፍራም ዝንጉርጉር ጨርቅ የተሰፋ
እግር ጌጥና ባለጐፍላ ጉንጉን መቀነት ያለው አንድ የሌሊት ሰደዶ ቀሚስ ደርባ እስከ ቁርጭምጭሚቷ የሚደርስ ቀሚስ አጥልቃ እግር እግሩ ጥልፍልፍ የወፍ እግር "ጌጥና
ባለጎፍላ ጉንጉን መቀነት ያለው አንድ የለሊት ሰደዶ ቀሚስ ደርባለች " ይኸኛው በጥንቱ ጊዜ የናቷ የጧት ልብስ ነበር " ኮርነሊያ ዘመናዊውን አለባበስ በጣም ትንቅ ስለነበር ይኸን ልትጥለው አልፈለገችም ዘመናዊ ወይዛዝርት
በስፌቱ ዐይነት ሊሥቁ ይችሉ ይሆናል በጨርቁ ዐይነትና ጥራት ግን ሚስ ካርላይል በተለይ ትጠነቀቅበት ስለነበር ነውር ሊያወጡበት አይችሎም እሑድ እሑድ ጧት የእለቱን አለባበሷን አጠናቅቃ የመውጣት ልማድ ነበረባት ዛሬ ጧት ግን እንደ ልማዷ ለውሎዋ ጨርሳ ያለ መልበሷ ከቤት ውስጥ የሚሠራ ነገር እንደ ነበረባት ያመለክታል የራሷ መሸፈኛ ግን በቃላት ሊገለጽ አይችልም በልብስ የሞድ መጽሐፍም ሆነ ከዚያ ውጭ ተመሳሳይ አይገኝለትም " አንዳንድ ሰዎች የወንዶች ጥምጥም የሌሊት ቆብ ነው ሊሉት ይችላሉ ” ሌሎቹ ደግሞ ቅርጹ በጥንት ጊዜ በትምህርት ደካሞች የነበሩ ተማሪዎች ሲሣቅባቸው እንዲተጉ እየተባለ ከራሳቸው እንዲደፉት ይደረግ ከነበረው አፈ ሰፊና ራሰ ሾጣጣ ቆብና ከቤተ ክርስቲያን ደወል የተወሰደ ሊመስላቸው ይችላል " ያም ሆነ ይህ ቁመቱ ሾጠጥ ብሎ የወጣ ረጂምና ጎኑ ሰፊ ቀለሙ ነጭ የሆነ ግርማ ያለው ትልቅ ቁልል ነበር።
ሚስ ካርላይል መተላለፊያውን ተሻግራ ከራሷ መኝታ
ቤት ፊት ለፊት ወደ ነበረ መዝጊያ ሔደችና በቤቱ ውስጥ የተገኙትን ሰባቱንም ሰዎች በአንድ ጊዜ በቅሰቅስ ድምፅ እየደበደበች « †ነሥ አርኪባልድ ! ተነሥ ! » እያለች ጠራችው።
« ተነሥ ? ተነሥ ? » አለ እንቅልፍ የተጫጫነው አንድ ድምፅ ። «ለምንድነው የምነሣው ? ገና'ኮ ሁለት ሰዓት ነው »
« ገና ከጠዋቱ ዐሥራ ሁለትም ቢሆን መነሣት አለብህ » አለችው የሥልጣን ቃና ባለው አነጋገር " «ቁርስ ቀርቦ እየጠበቀ ነው " ሁላችንም የየራሳችን ጣጣ
አለብን ስለዚህ ቶሎ ተበልቶ እንዲያበቃ እፈልጋለሁ ።»
ሚስ ካርላይል ደረጃዎቹን ወረደችና ምግቡ ተዘጋጅቶ ወደሚጠብቅበት የቁርስ ክፍል ገባች » ምላሷ አንዳንድ ጊዜ ሁሉን ነገር ማየት የሚችለው
ሁልጊዜ ንቁና ስለታም ነበሩ " ክፍሉ በአውራ መንገዱ በኩል ነው። መስኮቶቹ ተከፍተዋል"" እንደ ሚስ ካርላይል ምንም ነቁጥ የማይገኝላቸው የሚያምሩት
ነጭ መጋረጃዎች በለስላሳው የበጋ ነፋስ ላመል ያህል ይወዛወዛሉ የክፍሉን
ዙሪያ አትኰራ ትመለከት ትንሽ ብናኝ ታያት ያየችውን ለጆይስ ልታበሥር ወደ ወጥ ቤት ተንደርድራ ሔደች ጆይስ ለቁርስ የሚዘጋጀው ሥጋ ሲጠበስ እየተቆጣጠረች ከእሳቱ ዳር ቁማ አገኘቻት
ይህን ያህል ሥራን ቸለል ማለት ምን የሚሉት ድፍረት ነው ጆይስ ? የሜግብ ቤቱ አቧራ ተወልውሎ አያውቅም»
« ተወልውሉ አያውቅም ?! ዐይኖችዎን ከምን ላይ ቢያሳርፏቸው ነው እንደዚህ የሚሉኝ ? »
አቧራው ላይ ነዋ ! » አለች ሚስ ካርላይል «በይ አሁን መወልወያ ያዥና ሔደሽ እይው » እኔ ከቁሻሻ ክፍል ውስጥ ግብቼ መቀመጥ አልችልም " ዛፊ ጠዋት
እርምሺን ትንሽ ተጨማሪ ሥራ ሠራሽና ነው እንዶዚህ እርግፍ አድርሽ የተውሺው ? »
« ኧረ እንዶሱም አይደለም ... እሜቴ እኔ ለራሴ በተጨማሪ ያዘዙኝን ሥራ ቶሎ ለመጨረስ ስል በዐሥራ አንድ ሰዓት ተነሣሁ አንድም ጉድለት እንዴይገኝ ተጠንቅቄ በተለይ ምግብ ቤቱን ተጨንቄ ነበር ያጸዳሁት " ግን እርስዎ መስኮቶቹ በጣም ይከፈቱ ስለሚሉ የውጭ አቧራ ሊበንበት ይችላል»
ጆይስ መወልወያ ይዛ ስትወጣ መጥሪያው ተደወለ " ወዲያው አንድ ቁመቱ መካከለኛ የሆነ ወፈር ያለ አሽከር ከማብሰያ ቤት ገባ "
« ምን ፈለግህ ፒተር ? » አለችው ሚስ ካርላይል "
« ለጌቶች የጢም ውሃ ብዬ ነው .. እሜቴ " »
« ጌቶች አሁን የጢም ውሃ" አያገኙም። ሒድና ንግረው ቁርስ ቀርቦ እየጠበቀ ስለሆነ ኋላ ይላጭ
ፒተር መልሶ መልእክቱን አለዝቦ ነገረው » ሚስተር ካርላይልም በቀዝቃዛ ውሃ ተላጭቶ ለባብሶ ወደቁርስ ቤት ሲገባ ኮርኒሊያ ከምግቡ ጠሬጴዛ ተቀምጣ
ስትጠብቀው አገኛት።
« ለምንድነው ዛሬ አለወትሮአችን በሁለት ሰዓት የምንበላው ? »
« ብዙ ሥራ አለብኝ » የቁርስን ጣጣ ቀደም ብዬ ካልገላልኩ ሌላ
ሥራዬን ሳላጠናቅቅ የቤተክርስቲያን ሰዓት ይደርስብኛል " ወጥ ቤቷ ሔዳለች»
« ሔዳለች ? » አለ ሚስተር ካርላይል የሷን ንግግር በመድገም
« አዎን አንተ ማምሻህን ከወጣህ በኋላ ነገር ተነሣ " ይኸን ለመንገር ብዬ ደሞ ተቀምጬ አልጠበቅሁሀም ለዛሬ ራት ዶሮ እንዲዘጋጅ ፈልጌ ነበር "
ዶሮቹ ብልታቸው ተለያይተው ታጥበው እንዲቀመጡ ያዘዝኳት ለትናንት ነበር "
ትናንት ብጠይቃት ተሰናድቶ አልቋል አለችኝ »
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
..የዌስት ሊን የቤተክርስቲያን ሰዓቶች ሁለት ሰዓት ሲሞላ ጮኹ ደወሎቹም እሑድ መሆኑን ለማብሠር ከሰዓቶቹ ተቀባብለው አስተጋቡ " ኮርነሊያ ልክ የደውሎቹን ድምፅ ስትሰማ እሑድ እሑድ ትለብሰው የነበረውን ዐይነት ሳይሆን ያዘቦት
ቀሚሷን አጥልቃ ከመኝታዋ ብድግ አለች „ ከወፍራም ዝንጉርጉር ጨርቅ የተሰፋ
እግር ጌጥና ባለጐፍላ ጉንጉን መቀነት ያለው አንድ የሌሊት ሰደዶ ቀሚስ ደርባ እስከ ቁርጭምጭሚቷ የሚደርስ ቀሚስ አጥልቃ እግር እግሩ ጥልፍልፍ የወፍ እግር "ጌጥና
ባለጎፍላ ጉንጉን መቀነት ያለው አንድ የለሊት ሰደዶ ቀሚስ ደርባለች " ይኸኛው በጥንቱ ጊዜ የናቷ የጧት ልብስ ነበር " ኮርነሊያ ዘመናዊውን አለባበስ በጣም ትንቅ ስለነበር ይኸን ልትጥለው አልፈለገችም ዘመናዊ ወይዛዝርት
በስፌቱ ዐይነት ሊሥቁ ይችሉ ይሆናል በጨርቁ ዐይነትና ጥራት ግን ሚስ ካርላይል በተለይ ትጠነቀቅበት ስለነበር ነውር ሊያወጡበት አይችሎም እሑድ እሑድ ጧት የእለቱን አለባበሷን አጠናቅቃ የመውጣት ልማድ ነበረባት ዛሬ ጧት ግን እንደ ልማዷ ለውሎዋ ጨርሳ ያለ መልበሷ ከቤት ውስጥ የሚሠራ ነገር እንደ ነበረባት ያመለክታል የራሷ መሸፈኛ ግን በቃላት ሊገለጽ አይችልም በልብስ የሞድ መጽሐፍም ሆነ ከዚያ ውጭ ተመሳሳይ አይገኝለትም " አንዳንድ ሰዎች የወንዶች ጥምጥም የሌሊት ቆብ ነው ሊሉት ይችላሉ ” ሌሎቹ ደግሞ ቅርጹ በጥንት ጊዜ በትምህርት ደካሞች የነበሩ ተማሪዎች ሲሣቅባቸው እንዲተጉ እየተባለ ከራሳቸው እንዲደፉት ይደረግ ከነበረው አፈ ሰፊና ራሰ ሾጣጣ ቆብና ከቤተ ክርስቲያን ደወል የተወሰደ ሊመስላቸው ይችላል " ያም ሆነ ይህ ቁመቱ ሾጠጥ ብሎ የወጣ ረጂምና ጎኑ ሰፊ ቀለሙ ነጭ የሆነ ግርማ ያለው ትልቅ ቁልል ነበር።
ሚስ ካርላይል መተላለፊያውን ተሻግራ ከራሷ መኝታ
ቤት ፊት ለፊት ወደ ነበረ መዝጊያ ሔደችና በቤቱ ውስጥ የተገኙትን ሰባቱንም ሰዎች በአንድ ጊዜ በቅሰቅስ ድምፅ እየደበደበች « †ነሥ አርኪባልድ ! ተነሥ ! » እያለች ጠራችው።
« ተነሥ ? ተነሥ ? » አለ እንቅልፍ የተጫጫነው አንድ ድምፅ ። «ለምንድነው የምነሣው ? ገና'ኮ ሁለት ሰዓት ነው »
« ገና ከጠዋቱ ዐሥራ ሁለትም ቢሆን መነሣት አለብህ » አለችው የሥልጣን ቃና ባለው አነጋገር " «ቁርስ ቀርቦ እየጠበቀ ነው " ሁላችንም የየራሳችን ጣጣ
አለብን ስለዚህ ቶሎ ተበልቶ እንዲያበቃ እፈልጋለሁ ።»
ሚስ ካርላይል ደረጃዎቹን ወረደችና ምግቡ ተዘጋጅቶ ወደሚጠብቅበት የቁርስ ክፍል ገባች » ምላሷ አንዳንድ ጊዜ ሁሉን ነገር ማየት የሚችለው
ሁልጊዜ ንቁና ስለታም ነበሩ " ክፍሉ በአውራ መንገዱ በኩል ነው። መስኮቶቹ ተከፍተዋል"" እንደ ሚስ ካርላይል ምንም ነቁጥ የማይገኝላቸው የሚያምሩት
ነጭ መጋረጃዎች በለስላሳው የበጋ ነፋስ ላመል ያህል ይወዛወዛሉ የክፍሉን
ዙሪያ አትኰራ ትመለከት ትንሽ ብናኝ ታያት ያየችውን ለጆይስ ልታበሥር ወደ ወጥ ቤት ተንደርድራ ሔደች ጆይስ ለቁርስ የሚዘጋጀው ሥጋ ሲጠበስ እየተቆጣጠረች ከእሳቱ ዳር ቁማ አገኘቻት
ይህን ያህል ሥራን ቸለል ማለት ምን የሚሉት ድፍረት ነው ጆይስ ? የሜግብ ቤቱ አቧራ ተወልውሎ አያውቅም»
« ተወልውሉ አያውቅም ?! ዐይኖችዎን ከምን ላይ ቢያሳርፏቸው ነው እንደዚህ የሚሉኝ ? »
አቧራው ላይ ነዋ ! » አለች ሚስ ካርላይል «በይ አሁን መወልወያ ያዥና ሔደሽ እይው » እኔ ከቁሻሻ ክፍል ውስጥ ግብቼ መቀመጥ አልችልም " ዛፊ ጠዋት
እርምሺን ትንሽ ተጨማሪ ሥራ ሠራሽና ነው እንዶዚህ እርግፍ አድርሽ የተውሺው ? »
« ኧረ እንዶሱም አይደለም ... እሜቴ እኔ ለራሴ በተጨማሪ ያዘዙኝን ሥራ ቶሎ ለመጨረስ ስል በዐሥራ አንድ ሰዓት ተነሣሁ አንድም ጉድለት እንዴይገኝ ተጠንቅቄ በተለይ ምግብ ቤቱን ተጨንቄ ነበር ያጸዳሁት " ግን እርስዎ መስኮቶቹ በጣም ይከፈቱ ስለሚሉ የውጭ አቧራ ሊበንበት ይችላል»
ጆይስ መወልወያ ይዛ ስትወጣ መጥሪያው ተደወለ " ወዲያው አንድ ቁመቱ መካከለኛ የሆነ ወፈር ያለ አሽከር ከማብሰያ ቤት ገባ "
« ምን ፈለግህ ፒተር ? » አለችው ሚስ ካርላይል "
« ለጌቶች የጢም ውሃ ብዬ ነው .. እሜቴ " »
« ጌቶች አሁን የጢም ውሃ" አያገኙም። ሒድና ንግረው ቁርስ ቀርቦ እየጠበቀ ስለሆነ ኋላ ይላጭ
ፒተር መልሶ መልእክቱን አለዝቦ ነገረው » ሚስተር ካርላይልም በቀዝቃዛ ውሃ ተላጭቶ ለባብሶ ወደቁርስ ቤት ሲገባ ኮርኒሊያ ከምግቡ ጠሬጴዛ ተቀምጣ
ስትጠብቀው አገኛት።
« ለምንድነው ዛሬ አለወትሮአችን በሁለት ሰዓት የምንበላው ? »
« ብዙ ሥራ አለብኝ » የቁርስን ጣጣ ቀደም ብዬ ካልገላልኩ ሌላ
ሥራዬን ሳላጠናቅቅ የቤተክርስቲያን ሰዓት ይደርስብኛል " ወጥ ቤቷ ሔዳለች»
« ሔዳለች ? » አለ ሚስተር ካርላይል የሷን ንግግር በመድገም
« አዎን አንተ ማምሻህን ከወጣህ በኋላ ነገር ተነሣ " ይኸን ለመንገር ብዬ ደሞ ተቀምጬ አልጠበቅሁሀም ለዛሬ ራት ዶሮ እንዲዘጋጅ ፈልጌ ነበር "
ዶሮቹ ብልታቸው ተለያይተው ታጥበው እንዲቀመጡ ያዘዝኳት ለትናንት ነበር "
ትናንት ብጠይቃት ተሰናድቶ አልቋል አለችኝ »
👍12
« እኔ ደግሞ እነዚያን የውስጥ ብልቶች ስትጠብስ እንደ ልማዷ አሳርራቸው እንዳይሆን ብዬ እንድታሳየኝ ብጠይቃት ከየት ታምጣው - ለካ ዶሮዎቹ እንደ
መጡ ሳትነካ አስቀምጣቸዋለች » መዋሸቷ አነሰና ከኔ ጋር እኩል መመላለስ አማራት በዚህ ጠባይዋና በውሸቷ ሳስጠነቅቃት ጊዜ ትናንት ማታ ወጥታ ሔዶች "
አሁን ሁሉንም ብቻዬን መሥራት አለብኝ »
« ታዲያስ ጆይስ አትሠራውም እንዴ ? »
« ጆይስ ? ስለ ምግብ ምን ታውቅና ነው? እሷ ያበሰለችውስ ከፊቴ አይቀርብም ባርባራ ሔርም ዛሬ ከኛ ጋር ትውላለች » እስቲ ! እስቲ ! ደወሎቹን ትሰማቸዋለህ?
ሚስተር ካርይል አንገቱን ቀና አድርጎ ሲያዳምጥ የቤተ ክርስቲያኑ ደወሎች በሠርግ ወይም በማንኛውም ታላቅ ደስታ ጊዜ የሚያሰሙትን ድምፅ ያስተጋባሉ «
"ለምን ይሆን አለ?"
