#የታካሚው_ማስታወሻ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በመለሰ_ታዬ (MD)
“አንተ ብቻ አይደለኸም፡፡ ብዙ ሰው እንደዛ ይመስለዋል፡፡እንደውም ከዚህ ጋር በተያያዘ አንድ የእንስሳት ዶክተር ጓደኛዬ
የገጠመውን ልንገራችሁ፤” አለን እየሳቀ፡፡
“እሺ ንገረን፡፡”
“የንሰሃ አባቱ ዶክተር ሲባል፣ የሰው ሃኪም እንደሆነ ይመስላቸው፡፡”
“እሺ፡፡
“እና ንሰሃ ሊገባ እርሳቸው ጋር ይሄድና፣ አባቴ ሃጥያት ሰርቻለሁ፤ ይፍቱኝ ልሎት ነው የመጣሁት፤' ይላቸዋል፡፡ እሳቸውም
'ልጄ፣ ሰው ሆኖ ሃጥያት ማይሰራ ማን አለ? እግዚአብሄርስ ንሰሃን የሰራልን ይህን አውቆ አይደል? በል ንገረኝ ልጄ እፈታሃለው፤ ይሉታል።
አባቴ የኔስ ትንሽ ከበድ ያለ ነው፡፡ ይላል እየተቅለሰለሰ፡፡
አዬ ልጄ፣ ለሰው እንጂ ከብዶ ሚታየው፣ ለእርሱ ምን ይሳነዋል፣ አትፍራ ንገረኝ ልጄ፧' ይሉታል፡፡
“አባቴ ይፍቱኝ፣ ከታካሚዬ ጋር ወሲብ ፈፅሚያለሁ።
'አይ ልጄ፣ እንዳንተ ያሉ ዶክተሮች ሁሉ ሚወድቁበት፣ሚያጋጥም ነውኮ፡፡ አይዞህ ልጄ፣ ንሰሃ እሰጥሃለው፡፡ እግዚአብሄር
ይቅር ባይ ነው ፤ " ሲሉት፣
አባቴ እኔ ግን የእንስሳት ዶክተር ነኝ፣ ታካሚዎቼ... ብሎ ሳይጨርስ ደንግጠው፣
በስመአብ ወወልድ... እያሉ ሲደግሙ፣ እሱም ደንግጦ ወጥቶ ከንስሃ አባቱ በዛው ተቆራርጦ ቀረ፡፡” ካ....ካ... በጣም ሲያስቀን አመሸን፡፡
እነ ሃብትሽ በህይወቴ የቀሩኝ እንጥፍጣፊ ቅመሞች ሆነዋል፡፡ስለ ስራው ሲያወራ፣ የዶሮ እርባታ ስራ ጥሩ እንደሆነና ቢሾፍቱ ለዛ ስራ የተመቸች እንደሆነች ሲያወራ ሰማሁት። አስጨናቂ ሃሳቦቼ የተወሰነ ረገብ ብለውልኛል፡፡ ስልኬን ብዙ ግዜ ክፍት ማድረግ ጀመሪያለሁ፡፡ ሳሚና ማሂ አልፎ አልፎ ይደውላሉ፡፡ ማሂ በአቋሟ
ፀንታለች፡፡ እኔም እንደዛው፡፡ ሳሚ ስለማርገዟ ሰምቶ፣ አስረግዘህ ጠፋህ
አይደል?' እያለ ይቀልዳል፡፡ እስቅና ስለ ሜሪ እጠይቀዋለሁ፡፡ አሁንም ከሼባው ጋር እንደሆነች፣ ኤፍሬም ቦርኮ መንገድ ላይ እንደወጣና እንዳየው፣ በግቢው ያለውን አዲስ ነገር እየሳቀ ያወራኛል።
#እንጥፍጣፊ_መሻቶች...
ያለኝ ገንዘብ አየመነመነ ነው፡፡ አንድ ነገር ካላደረኩ፣ ከዚህ በኋላ ከአንድ ወር በላይ መንቀሳቀሻ ገንዘብ አይኖረኝም፡፡መኪናዬን ለመሽጥ በውስጤ ዝግጅት እያደረኩ ነው፡፡ ለመሸጥ ምን ማድረግ እንዳለብኝ እያሰላሰልኩ ስጠጣ አምሽቼ ተኛሁ፡፡ ከእንቅልፌ ስነቃ የተለየ ስሜት
እየተሰማኝ ነው፡፡ ደስ ሚል ስሜት፣ የፈነደቀ፣ የበራ ውስጠት እየተሰማኝ ነው፡፡ ከአልጋዬ እንደተነሳሁ፤
“ኋት ኤ ብራይት ዴይ ኢዝ ቱዴይ...?”
“ቱዴይ ኢዝ ሳተርዴይ...”
“ኢት ኢዝ ማይ ብርዝ ዴይ...።” ብዬ ሳላስበው ቅኔ ተቀኘሁ፡፡
ወይኔ... ዛሬ ልደቴ ነው እንዴ? እኔኮ አንዳንዴ ሳላስበው በልሳን ምናገረው ነገር አለ፡፡ ልደቴን አላውቀውም። ግን ማን ያውቃል፣ዛሬ ሊሆን ይችላል እኮ..፡፡ ቢያንስ አንድ ሶስት መቶ ስልሳ አምስተኛ
ትክክል የመሆን እድል አለኝ፡፡ ማክበር አለብኝ፡፡
ሻወሬን ወሰድኩኝ፣ ጺሜን ተለጫጨሁ፣ አፍተር ሼቭ፣ ሽቶ ተቀባባሁ። ድንገት እብደቴ እየተነሳ እንደሆነ ተሰማኝ፡፡ ከወራት በኋላ፣ ለመጀመሪ ግዜ ከውስጤ ሳልጠጣ ደስ ሚል ስሜት እየተሰማኝ ነው:: ፈገግ ልል፣ ልስቅ ልጫወት ነው:: እብደቴን አውቀዋለሁ። እወደዋለሁ።
እሱ ይሻለኛል። ዝለል፣ ዝላል፣ ፈንጥዝ፣ ፈንጥዝ ይለኛል። ህይወት የፈካች አበባ፣ ብሩህ ሆና ትታየኛለች፡፡ ቀላልና አጓጊ ያደርግልኛል። ለባብሼ ስጨርስ፣ ምሳ ደርሷል። ወጥቼ ለራሴ ምርጥ ክትፎ ጋበዘኩት።ከምሳ በኋላ መኪናዬን አስነስቼ ዝም ብዬ ነዳሁኝ፡፡ ወዴት፣ ለምን፣
እንደምሄድ አላውቅም፡፡ ብቻ ደስ ብሎኛል። ፍንትው፣ ብርት፣ እንዳልኩ
ሳላስበው እዛው ዱከም ደንበኛዬ ጋር እራሴን አገኘሁት። መሄጃ የለኝም
ገባሁ። ያልተለመደ፣ሞቅ ያለ ስላምታ ሰጠኋቸው። ደስ ሲለኝ መደበቅ
አልችልም:: ፊቴ ያሳብቃል።
“እንዴት ነሽ...? ሰላም ነዉ...?” አልኳት ባለቤቷን፡፡
“አለን፡፡ እንዴት ነህ አንተ? ግባ!።” የቤቱ ባለቤት ወደ ተለመደዉ ቦታዬ እየጠቆመችኝ፡፡
“ዛሬ እምሮብሃል። ፍክት ብርት ብለሃል። ምን ተገኘ?”
“ልደቴ ነው። ዛሬ ከበር መልስ ግብዣ በኔ ነው::”
“እንኳን ተወለድክልን። ልደትህ ከሆነማ፣ እኛ ነን መጋበዝ ያለብን።”
“አመሰግናለሁ። ግን፣ የደስታዬ ቀን ስለሆነ፣ ግብዣው በኔ ነው። ብቻ ዛሬ
ልዩ እንክብካቤ ያስፈልገኛለ፤” ብዬ ጥጌን ይዤ ተቀመጥኩ ብዙም ሳትቆይ ሚያስፈልገኝን ሁሉ አምጥታ
አስቀመጠችልኝ፡፡ ቤተኛ ሆኛለሁ። ሚያስፈልገኝን፣ ልኬን፣ ሁሉን
አውቃለች፡፡ ዛሬ እንደ ከዚህ ቀደሙ፣ ስልኬ ላይ አልተደፋሁም: መሄጃ
ስላጣው እንጂ መቃም ሳይሆን ሰው ነው ያማረኝ፡፡ ለሳምንታት ሰው አስጠልቶኝ ከሰው እንዳልሽሽው፣ ዛሬ ከሰው ማውራት፣ መቀለድና መሳቅ አማረኝ፡፡ ከእነርሱ ጋር እየተጫወትኩ፣ እየቀነጣጠብኩ መቃም ጀመርኩ፡፡ ትንሽ እንደቃምኩ፣ አንድ ጥቁር በጥቁር የለበሰች ረጅም፣ ቁመናዋ የተስተካከለ፣ ቆንጅዬ ልጅ ገባች፡፡ እንዳየኋት ዐይኖቼን
ተክዬባት ቀረሁ፡፡
መጀመሪያ እዚህ ቤት መምጣት የጀመርኩ ሰሞን፣ ባለቤትየዋ እዚህ ከሚመጡ ደንበኞቼ ለየት ትላለህ፤' ያለችኝ ትዝ አለኝ፡፡ ልጅቷ ፅድት ያለች ናት:: ውብና ማራኪ! እኔም እስከዛሬ እዚህ ቤት ሲመጡ ካየኋዋቸው ሴቶች ተለየችብኝ፡፡ ሳሎኑን ተሻግራ፣ በመጋረጃው ጀርባ
ወደ ውስጥ ገባች። ከቤቱ ባለቤት ጋር እንደጓደኛ ሰላም ተባብለው እየተሳሳቁ ያወራሉ፡፡ ቤተኛ ነች፤ ይተዋወቃሉ ማለት ነው? ግን ሲታዩ፣ ፍፁም በተለያየ ዓለም ውስጥ ያሉ ሰዎች ይመስላሉ፡፡ባለቤትየው፣ ሱስ ያጎሳቆላት ከሲታና የወየበች ናት፡፡ ይቺ ደግሞ፣ የቆዳዋ ጥራት፣ በታይቷ ውስጥ የሚታየው የተመቸው ሰውነት፣ ሱስ ባለፈበት አልፋ
ምታውቅ አትመስልም። እንዴት ተዋወቁ? ምን አገናኝቸው? ጓደኛማ በፍፁም ሊሆኑ አይችልም:: ከወደ ጓዳ ውስጥ የሚስማውን እንቅስቃሴ እያዳመጥኩ ግንኙነታቸውን ለመገመት እሞክራለሁ፡፡
ትንሽ ቆይታ ልጅቷ መጋረጃውን ከፍታ ወጣች:: በኔ ተቃራኒ ከመጋረጃው ጠርዝ መጅሊስ ላይ ተቀመጠች። ባለቤትየዋ ሺሻ አምጥታ ለኮሰችላት። አሁንም ያወራሉ። ሺሻውን ተቀብላ ማጨስ
ጀመረች፡፡ አትመስልም። በፍፁም ሱስ ባለፈበት ያለፈች አትመስልም።
እንደማያት አንድታውቅ ፈልጌያለሁ። ዐይኔን ተክዬ ቀረሁ:: እጅግ ውብ
ነች፡፡ ፀጉሯ ሉጫነቱ እርዝመቱ፣ ስስ ከንፈሮቿ ከተቀባችዉ ሊፒስቲክ
ጋር እንጆሪ ይመስላሉ። ጉመጣት ጉመጣት የሚል ስሜት ተሰማኝ።
ወተት እንደጠጣች ድመት፣ የራሴን ከንፈር በምላሴ ላስኩት፡፡ የቀይ
ዳማ ናት፡፡ ጥቁር አይኖቿን ሰማያዊ አይ ሻዶው ተቀብታቸዋለች። አማላይ የውበት እመቤት ትመስላለች፡፡
“ከእርሷ ጋር አድሬ ሲነጋ ልሙት.
ላፈር አይደለም ወይ የተፈጠርኩት...” የተባለላት ትመስላለች፡፡
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ ለወዳጆ #Share እያደረጉ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በመለሰ_ታዬ (MD)
“አንተ ብቻ አይደለኸም፡፡ ብዙ ሰው እንደዛ ይመስለዋል፡፡እንደውም ከዚህ ጋር በተያያዘ አንድ የእንስሳት ዶክተር ጓደኛዬ
የገጠመውን ልንገራችሁ፤” አለን እየሳቀ፡፡
“እሺ ንገረን፡፡”
“የንሰሃ አባቱ ዶክተር ሲባል፣ የሰው ሃኪም እንደሆነ ይመስላቸው፡፡”
“እሺ፡፡
“እና ንሰሃ ሊገባ እርሳቸው ጋር ይሄድና፣ አባቴ ሃጥያት ሰርቻለሁ፤ ይፍቱኝ ልሎት ነው የመጣሁት፤' ይላቸዋል፡፡ እሳቸውም
'ልጄ፣ ሰው ሆኖ ሃጥያት ማይሰራ ማን አለ? እግዚአብሄርስ ንሰሃን የሰራልን ይህን አውቆ አይደል? በል ንገረኝ ልጄ እፈታሃለው፤ ይሉታል።
አባቴ የኔስ ትንሽ ከበድ ያለ ነው፡፡ ይላል እየተቅለሰለሰ፡፡
አዬ ልጄ፣ ለሰው እንጂ ከብዶ ሚታየው፣ ለእርሱ ምን ይሳነዋል፣ አትፍራ ንገረኝ ልጄ፧' ይሉታል፡፡
“አባቴ ይፍቱኝ፣ ከታካሚዬ ጋር ወሲብ ፈፅሚያለሁ።
'አይ ልጄ፣ እንዳንተ ያሉ ዶክተሮች ሁሉ ሚወድቁበት፣ሚያጋጥም ነውኮ፡፡ አይዞህ ልጄ፣ ንሰሃ እሰጥሃለው፡፡ እግዚአብሄር
ይቅር ባይ ነው ፤ " ሲሉት፣
አባቴ እኔ ግን የእንስሳት ዶክተር ነኝ፣ ታካሚዎቼ... ብሎ ሳይጨርስ ደንግጠው፣
በስመአብ ወወልድ... እያሉ ሲደግሙ፣ እሱም ደንግጦ ወጥቶ ከንስሃ አባቱ በዛው ተቆራርጦ ቀረ፡፡” ካ....ካ... በጣም ሲያስቀን አመሸን፡፡
እነ ሃብትሽ በህይወቴ የቀሩኝ እንጥፍጣፊ ቅመሞች ሆነዋል፡፡ስለ ስራው ሲያወራ፣ የዶሮ እርባታ ስራ ጥሩ እንደሆነና ቢሾፍቱ ለዛ ስራ የተመቸች እንደሆነች ሲያወራ ሰማሁት። አስጨናቂ ሃሳቦቼ የተወሰነ ረገብ ብለውልኛል፡፡ ስልኬን ብዙ ግዜ ክፍት ማድረግ ጀመሪያለሁ፡፡ ሳሚና ማሂ አልፎ አልፎ ይደውላሉ፡፡ ማሂ በአቋሟ
ፀንታለች፡፡ እኔም እንደዛው፡፡ ሳሚ ስለማርገዟ ሰምቶ፣ አስረግዘህ ጠፋህ
አይደል?' እያለ ይቀልዳል፡፡ እስቅና ስለ ሜሪ እጠይቀዋለሁ፡፡ አሁንም ከሼባው ጋር እንደሆነች፣ ኤፍሬም ቦርኮ መንገድ ላይ እንደወጣና እንዳየው፣ በግቢው ያለውን አዲስ ነገር እየሳቀ ያወራኛል።
#እንጥፍጣፊ_መሻቶች...
ያለኝ ገንዘብ አየመነመነ ነው፡፡ አንድ ነገር ካላደረኩ፣ ከዚህ በኋላ ከአንድ ወር በላይ መንቀሳቀሻ ገንዘብ አይኖረኝም፡፡መኪናዬን ለመሽጥ በውስጤ ዝግጅት እያደረኩ ነው፡፡ ለመሸጥ ምን ማድረግ እንዳለብኝ እያሰላሰልኩ ስጠጣ አምሽቼ ተኛሁ፡፡ ከእንቅልፌ ስነቃ የተለየ ስሜት
እየተሰማኝ ነው፡፡ ደስ ሚል ስሜት፣ የፈነደቀ፣ የበራ ውስጠት እየተሰማኝ ነው፡፡ ከአልጋዬ እንደተነሳሁ፤
“ኋት ኤ ብራይት ዴይ ኢዝ ቱዴይ...?”
“ቱዴይ ኢዝ ሳተርዴይ...”
“ኢት ኢዝ ማይ ብርዝ ዴይ...።” ብዬ ሳላስበው ቅኔ ተቀኘሁ፡፡
ወይኔ... ዛሬ ልደቴ ነው እንዴ? እኔኮ አንዳንዴ ሳላስበው በልሳን ምናገረው ነገር አለ፡፡ ልደቴን አላውቀውም። ግን ማን ያውቃል፣ዛሬ ሊሆን ይችላል እኮ..፡፡ ቢያንስ አንድ ሶስት መቶ ስልሳ አምስተኛ
ትክክል የመሆን እድል አለኝ፡፡ ማክበር አለብኝ፡፡
ሻወሬን ወሰድኩኝ፣ ጺሜን ተለጫጨሁ፣ አፍተር ሼቭ፣ ሽቶ ተቀባባሁ። ድንገት እብደቴ እየተነሳ እንደሆነ ተሰማኝ፡፡ ከወራት በኋላ፣ ለመጀመሪ ግዜ ከውስጤ ሳልጠጣ ደስ ሚል ስሜት እየተሰማኝ ነው:: ፈገግ ልል፣ ልስቅ ልጫወት ነው:: እብደቴን አውቀዋለሁ። እወደዋለሁ።
እሱ ይሻለኛል። ዝለል፣ ዝላል፣ ፈንጥዝ፣ ፈንጥዝ ይለኛል። ህይወት የፈካች አበባ፣ ብሩህ ሆና ትታየኛለች፡፡ ቀላልና አጓጊ ያደርግልኛል። ለባብሼ ስጨርስ፣ ምሳ ደርሷል። ወጥቼ ለራሴ ምርጥ ክትፎ ጋበዘኩት።ከምሳ በኋላ መኪናዬን አስነስቼ ዝም ብዬ ነዳሁኝ፡፡ ወዴት፣ ለምን፣
እንደምሄድ አላውቅም፡፡ ብቻ ደስ ብሎኛል። ፍንትው፣ ብርት፣ እንዳልኩ
ሳላስበው እዛው ዱከም ደንበኛዬ ጋር እራሴን አገኘሁት። መሄጃ የለኝም
ገባሁ። ያልተለመደ፣ሞቅ ያለ ስላምታ ሰጠኋቸው። ደስ ሲለኝ መደበቅ
አልችልም:: ፊቴ ያሳብቃል።
“እንዴት ነሽ...? ሰላም ነዉ...?” አልኳት ባለቤቷን፡፡
“አለን፡፡ እንዴት ነህ አንተ? ግባ!።” የቤቱ ባለቤት ወደ ተለመደዉ ቦታዬ እየጠቆመችኝ፡፡
“ዛሬ እምሮብሃል። ፍክት ብርት ብለሃል። ምን ተገኘ?”
“ልደቴ ነው። ዛሬ ከበር መልስ ግብዣ በኔ ነው::”
“እንኳን ተወለድክልን። ልደትህ ከሆነማ፣ እኛ ነን መጋበዝ ያለብን።”
“አመሰግናለሁ። ግን፣ የደስታዬ ቀን ስለሆነ፣ ግብዣው በኔ ነው። ብቻ ዛሬ
ልዩ እንክብካቤ ያስፈልገኛለ፤” ብዬ ጥጌን ይዤ ተቀመጥኩ ብዙም ሳትቆይ ሚያስፈልገኝን ሁሉ አምጥታ
አስቀመጠችልኝ፡፡ ቤተኛ ሆኛለሁ። ሚያስፈልገኝን፣ ልኬን፣ ሁሉን
አውቃለች፡፡ ዛሬ እንደ ከዚህ ቀደሙ፣ ስልኬ ላይ አልተደፋሁም: መሄጃ
ስላጣው እንጂ መቃም ሳይሆን ሰው ነው ያማረኝ፡፡ ለሳምንታት ሰው አስጠልቶኝ ከሰው እንዳልሽሽው፣ ዛሬ ከሰው ማውራት፣ መቀለድና መሳቅ አማረኝ፡፡ ከእነርሱ ጋር እየተጫወትኩ፣ እየቀነጣጠብኩ መቃም ጀመርኩ፡፡ ትንሽ እንደቃምኩ፣ አንድ ጥቁር በጥቁር የለበሰች ረጅም፣ ቁመናዋ የተስተካከለ፣ ቆንጅዬ ልጅ ገባች፡፡ እንዳየኋት ዐይኖቼን
ተክዬባት ቀረሁ፡፡
መጀመሪያ እዚህ ቤት መምጣት የጀመርኩ ሰሞን፣ ባለቤትየዋ እዚህ ከሚመጡ ደንበኞቼ ለየት ትላለህ፤' ያለችኝ ትዝ አለኝ፡፡ ልጅቷ ፅድት ያለች ናት:: ውብና ማራኪ! እኔም እስከዛሬ እዚህ ቤት ሲመጡ ካየኋዋቸው ሴቶች ተለየችብኝ፡፡ ሳሎኑን ተሻግራ፣ በመጋረጃው ጀርባ
ወደ ውስጥ ገባች። ከቤቱ ባለቤት ጋር እንደጓደኛ ሰላም ተባብለው እየተሳሳቁ ያወራሉ፡፡ ቤተኛ ነች፤ ይተዋወቃሉ ማለት ነው? ግን ሲታዩ፣ ፍፁም በተለያየ ዓለም ውስጥ ያሉ ሰዎች ይመስላሉ፡፡ባለቤትየው፣ ሱስ ያጎሳቆላት ከሲታና የወየበች ናት፡፡ ይቺ ደግሞ፣ የቆዳዋ ጥራት፣ በታይቷ ውስጥ የሚታየው የተመቸው ሰውነት፣ ሱስ ባለፈበት አልፋ
ምታውቅ አትመስልም። እንዴት ተዋወቁ? ምን አገናኝቸው? ጓደኛማ በፍፁም ሊሆኑ አይችልም:: ከወደ ጓዳ ውስጥ የሚስማውን እንቅስቃሴ እያዳመጥኩ ግንኙነታቸውን ለመገመት እሞክራለሁ፡፡
ትንሽ ቆይታ ልጅቷ መጋረጃውን ከፍታ ወጣች:: በኔ ተቃራኒ ከመጋረጃው ጠርዝ መጅሊስ ላይ ተቀመጠች። ባለቤትየዋ ሺሻ አምጥታ ለኮሰችላት። አሁንም ያወራሉ። ሺሻውን ተቀብላ ማጨስ
ጀመረች፡፡ አትመስልም። በፍፁም ሱስ ባለፈበት ያለፈች አትመስልም።
እንደማያት አንድታውቅ ፈልጌያለሁ። ዐይኔን ተክዬ ቀረሁ:: እጅግ ውብ
ነች፡፡ ፀጉሯ ሉጫነቱ እርዝመቱ፣ ስስ ከንፈሮቿ ከተቀባችዉ ሊፒስቲክ
ጋር እንጆሪ ይመስላሉ። ጉመጣት ጉመጣት የሚል ስሜት ተሰማኝ።
ወተት እንደጠጣች ድመት፣ የራሴን ከንፈር በምላሴ ላስኩት፡፡ የቀይ
ዳማ ናት፡፡ ጥቁር አይኖቿን ሰማያዊ አይ ሻዶው ተቀብታቸዋለች። አማላይ የውበት እመቤት ትመስላለች፡፡
“ከእርሷ ጋር አድሬ ሲነጋ ልሙት.
ላፈር አይደለም ወይ የተፈጠርኩት...” የተባለላት ትመስላለች፡፡
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ ለወዳጆ #Share እያደረጉ
👍3❤1
#ሰመመን
፡
፡
#ክፍል_አአምስት
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
ፈጣን ነው ። አንዴ ዲሰኩር ከጀመረ አድማጮቹን አፍ አስከፍቶ ይውላል። ነገር ግን ብዙ ጊዜ አይናገርም በእምነቱ
ከብረት የጠነከረ ዲሲፕሊን ነበረው ።
ይህ ወጣት ታጋይ በኮንሰትራክሽን ካምፕ ቆይታው ጊዜ ድንገት አንዲት ሴት ይወዳል ። የሚያሳዝነው ይህች
የወደዳት ሴት የአንድ ፋሺስት ጀኔራል ሚስት መሆኗ ነው ።በሩቅ ከማየት በቀር ቀርቦ ለማነጋገር ዕድል አልነበረውም ።
ሴትዮዋ እዚያ ግቢ ውስጥ የምትመጣው የጄኔራሉ ሚስት በመሆኗ እስረኞቹን መጎብኘት እንደ መዝናኛዋ አድርጋ ነው። አብዛኛውን ጊዜ ምሽት ሲቃረብ ወደ ካምፑ ብቅ ብላ « በሥቃይ የሚማቅቁ እስረኞችን በማየት ተዝናንታ
ትመለሳለች ። ምስኪኑ ካርል ዐይኑ ውስጥ የሴትዮዋ ውበት ገብቶ እንቅልፍ እየነሳው ይመጣል መምጫዋን ሰዓት
ጠብቆ ያያታል እሷ ግን ህልውናውንም ከታውቅለትም።
ሁኔታው እያደግ ይሔደና "ለካርል ድብቅ የውስጥ ሕመም ይሆንበታል ። ለማንም ሳይናገር ብቻዉን ወስጥ ውስጡን ይማቅቃል ። የሞኒካ አበት ለካርል ቅርቡ
ስለነበሩ ነገሩን በመከታተል ቀስ ብለው ደረሱበት ሴትዮዋን ያላየ ዕለት የሚሰማውን አሳዛኝ ስሜት አጠኑ ። ነገር ግን ምንም ሊረዱት አልቻሉም ከምስኪኑ ካርል አፍ የተገነዘቡት ነገር ቢኖር የሴት ውበት ሲማርከው የመጀመርያ የፍቅር ዐይኑ በማይሆን ቦታ መገለጡና በአጓጉል ሴት ላይ ማረፉ ነበር የሚያሳዝነው።
ቀስ በቀስ ነገሩ ተዛምቶ በቅርቡ የነበሩ እስረኘቀች ጆሮ ውስጥ ገባ። የፋሽስት ጀነራል ሚስት በመውደዱ ።እስረኞች ሁሉ ካርልን አክ እንትፍ አሉት ።። ይህ መገለል በምስኪኑ ካርል ላይ የባሰ ጭንቀትና ብቸኝነት አሳደረበት ። በመጨረሻም አንድ ሌሊት ራሱን ግድሎ ተገኘ . . .
እሺ ፥ ከዚያ . .አሉ ዮናታን በድንገት ከትውስታቸው እንደ ተመለሱ ።
እስክንድር ግር አለው። ከቀን ሕልማቸው ሲባንኑ እንዲያው የተነፈሱት ቃል ነው እንጂ እስክንድር መቀጠል ያለበት ምንም የተያያዘ ነገር አልነበረም ። እናም ከደካማ
ፈንግታ በቀር ምንም አልመለሰም።
እባክህ በዘዴ እየቀረብክ አጫውተው" አሉ የአባትነት ቃና ባለው አነጋገር አሁን ባለው ሁኔታ ላይ ብቸኝነት ከተጨመረበት መጥፎ ደረጃ ላይ ይደርሳል። እና እባክህ
ብኝነት እንዳይሰማው ለማድረግ ሞክር
“ እሺ ” ብሎ እስክንድር ከተቀመጠበት ተነሣ ክፍሉን ለቅቆ ሊወጣ ሲልም ዮናታን በባለ አደራናት ስሜት አጥብቀው ጨብጠው ነቀነቁት ።
የዐይን ፍቅር የዋዛ በሽታ አይደለም ” አሉ ዮናታን ራሳቸውን ለራሳቸው “አቤልን ከዚህን ሕመም ለማዳን ምን መደረግ አለበት የተለያየ የመፍትሔ ሐሳብ በጭንቅላታቸው ውስጥ መጣ ። ለጥቂት ደቂቃ ያህል ወደ ኋላቸው ተለጥጠው ተቀመጡ መነጽራቸውን መልሰው ዐይናቸው ላይ አደረጉ።
ወረቀቶቻቸው ጠረጴዛው ላይ እንደተበታተኑ ጥለዋቸወ ከክፍላቸው ወጡ። ወደ አቶ መዓምር ክፍል ነበር
የሄዱት ። አቶ መዓምር ለዮናታን ከሥራ ጓደኝነታቸውም ሌላ የቅርብ ጓደኛቸው ናቸው ።
ሰላምታ ተለዋውጠው እንደ ተቀመጡ «ዮናታን ያለምንም መንደርደሪያ በቀጥታ ወደ መጡበት ጉዳይ አመሩ ።
“ እባክህ አንድ ተማሪዬ ስለ ታመመ በምን መንገድ ልንረዳው እንደምንችል እንድታማክረኝ ነበር ?