«አርኪባልድ ... እኔ አንተን ሳክል ሳስበው የነበረውን ያህል እንኳን ማስብ አትችልም" በሎርድ ማውንት እስቨርን መሞት ደስታቸውን መግለጻቸው ነው
እንጂ ሌለ ለምን ብለው ይደውሉ መስሎሃል
ኢስት ሊን” ባለቤት ለውጦ የሚስተር ካርይል ንብረት ሆኗል ቤቱ ከነቤት ዕቃው እንዳለ ገዛው ስም ማዛወሩ በምስጢር ስለ መከናወኑ የጠረጠረ አልነበረም
ሎርድ ማውንት እስቨርንም አንድም ሰው የምስጢሩን ዳና እንዳያገኝ ለማጠናከር ይሁን ወይም ያን የሚወደውን ቦታ ለመሰናበት አይታወቅም ለሁለት ሳምንት ያህል ሰንብቶበት ለመመለስ ስለ ፈለገና ሚስተር ካርላይልም የእርሱን ጥያቄ በደስታ ስለተቀበለው ከልጁና ከአሽከሮቹ ጋር መጥቶ አድሮ ነበር
ዊልያም ቬን የዘለቄታ መኖሪያውን ኢስት ሊን ለማድረግ እንደ መጣ በመገመት ዌስት ሊን ውስጥ ታላቅ ደስታ ሆነ ውበት ወዳድ ዐይኖቹን ለማስደሰት የተደረገው ዝግጅት እጅግ አስደነቀው " ወይዛዝርትና ቆነጃጅት በምርጥ ልብሶችና ጌጣጌጦች አሸብርቀው ወጡ " ደማቁን አቀባበል ለመመልከት ወደ ቤተክርስቲያን ደምቀውና አሸብርቀው ከመጡት ቆነጃጅት አንዷ ባርባራ ነበረች "
ሚስ ካርላይልጆይስን አምና ልትሰጣት ያልፈለገችውን የራት መስናዶ ሥራዋን አጠናቃ ልብሷን በደንብ አድርጋ ለብሳ ወደ ቤተ ክርስቲያን ለመሔድ ከአርኪባልድ ጋር ሲወጡ አንድ ነገር ሲያንጸባርቅ ታያቸው " መጀመሪያ አንድ ወይን ጠጅ የሴት ጃንጥላ ብቅ አለ " ቀጠለና ወይን ጠጅ የራስ መሸፈኛ ከረቂቅ የወርቅ
ጉንጉን የተሠራ ቀሚስና ነጭ የእጅ ሹራቦች ታዩዋቸው።
« ይች ግብዝ የሞተች!» አለች ሚስ ካርላይል ገና ማንነቷን ሳታውቅ " የተባላችውን ያልሰማችውን ባርባራ መንገዱን ተሻግራ ወደነሱ መጣች።
« አበጀሽ ባርባራ ዛሬስ አባትሽም ሳይገርመው አይቀርም - ከፀሐይ ጮራ የበለጠ ደምቀሻል » አለቻት
« ዛሬ ቤተ ክርስቲያን ከሚታዩት ብዙ ቆነጃጅት ያጌጡትን ያንዷን ግማሽ ያህል እንኳን አላጌጥኩም » አለች ባርባራ ለሚስ ካርላይል የአድናቆት ሰላምታ ምላሽ ስትሰጥ ዐይኗንና በማፈር ፍም የመሰለውን ፊቷን ቀና አድርጋ "
« ዛሬ ዌስት ሊን በአለባበስ ሳቤላ ቬንን ለማስናቅ የተነሣ መስሏል " አንቺም ትናንት ጠዋት ከባርኔጣ ሰፊው ቤት መምጣት ነበረብሽ ... ሚስ ካርላይል "
« የክት ልብስና ጌጥ መውጫው ዛሬ ነው ? » አለ ሚስተር ካርላይል
« እንዴታ » አለች ባርባራ «የማውንት እስቨርን ኧርል እኮ ዛሬ ከልጃቸው ጋር ወዶ ቤተክርስቲያን ይመጣሉ »
« የገነት ወፍ ላባ ባርኔጣዋ ላይ ሰክታ ባትመጣስ ? » አለች ሚስ ካርላይል
« የከበረና ያማረ ልብስ ለብሳ ለማለት ፈልገሽ ከሆነ በደንብ ለብሳ እንደምትመጣ አትጠራጠሪ» አለቻት ባርባራ "
« ወደ ቤተክርስቲያን ከነጭራሹ ባይመጡስ ? » አለ ሚስተር ካርላይል እየሣቀ " « በራስ ጌጥና በላባ ያሸበረቁት ወይዛዝርት ሁሉ ምን ያህል ቁጭት ይሰማቸው ! »
« ኧረ እንዲያውስ ምኖቻችን ናቸው ? እኛስ ምኖቻቸው ነን ? ከነሱ ጋር ምንም ላናገኝ እንችላለን እኛ የዌስት ሊን ተራ ስዎች ነን " ወደ ኢስት ሊኖች ጠጋ ማለቱ
ኧርሎም ሆነ ልጁ አጉል መንጠራራት አድርገው ሊገምቱብን ይችላሎ » አለች
ኮርነሊያ ።
« አባባም ያለው ልክ ይኸንኑ ነው» አለች ባርባራ " « ትናንት ይኸን ቆቤን ሲያየው ጊዜ ፡ እነሱን ጥየቃ ለመሔድ ስለ ፈለግሁ እንደ ገዛሁት ነገርኩት " ከቁጥር
የማይıፈገቡ የዌስት ሊን ተራ ሰዎች ራሳቸውን ከፍ ከፍ በማድረግ ሎርድ ማውንት
እስቨርንን የሚያህል ታላቅ መኮንን ለመጠየቅ ማሰብ አጐል ድፍረት ይመስላል አለኝ በተለይ ላባውን ሲያይማ በጣም ተገረመ»
« በጣም ረጂም ነውኮ » አላት ሚስተር ካርላይል።
አባቷ ከራሷ የሰካችውን ላባ በሥርዓተ ጸሎት ጊዜ እንዳይሰብርባት በመሥጋት ከሱ ተነጥላ ካርላይሎች ጋር ተቀመጠች " ገና ሲቀመጡ ግንባሩ የተቋጠረ ጸጉሩ የሸበተና አንከስ ያለ የሚራመድ አንድ መኮንንና አንዲት ልጅ እግር
ሴት ብቅ አሉ " ባርባራ በጉጉት ስትመለከት እነዚያ ሕዝብ በናፍቆት የሚጠብቃቸው እንግዶች አልመስል ሲሉዋት ፊቷን አዞረች በተለይ ወጣቷ እመቤት ተራ ቀሚስ አጥልቃ የሣር ባርኔጣ ደፍታ ስታያት እነሱ ሊሆኑ እንዶማይችሎ ገመተች "
ነግር ግን የቤተ ክርስቲያኑ አስ†ባባሪ በትረ ሥልጣኑን ግራና ቀኝ እያወዛወዘ ለብዙ ዓመት ማንም ሳይቀመጥበት ባዶውን ወደኖረው የኢስት ሊን መንበር መራቸው "
« እነዚህ ደግሞ እነማን ይሆኑ ? » አለቻት ባርባራ ለሚስ ካርይል "
« እርሱና ልጁ እመቤት ሳቤላ » አለቻት "
«እንዴ!ሐር እንኳን ሳትለብስ?ላባ ሳትሰካ? ምንም ነር የሌላት ? ከዚህ ቤተክርስቲያን ካለው ከማንኛውም ተራ ሰው ያነሰ ነው የለበሰችው » አለች ባርባራ
« እዚህ ካሉት ጥሩ ልብሶች ለምሳሌ ካንቺ ያነሰ ነው ኧርሎ ግን በጣም ተለዋውጧል " ዐይኖቿንና ደስ ዶስ የሚለው ፈግታዋን ሲያስተውሎት ያቺን «ምስኪን እናቷን ነው የምትመስለው » አለች ሚስ ካርላይል ።
« ደስ የምትል ልጅ ናት » አለች ባርባራ በሐሳቧ «አለባበሷም የጨዋ ወይዘሮ አለባበስ ነው
ምነው ይህን የሚዘናፈለውን ወይን ጠጅ ላባ ባላደረግሁት "
እኛ መቸም ቁራዎች መስለን ሳንታይ አንቀርም።
የሎርድ ዊልያም ቬን ግልጥ ሠረገላ በጸሎት ማብቂያ ጊዜ ከበሩ ይጠብቅ ነበር " አባትና ልጅ ሠረገላቸው ወደሚጠብቅበት ተመለሱ I መጀመሪያ ልጅቱ
ተሳፊረች ቀጠለና አባትዮው ሊሳፈር በሽተኛው እግሩን ደረጃው ሳይ ሲያሳርፍ ሚስተር ካርላይልን አየው " ምልስ አለና እጁን ዘረጋለት " ምንም እንኳን ሚስተር ካርላይል አንድ የገጠር ጠበቃ ቢሆንም ኢስት ሊንን ለመግዛት የቻለ ሰውዐበአቻነት ደረጃ አይቶ መቀበል የተገባ ነው "
ሚስተር ካርላይል አባትዮውን ከጨበጠ በኋላ ወደ ሠረገላው ጠጋ ብሎ ለሳቤላ ባኔጣውን አነሣላት » እሷም እጅ ነሥታ ጨበጠችው "
« ብዙ የማጫውትህ ነገር አለኝ " አብረኸኝ ወዶ ቤት ብትሔድ ደስ ይለኝ ነበር ብርቱ ጉዳይ ከሌለህ ከእንግዲህ ያለውን የዛሬ ቀን ሰዓት የኢስት ሊን እንግዳ ሆነህ ብታሳልፈውስ ? » አለው "
ሎርድ ማውንት እስቨርን ሲናገር ልዩ ፈገግታ አሳየው ሚስተር ካርላይልም አጸፋውን መለሰለትና ዞር ብሎ ለእኅቱ «ኮርኒሊያ ዛሬ ለምሳ አልመጣም ከሎርድ
ማውንት እስቨርን ጋር መሔዴ ነው» አላት "
ሚስተር ካርላይል ከሠረግላው ገባ " ሎርድ ዊልያም ተከተለው " ሰረገላው ተጓዘ " ፀሐይዋ ፍንትው ብላ ደምቃለች » ለባርባራ ሔር ግን የቀኑ ብርሃን ጨልሞባት ነበር።
«ሃርሎን በምን ምክንያት ነው ይኸን ያሀል ሊያውቀው የቻለው
ሳቤላንስ እንዴት ተዋወቃት ? » አለች ባርባራ በመገረም እየመላለሰች "
መጡ ሳትነካ አስቀምጣቸዋለች » መዋሸቷ አነሰና ከኔ ጋር እኩል መመላለስ አማራት በዚህ ጠባይዋና በውሸቷ ሳስጠነቅቃት ጊዜ ትናንት ማታ ወጥታ ሔዶች "
አሁን ሁሉንም ብቻዬን መሥራት አለብኝ »
« ታዲያስ ጆይስ አትሠራውም እንዴ ? »
« ጆይስ ? ስለ ምግብ ምን ታውቅና ነው? እሷ ያበሰለችውስ ከፊቴ አይቀርብም ባርባራ ሔርም ዛሬ ከኛ ጋር ትውላለች » እስቲ ! እስቲ ! ደወሎቹን ትሰማቸዋለህ?
ሚስተር ካርይል አንገቱን ቀና አድርጎ ሲያዳምጥ የቤተ ክርስቲያኑ ደወሎች በሠርግ ወይም በማንኛውም ታላቅ ደስታ ጊዜ የሚያሰሙትን ድምፅ ያስተጋባሉ «
"ለምን ይሆን አለ?"
«አርኪባልድ ... እኔ አንተን ሳክል ሳስበው የነበረውን ያህል እንኳን ማስብ አትችልም" በሎርድ ማውንት እስቨርን መሞት ደስታቸውን መግለጻቸው ነው
እንጂ ሌለ ለምን ብለው ይደውሉ መስሎሃል
ኢስት ሊን” ባለቤት ለውጦ የሚስተር ካርይል ንብረት ሆኗል ቤቱ ከነቤት ዕቃው እንዳለ ገዛው ስም ማዛወሩ በምስጢር ስለ መከናወኑ የጠረጠረ አልነበረም
ሎርድ ማውንት እስቨርንም አንድም ሰው የምስጢሩን ዳና እንዳያገኝ ለማጠናከር ይሁን ወይም ያን የሚወደውን ቦታ ለመሰናበት አይታወቅም ለሁለት ሳምንት ያህል ሰንብቶበት ለመመለስ ስለ ፈለገና ሚስተር ካርላይልም የእርሱን ጥያቄ በደስታ ስለተቀበለው ከልጁና ከአሽከሮቹ ጋር መጥቶ አድሮ ነበር
ዊልያም ቬን የዘለቄታ መኖሪያውን ኢስት ሊን ለማድረግ እንደ መጣ በመገመት ዌስት ሊን ውስጥ ታላቅ ደስታ ሆነ ውበት ወዳድ ዐይኖቹን ለማስደሰት የተደረገው ዝግጅት እጅግ አስደነቀው " ወይዛዝርትና ቆነጃጅት በምርጥ ልብሶችና ጌጣጌጦች አሸብርቀው ወጡ " ደማቁን አቀባበል ለመመልከት ወደ ቤተክርስቲያን ደምቀውና አሸብርቀው ከመጡት ቆነጃጅት አንዷ ባርባራ ነበረች "
ሚስ ካርላይልጆይስን አምና ልትሰጣት ያልፈለገችውን የራት መስናዶ ሥራዋን አጠናቃ ልብሷን በደንብ አድርጋ ለብሳ ወደ ቤተ ክርስቲያን ለመሔድ ከአርኪባልድ ጋር ሲወጡ አንድ ነገር ሲያንጸባርቅ ታያቸው " መጀመሪያ አንድ ወይን ጠጅ የሴት ጃንጥላ ብቅ አለ " ቀጠለና ወይን ጠጅ የራስ መሸፈኛ ከረቂቅ የወርቅ
ጉንጉን የተሠራ ቀሚስና ነጭ የእጅ ሹራቦች ታዩዋቸው።
« ይች ግብዝ የሞተች!» አለች ሚስ ካርላይል ገና ማንነቷን ሳታውቅ " የተባላችውን ያልሰማችውን ባርባራ መንገዱን ተሻግራ ወደነሱ መጣች።
« አበጀሽ ባርባራ ዛሬስ አባትሽም ሳይገርመው አይቀርም - ከፀሐይ ጮራ የበለጠ ደምቀሻል » አለቻት
« ዛሬ ቤተ ክርስቲያን ከሚታዩት ብዙ ቆነጃጅት ያጌጡትን ያንዷን ግማሽ ያህል እንኳን አላጌጥኩም » አለች ባርባራ ለሚስ ካርላይል የአድናቆት ሰላምታ ምላሽ ስትሰጥ ዐይኗንና በማፈር ፍም የመሰለውን ፊቷን ቀና አድርጋ "
« ዛሬ ዌስት ሊን በአለባበስ ሳቤላ ቬንን ለማስናቅ የተነሣ መስሏል " አንቺም ትናንት ጠዋት ከባርኔጣ ሰፊው ቤት መምጣት ነበረብሽ ... ሚስ ካርላይል "
« የክት ልብስና ጌጥ መውጫው ዛሬ ነው ? » አለ ሚስተር ካርላይል
« እንዴታ » አለች ባርባራ «የማውንት እስቨርን ኧርል እኮ ዛሬ ከልጃቸው ጋር ወዶ ቤተክርስቲያን ይመጣሉ »
« የገነት ወፍ ላባ ባርኔጣዋ ላይ ሰክታ ባትመጣስ ? » አለች ሚስ ካርላይል
« የከበረና ያማረ ልብስ ለብሳ ለማለት ፈልገሽ ከሆነ በደንብ ለብሳ እንደምትመጣ አትጠራጠሪ» አለቻት ባርባራ "
« ወደ ቤተክርስቲያን ከነጭራሹ ባይመጡስ ? » አለ ሚስተር ካርላይል እየሣቀ " « በራስ ጌጥና በላባ ያሸበረቁት ወይዛዝርት ሁሉ ምን ያህል ቁጭት ይሰማቸው ! »
« ኧረ እንዲያውስ ምኖቻችን ናቸው ? እኛስ ምኖቻቸው ነን ? ከነሱ ጋር ምንም ላናገኝ እንችላለን እኛ የዌስት ሊን ተራ ስዎች ነን " ወደ ኢስት ሊኖች ጠጋ ማለቱ
ኧርሎም ሆነ ልጁ አጉል መንጠራራት አድርገው ሊገምቱብን ይችላሎ » አለች
ኮርነሊያ ።
« አባባም ያለው ልክ ይኸንኑ ነው» አለች ባርባራ " « ትናንት ይኸን ቆቤን ሲያየው ጊዜ ፡ እነሱን ጥየቃ ለመሔድ ስለ ፈለግሁ እንደ ገዛሁት ነገርኩት " ከቁጥር
የማይıፈገቡ የዌስት ሊን ተራ ሰዎች ራሳቸውን ከፍ ከፍ በማድረግ ሎርድ ማውንት
እስቨርንን የሚያህል ታላቅ መኮንን ለመጠየቅ ማሰብ አጐል ድፍረት ይመስላል አለኝ በተለይ ላባውን ሲያይማ በጣም ተገረመ»
« በጣም ረጂም ነውኮ » አላት ሚስተር ካርላይል።
አባቷ ከራሷ የሰካችውን ላባ በሥርዓተ ጸሎት ጊዜ እንዳይሰብርባት በመሥጋት ከሱ ተነጥላ ካርላይሎች ጋር ተቀመጠች " ገና ሲቀመጡ ግንባሩ የተቋጠረ ጸጉሩ የሸበተና አንከስ ያለ የሚራመድ አንድ መኮንንና አንዲት ልጅ እግር
ሴት ብቅ አሉ " ባርባራ በጉጉት ስትመለከት እነዚያ ሕዝብ በናፍቆት የሚጠብቃቸው እንግዶች አልመስል ሲሉዋት ፊቷን አዞረች በተለይ ወጣቷ እመቤት ተራ ቀሚስ አጥልቃ የሣር ባርኔጣ ደፍታ ስታያት እነሱ ሊሆኑ እንዶማይችሎ ገመተች "
ነግር ግን የቤተ ክርስቲያኑ አስ†ባባሪ በትረ ሥልጣኑን ግራና ቀኝ እያወዛወዘ ለብዙ ዓመት ማንም ሳይቀመጥበት ባዶውን ወደኖረው የኢስት ሊን መንበር መራቸው "
« እነዚህ ደግሞ እነማን ይሆኑ ? » አለቻት ባርባራ ለሚስ ካርይል "
« እርሱና ልጁ እመቤት ሳቤላ » አለቻት "
«እንዴ!ሐር እንኳን ሳትለብስ?ላባ ሳትሰካ? ምንም ነር የሌላት ? ከዚህ ቤተክርስቲያን ካለው ከማንኛውም ተራ ሰው ያነሰ ነው የለበሰችው » አለች ባርባራ
« እዚህ ካሉት ጥሩ ልብሶች ለምሳሌ ካንቺ ያነሰ ነው ኧርሎ ግን በጣም ተለዋውጧል " ዐይኖቿንና ደስ ዶስ የሚለው ፈግታዋን ሲያስተውሎት ያቺን «ምስኪን እናቷን ነው የምትመስለው » አለች ሚስ ካርላይል ።
« ደስ የምትል ልጅ ናት » አለች ባርባራ በሐሳቧ «አለባበሷም የጨዋ ወይዘሮ አለባበስ ነው
ምነው ይህን የሚዘናፈለውን ወይን ጠጅ ላባ ባላደረግሁት "
እኛ መቸም ቁራዎች መስለን ሳንታይ አንቀርም።
የሎርድ ዊልያም ቬን ግልጥ ሠረገላ በጸሎት ማብቂያ ጊዜ ከበሩ ይጠብቅ ነበር " አባትና ልጅ ሠረገላቸው ወደሚጠብቅበት ተመለሱ I መጀመሪያ ልጅቱ
ተሳፊረች ቀጠለና አባትዮው ሊሳፈር በሽተኛው እግሩን ደረጃው ሳይ ሲያሳርፍ ሚስተር ካርላይልን አየው " ምልስ አለና እጁን ዘረጋለት " ምንም እንኳን ሚስተር ካርላይል አንድ የገጠር ጠበቃ ቢሆንም ኢስት ሊንን ለመግዛት የቻለ ሰውዐበአቻነት ደረጃ አይቶ መቀበል የተገባ ነው "
ሚስተር ካርላይል አባትዮውን ከጨበጠ በኋላ ወደ ሠረገላው ጠጋ ብሎ ለሳቤላ ባኔጣውን አነሣላት » እሷም እጅ ነሥታ ጨበጠችው "
« ብዙ የማጫውትህ ነገር አለኝ " አብረኸኝ ወዶ ቤት ብትሔድ ደስ ይለኝ ነበር ብርቱ ጉዳይ ከሌለህ ከእንግዲህ ያለውን የዛሬ ቀን ሰዓት የኢስት ሊን እንግዳ ሆነህ ብታሳልፈውስ ? » አለው "
ሎርድ ማውንት እስቨርን ሲናገር ልዩ ፈገግታ አሳየው ሚስተር ካርላይልም አጸፋውን መለሰለትና ዞር ብሎ ለእኅቱ «ኮርኒሊያ ዛሬ ለምሳ አልመጣም ከሎርድ
ማውንት እስቨርን ጋር መሔዴ ነው» አላት "
ሚስተር ካርላይል ከሠረግላው ገባ " ሎርድ ዊልያም ተከተለው " ሰረገላው ተጓዘ " ፀሐይዋ ፍንትው ብላ ደምቃለች » ለባርባራ ሔር ግን የቀኑ ብርሃን ጨልሞባት ነበር።
«ሃርሎን በምን ምክንያት ነው ይኸን ያሀል ሊያውቀው የቻለው
ሳቤላንስ እንዴት ተዋወቃት ? » አለች ባርባራ በመገረም እየመላለሰች "
👍17
« አርኪባልድ ስለ ብዙ ሰዎች አንድ ነገር ያውቃል « ባለፈው ጸደይ ወደ ከተማ ሄዶ ሳለ ከርሱ ጋር ብዙ ተገናኝተዋል ሳቤላንም አንድ ሁለት ጊዜ አይቷት ነበር
«ገጿ እንዴት ያምራል ልጄ» አለች ኮረሊያ ባርባራ መልስ አልሰጠቻትም » ከሚስ ካርላይል ጋር አብራ ተመለሰችና ያ መዓዛው ከሩቅ የሚጣራ የዶሮ ጥብስ ቀረበላት ባርባራ ግን በአካል እንጂ በመንፈስ ወደ ኢስት ሊን
ሄዳ ነበር።
ሚስተር ካርላይል ከቤት ገብቶ ከምግብ ገበታ ተቀመጠ ። ከገበታ ላይ የቀረቡትን የብር
እቃዎች እንደ መስታወት የሚፈልቁ ብርጭቆዎች ማብረጃዎች ልዩ ልዩ የሚያማምሩና ብርቅ የሆኑ የሸክላ ቁሳቁሶችን ተመለከ በጤንነቱ ምክንያት ባለቤቱ ሊቀምሳቸው የማይችል የተለያዩ የወይን ጠጅና የምግብ 0ይነቶች
እንዶዚሁም በከበረ ልብስ ተሸላልመው ከቤት የሚንጋጉትን አንድ መንጋ አሽከሮች
ተመልክቶ የድግሱን ባለቤትና ረጋ ያለችዋን እመቤት ሲያይ በሁኔታው በጣም ተገረመና አዬ ! የነዚህ ትልልቅ ሰዎች ኑሮ ኑሮ አይበለው : ለውዳሴ ከንቱ ሲሉ
ዐቅም የማይፈቅደውን ወጭ እያወጡ የይምሰል የመግደርደር ኑሮ ነው የሚኖሩት ብሎ አሰበ " ኧርሎ በዕዳ ተወጥሮ የሚሆነው ጨንቆት ተቸግሮ እያለ ስሙን
በታላቅ ሰውነትና በቸርነት ለማስጠራት ሲል የቤቱን ወጭ ለመቀነስ እንኳን አልሞከረም » በዚህ ዐይነት ችግሩን እንዴት ተቋቁሞ መኖር እንደ ቻለ የሚገርም ነበር።
ለወደፊትም እስከ መቼ ሊገፋው እንደሚችልም አስቸጋሪ ጉዳይ ነው በርግጥም ካርላይል የተመለከተው መሰናዶ በጣም የሚያስዶንቅ ቢሆንም የቤቱ ጌታ ከነበረበት ችግር ጋር ሲገናዘብ አስፈላጊም ተገቢም አልነበረም።
ምሳ እንደ ተበላ ሳቤላ አባቷንና ካርላይልን ለብቻቸው ትታቸው ብቻዋን ..ተቀመጠች ። ሐሳቧ ከአንዱ አበባ ወደ ሌላው ከሌላው ደግሞ ወደ ሌላው እንዶ
ቢራቢሮ ከአንዱ ትዝታ ወደ ሌላው ትዝታ ከአንዱ ምኞት ወደሌላው ምኞት እያረፈ ይበራል " እየበረረ ያርፋል " ስለ እናቷ ስታስብ ያባቷ በሺታ ከፊቷ ይደቀንባታል " ያን ትታ ለንደን ውስጥ ያየቻቸው ነገሮች በሐሳቧ ይመጡባታል " በተለይ ደግሞ ረዘም ላለ ጊዜ አብራው ብትሰነብት ኖሮ የመንፈሷን ሰላም አጥታ አደገኛ
ሁኔታ ላይ ሊጥላት ይችል የነበረው የፍራንሊዝ ሌቪሰን ትዝታ ሲመጣባት የልቧ ምት ይጨምራል ። ነገሩ ሁሉ ወደ ሕልም ይመለስባታል ልቧ ስውር ይላል።
የዚህ መርዙ በቀላሉ የማይነቀል ትዝታ መፈጠር ዋናዋ ጠንቅ የነበረችው እንዲቀራረቡና ብቻቸውን እንዲሆኑ አመቺ ሁኔታ የፈጠረችው ያቺ ለሰው በጐ
አመለካከት የጐደላት ንፉግ ጨካኝና ክፉዋ ሚሲዝ ቬን ነበረች
ሳቤላ በረጂሙ ተንፍሳ ብድግ አለችና ውስብስብ ብለውባት የነበሩትን ሐሳቦች ሁሉ ለነፋስ በተነቻቸው አባቷና እንግዳው ወደሻይ መጠጫ ክፍል ለመምጣት የቸኮሉ አልመሰሉም " እሷም ወደ ፒያኖዋ ሒዳ መጫወት ጀመረች
ዊልያም በርግጥም አልቸኮለም ። እሱ የወይን ጠጁን ትቶ ለመነሣት ምንጊዜም ቸኩሎ አያውቅም
ለነበረበት የጤንነተት
የመርዝ ያህል ይጐዳው እንደ ነበር ቢያውቅም መተው አልቻለም" ሁለቱም ጥብቅ
ጭሙውት እንዶያዙ ሚስተር ካርላይል የጀመረውን ዐረፍ† ነገር ሳይጨርስ ከመኻል አቋርጦ ጆሮውን ቀና አደረገ።
ደስ የሚል የሙዚቃ ምት ሲንቆረቆር ሰማ ልክ ከጆሮው አጠግብ ያለ መስለው!
ከየት እንደሚመጣ ግን አላወቀውም ሙዚቃውን ዝግ ግልጽ ያለ የሰው ድምፅ
ሲያጅበው ሰማና ሚስተር ካርላይል ትንፋሹን ያዝ አደረገ በተመስጦ ያዳምጠው ጀመር "
ሎርድ ዊልያም ቬንና ሚስተር ካርላይል በጭውውታቸው ስለዚህ ዓለም ድካምና ጣጣ" ስለገንዘብ ማግኘትና ማጥፋት ስለ መውሰድና መመለስ አንሥተው ሲነጋገሩ ' የዚህ ጋር ተቃራኒ የሆነው መዝሙር ለጆሮ እየመጣና እየለሰለሰ ሕሊናን
እየወቀሰ ከመኻል ድንቅር አለባቸው።
« ሳቤላ ናት ኮ » አለ አባቷ
« ዝማሬዋ ልዩ የሆነ መስሕብ አለው ይህም ጣዕምና ለዛ ያለው መስሕብ ሊኖረው የቻለው የድምጿ ቃና ዝግ ያለ በመሆኑና በመለስለሱ ነው። ጨዋታዋ ሁልጊዜ እንደዚሁ ነው እኔ እምልህ የሚያቧርቅ ሙዚቃ
አልወድልህም " ለመሆኑ አንተ ሙዚቃ ትወዳለህ? »
« ባለሙያዎቹ ጥሩ ነው ብለው የሚጠሩትን ሙዚቃ የምቀበልበት ጆሮ ' የማጣጥምበት ስሜት እንደሌለኝ አድርገውይነቅፉኛል " ይኸን ግን እወደዋለሁ »
አለ ሚስተር ካርላይል እንደ መሣቅ ብሎ "
« የምትጫወትበት መሣሪያ ከግድግዳው ተጠግቷል የክፍሎቹ መለያያ ደግሞ
ስስ ነው » አለ የሳቤላ አባት አሁን ሳቤላ እኛንም ሆነ ራሷን ማዝናናቷ አይታወቃትም»
«ርግጥም አልታወቃትም እሷ እየቀያየረች መዝሙሮቿን ስትጫወት ሚስተር ካርላይልም ምሽቱ ወዶ ሌሊት እንዴት እንደሚሮጥ ልብ ሳይለ ደስ ደስ የሚለውን ሙዚቃ እያዳመጠ ተቀመጠ ".....
💫ይቀጥላል💫
«ገጿ እንዴት ያምራል ልጄ» አለች ኮረሊያ ባርባራ መልስ አልሰጠቻትም » ከሚስ ካርላይል ጋር አብራ ተመለሰችና ያ መዓዛው ከሩቅ የሚጣራ የዶሮ ጥብስ ቀረበላት ባርባራ ግን በአካል እንጂ በመንፈስ ወደ ኢስት ሊን
ሄዳ ነበር።
ሚስተር ካርላይል ከቤት ገብቶ ከምግብ ገበታ ተቀመጠ ። ከገበታ ላይ የቀረቡትን የብር
እቃዎች እንደ መስታወት የሚፈልቁ ብርጭቆዎች ማብረጃዎች ልዩ ልዩ የሚያማምሩና ብርቅ የሆኑ የሸክላ ቁሳቁሶችን ተመለከ በጤንነቱ ምክንያት ባለቤቱ ሊቀምሳቸው የማይችል የተለያዩ የወይን ጠጅና የምግብ 0ይነቶች
እንዶዚሁም በከበረ ልብስ ተሸላልመው ከቤት የሚንጋጉትን አንድ መንጋ አሽከሮች
ተመልክቶ የድግሱን ባለቤትና ረጋ ያለችዋን እመቤት ሲያይ በሁኔታው በጣም ተገረመና አዬ ! የነዚህ ትልልቅ ሰዎች ኑሮ ኑሮ አይበለው : ለውዳሴ ከንቱ ሲሉ
ዐቅም የማይፈቅደውን ወጭ እያወጡ የይምሰል የመግደርደር ኑሮ ነው የሚኖሩት ብሎ አሰበ " ኧርሎ በዕዳ ተወጥሮ የሚሆነው ጨንቆት ተቸግሮ እያለ ስሙን
በታላቅ ሰውነትና በቸርነት ለማስጠራት ሲል የቤቱን ወጭ ለመቀነስ እንኳን አልሞከረም » በዚህ ዐይነት ችግሩን እንዴት ተቋቁሞ መኖር እንደ ቻለ የሚገርም ነበር።
ለወደፊትም እስከ መቼ ሊገፋው እንደሚችልም አስቸጋሪ ጉዳይ ነው በርግጥም ካርላይል የተመለከተው መሰናዶ በጣም የሚያስዶንቅ ቢሆንም የቤቱ ጌታ ከነበረበት ችግር ጋር ሲገናዘብ አስፈላጊም ተገቢም አልነበረም።
ምሳ እንደ ተበላ ሳቤላ አባቷንና ካርላይልን ለብቻቸው ትታቸው ብቻዋን ..ተቀመጠች ። ሐሳቧ ከአንዱ አበባ ወደ ሌላው ከሌላው ደግሞ ወደ ሌላው እንዶ
ቢራቢሮ ከአንዱ ትዝታ ወደ ሌላው ትዝታ ከአንዱ ምኞት ወደሌላው ምኞት እያረፈ ይበራል " እየበረረ ያርፋል " ስለ እናቷ ስታስብ ያባቷ በሺታ ከፊቷ ይደቀንባታል " ያን ትታ ለንደን ውስጥ ያየቻቸው ነገሮች በሐሳቧ ይመጡባታል " በተለይ ደግሞ ረዘም ላለ ጊዜ አብራው ብትሰነብት ኖሮ የመንፈሷን ሰላም አጥታ አደገኛ
ሁኔታ ላይ ሊጥላት ይችል የነበረው የፍራንሊዝ ሌቪሰን ትዝታ ሲመጣባት የልቧ ምት ይጨምራል ። ነገሩ ሁሉ ወደ ሕልም ይመለስባታል ልቧ ስውር ይላል።
የዚህ መርዙ በቀላሉ የማይነቀል ትዝታ መፈጠር ዋናዋ ጠንቅ የነበረችው እንዲቀራረቡና ብቻቸውን እንዲሆኑ አመቺ ሁኔታ የፈጠረችው ያቺ ለሰው በጐ
አመለካከት የጐደላት ንፉግ ጨካኝና ክፉዋ ሚሲዝ ቬን ነበረች
ሳቤላ በረጂሙ ተንፍሳ ብድግ አለችና ውስብስብ ብለውባት የነበሩትን ሐሳቦች ሁሉ ለነፋስ በተነቻቸው አባቷና እንግዳው ወደሻይ መጠጫ ክፍል ለመምጣት የቸኮሉ አልመሰሉም " እሷም ወደ ፒያኖዋ ሒዳ መጫወት ጀመረች
ዊልያም በርግጥም አልቸኮለም ። እሱ የወይን ጠጁን ትቶ ለመነሣት ምንጊዜም ቸኩሎ አያውቅም
ለነበረበት የጤንነተት
የመርዝ ያህል ይጐዳው እንደ ነበር ቢያውቅም መተው አልቻለም" ሁለቱም ጥብቅ
ጭሙውት እንዶያዙ ሚስተር ካርላይል የጀመረውን ዐረፍ† ነገር ሳይጨርስ ከመኻል አቋርጦ ጆሮውን ቀና አደረገ።
ደስ የሚል የሙዚቃ ምት ሲንቆረቆር ሰማ ልክ ከጆሮው አጠግብ ያለ መስለው!
ከየት እንደሚመጣ ግን አላወቀውም ሙዚቃውን ዝግ ግልጽ ያለ የሰው ድምፅ
ሲያጅበው ሰማና ሚስተር ካርላይል ትንፋሹን ያዝ አደረገ በተመስጦ ያዳምጠው ጀመር "
ሎርድ ዊልያም ቬንና ሚስተር ካርላይል በጭውውታቸው ስለዚህ ዓለም ድካምና ጣጣ" ስለገንዘብ ማግኘትና ማጥፋት ስለ መውሰድና መመለስ አንሥተው ሲነጋገሩ ' የዚህ ጋር ተቃራኒ የሆነው መዝሙር ለጆሮ እየመጣና እየለሰለሰ ሕሊናን
እየወቀሰ ከመኻል ድንቅር አለባቸው።
« ሳቤላ ናት ኮ » አለ አባቷ
« ዝማሬዋ ልዩ የሆነ መስሕብ አለው ይህም ጣዕምና ለዛ ያለው መስሕብ ሊኖረው የቻለው የድምጿ ቃና ዝግ ያለ በመሆኑና በመለስለሱ ነው። ጨዋታዋ ሁልጊዜ እንደዚሁ ነው እኔ እምልህ የሚያቧርቅ ሙዚቃ
አልወድልህም " ለመሆኑ አንተ ሙዚቃ ትወዳለህ? »
« ባለሙያዎቹ ጥሩ ነው ብለው የሚጠሩትን ሙዚቃ የምቀበልበት ጆሮ ' የማጣጥምበት ስሜት እንደሌለኝ አድርገውይነቅፉኛል " ይኸን ግን እወደዋለሁ »
አለ ሚስተር ካርላይል እንደ መሣቅ ብሎ "
« የምትጫወትበት መሣሪያ ከግድግዳው ተጠግቷል የክፍሎቹ መለያያ ደግሞ
ስስ ነው » አለ የሳቤላ አባት አሁን ሳቤላ እኛንም ሆነ ራሷን ማዝናናቷ አይታወቃትም»
«ርግጥም አልታወቃትም እሷ እየቀያየረች መዝሙሮቿን ስትጫወት ሚስተር ካርላይልም ምሽቱ ወዶ ሌሊት እንዴት እንደሚሮጥ ልብ ሳይለ ደስ ደስ የሚለውን ሙዚቃ እያዳመጠ ተቀመጠ ".....
💫ይቀጥላል💫
❤9👍6
#ገረገራ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሦስት
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
...በእኩል ሰሞን ኹለት ተቃራኒ የሚመስሉ ጥቅሶች ሰማሁ አንደኛዉ:-
“ተስፋ የሚባል ተሟጦ ተሟጦ፣ ጭልጥ ብሎ አልቋል:
እንጥፍጣፊዉ እንኳን በማንም እጅ ላይ የለም፡ አሁን ማንም
ላይ መንጠልጠል አንችልም:: የራሳችንን ተስፋ ግን ራሳችን
እንዳንፈጥር የሚከለክለን የለም!” ሲለኝ
ሌላኛዉ ደግሞ፡-
“እግዚአብሔርን በመተማመን የሚጠባበቁ ግን ኃይላቸውን
ያድሳሉ፧ እንደ ንሥር በክንፍ ይወጣሉ፡ ይሮጣሉ፣አይታክቱም: ይኼዳሉ፣ አይደክሙም” ይላል
ኹለቱም ስለ ተስፋ ናቸዉ፡፡ ለኹለቱም ምንጭ ተጠቅሶልኛል ኹለቱንም የነገሩኝ ሰዎች ለእኔ ከማሰብ እንደ ነገሩኝ አዉቃለሁ የመጀመሪያዉን በቅጡ የማዉቃቸዉ ዘመናዊ የሥነ ልቡና ባለሙያ፣ ኹለተኛዉን ደግሞ
በቅጡ የሚያዉቁኝ የንስሐ አባቴ ናቸዉ የነገሩኝ፡ የመጀመሪያዉ
እምነቱንም ሥራዉንም ያንቺ ጉዳይ ነዉ ሲሉኝ፤ ኹለተኛዉ ደግሞ ማመኑ ያንቺ፣ ሥራዉ ግን የእግዚአብሔር ነዉ ብለዉኛል፡
ሕይወት ደግሞ የምርጫ ወንበር ናት አሉ᎓ ታዲያ እኔ የቱን ልምረጥ?
የቱን ነዉ መምረጥ ያለብኝ?
እህቶቼ እና ወንድሞቼ እንደ ዋዛ ጀምረዉ፣ አንድ በአንድ ሸርተት እያሉ ጥለዉኝ ጥለዉኝ፣ አሁን አፉን ሞልቶ እህቴ ነሽ የሚለኝ ጠፍቷል።
እንዲያዉ ምናልባት ቆርጠዉ ያልቆረጡ ቢኖሩም እንኳን፣ ጨክነዉ እህታችን አይደለሽም አይሉኝ እንደሆነ እንጂ፣ እንደ ወትሮዉ ግን በእርግጠኝነት ‹እህታችን ነሽ አይሉኝም: እኔን ከመጥላታቸዉ የተነሳ
እህ ብላ የወለደቻቸዉን እመዋን ሳይቀር የዉብርስት እናት› እስከ ማለት ደርሰዋል የጃሪምስ እንዲያዉም አይወራም:
ይኼ ሁሉ ለሆነብኝ ለእኔ፣ ልጄ ባትኖርልኝ ኖሮ፣ ይኸኔ ሟች ነበርሁ። አፈር ገብቼ ነበር።
በስንት ዉጣ ዉረድ ቢሆንም፣ ልጄ ቱናት የመጀመሪያ ሕክምናዋን አግኝታልኛለች:: ጭንቅላቷ ላይ የሚመነጨዉ የዉሃ ክምችት እና ጥቅም
ላይ የሚዉለዉ ዉሃ
እንዲመጣጠን የሚያደርግ ቀዶ ሕክምና ተደርጎላታል በእርግጥ ሕክምናዉ እንኳንስ የእኔን የእናቷን አንጀት፣ ደመኛዬ ነሽ የሚለኝን ጃሪምን ሳይቀር አንሰፍስፋዋለች አሉ ያቺን ከደም የቀዘቀዘች እርጥብ ገላዋን ተቀዳ፣ ጀርባዋ ላይ ለነበረዉ የአጥንት ክፍተት
ጉዳቷ ሕክምና ተደርጎላታል፡ ይኼም አይብቃሽ ብሏት፣ ከላይ
ከጭንቅላቷ እና ዝቅ ብሎ ደግሞ ሆዷ ላይ ቀዳደዉ ነበር ማስተንፈሻ ቱቦዉን (shunt) የቀበሩላት።
አቤት መቻሏ!
እንደ'ኔ ፍራቻ ሳይሆን እንደ እሷ ብርቱነት፣ በትንሽ በትልቁ ሞተችብኝ እያልሁ ሥርበተበት ቱናት ናትና ልጅቷ፣ ሁሉንም ቻለችዉ፡ ችላ አሳለፈችዉ፡ እንደ ቱናት ቻይ አለ ወይ በምድር? እኔ አላዉቅም።
“አልሄድሽም እንዴ እመዋ?” አልሁ፣ ከልጄ ጋር ብቻ ዘግቼ
የተቀመጥሁበትን ክፍል በር ድንገት ያንኳኳችብኝ እመዋ መስላኝ ሌላ ሰዉ መሆኑን ያወቅሁት ድምፁን ስሰማ ነዉ፡፡
“ሰላም አደርሽ ዉብርስት?''
“እግዚአብሔር ይመስገን ማነዉ?” አልሁ፣ በሩን ለመክፈት
እያቅማማሁ አቅማምቼ አቅማምቼ ስከፍተዉ፣ አንድ ወጣት ከደጅ ቆሞ አገኘሁት ቁመናዉ ልጅ እግር ቢሆንም፣ አንተ ብሎ ማቅለሉ
አልመጣልኝም የእመዋን ቤት በረሃ፣ ልጄ ቱናትን ደግሞ ገዳም አድርጌ እሷ ዉስጥ ከመነንሁ ወዲህ፣ የመነኮሳቱ ባህል እና ሥርዓት እያደረብኝ መጥቷል፡ ማልዬለታለሁ አነጋገሬን፣ አመጋገቤን፣ ጸሎቴን፣ አጠቃላይ
ሥነ ሥርዓቴን እና ለዓለም ያለኝን ርቀት እንደ መነኮሳት ለማድረግ
ልምምድ ላይ ነኝ የማነባቸዉ መጻሕፍት ሁሉ የምንኩስናን ሕይወት የሚያወሱ እንዲሆኑ እመርጣለሁ፡ ከዚህ ሌላ፣ ማንኛዉም ወደ ዓለም የሚስብ ነገር ላይ ድርሽ ማለቱን ትቼዋለሁ፡ ፈታኙን የቱናትን የሕክምና
ጣጣ ጨርሼ እመዋ ቤት ባለኝ ክፍል ዉስጥ ጠቅልዬ ከገባሁ
ወዲህ የከተማዉን ግርግር አይቼዉ አላዉቅም፡ እንኳንስ በአካል በወሬም እንኳን፣ ስለ ከንቱዉ ዓለም የመስማት ፍላጎቴ ሞቷል፡ አላስችል ብሎኝ
ካስቀረኋት አንድ ክራሬ በቀር የቀድሞ ልብሶቼን፣ የቀድሞ ጌጣጌቶቼን የቀድሞ ሥራዬን ሁሉ እንዳለ እርግፍ አድርጌዋለሁ
“ምን ልርዳዎ የኔ ወንድም?” አልሁት፣ በደህና ትሕትና᎓
“ጋሽ ባልቻ ሊያናግሩሽ ይፈልጋሉ” አለኝ፣ ሞባይሉን ሊያቀብለኝ እጁን
ወደ'ኔ እየዘረጋ
“ባልቻ?”
“አዎ፤ መስመር ላይ ናቸዉ: እንኪ አናግሪያቸዉ” አለ፣ እንደገና የበለጠ ቀረብ ብሎኝ፡፡
“ሄ..ሎ” አልሁ፣ እያቅማማሁ ሞባይሉን ተቀብዬ ወደ ጆሮዬ አድርጌዉ፡
“ማንም አልቀደመኝም አይደል?” አለኝ ባልቻ፣ አብሮኝ ያደረ ይመስል ጨርሶ ሰላም እንኳን ሳይለኝ፡
“ምኑን?”
“እህ! ረስቼዋለሁ እንዳትዪኝ ብቻ”
“ምኑን?”
“አንቺ! ቀኑን ረስተሽዋል?”
“እህእ፣ የቱን ቀን?”
“የዛሬ ዓመት እኮ ነዉ ቱናት የተወለደችዉ። ልደቷ መሆኑ ረስተሽዉ ነዉ?”
ወይ መርሳት! እንኳንስ የተወለደችበትን ይቅርና፣ መቼ ሕክምና እንደ ገባች፣ መቼ እንደ ወጣች፣ ለመጀመሪያ ጊዜ መቼ ፈገግ እንዳለችልኝ፣ የትኛዉን ልብሷን መቼ እንዳስገዛሁላት ጭምር ከነዕለቱ እና ከነሰዓቱ
ልረሳዉ አልችልም: ያም ቢሆን ግን የልደት ቀኗ ላይ ትንሽ ተወዛግቤ ነበር፡ ያለ ቀኗ ከሆዴ የተወለደችበትን ዕለት ነዉ ልደቷ ብዬ የማከብርላት ወይስ ከዚያ በኋላ ለኹለት ወራት ያህል ቆይታ ከማቆያ ክፍል ወጥታ እቅፌ ዉስጥ የገባችበትን ዕለት የሚለዉ ግራ አጋብቶኝ
ነበር ባልቻ የሚለዉን ከወሰድሁ ግን፣ እዉነትም የቱናት ልደት ዛሬ
ዛሬ ከሆዴ ከወጣች አንድ ሙሉ ዓመት የደፈነችበት ዕለት ነዉ።
“ረስተሽዋል አይደል?”
“ኧረ በጭራሽ!”
“እኮ ይዘሻት ነያ”
“የት?”
“አጠገብሽ ያለዉ ልጅ መኪና ይዟል: እሸቴ ነበር ሊመጣልሽ የነበረዉ: ግን አንድ ድንገተኛ ተልእኮ ተሰጠዉ እና መምጣት አልቻለም አንቺ እስከምትደርሺ ግን እሱም ሥራዉን ይጨርሳል። ስለዚህ ቱናት ቆንጆ አድርገሽ አልብሻትና ይዘሻት ቶሎ ነይ”
“እህእ፤ መቀለድህ ነዉ እንዴ? ከመቼ ወዲህ ነዉ እንኳንስ ገዳሜ
ቱናትን ይዤ ይቅርና ለራሴስ ብሆን ከዚህ ወጥቼ የማዉቀዉ?”
“ይልቅ እንዳትቆዩ” ብሎ፣ ስልኩን ጆሮዬ ላይ ጠረቀመዉ፡ እንደ
ወትሮዉ ቢሆን እንኳንስ እያወራሁለት ሊዘጋብኝ ይቅርና፣ ቻዉ ተባብለን እንኳን ለመዝጋት እጁ እሺ አይለዉም: የአሁኑ ግን በእሱ የማላዉቀዉ እንግዳ ዐመል ሆነብኝ፡ ተዋክቦ ነዉ እንዳልል፣ ምንም የቸኮለ አይመስልም: መቼም ጊዜ ባይኖረዉ ኖሮ የቱናትን ልደት ካላከበርን
አይለኝም።
ከተቀየመም ይቀየመኝ እንጂ ቱናትን የትም ወስጄ አላንገላታትም ብዬ
ወሰንሁና ሞባይሉን ለሰጠኝ ልጅ ልመልስለት ዞር ስል አጣሁት ባልቻን
አናግሬ ስጨርስ እንደምከተለዉ እርግጠኛ በመሆን ከግቢ ዉጪ ወደ
መኪናዉ ተመልሷል፡ እየጠበቀኝ ስዘገይበት ጊዜ፣ ያቺን የሲራክ ፯ ኮድ
የሆነችዋን የመኪና ጥሩንባ አሰማኝ፡ ቢያንስ ሞባይሉን መመለስ
ስላለብኝ፣ ልጄ ለቅጽበት ብታጣኝ የማጣት መስሎኝ እንደ ፈራሁላት
ወደ መኪናዉ ሮጥሁ።
“ይቅርታ ወንድሜ፣ ባልቻ ዝም ብሎ ነዉ እዚህ ድረስ ያደከመዎ” አልሁት፣ በመነኩሴ የትሕትና ልምምዴ፡
ቱናት ገዳምሽ ናት ብለዉኝ የለ የንስሐ አባቴ? ታዲያ ገዳምን ወዳለበት
ሄደዉ ይሳለሙታል እንጂ፣ ራሱ ገዳም ተነቅሎ ካልመጣልኝ ይባላል እንዴ? በጭራሽ! ያዉም የገዳምን ክብር ከሚያዉቀዉ ከባልቻ ይኼ
ይጠበቃል? አዝናለሁ፣ ያለ ተፈጥሮዋ ወደ ጩኸት አዉጥቼ ገዳም አላስረብሻትም: አልሄድም፡ በእሷ የሚያድረዉን አምላክ ማመስገን የፈለገ ቢኖር እየመጣ ይሳለማት እንጂ፣ ገዳሜን ለመንቀል በጭራሽ አላደርገዉም
አልሞክረውም
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሦስት
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
...በእኩል ሰሞን ኹለት ተቃራኒ የሚመስሉ ጥቅሶች ሰማሁ አንደኛዉ:-
“ተስፋ የሚባል ተሟጦ ተሟጦ፣ ጭልጥ ብሎ አልቋል:
እንጥፍጣፊዉ እንኳን በማንም እጅ ላይ የለም፡ አሁን ማንም
ላይ መንጠልጠል አንችልም:: የራሳችንን ተስፋ ግን ራሳችን
እንዳንፈጥር የሚከለክለን የለም!” ሲለኝ
ሌላኛዉ ደግሞ፡-
“እግዚአብሔርን በመተማመን የሚጠባበቁ ግን ኃይላቸውን
ያድሳሉ፧ እንደ ንሥር በክንፍ ይወጣሉ፡ ይሮጣሉ፣አይታክቱም: ይኼዳሉ፣ አይደክሙም” ይላል
ኹለቱም ስለ ተስፋ ናቸዉ፡፡ ለኹለቱም ምንጭ ተጠቅሶልኛል ኹለቱንም የነገሩኝ ሰዎች ለእኔ ከማሰብ እንደ ነገሩኝ አዉቃለሁ የመጀመሪያዉን በቅጡ የማዉቃቸዉ ዘመናዊ የሥነ ልቡና ባለሙያ፣ ኹለተኛዉን ደግሞ
በቅጡ የሚያዉቁኝ የንስሐ አባቴ ናቸዉ የነገሩኝ፡ የመጀመሪያዉ
እምነቱንም ሥራዉንም ያንቺ ጉዳይ ነዉ ሲሉኝ፤ ኹለተኛዉ ደግሞ ማመኑ ያንቺ፣ ሥራዉ ግን የእግዚአብሔር ነዉ ብለዉኛል፡
ሕይወት ደግሞ የምርጫ ወንበር ናት አሉ᎓ ታዲያ እኔ የቱን ልምረጥ?