“ ማ የሚባል ? ”
“ አቤል ! አቤል ፤ታስታውሰዋለህ ? ”
“ ኦ ! ኣዎ አስታውሰዋለሁ ፤ያ ጎበዙ ልጅ አይደለም ?” አሉ ኣቶ መዓምር ። ከአንድ ዓመት በፊት ሁለት ተከታታይ ኮርሶች አስተምረውት ነበር ። “አሁን ታዲያ ምን ነካው? በማለት ጠየቁ ።
“ አንዲት ልጅ በዐይኑ ወዷል የሚል መረጃ ነው ያገኘሁት” አሉ ዮናታን ፡ ከአቀማመጣቸው ለጠጥ ብለው
“ታዲያ ይሄ ሕመም ነው ወይስ ፍቅር ?” አቶ መዓምር ጉዳዩን ቀለል አድርገው በመመልከት ዐይነት ፈገግታ ፈገግ
አሉ። የዮናታን ግንባር ግን ፈጽሞ አልተፈታም ።
“ ሕመም ነው እንጂ!ከባድ ሕመም ። ”
“ ማለቴኮ ፡ ” አሉ አቶ መዓምር ፡ ከዮናታን ፊት ላይ ፈገግታ ባጡ ጊዜ ሽምቅቅ ብለው ነገሩን በማስተባበል ዓይነት ፡ “ ማለቴ " ይሄ የተፈጥሮ ጉዳይ ነው ፤ ሁላችንም ብንሆን በዐይናችን ሳናፈቅር አላለፍንም ። እንዲያውም ከራሴ
ልምድ ብነሣ ተዋውቄ ካፈቀርኳቸው ይልቅ በዐይኔ ያፈቀርኳቸው በቁጥር ይበዛሉ ። ”
“ ለነገሩማ ፍቅር የሚጀምረው በዐይን ነው ” በማለት ዮናታንም ፈገግ አሉ ።
ታዲያስ አሁን እኮ ወደኔው መጡ አሉ አቶ
መዓምር ፥ የዮናታን ፈገግታ ለበለጠ ጨዋታ ጋብዟቸው ።“ ፍቅር ጤንነት ነው ። በኔ ግምት ሕመም ወይም በሽታ
የሚሆነው ጥላቻ ነው ። ዐይን ደግሞ ምን ጊዜም እንዲያፈቅር ያስፈልጋል ። ይህ ራሱ የሕይወት ቅመም ነው ። መጥፎ የሚሆነው ዐይን መጥላት ሲጀምር ነው ። ዐይን ተጨፍኖ
አይኬድ ነገር! ”
ዮናታን ውይይቱ ወደ ቀልድ እንዳዘነበለ ወይም ደግሞ መልኩን እንደ ለወጠ ተሰማቸው ። እሳቸው አክብደው
ያመጡት የአበል ጉዳይ ለአቶ ወዓምር ለምን ቀልሎ እንደ ታያቸው ዮናታን ሊገባቸው አልቻለም ። “ አቀራረቡ
ይሆን ?” ሲሉ በልባቸው አሰቡ ።
“ የአቢልን የዐይን ፍቅር ግን ፡ እንዲህ አቅልለን አናየውም ” አሉ እንደ ገና ኮስተር ብለው “ በደረጃ እኛ ከምንለው ብዙ ይለያል ። እንዳጠናሁት ከሆነ ትምህርቱን በሚገባ መከታተል አልቻለም ግድ የለሽነትን ስልቹነትን እያሳየ ነው ። አልፎ አልፎም ከገለጻ ክፍል ይቀራል ። ቀድም አቤልን የምታስታውሰው ከሆን ግን " እንዲህ ዐይነት ተማሪ አልነበረም ። እና መፍትሔ ካልተፈለገለት መጥፎ ሁኔታ
ላይ ነው የሚገኘው ” አሉና " የካርልን ታሪክ ሊያጫውቷቸው ምላሳቸው ላይ ካደረሱ በኋላ መለሱት
“ እንደ ምንም ይችን ዓመት ሊጨርስ አይችልም ማለት ነው? ” አሉ አቶ መዓምር ። በዩኒቨርስቲው ውስጥ
በታሪክ መምህርነት ብዙ ዓመት ስላገለገሉ ፥ የአቤል ዐይነት ችግር በተማሪዎች ዘንድ መከሠት ፥ ለእሳቸው አዲስ ነገር አልነበረም ። እንዲያውም ከጊዜ ብዛት እንዲሰለቹ አድርጓቸዋል ። ፈተና ሲደርስ መታመም ፥ ቅጠን ባጣ የጥናት ብዛት መቀወስ በጭንቀት ብዛት ማበድ ፥ በፍቅር ተጠምዶ ከትምህርት ተዘናግቶ መባረር ፡ ለዩኒቨርስቲው እንግዳ በመሆኔ የጎበዝ ተማሪዎች ተደናግሮ መውደቅ ፥ ይህንና ይህን የመሳሰሉት ሁኔታዎች በደረጃ ይለያዩ እንጂ በየዓመቱ፡ በዩኒቨርስቲው ውስጥ ሳይከሠቱ አያልፉም ። አሁንም ዮናታንን እጅግያሳሰባቸ ጉዳይ {አቶ መዓምርን ምንም ያህል አልኮረኮራቸውም ።
መጨረሱንን ሊጨርስ ይችል ይሆናል ። ግን የሚያስፈልገው ጨርሶ መውጣቱ ብቻነው እንዴ?” አሉ ዮናታን።ጣ ባለ ድምፅ
“ ማለቴ ትምህርቱን ጨርሶ ሥራ ላይ ከዋለ፥ ራሱን በማዝናናት አሁን ካለበት ሁኔታ ነፃ ሊመጣ ይችላል ።”
“ እኔ ግን በዚህ መልክ አልመለከተውም ” አሉ ዮናታን አቤልን ዲግሪ አስይዘን ከዩኒቨርስቲ ማባረር ሳይሆን ታላቅ ምሁር የማድረግ ኃላፊነት አለብን ። ለዚህ ብቃት ያለው ልጅ ነው ። ደግሞም አሁን ባለበት ሁኔታ ትምህርቱንም ላይጨርስ ይችላል።
“እንግዲህ ለሥነ ልቡና ጥናት በሳል ለሆኑት እናማክራቸዋ ! ” አሉ አቶ መዓምር ነገሩን ለማሳጠር ያህል ።
“ለአካዳሚክ ኮሚሽኑም አስታውቀን አንድ መፍትሐ ይፈለግለት እንጂ ! ” አሉ ዮናታን ።
ከምሽቱ ሦስት ሰዓት አካባቢ ይሆናል ። ማርታ ገና ከውጭ አልገባችም ። ትዕግሥትና ሁለት የመኝታ ክፍል
ጓደኞቿ አልጋቻው ላይ ጋደም ብለው ከመጀመሪያ ዓመት ኮርስ አንዱ የሆነውን የኢትዮጵያ ታሪክ እያጠኑ ይጠያየቃሉ።
የመኝታ ክፍላቸው በር ሳይንኳኳ “
ተከፈተ ።
፡
፡
#ክፍል_አአምስት
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
ፈጣን ነው ። አንዴ ዲሰኩር ከጀመረ አድማጮቹን አፍ አስከፍቶ ይውላል። ነገር ግን ብዙ ጊዜ አይናገርም በእምነቱ
ከብረት የጠነከረ ዲሲፕሊን ነበረው ።
ይህ ወጣት ታጋይ በኮንሰትራክሽን ካምፕ ቆይታው ጊዜ ድንገት አንዲት ሴት ይወዳል ። የሚያሳዝነው ይህች
የወደዳት ሴት የአንድ ፋሺስት ጀኔራል ሚስት መሆኗ ነው ።በሩቅ ከማየት በቀር ቀርቦ ለማነጋገር ዕድል አልነበረውም ።
ሴትዮዋ እዚያ ግቢ ውስጥ የምትመጣው የጄኔራሉ ሚስት በመሆኗ እስረኞቹን መጎብኘት እንደ መዝናኛዋ አድርጋ ነው። አብዛኛውን ጊዜ ምሽት ሲቃረብ ወደ ካምፑ ብቅ ብላ « በሥቃይ የሚማቅቁ እስረኞችን በማየት ተዝናንታ
ትመለሳለች ። ምስኪኑ ካርል ዐይኑ ውስጥ የሴትዮዋ ውበት ገብቶ እንቅልፍ እየነሳው ይመጣል መምጫዋን ሰዓት
ጠብቆ ያያታል እሷ ግን ህልውናውንም ከታውቅለትም።
ሁኔታው እያደግ ይሔደና "ለካርል ድብቅ የውስጥ ሕመም ይሆንበታል ። ለማንም ሳይናገር ብቻዉን ወስጥ ውስጡን ይማቅቃል ። የሞኒካ አበት ለካርል ቅርቡ
ስለነበሩ ነገሩን በመከታተል ቀስ ብለው ደረሱበት ሴትዮዋን ያላየ ዕለት የሚሰማውን አሳዛኝ ስሜት አጠኑ ። ነገር ግን ምንም ሊረዱት አልቻሉም ከምስኪኑ ካርል አፍ የተገነዘቡት ነገር ቢኖር የሴት ውበት ሲማርከው የመጀመርያ የፍቅር ዐይኑ በማይሆን ቦታ መገለጡና በአጓጉል ሴት ላይ ማረፉ ነበር የሚያሳዝነው።
ቀስ በቀስ ነገሩ ተዛምቶ በቅርቡ የነበሩ እስረኘቀች ጆሮ ውስጥ ገባ። የፋሽስት ጀነራል ሚስት በመውደዱ ።እስረኞች ሁሉ ካርልን አክ እንትፍ አሉት ።። ይህ መገለል በምስኪኑ ካርል ላይ የባሰ ጭንቀትና ብቸኝነት አሳደረበት ። በመጨረሻም አንድ ሌሊት ራሱን ግድሎ ተገኘ . . .
እሺ ፥ ከዚያ . .አሉ ዮናታን በድንገት ከትውስታቸው እንደ ተመለሱ ።
እስክንድር ግር አለው። ከቀን ሕልማቸው ሲባንኑ እንዲያው የተነፈሱት ቃል ነው እንጂ እስክንድር መቀጠል ያለበት ምንም የተያያዘ ነገር አልነበረም ። እናም ከደካማ
ፈንግታ በቀር ምንም አልመለሰም።
እባክህ በዘዴ እየቀረብክ አጫውተው" አሉ የአባትነት ቃና ባለው አነጋገር አሁን ባለው ሁኔታ ላይ ብቸኝነት ከተጨመረበት መጥፎ ደረጃ ላይ ይደርሳል። እና እባክህ
ብኝነት እንዳይሰማው ለማድረግ ሞክር
“ እሺ ” ብሎ እስክንድር ከተቀመጠበት ተነሣ ክፍሉን ለቅቆ ሊወጣ ሲልም ዮናታን በባለ አደራናት ስሜት አጥብቀው ጨብጠው ነቀነቁት ።
የዐይን ፍቅር የዋዛ በሽታ አይደለም ” አሉ ዮናታን ራሳቸውን ለራሳቸው “አቤልን ከዚህን ሕመም ለማዳን ምን መደረግ አለበት የተለያየ የመፍትሔ ሐሳብ በጭንቅላታቸው ውስጥ መጣ ። ለጥቂት ደቂቃ ያህል ወደ ኋላቸው ተለጥጠው ተቀመጡ መነጽራቸውን መልሰው ዐይናቸው ላይ አደረጉ።
ወረቀቶቻቸው ጠረጴዛው ላይ እንደተበታተኑ ጥለዋቸወ ከክፍላቸው ወጡ። ወደ አቶ መዓምር ክፍል ነበር
የሄዱት ። አቶ መዓምር ለዮናታን ከሥራ ጓደኝነታቸውም ሌላ የቅርብ ጓደኛቸው ናቸው ።
ሰላምታ ተለዋውጠው እንደ ተቀመጡ «ዮናታን ያለምንም መንደርደሪያ በቀጥታ ወደ መጡበት ጉዳይ አመሩ ።
“ እባክህ አንድ ተማሪዬ ስለ ታመመ በምን መንገድ ልንረዳው እንደምንችል እንድታማክረኝ ነበር ?
“ ማ የሚባል ? ”
“ አቤል ! አቤል ፤ታስታውሰዋለህ ? ”
“ ኦ ! ኣዎ አስታውሰዋለሁ ፤ያ ጎበዙ ልጅ አይደለም ?” አሉ ኣቶ መዓምር ። ከአንድ ዓመት በፊት ሁለት ተከታታይ ኮርሶች አስተምረውት ነበር ። “አሁን ታዲያ ምን ነካው? በማለት ጠየቁ ።
“ አንዲት ልጅ በዐይኑ ወዷል የሚል መረጃ ነው ያገኘሁት” አሉ ዮናታን ፡ ከአቀማመጣቸው ለጠጥ ብለው
“ታዲያ ይሄ ሕመም ነው ወይስ ፍቅር ?” አቶ መዓምር ጉዳዩን ቀለል አድርገው በመመልከት ዐይነት ፈገግታ ፈገግ
አሉ። የዮናታን ግንባር ግን ፈጽሞ አልተፈታም ።
“ ሕመም ነው እንጂ!ከባድ ሕመም ። ”
“ ማለቴኮ ፡ ” አሉ አቶ መዓምር ፡ ከዮናታን ፊት ላይ ፈገግታ ባጡ ጊዜ ሽምቅቅ ብለው ነገሩን በማስተባበል ዓይነት ፡ “ ማለቴ " ይሄ የተፈጥሮ ጉዳይ ነው ፤ ሁላችንም ብንሆን በዐይናችን ሳናፈቅር አላለፍንም ። እንዲያውም ከራሴ
ልምድ ብነሣ ተዋውቄ ካፈቀርኳቸው ይልቅ በዐይኔ ያፈቀርኳቸው በቁጥር ይበዛሉ ። ”
“ ለነገሩማ ፍቅር የሚጀምረው በዐይን ነው ” በማለት ዮናታንም ፈገግ አሉ ።
ታዲያስ አሁን እኮ ወደኔው መጡ አሉ አቶ
መዓምር ፥ የዮናታን ፈገግታ ለበለጠ ጨዋታ ጋብዟቸው ።“ ፍቅር ጤንነት ነው ። በኔ ግምት ሕመም ወይም በሽታ
የሚሆነው ጥላቻ ነው ። ዐይን ደግሞ ምን ጊዜም እንዲያፈቅር ያስፈልጋል ። ይህ ራሱ የሕይወት ቅመም ነው ። መጥፎ የሚሆነው ዐይን መጥላት ሲጀምር ነው ። ዐይን ተጨፍኖ
አይኬድ ነገር! ”
ዮናታን ውይይቱ ወደ ቀልድ እንዳዘነበለ ወይም ደግሞ መልኩን እንደ ለወጠ ተሰማቸው ። እሳቸው አክብደው
ያመጡት የአበል ጉዳይ ለአቶ ወዓምር ለምን ቀልሎ እንደ ታያቸው ዮናታን ሊገባቸው አልቻለም ። “ አቀራረቡ
ይሆን ?” ሲሉ በልባቸው አሰቡ ።
“ የአቢልን የዐይን ፍቅር ግን ፡ እንዲህ አቅልለን አናየውም ” አሉ እንደ ገና ኮስተር ብለው “ በደረጃ እኛ ከምንለው ብዙ ይለያል ። እንዳጠናሁት ከሆነ ትምህርቱን በሚገባ መከታተል አልቻለም ግድ የለሽነትን ስልቹነትን እያሳየ ነው ። አልፎ አልፎም ከገለጻ ክፍል ይቀራል ። ቀድም አቤልን የምታስታውሰው ከሆን ግን " እንዲህ ዐይነት ተማሪ አልነበረም ። እና መፍትሔ ካልተፈለገለት መጥፎ ሁኔታ
ላይ ነው የሚገኘው ” አሉና " የካርልን ታሪክ ሊያጫውቷቸው ምላሳቸው ላይ ካደረሱ በኋላ መለሱት
“ እንደ ምንም ይችን ዓመት ሊጨርስ አይችልም ማለት ነው? ” አሉ አቶ መዓምር ። በዩኒቨርስቲው ውስጥ
በታሪክ መምህርነት ብዙ ዓመት ስላገለገሉ ፥ የአቤል ዐይነት ችግር በተማሪዎች ዘንድ መከሠት ፥ ለእሳቸው አዲስ ነገር አልነበረም ። እንዲያውም ከጊዜ ብዛት እንዲሰለቹ አድርጓቸዋል ። ፈተና ሲደርስ መታመም ፥ ቅጠን ባጣ የጥናት ብዛት መቀወስ በጭንቀት ብዛት ማበድ ፥ በፍቅር ተጠምዶ ከትምህርት ተዘናግቶ መባረር ፡ ለዩኒቨርስቲው እንግዳ በመሆኔ የጎበዝ ተማሪዎች ተደናግሮ መውደቅ ፥ ይህንና ይህን የመሳሰሉት ሁኔታዎች በደረጃ ይለያዩ እንጂ በየዓመቱ፡ በዩኒቨርስቲው ውስጥ ሳይከሠቱ አያልፉም ። አሁንም ዮናታንን እጅግያሳሰባቸ ጉዳይ {አቶ መዓምርን ምንም ያህል አልኮረኮራቸውም ።
መጨረሱንን ሊጨርስ ይችል ይሆናል ። ግን የሚያስፈልገው ጨርሶ መውጣቱ ብቻነው እንዴ?” አሉ ዮናታን።ጣ ባለ ድምፅ
“ ማለቴ ትምህርቱን ጨርሶ ሥራ ላይ ከዋለ፥ ራሱን በማዝናናት አሁን ካለበት ሁኔታ ነፃ ሊመጣ ይችላል ።”
“ እኔ ግን በዚህ መልክ አልመለከተውም ” አሉ ዮናታን አቤልን ዲግሪ አስይዘን ከዩኒቨርስቲ ማባረር ሳይሆን ታላቅ ምሁር የማድረግ ኃላፊነት አለብን ። ለዚህ ብቃት ያለው ልጅ ነው ። ደግሞም አሁን ባለበት ሁኔታ ትምህርቱንም ላይጨርስ ይችላል።
“እንግዲህ ለሥነ ልቡና ጥናት በሳል ለሆኑት እናማክራቸዋ ! ” አሉ አቶ መዓምር ነገሩን ለማሳጠር ያህል ።
“ለአካዳሚክ ኮሚሽኑም አስታውቀን አንድ መፍትሐ ይፈለግለት እንጂ ! ” አሉ ዮናታን ።
ከምሽቱ ሦስት ሰዓት አካባቢ ይሆናል ። ማርታ ገና ከውጭ አልገባችም ። ትዕግሥትና ሁለት የመኝታ ክፍል
ጓደኞቿ አልጋቻው ላይ ጋደም ብለው ከመጀመሪያ ዓመት ኮርስ አንዱ የሆነውን የኢትዮጵያ ታሪክ እያጠኑ ይጠያየቃሉ።
የመኝታ ክፍላቸው በር ሳይንኳኳ “
ተከፈተ ።
👍3🥰1
ቤተልሔም አሰግድ አንገቷን ብቻ ወደ ውስጥ ብቅ አድርጋ ተመለከተች።
“ኦ ቤተልሔም ግቢ” አሏት ሦስቱም በአንድ ድምፅ ።ማርታ አልመጣችም ስትል ጠየቀች።
ግቢ ትመጣለች ” አሏት ደግመው ፡ ወደ ውስጥ ገብታ ትእ ሥት አልጋ ላይ ከግርጌ ተቀመጠች።
«« ምነው ቆየች ቶሎ እመጣለሁ ብላኝ ነበር ? "ካለች በኋላ ፥ ቤተልሔም ሰዓቷን አየችና ፥ “አንቺ ፡ ሦስት ሰዓት ከሩብ ሆኗልኮ ! ለመሆኑ ብትመልስ ዘበኞቹ ያስገቧታል ብለሽ ነው?” አለች ተስፋ በቆረጠ አነጋገር ።
ከመጣችስ ያስገቧታል ልጅትኮ ማርታ ነች አለች ትዕግሥት በቀልድ ዐይነት የማርታን ቅልጥፍና ለመግለጽ በርግጥም ማርታ አምሽታ በመጣች ቁጥር ጥብቅ ነን ”የሚሉትን የጥበቃ ጓዶች ጥርሷን አሳይታ ውሃ አድርጋቸው ነው የምትገባው።
ይልቅ አለች ትዕግሥት በመቀጠል ይልቅስ መምጣቷን ተጠራጠሪልኝ ” ለቤተልሔምም ጉዳዩ እንግዳ ነገር አይደለም ። ይልቁንም በተሳካ ጊዜ አብረው ነው ምሸቱን የሚወጡት ቤተልሔምን ከትእግስት ያስተዋወቀቻት
ማርታ ናት ። የእነሱ ጓደኝነት ግን ከውጭ ጀምሮ ነው ዓራት ዓመት ያህል አላቸው ። እንዲያውም ቤተልሔም ቀድማት ዩኒቨርስቲ በመግባቷ በመሐል ለተወሰነ ጊዜ ጓደኝነታቸው ላልቶ ነበር እንጂ መጀመሪያ ላይ በጣም ጥብቅ ጓደኞች ነበሩ " ቤተልሔም አሁን የሁለተኛ ዓመት ተማሪ ነች።
💥ይቀጥላል💥
“ኦ ቤተልሔም ግቢ” አሏት ሦስቱም በአንድ ድምፅ ።ማርታ አልመጣችም ስትል ጠየቀች።
ግቢ ትመጣለች ” አሏት ደግመው ፡ ወደ ውስጥ ገብታ ትእ ሥት አልጋ ላይ ከግርጌ ተቀመጠች።
«« ምነው ቆየች ቶሎ እመጣለሁ ብላኝ ነበር ? "ካለች በኋላ ፥ ቤተልሔም ሰዓቷን አየችና ፥ “አንቺ ፡ ሦስት ሰዓት ከሩብ ሆኗልኮ ! ለመሆኑ ብትመልስ ዘበኞቹ ያስገቧታል ብለሽ ነው?” አለች ተስፋ በቆረጠ አነጋገር ።
ከመጣችስ ያስገቧታል ልጅትኮ ማርታ ነች አለች ትዕግሥት በቀልድ ዐይነት የማርታን ቅልጥፍና ለመግለጽ በርግጥም ማርታ አምሽታ በመጣች ቁጥር ጥብቅ ነን ”የሚሉትን የጥበቃ ጓዶች ጥርሷን አሳይታ ውሃ አድርጋቸው ነው የምትገባው።
ይልቅ አለች ትዕግሥት በመቀጠል ይልቅስ መምጣቷን ተጠራጠሪልኝ ” ለቤተልሔምም ጉዳዩ እንግዳ ነገር አይደለም ። ይልቁንም በተሳካ ጊዜ አብረው ነው ምሸቱን የሚወጡት ቤተልሔምን ከትእግስት ያስተዋወቀቻት
ማርታ ናት ። የእነሱ ጓደኝነት ግን ከውጭ ጀምሮ ነው ዓራት ዓመት ያህል አላቸው ። እንዲያውም ቤተልሔም ቀድማት ዩኒቨርስቲ በመግባቷ በመሐል ለተወሰነ ጊዜ ጓደኝነታቸው ላልቶ ነበር እንጂ መጀመሪያ ላይ በጣም ጥብቅ ጓደኞች ነበሩ " ቤተልሔም አሁን የሁለተኛ ዓመት ተማሪ ነች።
💥ይቀጥላል💥
👍1
#የታካሚው_ማስታወሻ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_በመለሰ_ታዬ (MD)
መተዋወቅ አለብኝ፡፡ ውስጤ አሻፈረኝ ሲል ይታወቀኛል።አሁንም ፈዝዤ ዐይኔን እሷ ላይ እንደተከልኩት ነኝ፡፡ ዐይን ለዐይን እየተጋጨን ነው። እንዳሞራ ጆፌዬን እንደጣልኩባት ያወቀች
ይመስለኛል። በእጄ ነይ እዚህ ጋር ብዬ ምልክት ልሰጣት አሰብኩ፡፡ወዲያው ጭንቅላቴ መልሶ፣ አይ እንደዛማ አይሆንም፤ እንደዛ ድፍረት ይመስላል። እሷን መናቅ ይመስላል፡፡ ያቡ ሌላ ዘዴ መፈለግ አለብህ፡፡ምን ብላት ይሻላል..? አዎ!፣ ልደት...!፡፡ ልደቴ ጥሩ መግቢያ በር
ይፈጥርልኛል!፡፡ የልደት ካርዴን ስቤ በደንብ መጫወት አለብኝ..!
ባለቤቷን ጠራሁና፣ “በይ የልደቴን ግብዣ አንድ ብዬ ባንቺ ልጀምር። እስቲ አንድ ሙሉ ተጋበዥልኝ፡፡ልደቴን እንድታደምቅልኝ የጠራሻትን እዛጋር ለተቀመጠችው መላዕክ የመሰለች ቆንጆም ምትፈልገውን ጋብዢልኝ፡፡ ባለልደቱም እኔ እንደሆንኩ ንገሪያት:
ልታደምቅ መጥታ ጠፍቼባት እንዳይሆን ብቻዋን የተቀመጠችው፤ አልኳት፡፡
“ኪ...ኪ...ኪ... በጣም አመሰግናለሁ!፣ መልካም ልደት በድጋሚ...::”
“አደራ መላእክቷ ልደቴን ታድምቅልኝ...!”
“ጣጣ የለውም፤ ልደቱ እንዲደምቅ የተቻለንን እናደርጋለ፤”ፈገግ እንዳለች ሄደች:: ወደ ውስጥ ገብታ ጫት ይዛ ወጣችና ከቆንጅዬዋ ልጅ ጋር ቁጭ አለች። እየተሳሳቁ ያወራሉ። ልጅቷ ቀና እያለች ወደኔ ትመለከታለች፡፡ ያልኩትን እየነገረቻት መሆን አለበት። ቀና ስትል ጠብቄ በዐይኔ ያዝኳት:: ጎንበስ አለች። ለሁለተኛ ጊዜ ጠበኳት፤ አገኘኋት፤
እድሉን አላባከንኩትም፤ በግንባሬ ሰላምታ ሰጠኋት። አላሳፈረችኝም፣
ከፈገግታ ጋር አፀፋውን መለሰችልኝ፡፡ ትንሽ ቆይታ ልጅቷ፣ ቦርሳዋን ይዛ
ከአጠገቤ መጥታ ተቀመጠች፡፡ ባለቤትየዋ ሺሻዋን አምጥታ አጠገባችን አስቀመጠችና፣
“አደራ፣ ዘመዴ ልደቱ ነው፣ በደንብ ተንከባከቢልኝ፤” አለች እየሳቀች፡፡ ስትስቅ ፊቷ አጥንትና ቆዳ ብቻ እንደቀረው ያሳብቃል።
“ዘመድሽ ዘመዴ ነው አታስቢ፡፡” ልጅቱ ፈገግ ብላ መለሰች፡፡
“እሺ፣ ባለ ልደቱ እንዴት ነህ ...?” አለችኝ ወደኔ ዞራ፡፡
“አለሁ፡፡ እንዴት ነሽ ቆንጂት...?”
“ልደት እንዴት ነው ታዲያ...?”
“አጀማመሩ በጣም አሪፍ ይመስላል። እዚህ ብቻዬን ላከብር መጥቼ፣ አንችን መላዕክት የመስልች ቆንጅዬ እግዜሩ ላከልኝ::”
“ምነው ልደትን ሚያክል ነገር በብቸኝነት?”
“ያው ሰው እያለ ሰው ሲጠፍ ምን ይደረጋል? አንቺን መሳይ ቆንጆ በልደቴ ሊሰጠኝ ይሆናላ!”
“ኪ.ኪ.ኪ...ኧረ? ደግሞ ቆንጆ እያልክ አታሙቀኝ፡፡”
የምሬን እኮ ነው በጣም ታምሪያለሽ፡፡ ፀሎቴን ሰምቶ መሆን አለበት፣ በልደት ቀኔ አንቺን ውብ የላከልኝ፡፡ ይቅርታ ግን ሳንተዋወቅ ለፈለፍኩብሽ፣ ስምሽን ማወቅ ይቻላል...?”
“ምስጢር ምትጠብቅ ከሆነ...”
“ምስጢር በመጠበቅስ አልታማም፡፡ ችግሩ እኔ የምነግራቸው ሰዎች ምስጢር አይጠብቁም እንጂ...”
“ኪ...ኪ....ኪ..፣ ሞዛዛ ነገር ነህ ባክህ፡፡ እሺ ሃናን እባላለሁ።”
“እኔ ያቤዝ እባላለሁ።”
እሺ፡፡” ብላ ዝም አለች፡፡
“ተማሪ፣ ሰራተኛ..?” የማልወደው ጥያቄ ሳላስበው አመለጠኝ፡፡ዝም ላለማለት እንጂ፣ ምንም ብትሆን አይገደኝም፡፡
“ሁለቱንም አይደለሁም፡፡”
“ማለት ..?”
“ለግዜው ቦዘኔ ነኝ፡፡” ፈገግ አለች፡፡
“እንዴ! ምንም ሳይሰሩ መኖር ይቻላል እንዴ?”
“እንግዲህ እኔ እየኖርኩ ነኝ ባይ ነኝ፡፡”
“ሃ...ሃ... ከተቻለ፣ ለእኔም ንገሪኝና እንዳቺ አምሮብኝ ልቦዝን፡፡”
“ቀልደኛ ነህ፡፡ ስራን የመሰለ ምን ነገር አለና ነው፣ ልቦዝን ምትለው?”
“አንቺ ነሽ ቀልደኛ፡አንቺን የመሰለ ቆንጆ እንዴት ስራ ያጣል?”
“በቁንጅና ነዉ እንዴ ስራ ሚገኘው? ለነገሩ ለግዜው ነው ያልኩህ፡፡”
“እንደዛ አትዪም ታዲያ፤ እሺ ምን ነበር የምትሰሪው?”
“እንዴ... ምነው እንዲህ አጥብቀህ ጠየከኝ? ልትቀጥረኝ አሰበክ መሆን አለበት? ኪ.ኪ.ኪ...፣ እሺ ፊልም ነበር የምሞክረው።"
“ዋው! በጣም ደስ ይላል። አክትረስ ነሻ?”
“እንደዛ ነገር፣ ሙከራ...።”
“አንተስ ምንድነው የምትሰራው?”
“ዶሮ እርባታ ነገር እየሞከርኩ ነው::”
በቀደም ለሳሚ የነገረኩትን ውሽት ለእሷም ደገምኩላት፡፡ ተስፋ የቆረጠ ስራ ፈትን ማን ይፈልጋል፣ አይደለም እቺን የመሰለች ውብ፡፡ ለወራት የጠፋውን የፆታ
ፍላጎቴን፣ ኬት ጎትታ እንዳመጣችው ገረመኝ፡፡ በባሌም በቦሌም ብዬ መጥበስ አለብኝ፡፡” ብዬ አሰብኩኝ፡፡
“አሪፍ ነው፡፡ ጎበዝ፡፡”
“በደረቁ አደረኩሽ አይደል? ፈታ በይ የፈለግሽውን እዘዢ፡፡ ዛሬ የደስታዬ ቀን ነው፡፡” ሃናን ተግባቢና ቀለል ያለች የደብረ ዘይት ልጅ እንደሆነች ተረዳሁ፡፡ አጥብቆ ጠያቂነቴ ግን አልተመቻትም፡፡ባለቤቷን ጠርቼ ተጨማሪ ሺሻና ምትጠጣውን አዘዝኩላት፡፡ ተቀብላ ማጨስ ጀመረች፡፡ አጭሳ ከአፏ የምታወጣው ጭስ ብዛት ይገርማል፡፡ጭሱን በትኩረት እስከ መጨረሻው በዐይኗ ትከተዋለች፡፡ ጭሱን
አፍጥጣ ስትመለከተው፣ ከውስጡ አንድ የሆነ መልስ ወይም መፍትሄ ምትፈልግ ትመስላለች፡፡ እንደዛ ሆና ሳያት፣ በውብ መልኳና የተመቸው በሚመስለው ሰውነቷ የተጋረደ መከፋት ያየው መሰለኝ፡፡ ሳላስበው እቺን የመሰለች ልጅ ለምን እዚህ ጭስ ውስጥ መደበቅ ፈለገች የሚል ሃሳብ ውስጥ ተዘፈኩ፡፡
“እንካ አጭስ፡፡” ከሄድኩበት ሃሳብ መለሰችኝ፡፡
“እኔ አልወድም፡፡”
“ምንም አይልህም፡፡ ማጨሻ ፒፓ ይምጣልህ?”