የቱን ነዉ መምረጥ ያለብኝ?
እህቶቼ እና ወንድሞቼ እንደ ዋዛ ጀምረዉ፣ አንድ በአንድ ሸርተት እያሉ ጥለዉኝ ጥለዉኝ፣ አሁን አፉን ሞልቶ እህቴ ነሽ የሚለኝ ጠፍቷል።
እንዲያዉ ምናልባት ቆርጠዉ ያልቆረጡ ቢኖሩም እንኳን፣ ጨክነዉ እህታችን አይደለሽም አይሉኝ እንደሆነ እንጂ፣ እንደ ወትሮዉ ግን በእርግጠኝነት ‹እህታችን ነሽ አይሉኝም: እኔን ከመጥላታቸዉ የተነሳ
እህ ብላ የወለደቻቸዉን እመዋን ሳይቀር የዉብርስት እናት› እስከ ማለት ደርሰዋል የጃሪምስ እንዲያዉም አይወራም:
ይኼ ሁሉ ለሆነብኝ ለእኔ፣ ልጄ ባትኖርልኝ ኖሮ፣ ይኸኔ ሟች ነበርሁ። አፈር ገብቼ ነበር።
በስንት ዉጣ ዉረድ ቢሆንም፣ ልጄ ቱናት የመጀመሪያ ሕክምናዋን አግኝታልኛለች:: ጭንቅላቷ ላይ የሚመነጨዉ የዉሃ ክምችት እና ጥቅም
ላይ የሚዉለዉ ዉሃ
እንዲመጣጠን የሚያደርግ ቀዶ ሕክምና ተደርጎላታል በእርግጥ ሕክምናዉ እንኳንስ የእኔን የእናቷን አንጀት፣ ደመኛዬ ነሽ የሚለኝን ጃሪምን ሳይቀር አንሰፍስፋዋለች አሉ ያቺን ከደም የቀዘቀዘች እርጥብ ገላዋን ተቀዳ፣ ጀርባዋ ላይ ለነበረዉ የአጥንት ክፍተት
ጉዳቷ ሕክምና ተደርጎላታል፡ ይኼም አይብቃሽ ብሏት፣ ከላይ
ከጭንቅላቷ እና ዝቅ ብሎ ደግሞ ሆዷ ላይ ቀዳደዉ ነበር ማስተንፈሻ ቱቦዉን (shunt) የቀበሩላት።
አቤት መቻሏ!
እንደ'ኔ ፍራቻ ሳይሆን እንደ እሷ ብርቱነት፣ በትንሽ በትልቁ ሞተችብኝ እያልሁ ሥርበተበት ቱናት ናትና ልጅቷ፣ ሁሉንም ቻለችዉ፡ ችላ አሳለፈችዉ፡ እንደ ቱናት ቻይ አለ ወይ በምድር? እኔ አላዉቅም።
“አልሄድሽም እንዴ እመዋ?” አልሁ፣ ከልጄ ጋር ብቻ ዘግቼ
የተቀመጥሁበትን ክፍል በር ድንገት ያንኳኳችብኝ እመዋ መስላኝ ሌላ ሰዉ መሆኑን ያወቅሁት ድምፁን ስሰማ ነዉ፡፡
“ሰላም አደርሽ ዉብርስት?''
“እግዚአብሔር ይመስገን ማነዉ?” አልሁ፣ በሩን ለመክፈት
እያቅማማሁ አቅማምቼ አቅማምቼ ስከፍተዉ፣ አንድ ወጣት ከደጅ ቆሞ አገኘሁት ቁመናዉ ልጅ እግር ቢሆንም፣ አንተ ብሎ ማቅለሉ
አልመጣልኝም የእመዋን ቤት በረሃ፣ ልጄ ቱናትን ደግሞ ገዳም አድርጌ እሷ ዉስጥ ከመነንሁ ወዲህ፣ የመነኮሳቱ ባህል እና ሥርዓት እያደረብኝ መጥቷል፡ ማልዬለታለሁ አነጋገሬን፣ አመጋገቤን፣ ጸሎቴን፣ አጠቃላይ
ሥነ ሥርዓቴን እና ለዓለም ያለኝን ርቀት እንደ መነኮሳት ለማድረግ
ልምምድ ላይ ነኝ የማነባቸዉ መጻሕፍት ሁሉ የምንኩስናን ሕይወት የሚያወሱ እንዲሆኑ እመርጣለሁ፡ ከዚህ ሌላ፣ ማንኛዉም ወደ ዓለም የሚስብ ነገር ላይ ድርሽ ማለቱን ትቼዋለሁ፡ ፈታኙን የቱናትን የሕክምና
ጣጣ ጨርሼ እመዋ ቤት ባለኝ ክፍል ዉስጥ ጠቅልዬ ከገባሁ
ወዲህ የከተማዉን ግርግር አይቼዉ አላዉቅም፡ እንኳንስ በአካል በወሬም እንኳን፣ ስለ ከንቱዉ ዓለም የመስማት ፍላጎቴ ሞቷል፡ አላስችል ብሎኝ
ካስቀረኋት አንድ ክራሬ በቀር የቀድሞ ልብሶቼን፣ የቀድሞ ጌጣጌቶቼን የቀድሞ ሥራዬን ሁሉ እንዳለ እርግፍ አድርጌዋለሁ
“ምን ልርዳዎ የኔ ወንድም?” አልሁት፣ በደህና ትሕትና᎓
“ጋሽ ባልቻ ሊያናግሩሽ ይፈልጋሉ” አለኝ፣ ሞባይሉን ሊያቀብለኝ እጁን
ወደ'ኔ እየዘረጋ
“ባልቻ?”
“አዎ፤ መስመር ላይ ናቸዉ: እንኪ አናግሪያቸዉ” አለ፣ እንደገና የበለጠ ቀረብ ብሎኝ፡፡
“ሄ..ሎ” አልሁ፣ እያቅማማሁ ሞባይሉን ተቀብዬ ወደ ጆሮዬ አድርጌዉ፡
“ማንም አልቀደመኝም አይደል?” አለኝ ባልቻ፣ አብሮኝ ያደረ ይመስል ጨርሶ ሰላም እንኳን ሳይለኝ፡
“ምኑን?”
“እህ! ረስቼዋለሁ እንዳትዪኝ ብቻ”
“ምኑን?”
“አንቺ! ቀኑን ረስተሽዋል?”
“እህእ፣ የቱን ቀን?”
“የዛሬ ዓመት እኮ ነዉ ቱናት የተወለደችዉ። ልደቷ መሆኑ ረስተሽዉ ነዉ?”
ወይ መርሳት! እንኳንስ የተወለደችበትን ይቅርና፣ መቼ ሕክምና እንደ ገባች፣ መቼ እንደ ወጣች፣ ለመጀመሪያ ጊዜ መቼ ፈገግ እንዳለችልኝ፣ የትኛዉን ልብሷን መቼ እንዳስገዛሁላት ጭምር ከነዕለቱ እና ከነሰዓቱ
ልረሳዉ አልችልም: ያም ቢሆን ግን የልደት ቀኗ ላይ ትንሽ ተወዛግቤ ነበር፡ ያለ ቀኗ ከሆዴ የተወለደችበትን ዕለት ነዉ ልደቷ ብዬ የማከብርላት ወይስ ከዚያ በኋላ ለኹለት ወራት ያህል ቆይታ ከማቆያ ክፍል ወጥታ እቅፌ ዉስጥ የገባችበትን ዕለት የሚለዉ ግራ አጋብቶኝ
ነበር ባልቻ የሚለዉን ከወሰድሁ ግን፣ እዉነትም የቱናት ልደት ዛሬ
ዛሬ ከሆዴ ከወጣች አንድ ሙሉ ዓመት የደፈነችበት ዕለት ነዉ።
“ረስተሽዋል አይደል?”
“ኧረ በጭራሽ!”
“እኮ ይዘሻት ነያ”
“የት?”
“አጠገብሽ ያለዉ ልጅ መኪና ይዟል: እሸቴ ነበር ሊመጣልሽ የነበረዉ: ግን አንድ ድንገተኛ ተልእኮ ተሰጠዉ እና መምጣት አልቻለም አንቺ እስከምትደርሺ ግን እሱም ሥራዉን ይጨርሳል። ስለዚህ ቱናት ቆንጆ አድርገሽ አልብሻትና ይዘሻት ቶሎ ነይ”
“እህእ፤ መቀለድህ ነዉ እንዴ? ከመቼ ወዲህ ነዉ እንኳንስ ገዳሜ
ቱናትን ይዤ ይቅርና ለራሴስ ብሆን ከዚህ ወጥቼ የማዉቀዉ?”
“ይልቅ እንዳትቆዩ” ብሎ፣ ስልኩን ጆሮዬ ላይ ጠረቀመዉ፡ እንደ
ወትሮዉ ቢሆን እንኳንስ እያወራሁለት ሊዘጋብኝ ይቅርና፣ ቻዉ ተባብለን እንኳን ለመዝጋት እጁ እሺ አይለዉም: የአሁኑ ግን በእሱ የማላዉቀዉ እንግዳ ዐመል ሆነብኝ፡ ተዋክቦ ነዉ እንዳልል፣ ምንም የቸኮለ አይመስልም: መቼም ጊዜ ባይኖረዉ ኖሮ የቱናትን ልደት ካላከበርን
አይለኝም።
ከተቀየመም ይቀየመኝ እንጂ ቱናትን የትም ወስጄ አላንገላታትም ብዬ
ወሰንሁና ሞባይሉን ለሰጠኝ ልጅ ልመልስለት ዞር ስል አጣሁት ባልቻን
አናግሬ ስጨርስ እንደምከተለዉ እርግጠኛ በመሆን ከግቢ ዉጪ ወደ
መኪናዉ ተመልሷል፡ እየጠበቀኝ ስዘገይበት ጊዜ፣ ያቺን የሲራክ ፯ ኮድ
የሆነችዋን የመኪና ጥሩንባ አሰማኝ፡ ቢያንስ ሞባይሉን መመለስ
ስላለብኝ፣ ልጄ ለቅጽበት ብታጣኝ የማጣት መስሎኝ እንደ ፈራሁላት
ወደ መኪናዉ ሮጥሁ።
“ይቅርታ ወንድሜ፣ ባልቻ ዝም ብሎ ነዉ እዚህ ድረስ ያደከመዎ” አልሁት፣ በመነኩሴ የትሕትና ልምምዴ፡
ቱናት ገዳምሽ ናት ብለዉኝ የለ የንስሐ አባቴ? ታዲያ ገዳምን ወዳለበት
ሄደዉ ይሳለሙታል እንጂ፣ ራሱ ገዳም ተነቅሎ ካልመጣልኝ ይባላል እንዴ? በጭራሽ! ያዉም የገዳምን ክብር ከሚያዉቀዉ ከባልቻ ይኼ
ይጠበቃል? አዝናለሁ፣ ያለ ተፈጥሮዋ ወደ ጩኸት አዉጥቼ ገዳም አላስረብሻትም: አልሄድም፡ በእሷ የሚያድረዉን አምላክ ማመስገን የፈለገ ቢኖር እየመጣ ይሳለማት እንጂ፣ ገዳሜን ለመንቀል በጭራሽ አላደርገዉም
አልሞክረውም
👍29
ገዳሜ ቱናት፣ ምንም እንኳን ሕክምናዋን ብታገኝልኝም፣ እግሮቿ ግን አሁንም ቢሆን አይላወሱም፡፡ ሕክምናዉ የጠቀማት ዋና ነገር፣ ጭንቅላቷ ላይ ከጥቅም የሚተርፈዉ ፈሳሽ እንዳይጨምር እና የጀርባ አጥንቷ ላይ ያለዉ ክፍተት እንዲዘጋ ብቻ ነዉ እንጂ፣ ዛሬም ራሷን ችላ ከጎን ወደ ጎን እንኳን አትገላበጥም፡ እንዲያዉ ዓይን ለዓይን እንዳያት አልጋዋን
ከወደ ትራስጌዉ ቀና አድርጌ ስለጥጠዉ ከፍ ብላ ትታየኛለች እንጂ በቂጧ መቀመጥ የሚሞከር አይደለም፡ አብዛኛዉን ጊዜ በግሉኮስ፣ ከስንት አንድ
ደግሞ ከጡቴ ትቀምስለታለች እንጂ፣
ዛሬም ምግብ አልጀመረችልኝም፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የአንጎሏ እና ይኼ ጉዳይ የሚመለከተዉ የአንጀት ክፍል ተግባቦት የላቸዉም በዚህ የተነሳ ራሷን
ችላ ዓይነ ምድሯን መጣል አትችልም: ካካ ማለት አይሆንላትም ያዉም እኮ ራስን መቻል ሲባል፣ ያለ ድጋፍ ፖፖ ላይ ቁጭ ማለት አይደለም እሱማ ለእሷ ቅንጦት ነዉ፡፡ ልክ ለማንኛዉም ሰዉ እንደሚሆነዉ
አድርጎ፣ ካካ በራሱ ጊዜ አይመጣላትም እንዲያዉም ካካዋ መምጣት
አለመምጣቱን ሁሉ አታዉቀዉም: እኔ ነኝ ትንሿን ጣቴን በፊንጢጣዋ በኩል እያስገባሁ ካካ የማስደርጋት ዓይነ ምድር ደግሞ በባሕሪዉ ሲመጣ ይመጣል እንጂ ሰዓት የመቅጠር ልማድ የለዉም: ስለሆነም መጥቶባት ይሆናል ብዬ በገመትሁበት ጊዜ ሁሉ እሞክራታለሁ።
አንዳንድ ይኼንን ጭንቋን ሳይ፣
ጊዜ እንደ መረታት እላለሁ፡
እንዲያዉም አንዳንድ ጊዜስ የሸዊት ጓደኛ፣ እኔ አንቺን ብሆን፣ ወደ
ማሞቂያ ክፍል አላስገባትም ነበር› ያላት ምክር የእናት ልቤን ሳይቀር ቅርጥፍ ያደርግብኛል: ያም ቢቀር ፈጣሪ በራሱ መንገድ በወሰዳት የሚል ምኞትም ሞክሮኝ ያዉቃል፡ የማላዉቀዉ ስሜት ይፈታተነኛል።
በዚያ ላይ የመድኃኒቷ ብዛት!
ይኼን ሁሉ ጉድ የቻለችዉ የአንድ ዓመት ጨቅላ መሆኗ እንኳን ለእኔ፣
ለራሱ ለእግዚአብሔር ጭምር ሳይደንቀዉ አይቀርም፡ ሁሉንም መቻሏ
ሳያንስ ደግሞ፣ አልፎ አልፎ ፈገግ ትልልኛለች፡ ያን ጊዜ ነዉ እኔን
እናቷን ማየት! ልቤ ቅልጥ ትላለች፡ ዓይኗን ጥላብኝ እንደሆነ ፈገግ ያለችልኝ፣ ሰማዩን ዘልዬ ካልሳምሁት ብዬ ያዙኝ ልቀቁኝ እንደምል ታዉቅልኝ ይሆን? የትንፋሿ ጠረን እንደ ቤተ መቅደስ እጣን ነዉ
የሚያማልለኝ፡፡ በጭንቋ ሰዓት ክፉ እና ደግ የሚያሳስበኝን መንፈስም
የምዋጋዉ በዚህ ትንፋሿ ነዉ፡ ይኼን እያሰብሁ ስጾም እና ስጸልይ፣
ተጫጭኖኝ የነበረ ፈተና ሁሉ ይቀልልኛል፡
የምትደንቅ ናት!
ይኼን ሁሉ እያወቀ ነዉ እንግዲህ፣ ባልቻ ቱናትን አምጫት የሚለኝ፡ ገዳሜን ከገደምሁበት የእናቴ ቤት ማንቀሳቀስ ይቻለኝ ይመስል ታይቶም ተሰምቶም የማያዉቀዉን!
“ዝም ብሎ ነዉ ያስቸገረዎ:: ግድየለም ይመለሱ፣ ለባልቻ እኔ ራሴ እደዉልለታለሁ” አልሁት ሹፌሩን፣ እንደ ታዘዘዉ እኔን ይዞ ካልሆነ ወደ የትም ንቅንቅ የማይል መሆኑን አንገቱን እየወዘወዘ ስላሳየኝ፡
“ኧረ ዉብርስት…” አለኝ፣ አጣብቂኝ ዉስጥ የከተትሁት ስለ መሰለዉ፡
“ግድየለም እሺ” አልሁት፣ እዚሁ በፊቱ ለባልቻ ልደዉልለት ሞባይሉን
መልሼ እየተቀበልሁት የትም እንደማልሄድ ደዉዬ ላሳምነዉ እና ለዚህ ሹፌርም ትእዛዙን እንዲያነሳለት ላስደርግለት ይገባል፡ ያለበለዚያ ከባልቻ የትእዛዝ ክቡርነት አንጻር፣ ለዚህ ሰዉ እኔ ምንም ነኝ፡፡ ባልቻ ተወዉ ካላለዉ በቀር፣ የፊጥኝ አስሮም ቢሆን ሊወስደኝ ሁሉ ይችላል
ለባልቻ መልሼ ስደዉልለት ግን ስልኩን ሊያነሳልኝ አልቻለም፡፡ ወይም
አልፈለገም: ነይ ብያለሁ ነይ ነዉ ነገሩ?
ወይ ፈተና! ምን ማድረግ እንደምችል እያወጠነጠንሁ ወደ ቱናት ተመለስሁ። ከዚያ በሩ ላይ ቆሜ፣ መዉጣትን እና አለመዉጣትን እንደገና አሰብሁባቸዉ
ልክ አባ እንጦንስ እንደ ተፈተነዉ ተፈተንሁ ማለት ነዉ? አባ እንጦን ማለት እንግዲህ ርእሰ መነኮሳት ተብሎ የተጠራ፣ ምንኩስናን ሀ ብሎ የጀመረዉ አባት መሆኑን አዉቃለሁ፡ ሀብት እና ድሎቱን እርግፍ አድረጎ በበዓት ዉስጥ ብቻ መንኖ ኖሮ ኖሮ፣ አንድ ቀን ከበዓቱ ዉጣ
ዉጣ የሚል መንፈስ ይገፋፋዋል፡ ልክ አሁን እኔ እንደ ቆምሁት፣ አንድ
እግሩን ከዉስጥ ሌላኛዉን ደግሞ hዉጪ አድርጎ ወደ ዉስጥም ወደ ዉጪም ለመሄድ ግራ ገባዉ፡ ያን ጊዜ እግዚአብሔር ምሳሌ ገልጾ ወደ
በዓቱ የሚመልሰዉን መልአክ ላከለት
ለእኔስ? መልአክ ቀርቶ ራሱ እግዚአብሔር ወርዶ ቢያናግረኝ እንኳን
የማስተዉልበት ልቡና ያለኝ ይመስል፣ ደጅ ደጁን አየሁ አይዞሽ የሚለኝን መልአክ በዙሪያዬ ፈለግሁት በእርግጥ በዓይኔ በብረቱ ባላየዉም፣ ለዓይነ ልቡናዬ ግን ተገልጦልኛል። እንደ አባ እንጦንስ ወደ በዓቴ የሚመልሰኝን ሳይሆን፣ ለባልቻ ስል ልሸነፍ እንደሚገባኝ የሚናገር መልአክ ነዉ ወደ'ኔ እንደ መጣ ያመንሁት
አላጣሁትም: አገኘሁት።
እስከ አሁን ድረስ ባልቻ ነይ ወዳለኝ ሄጄ አትርፌ እንጂ ተጎድቼ አላውቅም፡ ሌላዉ ቀርቶ፣ ቱናትን በተመለከተ በተለይም በየሆስፒታሉ ስወጣ ስወርድ እሱ ከአጠገቤ ያልነበረበት ጊዜ የለም: ሲጀመርስ የተዋወቅሁት በቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ጉዳይ አይደለም? ከሌለዉ
ጊዜ እያፈስ የሰጠኝ መከራዎቼን የተጋራኝ፣ በጉዞዬ ሁሉ ያገዘኝ እሱ
ነዉ፡ በዕድሜም በሙያም በስምም የስንት ጊዜ ታላቄ ሆኖ ሳለ፣ ዝቅ ብሎ እኔን ወዳጅ አድርጎኛል ያዉም የኔ ልጅ እያለኝ በፍቅር ቃል።ታዲያ እሱ ለእኔ ሲል ያን ሁሉ ከሆነ፣ እርሙን አንድ ዉለታ ቢጠይቀኝ እምቢ ልበለዉ? ያዉም እንደ ዉለታ ከቆጠርሁት! እሱን አስቀይሜስ
ሞልቶም አይሞላልኝ።
“መጣሁ መጣሁ” አልሁት ጮህ ብዬ፣ ወደ ባልቻ ወሳጄ የመኪናዉን
ጥሩንባ ለስንተኛ ጊዜ እንደሆነ ሲነፋ ሰምቼዉ፡
በለበስሁት ልብስ ላይ መደረቢያ ጣል አደርጌበት፣ በልኳ የተሠራችዋን
ተሽከርካሪ አልጋ እየገፋሁላት ቱናትን መኪናዉ ዉስጥ አስገባኋት፡ ከዚያ
ጎኗ ተቀምጬ ተመቻት አልተመቻት እያልሁ እሷን እሷን ሳይ ሹፌሩ
በየት በኩል ወደ የት እንደ ወሰደኝ እንኳን ቀና ብዬ አላየሁትም፡መኪናዉን ትንሽ ፈጠን እያለ ገጭ እጓ ሲያደርግብኝ ቀስ እንዳል ከመንገር ዉጪ፣ ሌላ ቃል አልተለዋወጥንም: በዚህ ሁኔታ ለግማሽ
ሰዓት ያህል እንደ ተጓዝን መኪናዉን አብርዶ ቆመ: በእኔ ግምት ሲራክ፯ የተሠወረበት የማኅበራችን ዋና ሕንጻ መኪና ማቆሚያ ዉስጥ ደርሰናል
ብዬ ነበር፡ የቱናትን አልጋ ሸርተት አድርጌ ለመዉረድ በሩን ከፍቼ
ስመለከት ግን፣ የቆምንበት ቦታ በጭራሽ እንደጠበቅሁት አይደለም
“ይቅርታ” አልሁት ሹፌሩን፣ እንደ መደንገጥ ብዬ፡ ዙሪያ ገባዉን ሁሉ
ተዟዙሬ ብመለከት አንድም የማዉቀዉ ምልክት ላገኝበት አልቻልሁም ብቻ አንድ የመንደር አማካይ በሚመስል አካባቢ ላይ፣ መንገድ ዳር ቆመናል፡
“ይቅርታ፤ ወዴት ነዉ ያመጡኝ ወንድማለም”
“ደርሰናል”
“ደርሰናል? የት ነዉ የደረስነዉ?” አልሁት ፊቴን ኩስኩስ አድርጌበት፣
የሰሞኑንም ትእግስቴንና ትሕትናዬን በኃይል እየሸረሸርሁት፡
“እዚህ ነዉ እንዳደርስሽ ጋሼ ባልቻ ያዘዙኝ” አለ ከእኔ በላይ ተኮሳትሮ፣
ከመኪናዉ ወርዶ በእኔ በኩል ያለዉን በር እየከፈተልኝ፡፡
ጉድ ፈላ አልሁኝ ለራሴ: ምንም ሊገባኝ አልቻለም:: ቢሆንም ግን እንድወርድ እየተቁለጨለጨብኝ ስለሆነ፣ እምቢ ብዬ መቀመጥ አልችልም: ቀድሜ እኔ ወረድሁና፣ ቱናትን ከነአልጋዋ ታቀፌ መሬት ላይ አሳረፍኋት፡ ደግነቱ አለፍ ብሎ ትንሽ ግራር ስላየሁ ጠንራዋ የረፋድ ፀሐይ አታሰጋትም፡፡ ጥላዋ ላይ ቱናትን አሣርፌ፣ እያደረገ ስላለዉ ጉድ ሁሉ እንዲያስረዳኝ ላፋጥጠዉ ዞር ስል፣ መኪናዉን የኋሊት አሽከርክሮ እብስ ብሏል፡ በቃ ተጫዉቶብኛል አልሁ። በዚች ቅጽበት ስንቱን እንደ ጠረጠርሁት! ጃሪም ከእነ ልጄ ሊያጠቃኝ
ከወደ ትራስጌዉ ቀና አድርጌ ስለጥጠዉ ከፍ ብላ ትታየኛለች እንጂ በቂጧ መቀመጥ የሚሞከር አይደለም፡ አብዛኛዉን ጊዜ በግሉኮስ፣ ከስንት አንድ
ደግሞ ከጡቴ ትቀምስለታለች እንጂ፣
ዛሬም ምግብ አልጀመረችልኝም፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የአንጎሏ እና ይኼ ጉዳይ የሚመለከተዉ የአንጀት ክፍል ተግባቦት የላቸዉም በዚህ የተነሳ ራሷን
ችላ ዓይነ ምድሯን መጣል አትችልም: ካካ ማለት አይሆንላትም ያዉም እኮ ራስን መቻል ሲባል፣ ያለ ድጋፍ ፖፖ ላይ ቁጭ ማለት አይደለም እሱማ ለእሷ ቅንጦት ነዉ፡፡ ልክ ለማንኛዉም ሰዉ እንደሚሆነዉ
አድርጎ፣ ካካ በራሱ ጊዜ አይመጣላትም እንዲያዉም ካካዋ መምጣት
አለመምጣቱን ሁሉ አታዉቀዉም: እኔ ነኝ ትንሿን ጣቴን በፊንጢጣዋ በኩል እያስገባሁ ካካ የማስደርጋት ዓይነ ምድር ደግሞ በባሕሪዉ ሲመጣ ይመጣል እንጂ ሰዓት የመቅጠር ልማድ የለዉም: ስለሆነም መጥቶባት ይሆናል ብዬ በገመትሁበት ጊዜ ሁሉ እሞክራታለሁ።
አንዳንድ ይኼንን ጭንቋን ሳይ፣
ጊዜ እንደ መረታት እላለሁ፡
እንዲያዉም አንዳንድ ጊዜስ የሸዊት ጓደኛ፣ እኔ አንቺን ብሆን፣ ወደ
ማሞቂያ ክፍል አላስገባትም ነበር› ያላት ምክር የእናት ልቤን ሳይቀር ቅርጥፍ ያደርግብኛል: ያም ቢቀር ፈጣሪ በራሱ መንገድ በወሰዳት የሚል ምኞትም ሞክሮኝ ያዉቃል፡ የማላዉቀዉ ስሜት ይፈታተነኛል።
በዚያ ላይ የመድኃኒቷ ብዛት!