“ከሆነማ ያንቺው ፒፓ ይሻለኛል፡፡በዛውም ቆንጆ ከንፈርሽን፣ከፒፓው ላይ እስመዋለሁ፡፡”
“ይሄን ያኸል...? ሞዛዛ፡፡” ብላ ሳቀች፡፡
“የምሬን ነው፣ ከንፈርሽ በጣም ውብ ነው ፤ እንጆሪ ነው ሚመስለው፡፡”
“አመሰግናለሁ!”
“አኔ ደግሞ እንጆሪ በጣም እወዳለሁ፡፡”
ኪ.ኪ.....፣ ደስ ምትል ቀልደኛ ነህ ባክህ፣ ታዲያ ምን ይሻልሃል?”
“ምን እንደሚሻለኝማ በደንብ ታውቂያለሽ የልደቴ ስጦታ ቢሆንልኝ ደስታዬን አልችለውም፤” ብዬ ጠቀስኳት፡፡
“ደረቅ...” ብላ ታፋዬን ቸብ አደረገችኝ፡፡ ሺሻውን ወደኔ ዘረጋችልኝ፡፡ ተቀበልኳትና ለማጨስ ሞከርኩ፡፡ ትን ብሎኝ ያስለኝ
ጀመር፡፡
“ኪ.ኪ.ኪ፣ እውነትም አጭሰህ አታውቅም፧” ብላ ተቀብላኝ ማጨሷን ቀጠለች፡፡ ሳቀርባት ሰተት ብላ እየቀረበችኝ ነው፡፡ ምፈልገው ድረስ ስቤ ብወስዳት ምትጎተትልኝ መስሎ ተሰማኝ፡፡ ለመሞከር ዝግጁ ሆንኩ፡፡ በደንብ ዘና ብላ መጫወት ጀምራለች፡፡ ባለ ቤትየዋ፣ በየመሃሉ እየመጣች፣ “ተጫወቱ፣ አሁንማ እኔን እረሳችሁኝ፤” ትለናለች፡፡ ከሆነ ሰዓት ጀምሮ ሳወራት፣ ታፋዋን እየነካካው፣ እጆቿን እያሻሸሁ ነው፡፡
ምንም ክልከላ አልገጠመኝም፡፡ ሰዓቴን አየሁና፣
“ስዓቱ እንዴት ሄደ?”
“ስንት ሰዓት ነው?”
“አስራ አንድ ሊሆን ነው፡፡”
“ወሬ ይዘን አልታወቀንም፡፡”
“ኢንስታይን፣ “ከቆንጆ ሴት ጋር ሲሆኑ ሰዓቱ እራሱ ይሮጣል፣ ምቀኛ ነው፧' ያለው እውነቱን ነው ለካ፡፡”
“ኪ.ኪ.ኪ.፣ መቼ ነው የነገረህ?”
“ሃሃሃ...፣ ኧረ የት አግኝቼው? አለ ሲባል ሰምቼ እንጂ፡፡ እዚህ ሃገር ሁሉ ነገር አሉ አይደል...”
እጆቼን ወደ ፈለኩት እየስደድኩ ነው፡፡ አሁንም ክልከላ የለም፡፡ሳማት፣ ሳማት የሚል ስሜት ከቅድም ጀምሮ ወጥሮ ይዞኛል።ልቆጣጠረው የምችለው ስሜት አይደለም፡፡ ምን ማድረግ እንዳለብኝ
አሰብኩ፡፡ ደግነቱ ዛሬ፣ ብዙ ደምበኛ የለም፡፡ ነፃነት ተሰምቶኛል፡፡
“ተጫወት እንጂ! ዝም አልክ፡፡ ምን እያሰብክ ነው?” አለችኝ፡፡
“ያው ስላንቺ ነዋ፡፡ ውበትሽ ስሜታዊ ያደርጋል። ሳማት፤ሳማት
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_በመለሰ_ታዬ (MD)
መተዋወቅ አለብኝ፡፡ ውስጤ አሻፈረኝ ሲል ይታወቀኛል።አሁንም ፈዝዤ ዐይኔን እሷ ላይ እንደተከልኩት ነኝ፡፡ ዐይን ለዐይን እየተጋጨን ነው። እንዳሞራ ጆፌዬን እንደጣልኩባት ያወቀች
ይመስለኛል። በእጄ ነይ እዚህ ጋር ብዬ ምልክት ልሰጣት አሰብኩ፡፡ወዲያው ጭንቅላቴ መልሶ፣ አይ እንደዛማ አይሆንም፤ እንደዛ ድፍረት ይመስላል። እሷን መናቅ ይመስላል፡፡ ያቡ ሌላ ዘዴ መፈለግ አለብህ፡፡ምን ብላት ይሻላል..? አዎ!፣ ልደት...!፡፡ ልደቴ ጥሩ መግቢያ በር
ይፈጥርልኛል!፡፡ የልደት ካርዴን ስቤ በደንብ መጫወት አለብኝ..!
ባለቤቷን ጠራሁና፣ “በይ የልደቴን ግብዣ አንድ ብዬ ባንቺ ልጀምር። እስቲ አንድ ሙሉ ተጋበዥልኝ፡፡ልደቴን እንድታደምቅልኝ የጠራሻትን እዛጋር ለተቀመጠችው መላዕክ የመሰለች ቆንጆም ምትፈልገውን ጋብዢልኝ፡፡ ባለልደቱም እኔ እንደሆንኩ ንገሪያት:
ልታደምቅ መጥታ ጠፍቼባት እንዳይሆን ብቻዋን የተቀመጠችው፤ አልኳት፡፡
“ኪ...ኪ...ኪ... በጣም አመሰግናለሁ!፣ መልካም ልደት በድጋሚ...::”
“አደራ መላእክቷ ልደቴን ታድምቅልኝ...!”
“ጣጣ የለውም፤ ልደቱ እንዲደምቅ የተቻለንን እናደርጋለ፤”ፈገግ እንዳለች ሄደች:: ወደ ውስጥ ገብታ ጫት ይዛ ወጣችና ከቆንጅዬዋ ልጅ ጋር ቁጭ አለች። እየተሳሳቁ ያወራሉ። ልጅቷ ቀና እያለች ወደኔ ትመለከታለች፡፡ ያልኩትን እየነገረቻት መሆን አለበት። ቀና ስትል ጠብቄ በዐይኔ ያዝኳት:: ጎንበስ አለች። ለሁለተኛ ጊዜ ጠበኳት፤ አገኘኋት፤
እድሉን አላባከንኩትም፤ በግንባሬ ሰላምታ ሰጠኋት። አላሳፈረችኝም፣
ከፈገግታ ጋር አፀፋውን መለሰችልኝ፡፡ ትንሽ ቆይታ ልጅቷ፣ ቦርሳዋን ይዛ
ከአጠገቤ መጥታ ተቀመጠች፡፡ ባለቤትየዋ ሺሻዋን አምጥታ አጠገባችን አስቀመጠችና፣
“አደራ፣ ዘመዴ ልደቱ ነው፣ በደንብ ተንከባከቢልኝ፤” አለች እየሳቀች፡፡ ስትስቅ ፊቷ አጥንትና ቆዳ ብቻ እንደቀረው ያሳብቃል።
“ዘመድሽ ዘመዴ ነው አታስቢ፡፡” ልጅቱ ፈገግ ብላ መለሰች፡፡
“እሺ፣ ባለ ልደቱ እንዴት ነህ ...?” አለችኝ ወደኔ ዞራ፡፡
“አለሁ፡፡ እንዴት ነሽ ቆንጂት...?”
“ልደት እንዴት ነው ታዲያ...?”
“አጀማመሩ በጣም አሪፍ ይመስላል። እዚህ ብቻዬን ላከብር መጥቼ፣ አንችን መላዕክት የመስልች ቆንጅዬ እግዜሩ ላከልኝ::”
“ምነው ልደትን ሚያክል ነገር በብቸኝነት?”
“ያው ሰው እያለ ሰው ሲጠፍ ምን ይደረጋል? አንቺን መሳይ ቆንጆ በልደቴ ሊሰጠኝ ይሆናላ!”
“ኪ.ኪ.ኪ...ኧረ? ደግሞ ቆንጆ እያልክ አታሙቀኝ፡፡”
የምሬን እኮ ነው በጣም ታምሪያለሽ፡፡ ፀሎቴን ሰምቶ መሆን አለበት፣ በልደት ቀኔ አንቺን ውብ የላከልኝ፡፡ ይቅርታ ግን ሳንተዋወቅ ለፈለፍኩብሽ፣ ስምሽን ማወቅ ይቻላል...?”
“ምስጢር ምትጠብቅ ከሆነ...”
“ምስጢር በመጠበቅስ አልታማም፡፡ ችግሩ እኔ የምነግራቸው ሰዎች ምስጢር አይጠብቁም እንጂ...”
“ኪ...ኪ....ኪ..፣ ሞዛዛ ነገር ነህ ባክህ፡፡ እሺ ሃናን እባላለሁ።”
“እኔ ያቤዝ እባላለሁ።”
እሺ፡፡” ብላ ዝም አለች፡፡
“ተማሪ፣ ሰራተኛ..?” የማልወደው ጥያቄ ሳላስበው አመለጠኝ፡፡ዝም ላለማለት እንጂ፣ ምንም ብትሆን አይገደኝም፡፡
“ሁለቱንም አይደለሁም፡፡”
“ማለት ..?”
“ለግዜው ቦዘኔ ነኝ፡፡” ፈገግ አለች፡፡
“እንዴ! ምንም ሳይሰሩ መኖር ይቻላል እንዴ?”
“እንግዲህ እኔ እየኖርኩ ነኝ ባይ ነኝ፡፡”
“ሃ...ሃ... ከተቻለ፣ ለእኔም ንገሪኝና እንዳቺ አምሮብኝ ልቦዝን፡፡”
“ቀልደኛ ነህ፡፡ ስራን የመሰለ ምን ነገር አለና ነው፣ ልቦዝን ምትለው?”
“አንቺ ነሽ ቀልደኛ፡አንቺን የመሰለ ቆንጆ እንዴት ስራ ያጣል?”
“በቁንጅና ነዉ እንዴ ስራ ሚገኘው? ለነገሩ ለግዜው ነው ያልኩህ፡፡”
“እንደዛ አትዪም ታዲያ፤ እሺ ምን ነበር የምትሰሪው?”
“እንዴ... ምነው እንዲህ አጥብቀህ ጠየከኝ? ልትቀጥረኝ አሰበክ መሆን አለበት? ኪ.ኪ.ኪ...፣ እሺ ፊልም ነበር የምሞክረው።"
“ዋው! በጣም ደስ ይላል። አክትረስ ነሻ?”
“እንደዛ ነገር፣ ሙከራ...።”
“አንተስ ምንድነው የምትሰራው?”
“ዶሮ እርባታ ነገር እየሞከርኩ ነው::”
በቀደም ለሳሚ የነገረኩትን ውሽት ለእሷም ደገምኩላት፡፡ ተስፋ የቆረጠ ስራ ፈትን ማን ይፈልጋል፣ አይደለም እቺን የመሰለች ውብ፡፡ ለወራት የጠፋውን የፆታ
ፍላጎቴን፣ ኬት ጎትታ እንዳመጣችው ገረመኝ፡፡ በባሌም በቦሌም ብዬ መጥበስ አለብኝ፡፡” ብዬ አሰብኩኝ፡፡
“አሪፍ ነው፡፡ ጎበዝ፡፡”
“በደረቁ አደረኩሽ አይደል? ፈታ በይ የፈለግሽውን እዘዢ፡፡ ዛሬ የደስታዬ ቀን ነው፡፡” ሃናን ተግባቢና ቀለል ያለች የደብረ ዘይት ልጅ እንደሆነች ተረዳሁ፡፡ አጥብቆ ጠያቂነቴ ግን አልተመቻትም፡፡ባለቤቷን ጠርቼ ተጨማሪ ሺሻና ምትጠጣውን አዘዝኩላት፡፡ ተቀብላ ማጨስ ጀመረች፡፡ አጭሳ ከአፏ የምታወጣው ጭስ ብዛት ይገርማል፡፡ጭሱን በትኩረት እስከ መጨረሻው በዐይኗ ትከተዋለች፡፡ ጭሱን
አፍጥጣ ስትመለከተው፣ ከውስጡ አንድ የሆነ መልስ ወይም መፍትሄ ምትፈልግ ትመስላለች፡፡ እንደዛ ሆና ሳያት፣ በውብ መልኳና የተመቸው በሚመስለው ሰውነቷ የተጋረደ መከፋት ያየው መሰለኝ፡፡ ሳላስበው እቺን የመሰለች ልጅ ለምን እዚህ ጭስ ውስጥ መደበቅ ፈለገች የሚል ሃሳብ ውስጥ ተዘፈኩ፡፡
“እንካ አጭስ፡፡” ከሄድኩበት ሃሳብ መለሰችኝ፡፡
“እኔ አልወድም፡፡”
“ምንም አይልህም፡፡ ማጨሻ ፒፓ ይምጣልህ?”
“ከሆነማ ያንቺው ፒፓ ይሻለኛል፡፡በዛውም ቆንጆ ከንፈርሽን፣ከፒፓው ላይ እስመዋለሁ፡፡”
“ይሄን ያኸል...? ሞዛዛ፡፡” ብላ ሳቀች፡፡
“የምሬን ነው፣ ከንፈርሽ በጣም ውብ ነው ፤ እንጆሪ ነው ሚመስለው፡፡”
“አመሰግናለሁ!”
“አኔ ደግሞ እንጆሪ በጣም እወዳለሁ፡፡”
ኪ.ኪ.....፣ ደስ ምትል ቀልደኛ ነህ ባክህ፣ ታዲያ ምን ይሻልሃል?”
“ምን እንደሚሻለኝማ በደንብ ታውቂያለሽ የልደቴ ስጦታ ቢሆንልኝ ደስታዬን አልችለውም፤” ብዬ ጠቀስኳት፡፡
“ደረቅ...” ብላ ታፋዬን ቸብ አደረገችኝ፡፡ ሺሻውን ወደኔ ዘረጋችልኝ፡፡ ተቀበልኳትና ለማጨስ ሞከርኩ፡፡ ትን ብሎኝ ያስለኝ
ጀመር፡፡
“ኪ.ኪ.ኪ፣ እውነትም አጭሰህ አታውቅም፧” ብላ ተቀብላኝ ማጨሷን ቀጠለች፡፡ ሳቀርባት ሰተት ብላ እየቀረበችኝ ነው፡፡ ምፈልገው ድረስ ስቤ ብወስዳት ምትጎተትልኝ መስሎ ተሰማኝ፡፡ ለመሞከር ዝግጁ ሆንኩ፡፡ በደንብ ዘና ብላ መጫወት ጀምራለች፡፡ ባለ ቤትየዋ፣ በየመሃሉ እየመጣች፣ “ተጫወቱ፣ አሁንማ እኔን እረሳችሁኝ፤” ትለናለች፡፡ ከሆነ ሰዓት ጀምሮ ሳወራት፣ ታፋዋን እየነካካው፣ እጆቿን እያሻሸሁ ነው፡፡
ምንም ክልከላ አልገጠመኝም፡፡ ሰዓቴን አየሁና፣
“ስዓቱ እንዴት ሄደ?”
“ስንት ሰዓት ነው?”
“አስራ አንድ ሊሆን ነው፡፡”
“ወሬ ይዘን አልታወቀንም፡፡”
“ኢንስታይን፣ “ከቆንጆ ሴት ጋር ሲሆኑ ሰዓቱ እራሱ ይሮጣል፣ ምቀኛ ነው፧' ያለው እውነቱን ነው ለካ፡፡”
“ኪ.ኪ.ኪ.፣ መቼ ነው የነገረህ?”
“ሃሃሃ...፣ ኧረ የት አግኝቼው? አለ ሲባል ሰምቼ እንጂ፡፡ እዚህ ሃገር ሁሉ ነገር አሉ አይደል...”
እጆቼን ወደ ፈለኩት እየስደድኩ ነው፡፡ አሁንም ክልከላ የለም፡፡ሳማት፣ ሳማት የሚል ስሜት ከቅድም ጀምሮ ወጥሮ ይዞኛል።ልቆጣጠረው የምችለው ስሜት አይደለም፡፡ ምን ማድረግ እንዳለብኝ
አሰብኩ፡፡ ደግነቱ ዛሬ፣ ብዙ ደምበኛ የለም፡፡ ነፃነት ተሰምቶኛል፡፡
“ተጫወት እንጂ! ዝም አልክ፡፡ ምን እያሰብክ ነው?” አለችኝ፡፡
“ያው ስላንቺ ነዋ፡፡ ውበትሽ ስሜታዊ ያደርጋል። ሳማት፤ሳማት
👍2
፤ ይለኛል፡፡ ደግሞ ምርጥ ልጅ ነሽ፡፡ በፍፁም ላስቀይምሽ የማልፈልጋት አይነት ቆንጆ ነሽ፡፡ እንደ ድፍረት ቆጥረሽብኝ
እንድታኮረፊኝ ደግሞ አልፈልግም፡፡ ምናባቴ ላድርግ ብዬ እያሰብኩ
ነበር፡፡” ከንፈሯን እያየሁ ደግሜ የራሴን ከንፈር በምላሴ ላስኩት፡፡
“አንተ እብድ. አታረገውም አይባልም እኮ፤” አለች ዐይኗን አፍጥጣ፡፡
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ ለወዳጆ #Share እያደረጉ
እንድታኮረፊኝ ደግሞ አልፈልግም፡፡ ምናባቴ ላድርግ ብዬ እያሰብኩ
ነበር፡፡” ከንፈሯን እያየሁ ደግሜ የራሴን ከንፈር በምላሴ ላስኩት፡፡
“አንተ እብድ. አታረገውም አይባልም እኮ፤” አለች ዐይኗን አፍጥጣ፡፡
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ ለወዳጆ #Share እያደረጉ
#ሰመመን
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
ቤተልሔም ቀድማት ዩኒቨርስቲ በመግባቷ በመሐል ለተወሰነ ጊዜ
ጓደኝነታቸው ላልቶ ነበር እንጂ መጀመሪያ ላይ በጣም ጥብቅ ጓደኞች ነበሩ ቤተልሔም አሁን የሁለተኛ ዓመት ተማሪ ነች።
ቤተልሔም የትዕግሥት አገላለጽ ስለ ገባት ሣቀችና መምጣትስ ትወጣለች እዛ ሠርጉ ቦታኮ ነው የሔደችው ቀን አብሬኣት ነበርኩ ። ስለ ሁኔታው ተነጋግረን ለነገ እንዳንደክም ዛሬ እዚሁ አድረን ጠዋት ለመሄድ ወስነናል አለቻት።
ትዕግሥት ትዝ አላት እሑድ የጓደኛዋ ሠርግ እንደሚኖር ማርታ ነግራት ነበር ።
አንቺም አብረሽን ትሕጃለሽ አይደለም ? አለች ቤተልሔም የትዕግሥትን ዐይን ዐይን እየተመለከተች እስቲ እግዜር ያውቃል ጥናቱኮ ተከምሮአል ? ” አለች ትዕግሥት በማመንታት ዐይነት ።
ከሪደሩ ውስጥ የታኮ ጫማ ድምፅ ስለ ተሰማቸው ጭውውታችውን ለአፍታ ያህል አቋረጡ ።
እንዳች ነገር በኋላሙ እንደሚያባርረው ሰው ማርታ በሩን ብርግድ አድርጋ ገባች ቤተልሔምን ከክፍሏ በማግኘቷ ደስ አላት ትንፋሿ እጥር እጥር እያለ “ሄይ ቤቴ! ቆየሁ እ! ምን ታረጊዋለሽ ! ” አለችና ሳመቻት ። ትዕግሥትንም ሳመቻት ከማዶ ያሉትን ሁለት ልጃገረዶች በፈገግታ
ብቻ ሰላምታ ተለዋዉጣቸው ከቤተልሔም ጎን ቁጭ አለች።
“ እንዴት ነው? ” አለኝና ቤተልሔምን ጠቀስ አረገቻት በሳመቻት ጊዜ ከንፈሯ እጅግ ለስልሶባት ነበር ።ለምስጢር ድርጊቶቻቸው ከንግግር የበለጠ በጥቅሻና ምልክት ይግባባሉ።
ምን ታረጊዋለሽ ? ” አለችና ማርታ ከነልብሷ መኝታዋ ላይ ወጥታ ጋደም አለች ።
ግን በርግጥ ሠርጉ ቦታ ነው ያመሸሽዉ? ” አለች ቤተልሔም ጥርጣሬ በተሞላበት አነጋገር
“ሙች እዚያው ነው ያመሸሁት ” አለች ማርታ ው ስንሠራራ አመሸንና ፥ የቅርብ የሆንነው ማታ ጓዳ ገብተን ራት ከበላን በኋላ ፥ አንድ ውስኪ ተከፈተልን ። ሌላ ነበር !አትሔጂም ብለውኝ በግድ ነው የመጣሁት ።”
“ ፓ! ግን ምንም የቀመስሽ አትመስዪም
“ሁለት መለኪያ ነችኮ የጠጣኋት ቤቴ ሙች "
እሺ ፥ ከዚያስ ? ማ ሸኘሽ ? ” አለቻት ። ከፊል ቅናት በተቀላቀለበት አነጋገር ።
“ አንዱ ባለ ቆርቆሮ ዋ ! ”
ትዕግሥት ነገሩ ስለ ገባት ሣቀች ከማዶ የተኙት ሁለት ልጃገረዶችም ከንፈራቸውን ከድነው ሣቁ ። በከፊል ቢያጠኑም በከፊል ጆሮአቸው እነ ማርታ ጨዋታ ላይ ነበር።
“ በሉ እንተኛ ” አለች ማርታ ሹራቧን እያወላለቀች “ ነገ'ኮ በጠዋት ተነሺዎች ነን ።”
“ አዎ !ኧረ ትላንትም አልተኛሁም ፡ ሁኔታታን ላረጋግጥ ብዬ ነው ኮ እንቺጋ የመጣሁት! ” አለችና ቤተልሔም ከተቀመጠችበት ተነሣች ።
“ ሁኔታው ሁሉ የተሟላ ነው። ጠዋት ተነሥተን መሔድ ብቻ ! ”
“ ደሞ ትዕግሥትን አንድ በያት ። እያመነታች ነው
“ ለምኑ ? ለመሔድ ? ” አለች ማርታ በቁርጠኝነት አነጋገር ። “ ወዳ በቀበሌ ተገዳ ! ” ልማዳዊ የአነጋገር ዘዴዋ ነው ።
“ ሆሆ ፈተናኮ እየተቃረበ ነው ”አለች ትዕግሥጋት በማመንታት ዐይነት ።
አብዛኛው ልቧ ግን በመሔድ ላይ
ያጋደለ ነበር ።
ታዲያ በአንድ ቀን ተአምር ልትፈጥሪ ነው?” ስትል ቤተልሔም ተነሣች ። ልትሔድ የነበረችዋ ሴትዮ ጭራሽ
ወገቧን ይዛ ማብራሪያ ትሰጥ ገባች ። የሁለተኛ ዓመት ተማሪ በመሆኗ፥ አገላለጿ አሁን የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች የሚጨነቁበትን ሁኔታ አርጌው አልፈኣለሁ ” በሚል የበላ
ይነት ስሜት ነው ።
“ አንድ ነገር ልንገርሻ ትዕግሥት” ስትል ጀመረች ።ይሄ ፍሬሽማን ላይ መረበሽ ፥ መጨነቅ ራስን ማሠቃየት ዝም ብሎ እየተለመደ የመጣ ነገር ነው ። እናም በኛ ጊዜ እንዲሁ ነበር ። ማጥናት ሳይሆን ፊደላትን መሰነጣጠቅ ነበር የተያዘው ። በዚያ ላይ ' ሁሉ ነገሩ የጭንቅ ግቢ ነበር
የሚመስለው ፤ ከፊሉ ዊዝድሮዋል ለማውጣት ሲሯሯጥ አንዳንዱም ሲቀልድ፥ አንዳንዱም ሌክቸረሮች በእጅዋ ናቸው እየተባለች ስትታማ አንዳንዱ ከአቅሙ በላይ ሌሊቱን ሙሉ ሲያጠና በተቀመጠበት እንቅልፍ ሲወስደው
ምኑ ቅጡ ግን መጨረሻው ምን ሆነ መሰለሽ ! ”
ከማዶ ያሉት ሁለት ልጃገረዶችም ፡ ጆሮአቸውን በጣም አስልተው ይሰማሉ ። ማርታ ብቻ እንደ ማሸለብ ስላረጋት በሰመመን ነበር የምታዳምጠው ።
ቤትልሔም ቀጠለች ፤ “ መጨረሻም ላይ ያው የገና ማዕበል መጣና ሁሉንም ለየ ። መውደቅ ያለበት ወደቁ ፤ማለፍ ያለበት አለፈ ።
“ ታዲያ ለእሱማ ነው “ ኮ ይሄ ሁሉ መፍጨርጨር ” አለች ትዕግሥት ባልተደነቀ ስሜት ።
“ ማለቴ ” አለች ቤተ ልሔም ልትል የፈለገችውን በቅጡ እንዳልተረዱላት በመገመት ። “ ታዲያ መውደቅ ወይም ማለፍ ፥ ከሁለት አንዱን መጋፈጥ የማይቀር ዕዳ ሆኖ ሳለ መጨነቁ ምን ይጠቅማል ? እንደኔ እንደኔ የሚያስፈል
ገው የተወሰነውን ነገር በፕሮግራም ማጥናት ነው ። ከዚያ ውጭ የራሱ ጉዳይ ! ግን የሚገርምሽ ደግሞ ዩኒቨርስቲ ውስጥ አንድ የሚያስጠላው ነገር ፡ አንች እንደ ሌላው ጥናቱ ላይ ተደፍተሽበት ካላደርሽ ደኅና ውጤት ያመጣሽ እንደሆን ሐሜቱ መከራ ነው ። “ሌክቸረሩን አውርዳው ነው ሬጅስትራር ውስጥ ዘመድ አላት ፥ ፈተና ወጥቶላት ነው ሌክቸረሩን እግሩ ላይ ወድቃ ለምናው ነው ፥ ጉቦ ሰጥታ ነው? ኧረ ስንቱ ! ዩኒቨርስቲ የገባ ተማሪ በግድ መሠቃየት አለበት እንዴ? እንደኔ “ የአንደርስታንዲንግ ጕዳይ ይወስለኛል
አንዳንዱ ብዙም ሳይጨነቅ ቶሎ ይገባዋል አንዳንዱ ደግሞ ብዙ ሠርቶ ትንሽ የሚገባው" አለ ...ህእ!