ይኼን ሁሉ ጉድ የቻለችዉ የአንድ ዓመት ጨቅላ መሆኗ እንኳን ለእኔ፣
ለራሱ ለእግዚአብሔር ጭምር ሳይደንቀዉ አይቀርም፡ ሁሉንም መቻሏ
ሳያንስ ደግሞ፣ አልፎ አልፎ ፈገግ ትልልኛለች፡ ያን ጊዜ ነዉ እኔን
እናቷን ማየት! ልቤ ቅልጥ ትላለች፡ ዓይኗን ጥላብኝ እንደሆነ ፈገግ ያለችልኝ፣ ሰማዩን ዘልዬ ካልሳምሁት ብዬ ያዙኝ ልቀቁኝ እንደምል ታዉቅልኝ ይሆን? የትንፋሿ ጠረን እንደ ቤተ መቅደስ እጣን ነዉ
የሚያማልለኝ፡፡ በጭንቋ ሰዓት ክፉ እና ደግ የሚያሳስበኝን መንፈስም
የምዋጋዉ በዚህ ትንፋሿ ነዉ፡ ይኼን እያሰብሁ ስጾም እና ስጸልይ፣
ተጫጭኖኝ የነበረ ፈተና ሁሉ ይቀልልኛል፡
የምትደንቅ ናት!
ይኼን ሁሉ እያወቀ ነዉ እንግዲህ፣ ባልቻ ቱናትን አምጫት የሚለኝ፡ ገዳሜን ከገደምሁበት የእናቴ ቤት ማንቀሳቀስ ይቻለኝ ይመስል ታይቶም ተሰምቶም የማያዉቀዉን!
“ዝም ብሎ ነዉ ያስቸገረዎ:: ግድየለም ይመለሱ፣ ለባልቻ እኔ ራሴ እደዉልለታለሁ” አልሁት ሹፌሩን፣ እንደ ታዘዘዉ እኔን ይዞ ካልሆነ ወደ የትም ንቅንቅ የማይል መሆኑን አንገቱን እየወዘወዘ ስላሳየኝ፡
“ኧረ ዉብርስት…” አለኝ፣ አጣብቂኝ ዉስጥ የከተትሁት ስለ መሰለዉ፡
“ግድየለም እሺ” አልሁት፣ እዚሁ በፊቱ ለባልቻ ልደዉልለት ሞባይሉን
መልሼ እየተቀበልሁት የትም እንደማልሄድ ደዉዬ ላሳምነዉ እና ለዚህ ሹፌርም ትእዛዙን እንዲያነሳለት ላስደርግለት ይገባል፡ ያለበለዚያ ከባልቻ የትእዛዝ ክቡርነት አንጻር፣ ለዚህ ሰዉ እኔ ምንም ነኝ፡፡ ባልቻ ተወዉ ካላለዉ በቀር፣ የፊጥኝ አስሮም ቢሆን ሊወስደኝ ሁሉ ይችላል
ለባልቻ መልሼ ስደዉልለት ግን ስልኩን ሊያነሳልኝ አልቻለም፡፡ ወይም
አልፈለገም: ነይ ብያለሁ ነይ ነዉ ነገሩ?
ወይ ፈተና! ምን ማድረግ እንደምችል እያወጠነጠንሁ ወደ ቱናት ተመለስሁ። ከዚያ በሩ ላይ ቆሜ፣ መዉጣትን እና አለመዉጣትን እንደገና አሰብሁባቸዉ
ልክ አባ እንጦንስ እንደ ተፈተነዉ ተፈተንሁ ማለት ነዉ? አባ እንጦን ማለት እንግዲህ ርእሰ መነኮሳት ተብሎ የተጠራ፣ ምንኩስናን ሀ ብሎ የጀመረዉ አባት መሆኑን አዉቃለሁ፡ ሀብት እና ድሎቱን እርግፍ አድረጎ በበዓት ዉስጥ ብቻ መንኖ ኖሮ ኖሮ፣ አንድ ቀን ከበዓቱ ዉጣ
ዉጣ የሚል መንፈስ ይገፋፋዋል፡ ልክ አሁን እኔ እንደ ቆምሁት፣ አንድ
እግሩን ከዉስጥ ሌላኛዉን ደግሞ hዉጪ አድርጎ ወደ ዉስጥም ወደ ዉጪም ለመሄድ ግራ ገባዉ፡ ያን ጊዜ እግዚአብሔር ምሳሌ ገልጾ ወደ
በዓቱ የሚመልሰዉን መልአክ ላከለት
ለእኔስ? መልአክ ቀርቶ ራሱ እግዚአብሔር ወርዶ ቢያናግረኝ እንኳን
የማስተዉልበት ልቡና ያለኝ ይመስል፣ ደጅ ደጁን አየሁ አይዞሽ የሚለኝን መልአክ በዙሪያዬ ፈለግሁት በእርግጥ በዓይኔ በብረቱ ባላየዉም፣ ለዓይነ ልቡናዬ ግን ተገልጦልኛል። እንደ አባ እንጦንስ ወደ በዓቴ የሚመልሰኝን ሳይሆን፣ ለባልቻ ስል ልሸነፍ እንደሚገባኝ የሚናገር መልአክ ነዉ ወደ'ኔ እንደ መጣ ያመንሁት
አላጣሁትም: አገኘሁት።
እስከ አሁን ድረስ ባልቻ ነይ ወዳለኝ ሄጄ አትርፌ እንጂ ተጎድቼ አላውቅም፡ ሌላዉ ቀርቶ፣ ቱናትን በተመለከተ በተለይም በየሆስፒታሉ ስወጣ ስወርድ እሱ ከአጠገቤ ያልነበረበት ጊዜ የለም: ሲጀመርስ የተዋወቅሁት በቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ጉዳይ አይደለም? ከሌለዉ
ጊዜ እያፈስ የሰጠኝ መከራዎቼን የተጋራኝ፣ በጉዞዬ ሁሉ ያገዘኝ እሱ
ነዉ፡ በዕድሜም በሙያም በስምም የስንት ጊዜ ታላቄ ሆኖ ሳለ፣ ዝቅ ብሎ እኔን ወዳጅ አድርጎኛል ያዉም የኔ ልጅ እያለኝ በፍቅር ቃል።ታዲያ እሱ ለእኔ ሲል ያን ሁሉ ከሆነ፣ እርሙን አንድ ዉለታ ቢጠይቀኝ እምቢ ልበለዉ? ያዉም እንደ ዉለታ ከቆጠርሁት! እሱን አስቀይሜስ
ሞልቶም አይሞላልኝ።
“መጣሁ መጣሁ” አልሁት ጮህ ብዬ፣ ወደ ባልቻ ወሳጄ የመኪናዉን
ጥሩንባ ለስንተኛ ጊዜ እንደሆነ ሲነፋ ሰምቼዉ፡
በለበስሁት ልብስ ላይ መደረቢያ ጣል አደርጌበት፣ በልኳ የተሠራችዋን
ተሽከርካሪ አልጋ እየገፋሁላት ቱናትን መኪናዉ ዉስጥ አስገባኋት፡ ከዚያ
ጎኗ ተቀምጬ ተመቻት አልተመቻት እያልሁ እሷን እሷን ሳይ ሹፌሩ
በየት በኩል ወደ የት እንደ ወሰደኝ እንኳን ቀና ብዬ አላየሁትም፡መኪናዉን ትንሽ ፈጠን እያለ ገጭ እጓ ሲያደርግብኝ ቀስ እንዳል ከመንገር ዉጪ፣ ሌላ ቃል አልተለዋወጥንም: በዚህ ሁኔታ ለግማሽ
ሰዓት ያህል እንደ ተጓዝን መኪናዉን አብርዶ ቆመ: በእኔ ግምት ሲራክ፯ የተሠወረበት የማኅበራችን ዋና ሕንጻ መኪና ማቆሚያ ዉስጥ ደርሰናል
ብዬ ነበር፡ የቱናትን አልጋ ሸርተት አድርጌ ለመዉረድ በሩን ከፍቼ
ስመለከት ግን፣ የቆምንበት ቦታ በጭራሽ እንደጠበቅሁት አይደለም
“ይቅርታ” አልሁት ሹፌሩን፣ እንደ መደንገጥ ብዬ፡ ዙሪያ ገባዉን ሁሉ
ተዟዙሬ ብመለከት አንድም የማዉቀዉ ምልክት ላገኝበት አልቻልሁም ብቻ አንድ የመንደር አማካይ በሚመስል አካባቢ ላይ፣ መንገድ ዳር ቆመናል፡
“ይቅርታ፤ ወዴት ነዉ ያመጡኝ ወንድማለም”
“ደርሰናል”
“ደርሰናል? የት ነዉ የደረስነዉ?” አልሁት ፊቴን ኩስኩስ አድርጌበት፣
የሰሞኑንም ትእግስቴንና ትሕትናዬን በኃይል እየሸረሸርሁት፡
“እዚህ ነዉ እንዳደርስሽ ጋሼ ባልቻ ያዘዙኝ” አለ ከእኔ በላይ ተኮሳትሮ፣
ከመኪናዉ ወርዶ በእኔ በኩል ያለዉን በር እየከፈተልኝ፡፡
ጉድ ፈላ አልሁኝ ለራሴ: ምንም ሊገባኝ አልቻለም:: ቢሆንም ግን እንድወርድ እየተቁለጨለጨብኝ ስለሆነ፣ እምቢ ብዬ መቀመጥ አልችልም: ቀድሜ እኔ ወረድሁና፣ ቱናትን ከነአልጋዋ ታቀፌ መሬት ላይ አሳረፍኋት፡ ደግነቱ አለፍ ብሎ ትንሽ ግራር ስላየሁ ጠንራዋ የረፋድ ፀሐይ አታሰጋትም፡፡ ጥላዋ ላይ ቱናትን አሣርፌ፣ እያደረገ ስላለዉ ጉድ ሁሉ እንዲያስረዳኝ ላፋጥጠዉ ዞር ስል፣ መኪናዉን የኋሊት አሽከርክሮ እብስ ብሏል፡ በቃ ተጫዉቶብኛል አልሁ። በዚች ቅጽበት ስንቱን እንደ ጠረጠርሁት! ጃሪም ከእነ ልጄ ሊያጠቃኝ
👍24❤2😁1😱1
ነዉ፣
የመንግሥት ደኅንነቶች ናቸዉ፣ የእህቴ አድራጎት ነዉ› እያልሁ ያልጠረጠርሁት እና የቀረኝ የለም: ያለ አንዳች ነገርማ አስችሎት ባልቻ ጥድፍ ብሎ ጆሮዬ ላይ ስልክ አይዘጋብኝም:: ቀድሞነገር፣ በስልክ ያናገርሁት ራሱ ባልቻን ባይሆንስ?
ያላስተዋልኋት ነገርማ አለች፡
“እንደምን አረፈድሽ የኔ እህት?” አለችኝ አንዲት ደርባባ ሴት፣ እንጀ አጋጣሚ በመንገዱ እያለፈች ሳለ እንደ ዋዛ መለስ ብላ እጅ ነስታኝ።
“እግ..እግዚአብሔር ይመስገ” አልሁኝ፣ እንደ መደናገር ብዬ፡ መልኳ እንግዳ አልሆነብኝም:
“ምነዉ በደህናሽ ነዉ፤ ልጅ ይዘሽ በመንገድ ዳር?”
“ደህና ነኝ” አለሁኝ፣ የሴትዮዋን መልክ አስታዋሽ ልቤ ላይ ብቅ ብሎ
ጥልቅ እያለብኝ፡፡ የት እንደማዉቃት ልጠይቅ አልጠይቅ ብዬ ከራሴ ጋር
ትንሽ ተከራከርሁ፡
“ቱናትስ እንዴት ናት?”
ይኸዋ! እሷ ጭራሽ ከእኔም አልፋ ከማንም ሸሽጌ የማኖራትን ገዳሜን
ሳይቀር ታዉቃለች፡ ኧረ ይቺ ሰዉ ማናት?
“አጠፋሽኝ መሰል”
“አይ ማጥፋት ሳይሆ” አልሁ፣ እሷ በዚህ መጠን አዉቃኝ እኔ አላወቅሁሽም ማለቱ ቢያሳፍረኝ፡.....
✨ይቀጥላል✨
የመንግሥት ደኅንነቶች ናቸዉ፣ የእህቴ አድራጎት ነዉ› እያልሁ ያልጠረጠርሁት እና የቀረኝ የለም: ያለ አንዳች ነገርማ አስችሎት ባልቻ ጥድፍ ብሎ ጆሮዬ ላይ ስልክ አይዘጋብኝም:: ቀድሞነገር፣ በስልክ ያናገርሁት ራሱ ባልቻን ባይሆንስ?
ያላስተዋልኋት ነገርማ አለች፡
“እንደምን አረፈድሽ የኔ እህት?” አለችኝ አንዲት ደርባባ ሴት፣ እንጀ አጋጣሚ በመንገዱ እያለፈች ሳለ እንደ ዋዛ መለስ ብላ እጅ ነስታኝ።
“እግ..እግዚአብሔር ይመስገ” አልሁኝ፣ እንደ መደናገር ብዬ፡ መልኳ እንግዳ አልሆነብኝም:
“ምነዉ በደህናሽ ነዉ፤ ልጅ ይዘሽ በመንገድ ዳር?”
“ደህና ነኝ” አለሁኝ፣ የሴትዮዋን መልክ አስታዋሽ ልቤ ላይ ብቅ ብሎ
ጥልቅ እያለብኝ፡፡ የት እንደማዉቃት ልጠይቅ አልጠይቅ ብዬ ከራሴ ጋር
ትንሽ ተከራከርሁ፡
“ቱናትስ እንዴት ናት?”
ይኸዋ! እሷ ጭራሽ ከእኔም አልፋ ከማንም ሸሽጌ የማኖራትን ገዳሜን
ሳይቀር ታዉቃለች፡ ኧረ ይቺ ሰዉ ማናት?
“አጠፋሽኝ መሰል”
“አይ ማጥፋት ሳይሆ” አልሁ፣ እሷ በዚህ መጠን አዉቃኝ እኔ አላወቅሁሽም ማለቱ ቢያሳፍረኝ፡.....
✨ይቀጥላል✨
❤13👍12
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
... ሎርድ ማውንት አስቨርን ኢስትሊን ለመሰንበት ያሰበው የሁለት ሳምንት ጊዜ ከማለፉ በፊት የእግሩ በሽታ ክፉኛ ስለ ተቀስቀሰበት ወቶ ሊሔድ አልቻለም ሚስቸር ካርይልን ግን
ሁኔታውን በማየት አስከ ፈለገበት ጊዜ ድረስ ሳይሰቀቅ ቢቆይ እንደማይከፋው ገለጸለት ኧርሎም ቶሎ ሽሎት በእግፋ እንደሚቆም ተስፋ በማድረግ ሚስተር ካርላይልን አመሰግነው።
ቢሆንም እንዳሰበው አልተሻለውም " በሽታው ሙሉ በሙሉ ባያስተኛውም ከቤት መውጣት ሳይችል እስከ ጥቅምት ቆየና ትንሽ ምልስ አለለት »
በአጥቢያው የታወቁ ሰዎችም በሽኛውን ተመላልስው ከመጠየቃቸውም ሌላ ሳቤላንም ከቤታቸው እየጠሩ በማነጋገርና በማስተናድ መልካም ጉርብትናቸውን አሳዩዋት " ከሁሉ የበለጠ የርሱ ዋና ጠያቂ ግን ሚስተር ካርላይል ነበር "
ከኧርሎና ከሳቤላ ጋር በጣም ተቀራረቡ " ኧርሎ ከመጠን በላይ ስላላመደወና ስለ ወደደው አንዳንድ ቀን ብቅ ሳይል የቀረ እንዴሆነ በጣም ቅር ይለው ነበር
« እኔ ከኅብረተሰብ የቶለየሁ ብቸኛ ነኝ » አላት ለልጁ " « ሚስትር ካርላይል ይህን ችግሬን ዐውቆ እዚህ ድረስ እየተመለሰ የብቸኝነት በሺታዬን ሲያቀልልኝ ደግነቱና ለሰው አሳቢነቱ በጣም ይሰማኛል።
« በጣም ደግ ሰው ነው እኔማ በጣም ነው የምወደው..አባባ » አለችው
« እኔ ልጄ . . . የሱን ያህል የምወደው ሰው የለኝም » ሚስተር ካርላይል እንደ
ልማዱ በሽተኛውን ለማነጋገር መጥቶ ሳለ አባቷ ሳቤላን እንድትዘምርላቸው
ጠየቃት።
«ካልክ እሺ ... አባባ " ግን የፒያኖው ቅኝት በጣም ስለ ተበላሸ ምቱ ከድምፄ ጋር አይስማማም ደስ አይልም ዌስትሊን ውስጥ እዚህ ድረስ መጥቶ ፒያኖ የሚያይልኝ ሰው አይገኝም ... ሚስተር ካርላይል ?