በተዘዋዋሪም ቢሆን " ራሷን በፕሮግራም ከሚያጠኑትና በቀላሉ ከሚገባቸው መድባ ነበር የምታወራው ። እንዲህ
ብዙ እንድትናገር ያረጋት ቁስሏ ኔው ። አምና የመጀመሪያ ዓመት ተማሪ ሳለች ከላይ የጠቀሰቻቸውን ሁኔታዎች ታምታባቸዋለች እንዲያውም በጣም ደካማ በነበረችበት በኢትዮጵያ ጂኦግራፊ ኮርስ “B” ማምጣቷ ከአስተማሪው
ጋር በግልጽ እንድትጠረጠር አድርጓታል። እሷ ግን " “ እኔ የሴንትሜሪ ተማሪ ስለ ነበርኩና ጥሩ መሠረት ስለ ነበረኝ
የዩኒቨርስቲ ትምህርት በቀላሉ ነው የሚገባኝ ” ባይ ነች ።የማንኛወንም የትምህርት አይንት ገለጻ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ስለሚሰጥና እሷ ደግሞ እንግሊዝኛ ፍሎዌንት ነኝ”ስለምትል በቀላሉ ለመረዳቷ ይህም በከፊል ታማኝነት ያለው መከላከያዋ ነው ። በእርግጥም እንግሊዝኛ ስትናገር
ለሚሰማት ፥ ፕሮናውንሴሽን የሚሸጥ ቢሆን ኖሮ ብዙ ያወጣላት ነበር ።
“ እምልሽ ” ስትል ቀጠለች አንዳንዶቹ እንደ ሚሉት “ጭራሽ አላጠናም” ማለት እንኳ ዝም ብሎ ነው ማንኛውም ተማሪ ቢሆን ያጠናል ። የሚለያየው የአጠናን
ደረጃውና ስልቱ ብቻ ነው ። ግማሹ ለሊቱን ከቀን እያገናኘ ያጠናል ።ግማሹ ደግም በፕሮግራም አጭር ጊዜ ያጠናል
በሳይኮሎጂ እንደ ተማርነው ግን ጥሩው ዘዴ በየአንድና ሁለት ሰዓት ጥናት ውስጥ የተመሰነ ዕረፍት መውሰዱ ነው እንቅልፍ በደንብ መተኛትም አእምሮ ጥናትን በደንብ እንዲቀበል ይረዳል ። ”
የሳይኮሎጂ ነገር ስታነሣ ግልፍ አላት። ጥሩ አስተማሪ ደርሶአት ስለ ነበር በርግጥም ጥሩ ዕውቀት ገብይታበታለች።
የሳይኮሎጂ አስተማሪያችን ስለ ጥናት ዘዴ ሲያስተምር ምን አለን መሰለሽ ?“ከዩኒቨርስቲ ውስጥ እነዚህ ከመጠን በላይ እያጠኑ የሚያልፉ ተማሪዎች ።የመማር ኃይል (ፖቴንሺያል) የላቸውም ። ዩኒቨርስቲው ውስጥ የ ሚቆዩት በትግል ነው ። ስለዚህም ጨርሰው በሚመደቡበት ሥራ ላይ በቂ ግልጋሎት ሊሰጡ አይችሉም” ያለው ትዝ ይለኛል ። ችሎታው ካለሽ በቀላሉ ሊገባሽ ይችላል ። ችሎታው ከሌለሽ ግን ከንቱ
ትግል ነው ... ግን እኮ ሳይኰሎጂ
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
ቤተልሔም ቀድማት ዩኒቨርስቲ በመግባቷ በመሐል ለተወሰነ ጊዜ
ጓደኝነታቸው ላልቶ ነበር እንጂ መጀመሪያ ላይ በጣም ጥብቅ ጓደኞች ነበሩ ቤተልሔም አሁን የሁለተኛ ዓመት ተማሪ ነች።
ቤተልሔም የትዕግሥት አገላለጽ ስለ ገባት ሣቀችና መምጣትስ ትወጣለች እዛ ሠርጉ ቦታኮ ነው የሔደችው ቀን አብሬኣት ነበርኩ ። ስለ ሁኔታው ተነጋግረን ለነገ እንዳንደክም ዛሬ እዚሁ አድረን ጠዋት ለመሄድ ወስነናል አለቻት።
ትዕግሥት ትዝ አላት እሑድ የጓደኛዋ ሠርግ እንደሚኖር ማርታ ነግራት ነበር ።
አንቺም አብረሽን ትሕጃለሽ አይደለም ? አለች ቤተልሔም የትዕግሥትን ዐይን ዐይን እየተመለከተች እስቲ እግዜር ያውቃል ጥናቱኮ ተከምሮአል ? ” አለች ትዕግሥት በማመንታት ዐይነት ።
ከሪደሩ ውስጥ የታኮ ጫማ ድምፅ ስለ ተሰማቸው ጭውውታችውን ለአፍታ ያህል አቋረጡ ።
እንዳች ነገር በኋላሙ እንደሚያባርረው ሰው ማርታ በሩን ብርግድ አድርጋ ገባች ቤተልሔምን ከክፍሏ በማግኘቷ ደስ አላት ትንፋሿ እጥር እጥር እያለ “ሄይ ቤቴ! ቆየሁ እ! ምን ታረጊዋለሽ ! ” አለችና ሳመቻት ። ትዕግሥትንም ሳመቻት ከማዶ ያሉትን ሁለት ልጃገረዶች በፈገግታ
ብቻ ሰላምታ ተለዋዉጣቸው ከቤተልሔም ጎን ቁጭ አለች።
“ እንዴት ነው? ” አለኝና ቤተልሔምን ጠቀስ አረገቻት በሳመቻት ጊዜ ከንፈሯ እጅግ ለስልሶባት ነበር ።ለምስጢር ድርጊቶቻቸው ከንግግር የበለጠ በጥቅሻና ምልክት ይግባባሉ።
ምን ታረጊዋለሽ ? ” አለችና ማርታ ከነልብሷ መኝታዋ ላይ ወጥታ ጋደም አለች ።
ግን በርግጥ ሠርጉ ቦታ ነው ያመሸሽዉ? ” አለች ቤተልሔም ጥርጣሬ በተሞላበት አነጋገር
“ሙች እዚያው ነው ያመሸሁት ” አለች ማርታ ው ስንሠራራ አመሸንና ፥ የቅርብ የሆንነው ማታ ጓዳ ገብተን ራት ከበላን በኋላ ፥ አንድ ውስኪ ተከፈተልን ። ሌላ ነበር !አትሔጂም ብለውኝ በግድ ነው የመጣሁት ።”
“ ፓ! ግን ምንም የቀመስሽ አትመስዪም
“ሁለት መለኪያ ነችኮ የጠጣኋት ቤቴ ሙች "
እሺ ፥ ከዚያስ ? ማ ሸኘሽ ? ” አለቻት ። ከፊል ቅናት በተቀላቀለበት አነጋገር ።
“ አንዱ ባለ ቆርቆሮ ዋ ! ”
ትዕግሥት ነገሩ ስለ ገባት ሣቀች ከማዶ የተኙት ሁለት ልጃገረዶችም ከንፈራቸውን ከድነው ሣቁ ። በከፊል ቢያጠኑም በከፊል ጆሮአቸው እነ ማርታ ጨዋታ ላይ ነበር።
“ በሉ እንተኛ ” አለች ማርታ ሹራቧን እያወላለቀች “ ነገ'ኮ በጠዋት ተነሺዎች ነን ።”
“ አዎ !ኧረ ትላንትም አልተኛሁም ፡ ሁኔታታን ላረጋግጥ ብዬ ነው ኮ እንቺጋ የመጣሁት! ” አለችና ቤተልሔም ከተቀመጠችበት ተነሣች ።
“ ሁኔታው ሁሉ የተሟላ ነው። ጠዋት ተነሥተን መሔድ ብቻ ! ”
“ ደሞ ትዕግሥትን አንድ በያት ። እያመነታች ነው
“ ለምኑ ? ለመሔድ ? ” አለች ማርታ በቁርጠኝነት አነጋገር ። “ ወዳ በቀበሌ ተገዳ ! ” ልማዳዊ የአነጋገር ዘዴዋ ነው ።
“ ሆሆ ፈተናኮ እየተቃረበ ነው ”አለች ትዕግሥጋት በማመንታት ዐይነት ።
አብዛኛው ልቧ ግን በመሔድ ላይ
ያጋደለ ነበር ።
ታዲያ በአንድ ቀን ተአምር ልትፈጥሪ ነው?” ስትል ቤተልሔም ተነሣች ። ልትሔድ የነበረችዋ ሴትዮ ጭራሽ
ወገቧን ይዛ ማብራሪያ ትሰጥ ገባች ። የሁለተኛ ዓመት ተማሪ በመሆኗ፥ አገላለጿ አሁን የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች የሚጨነቁበትን ሁኔታ አርጌው አልፈኣለሁ ” በሚል የበላ
ይነት ስሜት ነው ።
“ አንድ ነገር ልንገርሻ ትዕግሥት” ስትል ጀመረች ።ይሄ ፍሬሽማን ላይ መረበሽ ፥ መጨነቅ ራስን ማሠቃየት ዝም ብሎ እየተለመደ የመጣ ነገር ነው ። እናም በኛ ጊዜ እንዲሁ ነበር ። ማጥናት ሳይሆን ፊደላትን መሰነጣጠቅ ነበር የተያዘው ። በዚያ ላይ ' ሁሉ ነገሩ የጭንቅ ግቢ ነበር
የሚመስለው ፤ ከፊሉ ዊዝድሮዋል ለማውጣት ሲሯሯጥ አንዳንዱም ሲቀልድ፥ አንዳንዱም ሌክቸረሮች በእጅዋ ናቸው እየተባለች ስትታማ አንዳንዱ ከአቅሙ በላይ ሌሊቱን ሙሉ ሲያጠና በተቀመጠበት እንቅልፍ ሲወስደው
ምኑ ቅጡ ግን መጨረሻው ምን ሆነ መሰለሽ ! ”
ከማዶ ያሉት ሁለት ልጃገረዶችም ፡ ጆሮአቸውን በጣም አስልተው ይሰማሉ ። ማርታ ብቻ እንደ ማሸለብ ስላረጋት በሰመመን ነበር የምታዳምጠው ።
ቤትልሔም ቀጠለች ፤ “ መጨረሻም ላይ ያው የገና ማዕበል መጣና ሁሉንም ለየ ። መውደቅ ያለበት ወደቁ ፤ማለፍ ያለበት አለፈ ።
“ ታዲያ ለእሱማ ነው “ ኮ ይሄ ሁሉ መፍጨርጨር ” አለች ትዕግሥት ባልተደነቀ ስሜት ።
“ ማለቴ ” አለች ቤተ ልሔም ልትል የፈለገችውን በቅጡ እንዳልተረዱላት በመገመት ። “ ታዲያ መውደቅ ወይም ማለፍ ፥ ከሁለት አንዱን መጋፈጥ የማይቀር ዕዳ ሆኖ ሳለ መጨነቁ ምን ይጠቅማል ? እንደኔ እንደኔ የሚያስፈል
ገው የተወሰነውን ነገር በፕሮግራም ማጥናት ነው ። ከዚያ ውጭ የራሱ ጉዳይ ! ግን የሚገርምሽ ደግሞ ዩኒቨርስቲ ውስጥ አንድ የሚያስጠላው ነገር ፡ አንች እንደ ሌላው ጥናቱ ላይ ተደፍተሽበት ካላደርሽ ደኅና ውጤት ያመጣሽ እንደሆን ሐሜቱ መከራ ነው ። “ሌክቸረሩን አውርዳው ነው ሬጅስትራር ውስጥ ዘመድ አላት ፥ ፈተና ወጥቶላት ነው ሌክቸረሩን እግሩ ላይ ወድቃ ለምናው ነው ፥ ጉቦ ሰጥታ ነው? ኧረ ስንቱ ! ዩኒቨርስቲ የገባ ተማሪ በግድ መሠቃየት አለበት እንዴ? እንደኔ “ የአንደርስታንዲንግ ጕዳይ ይወስለኛል
አንዳንዱ ብዙም ሳይጨነቅ ቶሎ ይገባዋል አንዳንዱ ደግሞ ብዙ ሠርቶ ትንሽ የሚገባው" አለ ...ህእ!
በተዘዋዋሪም ቢሆን " ራሷን በፕሮግራም ከሚያጠኑትና በቀላሉ ከሚገባቸው መድባ ነበር የምታወራው ። እንዲህ
ብዙ እንድትናገር ያረጋት ቁስሏ ኔው ። አምና የመጀመሪያ ዓመት ተማሪ ሳለች ከላይ የጠቀሰቻቸውን ሁኔታዎች ታምታባቸዋለች እንዲያውም በጣም ደካማ በነበረችበት በኢትዮጵያ ጂኦግራፊ ኮርስ “B” ማምጣቷ ከአስተማሪው
ጋር በግልጽ እንድትጠረጠር አድርጓታል። እሷ ግን " “ እኔ የሴንትሜሪ ተማሪ ስለ ነበርኩና ጥሩ መሠረት ስለ ነበረኝ
የዩኒቨርስቲ ትምህርት በቀላሉ ነው የሚገባኝ ” ባይ ነች ።የማንኛወንም የትምህርት አይንት ገለጻ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ስለሚሰጥና እሷ ደግሞ እንግሊዝኛ ፍሎዌንት ነኝ”ስለምትል በቀላሉ ለመረዳቷ ይህም በከፊል ታማኝነት ያለው መከላከያዋ ነው ። በእርግጥም እንግሊዝኛ ስትናገር
ለሚሰማት ፥ ፕሮናውንሴሽን የሚሸጥ ቢሆን ኖሮ ብዙ ያወጣላት ነበር ።
“ እምልሽ ” ስትል ቀጠለች አንዳንዶቹ እንደ ሚሉት “ጭራሽ አላጠናም” ማለት እንኳ ዝም ብሎ ነው ማንኛውም ተማሪ ቢሆን ያጠናል ። የሚለያየው የአጠናን
ደረጃውና ስልቱ ብቻ ነው ። ግማሹ ለሊቱን ከቀን እያገናኘ ያጠናል ።ግማሹ ደግም በፕሮግራም አጭር ጊዜ ያጠናል
በሳይኮሎጂ እንደ ተማርነው ግን ጥሩው ዘዴ በየአንድና ሁለት ሰዓት ጥናት ውስጥ የተመሰነ ዕረፍት መውሰዱ ነው እንቅልፍ በደንብ መተኛትም አእምሮ ጥናትን በደንብ እንዲቀበል ይረዳል ። ”
የሳይኮሎጂ ነገር ስታነሣ ግልፍ አላት። ጥሩ አስተማሪ ደርሶአት ስለ ነበር በርግጥም ጥሩ ዕውቀት ገብይታበታለች።
የሳይኮሎጂ አስተማሪያችን ስለ ጥናት ዘዴ ሲያስተምር ምን አለን መሰለሽ ?“ከዩኒቨርስቲ ውስጥ እነዚህ ከመጠን በላይ እያጠኑ የሚያልፉ ተማሪዎች ።የመማር ኃይል (ፖቴንሺያል) የላቸውም ። ዩኒቨርስቲው ውስጥ የ ሚቆዩት በትግል ነው ። ስለዚህም ጨርሰው በሚመደቡበት ሥራ ላይ በቂ ግልጋሎት ሊሰጡ አይችሉም” ያለው ትዝ ይለኛል ። ችሎታው ካለሽ በቀላሉ ሊገባሽ ይችላል ። ችሎታው ከሌለሽ ግን ከንቱ
ትግል ነው ... ግን እኮ ሳይኰሎጂ
👍2
መሰጠት የነበረበት መጀመሪያ ዓመት ላይ ነው ። ከብዙ ጭንቀት ሊያድን ይችል
ነበር” ስትል የራሷን ግምት አከለችበት ።
ማርታ ከሰመመናዊ እንቅልፏ ባንና ተመለከተቻቸው፤ አይኗ ፍም መስሏል ።
“ አልተኛችሁም እንዴ? ” አለች ግንባሯን እንደቋጠረች ፥ ከእንቅልፍ መንፈስ ሳቢያ በሚመነጭ ቁጣ የተሞላበት አነጋገር ። “ አንቺ ቤቴ! ሒጂና ተኚ ፡ ጠዋት እኮ
ሐያጆች ነን ።”
ቀና ብላ ወደ ማዶ ደሞ ተመሰከተች ። ሁለት ልጃገረዶች ገና እያጠኑ ነበር ። መብራቱ ሊጠፋላት እንደማይችል ገባትና ብስጭት ብላ ተመልሳ ተኛች ።
💥ይቀጥላል💥
ነበር” ስትል የራሷን ግምት አከለችበት ።
ማርታ ከሰመመናዊ እንቅልፏ ባንና ተመለከተቻቸው፤ አይኗ ፍም መስሏል ።
“ አልተኛችሁም እንዴ? ” አለች ግንባሯን እንደቋጠረች ፥ ከእንቅልፍ መንፈስ ሳቢያ በሚመነጭ ቁጣ የተሞላበት አነጋገር ። “ አንቺ ቤቴ! ሒጂና ተኚ ፡ ጠዋት እኮ
ሐያጆች ነን ።”
ቀና ብላ ወደ ማዶ ደሞ ተመሰከተች ። ሁለት ልጃገረዶች ገና እያጠኑ ነበር ። መብራቱ ሊጠፋላት እንደማይችል ገባትና ብስጭት ብላ ተመልሳ ተኛች ።
💥ይቀጥላል💥
👍1
#የታካሚው_ማስታወሻ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሦስት
፡
፡
#ድርሰት_በመለሰ_ታዬ (MD)
“ያው ስላንቺ ነዋ፡፡ ውበትሽ ስሜታዊ ያደርጋል። ሳማት፤ሳማት፤ ይለኛል፡፡ ደግሞ ምርጥ ልጅ ነሽ፡፡ በፍፁም ላስቀይምሽ የማልፈልጋት አይነት ቆንጆ ነሽ፡፡ እንደ ድፍረት ቆጥረሽብኝ እንድታኮረፊኝ ደግሞ አልፈልግም፡፡ ምናባቴ ላድርግ ብዬ እያሰብኩ
ነበር፡፡” ከንፈሯን እያየሁ ደግሜ የራሴን ከንፈር በምላሴ ላስኩት፡፡
“አንተ እብድ. አታረገውም አይባልም እኮ፤” አለች ዐይኗን አፍጥጣ፡፡
ዝም ብዬ አየኋት፡፡
«ባይዘዌ ግልፅነትህ በጣም ደስ ብሎኛል። ስሜትህን በግልፅነት
መንገርህ፣ ያንተንም ስልጡንነት ያሳያል፤” አለችኝ ::
ደስ ብለኸኛል...? አሁን መድፈር አለብኝ፡፡ ብስማት ምንም አትለኝም፡፡ ከዚ በላይ ምን እንድነው ምጠብቀው? በመጀመሪያ ቀን ልሳምሽ ስላት፣ አፏን አውጥታ እሺ እንድትለኝ ነው? ስሜቴ ከምቆጣጠረው በላይ ሆነ፡፡ አድርገው አድርገው ይለኛል፡፡ በዐይኔ የቤቱን እንቅስቃሴ እከታተላለው፡፡ አሁን ቤቱ ባዶ ሆኗል፡፡ ባለቤቷም ውጪ
ከወጣች ቆይታለች፡፡ ላድርገው? በድንገት ብትገባብንስ? ደግሜ ሰዓቴን አየሁ፡፡ ጋድ! አሁን ሂድልኝ ቢባልኮ እንዲህ አይሮጥም፡፡
“ስዐቱ በጣም ሄደ፡፡ ወደ አገርሽ ሄደን ደግሞ፣ ልደቴን በፈሳሽ ብናከብር ምን ይመስልሻል? እዚሁ አስራ ሁለት ሰዓት ሊሆንኮ ነው፡፡”
“እዛማ የማውቀው ሰው ሊያየኝ ይችላል። ባይሆን እዚህ ምታውቀው ቤት ካለ...?”
“ችግር የለም፡፡ መኪና ይዣለሁ፡፡ እዛው ሰው ማያየን ቦታ እወስድሻለሁ።” ዝም አለች፡፡ ዝምታ መስማማት ነው፡፡ ባለቤቷ
መጠባበቅ ጀመርኩ፡፡ ባለቤትየው ወዲያው እስክትመጣ አድፍጬ መጠባበቅ ጀመርኩ ባለቤትየዋ ወድያው
ብቅብላ፣
“ተጫወቱ! ዝም አላችሁ፡፡ ምን ይጨመር...?” አለችን፡፡
“ሂሳብ ስሪልን፤” አልኳት፡፡ እዚህ ተጨማሪ ሰዓት ማባከን አልፈፈለኩም፡፡
“እሺ!” ብላ ልትሰራልን ወጣች፡፡ ከሃናን ጋር እየተጠጋጋን ሳናስበው ተጣብቀናል፡፡ ሙቀቷ ይሰማኛል፡፡ ሂሳብ ከፈልኩና፣
ተነሽ እንውጣ!” አልኳት ልብሴን እያረጋገፍኩ፡፡
እሺ ግን፣ አብሬህ አልወጣም፣ አንተ ውጣና ውጪ ጠብቀኝ፡፡”
አላንገራገርኩም፡፡ የመኪናዬን አይነትና ያቆምኩበትን ቦታ ነግሪያት ወጣሁ፡፡ አላስጠበቀችኝም፤ ቶሎ መጣች፡፡ የዱከምን ከተማ ወደኋላ እየተውኩ፣ ወደ ደብረዘይት ነዳሁት። ልደቴን ደስ የሚልና ልዩ እንዳደረገችልኝ፣ ስለ ልዩ ውበቷ፣ ስለ ከንፈሯ ልዩነት እያወራሁ በፍጥነት እከንፋለሁ፡፡ በአንድ እጄ መሪ ይዤ በሌላው እጄ በስስ ታይት የተሸፈኑት ታፋዎቿ መሃል ገባሁ፣ ሙቀቷ ረመጧ ለበለበኝ፡፡ እጄን አወጣሁትና እጆቿን ያዝኳቸው፡፡ በላብ ረስርሰዋል፡፡ ጣቶቼን በጣቶቿ መካከል ሰገሰኳቸው፡፡ አጥብቄ ጨመኳቸው፡፡ ምንም አታወራም ዝም.
ብቻ፡፡ ሁሉም ተፈቅዷል፡፡
በስሜት ባህር ቀልጠን ሰምጠናል፡፡
ወደ ክፍሌ በፍጥነት እየነዳሁ ነው፡፡ ወዴት ነው እንኳ ሳትለኝ ትከተለኛለች፡፡ ልከመርባት ቸኩያለው፡፡ ለምን እንደሆነ ባላውቅም፣ አምናኛለች፡፡ እንደበግ
እየተጎተተችልኝ ነው፡፡ የፈለኩትን ሁሉ ፈቅዳልኛለች፡፡ ከራሴ ሰውነት የሚወጣ ሙቀት በሸሚዜ አልፎ ፊቴን ይልፈኝ ጀመረ፡፡ ወደ ክፍሌ በሚወስደው የውስጥ መንገድ ታጠፍኩ፡፡ አሁንም ምንም አላለችም፡፡ ትንሽ እንደነዳሁ ከፊቴ ያለ ሚኒባስ አስፓልቱ ላይ መንገድ ዘግቶ ቆመ፡፡ ቸኩያለው፡፡ ደርቤ ላልፈው ስል፣ ከፊቴ ሌላ መኪና እየመጣ ነው፡፡
አክለፈለፈኝ፡፡ ወዲያው ሚኒባሱ ተንቀሳቀሰ፡፡ ጠጋ ስል፣ የተሰበሰቡ
ወጣቶች ተቆፍሮ የነበረውን መንገድ ያስተካከሉበት ገንዘብ እየጠየቁ
ነው፡፡ ግዜ የለኝም፣ እጄን ወደ ኪሴ ሰድጄ ያገኘሁትን ብር ሰጠኋቸው፡፡
“ያራዳ ልጅ...፣ ያራዳ ልጅ...
ይመችሽ...፡፡
መኪናሽን ሃመር ያርግልሽ፡፡”
በዜማ አዘል ምርቃት ሸኙኝ፡፡ ስንት ሰጥቻቸው ይሆን? ለነገሩ ስንትስ ብሰጣቸው፣ እኔ ይሄን የመሰለ መና ወርዶልኝ...፡፡ 'መኪናሽን ሃመር ያርግልሽ' ያሏት ምርቃት ከእዕምሮዬ ቀርታ በግድ ፈገግ አደረገችኝ፡፡ ቪትሴን ንቀዋት ነው? ለኔ ሃመሬ ናት፡፡
የክፍሉን በር፣ እንዴት ከፍቼ እንደዘጋሁት አላስታውስም፡፡ እንደቆምን በሩን አስደግፌ ተአምረኛውን ከንፈሯን መምጠጥ ጀመርኩ፡፡ በፍጥነት እራቁታችንን ሆንን፡፡ ረጅም ነች፡፡ በቁመት ብዙም አልበልጣትም፡፡ ልከኛ የተነፋፉ ጡቶቿን ለመዋጥ ዝቅ ስል፣ ራቁት
ገላዋን እታች ድረስ ሳየው፣ ከባድ ስሜት ተሰማኝና አልጋው ላይ በጀርባዋ አጋደምኳት፡፡ የገላዋ ልስላሴና የሰውነቷ ሙቀት ስሜቴን አላወሰው፡፡ ከውስጥ ሱሪዋ በስተቀር እራቁቷን ነች፡፡ እላዩዋ ላይ ተለጠፍኩባትና ተንጠራርቼ ከንፈሮቿን ጎረስኳቸው፡፡ በሁለት እጆቿ
ጆሮዎቼን ይዛ፣ ትስመኝ ጀመር፡፡ ትኩሳቴ ሲጨምር ይታወቀኛል፤ ስሜቴ ተንጠራራ፤ እየተሳሳምን እጄን ወደ ፓንቷ ላኩት፡፡ ፓንቷን ላወልቀው ስታገል ተረዳችኝ፡፡ ከንፈሯን ከከንፈሬ ሳታላቅቅ፣ ፓንቷን
እንዳወልቀው፣ እግሮቿን ወደላይ አጥፋ አመቻቸችልኝ፡፡
ስሜቴ በውስጤ ሲፈላ፣ ሲንተከተክ ይሰማኛል፡፡ ዋጣት፤ዋጣት፤ የሚል ስሜት ተሰማኝ፡፡ ልውጣት ከከንፈሮቿ ጀመርኩ።
ከንፈሮቿን ሳልጠግብ፣ አንገቷን፣ አንገቷን ሳልጠግብ፣ እየላስኳት ቁልቁል ወደ ጡቶቿ ወረድኩኝ፡፡ እልህ፣ ስግብግብነት፣ ውስጤን ወጥሮታል፡፡ የቱን ይዤ የቱን እንደምለቅ መምረጥ አቅቶኛል።
አንደኛውን ጡቷን እስከቻልኩት ያህል ዋጥኩት፡፡ ከወገቧ ወደላይ
ተንፈራገጠች፡፡ በስሜት ተቃጠልኩ፣ ጨስኩ፣ መትነን ጀመርኩ።መዋጥ አልሆንልህ ሲለኝ፣ እውስጧ መግባት፣ ገብቶ መሰንቀር አማረኝ፡፡ ታፋዎቿን ከፈትኳቸው፤ ያቃጥላሉ፡፡ ይፋጃሉ፡፡ በረጃጅም እግሮቿ፣ በለስላሳ ታፋዎቿ፣ መሀል ተንበረከኩኝ፣ ተርመሰመስኩላት::
በእግሮቿ ወገቤን አቅፋ ጎትታ ከራሱዋ
ጋር አጣበቀችኝ፡፡ እንደተመኘሁት ውስጧ ሰነቀረችኝ፡፡ በሙቀቷ ተቀቀልኩኝ፡፡ እራሳችንን እስክንስት፣ በስሜት ሰረገላ ተመነጠቅን፣ ከአለም ተነጠልን፡፡ ዳግም
የምንገናኝ እስከማይመስል ድረስ፣ ያበጠው ስሜቴ እስኪፈነዳና እስኪተነፍስ ድረስ፣ የቀረን እንጥፍጣፊ ሃይልና ጉልበት አልነበረንም፡፡ እንቅልፍ ወሰደን፡፡ ለእራት እንኳ መነሳት አቅቶን በዛው አደርን፡፡ የሆነ ሰዓት ላይ፣ እንደሰመመን እንደምታድር በስልክ ስታወራ ስማኋት፡፡
ለሊት ከእንቅልፌ ስባንን አጠገቤ ተኝታለች፡፡ ሳያት በጣም ደስ አለኝ፡፡ ህልም አይደለም፡፡ እውነት ነው፡፡ ፀጉሯ ተበታትኗል፣ ረጅምና ማራኪ ሰውነቷ ተበረጋግዷል፡፡ እርሷ ለጥ ብላ ተኝታለች፡፡ አልጋው ውስጥ ተገላብጬ ሰውነቷ ላይ ተለጠፍኩባት። ማታ የጠገብኳት
የመሰለኝ ደክሞኝ ነበር፡፡ ስሜቴ ዳግም ተላወሰ፡፡ አሁንም ውስጤ አልበረደም፡፡ እንድትነቃ አደረኳት፣ እንደ አዲስ እየተንገበገብኩ“እወድሻለሁ፣ በጣም ልዩ ነሽ፣ ስጦጠዬ ነሽ፡፡ እያልኩ እንደተላመደ
ሰው፣ የተለያየ አይነት የወሲብ ልፊያ እየቀያየርን በነፃነት ተላፍተን፣
ተመልሰን ተኛን፡፡ ጥዋት ስነሳ ሰዓቴ አራት ሰዓት ተኩል ይላል።ወላልቀን ስላደርን፣ መነሳት አቅቶን ስንንከባለል አምስት ሰዓት ተኩል ድረስ ቆየን፡፡ የረሃብ ስሜቱ ሲጠናብን ምግብ ፍለጋ ወጣን፡፡ ምግቡ
በጣም ይጣፍጣል፡፡ተርበን ነበር፡፡ ከበላን በኋላ ድካሙ የባዕ ተጫጫነን፡፡ከትናንት ጀምሮ እረስተነው ወደ ነበረው ወደየ ራሳችን የሃሳብ ዓለም ተመለስን፡፡
“ዛሬም ወደ ቤት አትሸኘኝም?” አለችኝ ሃናን፡፡
“እህ እ! እንዲህ ገድለሽኝ፣ በምን አቅሜ ነው የምሸኝሽ...?” አልኳት ፈገግ ብዬ፡፡
“ኪ.ኪ...ኪ...፣ ጭራሽ እኔ ገዳይ? አላስተረፍከኝም እኮ፣ አውሬ!” የድካም ሳቅ እየሳቀች፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሦስት
፡
፡
#ድርሰት_በመለሰ_ታዬ (MD)
“ያው ስላንቺ ነዋ፡፡ ውበትሽ ስሜታዊ ያደርጋል። ሳማት፤ሳማት፤ ይለኛል፡፡ ደግሞ ምርጥ ልጅ ነሽ፡፡ በፍፁም ላስቀይምሽ የማልፈልጋት አይነት ቆንጆ ነሽ፡፡ እንደ ድፍረት ቆጥረሽብኝ እንድታኮረፊኝ ደግሞ አልፈልግም፡፡ ምናባቴ ላድርግ ብዬ እያሰብኩ
ነበር፡፡” ከንፈሯን እያየሁ ደግሜ የራሴን ከንፈር በምላሴ ላስኩት፡፡
“አንተ እብድ. አታረገውም አይባልም እኮ፤” አለች ዐይኗን አፍጥጣ፡፡
ዝም ብዬ አየኋት፡፡
«ባይዘዌ ግልፅነትህ በጣም ደስ ብሎኛል። ስሜትህን በግልፅነት
መንገርህ፣ ያንተንም ስልጡንነት ያሳያል፤” አለችኝ ::
ደስ ብለኸኛል...? አሁን መድፈር አለብኝ፡፡ ብስማት ምንም አትለኝም፡፡ ከዚ በላይ ምን እንድነው ምጠብቀው? በመጀመሪያ ቀን ልሳምሽ ስላት፣ አፏን አውጥታ እሺ እንድትለኝ ነው? ስሜቴ ከምቆጣጠረው በላይ ሆነ፡፡ አድርገው አድርገው ይለኛል፡፡ በዐይኔ የቤቱን እንቅስቃሴ እከታተላለው፡፡ አሁን ቤቱ ባዶ ሆኗል፡፡ ባለቤቷም ውጪ
ከወጣች ቆይታለች፡፡ ላድርገው? በድንገት ብትገባብንስ? ደግሜ ሰዓቴን አየሁ፡፡ ጋድ! አሁን ሂድልኝ ቢባልኮ እንዲህ አይሮጥም፡፡
“ስዐቱ በጣም ሄደ፡፡ ወደ አገርሽ ሄደን ደግሞ፣ ልደቴን በፈሳሽ ብናከብር ምን ይመስልሻል? እዚሁ አስራ ሁለት ሰዓት ሊሆንኮ ነው፡፡”
“እዛማ የማውቀው ሰው ሊያየኝ ይችላል። ባይሆን እዚህ ምታውቀው ቤት ካለ...?”
“ችግር የለም፡፡ መኪና ይዣለሁ፡፡ እዛው ሰው ማያየን ቦታ እወስድሻለሁ።” ዝም አለች፡፡ ዝምታ መስማማት ነው፡፡ ባለቤቷ
መጠባበቅ ጀመርኩ፡፡ ባለቤትየው ወዲያው እስክትመጣ አድፍጬ መጠባበቅ ጀመርኩ ባለቤትየዋ ወድያው
ብቅብላ፣
“ተጫወቱ! ዝም አላችሁ፡፡ ምን ይጨመር...?” አለችን፡፡
“ሂሳብ ስሪልን፤” አልኳት፡፡ እዚህ ተጨማሪ ሰዓት ማባከን አልፈፈለኩም፡፡
“እሺ!” ብላ ልትሰራልን ወጣች፡፡ ከሃናን ጋር እየተጠጋጋን ሳናስበው ተጣብቀናል፡፡ ሙቀቷ ይሰማኛል፡፡ ሂሳብ ከፈልኩና፣
ተነሽ እንውጣ!” አልኳት ልብሴን እያረጋገፍኩ፡፡
እሺ ግን፣ አብሬህ አልወጣም፣ አንተ ውጣና ውጪ ጠብቀኝ፡፡”
አላንገራገርኩም፡፡ የመኪናዬን አይነትና ያቆምኩበትን ቦታ ነግሪያት ወጣሁ፡፡ አላስጠበቀችኝም፤ ቶሎ መጣች፡፡ የዱከምን ከተማ ወደኋላ እየተውኩ፣ ወደ ደብረዘይት ነዳሁት። ልደቴን ደስ የሚልና ልዩ እንዳደረገችልኝ፣ ስለ ልዩ ውበቷ፣ ስለ ከንፈሯ ልዩነት እያወራሁ በፍጥነት እከንፋለሁ፡፡ በአንድ እጄ መሪ ይዤ በሌላው እጄ በስስ ታይት የተሸፈኑት ታፋዎቿ መሃል ገባሁ፣ ሙቀቷ ረመጧ ለበለበኝ፡፡ እጄን አወጣሁትና እጆቿን ያዝኳቸው፡፡ በላብ ረስርሰዋል፡፡ ጣቶቼን በጣቶቿ መካከል ሰገሰኳቸው፡፡ አጥብቄ ጨመኳቸው፡፡ ምንም አታወራም ዝም.
ብቻ፡፡ ሁሉም ተፈቅዷል፡፡
በስሜት ባህር ቀልጠን ሰምጠናል፡፡
ወደ ክፍሌ በፍጥነት እየነዳሁ ነው፡፡ ወዴት ነው እንኳ ሳትለኝ ትከተለኛለች፡፡ ልከመርባት ቸኩያለው፡፡ ለምን እንደሆነ ባላውቅም፣ አምናኛለች፡፡ እንደበግ
እየተጎተተችልኝ ነው፡፡ የፈለኩትን ሁሉ ፈቅዳልኛለች፡፡ ከራሴ ሰውነት የሚወጣ ሙቀት በሸሚዜ አልፎ ፊቴን ይልፈኝ ጀመረ፡፡ ወደ ክፍሌ በሚወስደው የውስጥ መንገድ ታጠፍኩ፡፡ አሁንም ምንም አላለችም፡፡ ትንሽ እንደነዳሁ ከፊቴ ያለ ሚኒባስ አስፓልቱ ላይ መንገድ ዘግቶ ቆመ፡፡ ቸኩያለው፡፡ ደርቤ ላልፈው ስል፣ ከፊቴ ሌላ መኪና እየመጣ ነው፡፡
አክለፈለፈኝ፡፡ ወዲያው ሚኒባሱ ተንቀሳቀሰ፡፡ ጠጋ ስል፣ የተሰበሰቡ
ወጣቶች ተቆፍሮ የነበረውን መንገድ ያስተካከሉበት ገንዘብ እየጠየቁ
ነው፡፡ ግዜ የለኝም፣ እጄን ወደ ኪሴ ሰድጄ ያገኘሁትን ብር ሰጠኋቸው፡፡
“ያራዳ ልጅ...፣ ያራዳ ልጅ...
ይመችሽ...፡፡
መኪናሽን ሃመር ያርግልሽ፡፡”
በዜማ አዘል ምርቃት ሸኙኝ፡፡ ስንት ሰጥቻቸው ይሆን? ለነገሩ ስንትስ ብሰጣቸው፣ እኔ ይሄን የመሰለ መና ወርዶልኝ...፡፡ 'መኪናሽን ሃመር ያርግልሽ' ያሏት ምርቃት ከእዕምሮዬ ቀርታ በግድ ፈገግ አደረገችኝ፡፡ ቪትሴን ንቀዋት ነው? ለኔ ሃመሬ ናት፡፡
የክፍሉን በር፣ እንዴት ከፍቼ እንደዘጋሁት አላስታውስም፡፡ እንደቆምን በሩን አስደግፌ ተአምረኛውን ከንፈሯን መምጠጥ ጀመርኩ፡፡ በፍጥነት እራቁታችንን ሆንን፡፡ ረጅም ነች፡፡ በቁመት ብዙም አልበልጣትም፡፡ ልከኛ የተነፋፉ ጡቶቿን ለመዋጥ ዝቅ ስል፣ ራቁት
ገላዋን እታች ድረስ ሳየው፣ ከባድ ስሜት ተሰማኝና አልጋው ላይ በጀርባዋ አጋደምኳት፡፡ የገላዋ ልስላሴና የሰውነቷ ሙቀት ስሜቴን አላወሰው፡፡ ከውስጥ ሱሪዋ በስተቀር እራቁቷን ነች፡፡ እላዩዋ ላይ ተለጠፍኩባትና ተንጠራርቼ ከንፈሮቿን ጎረስኳቸው፡፡ በሁለት እጆቿ
ጆሮዎቼን ይዛ፣ ትስመኝ ጀመር፡፡ ትኩሳቴ ሲጨምር ይታወቀኛል፤ ስሜቴ ተንጠራራ፤ እየተሳሳምን እጄን ወደ ፓንቷ ላኩት፡፡ ፓንቷን ላወልቀው ስታገል ተረዳችኝ፡፡ ከንፈሯን ከከንፈሬ ሳታላቅቅ፣ ፓንቷን
እንዳወልቀው፣ እግሮቿን ወደላይ አጥፋ አመቻቸችልኝ፡፡
ስሜቴ በውስጤ ሲፈላ፣ ሲንተከተክ ይሰማኛል፡፡ ዋጣት፤ዋጣት፤ የሚል ስሜት ተሰማኝ፡፡ ልውጣት ከከንፈሮቿ ጀመርኩ።
ከንፈሮቿን ሳልጠግብ፣ አንገቷን፣ አንገቷን ሳልጠግብ፣ እየላስኳት ቁልቁል ወደ ጡቶቿ ወረድኩኝ፡፡ እልህ፣ ስግብግብነት፣ ውስጤን ወጥሮታል፡፡ የቱን ይዤ የቱን እንደምለቅ መምረጥ አቅቶኛል።
አንደኛውን ጡቷን እስከቻልኩት ያህል ዋጥኩት፡፡ ከወገቧ ወደላይ
ተንፈራገጠች፡፡ በስሜት ተቃጠልኩ፣ ጨስኩ፣ መትነን ጀመርኩ።መዋጥ አልሆንልህ ሲለኝ፣ እውስጧ መግባት፣ ገብቶ መሰንቀር አማረኝ፡፡ ታፋዎቿን ከፈትኳቸው፤ ያቃጥላሉ፡፡ ይፋጃሉ፡፡ በረጃጅም እግሮቿ፣ በለስላሳ ታፋዎቿ፣ መሀል ተንበረከኩኝ፣ ተርመሰመስኩላት::
በእግሮቿ ወገቤን አቅፋ ጎትታ ከራሱዋ
ጋር አጣበቀችኝ፡፡ እንደተመኘሁት ውስጧ ሰነቀረችኝ፡፡ በሙቀቷ ተቀቀልኩኝ፡፡ እራሳችንን እስክንስት፣ በስሜት ሰረገላ ተመነጠቅን፣ ከአለም ተነጠልን፡፡ ዳግም
የምንገናኝ እስከማይመስል ድረስ፣ ያበጠው ስሜቴ እስኪፈነዳና እስኪተነፍስ ድረስ፣ የቀረን እንጥፍጣፊ ሃይልና ጉልበት አልነበረንም፡፡ እንቅልፍ ወሰደን፡፡ ለእራት እንኳ መነሳት አቅቶን በዛው አደርን፡፡ የሆነ ሰዓት ላይ፣ እንደሰመመን እንደምታድር በስልክ ስታወራ ስማኋት፡፡
ለሊት ከእንቅልፌ ስባንን አጠገቤ ተኝታለች፡፡ ሳያት በጣም ደስ አለኝ፡፡ ህልም አይደለም፡፡ እውነት ነው፡፡ ፀጉሯ ተበታትኗል፣ ረጅምና ማራኪ ሰውነቷ ተበረጋግዷል፡፡ እርሷ ለጥ ብላ ተኝታለች፡፡ አልጋው ውስጥ ተገላብጬ ሰውነቷ ላይ ተለጠፍኩባት። ማታ የጠገብኳት
የመሰለኝ ደክሞኝ ነበር፡፡ ስሜቴ ዳግም ተላወሰ፡፡ አሁንም ውስጤ አልበረደም፡፡ እንድትነቃ አደረኳት፣ እንደ አዲስ እየተንገበገብኩ“እወድሻለሁ፣ በጣም ልዩ ነሽ፣ ስጦጠዬ ነሽ፡፡ እያልኩ እንደተላመደ
ሰው፣ የተለያየ አይነት የወሲብ ልፊያ እየቀያየርን በነፃነት ተላፍተን፣
ተመልሰን ተኛን፡፡ ጥዋት ስነሳ ሰዓቴ አራት ሰዓት ተኩል ይላል።ወላልቀን ስላደርን፣ መነሳት አቅቶን ስንንከባለል አምስት ሰዓት ተኩል ድረስ ቆየን፡፡ የረሃብ ስሜቱ ሲጠናብን ምግብ ፍለጋ ወጣን፡፡ ምግቡ
በጣም ይጣፍጣል፡፡ተርበን ነበር፡፡ ከበላን በኋላ ድካሙ የባዕ ተጫጫነን፡፡ከትናንት ጀምሮ እረስተነው ወደ ነበረው ወደየ ራሳችን የሃሳብ ዓለም ተመለስን፡፡
“ዛሬም ወደ ቤት አትሸኘኝም?” አለችኝ ሃናን፡፡
“እህ እ! እንዲህ ገድለሽኝ፣ በምን አቅሜ ነው የምሸኝሽ...?” አልኳት ፈገግ ብዬ፡፡
“ኪ.ኪ...ኪ...፣ ጭራሽ እኔ ገዳይ? አላስተረፍከኝም እኮ፣ አውሬ!” የድካም ሳቅ እየሳቀች፡፡
👍4
የምር ግን እንደ አውሬ አስፈራለሁ...?”
“ኧረ በጣም ደስ ትላለህ፡፡ ሞዛዛ!”
“ኦ፣ ሎርድ! አንቺምኮ ምርጥ እብድ ነሽ፡፡ በዛ ላይ ልዩና ጣፋጭ፡፡ በህይወቴ እንዲህ ደስተኛ ሆኜ አላውቅም፡፡ ወደፊትም አይመስለኝም፡፡”
“እሺ አሁን ምንድነው እቅድህ? እቤት ታደርሰኛለህ ወይስ ራሴው ልሂድ..?”
“እንዴት አባቴ ነው ማላደርስሽ፣ የኔ ንግስት? አንቺ በጣም ልዩ ነሽ! ምን ያህል እንዳከብርሽ እንዳደረግሽኝ አታውቂም፡፡ በተግባር እገልጥልሻለሁ፡፡››
“አንተ ትቀልዳለህ፣ እኔ ደክሞኛል፡፡ በዛ ላይ ውጪ ስላደርኩ እናቴ ታስባለች፡፡ ገና ስገባ ምን እንደምባል ጨንቆኛል፡፡ በናትህ ተነስ እንሂድ።"
ለመሸኘት ተነሳሁና፣ ፊቷን በጣቴ ቆንጠር አድርጌ ከንፈሯን ሳምኳት፡፡ መልሳ ሳመችኝ፡፡ እንደኔዉ እብድ ነች፡፡ ትናንት ሰው ያየናል እንዳላለች፣ አሁን አላስጨነቃትም፡፡ ሂሳባችን ከፍለን፣ ሰፈሯ ላደርሳት ወጣን፡፡ የእሳተ ጎሞራዋ ሀገር፣ የቢሾፍቱ፣ የሆራ፣ የባቡጋያ፣የኩሪፍቱ፣ የጨለለቃ ሀይቆች ሀገር፣ ውቢቷ ቢሾፍቱ፣ የምወዳትን ያህል በጣም በህይወቴ አስፈላጊዋን ውብ እየሰጠችኝ ነው፡፡ ይህች ልጅ የህይወቴ መጠማዘዣ፣ የመአዘን ድንጋዬ እንደሆነች እየተሰማኝ ነው፡፡ ሃኒን ከሸኘሁ በኋላ፣ እሁድ ከሰዓትን ከነ አሌክስ ጋር ቁጭ ብለን ስለ ትናንቱ ታሪካዊ ልደቴና ቅዱሱ አጋጣሚ እያወራን ስንስቅ አመሽን፡፡ በተለይ አሌክስ ተገረመ፡፡ እንደዚህ አይነት ፈጣን ሰው አትመስለኝም ነበር፤ አለኝ፡፡ ካላየሁ አላምንም ማለት ቀረው። ሃኒ በውስጤ አዲስ የመኖር ፍላጎትን ጭራብኛለች፡፡ በህይወቴ እንደዚህ አይነት ደስታ ሳላይ ልሞት ነበር፡፡ ለራሴ መሞት አለብኝ ሚለውን የጅል ወሬዬን ማቆም እንዳለብኝ ነገርኩት፡፡ መኖር መስራት አለብኝ፡፡
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ ለወዳጆ #Share እያደረጉ
“ኧረ በጣም ደስ ትላለህ፡፡ ሞዛዛ!”
“ኦ፣ ሎርድ! አንቺምኮ ምርጥ እብድ ነሽ፡፡ በዛ ላይ ልዩና ጣፋጭ፡፡ በህይወቴ እንዲህ ደስተኛ ሆኜ አላውቅም፡፡ ወደፊትም አይመስለኝም፡፡”
“እሺ አሁን ምንድነው እቅድህ? እቤት ታደርሰኛለህ ወይስ ራሴው ልሂድ..?”
“እንዴት አባቴ ነው ማላደርስሽ፣ የኔ ንግስት? አንቺ በጣም ልዩ ነሽ! ምን ያህል እንዳከብርሽ እንዳደረግሽኝ አታውቂም፡፡ በተግባር እገልጥልሻለሁ፡፡››
“አንተ ትቀልዳለህ፣ እኔ ደክሞኛል፡፡ በዛ ላይ ውጪ ስላደርኩ እናቴ ታስባለች፡፡ ገና ስገባ ምን እንደምባል ጨንቆኛል፡፡ በናትህ ተነስ እንሂድ።"
ለመሸኘት ተነሳሁና፣ ፊቷን በጣቴ ቆንጠር አድርጌ ከንፈሯን ሳምኳት፡፡ መልሳ ሳመችኝ፡፡ እንደኔዉ እብድ ነች፡፡ ትናንት ሰው ያየናል እንዳላለች፣ አሁን አላስጨነቃትም፡፡ ሂሳባችን ከፍለን፣ ሰፈሯ ላደርሳት ወጣን፡፡ የእሳተ ጎሞራዋ ሀገር፣ የቢሾፍቱ፣ የሆራ፣ የባቡጋያ፣የኩሪፍቱ፣ የጨለለቃ ሀይቆች ሀገር፣ ውቢቷ ቢሾፍቱ፣ የምወዳትን ያህል በጣም በህይወቴ አስፈላጊዋን ውብ እየሰጠችኝ ነው፡፡ ይህች ልጅ የህይወቴ መጠማዘዣ፣ የመአዘን ድንጋዬ እንደሆነች እየተሰማኝ ነው፡፡ ሃኒን ከሸኘሁ በኋላ፣ እሁድ ከሰዓትን ከነ አሌክስ ጋር ቁጭ ብለን ስለ ትናንቱ ታሪካዊ ልደቴና ቅዱሱ አጋጣሚ እያወራን ስንስቅ አመሽን፡፡ በተለይ አሌክስ ተገረመ፡፡ እንደዚህ አይነት ፈጣን ሰው አትመስለኝም ነበር፤ አለኝ፡፡ ካላየሁ አላምንም ማለት ቀረው። ሃኒ በውስጤ አዲስ የመኖር ፍላጎትን ጭራብኛለች፡፡ በህይወቴ እንደዚህ አይነት ደስታ ሳላይ ልሞት ነበር፡፡ ለራሴ መሞት አለብኝ ሚለውን የጅል ወሬዬን ማቆም እንዳለብኝ ነገርኩት፡፡ መኖር መስራት አለብኝ፡፡
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ ለወዳጆ #Share እያደረጉ
👍1
#ሰመመን
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
አቤል ገና ጎህ ሳይቀድ ነው ከእንቅልፉ የሚነቃው ።የዛሬን አያርገውና በርትቶ በሚሠራበት ጊዜ ፥ ለጥሩ ጥናት
የመረጣት ሰዓት ከሌሊቱ 11 እስከ 1: 30 ያለችውን ነበር ።በዚያው ለምዶበት አሁንም ወደ 12 ሰዓት አካባቢ ይነቃና፥
የቁርስ ሰዓት እስኪደርስ ድረስ ወዲያ ወዲህ ይንጎራደዳል ።ምንጊዜም ከመንጎራደድ ጋር የተያያዘች አንድ ተግባር አለችው ። ወደ ቁርስ ከመሔድ በፊት ከለል ያለ ቦታ ሆኖ ትዕግሥት ወደ ቁርስ ስትሔድ ማየት አለበት ። የዐይኑን
ፍቅር መሳለም አለበት ሌሊቱን እንዴት እንዳደረች ..
እንደ ወትሮው እሑድ ጠዋት ከመኝታ ክፍሉ ወጥቶ በኮሪዶሩ መስታወት በኩል ቁልቁል ይመለከታል ። አንዳንድ ልጃገረዶች ከመኝታ ክፍላቸው ወደ ቁርስ ክፍል መሔድ ጀምረዋል ጥቂት ቆይቶ የአቤል ዐይን የሚፈልጋት አጭር ጠይም ልጃገረድ ከሁለት ልጃገረዶች መሐል ሆና ብቅ አለች ። እንደ ሌላውኑ ጊዜ በነጠላ ጫማና በግዴለሽ አለባበስ አልነበረም የወጣችው ። ደምቃለች ፤የክት ልብሷን ለብሳለች ፤ከቁመቷም ከፍ ብላለች ። አቤል ቁልቁል ትክ ብሎ ተመለከታት። በዐይነ ሕሊናው ከመኝታ ክፍሏ ገብቶ ሻንጣዋን በረበረ ። ሳያያት ስለማይውል
ከቀን ብዛት ያሏትን ልብሶችና ጫማዎች ዓይነት ጠንቅቆ ያውቃል ። እንዲህ ዐይነት ጫማ ፈጽሞ አልነበራትም ፣ የተወሶ መሆኑን ገመተ።
“ ስፒል" ታኮ ያዋሰቻት ቤተልሔም ነበረች። ማርታና ቤተልሔም የጓደላትን መድመቂያ ሁሉ አሟልተው ፥ ኩል ቀብተው ሽቶ ረጭተው ፥ የከንፈር ቀለም ቀብተው ነበር ያወጧት ። ብቻ እንደነሱ በስሱ ቀይ የከንፈር ቀለም ላይ ቡና ዐይነት እንደርብልሽ ቢሏት ሳትስማማ ቀረችና ተዋት ቅንድቧንም አልላጭም ብላ አናደደቻቸው ። አረማመዷም
ያው ከደብረ ዘይት ይዛው የመጣችው ዐይነት ነበር ። በስፒል ታኮ መራመድ እምብዛም አልቻለችበትም ። ግን ብልህ
ስለ ሆነች ሚዛኗን እየጠበቀች ነበር እግሮቿን የምትወረውራቸው ። ማርታና ቤተልሔም አለባብሰዋት ከጨረሱ በኋላ
አንዳንድ ጉድለቶቿን አይተው “ ገና ይቀራታል ” በሚል መንፈስ እየተጠቃቀሱ ነበር የወጡት ። ለአቤል ግን በጣም
ደምቃበታለች ። “ የዛሬው ሌላ ነው የዋዛ አይደለም ” አለ በልቡ። ዐይኑ ቀስ በቀስ ደም እየመሰለ ሔደ ።። “የታባታቸው
ነው የሚወስዷት?” ሲል ለራሱ ተነፈሰ ። ሀለቱን ልጃገረዶች ደም ሥሩ ተገታትሮ ተመለከታቸው ። በተለይ ማርታን ...
ማርታ አቤልን ትወደዋለች ። የጓደኛዋ የዓይን ፍቅረኛ ስለሆነ በትምህርቱ ፡ ጎበዝ ነው ስለሚባል ፥ ወይም በሌላ
በየትኛው ምክንያት እንደሆን ራም አይገትባትም ። ግን ትወደዋለች ። ሳታየው መዋል አትፈልግም ።
አቤል ግን ማርታን አይወዳትም ሁልጊዜ ከትዕግሥት ስለማትለይ ታውቅብኛለች ብሎ ፈርቶ ፥ ከትዕግሥት ጋር ሆነው
ያሙኛል ። ይቦጭቁኛል ። ያሾፉብኛል ብሎ ጠርጥሮ ።ትዕግሥትን በደንብ እንዲያያትና እንዳይጠግባት የእሷ አብሮ
መሆን ያገደው መስሎት ! ትዕግሥትን ታባልግብኛለች ብሎ ፈርቶ ! ምክንያቱ በቅጡ አይገባውም ፤ ግን ለሁሉም ይጠላታል ። ሳያያት ቢውል ይመርጣል ።
አሁንም በልቡ ረገማት ። በቀሉት ዐይኖቹ ውስጥ እንባ የተቋጠረ መሰለውና ዐይኑን ጨመቀ ። ነገር ግን ውስጥ ውስጡን ከመቆጥቆጥ በቀር ጠብ ያለ ነገር አልነበረም።
ተከታትዬ መድረሻቸውን ማየት አለብኝ ! አለና ዛተ “ ተመስጦ ውስጥ ስለገባ አጠገባቸው ያለ ነበር የመሰለው። የሁለት ፎቅ ደረጃ መውረድ እንዳለበት የታየው ቁልቁል ጉዞ ሲጀምር ነው ።
በቅርብ ጊዜ እንዳመጣው ጸባይ እጁን ኪሱ ከቶ ተጀንኖ ሳይሆን ከሩጫ ባልተለየ ርምጃ ደረጃውን ወርዶ ወደ ውጭ ብቅ ሲል ከማርታና ትዕግሥት ጋር ዐይን ለዐይን ተገጣጠሙ ። ክው አለ ፤ እነሱም ክው አሉ ። ያጋጣሚ ጉዳይ ነው ። እሱ የገመተው ደረጃውን እስኪወርድ እነሱ
ብዙ አልፈው ይሔዳሉ ብሎ ከኋላቸው ሊከታተል ነበር ።ነገር ግን ቤተልሔም የሆነ ዕቃ ረስታ ወደ መኝታ ክፍል ስለ ተመለሰች ፥ ቆመው እየጠበቋት ነበር።
አቤል በድንጋጤ የሚሔድበት ጠፋው ። አይቶ እንዳላያቸው ቶሎ አለና ዐይኑን ሰበረ ። ከአካባቢው ለማምለጥ
ያህል ወደ ቀኙ ታጥፎ ባላሰበበት መንገድ ወደ ዋናው በር ተጓዘ ። ከአጥር ውጭ ቀድሞ መጠበቅ በድንገት የመጣለት ሃሳብ ነበር ፡፡
ምን እንዳው ይቺ ቤቲ ደሞ አይሞላላት ” አለች ማርታ ዐይኗን ወደ ሴቶች መኝታ ሕንጻ ወርውራ ።ትዕግሥትን ከሐሳባ ለማዘናጋት በድንገት የወረወረቻቸው
ቃላት ነበሩ ። አቤልን ካየችበት ሰዓት ጀምሮ የትዕግሥት ልብ ትርታ በድንጋጤም ይሁን በደስታ ምን ያህል ከፍ እንደሚል ማርታ ታውቃለች ።
ቤተልሔም ፊቷን ይቅርታ በሚጠይቅ ፈገግታ ሞልታ ፥ ቁና ቁና እየተነፈሰች መጣችላቸው ።
አዳር ነው እንዴ?” አለች ማርታ ፡ ከፊል ቀልድ ከፊል ንዴት በተቀላቀለበት አነጋገር ብዙ ስላቆየቻቸው በልቧ በሽቃለች።
ቤተልሔም ልማዷ ነው ። በጣም ስትደሰት ወይም ደንግጣ ስትረበሽ ጥቂት ትረሳለች ። ሽንቷ ደግሞ አሁንም አሁንም ይመጣል ግን ሽንት ቤት ትገባለች እንጂ ጥቂት ጭርር አርጋ ነው የምትወጣው ። በተለይ ወደ ፈተና ክፍል ልትገባ ስትል ፥ በግማሽ ሰዓት ውስጥ ሦስቴ ያህል ሽንት ቤት መድረስ አለባት ። አሁንም የሠርጉ
የደስታ ስሜት በውስጧ ስላለ ከመኝታ ክፍሏ የረሳችውን ዕቃ ከያዘች በኋላ ሽንት ቤቱን ለሁለተኛ ጊዜ ጎብኝታበት ነበር የመጣችው ። ተጠናቃ መውጣት ትፈልጋለች ፣ ግን የተጠናቀቀች አይመስላትም ።
“ በሉ እባካችሁ ይህን ግቢ ቶሎ እንልቀቅ ” አለች ማርታ ። “ ተማሪውኮ ወደ ቁርስ ቦታ መጉረፍ ጀምሮአል የተማሪዎቹን ትችት በመጠኑም ቢሆን ስለምትፈራ
እንዲህ ደምቃ በብዙ ተማሪ ፊት ማለፍ አልፈለገችም
ግቢውን ለቀው ሲወጡ፥ ትዕግሥት በዐይኗ ግራ ቀኙን እየማተረች ነበር አቤልን ፍለጋ ። ከደረጃ በወረደበት
ሰዓት በአጭር ጊዜ እይታም ቢሆን ስሜቱን በሚገባ ተረድታላች ። የቅናት የመጨስ ሁኔታ አይታበታለች ።እና
አሁን ተሸማቃ በዐይኗ ፈለገችው ፤ ብታየው እኔ ማርታን ከለላ አድርጋ የምትደብቀው ይመስል !
እሷ ልታየው አልቻለችም ።እሱ ግን ራቅ ካለ ቦታ ጥግ ይዞ እጁን በኪሱ አድርጎ ይመለከታቸው ነበር ። አስፋልቱን
ተሻገሩ ። በዐይኑ ተከተላቸው ። ቆመው ታክሲ ሲጠብቁ ትዕግሥት አቤልን ለማየት ፈለገች ። መጀመሪያ ማርታና
ቤተልሔም እንደማይነቁባት አረጋገጠች ከወደ መጡቡት አቅጣጫ ዘወር አለችና የሐውልቱን አካባቢ ቁስ ብላ መቃኘት ጀመረች ። እንዳጋጣሚ በእሷና በአቤል መካከል አንድ የምታውቀው ሰው ከፊት ለፊቷ ሲመጣ ተመለከተችና እጅዋን አውለበለበች ። አቤል ለሱ የተላከ መልእክት መሰለውና ከደስታ ብዛት እሚያደርገወ ነገር ጠፋው ። ከሰላምታው በተጨማሪ ሞቅ ያለ ፈዝግታ ሆን ብላ ለሱ ያሳየችው መሰለው ።
እንኳን በፈገግታ ጊዜ ይቅርና ገና ልትናገር ስትል ጉንጯ ምንኛ እንደሚሠረገድ ያውቃል ። መጀመሪያ ያያት ዕለት “ዲምፕሏ ታየ ! ሣቀች እኮ ! ሣቀች !” አለ በድንገት ፥ ድምፁን እንደ ማልጎምጎም ዐይነት አፈን አድርጎ ። ለአጭር ቁመቷ ተመጥኖ የሚያምረው እግሯ ለሱ ብቻ የተፈጠረ እሚመስለው ባቷና ተረከዟ በሐሳቡ ታየው ። ከፋይ
የሚመስለው ገጽታዋ እንደ ንጋት አድማስ እየፈካ የሳቂታ ዐይኖቹን ብርሃን ወደሱ ሲወረውር ታስበው ። እጆቹን ከኪሱ አወጣና አወራጫቸው ። ከዛ በኩራት መንፈስ ወገቡን ያዘ። “አዎን ልክ ነው ትሣቅ ! ትዕግሥት ብቻ ትሣቅ ያምርባታል ! ” አለ አሁንም አቤል ። ልክ እንዲህ ሲል ሳያስበው ራሱ መሣቅ ጀምሯል ። ከፊት
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
አቤል ገና ጎህ ሳይቀድ ነው ከእንቅልፉ የሚነቃው ።የዛሬን አያርገውና በርትቶ በሚሠራበት ጊዜ ፥ ለጥሩ ጥናት
የመረጣት ሰዓት ከሌሊቱ 11 እስከ 1: 30 ያለችውን ነበር ።በዚያው ለምዶበት አሁንም ወደ 12 ሰዓት አካባቢ ይነቃና፥
የቁርስ ሰዓት እስኪደርስ ድረስ ወዲያ ወዲህ ይንጎራደዳል ።ምንጊዜም ከመንጎራደድ ጋር የተያያዘች አንድ ተግባር አለችው ። ወደ ቁርስ ከመሔድ በፊት ከለል ያለ ቦታ ሆኖ ትዕግሥት ወደ ቁርስ ስትሔድ ማየት አለበት ። የዐይኑን
ፍቅር መሳለም አለበት ሌሊቱን እንዴት እንዳደረች ..