« ኧረ አለ ሚስተር ኬን ሊያስተካክለው ይችላል » ነገ ልላከው ? »
« የማያስቸግርህ ከሆነ በጣም ደስ ይለኛል " ዕቃው እንኳ ስለ አረጀ ለጊዜው እንጂ ቅኝቱ እምብዛም አይረዳውም " ኢስት ሊን ውስጥ ብዙ የምንሰነብት ከሆነ በአዲስ እንዲተካው አባባን እጠይቀዋለሁ»
ምስኪኗ ሳቤላ ' ፒያኖው የሚስተር ካርላይል እንጂ የሷ አለመሆኑን አላወቀችም » ኧርሎ እንደ መሳል አለና ከሚስተር ካርላይል ጋር በፊት ፈገግታና በዐይን ጥቅሻ ተነጋገሩ ።
ሚስተር ኬን የቤተ ክርስቲያን ኦርጋኖን ተጫዋችና ተማሪ ነበር በበነጋው ወደ ኢስት ሊን ሲመጣ ሳቤላ እንዳጋጣሚ ፒያኖ ስትጫወት አገኛት " በትሕትና
በፈገግታ ተቀበለችው ለማንም ቢሆን ትሑትና ማራኪ ጠባይ ነበራት አታስፈራም " አትከብድም " ሙዚቀኛዋ በፈገግታዋ በመበራታት ድፍረት ተሰማውና
የራሱን የኑሮ ስንክሳር ይተርክላት ጀመር " ምንም ያልነበረው ድሃ መሆኑን ብዙ እየተጨነቀ ነገራት " ከችግሩ ጥናት የተነሣም ትንሽ ገንዘብ ቢያገኝ ብሎ በተከታይ ሳምንት አንድ የሙዚቃ ትርዒት ለማሳየት ተዘጋጅቶ ነበር " ስለዚህ ሳቤላና አባቷ ቢገኙለት ' የነሱን አርዓያ በመከተል ብዙ ሕዝብ እንደሚገባለትና ደኅና ገንዘብም ማግኘት እንደሚችል ገልጾ ለመናት " የሙዚቃው ትርዒት የተሳካ እንደሆነ ኑሮውን በደኅና ለመቀጠል እንደሚችል ካልተሳካ ግን ካለበት ቤት እንኳን ከነቤተሰቡ እንደሚባረር የቤት ዕቃውም ለተቀመጠበት የሁለት ዓመት ውዝፍ ኪራይ በሐራጅ እንደሚሸጥ እያስተዛዘነ አወጋት ሚስተር ኬን የሰባት ልጆች አባት ነበር" ሳቤላ የሰውየውን ታሪክ ስትሰማና ሁኔታውን ስትረዳ አንጀቷ ተንሰፈሰፈና
አባቷን ለመነችው "
« አባባ . . . አንድ ትልቅ ነገር እንድታደርግልኝ ብለምንህ እሺ ትለኛለህ ? »
« ምናለ ልጄ ... ብዙ ጊዜ ጠይቀሽኝ አታውቂም ምንድነው እሱ ? »
« ዌስት ሊን ውስጥ በቅርቡ ከሚታይ አንድ የሙዚቃ ትርዒት እንድትወሰደኝ እፈልግ ነበር " »
ኧርሎ በመገረም ሳቤላን ዐይኑን አፍጥጦ ተመለከታት
«ዌስት ሊን ላይ የሚታይ የሙዚቃ ትርዒት? » አለና ሳቀ « ባላገር ጅማት ሲከረክር ለመስማት ? ላቤላ ልጄ ምን ነካሽ ? »
ሳቤላ የሰማችውን የዚያን ሰው ታሪክና የራሷንም እያከለች አብራርታ ተረከችለት "
« ሰባት ልጆች . . . አባባ ! የሙዚቃው ትርዒት ካልተዋጣለት ያለበትን ቤት ለቆ እነዚያን ልጆች ሁሉ እንደያዘ ከአውራ መንገድ መፍሰሱ ነው ለሱ የሞትና
የሕይወት ጉዳይ ነው #ምናምኒት የሌለው ድሃ ነው»
« እኔም ድሃ ነኝ » አላት አባቷ "
«ሲናገር ብትሰማው አባባ ... ፊቱ ዐሥር ጊዜ ሲለዋወጥ ፡ የችግሩን ጥናት ስለገለጸ ኃፍረት እያስጨነቅው ትንፋሹን ያዝ ለቀቅ ሲያዶርግ ንግግሩ ቁርጥ
ቁርጥ ሲል አንጀት ይበላል እርግጠኛ ነኝ ሰውየው ቀን የጣለው የሀብታም ወገን
ነው »
« አዬ ጉድ የመንዶር ሙዚቃ ! በይ ደግ ነው የአንድ ፓውንድ ቲኬቶች ገዝተሽ ለትልልቆቹ አሽከሮች መስጠት ትችያለሽ »
« እንደሱ አይዶለም እኮ አባባ ( አንተና እኔ እንደምንገኝለት ቃል ከገባንለት በዌስት ሊን አካባቢ ያሉ ታላላቅ ሰዎች ስለሚመጡ አዳራሹ ሊሞላ ይችላል " አሽከሮቻችንን ልከን እኛ እንደምንቀር ከሰሙ ግን ለመገኘት ያሰቡት ሁሉ ይቀራሉ ።እስኪ አንተም አስበው . . . አባባ " አሁን ይኸን ቤትህን ከነዕቃው እንዳለ ቢወስዱብህ ምን ይሰማሃል ? ሰው አዳራሹ እስኪሞላ ከገባለት ግን ከዚህ ጉድ ሊድን ይችላል " አባባ ...እንደ ምንም ብለህ ለአንድ ሰዓት ቢሆንም ተገኝለት እኔ የታምቡር ጓጓታና የክራር ክርከራ ብቻ ቢሆንም ያስደስተኛል
« መንቻካ ለማኝ ነሽ ! በይ ለግማሽ ሰዓት ያህል ተገኝተን እናይለታለን ንገሪው»
ወደ ሚስተር ኬን እየሮጠች ሔደችና« ሚስተር ኬን... አባቴ ጥያቄህን ተቀብሎታል እሱ አራት ቲኬቶች ይገዛል " አባባና እኔ እንገኛለን » አለችው።
የሚስተር ኬን ዐይኖች የደስታ እንባ አቀረሩ ። ሳቤላም የሰውየውን ደስታ ስታይ የእሷም ዐይኖች እንባ ማቅረር አማራቸው።
« ብዙ ሰው እንዲባልህ የሚረዳህ ከሆነ ለምታገኘው ሁሉ ንገር « እኔም ለሰው ሁሉ እንደምንግባ እየነገርኩ እነሱም እንዲገኙ እጠይቅልሀለው አለችው።
ማታ ሚስተር ካርላይል ሎርድ ዊልያም ቬንን ለመጠየቅ መጣ ኧርሎ ለጊዜው ከክፍሉ አልነበረም ሳቤላ ስለ ሚስተር ኬን ትርዒት አነሣችለት "
« ሚስተር ኬን ከባድ ድፍረት ነው ያደረገው» አለ ሚስተር ካርላይል"
« ይልቅ የበለጠ ገንዘብ እንዳያወጣና በችግሩ ላይ ችግር እንዳይጨምር እፈራለታለሁ
« ለምንድነው ይኸ ሥጋት የተሰማህ ? »
« እሱ ዌስት ሊን ውስጥ ሙዚቃ ለማሳየት ቢሞክር ሰው አያደንቅለትም ሕዝቡ የሱን ችግር ደጋግሞ የሰማውና የሚያውቀው ስለሆነ አንድም ሰው ዞሮ አያየውም አንድ ያልታወቀ እንግዳ ተጫዋች ከውጭ ቢመጣ ግን የዌስት ሊን ሕዝብ ይጐርፍለት ነበር»
«ግን ድህነቱ እሱ እንደሚናገረው እውነት ነው ? » አለችው ሳቤላ "
«በጣም በርግጥ እንጀራ ሊኖረው ይችላል ግን የተሟላ ምግብ አያገኝም በኦርጋኖ ተጨዋችነቱ ባመት ሠላላ ፖውንድ ያገኛል ! ዐልፎ ዐልፎ በማስተማር
ይደጎማል ሚስቱና ልጆቹ የሚኖሩት በዚህ ገቢ ነው " ቤተሰቡ ሥጋ የሚባል ነገር ቀምሰው የሚያውቁ አይመስለኝም»
« ሰውዬውን ሳየው ሚስተር ካርላይል የትልቅ ሰው ልጅ ይመስላል»
« እውነትሽን ነው " የትልቅ ሰው ልጅ ነበር " አባቱ ካህን ነበሩ " እሱ ሙዚቃ በመውደዱ ነው ኑሮው የተበላሸው ደኅና ክፍያ ከሚገኝበት ሥፍራ እንዳይረጋ
አደረገው " ሌላው የውድቀቱ ምክንያት ደግሞ ገና በልጅነቱ በማግባቱ ነው . .
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
... ሎርድ ማውንት አስቨርን ኢስትሊን ለመሰንበት ያሰበው የሁለት ሳምንት ጊዜ ከማለፉ በፊት የእግሩ በሽታ ክፉኛ ስለ ተቀስቀሰበት ወቶ ሊሔድ አልቻለም ሚስቸር ካርይልን ግን
ሁኔታውን በማየት አስከ ፈለገበት ጊዜ ድረስ ሳይሰቀቅ ቢቆይ እንደማይከፋው ገለጸለት ኧርሎም ቶሎ ሽሎት በእግፋ እንደሚቆም ተስፋ በማድረግ ሚስተር ካርላይልን አመሰግነው።
ቢሆንም እንዳሰበው አልተሻለውም " በሽታው ሙሉ በሙሉ ባያስተኛውም ከቤት መውጣት ሳይችል እስከ ጥቅምት ቆየና ትንሽ ምልስ አለለት »
በአጥቢያው የታወቁ ሰዎችም በሽኛውን ተመላልስው ከመጠየቃቸውም ሌላ ሳቤላንም ከቤታቸው እየጠሩ በማነጋገርና በማስተናድ መልካም ጉርብትናቸውን አሳዩዋት " ከሁሉ የበለጠ የርሱ ዋና ጠያቂ ግን ሚስተር ካርላይል ነበር "
ከኧርሎና ከሳቤላ ጋር በጣም ተቀራረቡ " ኧርሎ ከመጠን በላይ ስላላመደወና ስለ ወደደው አንዳንድ ቀን ብቅ ሳይል የቀረ እንዴሆነ በጣም ቅር ይለው ነበር
« እኔ ከኅብረተሰብ የቶለየሁ ብቸኛ ነኝ » አላት ለልጁ " « ሚስትር ካርላይል ይህን ችግሬን ዐውቆ እዚህ ድረስ እየተመለሰ የብቸኝነት በሺታዬን ሲያቀልልኝ ደግነቱና ለሰው አሳቢነቱ በጣም ይሰማኛል።
« በጣም ደግ ሰው ነው እኔማ በጣም ነው የምወደው..አባባ » አለችው
« እኔ ልጄ . . . የሱን ያህል የምወደው ሰው የለኝም » ሚስተር ካርላይል እንደ
ልማዱ በሽተኛውን ለማነጋገር መጥቶ ሳለ አባቷ ሳቤላን እንድትዘምርላቸው
ጠየቃት።
«ካልክ እሺ ... አባባ " ግን የፒያኖው ቅኝት በጣም ስለ ተበላሸ ምቱ ከድምፄ ጋር አይስማማም ደስ አይልም ዌስትሊን ውስጥ እዚህ ድረስ መጥቶ ፒያኖ የሚያይልኝ ሰው አይገኝም ... ሚስተር ካርላይል ?
« ኧረ አለ ሚስተር ኬን ሊያስተካክለው ይችላል » ነገ ልላከው ? »
« የማያስቸግርህ ከሆነ በጣም ደስ ይለኛል " ዕቃው እንኳ ስለ አረጀ ለጊዜው እንጂ ቅኝቱ እምብዛም አይረዳውም " ኢስት ሊን ውስጥ ብዙ የምንሰነብት ከሆነ በአዲስ እንዲተካው አባባን እጠይቀዋለሁ»
ምስኪኗ ሳቤላ ' ፒያኖው የሚስተር ካርላይል እንጂ የሷ አለመሆኑን አላወቀችም » ኧርሎ እንደ መሳል አለና ከሚስተር ካርላይል ጋር በፊት ፈገግታና በዐይን ጥቅሻ ተነጋገሩ ።
ሚስተር ኬን የቤተ ክርስቲያን ኦርጋኖን ተጫዋችና ተማሪ ነበር በበነጋው ወደ ኢስት ሊን ሲመጣ ሳቤላ እንዳጋጣሚ ፒያኖ ስትጫወት አገኛት " በትሕትና
በፈገግታ ተቀበለችው ለማንም ቢሆን ትሑትና ማራኪ ጠባይ ነበራት አታስፈራም " አትከብድም " ሙዚቀኛዋ በፈገግታዋ በመበራታት ድፍረት ተሰማውና
የራሱን የኑሮ ስንክሳር ይተርክላት ጀመር " ምንም ያልነበረው ድሃ መሆኑን ብዙ እየተጨነቀ ነገራት " ከችግሩ ጥናት የተነሣም ትንሽ ገንዘብ ቢያገኝ ብሎ በተከታይ ሳምንት አንድ የሙዚቃ ትርዒት ለማሳየት ተዘጋጅቶ ነበር " ስለዚህ ሳቤላና አባቷ ቢገኙለት ' የነሱን አርዓያ በመከተል ብዙ ሕዝብ እንደሚገባለትና ደኅና ገንዘብም ማግኘት እንደሚችል ገልጾ ለመናት " የሙዚቃው ትርዒት የተሳካ እንደሆነ ኑሮውን በደኅና ለመቀጠል እንደሚችል ካልተሳካ ግን ካለበት ቤት እንኳን ከነቤተሰቡ እንደሚባረር የቤት ዕቃውም ለተቀመጠበት የሁለት ዓመት ውዝፍ ኪራይ በሐራጅ እንደሚሸጥ እያስተዛዘነ አወጋት ሚስተር ኬን የሰባት ልጆች አባት ነበር" ሳቤላ የሰውየውን ታሪክ ስትሰማና ሁኔታውን ስትረዳ አንጀቷ ተንሰፈሰፈና
አባቷን ለመነችው "
« አባባ . . . አንድ ትልቅ ነገር እንድታደርግልኝ ብለምንህ እሺ ትለኛለህ ? »
« ምናለ ልጄ ... ብዙ ጊዜ ጠይቀሽኝ አታውቂም ምንድነው እሱ ? »
« ዌስት ሊን ውስጥ በቅርቡ ከሚታይ አንድ የሙዚቃ ትርዒት እንድትወሰደኝ እፈልግ ነበር " »
ኧርሎ በመገረም ሳቤላን ዐይኑን አፍጥጦ ተመለከታት
«ዌስት ሊን ላይ የሚታይ የሙዚቃ ትርዒት? » አለና ሳቀ « ባላገር ጅማት ሲከረክር ለመስማት ? ላቤላ ልጄ ምን ነካሽ ? »
ሳቤላ የሰማችውን የዚያን ሰው ታሪክና የራሷንም እያከለች አብራርታ ተረከችለት "
« ሰባት ልጆች . . . አባባ ! የሙዚቃው ትርዒት ካልተዋጣለት ያለበትን ቤት ለቆ እነዚያን ልጆች ሁሉ እንደያዘ ከአውራ መንገድ መፍሰሱ ነው ለሱ የሞትና
የሕይወት ጉዳይ ነው #ምናምኒት የሌለው ድሃ ነው»
« እኔም ድሃ ነኝ » አላት አባቷ "
«ሲናገር ብትሰማው አባባ ... ፊቱ ዐሥር ጊዜ ሲለዋወጥ ፡ የችግሩን ጥናት ስለገለጸ ኃፍረት እያስጨነቅው ትንፋሹን ያዝ ለቀቅ ሲያዶርግ ንግግሩ ቁርጥ
ቁርጥ ሲል አንጀት ይበላል እርግጠኛ ነኝ ሰውየው ቀን የጣለው የሀብታም ወገን
ነው »
« አዬ ጉድ የመንዶር ሙዚቃ ! በይ ደግ ነው የአንድ ፓውንድ ቲኬቶች ገዝተሽ ለትልልቆቹ አሽከሮች መስጠት ትችያለሽ »
« እንደሱ አይዶለም እኮ አባባ ( አንተና እኔ እንደምንገኝለት ቃል ከገባንለት በዌስት ሊን አካባቢ ያሉ ታላላቅ ሰዎች ስለሚመጡ አዳራሹ ሊሞላ ይችላል " አሽከሮቻችንን ልከን እኛ እንደምንቀር ከሰሙ ግን ለመገኘት ያሰቡት ሁሉ ይቀራሉ ።እስኪ አንተም አስበው . . . አባባ " አሁን ይኸን ቤትህን ከነዕቃው እንዳለ ቢወስዱብህ ምን ይሰማሃል ? ሰው አዳራሹ እስኪሞላ ከገባለት ግን ከዚህ ጉድ ሊድን ይችላል " አባባ ...እንደ ምንም ብለህ ለአንድ ሰዓት ቢሆንም ተገኝለት እኔ የታምቡር ጓጓታና የክራር ክርከራ ብቻ ቢሆንም ያስደስተኛል
« መንቻካ ለማኝ ነሽ ! በይ ለግማሽ ሰዓት ያህል ተገኝተን እናይለታለን ንገሪው»
ወደ ሚስተር ኬን እየሮጠች ሔደችና« ሚስተር ኬን... አባቴ ጥያቄህን ተቀብሎታል እሱ አራት ቲኬቶች ይገዛል " አባባና እኔ እንገኛለን » አለችው።
የሚስተር ኬን ዐይኖች የደስታ እንባ አቀረሩ ። ሳቤላም የሰውየውን ደስታ ስታይ የእሷም ዐይኖች እንባ ማቅረር አማራቸው።
« ብዙ ሰው እንዲባልህ የሚረዳህ ከሆነ ለምታገኘው ሁሉ ንገር « እኔም ለሰው ሁሉ እንደምንግባ እየነገርኩ እነሱም እንዲገኙ እጠይቅልሀለው አለችው።
ማታ ሚስተር ካርላይል ሎርድ ዊልያም ቬንን ለመጠየቅ መጣ ኧርሎ ለጊዜው ከክፍሉ አልነበረም ሳቤላ ስለ ሚስተር ኬን ትርዒት አነሣችለት "
« ሚስተር ኬን ከባድ ድፍረት ነው ያደረገው» አለ ሚስተር ካርላይል"
« ይልቅ የበለጠ ገንዘብ እንዳያወጣና በችግሩ ላይ ችግር እንዳይጨምር እፈራለታለሁ
« ለምንድነው ይኸ ሥጋት የተሰማህ ? »
« እሱ ዌስት ሊን ውስጥ ሙዚቃ ለማሳየት ቢሞክር ሰው አያደንቅለትም ሕዝቡ የሱን ችግር ደጋግሞ የሰማውና የሚያውቀው ስለሆነ አንድም ሰው ዞሮ አያየውም አንድ ያልታወቀ እንግዳ ተጫዋች ከውጭ ቢመጣ ግን የዌስት ሊን ሕዝብ ይጐርፍለት ነበር»
«ግን ድህነቱ እሱ እንደሚናገረው እውነት ነው ? » አለችው ሳቤላ "
«በጣም በርግጥ እንጀራ ሊኖረው ይችላል ግን የተሟላ ምግብ አያገኝም በኦርጋኖ ተጨዋችነቱ ባመት ሠላላ ፖውንድ ያገኛል ! ዐልፎ ዐልፎ በማስተማር
ይደጎማል ሚስቱና ልጆቹ የሚኖሩት በዚህ ገቢ ነው " ቤተሰቡ ሥጋ የሚባል ነገር ቀምሰው የሚያውቁ አይመስለኝም»
« ሰውዬውን ሳየው ሚስተር ካርላይል የትልቅ ሰው ልጅ ይመስላል»
« እውነትሽን ነው " የትልቅ ሰው ልጅ ነበር " አባቱ ካህን ነበሩ " እሱ ሙዚቃ በመውደዱ ነው ኑሮው የተበላሸው ደኅና ክፍያ ከሚገኝበት ሥፍራ እንዳይረጋ
አደረገው " ሌላው የውድቀቱ ምክንያት ደግሞ ገና በልጅነቱ በማግባቱ ነው . .
👍13❤2
« አይ አልችልም ። በኔ ሐሳብ ምን ጊዜም ቢሆን ምስኪኑ ዲክ የራሱ እንጂ የማንም ጠላት አይደለም ። ጭላንጭል ስለምትለኝ ነገር ግን አልችልም " በዲክ ላይ ለመመስከር ወደ መርማሪዎችም መጠራት አልነበረብኝም ሎክስሌይ ከዚያ ቦታ መኖሬን ባለመናገሩ በጣም ደስ ብሎኝ ነበር ። ኋላ ነገሩ እንዴት እንደወጣ አላውቅም ። ቢሆን ምስክርነቴ ለፍርድ ስለአልረዳ ምንም አይደለም ግን ካርላይል . .
ሪቻርድ አነጋግሮኝ እንደነበር እንዴት ዐወቅህ ? እኔ እንደሆንኩ ስለዚህ ጉዳይ ለአንድም ሰው ቃል አልተነፈስኩም »
« እንዴት እንዶ ሰማሁት መናገሩ አይጠቅምም ዐውቃለሁ ።ማወቁ ብቻ ይበቃል " እኔ ግን ይህ ቶርን የሚባለውን ሰው ከጀሊሆን ቤት ሲወጣ አይተኸዋል የሚል እምነት ነበረኝ»
ኦትዌይ ቤተል ራሱን ነቀነቀና «እኔ አንተን ብሆን ካርላይል በውነቱ
የፈለገው ቶርን ከዚህ አካባቢ ነበር ለሚለው ወሬ ከፍተኛ ግምት አልሰጠውም ያንለት ማታ ዲክ ሔር ከመደንገጡ የተነሣ እንደ ዕብደት አድርጐት ስለ ነበር ነፍሱን አያውቅም " ስለዚህ ብዙ በእውነት ያልነበሩ ቅርጾችና ምስሎች ታይተውት ይሆናል»...
💫ይቀጥላል💫
ሪቻርድ አነጋግሮኝ እንደነበር እንዴት ዐወቅህ ? እኔ እንደሆንኩ ስለዚህ ጉዳይ ለአንድም ሰው ቃል አልተነፈስኩም »
« እንዴት እንዶ ሰማሁት መናገሩ አይጠቅምም ዐውቃለሁ ።ማወቁ ብቻ ይበቃል " እኔ ግን ይህ ቶርን የሚባለውን ሰው ከጀሊሆን ቤት ሲወጣ አይተኸዋል የሚል እምነት ነበረኝ»
ኦትዌይ ቤተል ራሱን ነቀነቀና «እኔ አንተን ብሆን ካርላይል በውነቱ
የፈለገው ቶርን ከዚህ አካባቢ ነበር ለሚለው ወሬ ከፍተኛ ግምት አልሰጠውም ያንለት ማታ ዲክ ሔር ከመደንገጡ የተነሣ እንደ ዕብደት አድርጐት ስለ ነበር ነፍሱን አያውቅም " ስለዚህ ብዙ በእውነት ያልነበሩ ቅርጾችና ምስሎች ታይተውት ይሆናል»...
💫ይቀጥላል💫
👍8❤2
#ገረገራ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
“እንደምን አረፈድሽ የኔ እህት?” አለችኝ አንዲት ደርባባ ሴት፣ እንጀ አጋጣሚ በመንገዱ እያለፈች ሳለ እንደ ዋዛ መለስ ብላ እጅ ነስታኝ።
“እግ..እግዚአብሔር ይመስገ” አልሁኝ፣ እንደ መደናገር ብዬ፡ መልኳ እንግዳ አልሆነብኝም:
“ምነዉ በደህናሽ ነዉ፤ ልጅ ይዘሽ በመንገድ ዳር?”
“ደህና ነኝ” አለሁኝ፣ የሴትዮዋን መልክ አስታዋሽ ልቤ ላይ ብቅ ብሎ
ጥልቅ እያለብኝ፡፡ የት እንደማዉቃት ልጠይቅ አልጠይቅ ብዬ ከራሴ ጋር
ትንሽ ተከራከርሁ፡
“ቱናትስ እንዴት ናት?”
ይኸዋ! እሷ ጭራሽ ከእኔም አልፋ ከማንም ሸሽጌ የማኖራትን ገዳሜን
ሳይቀር ታዉቃለች፡ ኧረ ይቺ ሰዉ ማናት?
“አጠፋሽኝ መሰል”
“አይ ማጥፋት ሳይሆ” አልሁ፣ እሷ በዚህ መጠን አዉቃኝ እኔ አላወቅሁሽም ማለቱ ቢያሳፍረኝ፡
“ምነዉ እንኳን” አለችኝ፣ ጭንቀቴ ገብቷት ልትገላግለኝ፡ “ምነዉ
እንኳን ዘዉዲቱ ሆስፒታል ተዋዉቀን ?”