እንደ ወትሮው እሑድ ጠዋት ከመኝታ ክፍሉ ወጥቶ በኮሪዶሩ መስታወት በኩል ቁልቁል ይመለከታል ። አንዳንድ ልጃገረዶች ከመኝታ ክፍላቸው ወደ ቁርስ ክፍል መሔድ ጀምረዋል ጥቂት ቆይቶ የአቤል ዐይን የሚፈልጋት አጭር ጠይም ልጃገረድ ከሁለት ልጃገረዶች መሐል ሆና ብቅ አለች ። እንደ ሌላውኑ ጊዜ በነጠላ ጫማና በግዴለሽ አለባበስ አልነበረም የወጣችው ። ደምቃለች ፤የክት ልብሷን ለብሳለች ፤ከቁመቷም ከፍ ብላለች ። አቤል ቁልቁል ትክ ብሎ ተመለከታት። በዐይነ ሕሊናው ከመኝታ ክፍሏ ገብቶ ሻንጣዋን በረበረ ። ሳያያት ስለማይውል
ከቀን ብዛት ያሏትን ልብሶችና ጫማዎች ዓይነት ጠንቅቆ ያውቃል ። እንዲህ ዐይነት ጫማ ፈጽሞ አልነበራትም ፣ የተወሶ መሆኑን ገመተ።
“ ስፒል" ታኮ ያዋሰቻት ቤተልሔም ነበረች። ማርታና ቤተልሔም የጓደላትን መድመቂያ ሁሉ አሟልተው ፥ ኩል ቀብተው ሽቶ ረጭተው ፥ የከንፈር ቀለም ቀብተው ነበር ያወጧት ። ብቻ እንደነሱ በስሱ ቀይ የከንፈር ቀለም ላይ ቡና ዐይነት እንደርብልሽ ቢሏት ሳትስማማ ቀረችና ተዋት ቅንድቧንም አልላጭም ብላ አናደደቻቸው ። አረማመዷም
ያው ከደብረ ዘይት ይዛው የመጣችው ዐይነት ነበር ። በስፒል ታኮ መራመድ እምብዛም አልቻለችበትም ። ግን ብልህ
ስለ ሆነች ሚዛኗን እየጠበቀች ነበር እግሮቿን የምትወረውራቸው ። ማርታና ቤተልሔም አለባብሰዋት ከጨረሱ በኋላ
አንዳንድ ጉድለቶቿን አይተው “ ገና ይቀራታል ” በሚል መንፈስ እየተጠቃቀሱ ነበር የወጡት ። ለአቤል ግን በጣም
ደምቃበታለች ። “ የዛሬው ሌላ ነው የዋዛ አይደለም ” አለ በልቡ። ዐይኑ ቀስ በቀስ ደም እየመሰለ ሔደ ።። “የታባታቸው
ነው የሚወስዷት?” ሲል ለራሱ ተነፈሰ ። ሀለቱን ልጃገረዶች ደም ሥሩ ተገታትሮ ተመለከታቸው ። በተለይ ማርታን ...
ማርታ አቤልን ትወደዋለች ። የጓደኛዋ የዓይን ፍቅረኛ ስለሆነ በትምህርቱ ፡ ጎበዝ ነው ስለሚባል ፥ ወይም በሌላ
በየትኛው ምክንያት እንደሆን ራም አይገትባትም ። ግን ትወደዋለች ። ሳታየው መዋል አትፈልግም ።
አቤል ግን ማርታን አይወዳትም ሁልጊዜ ከትዕግሥት ስለማትለይ ታውቅብኛለች ብሎ ፈርቶ ፥ ከትዕግሥት ጋር ሆነው
ያሙኛል ። ይቦጭቁኛል ። ያሾፉብኛል ብሎ ጠርጥሮ ።ትዕግሥትን በደንብ እንዲያያትና እንዳይጠግባት የእሷ አብሮ
መሆን ያገደው መስሎት ! ትዕግሥትን ታባልግብኛለች ብሎ ፈርቶ ! ምክንያቱ በቅጡ አይገባውም ፤ ግን ለሁሉም ይጠላታል ። ሳያያት ቢውል ይመርጣል ።
አሁንም በልቡ ረገማት ። በቀሉት ዐይኖቹ ውስጥ እንባ የተቋጠረ መሰለውና ዐይኑን ጨመቀ ። ነገር ግን ውስጥ ውስጡን ከመቆጥቆጥ በቀር ጠብ ያለ ነገር አልነበረም።
ተከታትዬ መድረሻቸውን ማየት አለብኝ ! አለና ዛተ “ ተመስጦ ውስጥ ስለገባ አጠገባቸው ያለ ነበር የመሰለው። የሁለት ፎቅ ደረጃ መውረድ እንዳለበት የታየው ቁልቁል ጉዞ ሲጀምር ነው ።
በቅርብ ጊዜ እንዳመጣው ጸባይ እጁን ኪሱ ከቶ ተጀንኖ ሳይሆን ከሩጫ ባልተለየ ርምጃ ደረጃውን ወርዶ ወደ ውጭ ብቅ ሲል ከማርታና ትዕግሥት ጋር ዐይን ለዐይን ተገጣጠሙ ። ክው አለ ፤ እነሱም ክው አሉ ። ያጋጣሚ ጉዳይ ነው ። እሱ የገመተው ደረጃውን እስኪወርድ እነሱ
ብዙ አልፈው ይሔዳሉ ብሎ ከኋላቸው ሊከታተል ነበር ።ነገር ግን ቤተልሔም የሆነ ዕቃ ረስታ ወደ መኝታ ክፍል ስለ ተመለሰች ፥ ቆመው እየጠበቋት ነበር።
አቤል በድንጋጤ የሚሔድበት ጠፋው ። አይቶ እንዳላያቸው ቶሎ አለና ዐይኑን ሰበረ ። ከአካባቢው ለማምለጥ
ያህል ወደ ቀኙ ታጥፎ ባላሰበበት መንገድ ወደ ዋናው በር ተጓዘ ። ከአጥር ውጭ ቀድሞ መጠበቅ በድንገት የመጣለት ሃሳብ ነበር ፡፡
ምን እንዳው ይቺ ቤቲ ደሞ አይሞላላት ” አለች ማርታ ዐይኗን ወደ ሴቶች መኝታ ሕንጻ ወርውራ ።ትዕግሥትን ከሐሳባ ለማዘናጋት በድንገት የወረወረቻቸው
ቃላት ነበሩ ። አቤልን ካየችበት ሰዓት ጀምሮ የትዕግሥት ልብ ትርታ በድንጋጤም ይሁን በደስታ ምን ያህል ከፍ እንደሚል ማርታ ታውቃለች ።
ቤተልሔም ፊቷን ይቅርታ በሚጠይቅ ፈገግታ ሞልታ ፥ ቁና ቁና እየተነፈሰች መጣችላቸው ።
አዳር ነው እንዴ?” አለች ማርታ ፡ ከፊል ቀልድ ከፊል ንዴት በተቀላቀለበት አነጋገር ብዙ ስላቆየቻቸው በልቧ በሽቃለች።
ቤተልሔም ልማዷ ነው ። በጣም ስትደሰት ወይም ደንግጣ ስትረበሽ ጥቂት ትረሳለች ። ሽንቷ ደግሞ አሁንም አሁንም ይመጣል ግን ሽንት ቤት ትገባለች እንጂ ጥቂት ጭርር አርጋ ነው የምትወጣው ። በተለይ ወደ ፈተና ክፍል ልትገባ ስትል ፥ በግማሽ ሰዓት ውስጥ ሦስቴ ያህል ሽንት ቤት መድረስ አለባት ። አሁንም የሠርጉ
የደስታ ስሜት በውስጧ ስላለ ከመኝታ ክፍሏ የረሳችውን ዕቃ ከያዘች በኋላ ሽንት ቤቱን ለሁለተኛ ጊዜ ጎብኝታበት ነበር የመጣችው ። ተጠናቃ መውጣት ትፈልጋለች ፣ ግን የተጠናቀቀች አይመስላትም ።
“ በሉ እባካችሁ ይህን ግቢ ቶሎ እንልቀቅ ” አለች ማርታ ። “ ተማሪውኮ ወደ ቁርስ ቦታ መጉረፍ ጀምሮአል የተማሪዎቹን ትችት በመጠኑም ቢሆን ስለምትፈራ
እንዲህ ደምቃ በብዙ ተማሪ ፊት ማለፍ አልፈለገችም
ግቢውን ለቀው ሲወጡ፥ ትዕግሥት በዐይኗ ግራ ቀኙን እየማተረች ነበር አቤልን ፍለጋ ። ከደረጃ በወረደበት
ሰዓት በአጭር ጊዜ እይታም ቢሆን ስሜቱን በሚገባ ተረድታላች ። የቅናት የመጨስ ሁኔታ አይታበታለች ።እና
አሁን ተሸማቃ በዐይኗ ፈለገችው ፤ ብታየው እኔ ማርታን ከለላ አድርጋ የምትደብቀው ይመስል !
እሷ ልታየው አልቻለችም ።እሱ ግን ራቅ ካለ ቦታ ጥግ ይዞ እጁን በኪሱ አድርጎ ይመለከታቸው ነበር ። አስፋልቱን
ተሻገሩ ። በዐይኑ ተከተላቸው ። ቆመው ታክሲ ሲጠብቁ ትዕግሥት አቤልን ለማየት ፈለገች ። መጀመሪያ ማርታና
ቤተልሔም እንደማይነቁባት አረጋገጠች ከወደ መጡቡት አቅጣጫ ዘወር አለችና የሐውልቱን አካባቢ ቁስ ብላ መቃኘት ጀመረች ። እንዳጋጣሚ በእሷና በአቤል መካከል አንድ የምታውቀው ሰው ከፊት ለፊቷ ሲመጣ ተመለከተችና እጅዋን አውለበለበች ። አቤል ለሱ የተላከ መልእክት መሰለውና ከደስታ ብዛት እሚያደርገወ ነገር ጠፋው ። ከሰላምታው በተጨማሪ ሞቅ ያለ ፈዝግታ ሆን ብላ ለሱ ያሳየችው መሰለው ።
እንኳን በፈገግታ ጊዜ ይቅርና ገና ልትናገር ስትል ጉንጯ ምንኛ እንደሚሠረገድ ያውቃል ። መጀመሪያ ያያት ዕለት “ዲምፕሏ ታየ ! ሣቀች እኮ ! ሣቀች !” አለ በድንገት ፥ ድምፁን እንደ ማልጎምጎም ዐይነት አፈን አድርጎ ። ለአጭር ቁመቷ ተመጥኖ የሚያምረው እግሯ ለሱ ብቻ የተፈጠረ እሚመስለው ባቷና ተረከዟ በሐሳቡ ታየው ። ከፋይ
የሚመስለው ገጽታዋ እንደ ንጋት አድማስ እየፈካ የሳቂታ ዐይኖቹን ብርሃን ወደሱ ሲወረውር ታስበው ። እጆቹን ከኪሱ አወጣና አወራጫቸው ። ከዛ በኩራት መንፈስ ወገቡን ያዘ። “አዎን ልክ ነው ትሣቅ ! ትዕግሥት ብቻ ትሣቅ ያምርባታል ! ” አለ አሁንም አቤል ። ልክ እንዲህ ሲል ሳያስበው ራሱ መሣቅ ጀምሯል ። ከፊት
👍2
ለፊቱ ሕፃን ልጅ ያቀፈች ሴትዮ ታክሲ እየጠበቀች ነበር ። ታዲያ ባጋጣሚ ወደ አቤል ፊቷን ስትመልስ አቤል ያለ ምክንያት እያያት ሲሥቅ ደነገጠችና ፥ “በስማም” ብላ የሕፃኑን ፊት በነጠላዋ ለበስ አድርጋ ፥ በፈጣን እርምጃ ወደ ማዶ ተሻግረች ።
ትዕግሥት “ ሥቃ” ካበቃች ቆይታለች ። አቤል ግን አሁንም ችምችም ያለው ጥርሷና ስስ ከንፈሯ ይታየዋል •
“ ለምንድነው ግን ” አለ ለራሱ ። “ ለምንድነው ይሄን ውበት ለማንም የምታሳየው?! ” ደሞ ቅናቱ አገረሸበት ።
“ምን አስፈራህ አቤል ? ለምትወዳት ልጅ አንድ ቃል በመተንፈስ አቃተህ ! ምን መሰለችህ ? እርሷም ሰው ነችኮ ። ወጣት ነው ፤ ወጣት ነች። “ወደድኩሽ ማለት ምን ያስቸግራል ? “ደስ ትይኛለሽ” በላት ። እንቢ ብትልህኮ አትሞትም!. .
ልክ ይሄን ከማለቱ እነ ትዕግሥት ታክሲ አስቆሙና ገቡ ። መኪናው ተነሣ ። አቤል ኪሱን ዳበሰ ፤ ሠላሳ አምስት ሳንቲም ብቻ ነበረችበት ። በስሙኒዋ ሊፈርድባት አሰበ
ግን ወዴት?ራቅ ብሎ ስለ ነበር ። የት ብለው ታክሲውን እንዳስቆሙ መስማት አልቻለም ነበር ፤ በሸቀ ። ታክሲዋ ከዐይኑ እስክትርቅ ተከተላት። ቤተልሔምና ማርታ ከኋላ ወንበር ላይ ትዕግሥትን ከመሐከላቸው ነበር ያስቀመጧት ።
“ ሌቦች!” አላቸው በልቡ ንብረቱን ሠርቀውበት እንደ ሄዱ ሁሉ ።
ወደ ዩኒቨርስቲው ግቢ ተመልሶ መግባት አልፈለገም ።ግቢው አስጠላው። ቀጥታውን መንገድ ይዞ ሔደ ። የካቲት
12 ሆስፒታል ሲደርስ ለአፍታ ያህል ቆሞ ተመለከተ ፤እጁን በኪሱ አርጎ በመገረም ዐይነት እንቅስቃሴውን ቃኘ ።
ሆስፒታሉ በር ላይ ትርምስ ነው ። አዳሪ አስታማሚዎች በጋቢ ተጀቡነው በእንቅልፍ እጦት ተዳክመው አይናቸው ቀልቶ ይወጣሉ ፤ ጎብኝዎች ስንቅ ይዘው ወደ ውስጥ ይገባሉ ደፍ ደፍ እያሉ ፣ መግባት ያልተፈቀደላቸው ደግሞ
በሩ ላይ ተኮልኩለው ዘበኛውን ይለማመጣሉ ። ሆስፒታሉ በር አጠገብ ባለችው የፍራፍሬ መደብር መስኮት ላይ ብርቱካንና ሙዝ ገዥው ደርቷል ።
ቁርጡ ታዉቆለት “ሕመምተኛ” የተባለ ሰው የታደለ ነው ” ሲል አሰበ አቤል ። እንደዚህ ጎብኝዎች ይጎርፉለታል ። የሕመሙን ዐይነት ይጠይቁታል ፤ መድኃኒት ይፈልጉለታል ፤ ብቸኛ እንዳይሆን ወዳጅ ዘመዶቹ በፈረቃ
አጠገቡ ያድሩለታል ፣ ይውሉለታል ። ሕመሙ ያልታወቀለት ሰወ ግን ብቻውን ነው የሚሰቃየው ፤ የሚቃጠለው
የሚንገበገበው .. የትዕግሥትን ነገር ያለኔ ማን ያውቅልኛል ?. .
እስክንድር በድንገት ከኋላው መጥቶ ፥ “ ታዲያ ለምን ሕመምን አትነግረንም? ለምን መድኃኒቱን አንፈልግልህም
እኛ አንተን ለመርዳት አንሰን ነው?” የሚለው መሰለውና ከሐሳቡ ባነነ ። አጠገቡ ማንም ሰው አልነበረም ። ከራሱ ጋር እየተነታረከ ወደ አራት ኪሎ የሚወስደመውን ቀጥታ መንገድ
ይዞ ሄደ።
ለመሆኑ” ሲል ሐሳቡን ቀጠለ ። “ ለመሆኑ የሕመምተኝነት ምልክቱ ምንድን ነው ? አንድ ሰው ሕመምተኛ
ለመባል የግድ መቁሰል ፥ መንፈራገጥ ፡ ማቃሰት፡ መውደቅ መድማት ወይም አልጋ ላይ መቅረት አለበት እንዴ? ይህ
በግላጭ ካልታየ አይሆንም እንዴ በውስጥ መቁሰልም አለኮ ከውስጥ መድማትም አለኮ።
ሳያስበው እጁን አወራጨ ። አንዲት አሮጊት ብእጠገቡ ሲያልፉ አዩትና ወይ ልጄን ፥ እንደኔ ሐሳብ ገብቶታል ” አሉ
አልደነገጠም ። ቀና ብሎ አያቸውና ዝም ብሎአችሁ ሄደ።
አራት ኪሎ አደባባዩ ጋ ሲደርስ የትራፊክ መብራት እንደያዘው ሁሉ ቀጥ ብሎ ቆመ ቀጥታ መንግድ ቢሆን እግሩ እስካደረሰው ድረስ ዝም ብሎ ይቀጥል ነበር ። መስቀለኛ መንገድ ላይ መድረሱ ሐሳቡን ከፋፈለው ። ወዴት እንደሚሔድ ግራ ገባው ። ቁርስ ሳይቀምስ መውጣቱ ታወሰው ።እንዲያው ታወሰው እንጂ ሆዱ አልፈለገም ። “ምግብ ምን ያደርግልኛል ? ” እለ በሐሳቡ ፥ “ «ወስፋቴ ተከፍቶ አምሮኝ ካልበላሁ ምን ይጠቅመኛል ? እንዲያው ጥርሴንና
ጨጓራዬን ማድከም ነው ትርፉ ።
ወደ ፒያሳ የሚወስደውን መንገድ መርጦ ወደ ቀኙ ታጠፈ ። ጥቂት እንደ ተጓዘ። ከአንድ ቡና ቤት ወስጥ የሆነ ሙዚቃ ጆሮውን ጠለፈው ዘው ብሎ ገባ ጠዋት እንደ መሆኑ መጠን ያን ያህል ሰው አልነበረም ፤ የመልካሙ ተበጀ ዜማ በአዳራሹ ይንቆረቆራል
“ ኧረ መላ ምቱ ወዳጅ ዘመዶቼ
ዐይናአፋር ሆኛአለሁ ዐይን አፋር ኣይቼ
ሰላምታ አልሰጠኋት አላነጋገርኳት
በዐይን ብቻ እያየሁ አንድ ዓመት ወደድኳት ..
አሳላፊዋ በድንገት ከፊቱ ተገትራ፡ “ ምን ልታዘዝ ?” አለችው...
💥ይቀጥላል💥
ትዕግሥት “ ሥቃ” ካበቃች ቆይታለች ። አቤል ግን አሁንም ችምችም ያለው ጥርሷና ስስ ከንፈሯ ይታየዋል •
“ ለምንድነው ግን ” አለ ለራሱ ። “ ለምንድነው ይሄን ውበት ለማንም የምታሳየው?! ” ደሞ ቅናቱ አገረሸበት ።
“ምን አስፈራህ አቤል ? ለምትወዳት ልጅ አንድ ቃል በመተንፈስ አቃተህ ! ምን መሰለችህ ? እርሷም ሰው ነችኮ ። ወጣት ነው ፤ ወጣት ነች። “ወደድኩሽ ማለት ምን ያስቸግራል ? “ደስ ትይኛለሽ” በላት ። እንቢ ብትልህኮ አትሞትም!. .
ልክ ይሄን ከማለቱ እነ ትዕግሥት ታክሲ አስቆሙና ገቡ ። መኪናው ተነሣ ። አቤል ኪሱን ዳበሰ ፤ ሠላሳ አምስት ሳንቲም ብቻ ነበረችበት ። በስሙኒዋ ሊፈርድባት አሰበ
ግን ወዴት?ራቅ ብሎ ስለ ነበር ። የት ብለው ታክሲውን እንዳስቆሙ መስማት አልቻለም ነበር ፤ በሸቀ ። ታክሲዋ ከዐይኑ እስክትርቅ ተከተላት። ቤተልሔምና ማርታ ከኋላ ወንበር ላይ ትዕግሥትን ከመሐከላቸው ነበር ያስቀመጧት ።
“ ሌቦች!” አላቸው በልቡ ንብረቱን ሠርቀውበት እንደ ሄዱ ሁሉ ።
ወደ ዩኒቨርስቲው ግቢ ተመልሶ መግባት አልፈለገም ።ግቢው አስጠላው። ቀጥታውን መንገድ ይዞ ሔደ ። የካቲት
12 ሆስፒታል ሲደርስ ለአፍታ ያህል ቆሞ ተመለከተ ፤እጁን በኪሱ አርጎ በመገረም ዐይነት እንቅስቃሴውን ቃኘ ።
ሆስፒታሉ በር ላይ ትርምስ ነው ። አዳሪ አስታማሚዎች በጋቢ ተጀቡነው በእንቅልፍ እጦት ተዳክመው አይናቸው ቀልቶ ይወጣሉ ፤ ጎብኝዎች ስንቅ ይዘው ወደ ውስጥ ይገባሉ ደፍ ደፍ እያሉ ፣ መግባት ያልተፈቀደላቸው ደግሞ
በሩ ላይ ተኮልኩለው ዘበኛውን ይለማመጣሉ ። ሆስፒታሉ በር አጠገብ ባለችው የፍራፍሬ መደብር መስኮት ላይ ብርቱካንና ሙዝ ገዥው ደርቷል ።
ቁርጡ ታዉቆለት “ሕመምተኛ” የተባለ ሰው የታደለ ነው ” ሲል አሰበ አቤል ። እንደዚህ ጎብኝዎች ይጎርፉለታል ። የሕመሙን ዐይነት ይጠይቁታል ፤ መድኃኒት ይፈልጉለታል ፤ ብቸኛ እንዳይሆን ወዳጅ ዘመዶቹ በፈረቃ
አጠገቡ ያድሩለታል ፣ ይውሉለታል ። ሕመሙ ያልታወቀለት ሰወ ግን ብቻውን ነው የሚሰቃየው ፤ የሚቃጠለው
የሚንገበገበው .. የትዕግሥትን ነገር ያለኔ ማን ያውቅልኛል ?. .
እስክንድር በድንገት ከኋላው መጥቶ ፥ “ ታዲያ ለምን ሕመምን አትነግረንም? ለምን መድኃኒቱን አንፈልግልህም
እኛ አንተን ለመርዳት አንሰን ነው?” የሚለው መሰለውና ከሐሳቡ ባነነ ። አጠገቡ ማንም ሰው አልነበረም ። ከራሱ ጋር እየተነታረከ ወደ አራት ኪሎ የሚወስደመውን ቀጥታ መንገድ
ይዞ ሄደ።
ለመሆኑ” ሲል ሐሳቡን ቀጠለ ። “ ለመሆኑ የሕመምተኝነት ምልክቱ ምንድን ነው ? አንድ ሰው ሕመምተኛ
ለመባል የግድ መቁሰል ፥ መንፈራገጥ ፡ ማቃሰት፡ መውደቅ መድማት ወይም አልጋ ላይ መቅረት አለበት እንዴ? ይህ
በግላጭ ካልታየ አይሆንም እንዴ በውስጥ መቁሰልም አለኮ ከውስጥ መድማትም አለኮ።
ሳያስበው እጁን አወራጨ ። አንዲት አሮጊት ብእጠገቡ ሲያልፉ አዩትና ወይ ልጄን ፥ እንደኔ ሐሳብ ገብቶታል ” አሉ
አልደነገጠም ። ቀና ብሎ አያቸውና ዝም ብሎአችሁ ሄደ።
አራት ኪሎ አደባባዩ ጋ ሲደርስ የትራፊክ መብራት እንደያዘው ሁሉ ቀጥ ብሎ ቆመ ቀጥታ መንግድ ቢሆን እግሩ እስካደረሰው ድረስ ዝም ብሎ ይቀጥል ነበር ። መስቀለኛ መንገድ ላይ መድረሱ ሐሳቡን ከፋፈለው ። ወዴት እንደሚሔድ ግራ ገባው ። ቁርስ ሳይቀምስ መውጣቱ ታወሰው ።እንዲያው ታወሰው እንጂ ሆዱ አልፈለገም ። “ምግብ ምን ያደርግልኛል ? ” እለ በሐሳቡ ፥ “ «ወስፋቴ ተከፍቶ አምሮኝ ካልበላሁ ምን ይጠቅመኛል ? እንዲያው ጥርሴንና
ጨጓራዬን ማድከም ነው ትርፉ ።
ወደ ፒያሳ የሚወስደውን መንገድ መርጦ ወደ ቀኙ ታጠፈ ። ጥቂት እንደ ተጓዘ። ከአንድ ቡና ቤት ወስጥ የሆነ ሙዚቃ ጆሮውን ጠለፈው ዘው ብሎ ገባ ጠዋት እንደ መሆኑ መጠን ያን ያህል ሰው አልነበረም ፤ የመልካሙ ተበጀ ዜማ በአዳራሹ ይንቆረቆራል
“ ኧረ መላ ምቱ ወዳጅ ዘመዶቼ
ዐይናአፋር ሆኛአለሁ ዐይን አፋር ኣይቼ
ሰላምታ አልሰጠኋት አላነጋገርኳት
በዐይን ብቻ እያየሁ አንድ ዓመት ወደድኳት ..
አሳላፊዋ በድንገት ከፊቱ ተገትራ፡ “ ምን ልታዘዝ ?” አለችው...
💥ይቀጥላል💥
#የታካሚው_ማስታወሻ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በመለሰ_ታዬ (MD)
አሁኑኑ መጀመር አለብኝ፤ እንደዋሸኋት ማወቅ የለባትም፡፡ ደስተኛ አድርጋኛለች፡፡ ላጣት ላስቀይማት አልፈልግም፡፡
“እኔ ምልህ ሃብትሽ...፣”
“ወዬ ያቤዝ፡፡”
“ባለፈው ስለ ዶሮ እርባታ ስራ አዋጭነት ስታወሩ ሰምቼ ነበር፡፡”
“አዎ፣ ምነው?”
“እኔም የራሴን ስራ መጀመር እያሰብኩ ነበር፡፡ አዋጭ ከሆነ አግዛችሁኝ እሱን ለምን አልጀምርም?”
“ጥሩ ሃሳብ ነው። ምን ችግር አለው ታዲያ? እናግዝሃለና፡፡ያውም በደስታ!”
ስራውን ለመጀመር ወሰንኩ፡፡ ቤት ኪራይ እንዲፈልጉልኝ ለነአሌክስ ነገርኳቸው፡፡፡ አዳሬ አድካሚ ስለነበር ሳላመሽ ወደ ክፍሌ ገባሁ፡፡ አልጋ ውስጥ ገብቼም የዶሮ እርባታውን ለመጀመር ሚያስፈልገኝን ገንዘብ በግምት አሰላለሁ፡፡ ስራው ገንዘብ ያስፈልገዋል
የቀረኝ ደግሞ ብዙም አያወላዳም፡፡ ከቤት ኪራይ ሌላ፣ እቃዎችን ጨምሮ
ሌላ ወጪዎች ይኖራሉ፡፡ ገንዘብ ያንሰኛል፡፡ ልበደረው የምችለው ሰው
ደግሞ የለም፡፡ መኪናዬን መሸጥ አለብኝ፡፡ ማሂ ቀድማኝ ደወለች፡፡ አንተ
በቃ ሰው ትዝም አይልህም?' ብላ ወቀሰችኝ፡፡ ለማስተባበል ሞከርኩ፡፡
የሰው ልጅ የህይወት ገመድ ግሩም ነው፣ እጅግም ውስብስብ፡፡ ህይወት ግን መኖር ሰልችቶኝ፣ ፍላጎቴ ጭላንጭል ብቻ ነበረች፡፡ እንደሚበራ ሻማ አይደለችም፡፡ ጭላንጭሉን በቀላሉ እፍ ብሎ ማጥፋት
አልተቻለኝም፡፡ ውስጤ ጨልሞ አስጨናቂና አስፈሪ ሃሳቦችን ብቻ
እንዳላመዠኩ፣ መኖር ከንቱ ልፋት ብሎ ጭንቅላቴ እየነዘነዘ ሰላም እንዳልነሳኝ፣ አሁን ደግሞ ይኸዉ፣ ቀኑንም ለሊቱን ከአንዲት ሴት ጋር የመኖርን አጓጊነት ያሳስበኛል፡፡ መኖርን ያጓጓኛል፡፡ የህይወቴን ገመድ ለመቀጠል ዶሮ እርባታ ስራ ለመጀመር እባዝናለሁ፡፡
ከሃኒ ጋር ጥሩ ተግባባን፡፡ በየቀኑ እንደዋወላለን፡፡ ባጋጣሚ ብንገናኝም፣ ሁለታችንም ሰው ተርበናል፡፡ ከነ አሌክስ ጋር አስተዋወኳት፡፡ እነሱም ወደዋታል። ቆንጅዬና ምርጥ ልጅ ናት፣አፍሰሃል ተባልኩ፡፡ በህይወቴ አዲስ እንደተወለደ ከእርሷ ጋር ማደርገው ሁሉ ብርቅና ልዩ ሆነብኝ፡፡ በየቀኑ በሚባል ሁኔታ እንገናኛለን፡፡ ስሜቴ እሷን ባየ ቁጥር ይለኮሳል፡፡ እናብዳለን፡፡ ዛሬ ግን፣ እንደከዚህ ቀደሙ ወደ አልጋ አልሮጥንም፡፡ ድሪም ላንድ ሪዞርት ሄደን ተቀመጥን፡፡ቢራችንን እየጠጣን፣ የረጋውን የቢሾፍቱን ሃይቅ ቁልቁል
እየተመከለከትን ከሃይቁ የሚነሳውን ገራም ንፋስ እየተቀበልን እንጨዋወታለን፡፡
“እኔ የምልህ ያቤዝ፣ ልነግርህ የምፈልገው ነገር አለኝ፡፡”
ስለኬ ጠራ፡፡ አሌክስ ነው፡፡ አነሳሁትና ሃኒ እንዳትሰማኝ ተነስቼ፣ ከእርሷ እራቅ ብዬ ማናገር ጀመርኩ፤ ለስራው ሚሆን ቤት
እንዳገኙልኝ፣ ኪራዩ በወር አራት ሺህ ብር እንደሆነ እና የስድስት ወር ቅድመ ክፍያ እንደሚፈልጉ፣ ከሃብትሽ ጋር ሄደው እንዳዩት፣ ፅድት ያለ ቤት እንደሆነና እንደወደዱት፣ ቶሎ ሄጄ እንዳየውና እንድከራየው ሲነግረኝ፣ ገንዘቡ በጣም ብዙ እንደሆነና ይህን ሚያህል ገንዘብ
እንደሌለኝ ነግሬው ስልኩን ዘጋሁት፡፡ ስመለስ፣
“ይቅርታ ስላቋረጥኩሽ ሃን፡፡”
“አይ ችግር የለውም፡፡ የሆነ ልነግርህ ምፈልገው ነገር ነበረኝ፤” በቀዘቀዘ ድምፅ፡፡
“ታዲያ ምንችግር አለው፣ ንገሪኛ፡፡”
“ስሜ ሃናን አይደለም፡፡ ማሂ ነው፤” ብላኝ አትኩራ ተመለከተችኝ፡፡
አልመለስኩላትም፡፡ የስም መመሳሰሉ አስደንግጦኝ ዝም አልኩኝ፡፡
“ስለዋሸሁህ በጣም ይቅርታ! ሌላም የዋሸሁህ ነገር አለ፡፡”
“ምንድን ነው?” ውስጤን ፍራት ወረረኝ፡፡ ማላቃትን ልጅ ነው እንዴ የወደድኩት ብዬ አሰብኩ፡፡ መጥፎ ነገር እንዳይሆን
ተመኘሁ፡፡
“ፊልም ነው ምሰራው ያልኩህ...”
“እና ምንድን ነው የምትሰሪው...?”
“አሜሪካ ነበርኩኝ፤ አሁን ትቼው መጥቼ ነው::”
“ለምንድን ነው ትተሽው የመጣሽው..?