"አዎ!” አልሁ፣ ነፍሴን እያሳረፍኋት። “እዚያ ነዉ አይደል
የምንተዋወቀዉ ?»
መጣችልኝ፡ የቱናትን ሕክምና ለመጀመር ወደ ዘዉዲቱ ሆስፒታል የገባን ዕለት ማታዉን የተዋወቅናት ሴት ናት ከዳር ሀገር መጥታ፣ እዚያ ዘግናኝ ወለል ላይ ወረፋ ጥበቃ ወር ሙሉ ሕመምተኛ ልጇን ይዛ
መቀመጧን ነግራን እንደ ነበር ሁሉ አስታወስሁ፡ አስታወስኋት
የቀድሞዉ ባሌ መተት አስመትቶብኝ፣ ልጄ እንዲህ ሆኖብኝ ቀረ› ብላ ለእመዋ የነገረቻት ሴትዮ ናት።
እዴት ሆነልዎ ... ማነዉ ... እንዴት ሆነለሽ ልጅሽ?” አልኋት አንቱ
ማለት እና አንቺ በማለት መካከል እየዋለልሁ: አሁን አሁን
ምቸገርባቸዉ ነገሮች አንደኛዉ ይኼ ነዉ፡ በምለማመደዉ የምንኩስና ሕይወት ማንኛዉንም ሰዉ አንቱ ብዬ ማክበር እፈልጋለሁ ግን ደግሞ ቀደም ብዬ አንተ ወይ አንቺ እያልሁ የማዉቃቸዉ ሰዎች ግራ
እንዳይጋቡብኝም እሰጋለሁ።
“መቼም ወረፋዉ ደርሶሽ ይሆናል። ዳነልሽ፤ እንዴት ሆነ ልጅሽ?”
“ወረፋዉስ ደርሶኝ ነበር” አለች፣ በቅጽበት አንገቷን እየሰበረች ክፉ ነገር እንዳትነግረኝ እግዚአብሔርን በልቤ ለመንሁት፡ ልጇ እንደዳነላት ብቻ ነዉ መስማት የምፈልገዉ፡
“አልሆነም” አለችኝ፡፡
“እ?”
“አልዳነልኝም ወረፋዉ ደርሶት እንደ ነገ ተቀጥሮልኝ፣ እንደ ዛሬ
ማታዉን እቅፌ ላይ አረፈብኝ” አለችኝ፣ እንባዋን በሺህ መንታ
እያወረደች፡ የእኔም እንባ መቆሚያ አጣ፡ የልጁ ሁኔታ አሁንም ዓይኔ ላይ አለ፡ ምንም እንኳን ልጇን ገጥሞት የነበረዉ ከቱናት ቀለል ባለ ሁኔታ፣ ያልተመጣጠነ የጭንቅላት የዉሃ መጠን (hydrocephalus) ብቻ
ቢሆንም፣ ሁኔታዉ ግን አንጀት ይበላ ነበር፡፡ እሷም ይድንልኛል ብላ ያን ሁሉ መከራ አይታ በመቀርቷ አንጀቴን በላችዉ፡
“አልቅሼ ያልሞትሁትም አንዲት
ማጽናናት የሚያዉቁበት እናት
አባብለዉኝ ነዉ። አሁን እኮ እንዲያዉም እሳቸዉ ጸበል ጸዲቅ
ካልቀመስሽ ብለዉኝ ነዉ የልጄን ሬሳ ይዤ የወጣሁበትን ከተማ
ከመንፈቅ በኋላ ዳግመኛ የተመለስሁበት ያ ጊዜ እሳቸዉ ባይራዱኝ ኖሮ እኮ የልጄን ሬሳ እንኳን ጭኜ ወደ ሀገሬ መዉሰድ ባልቻልሁ ነበር።ዉለታቸዉ አለብኝ። በምን እከፍላቸዉ ይሆን ብለሽ?”
“እግዚአብሔር ዉለታ አዋቂ ነዉ። ግድየለም፣ እሱ በነፍስ ይክስልሻል”አልኋት፣ የተባሉት ሴትዮ ደግነት እያስቀናኝ፡
“ልመልስስ ብል በምን አቅሜ እቴ! እንዲያዉ የማትቸኩይ ከሆነ
እንዲያዉ ባስቸግርሽ፤ አብረን ሄደን ብናመሰግናቸዉ”
“አይ” አልሁ፣ እሺም እምቢ ማለትም እየከበደኝ፡
“እዚያች ዘንድ፣ ያዉና እኮ ቤታቸዉ: ያ በሰፊ ቆርቆሮ የታጠረዉው ግቢ ነዉ ቤታቸዉ መሆኑን ሰዎች የጠቆሙኝ። ነይ እንሂድ እስኪ እባክሽ”።
የእኔ አስፈላጊነት ባይገባኝም፣ እምቢ ማለት ግን አልቻልሁም፡ እሺ ብዬ ባለ ተሽከርካሪዉን የቱናትን አልጋ እያሽከረከርሁ ተከተልኋት። እሷም ጮራዋ የቱናት ዓይኖች ላይ መፈንጠቋን አይታ አላስቻላትም የራሷን ነጠላ ቀልጠፍ ብላ አውልቃ፣ ራስጌዋ ላይ አጠላችላት።
በነበርንበት የመንገዱ ጠርዝ ትንሽ ተራምደን መንገዱን አቋረጥነዉ።
ከዚያ በማቋረጫዉ ፊት ለፊት ባለዉ ቅያስ ትንሽ እንደ ሄድን በቆርቆሮዉ አጥር የታጠረዉን ግቢ በር አገኘነዉ: ቅድም ቆመንበት ከነበረዉ መንገድ
ዳር ሆኖ የታየዉ አጥር እዚህ ድረስ መስፋቱን አይቼ፣ ‹ምን ዓይነት ሴትዮ ቢሆኑ ነዉ? መቼም ሀብታም መሆን አለባቸዉ ልላት ወደ እሷ ስዞር ፊቷን በሳቅ ሞልታ ጠበቀችኝ፡
“ዝግጁ?” አለችኝ፣ በደስታ እየተፍለቀለቀች
“እኮ ሴትዮዋን ለማመስገን?” አልኋት፣ ድንገት ስለ ተሞላችዉ
የደስታዋ ምንጭ ምክንያት እየፈለግሁለት።
“እ" እንደዚያ ነዉ አዎ ግን ምንም ቢገጥምሽ እንዳትደነግጪ። ዝግጁ ነሽ አይደል ለዚያ?”
“ይቅርታ…”
“ይቅርታ አድርጊልኝ ዉብርስት: ትንሽ ዋሽቼሻለሁ: ዉለታ የዋሉልኝ
ሴትዮ የአንቺ እናት፣ እመዋ ናቸዉ። ይኼ በር ሲከፈትም የምናገኘዉ እመዋን እና የእሳቸዉ ዓይነት ዉለታ ዋዮችን ነዉ በእርግጥ ሌላ ያልጠበቅሽዉ ሰዉም ልታይ ትችያለሽ። ምንም ቢሆን ግን እንዳትደነግጪ” አለችኝ፣ እንደ ማቀፍ ጭምር እያደረገችኝ።
ተለዋዋጭ ሁኔታዋን ሳይ ትክክል አልመሰለችኝም፡ እንደዚያም ሆኖ ግን የሚጎዳ ነገር ዉስጥ እንደማትከተኝ በነፍሴ አምኛታለሁ ለምን እንደሆነ እንጃ ከቅድሙ ሹፌር ይልቅ እሷን በሙሉ ልቤ ነበረ ያመንኋት የልጄን ተሽከርካሪ አልጋ የሚገፉ እጆቼን ጠበቅ አድርጌ ይዤ፣ የሚሆነዉን ሁሉ
ለማየት ዓይኔን በሩ ላይ ተከልሁ። እኔን ያቀፈችበትም ሆነ በሩን
ለመክፈት የሚገፋዉ እጇ ይንቀጠቀጣል፡ ቀስ አድርጋ ከርፈድ አደረገችልኝ፡ አንድ የጠመጠሙ ቄስ ቀድመዉ ዓይኔ ዉስጥ ገቡ።
አሁንም ቀስ አድርጋ መግፋቷን ጨመር ስታደርግልኝ፣ ወዲያ ወዲህ የሚሉ የሰንበት ተማሪዎችን መለዮ የለበሱ ወጣቶች አየሁ ክፍተቱን
ሰፋ ባደረገችዉ ቁጥር፣ ዓይኔ ዉስጥ የሚገባዉም ሰዉ እየጨመረ እየጨመረ መጥቶ ጨርሳ ሙሉ በሙሉ ወለል አድርጋ ስትከፍተዉ፤አንድ ትልቅ ጉባዔ የሚሞላ ብዙ ሰዉ በግቢዉ ተጥለቅልቋል፡ በተለይም በአንደኛዉ ማዕዘን በኩል በድንኳን ዉስጥ ሰብሰብ ብሎ ወደ እኛ የሚመለከተዉን ሕዝብ ተመለከትሁት ነገሩ፣ ትክክለኛ ጉባዔ ነዉ።
“እንዴት እንዴት ነዉ ነገሩ?” አልኋት ወደ ሰዎቹ እንድንሄድ
የመጎተት ያህል ስትመራኝ። “ጭራሽ እመዋም አለችበት? ባልቻም፣ እሸቴም? ኧረ ምንድነዉ ጉዱ?” አልሁኝ፣ በቀረብን ቁጥር እንደ አዲስ እያላበኝ፡ ዓይኔን ከጫፍ እስከ ጫፍ አንከራተትሁት የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊን ጨምሮ፣ ሦስት ጳጳሳት ከጉባያተኛዉ የፊተኛዉ ረድፍ ላይ
ይታዩኛል፡ የጤና ሚኒስትሯን ጨምሮ አንዳንድ የማዉቃቸዉ
የመንግሥት ባለስልጣናትም መኖራቸዉን አስተዋልሁ: በርከት ያሉ ካህናት፣ የማኅበራችን ዋና ሊቀመንበር፣ ባልቻ፣ እሽቴ፣ እመዋ
ሌሎች የማኅበራችንም ሆነ የሲራክ ፯ አባላት ሁሉ አሉበት።
“እንኳን በደህና መጣችሁ” ሲሉ ተቀበሉን፣ ሁሉም: ያልቆመ
የማያጨበጭብ አለ ይሆን?
“ክቡራንና ክቡራት እንግዶቻችን፣ የጉባዔያችን መነሻ ምክንያቶቻችንም ተሟልተዉ ተገኝተዉልናል እንደ ቆማችሁ ማርያም ትቁምላችሁ እባካችሁ በየመቀመጫችሁ አረፍ አረፍ በሉልን” አለ የመርሐ ግብር
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
“እንደምን አረፈድሽ የኔ እህት?” አለችኝ አንዲት ደርባባ ሴት፣ እንጀ አጋጣሚ በመንገዱ እያለፈች ሳለ እንደ ዋዛ መለስ ብላ እጅ ነስታኝ።
“እግ..እግዚአብሔር ይመስገ” አልሁኝ፣ እንደ መደናገር ብዬ፡ መልኳ እንግዳ አልሆነብኝም:
“ምነዉ በደህናሽ ነዉ፤ ልጅ ይዘሽ በመንገድ ዳር?”
“ደህና ነኝ” አለሁኝ፣ የሴትዮዋን መልክ አስታዋሽ ልቤ ላይ ብቅ ብሎ
ጥልቅ እያለብኝ፡፡ የት እንደማዉቃት ልጠይቅ አልጠይቅ ብዬ ከራሴ ጋር
ትንሽ ተከራከርሁ፡
“ቱናትስ እንዴት ናት?”
ይኸዋ! እሷ ጭራሽ ከእኔም አልፋ ከማንም ሸሽጌ የማኖራትን ገዳሜን
ሳይቀር ታዉቃለች፡ ኧረ ይቺ ሰዉ ማናት?
“አጠፋሽኝ መሰል”
“አይ ማጥፋት ሳይሆ” አልሁ፣ እሷ በዚህ መጠን አዉቃኝ እኔ አላወቅሁሽም ማለቱ ቢያሳፍረኝ፡
“ምነዉ እንኳን” አለችኝ፣ ጭንቀቴ ገብቷት ልትገላግለኝ፡ “ምነዉ
እንኳን ዘዉዲቱ ሆስፒታል ተዋዉቀን ?”
"አዎ!” አልሁ፣ ነፍሴን እያሳረፍኋት። “እዚያ ነዉ አይደል
የምንተዋወቀዉ ?»
መጣችልኝ፡ የቱናትን ሕክምና ለመጀመር ወደ ዘዉዲቱ ሆስፒታል የገባን ዕለት ማታዉን የተዋወቅናት ሴት ናት ከዳር ሀገር መጥታ፣ እዚያ ዘግናኝ ወለል ላይ ወረፋ ጥበቃ ወር ሙሉ ሕመምተኛ ልጇን ይዛ
መቀመጧን ነግራን እንደ ነበር ሁሉ አስታወስሁ፡ አስታወስኋት
የቀድሞዉ ባሌ መተት አስመትቶብኝ፣ ልጄ እንዲህ ሆኖብኝ ቀረ› ብላ ለእመዋ የነገረቻት ሴትዮ ናት።
እዴት ሆነልዎ ... ማነዉ ... እንዴት ሆነለሽ ልጅሽ?” አልኋት አንቱ
ማለት እና አንቺ በማለት መካከል እየዋለልሁ: አሁን አሁን
ምቸገርባቸዉ ነገሮች አንደኛዉ ይኼ ነዉ፡ በምለማመደዉ የምንኩስና ሕይወት ማንኛዉንም ሰዉ አንቱ ብዬ ማክበር እፈልጋለሁ ግን ደግሞ ቀደም ብዬ አንተ ወይ አንቺ እያልሁ የማዉቃቸዉ ሰዎች ግራ
እንዳይጋቡብኝም እሰጋለሁ።
“መቼም ወረፋዉ ደርሶሽ ይሆናል። ዳነልሽ፤ እንዴት ሆነ ልጅሽ?”
“ወረፋዉስ ደርሶኝ ነበር” አለች፣ በቅጽበት አንገቷን እየሰበረች ክፉ ነገር እንዳትነግረኝ እግዚአብሔርን በልቤ ለመንሁት፡ ልጇ እንደዳነላት ብቻ ነዉ መስማት የምፈልገዉ፡
“አልሆነም” አለችኝ፡፡
“እ?”
“አልዳነልኝም ወረፋዉ ደርሶት እንደ ነገ ተቀጥሮልኝ፣ እንደ ዛሬ
ማታዉን እቅፌ ላይ አረፈብኝ” አለችኝ፣ እንባዋን በሺህ መንታ
እያወረደች፡ የእኔም እንባ መቆሚያ አጣ፡ የልጁ ሁኔታ አሁንም ዓይኔ ላይ አለ፡ ምንም እንኳን ልጇን ገጥሞት የነበረዉ ከቱናት ቀለል ባለ ሁኔታ፣ ያልተመጣጠነ የጭንቅላት የዉሃ መጠን (hydrocephalus) ብቻ
ቢሆንም፣ ሁኔታዉ ግን አንጀት ይበላ ነበር፡፡ እሷም ይድንልኛል ብላ ያን ሁሉ መከራ አይታ በመቀርቷ አንጀቴን በላችዉ፡
“አልቅሼ ያልሞትሁትም አንዲት
ማጽናናት የሚያዉቁበት እናት
አባብለዉኝ ነዉ። አሁን እኮ እንዲያዉም እሳቸዉ ጸበል ጸዲቅ
ካልቀመስሽ ብለዉኝ ነዉ የልጄን ሬሳ ይዤ የወጣሁበትን ከተማ
ከመንፈቅ በኋላ ዳግመኛ የተመለስሁበት ያ ጊዜ እሳቸዉ ባይራዱኝ ኖሮ እኮ የልጄን ሬሳ እንኳን ጭኜ ወደ ሀገሬ መዉሰድ ባልቻልሁ ነበር።ዉለታቸዉ አለብኝ። በምን እከፍላቸዉ ይሆን ብለሽ?”
“እግዚአብሔር ዉለታ አዋቂ ነዉ። ግድየለም፣ እሱ በነፍስ ይክስልሻል”አልኋት፣ የተባሉት ሴትዮ ደግነት እያስቀናኝ፡
“ልመልስስ ብል በምን አቅሜ እቴ! እንዲያዉ የማትቸኩይ ከሆነ
እንዲያዉ ባስቸግርሽ፤ አብረን ሄደን ብናመሰግናቸዉ”
“አይ” አልሁ፣ እሺም እምቢ ማለትም እየከበደኝ፡
“እዚያች ዘንድ፣ ያዉና እኮ ቤታቸዉ: ያ በሰፊ ቆርቆሮ የታጠረዉው ግቢ ነዉ ቤታቸዉ መሆኑን ሰዎች የጠቆሙኝ። ነይ እንሂድ እስኪ እባክሽ”።
የእኔ አስፈላጊነት ባይገባኝም፣ እምቢ ማለት ግን አልቻልሁም፡ እሺ ብዬ ባለ ተሽከርካሪዉን የቱናትን አልጋ እያሽከረከርሁ ተከተልኋት። እሷም ጮራዋ የቱናት ዓይኖች ላይ መፈንጠቋን አይታ አላስቻላትም የራሷን ነጠላ ቀልጠፍ ብላ አውልቃ፣ ራስጌዋ ላይ አጠላችላት።
በነበርንበት የመንገዱ ጠርዝ ትንሽ ተራምደን መንገዱን አቋረጥነዉ።
ከዚያ በማቋረጫዉ ፊት ለፊት ባለዉ ቅያስ ትንሽ እንደ ሄድን በቆርቆሮዉ አጥር የታጠረዉን ግቢ በር አገኘነዉ: ቅድም ቆመንበት ከነበረዉ መንገድ
ዳር ሆኖ የታየዉ አጥር እዚህ ድረስ መስፋቱን አይቼ፣ ‹ምን ዓይነት ሴትዮ ቢሆኑ ነዉ? መቼም ሀብታም መሆን አለባቸዉ ልላት ወደ እሷ ስዞር ፊቷን በሳቅ ሞልታ ጠበቀችኝ፡
“ዝግጁ?” አለችኝ፣ በደስታ እየተፍለቀለቀች
“እኮ ሴትዮዋን ለማመስገን?” አልኋት፣ ድንገት ስለ ተሞላችዉ
የደስታዋ ምንጭ ምክንያት እየፈለግሁለት።
“እ" እንደዚያ ነዉ አዎ ግን ምንም ቢገጥምሽ እንዳትደነግጪ። ዝግጁ ነሽ አይደል ለዚያ?”
“ይቅርታ…”
“ይቅርታ አድርጊልኝ ዉብርስት: ትንሽ ዋሽቼሻለሁ: ዉለታ የዋሉልኝ
ሴትዮ የአንቺ እናት፣ እመዋ ናቸዉ። ይኼ በር ሲከፈትም የምናገኘዉ እመዋን እና የእሳቸዉ ዓይነት ዉለታ ዋዮችን ነዉ በእርግጥ ሌላ ያልጠበቅሽዉ ሰዉም ልታይ ትችያለሽ። ምንም ቢሆን ግን እንዳትደነግጪ” አለችኝ፣ እንደ ማቀፍ ጭምር እያደረገችኝ።
ተለዋዋጭ ሁኔታዋን ሳይ ትክክል አልመሰለችኝም፡ እንደዚያም ሆኖ ግን የሚጎዳ ነገር ዉስጥ እንደማትከተኝ በነፍሴ አምኛታለሁ ለምን እንደሆነ እንጃ ከቅድሙ ሹፌር ይልቅ እሷን በሙሉ ልቤ ነበረ ያመንኋት የልጄን ተሽከርካሪ አልጋ የሚገፉ እጆቼን ጠበቅ አድርጌ ይዤ፣ የሚሆነዉን ሁሉ
ለማየት ዓይኔን በሩ ላይ ተከልሁ። እኔን ያቀፈችበትም ሆነ በሩን
ለመክፈት የሚገፋዉ እጇ ይንቀጠቀጣል፡ ቀስ አድርጋ ከርፈድ አደረገችልኝ፡ አንድ የጠመጠሙ ቄስ ቀድመዉ ዓይኔ ዉስጥ ገቡ።
አሁንም ቀስ አድርጋ መግፋቷን ጨመር ስታደርግልኝ፣ ወዲያ ወዲህ የሚሉ የሰንበት ተማሪዎችን መለዮ የለበሱ ወጣቶች አየሁ ክፍተቱን
ሰፋ ባደረገችዉ ቁጥር፣ ዓይኔ ዉስጥ የሚገባዉም ሰዉ እየጨመረ እየጨመረ መጥቶ ጨርሳ ሙሉ በሙሉ ወለል አድርጋ ስትከፍተዉ፤አንድ ትልቅ ጉባዔ የሚሞላ ብዙ ሰዉ በግቢዉ ተጥለቅልቋል፡ በተለይም በአንደኛዉ ማዕዘን በኩል በድንኳን ዉስጥ ሰብሰብ ብሎ ወደ እኛ የሚመለከተዉን ሕዝብ ተመለከትሁት ነገሩ፣ ትክክለኛ ጉባዔ ነዉ።
“እንዴት እንዴት ነዉ ነገሩ?” አልኋት ወደ ሰዎቹ እንድንሄድ
የመጎተት ያህል ስትመራኝ። “ጭራሽ እመዋም አለችበት? ባልቻም፣ እሸቴም? ኧረ ምንድነዉ ጉዱ?” አልሁኝ፣ በቀረብን ቁጥር እንደ አዲስ እያላበኝ፡ ዓይኔን ከጫፍ እስከ ጫፍ አንከራተትሁት የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊን ጨምሮ፣ ሦስት ጳጳሳት ከጉባያተኛዉ የፊተኛዉ ረድፍ ላይ
ይታዩኛል፡ የጤና ሚኒስትሯን ጨምሮ አንዳንድ የማዉቃቸዉ
የመንግሥት ባለስልጣናትም መኖራቸዉን አስተዋልሁ: በርከት ያሉ ካህናት፣ የማኅበራችን ዋና ሊቀመንበር፣ ባልቻ፣ እሽቴ፣ እመዋ
ሌሎች የማኅበራችንም ሆነ የሲራክ ፯ አባላት ሁሉ አሉበት።
“እንኳን በደህና መጣችሁ” ሲሉ ተቀበሉን፣ ሁሉም: ያልቆመ
የማያጨበጭብ አለ ይሆን?