“ከዚህ ስሄድም ሳልፈልገው፣ በድንገት ነው የሄድኩት፡፡ የአዋላጅ ነርስ ነኝ፤ እዚህ ደስተኛ ነበርኩ፡፡ ውጪ ስለመሄድ አስቤም፣ ጓጉቼም አላውቅም፡፡ ፍቅረኛ ነበረኝ፡፡ እርሱ ደግሞ በተቃራኒው፣ ህልሙ አሜሪካ ነበረች፡፡ እዚህ እየኖረ ነበር ማለት ይከብዳል፡፡ ፌርማታ ጋር ቁጭ ብሎ ባስ እነደሚጠብቅ ሰው፣ አሜሪካ እስኪሄድ ሲጠባበቅ ነበር፡፡ አሜሪካ ለመሄድ ያልሞከረው ነገር የለም፡፡ አንድ ዓመት ላይ ዲቪ ሲከፈት፣
አብረን እንሙላ አለኝ፡፡ ሞልቼ አላውቅም፣ ትዝም አይለኝ ነበር፡፡ እንደባልና ሚስት ሞላን፣ ባጋጣሚ ደረስን፡፡ ብዙ ሰው እንድለኛ ነሽ አለኝ፡፡ እልል ተባለ። በተለይ ነርስ መሆኔ ብዙ እንደሚጠቅመኝ ነገሩኝ፡፡ፕሮሰሱን ጨርሰን አሜሪካ ገባን፡፡
እንደሄድን ከጓደኛዬ ቀድሜ እኔ ቶሎ ስራ አገኘሁ፡፡ ካሊፎርኒያ ውስጥ የሚገኝ አንድ ሆስፒታል፡፡ ጓደኛዬም ብዙም አልቆየም፣ ሌላ ስቴት ላይ ስራ አገኘ፡፡ አንድ መጋዘን ውስጥ ተቆጣጣሪ ሆኖ ተቀጠረ፡፡ በመጀመሪያ ሁሉ ነገር ደስ ብሎኝ ነበር፡፡ የሆስፒታሉ ንፅህና፣
አደረጃጀት፣ የህክምና መሳሪያዎች፣ ክፍያው፣ ብቻ ሁሉም ነገር በጣም ደስ አለኝ፡፡ ከተወሰነ ግዜ በኋላ፣ እርሱም ቢዚ እየሆነ፣ መገናኘት እየከበደ፣ ይናፍቀኝ ጀመር፡፡ እርሱ፣ በትርፍ ሰዓቱ ሌላ ተጨማሪ ስራ መስራት ሲጀመር፣ የምንገናኝበት ጊዜ በጣም ቀነሰ፡፡ ከሳምንታት ወደ ወራት ረዘመ:: ሲደውልልኝም፣ ከድምፁ የምሰማው ናፈቆት ሳይሆን ድካምና መሰልቸት ሆነ፡፡ ለእኔ ቦታ እንደሌለው እየተሰማኝ መጣ፡፡ ብዙ እንጨቃጨቅ፤ እንጣላ ጀመርን፡፡ አትወደኝም እለዋለሁ፤ አትረጂኝም፤
ይለኛል። ሲኒማ እንኳ ከሰው ጋር መግባት ናፈቀኝ፡፡ ማውቃቸው ሰዎች ጋር ደውዬ ሲኒማ እንግባ ስላቸው፣ እስቲ ፕሮግራም ልይ ይሉና፣
(Next Month the last Sundayi am free, we can meet and do it)
የሚቀጥለው ወር የመጨረሻው እሁድ እረፍት ነኝ፣ መገናኝት እንችላለን
ይሉኛል፡፡
እኔ ደግሞ ሰው ነው የራበኝ፡፡ እረሃብ ደግሞ ግዜ አይሰጥም፡፡ሰው ስናፈቀኝ በሁለት ወር ሰው ማግኘት ሰለቸኝ፡፡ ስሜት አልባ በሆኑ፣ በቁሳዊ ነገሮች በሚደሰቱ ሰዎች ብቻ የተከበብኩ ያህል ተሰማኝ፡፡ ጓደኛዬ ከኔ ይልቅ፣ ፍቅር ያለውጠ ለዳላር ሆኖ ተሰማኝ፡፡ ሁሉም machine
people, with machine brain and machine hearts መስለው ታዩኝ፡፡
የሰው ተፈጥሮ የሌላቸው በውስጣቸው፣ የሰው ፍቅር ርሀብ ማይሰማቸው፣ ዓለምን አስደናቂ፣ ግሩምና ሳቢ የሚደርጓት ቁሶች
ሳይሆኑ፣ ሰውና ተፈጥሮ እንደሆኑ ያልገባቸው ሮሆቦት ሆኑብኝ፡፡ በሰው
መሀል ሆኜ ሰው እራበኝ፡፡ ጥዬው መጣሁ፡፡”
በትካዜ ስሜት ውስጥ ሆና አወራችኝ፡፡ ለጥቂት ደቂቃዎች ዝም አለች፡፡ ደስተኛ ትመስለኝ ነበር፣ ንፁህ ያልደማ ልብ ያላት። ከትረካዋ እርሷም ቁስለኛ እንደሆነች ተረዳሁ፡፡ ላቋርጣት አልፈለኩም፡፡ይውጣላት፡፡ ትተንፍስ ብዬ፣ ዝም አልኳት፡፡ ቀጠለች፡፡
“ለእኔ ህይወት ቁስ አይደለም፣ ማፍቀር ነው! To live is love”! ከጓደኛዬ ተጣላን፡፡ የአሜሪካ ኑሮ በእኔ ዕይን፣ እድሜህን ለመቼ እንደሆነ ለማይታውቀው ነገ ቁስ እየሰበሰብክ፣ ዛሬህን የምታባክንበት ህይወት ነው፡፡ የእኔ ሀገር እዛ አይደለም! ወሰንኩ፡፡ ግን፣ ከባድ ውሳኔ፡፡ብነግራቸው፣ ባስረዳቸው ሚረዳኝ አጣሁ፡፡ ጭራሽ እንደ እብድ ቆጠሩኝ፡፡ጥዬው መጣሁ፡፡ ከመጣሁ አስር ወር አለፈኝ፡፡ እዚህ ስራ ለመጀመር
ወስኜ ነው የተመለስኩት፡፡ ውሳኔዬ ማንንም ደስተኛ አላደረገም፡፡ቤተሰብ፣ ጎሮቤት፣ ጓደኛ፡፡ ሁሉም በእራሳቸው ምኞት፣ ለክተው እያሰቡና እየመዘኑ ስህተት ነሽ ይሉኛል፡፡ ሊመክሩኝ፣ ሊያሳምኑኝ ይጨቀጭቁኛል
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በመለሰ_ታዬ (MD)
አሁኑኑ መጀመር አለብኝ፤ እንደዋሸኋት ማወቅ የለባትም፡፡ ደስተኛ አድርጋኛለች፡፡ ላጣት ላስቀይማት አልፈልግም፡፡
“እኔ ምልህ ሃብትሽ...፣”
“ወዬ ያቤዝ፡፡”
“ባለፈው ስለ ዶሮ እርባታ ስራ አዋጭነት ስታወሩ ሰምቼ ነበር፡፡”
“አዎ፣ ምነው?”
“እኔም የራሴን ስራ መጀመር እያሰብኩ ነበር፡፡ አዋጭ ከሆነ አግዛችሁኝ እሱን ለምን አልጀምርም?”
“ጥሩ ሃሳብ ነው። ምን ችግር አለው ታዲያ? እናግዝሃለና፡፡ያውም በደስታ!”
ስራውን ለመጀመር ወሰንኩ፡፡ ቤት ኪራይ እንዲፈልጉልኝ ለነአሌክስ ነገርኳቸው፡፡፡ አዳሬ አድካሚ ስለነበር ሳላመሽ ወደ ክፍሌ ገባሁ፡፡ አልጋ ውስጥ ገብቼም የዶሮ እርባታውን ለመጀመር ሚያስፈልገኝን ገንዘብ በግምት አሰላለሁ፡፡ ስራው ገንዘብ ያስፈልገዋል
የቀረኝ ደግሞ ብዙም አያወላዳም፡፡ ከቤት ኪራይ ሌላ፣ እቃዎችን ጨምሮ
ሌላ ወጪዎች ይኖራሉ፡፡ ገንዘብ ያንሰኛል፡፡ ልበደረው የምችለው ሰው
ደግሞ የለም፡፡ መኪናዬን መሸጥ አለብኝ፡፡ ማሂ ቀድማኝ ደወለች፡፡ አንተ
በቃ ሰው ትዝም አይልህም?' ብላ ወቀሰችኝ፡፡ ለማስተባበል ሞከርኩ፡፡
የሰው ልጅ የህይወት ገመድ ግሩም ነው፣ እጅግም ውስብስብ፡፡ ህይወት ግን መኖር ሰልችቶኝ፣ ፍላጎቴ ጭላንጭል ብቻ ነበረች፡፡ እንደሚበራ ሻማ አይደለችም፡፡ ጭላንጭሉን በቀላሉ እፍ ብሎ ማጥፋት
አልተቻለኝም፡፡ ውስጤ ጨልሞ አስጨናቂና አስፈሪ ሃሳቦችን ብቻ
እንዳላመዠኩ፣ መኖር ከንቱ ልፋት ብሎ ጭንቅላቴ እየነዘነዘ ሰላም እንዳልነሳኝ፣ አሁን ደግሞ ይኸዉ፣ ቀኑንም ለሊቱን ከአንዲት ሴት ጋር የመኖርን አጓጊነት ያሳስበኛል፡፡ መኖርን ያጓጓኛል፡፡ የህይወቴን ገመድ ለመቀጠል ዶሮ እርባታ ስራ ለመጀመር እባዝናለሁ፡፡
ከሃኒ ጋር ጥሩ ተግባባን፡፡ በየቀኑ እንደዋወላለን፡፡ ባጋጣሚ ብንገናኝም፣ ሁለታችንም ሰው ተርበናል፡፡ ከነ አሌክስ ጋር አስተዋወኳት፡፡ እነሱም ወደዋታል። ቆንጅዬና ምርጥ ልጅ ናት፣አፍሰሃል ተባልኩ፡፡ በህይወቴ አዲስ እንደተወለደ ከእርሷ ጋር ማደርገው ሁሉ ብርቅና ልዩ ሆነብኝ፡፡ በየቀኑ በሚባል ሁኔታ እንገናኛለን፡፡ ስሜቴ እሷን ባየ ቁጥር ይለኮሳል፡፡ እናብዳለን፡፡ ዛሬ ግን፣ እንደከዚህ ቀደሙ ወደ አልጋ አልሮጥንም፡፡ ድሪም ላንድ ሪዞርት ሄደን ተቀመጥን፡፡ቢራችንን እየጠጣን፣ የረጋውን የቢሾፍቱን ሃይቅ ቁልቁል
እየተመከለከትን ከሃይቁ የሚነሳውን ገራም ንፋስ እየተቀበልን እንጨዋወታለን፡፡
“እኔ የምልህ ያቤዝ፣ ልነግርህ የምፈልገው ነገር አለኝ፡፡”
ስለኬ ጠራ፡፡ አሌክስ ነው፡፡ አነሳሁትና ሃኒ እንዳትሰማኝ ተነስቼ፣ ከእርሷ እራቅ ብዬ ማናገር ጀመርኩ፤ ለስራው ሚሆን ቤት
እንዳገኙልኝ፣ ኪራዩ በወር አራት ሺህ ብር እንደሆነ እና የስድስት ወር ቅድመ ክፍያ እንደሚፈልጉ፣ ከሃብትሽ ጋር ሄደው እንዳዩት፣ ፅድት ያለ ቤት እንደሆነና እንደወደዱት፣ ቶሎ ሄጄ እንዳየውና እንድከራየው ሲነግረኝ፣ ገንዘቡ በጣም ብዙ እንደሆነና ይህን ሚያህል ገንዘብ
እንደሌለኝ ነግሬው ስልኩን ዘጋሁት፡፡ ስመለስ፣
“ይቅርታ ስላቋረጥኩሽ ሃን፡፡”
“አይ ችግር የለውም፡፡ የሆነ ልነግርህ ምፈልገው ነገር ነበረኝ፤” በቀዘቀዘ ድምፅ፡፡
“ታዲያ ምንችግር አለው፣ ንገሪኛ፡፡”
“ስሜ ሃናን አይደለም፡፡ ማሂ ነው፤” ብላኝ አትኩራ ተመለከተችኝ፡፡
አልመለስኩላትም፡፡ የስም መመሳሰሉ አስደንግጦኝ ዝም አልኩኝ፡፡
“ስለዋሸሁህ በጣም ይቅርታ! ሌላም የዋሸሁህ ነገር አለ፡፡”
“ምንድን ነው?” ውስጤን ፍራት ወረረኝ፡፡ ማላቃትን ልጅ ነው እንዴ የወደድኩት ብዬ አሰብኩ፡፡ መጥፎ ነገር እንዳይሆን
ተመኘሁ፡፡
“ፊልም ነው ምሰራው ያልኩህ...”
“እና ምንድን ነው የምትሰሪው...?”
“አሜሪካ ነበርኩኝ፤ አሁን ትቼው መጥቼ ነው::”
“ለምንድን ነው ትተሽው የመጣሽው..?
“ከዚህ ስሄድም ሳልፈልገው፣ በድንገት ነው የሄድኩት፡፡ የአዋላጅ ነርስ ነኝ፤ እዚህ ደስተኛ ነበርኩ፡፡ ውጪ ስለመሄድ አስቤም፣ ጓጉቼም አላውቅም፡፡ ፍቅረኛ ነበረኝ፡፡ እርሱ ደግሞ በተቃራኒው፣ ህልሙ አሜሪካ ነበረች፡፡ እዚህ እየኖረ ነበር ማለት ይከብዳል፡፡ ፌርማታ ጋር ቁጭ ብሎ ባስ እነደሚጠብቅ ሰው፣ አሜሪካ እስኪሄድ ሲጠባበቅ ነበር፡፡ አሜሪካ ለመሄድ ያልሞከረው ነገር የለም፡፡ አንድ ዓመት ላይ ዲቪ ሲከፈት፣
አብረን እንሙላ አለኝ፡፡ ሞልቼ አላውቅም፣ ትዝም አይለኝ ነበር፡፡ እንደባልና ሚስት ሞላን፣ ባጋጣሚ ደረስን፡፡ ብዙ ሰው እንድለኛ ነሽ አለኝ፡፡ እልል ተባለ። በተለይ ነርስ መሆኔ ብዙ እንደሚጠቅመኝ ነገሩኝ፡፡ፕሮሰሱን ጨርሰን አሜሪካ ገባን፡፡
እንደሄድን ከጓደኛዬ ቀድሜ እኔ ቶሎ ስራ አገኘሁ፡፡ ካሊፎርኒያ ውስጥ የሚገኝ አንድ ሆስፒታል፡፡ ጓደኛዬም ብዙም አልቆየም፣ ሌላ ስቴት ላይ ስራ አገኘ፡፡ አንድ መጋዘን ውስጥ ተቆጣጣሪ ሆኖ ተቀጠረ፡፡ በመጀመሪያ ሁሉ ነገር ደስ ብሎኝ ነበር፡፡ የሆስፒታሉ ንፅህና፣
አደረጃጀት፣ የህክምና መሳሪያዎች፣ ክፍያው፣ ብቻ ሁሉም ነገር በጣም ደስ አለኝ፡፡ ከተወሰነ ግዜ በኋላ፣ እርሱም ቢዚ እየሆነ፣ መገናኘት እየከበደ፣ ይናፍቀኝ ጀመር፡፡ እርሱ፣ በትርፍ ሰዓቱ ሌላ ተጨማሪ ስራ መስራት ሲጀመር፣ የምንገናኝበት ጊዜ በጣም ቀነሰ፡፡ ከሳምንታት ወደ ወራት ረዘመ:: ሲደውልልኝም፣ ከድምፁ የምሰማው ናፈቆት ሳይሆን ድካምና መሰልቸት ሆነ፡፡ ለእኔ ቦታ እንደሌለው እየተሰማኝ መጣ፡፡ ብዙ እንጨቃጨቅ፤ እንጣላ ጀመርን፡፡ አትወደኝም እለዋለሁ፤ አትረጂኝም፤
ይለኛል። ሲኒማ እንኳ ከሰው ጋር መግባት ናፈቀኝ፡፡ ማውቃቸው ሰዎች ጋር ደውዬ ሲኒማ እንግባ ስላቸው፣ እስቲ ፕሮግራም ልይ ይሉና፣
(Next Month the last Sundayi am free, we can meet and do it)
የሚቀጥለው ወር የመጨረሻው እሁድ እረፍት ነኝ፣ መገናኝት እንችላለን
ይሉኛል፡፡
እኔ ደግሞ ሰው ነው የራበኝ፡፡ እረሃብ ደግሞ ግዜ አይሰጥም፡፡ሰው ስናፈቀኝ በሁለት ወር ሰው ማግኘት ሰለቸኝ፡፡ ስሜት አልባ በሆኑ፣ በቁሳዊ ነገሮች በሚደሰቱ ሰዎች ብቻ የተከበብኩ ያህል ተሰማኝ፡፡ ጓደኛዬ ከኔ ይልቅ፣ ፍቅር ያለውጠ ለዳላር ሆኖ ተሰማኝ፡፡ ሁሉም machine
people, with machine brain and machine hearts መስለው ታዩኝ፡፡
የሰው ተፈጥሮ የሌላቸው በውስጣቸው፣ የሰው ፍቅር ርሀብ ማይሰማቸው፣ ዓለምን አስደናቂ፣ ግሩምና ሳቢ የሚደርጓት ቁሶች
ሳይሆኑ፣ ሰውና ተፈጥሮ እንደሆኑ ያልገባቸው ሮሆቦት ሆኑብኝ፡፡ በሰው
መሀል ሆኜ ሰው እራበኝ፡፡ ጥዬው መጣሁ፡፡”
በትካዜ ስሜት ውስጥ ሆና አወራችኝ፡፡ ለጥቂት ደቂቃዎች ዝም አለች፡፡ ደስተኛ ትመስለኝ ነበር፣ ንፁህ ያልደማ ልብ ያላት። ከትረካዋ እርሷም ቁስለኛ እንደሆነች ተረዳሁ፡፡ ላቋርጣት አልፈለኩም፡፡ይውጣላት፡፡ ትተንፍስ ብዬ፣ ዝም አልኳት፡፡ ቀጠለች፡፡
“ለእኔ ህይወት ቁስ አይደለም፣ ማፍቀር ነው! To live is love”! ከጓደኛዬ ተጣላን፡፡ የአሜሪካ ኑሮ በእኔ ዕይን፣ እድሜህን ለመቼ እንደሆነ ለማይታውቀው ነገ ቁስ እየሰበሰብክ፣ ዛሬህን የምታባክንበት ህይወት ነው፡፡ የእኔ ሀገር እዛ አይደለም! ወሰንኩ፡፡ ግን፣ ከባድ ውሳኔ፡፡ብነግራቸው፣ ባስረዳቸው ሚረዳኝ አጣሁ፡፡ ጭራሽ እንደ እብድ ቆጠሩኝ፡፡ጥዬው መጣሁ፡፡ ከመጣሁ አስር ወር አለፈኝ፡፡ እዚህ ስራ ለመጀመር
ወስኜ ነው የተመለስኩት፡፡ ውሳኔዬ ማንንም ደስተኛ አላደረገም፡፡ቤተሰብ፣ ጎሮቤት፣ ጓደኛ፡፡ ሁሉም በእራሳቸው ምኞት፣ ለክተው እያሰቡና እየመዘኑ ስህተት ነሽ ይሉኛል፡፡ ሊመክሩኝ፣ ሊያሳምኑኝ ይጨቀጭቁኛል
👍5
እዚህ ከእንደገና ስራ መጀመር እንዳሰብኩት ቀላል አልሆነም፡፡
የሙያ ፍቃድሽ መታደስ አለበት፤ ግዜው አልፏል አሉኝ፡፡ የማሳደሱ ሂደት እራሱ ከባድ ሆነ፡፡ ከተወሰነ ግዜ በኋላ፣ ስራ ፈትቼ መቀመጤን ተንተርሰው ያስጨንቁኝ ጀመር፡፡ ሰለቹኝ፡፡ ስራ እስክጀምር፣ ጊዜያዊ መደበቂያ አስፈለገኝ፡፡ አንዷ ጓደኛዬ ይህን ቤት አሳየችኝ፡፡ እንደ አጋጣሚ የተዋወቅን ቀን ለመጀመሪያ ግዜ ብቻዬን መጣሁ። አንተን ተዋወኩ፡፡
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ ለወዳጆ #Share እያደረጉ
የሙያ ፍቃድሽ መታደስ አለበት፤ ግዜው አልፏል አሉኝ፡፡ የማሳደሱ ሂደት እራሱ ከባድ ሆነ፡፡ ከተወሰነ ግዜ በኋላ፣ ስራ ፈትቼ መቀመጤን ተንተርሰው ያስጨንቁኝ ጀመር፡፡ ሰለቹኝ፡፡ ስራ እስክጀምር፣ ጊዜያዊ መደበቂያ አስፈለገኝ፡፡ አንዷ ጓደኛዬ ይህን ቤት አሳየችኝ፡፡ እንደ አጋጣሚ የተዋወቅን ቀን ለመጀመሪያ ግዜ ብቻዬን መጣሁ። አንተን ተዋወኩ፡፡
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ ለወዳጆ #Share እያደረጉ
#ሰመመን
፡
፡
#ክፍል_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
“ ኧረ መላ ምቱ ወዳጅ ዘመዶቼ
ዐይናፋር ሆኛአለሁ ዐይን አፋር አይቼ
ሰላምታ አልሰጠኋት አላነጋገርኳት
በዐይን ብቻ እያየሁ አንድ ዓመት ወደድኳት ..
አሳላፊዋ በድንገት ከፊቱ ተገትራ፡ “ ምን ልታዘዝ ?”አለችው
“ ሻይ # ሻይ ! ” አላት አቤል በሙዚቃው ጣልቃ ስለ ገባችበት ከአጠገቡ እንድትሔድለት ተቻኩሎ
“ ..... ዐይኔ ተወርውሮ ዐይኗ ላይ ካረፈ
ድፍን ዓመታችን መጋቢት አለፈ
ሰላምታ አልሰጠኋት ኣላነጋግርኳት
በዐይኔ ብቻ እያየው አንድ ዓመት ወደድኳት
ኧረ መላ ምቱ ወዳጅ ዘመዶቼ
አይናፋር ሆኛአለሁ አይናፋር አይቼ ..
አሳላፊዋ ሻዩን ይዛ ስትመጣ የመልካሙ ጨዋታ አልቆ የመዝጊያው ዜማ ነበር የቀረው ። ሻዩን አጠገቡ ስታስቀምጥለት
አቤል ዐይን ዐይኗን በልመና አይነት እየተመለከተ
“ እባክሽ ይሄን ዘፈን ድገሙት ቢያቸው ” አላት ።
ከሬዲዮ እኮ ነወ የሚተላለፈው የእሁድ ጠዋት “ ፕሮግራም ” አለችው ።
ሽምቅቅ ብሎ በዝምታ ሻዩን እያማሰለ አሳላፌዋ ተመልሳ ልትሔድ ስትል ጠራትና
እሺ ክሩ እናንተጋ የለም ? ” ሲል ጠየቃት
“ እንጃ!” በማለት አይነት ትከሻዋን ነቅንቃ ከንፈሯን አጣማ ፡ በቂ መልስ ሳትሰጠው ሔደች ።
""ሸርሙጣ!” አላት በልቡ ፥ “ ይሄኔ ውስኪ ቢሆን ኖሮ የመልካውን ክር ቀርቶ ማጫወቻውን ከነነፍሱ አጠገቤ
ታመጣልኝ ነበር ሻይ የሚጠጣ ግን እንግዳ አይደለም !ደሃ ምንም ነገር መምረጥ አይችልም ማለት ነው?”
አሳላፊዋ ከመጠጥ መደርደሪያው አጠገብ ባንኮኒወሎን ተደግፋ እንደ ቆመች አቤል በክፉ ዐይኑ አያት። እሱ እንደዚህ የተናደደበትን ጉዳይ እሷ በአእምሮዋ ውስጥ ቦታም አልሰጠችው እምቢታዋ እሱን እንደ ጎዱ አልታመቃትም። ይልቅ የሚያያት ለሌላ ነገር ፈልጎአት መሰላትና እሷም ታየው ጀመር። ድርቅ ብላ ዐይኗን ሳትነቅል አየችው ። ይሄኔ አቤል እንደ መሸማቀቅ ብሎ ዐይኑን ሰበረ ። ጥቂት ቆይቶ
እንደ ገና ቀና ሲልም ዐይኗን ከሱ ላይ አላነሣችም ። ይኸኛውም አስተያየቷ ግን ፈገግታም ታክሎበት ነበር ።
አቤል የአሳላፊዋን የገበያ (ፍለጋ) ፈገግታ በሌላ ተረጎመው ። “ የዐይን ፍቅር” ዜማ እንዲደገምለት በመጠየቁ
የውስጥ ቁስሉን ዐውቃበት የምትሥቅበት መሰለውና አፈራት ። አሥራ አምስት ሳንቲሙን ጠረጴዛው ላይ አስቀምጦላት ፈትለክ ብሎ ወጣ ።
ከኋላው ገረመመችው ። በዝግታ የመልካሙን ዜማ እያፏጨ ' በልቡ ግጥሙን እየደጋገመና ከራሱ ስሜት ጋር
እያያያዘ መንገዱን ቀጠለ ።
... ሰላምታ አልሰጠኋት ፥ አላነጋገርኳት
በአይኔ ብቻ እያየሁ ሁለት ወር ወደድኳት
ዐይኔ ተወርውሮ ዐይኗ ላይ ካረፈ
ድፍን ሁለት ወሬ ታኅሣሥ ፀለፈ”
አንድ ስሜት ከውስጡ ተሰማው ። የደስታ ወይም የሀዘን ብሎ መተርጎም ያዳግታል ብቻ የሚፈጥረው ስሜት ነው በሙዚቃ ኃይል የልብ ቁስል ሲፈነቀል እያመመ
እየወጋ እየቆረጠ ደስ የሚል ስሜት ይሰማል ።
“ ሙዚቃ የሕይወት ማዳበሪያ ነው” ሲል አሰበ ኤቤል ።“ሙዚቃ ምግብ ኔው ። ሙዚቃ የምስጢር ጓደኛ ነው፤ሙዚቃ
መዝናኛ ነው ። ሙዚቃ ሁሉንም ነው ። ”
የሁለተኛ ዓመት ተማሪ በነበረበት ጊዜ፡የሚያውቀው አንድ ሰው መንገዱ ላይ አገኘ ። ቀድሞውንም በዕድሜ በሰል
ያለ ሰው ነበር ። አሁን ደግሞ ይብስ በኑሮ የተጎሳቋቆለ ይመስላል
“ታዲያስ ጃል እንደምን አለህ ? ” አለ ሰውዬው የአቤልን እጅ አጥብቆ ጨብጦ ሁለቱም ስሞቻቸውኝ ተረሳስተዋል።
ደህና ነኝ ፣ መቼስ አለ አቤል ፥ በተሰላቸ አነጋግር። «ትምህርትስ እንዴት ነው?”
አቤል ይህን ጥያቄ ሲጠይቁት አይወድም ። ነገር ግን ከማንኛውም ሰው የሚቀርብለት የመጀመሪያ ጥያቄ ይሄው ነው። ሰዎች ለምን ይሄን እንደሚጠይቁ አይግባውም።
ትምህርት እያቅለሽለሽኝ እጅ ነው እባክህ ? ” አለ አቤል።ምን ያህል እንደ ተሰማው ለማሳየት ፊቱን ኮሶ አስመስሎ
“ እንዲህ አትበል እባክህ ” አለ ሰውዬው የውስጥ ስሜቱን በሚገልጽ አነጋገር ። “ የሥራ ዓለም እንዴት እንደሚያቅለሸልሽ ባየኸው ። እኔ ትምህርቴን አቋርጨ ሥራ
የገባሁበትን ቀን እየረገምኩ ነው ። የዛሬ ገንዘብ እንደሆን አንዱንም ቀዳዳ በቅጡ አይሽፍንልህ ። ትርፉ ስም ብቻ ነው ። ኧረ ተማሪነት በስንት ጣዕሙ ! ”
ሁሉም ያለበትን እንደ ረገመ ነው ” አለ አቤል በልቡ ተማሪው ሠራተኛ መሆን ይፈልጋል ፥ ሠራተኛው ደግሞ፥ ወደ ተማሪነት መመለስ ይሻል ፤ወጣቱ ያለዕድሜው እንደ አዛውንቱ መጀነንና መከበር ይፈልጋል ፤ ሽሜው ደግሞ "እንደ ወጣቶች ጉርድ ሸሚዝ ለብሶ መለወጥ ፥ መታደስ መሻሻል ይፈልጋል ። ለውጥ የሕይወት ቅመም ናት ይባል የለ ፤ አዲስ ነገርንና ለውጥን መመኘት መቼም የህልውና ምልክት ነው ። ግን የያዘውን ወዶ ባለበት የሚኮራና የሚመካ ሰው ማን ይሆን? ብርቱ ሰው ማለት እሱ ነው
ሰወዬው ከአቤል ጥያቄም ሆነ መልስ በማጣቱ በርታ እንግዲህ ምን አንተማ ግማሽ “ ሴሚስቴር” ነች የቀረችህ ። ተገላገልክ ” አለና ለመለያየት ጨበጠው
አቤል መርሳት የሚፈልገውን የሚሸሸውን የሚርቀውን የትምህርት አርዕስት ስላነሣበት ሰወዬውን ጠላው እስከሚለያዩ ተቻኩሎ ነበር ። እንደ ፈራውም አልቀረ ። የትምህርቱን ጉዳይ አንሥቶ የገዛ ሕሊናው ይሞግተው ጀመር
መጨረስ አለብህ ! በትዕግሥት ይህቺን ስድስት ወር መጨረስ አለብህ ፤ ደግሞም ትንሽ ነው የቀረህ ፤ ያልቃል።
“ አይመስለኝም ! መጨረስ የምትችል አይመስለኝም ።ቁም ነገሩ የጊዜው ወይም የኮርሱ ማነስና መብዛት አይደለም።ትንሽም ነገር ቢሆን ጨራሽ ይፈልጋል ። በራሱ ኃይል አያልቅም ። ፋብሪካ ውስጥ ኤሌክትሪክ ከጠፋ ምርቱ ትንሽ ትልቅ ሳይል መቆም አለበት እኔም በትምህርት ረገድ የአእምሮዬ ኤሌክትሪክ ጠፍቷል ። ”
አትቀልድ እባክህ ፥ በራስህ አትቀልድ ። ለማይረባ ጊዜያዊ ስሜትህ ተንበርክከህ አንተንም ወላጆችህንም አትጉዳ።
“አልቀለድኩም ። ለምን እቀልዳለሁ ? ከቶውንም በሕይወትና በፍቅር ቀልድ የለም ። ወላጆችም የራሳቸው ጉዳይ ነው።
የራሳቸው ጉዳይ አይደለም ። የአንተም ጉዳይ ነው ።እነሱ በደሃ አቅማቸው ለፍተው ጥረው ግረው እዚህ አድርሰዉሃል ። አሁን ሽምግለዋል ። የአንተኑ እጅ ጠባቂዎች ናቸው ። አስብ ፥ ካላንተ ማን አላቸው?”