“ክቡራንና ክቡራት እንግዶቻችን፣ የጉባዔያችን መነሻ ምክንያቶቻችንም ተሟልተዉ ተገኝተዉልናል እንደ ቆማችሁ ማርያም ትቁምላችሁ እባካችሁ በየመቀመጫችሁ አረፍ አረፍ በሉልን” አለ የመርሐ ግብር
👍46❤3
መሪዉ፣ በጥሩ ሥነ ትሕትና፡ እሱንም አዉቀዋለሁ፣ የማኅበራችንን አንደኛዉ አስተናባሪ፣ ወደ እኛ መጥቶ ቱናትን ከነአልጋዋ አቀፈልኝ እና
እንድንከተለዉ ከፊታችን ቀደመ: መደዳዉን ወደ ተቀመጡት ሦስቱ
ጳጳሳት ወሰደኝ እና መስቀል እንድሳለም ምልክት ሰጠኝ ተሳልሜ ሳበቃ በርከክ እያልሁ የሦስቱንም ጫማ ስሜ አስተናባሪዉ ባሳየኝ ቦታ
ተቀመጥሁ። ትንፋሽ ወስጄ ሳበቃ፣ በማን መካከል እንደ ተቀመጥሁ ለማወቅ ተዟዙሬ ስመለከት ያኔ ዘዉዲቱ ሆስፒታል ሳለሁ ልጆቻቸዉን ለማሳከም እምሽክ ገልታ ሲሉ ያየኋቸዉን እናቶች ከአጠገቤ አገኘሁ::
የአንገት ሰላምታ ካቀረብሁላቸዉ በኋላ ወደ መድረኩ መለስ ስል የማኅበሩ ሊቀ መንበር ለመክፈቻ ንግግር ተጋብዘዉ ወጥተዉ ኖሮ፣ ጉሮሯቸዉን ሲጠራርጉ ደረስሁባቸዉ፡
“ከመንግሥትም ከቤተ ክህነትም ጥሪያችን አክብራችሁ የተገኛችሁል እንግዶቻችን፣ እንኳን ወደዚህ መልካም ሥፍራ በደህና መጣችሁልን። እንግዲህ እንደሚታወቀዉ፣ ቅድስት ቤተ ክርስቲያናች፣ ከጥንት ጀምሮ
ሰዎች ለማያልፈዉ የእግዚአብሔር መንግሥት ከማብቃት ጎን ለጎ ማኅበራዊ ጉዳቶችን ለማቅለል ከመራዳት ቦዝና አታዉቅም: በጤናዉ፣
በትምህርቱ፣ በወጉ፣ በልማዱ
ሁሉ ቢባል ቤተ ክርስቲያናችን
የማትመሰገንበት በጎ ተግባር የለም። ማኅበራችም የእናት ቤት
ክርስቲያኑን ጥሪ በመከተል በበጎ ሥራዎች ሁሉ ሲሳተፍ ኖሯል።
በመሆኑም፣ መጥሪያችንም ላይ እንደ ገለጽነዉ፣ ዛሬ እናንተን ወደዚህ ሥፍራ የጠራናችሁ ለሌላ በጎ የምሥራች ነዉ። ምንድነዉ ያላችሁኝም እንደሆነ፤ አሁን መጨረሻ ላይ የገባችዋ የልጅ እናት፣ ዶክተር ዉብርስት
ትባላለች: ማኅበርተኛች ናት።
ዉብርስት የመጀመሪያ ልጇን
በምትወልድበት ጊዜ፣ ተደራራቢ የጤና ጉዳተኛ ሆነችባት: በመሆኑም፤የዛሬ ዘጠኝ ወር ገደማ የውብርስት እናት ወደ ማኅበራችን ተመላልሰዉ
የልጄን ልጅ አሳክሙልኝ ብለዉ ደጅ ጠንተዉን ነበር። ዉብርስት
ማኅበርተኛች ስለሆነች ብቻ ሳይሆን፣ የልጇ የቱናት ጉዳት አሳሳቢ ስለነበር፣ በጊዜዉ መጠነኛ ድጋፍ አድር ገንላታል። እንግዲህ በዚህ መነሻነት፣ ኋላ ኋላ የጉዳቱን መጠን ማኅበራችን በቅጡ ሲያስጠናዉ፣ በሀገራችን እጅግ በስፋት ያለ፣ ነገር ግን በሕክምና እና በመረጃ እጥረት
የተነሳ ብዙ ሰዉ ልጁን በሞት እያጣ ሐዘንተኛ ሆኖ መቅረቱን አወቅን ከሞት የተረፉትም ቢሆኑ ለተደራራቢ የአካል ጉዳቶች ተጋልጠዉ በሰቆቃና በፈተና ይኖራሉ።
ስለሆነም ክቡራንና ክቡራት፣ ዛሬ የተገናኘነዉ ከንድፏ እስከ ግጓባታዉ ሙሉ ወጪው በማኅበራችን የሚሸፈነዉን እና በአሕጉራችን ትልቅ የሚሆነዉን የሕጻናት ሆስፒታል ግዓባታ መሠረት ለመጣል ነዉ: ይኼ
ትኩረቱን ሀይድሮሴፋለስ እና ስፓይናቢፊዳ ላይ ስለሚያደርግ ከእኛ አልፎ ለጎረቤት ሀገራትም ይተርፋል ብለን እናስባለን።
ቢያንስ ቢያስ ግን የዉብርስትን እና አጠገቧ የተቀመጡትን ዓይነት ጨምሮ ብዙ ሺ ጉዳተኞች እንባ ያብሳል: ይኼ ሆስፒታል፣ ለሀገራ ችን ትልቅ ሀብት፣ ለቤተ ክርስቲያናች ተጨማሪ መመስገኛ፣ ለማኅበራችንም በጎ ስም መሆኑን እናምናለን: እንኳን ደስ አላችሁ፣ እንኳን ደስ አለን!”
ከጎኔ የተቀመጡት የእኔ ብጤዎች፣ “እልልልልል!” ብለዉ አቀለጡት ሊቀ መንበሩ ንግግራቸዉን ጨርሰዉ ሲወርዱ፣ ጭብጨባ እና እልልታዉ
ዳግመኛ እንደ ጉድ ቀለጠ፡ ምሥጋና በላይ በላይ ተዥጎደጎደላቸዉ “እልልልል!… እግዚሀር ይስጥልን ... እግዚአብሔር ማኅበሩን ያስፋልን!”
“አሜን!” አልሁኝ፣ ጮህ ብዬ: አሜን! ምንም እንኳን ድንጋጤ እና
ደስታ ሲፈራረቁብኝ ብኖርም፤ እንደ ዛሬም መደንገጤንና መደሰቴን ግን እንጃልኝ፡፡ ከደስታዬ ብዛት የተነሳ ወደ ሊቀ መንበሩ ሂጂ ሂጂ የሚል መንፈስ አቁነጥንጦኝ ነበር፡ የማንን ጉልበት ልሳም?
በጣም ደስ አለኝ በጣም!
ከሊቀ መንበሩ በኋላ፣ የጤና ሚኒስትሯም ወጥተዉ ደስታቸዉን ገለጹ በእርግጥ ምን እንደ ተናገሩ ከልቤ አልሰማኋቸዉም:: በደስታ እየዋኘሁ ስለነበር የመርሐ ግብር መሪዉ እሳቸዉን ሸኝቶ ስሜን ደጋግሞ እየጠራ እንደ ነበር እንኳን አልሰማሁትም: አጠገቤ ያሉት ሰዎች ናቸዉ ጎሻሽመዉ ያባነኑኝ፡
“ዶክተር ዉብርስት?” አለኝ እንደገና፣ በድምፅ ማጉያዉ፡
“አቤት”
“እስኪ እባክሽን ወደ መድረኩ ብቅ በይና በልጅሽ እንደሆነዉ ዓይነት የሆነባቸዉንም በመወከል የተሰማሽ ስሜት ግለጪልን” አለኝ፣ እየተቅለሰለሰ::
እንዴ? እኔ ማነኝና ማንን እወክላለሁ? ጸጥ ብዬ ቆየሁበት፡ ነገር ግን እሱም ሐሳቡን፣ ከጎኔ ያሉትም ዉትዉታቸዉን ሊተዉልኝ አልቻሉም በደመ ነፍስ እሺ ብዬ ስቆም ጳጳሳቱ ታዩኝ፡፡ በእነሱ ፊት ምን ልናገር እንደምችል ሳስብ የባሰ ብርክ ያዘኝ፡ ፈራሁ ቢሆንም ግን አንድ ጊዜ ተነስቻለሁና እንዲሁ እየተወለካከፍሁ ወደ
የጉባያተኛዉ ዓይን ሁሉ ሰፍሮብኛል፡ እንዲሁ ዝም ብዬ ጉሮሮዬን ጠረግሁት፡ ምን ልል ነዉ ግን?
“ህህ” ብዬ ደገምሁበት፣ ይኼን መከረኛ ጉሮሮ
“ ግዚአብሔርይመስገ” ብሎ ጀመረልኝ፣ እንዳልተረጋጋሁ የተረዳኝ የመርሐ ግብሩ መሪ በዜማ፡ ዜማዉን ተቀበልሁትና መዝሙሩን አብረን ወጣነዉ፡ ከምኔዉ እንደ ቀለለኝ! ደህና እየዘመርሁ ሳለ ከየት እንዳመጣዉ ሳላየዉ፣ ከቤት ጥየዉ የመጣሁትን ክራሬን በግራ እጄ አስጨበጠኝ፡፡ ምን እንዳደርግበት እንደ
ተፈለገ ግን ምኑንም አላወቅሁም ምን ይፈለግብኝ ምን በቅጡ
ሳላዉቀዉ፣ ክራሬን በሰላምታ ቅኝት ቃኘሁት። በቅኝቴ መሀል በቅዳሴ ትናቴዎስ ላይ ደጋግሜ ሰምቻቸዉ ልቤ ላይ ከቀሩት መካከል ከአባቱ ወገብ ታወጣዉና በእናቱ ማሕጸን የምትልከዉ፣ በረቂቅ ሰፋድል የምትጠቀልለዉ በአርባ ቀኑ ለሀብትም ሆነ ለድህነት፣ ለጽድቅም ሆነ
ለኩነኔ ትሾመዋለህ የሚሉት ቃላት በሐሳቤ ተመላለሱብኝ እና፣
የእግዚአብሔርን ረቺነት በልቤ እያሰብሁ፣ እንዲህ ብዬ አንጎራጎርሁ።
ነሳኸን እያልን አማንህ ጌታ ሆይ
ብታፈርስ ብትሠራ ትሳሳታለህ ወይ?
ለዚች ለአንድ ልጄ
ለትንፋሿም እንኳ የከፈልሁህ ሳይኖር
እንኳን ያልሰጠኸኝ ያለኝም የኔ አይደል።
ኧረ ጌታዬ አላማህም
አንተስ ለኔ አትሳሳትም።
ሁለመናዉ እዚሁ ላይ ክራሬን ከጨበጥሁት በኋላ የመጣልኝን ይኼንን መዝሙር በደስታ ስሜት አንጎራጉሬ ሳበቃ፣ ቤተ ክርስቲያን ደግሞ ወደ አእምሮዬ መጣችልኝ፡ ሁልጊዜም በጎ ነገርን ብቻ የምታደርገዋን እሷን ላወድሳት በዚያዉ በሰላምታ ቅኝት ክራሬን እየገረፍሁ ሳለ፣ ከፊት ለፊቴ
ካለዉ ታዳሚ መካከል ጃሪም ብድግ ሲል አየሁት በስጨት ብሎ እመር አለና ጉባያተኛዉን ረግጦ ሲወጣ ሳየዉ፣ ልቤ ፍስስ አለችብኝ፡፡ እሱ እዚህ ይኖራል ብዬ በጭራሽ ስላልጠበቅሁ ይሁን፣ አወጣጡ ደስ ስለማይል፣ ብቻ በጣም ተረበሽሁ፡ በዚህ የተነሳ፣ እንቅፋት እንደ መታዉ
ሰዉ ስወለካከፍ በዚያ ሁሉ ሰዉ ፊት እንዴት እንዴት እንደሆንሁ እንኳን አልታወቀኝም።....
✨ይቀጥላል✨
እንድንከተለዉ ከፊታችን ቀደመ: መደዳዉን ወደ ተቀመጡት ሦስቱ
ጳጳሳት ወሰደኝ እና መስቀል እንድሳለም ምልክት ሰጠኝ ተሳልሜ ሳበቃ በርከክ እያልሁ የሦስቱንም ጫማ ስሜ አስተናባሪዉ ባሳየኝ ቦታ
ተቀመጥሁ። ትንፋሽ ወስጄ ሳበቃ፣ በማን መካከል እንደ ተቀመጥሁ ለማወቅ ተዟዙሬ ስመለከት ያኔ ዘዉዲቱ ሆስፒታል ሳለሁ ልጆቻቸዉን ለማሳከም እምሽክ ገልታ ሲሉ ያየኋቸዉን እናቶች ከአጠገቤ አገኘሁ::
የአንገት ሰላምታ ካቀረብሁላቸዉ በኋላ ወደ መድረኩ መለስ ስል የማኅበሩ ሊቀ መንበር ለመክፈቻ ንግግር ተጋብዘዉ ወጥተዉ ኖሮ፣ ጉሮሯቸዉን ሲጠራርጉ ደረስሁባቸዉ፡
“ከመንግሥትም ከቤተ ክህነትም ጥሪያችን አክብራችሁ የተገኛችሁል እንግዶቻችን፣ እንኳን ወደዚህ መልካም ሥፍራ በደህና መጣችሁልን። እንግዲህ እንደሚታወቀዉ፣ ቅድስት ቤተ ክርስቲያናች፣ ከጥንት ጀምሮ
ሰዎች ለማያልፈዉ የእግዚአብሔር መንግሥት ከማብቃት ጎን ለጎ ማኅበራዊ ጉዳቶችን ለማቅለል ከመራዳት ቦዝና አታዉቅም: በጤናዉ፣
በትምህርቱ፣ በወጉ፣ በልማዱ
ሁሉ ቢባል ቤተ ክርስቲያናችን
የማትመሰገንበት በጎ ተግባር የለም። ማኅበራችም የእናት ቤት
ክርስቲያኑን ጥሪ በመከተል በበጎ ሥራዎች ሁሉ ሲሳተፍ ኖሯል።
በመሆኑም፣ መጥሪያችንም ላይ እንደ ገለጽነዉ፣ ዛሬ እናንተን ወደዚህ ሥፍራ የጠራናችሁ ለሌላ በጎ የምሥራች ነዉ። ምንድነዉ ያላችሁኝም እንደሆነ፤ አሁን መጨረሻ ላይ የገባችዋ የልጅ እናት፣ ዶክተር ዉብርስት
ትባላለች: ማኅበርተኛች ናት።
ዉብርስት የመጀመሪያ ልጇን
በምትወልድበት ጊዜ፣ ተደራራቢ የጤና ጉዳተኛ ሆነችባት: በመሆኑም፤የዛሬ ዘጠኝ ወር ገደማ የውብርስት እናት ወደ ማኅበራችን ተመላልሰዉ
የልጄን ልጅ አሳክሙልኝ ብለዉ ደጅ ጠንተዉን ነበር። ዉብርስት
ማኅበርተኛች ስለሆነች ብቻ ሳይሆን፣ የልጇ የቱናት ጉዳት አሳሳቢ ስለነበር፣ በጊዜዉ መጠነኛ ድጋፍ አድር ገንላታል። እንግዲህ በዚህ መነሻነት፣ ኋላ ኋላ የጉዳቱን መጠን ማኅበራችን በቅጡ ሲያስጠናዉ፣ በሀገራችን እጅግ በስፋት ያለ፣ ነገር ግን በሕክምና እና በመረጃ እጥረት
የተነሳ ብዙ ሰዉ ልጁን በሞት እያጣ ሐዘንተኛ ሆኖ መቅረቱን አወቅን ከሞት የተረፉትም ቢሆኑ ለተደራራቢ የአካል ጉዳቶች ተጋልጠዉ በሰቆቃና በፈተና ይኖራሉ።
ስለሆነም ክቡራንና ክቡራት፣ ዛሬ የተገናኘነዉ ከንድፏ እስከ ግጓባታዉ ሙሉ ወጪው በማኅበራችን የሚሸፈነዉን እና በአሕጉራችን ትልቅ የሚሆነዉን የሕጻናት ሆስፒታል ግዓባታ መሠረት ለመጣል ነዉ: ይኼ
ትኩረቱን ሀይድሮሴፋለስ እና ስፓይናቢፊዳ ላይ ስለሚያደርግ ከእኛ አልፎ ለጎረቤት ሀገራትም ይተርፋል ብለን እናስባለን።
ቢያንስ ቢያስ ግን የዉብርስትን እና አጠገቧ የተቀመጡትን ዓይነት ጨምሮ ብዙ ሺ ጉዳተኞች እንባ ያብሳል: ይኼ ሆስፒታል፣ ለሀገራ ችን ትልቅ ሀብት፣ ለቤተ ክርስቲያናች ተጨማሪ መመስገኛ፣ ለማኅበራችንም በጎ ስም መሆኑን እናምናለን: እንኳን ደስ አላችሁ፣ እንኳን ደስ አለን!”
ከጎኔ የተቀመጡት የእኔ ብጤዎች፣ “እልልልልል!” ብለዉ አቀለጡት ሊቀ መንበሩ ንግግራቸዉን ጨርሰዉ ሲወርዱ፣ ጭብጨባ እና እልልታዉ
ዳግመኛ እንደ ጉድ ቀለጠ፡ ምሥጋና በላይ በላይ ተዥጎደጎደላቸዉ “እልልልል!… እግዚሀር ይስጥልን ... እግዚአብሔር ማኅበሩን ያስፋልን!”
“አሜን!” አልሁኝ፣ ጮህ ብዬ: አሜን! ምንም እንኳን ድንጋጤ እና
ደስታ ሲፈራረቁብኝ ብኖርም፤ እንደ ዛሬም መደንገጤንና መደሰቴን ግን እንጃልኝ፡፡ ከደስታዬ ብዛት የተነሳ ወደ ሊቀ መንበሩ ሂጂ ሂጂ የሚል መንፈስ አቁነጥንጦኝ ነበር፡ የማንን ጉልበት ልሳም?
በጣም ደስ አለኝ በጣም!
ከሊቀ መንበሩ በኋላ፣ የጤና ሚኒስትሯም ወጥተዉ ደስታቸዉን ገለጹ በእርግጥ ምን እንደ ተናገሩ ከልቤ አልሰማኋቸዉም:: በደስታ እየዋኘሁ ስለነበር የመርሐ ግብር መሪዉ እሳቸዉን ሸኝቶ ስሜን ደጋግሞ እየጠራ እንደ ነበር እንኳን አልሰማሁትም: አጠገቤ ያሉት ሰዎች ናቸዉ ጎሻሽመዉ ያባነኑኝ፡
“ዶክተር ዉብርስት?” አለኝ እንደገና፣ በድምፅ ማጉያዉ፡
“አቤት”
“እስኪ እባክሽን ወደ መድረኩ ብቅ በይና በልጅሽ እንደሆነዉ ዓይነት የሆነባቸዉንም በመወከል የተሰማሽ ስሜት ግለጪልን” አለኝ፣ እየተቅለሰለሰ::
እንዴ? እኔ ማነኝና ማንን እወክላለሁ? ጸጥ ብዬ ቆየሁበት፡ ነገር ግን እሱም ሐሳቡን፣ ከጎኔ ያሉትም ዉትዉታቸዉን ሊተዉልኝ አልቻሉም በደመ ነፍስ እሺ ብዬ ስቆም ጳጳሳቱ ታዩኝ፡፡ በእነሱ ፊት ምን ልናገር እንደምችል ሳስብ የባሰ ብርክ ያዘኝ፡ ፈራሁ ቢሆንም ግን አንድ ጊዜ ተነስቻለሁና እንዲሁ እየተወለካከፍሁ ወደ
የጉባያተኛዉ ዓይን ሁሉ ሰፍሮብኛል፡ እንዲሁ ዝም ብዬ ጉሮሮዬን ጠረግሁት፡ ምን ልል ነዉ ግን?
“ህህ” ብዬ ደገምሁበት፣ ይኼን መከረኛ ጉሮሮ
“ ግዚአብሔርይመስገ” ብሎ ጀመረልኝ፣ እንዳልተረጋጋሁ የተረዳኝ የመርሐ ግብሩ መሪ በዜማ፡ ዜማዉን ተቀበልሁትና መዝሙሩን አብረን ወጣነዉ፡ ከምኔዉ እንደ ቀለለኝ! ደህና እየዘመርሁ ሳለ ከየት እንዳመጣዉ ሳላየዉ፣ ከቤት ጥየዉ የመጣሁትን ክራሬን በግራ እጄ አስጨበጠኝ፡፡ ምን እንዳደርግበት እንደ
ተፈለገ ግን ምኑንም አላወቅሁም ምን ይፈለግብኝ ምን በቅጡ
ሳላዉቀዉ፣ ክራሬን በሰላምታ ቅኝት ቃኘሁት። በቅኝቴ መሀል በቅዳሴ ትናቴዎስ ላይ ደጋግሜ ሰምቻቸዉ ልቤ ላይ ከቀሩት መካከል ከአባቱ ወገብ ታወጣዉና በእናቱ ማሕጸን የምትልከዉ፣ በረቂቅ ሰፋድል የምትጠቀልለዉ በአርባ ቀኑ ለሀብትም ሆነ ለድህነት፣ ለጽድቅም ሆነ
ለኩነኔ ትሾመዋለህ የሚሉት ቃላት በሐሳቤ ተመላለሱብኝ እና፣
የእግዚአብሔርን ረቺነት በልቤ እያሰብሁ፣ እንዲህ ብዬ አንጎራጎርሁ።
ነሳኸን እያልን አማንህ ጌታ ሆይ
ብታፈርስ ብትሠራ ትሳሳታለህ ወይ?
ለዚች ለአንድ ልጄ
ለትንፋሿም እንኳ የከፈልሁህ ሳይኖር
እንኳን ያልሰጠኸኝ ያለኝም የኔ አይደል።
ኧረ ጌታዬ አላማህም
አንተስ ለኔ አትሳሳትም።
ሁለመናዉ እዚሁ ላይ ክራሬን ከጨበጥሁት በኋላ የመጣልኝን ይኼንን መዝሙር በደስታ ስሜት አንጎራጉሬ ሳበቃ፣ ቤተ ክርስቲያን ደግሞ ወደ አእምሮዬ መጣችልኝ፡ ሁልጊዜም በጎ ነገርን ብቻ የምታደርገዋን እሷን ላወድሳት በዚያዉ በሰላምታ ቅኝት ክራሬን እየገረፍሁ ሳለ፣ ከፊት ለፊቴ
ካለዉ ታዳሚ መካከል ጃሪም ብድግ ሲል አየሁት በስጨት ብሎ እመር አለና ጉባያተኛዉን ረግጦ ሲወጣ ሳየዉ፣ ልቤ ፍስስ አለችብኝ፡፡ እሱ እዚህ ይኖራል ብዬ በጭራሽ ስላልጠበቅሁ ይሁን፣ አወጣጡ ደስ ስለማይል፣ ብቻ በጣም ተረበሽሁ፡ በዚህ የተነሳ፣ እንቅፋት እንደ መታዉ
ሰዉ ስወለካከፍ በዚያ ሁሉ ሰዉ ፊት እንዴት እንዴት እንደሆንሁ እንኳን አልታወቀኝም።....
✨ይቀጥላል✨
👍48❤8🔥1