“ እንጃ! አላውቅም !! እንጃ ! እንጃ ! እንጃ ! እንጃ !”« የማያውቅ ፡ የማያስብ አንጥሮ የሚመልስ ድንጋይ ብቻነው» ከሙሉ አእምሮ ጋር የተፈጠረ “ እንጃ” ማለት አይችልም ።
“ እንጃ አላውቅም ! እንጃ ! እሷ ትጠየቅ ! እሷ እሷ !”
ማነች እሷ ? ! ”
“ ጠይሟ አጭሯ ልጅ ስትሥቅ ጉንጮቿ የሚሠረትጉዱት ። ትዕግሥት ... ትዕግሥት ... ትዕግሥት ...
ትዕግሥት ስላንተ ምን አገባት ? ልታስብእት ፥ ልትጨነቅለት " ልታስታምመው የሚገባት እሷም የራሷ ሕይወት አላት እናም ስላንተ..
እንዴት አያገባትም ? እንዴት? ያ ይሄ ሁሉ ችግር በማን ተፈጠረና እኮ እንዴት አያገባትም ? ! ...”
።።።።
ዕድምተኞቹ ከወዲያ ወዲህ ይራወጣሉ ! ሽር ጉድ ይላሉ ። ዘመድ አዝማድ የቤት ልሱን ለብሶ ውጭ ውጭውን ያያል ። ከበሮው ከምሽቱ ጀምሮ አልቆመም ሌሊቱን አድሮበት ቀኑንም ውሎበታል ። አውራጆቹ ግጥም ደርዳሪዎቹ ድማፃቸው ቢደክምም ። ቢጎረናም አላቋረጡም ።
የሙሽራ ቤት ደንብ ነው። ሙሽሪት ቤቱን ለቃ እስክትሔድ ወይም እስክትወሰድ ድረስ መድመቅ አለበት ። ከዚያ በኋላ
ጭር ይላል ። ዘመድ ኣዝማድ ብቻ ቀርቶ የተሰበረ ብርጭቆ ይቆጥራል ፤ ወጪና ገቢውን ያሰላል።ክምር ትራፊ እንጀራ
ከሰሃን
፡
፡
#ክፍል_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
“ ኧረ መላ ምቱ ወዳጅ ዘመዶቼ
ዐይናፋር ሆኛአለሁ ዐይን አፋር አይቼ
ሰላምታ አልሰጠኋት አላነጋገርኳት
በዐይን ብቻ እያየሁ አንድ ዓመት ወደድኳት ..
አሳላፊዋ በድንገት ከፊቱ ተገትራ፡ “ ምን ልታዘዝ ?”አለችው
“ ሻይ # ሻይ ! ” አላት አቤል በሙዚቃው ጣልቃ ስለ ገባችበት ከአጠገቡ እንድትሔድለት ተቻኩሎ
“ ..... ዐይኔ ተወርውሮ ዐይኗ ላይ ካረፈ
ድፍን ዓመታችን መጋቢት አለፈ
ሰላምታ አልሰጠኋት ኣላነጋግርኳት
በዐይኔ ብቻ እያየው አንድ ዓመት ወደድኳት
ኧረ መላ ምቱ ወዳጅ ዘመዶቼ
አይናፋር ሆኛአለሁ አይናፋር አይቼ ..
አሳላፊዋ ሻዩን ይዛ ስትመጣ የመልካሙ ጨዋታ አልቆ የመዝጊያው ዜማ ነበር የቀረው ። ሻዩን አጠገቡ ስታስቀምጥለት
አቤል ዐይን ዐይኗን በልመና አይነት እየተመለከተ
“ እባክሽ ይሄን ዘፈን ድገሙት ቢያቸው ” አላት ።
ከሬዲዮ እኮ ነወ የሚተላለፈው የእሁድ ጠዋት “ ፕሮግራም ” አለችው ።
ሽምቅቅ ብሎ በዝምታ ሻዩን እያማሰለ አሳላፌዋ ተመልሳ ልትሔድ ስትል ጠራትና
እሺ ክሩ እናንተጋ የለም ? ” ሲል ጠየቃት
“ እንጃ!” በማለት አይነት ትከሻዋን ነቅንቃ ከንፈሯን አጣማ ፡ በቂ መልስ ሳትሰጠው ሔደች ።
""ሸርሙጣ!” አላት በልቡ ፥ “ ይሄኔ ውስኪ ቢሆን ኖሮ የመልካውን ክር ቀርቶ ማጫወቻውን ከነነፍሱ አጠገቤ
ታመጣልኝ ነበር ሻይ የሚጠጣ ግን እንግዳ አይደለም !ደሃ ምንም ነገር መምረጥ አይችልም ማለት ነው?”
አሳላፊዋ ከመጠጥ መደርደሪያው አጠገብ ባንኮኒወሎን ተደግፋ እንደ ቆመች አቤል በክፉ ዐይኑ አያት። እሱ እንደዚህ የተናደደበትን ጉዳይ እሷ በአእምሮዋ ውስጥ ቦታም አልሰጠችው እምቢታዋ እሱን እንደ ጎዱ አልታመቃትም። ይልቅ የሚያያት ለሌላ ነገር ፈልጎአት መሰላትና እሷም ታየው ጀመር። ድርቅ ብላ ዐይኗን ሳትነቅል አየችው ። ይሄኔ አቤል እንደ መሸማቀቅ ብሎ ዐይኑን ሰበረ ። ጥቂት ቆይቶ
እንደ ገና ቀና ሲልም ዐይኗን ከሱ ላይ አላነሣችም ። ይኸኛውም አስተያየቷ ግን ፈገግታም ታክሎበት ነበር ።
አቤል የአሳላፊዋን የገበያ (ፍለጋ) ፈገግታ በሌላ ተረጎመው ። “ የዐይን ፍቅር” ዜማ እንዲደገምለት በመጠየቁ
የውስጥ ቁስሉን ዐውቃበት የምትሥቅበት መሰለውና አፈራት ። አሥራ አምስት ሳንቲሙን ጠረጴዛው ላይ አስቀምጦላት ፈትለክ ብሎ ወጣ ።
ከኋላው ገረመመችው ። በዝግታ የመልካሙን ዜማ እያፏጨ ' በልቡ ግጥሙን እየደጋገመና ከራሱ ስሜት ጋር
እያያያዘ መንገዱን ቀጠለ ።
... ሰላምታ አልሰጠኋት ፥ አላነጋገርኳት
በአይኔ ብቻ እያየሁ ሁለት ወር ወደድኳት
ዐይኔ ተወርውሮ ዐይኗ ላይ ካረፈ
ድፍን ሁለት ወሬ ታኅሣሥ ፀለፈ”
አንድ ስሜት ከውስጡ ተሰማው ። የደስታ ወይም የሀዘን ብሎ መተርጎም ያዳግታል ብቻ የሚፈጥረው ስሜት ነው በሙዚቃ ኃይል የልብ ቁስል ሲፈነቀል እያመመ
እየወጋ እየቆረጠ ደስ የሚል ስሜት ይሰማል ።
“ ሙዚቃ የሕይወት ማዳበሪያ ነው” ሲል አሰበ ኤቤል ።“ሙዚቃ ምግብ ኔው ። ሙዚቃ የምስጢር ጓደኛ ነው፤ሙዚቃ
መዝናኛ ነው ። ሙዚቃ ሁሉንም ነው ። ”
የሁለተኛ ዓመት ተማሪ በነበረበት ጊዜ፡የሚያውቀው አንድ ሰው መንገዱ ላይ አገኘ ። ቀድሞውንም በዕድሜ በሰል
ያለ ሰው ነበር ። አሁን ደግሞ ይብስ በኑሮ የተጎሳቋቆለ ይመስላል
“ታዲያስ ጃል እንደምን አለህ ? ” አለ ሰውዬው የአቤልን እጅ አጥብቆ ጨብጦ ሁለቱም ስሞቻቸውኝ ተረሳስተዋል።
ደህና ነኝ ፣ መቼስ አለ አቤል ፥ በተሰላቸ አነጋግር። «ትምህርትስ እንዴት ነው?”
አቤል ይህን ጥያቄ ሲጠይቁት አይወድም ። ነገር ግን ከማንኛውም ሰው የሚቀርብለት የመጀመሪያ ጥያቄ ይሄው ነው። ሰዎች ለምን ይሄን እንደሚጠይቁ አይግባውም።
ትምህርት እያቅለሽለሽኝ እጅ ነው እባክህ ? ” አለ አቤል።ምን ያህል እንደ ተሰማው ለማሳየት ፊቱን ኮሶ አስመስሎ
“ እንዲህ አትበል እባክህ ” አለ ሰውዬው የውስጥ ስሜቱን በሚገልጽ አነጋገር ። “ የሥራ ዓለም እንዴት እንደሚያቅለሸልሽ ባየኸው ። እኔ ትምህርቴን አቋርጨ ሥራ
የገባሁበትን ቀን እየረገምኩ ነው ። የዛሬ ገንዘብ እንደሆን አንዱንም ቀዳዳ በቅጡ አይሽፍንልህ ። ትርፉ ስም ብቻ ነው ። ኧረ ተማሪነት በስንት ጣዕሙ ! ”
ሁሉም ያለበትን እንደ ረገመ ነው ” አለ አቤል በልቡ ተማሪው ሠራተኛ መሆን ይፈልጋል ፥ ሠራተኛው ደግሞ፥ ወደ ተማሪነት መመለስ ይሻል ፤ወጣቱ ያለዕድሜው እንደ አዛውንቱ መጀነንና መከበር ይፈልጋል ፤ ሽሜው ደግሞ "እንደ ወጣቶች ጉርድ ሸሚዝ ለብሶ መለወጥ ፥ መታደስ መሻሻል ይፈልጋል ። ለውጥ የሕይወት ቅመም ናት ይባል የለ ፤ አዲስ ነገርንና ለውጥን መመኘት መቼም የህልውና ምልክት ነው ። ግን የያዘውን ወዶ ባለበት የሚኮራና የሚመካ ሰው ማን ይሆን? ብርቱ ሰው ማለት እሱ ነው
ሰወዬው ከአቤል ጥያቄም ሆነ መልስ በማጣቱ በርታ እንግዲህ ምን አንተማ ግማሽ “ ሴሚስቴር” ነች የቀረችህ ። ተገላገልክ ” አለና ለመለያየት ጨበጠው
አቤል መርሳት የሚፈልገውን የሚሸሸውን የሚርቀውን የትምህርት አርዕስት ስላነሣበት ሰወዬውን ጠላው እስከሚለያዩ ተቻኩሎ ነበር ። እንደ ፈራውም አልቀረ ። የትምህርቱን ጉዳይ አንሥቶ የገዛ ሕሊናው ይሞግተው ጀመር
መጨረስ አለብህ ! በትዕግሥት ይህቺን ስድስት ወር መጨረስ አለብህ ፤ ደግሞም ትንሽ ነው የቀረህ ፤ ያልቃል።
“ አይመስለኝም ! መጨረስ የምትችል አይመስለኝም ።ቁም ነገሩ የጊዜው ወይም የኮርሱ ማነስና መብዛት አይደለም።ትንሽም ነገር ቢሆን ጨራሽ ይፈልጋል ። በራሱ ኃይል አያልቅም ። ፋብሪካ ውስጥ ኤሌክትሪክ ከጠፋ ምርቱ ትንሽ ትልቅ ሳይል መቆም አለበት እኔም በትምህርት ረገድ የአእምሮዬ ኤሌክትሪክ ጠፍቷል ። ”
አትቀልድ እባክህ ፥ በራስህ አትቀልድ ። ለማይረባ ጊዜያዊ ስሜትህ ተንበርክከህ አንተንም ወላጆችህንም አትጉዳ።
“አልቀለድኩም ። ለምን እቀልዳለሁ ? ከቶውንም በሕይወትና በፍቅር ቀልድ የለም ። ወላጆችም የራሳቸው ጉዳይ ነው።
የራሳቸው ጉዳይ አይደለም ። የአንተም ጉዳይ ነው ።እነሱ በደሃ አቅማቸው ለፍተው ጥረው ግረው እዚህ አድርሰዉሃል ። አሁን ሽምግለዋል ። የአንተኑ እጅ ጠባቂዎች ናቸው ። አስብ ፥ ካላንተ ማን አላቸው?”
“ እንጃ! አላውቅም !! እንጃ ! እንጃ ! እንጃ ! እንጃ !”« የማያውቅ ፡ የማያስብ አንጥሮ የሚመልስ ድንጋይ ብቻነው» ከሙሉ አእምሮ ጋር የተፈጠረ “ እንጃ” ማለት አይችልም ።
“ እንጃ አላውቅም ! እንጃ ! እሷ ትጠየቅ ! እሷ እሷ !”
ማነች እሷ ? ! ”
“ ጠይሟ አጭሯ ልጅ ስትሥቅ ጉንጮቿ የሚሠረትጉዱት ። ትዕግሥት ... ትዕግሥት ... ትዕግሥት ...
ትዕግሥት ስላንተ ምን አገባት ? ልታስብእት ፥ ልትጨነቅለት " ልታስታምመው የሚገባት እሷም የራሷ ሕይወት አላት እናም ስላንተ..
እንዴት አያገባትም ? እንዴት? ያ ይሄ ሁሉ ችግር በማን ተፈጠረና እኮ እንዴት አያገባትም ? ! ...”
።።።።
ዕድምተኞቹ ከወዲያ ወዲህ ይራወጣሉ ! ሽር ጉድ ይላሉ ። ዘመድ አዝማድ የቤት ልሱን ለብሶ ውጭ ውጭውን ያያል ። ከበሮው ከምሽቱ ጀምሮ አልቆመም ሌሊቱን አድሮበት ቀኑንም ውሎበታል ። አውራጆቹ ግጥም ደርዳሪዎቹ ድማፃቸው ቢደክምም ። ቢጎረናም አላቋረጡም ።
የሙሽራ ቤት ደንብ ነው። ሙሽሪት ቤቱን ለቃ እስክትሔድ ወይም እስክትወሰድ ድረስ መድመቅ አለበት ። ከዚያ በኋላ
ጭር ይላል ። ዘመድ ኣዝማድ ብቻ ቀርቶ የተሰበረ ብርጭቆ ይቆጥራል ፤ ወጪና ገቢውን ያሰላል።ክምር ትራፊ እንጀራ
ከሰሃን
👍1
ሰሃን ያገላብጣል ። ቀኑ የትርምስና የደማቅ ትርኢት መድረክ ሆኖ ነው የዋለው ። ድንኳኑ አፉን ከፍቶ ሲያዛጋ
ያድራል ውሾች ያንዣብቡበታል ። ለሙሽሪትና ለሙሽራ ብቻ ተነጥፎ የዋለው የሥጋጃ ምንጣፍ የልጆች መቦ
ረቂያ ይሆናል ። እስከዚያው ግን ከበሮው እየተደለቀ ነው እንግዶቹ እየተንቻቹ ናቸው
“ ምን ዐይነቱ ባለጌ ነው ?” አለች ማርታ ሙሽራወይን በመተቸት ዐይነት ። “ ዘጠኝ ሰዓት ሊሞላኝ ኮ ነው " ።እንዴት እስካሁን አይመጣም? ! ” ዘመድም ባትሆን የሙሽሪት ጓደኛ በመሆኗ ተቆርቁራለች ።
“ እሷ ትሆናለቻ ያገባችው የዘንድሮ “ ባልኮ ችግር ነው ” አለች ቤተልሔም የሙሽራውን መዘግየት በኩራትና ንቀት ተርጉማው ጀልፋይ እንዴት እባክሽ ? ” አለች ማርታ በመቆርቆር ዐይነት « ለዘንድሮ ወንድ ? ይልቅ እንዲህ እያላችሁ የልብልብ አትስጡአቸው ።
ቤተልሔም ዝም አለች ።
“ ሆሆ ! እንግዶቹ” ኮ አንቃቃችሁ ” አለችና ማርታ በንዴት ራሷን ነቀነቀች «ሙሽራው ገና ስላልመጣ
ለእንግዶቹ መጠጥ እንጂ ምግብ አልቀረበም ነበር "
ትእግስት ይህ ሁሉ አላስጨነቃትም። ከነቤተልሔም ጋር ወደ አምስት ሰዓት አካባቢ ወጥሰሪዎች ቁርስ ስላቀመሱ
ብዙም አልራባትም ። ሁለቱ ጓደኞቹ ለመሽሪት ባላቸው ቅርበት የተነሣ አንዴ ጓዳ አንዴ ድንኳን፡ ሽር ጉድ እያሉ እሷን ብቸኛ ስላደረጓት ፥ ጥላቸው ወደ ዘፈኑ ከተቀላቀለች ቆይታለች። የሠርጉ ዘፈን ደስ ብሏታል ። አንዴ በሐሳብ መርከብ እያንሳፈፈ ወደኋላ መልሶ የደብረዘይትን ሙሽሮች ያስቆጥራታል ።አንዴ ደግሞ የራሷን የወደፊት የቀን ሕልም እያሳለመ ያስቦርቃታል ። በተለይ ዜማ የሚያወርዱት ጠና ያሉ ሴትዮ ሁኔታቸው አስገርሞአት ትክ ብላ ታያቸዋለች ።
ሁሎም ከወዲያ ወዲህ “ እትዬ ሙቀጫ” ይላቸዋል ። አጭር ሆነው ዶርፎጭ ስልሉ ነው መሰል ይህ ስም የወጣላቸው
በዘፈኑ ቦታ ኮከብ ናቸው ፤ከበሮውንም ሲይዙት ዜማውንም ሲያወርዱት ይደምቅላቸዋል ። እሳቸው ሲያወርዱ እጁን ሰበሰበ የሚቀመጥ ካዩ የፈረደበት ነው ። ሁሉም ባለ በሌለ ኃይል ያጨበጭባል ።
በዚህ ሁሉ ትርኢት መሐል የከበሮውን ድምፅ አሸንፎ የአውራጆቹን ዜማ ውጦ ዕድምተኞቹን በረጋግዶ በር ላይ የቆመውን የጥሪ ወረቀት ተመልካች ዘብ ጥሶ አቤል በትዕግሥት ሐሳብ ውስጥ ከተፍ አለ ።
ዐይኗን ቦዘዝ እንዳረገች ከሰርጉ ቦታ ወደ ካምፓስ “ተጓዘች ... ከጓደኞቿ ጋር ተቀምጣ የምታጠናበት ዋርካ ለምለም ሣር በሐሳቧ ታያት ። የአቤል ዐይን ፍቅር በየሔደችበት ሲነሣባት በመኝታ ክፍል ፣ የምግብ ኣዳራሽ አቤል ... አቤል አቤል ! በተለይ ማርታ ። ማርታ ያለሱ ወሬ የላትም ። “ እኔ እሱን ብሆን ኖሮ እንደሱ ጭንቅላት ቢረኝ ሜዲሲን ወይም ኢንጂነሪንግ » ነበር የማጠናው
ያለቻት ትዝ አላት ። ማርታ ግን ለምን እንዲህ አለች ። አቤልን ሁልጊዜ ማድነቅ ለምን ደስ ይላታል ? በልቧኮ ሳትወደው አትቀርም ... ትንሽ ትንሽም ቢሆን ሳይናፍቃት አይቀርም ። አለዚያ ለምን ደጋግማ ታነሣሰች ? ይገርማል !እንዲያው ነገሩን አልኩ እንጂ ፥ የሰው ሁናቴ ገርሞኝ ነው እንጂ " እኔማ ምን ጨነቀኝ ? ታዲያ አቤል ማርታን አይወዳትም ። ራሷው ናት ደሞ አይወደኝም እምትለው ። መቼም
እርግጠኛ ነኝ አፍ አውጥቶ አልወድሽም እላላትም ። እሱ ለራሱ መች ይናገርና....
💥ይቀጥላል💥
ያድራል ውሾች ያንዣብቡበታል ። ለሙሽሪትና ለሙሽራ ብቻ ተነጥፎ የዋለው የሥጋጃ ምንጣፍ የልጆች መቦ
ረቂያ ይሆናል ። እስከዚያው ግን ከበሮው እየተደለቀ ነው እንግዶቹ እየተንቻቹ ናቸው
“ ምን ዐይነቱ ባለጌ ነው ?” አለች ማርታ ሙሽራወይን በመተቸት ዐይነት ። “ ዘጠኝ ሰዓት ሊሞላኝ ኮ ነው " ።እንዴት እስካሁን አይመጣም? ! ” ዘመድም ባትሆን የሙሽሪት ጓደኛ በመሆኗ ተቆርቁራለች ።
“ እሷ ትሆናለቻ ያገባችው የዘንድሮ “ ባልኮ ችግር ነው ” አለች ቤተልሔም የሙሽራውን መዘግየት በኩራትና ንቀት ተርጉማው ጀልፋይ እንዴት እባክሽ ? ” አለች ማርታ በመቆርቆር ዐይነት « ለዘንድሮ ወንድ ? ይልቅ እንዲህ እያላችሁ የልብልብ አትስጡአቸው ።
ቤተልሔም ዝም አለች ።
“ ሆሆ ! እንግዶቹ” ኮ አንቃቃችሁ ” አለችና ማርታ በንዴት ራሷን ነቀነቀች «ሙሽራው ገና ስላልመጣ
ለእንግዶቹ መጠጥ እንጂ ምግብ አልቀረበም ነበር "
ትእግስት ይህ ሁሉ አላስጨነቃትም። ከነቤተልሔም ጋር ወደ አምስት ሰዓት አካባቢ ወጥሰሪዎች ቁርስ ስላቀመሱ
ብዙም አልራባትም ። ሁለቱ ጓደኞቹ ለመሽሪት ባላቸው ቅርበት የተነሣ አንዴ ጓዳ አንዴ ድንኳን፡ ሽር ጉድ እያሉ እሷን ብቸኛ ስላደረጓት ፥ ጥላቸው ወደ ዘፈኑ ከተቀላቀለች ቆይታለች። የሠርጉ ዘፈን ደስ ብሏታል ። አንዴ በሐሳብ መርከብ እያንሳፈፈ ወደኋላ መልሶ የደብረዘይትን ሙሽሮች ያስቆጥራታል ።አንዴ ደግሞ የራሷን የወደፊት የቀን ሕልም እያሳለመ ያስቦርቃታል ። በተለይ ዜማ የሚያወርዱት ጠና ያሉ ሴትዮ ሁኔታቸው አስገርሞአት ትክ ብላ ታያቸዋለች ።
ሁሎም ከወዲያ ወዲህ “ እትዬ ሙቀጫ” ይላቸዋል ። አጭር ሆነው ዶርፎጭ ስልሉ ነው መሰል ይህ ስም የወጣላቸው
በዘፈኑ ቦታ ኮከብ ናቸው ፤ከበሮውንም ሲይዙት ዜማውንም ሲያወርዱት ይደምቅላቸዋል ። እሳቸው ሲያወርዱ እጁን ሰበሰበ የሚቀመጥ ካዩ የፈረደበት ነው ። ሁሉም ባለ በሌለ ኃይል ያጨበጭባል ።
በዚህ ሁሉ ትርኢት መሐል የከበሮውን ድምፅ አሸንፎ የአውራጆቹን ዜማ ውጦ ዕድምተኞቹን በረጋግዶ በር ላይ የቆመውን የጥሪ ወረቀት ተመልካች ዘብ ጥሶ አቤል በትዕግሥት ሐሳብ ውስጥ ከተፍ አለ ።
ዐይኗን ቦዘዝ እንዳረገች ከሰርጉ ቦታ ወደ ካምፓስ “ተጓዘች ... ከጓደኞቿ ጋር ተቀምጣ የምታጠናበት ዋርካ ለምለም ሣር በሐሳቧ ታያት ። የአቤል ዐይን ፍቅር በየሔደችበት ሲነሣባት በመኝታ ክፍል ፣ የምግብ ኣዳራሽ አቤል ... አቤል አቤል ! በተለይ ማርታ ። ማርታ ያለሱ ወሬ የላትም ። “ እኔ እሱን ብሆን ኖሮ እንደሱ ጭንቅላት ቢረኝ ሜዲሲን ወይም ኢንጂነሪንግ » ነበር የማጠናው
ያለቻት ትዝ አላት ። ማርታ ግን ለምን እንዲህ አለች ። አቤልን ሁልጊዜ ማድነቅ ለምን ደስ ይላታል ? በልቧኮ ሳትወደው አትቀርም ... ትንሽ ትንሽም ቢሆን ሳይናፍቃት አይቀርም ። አለዚያ ለምን ደጋግማ ታነሣሰች ? ይገርማል !እንዲያው ነገሩን አልኩ እንጂ ፥ የሰው ሁናቴ ገርሞኝ ነው እንጂ " እኔማ ምን ጨነቀኝ ? ታዲያ አቤል ማርታን አይወዳትም ። ራሷው ናት ደሞ አይወደኝም እምትለው ። መቼም
እርግጠኛ ነኝ አፍ አውጥቶ አልወድሽም እላላትም ። እሱ ለራሱ መች ይናገርና....
💥ይቀጥላል💥
👍1
#የታካሚው_ማስታወሻ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_በመለሰ_ታዬ(MD)
ባለፈው ስናወራ፣ ሰው ሞልቶ፣ ሰው ሲጠፋ ምን ይደረግ ስትለኝ፣እንደኔው ሰው እንደራበህ ተሰማኝ፡፡ ሁሉም እንዲሆን በደስታ ፈቀድኩልህ፡፡ እንዲህ እንግባባለን ብዬ ስላልገመትኩ የውሸት ስምና ስራ ፈጥሬ ተዋወኩህ፡፡ ለዛ ነበር የዋሸሁህ፡፡” ዝም አልኳት፡፡
“በቃ ይሄው ነው፤” አለችኝ፡፡
“አንድ ነገር ልንገርሽ”
“እሺ ንገረኝ፡፡"
“ስለዋሸሽኝ አልተቀየምኩሽም፡፡ ግን እኔ ካሁን በኋላም ቢሆን፣ሃኒ ብዬ ነው ምጠራሽ፡፡ ማሂ ሚባል ስም ቆሌዬ አይወደውም፡፡”
“ኪ.ኪ.ኪ...፣ እሺ ባክህ፣ ባለ ቆሌ፣ አንተ ደስ እንዳለህ ጥራኝ፡፡” በአንዴ ፊቷ ከትካዜ ተላቀቀ፡፡ጥብቅ አድርጌ አቀፍኳትና “ሃኒዬ፣ ያደረግሺው ሁላ፣ ትክክል ነው፡፡ ትክክለኛ ውሳኔ ነው የወሰንሽው፡፡ ህይወት አንዴ ናት፡፡
አትደገምም፡፡ የአዕምሮ ደስታን፣የመንፈስ እርካታን የማይፈጥሩልሽን ቁሶች ስትሰበስቢ፣ ነብስሽ የምትሻውን ሳታገኚና ሳታጣጥሚ ለመሞት፣መኖር የለብሽም፡፡ ሚዛኑን መጠበቅ አስፈላጊ ነው!መኪና፣ ቤትና፣ሌሎች ቁሶች፣ ቋሚ ደስታ ሚፈጥሩ ሚመስሏቸው፣ እነርሱ ሳይገባቸው ሊያስረዱሽ የሚሞክሩ፣ ስላላዩት ሀገር የሚያወሩሽ፣ ሳይደርሱበት በርቀት እያዩ፣ በምኞት እረሀብ የሚቃጠሉና የሚቃዡ ናቸው፡፡ ተያቸው፡፡ ግራ ገብቷቸው ነው፣ ግራ ሚያጋቡሽ፡፡ እርሻቸው።” ፊቷ ላይ የደስታ ብርሃን
መፈንጠቅ ጀመረ፡፡
ጭምቅ አድርጋ አቀፈችኝ፡፡ “ያቡዬ ስለተረዳኸኝ በጣም አመሰግናለሁ!! አንተ ትክክል ነሽ፣ ያልከኝ የመጀመሪያው ሰው ነህ።እራሴን መጠራጠር ጀምሬ ነበር፡፡ ከረጅም ጊዜ በኋላ ትክክል እንደሆንኩ
እንዲሰማኝ አደረከኝ፡፡ ካገኘሁህ ቀን ጀምሮ ጥሩ እንዲስማኝ አድርገኸኛል። እወድሃለው፡፡”
ግንባሯን ሳምኳትና፣ “ደስተኛ እንደሆንሽ ስለነገርሽኝ፣አመሰግናለሁ፡፡ እኔም፣ በህይወቴ ተሰምቶኝ የማላውቀውን ደስታ
ሰጥተሽኛል፡፡ አንቺ በጣም ልዩ ሴት ነሽ፡፡ ስላንቺ በደንብ አስብያለሁ፡፡እንደዚህ አይነት ስሜት ተሰምቶኝ አያውቅም፣ የልቤ ንግስት አንጓነሽ፡፡ መቼም በምንም ምክንያት ላጣሽ አልፈልግም፡፡ ከአሁን በኋላ ሁሌም፣ በሁሉም ነገር አብሬሽ ነኝ፡፡ አንቺን ለማስደሰት ምንም አደርጋለሁ፡፡ ምንም!፡፡ አንቺ ለእኔ ልዩ ስጦታዬ ነሽ፡፡ ቀኑ ሲደርስ፣እኔም እንዳንቺ ሙሉ ታሪኬን እነግርሻለሁ። እስከዛው ግን እጅግ በጣም እወድሻለሁ፡፡” እንደዚህ የውስጥ ስሜታችንን ስናወራ አምሽተን ሸኘኋት፡፡
ከሃኒ ጋር በተደጋጋሚ እንገናኛለን፡፡ ሲከፋት፣ ሚረዳት ስታጣ እኔ ጋር ትደውላለች፡፡ የሙያ ፍቃዷ ስለተቃጠለ፣ ስራ መጀመር ከብዷታል፡፡ ቤተሰብ ደግሞ፣ በስራ መፍታቷ አመካኝቶ ያንገበግቧታል።ውሳኔዋ ስህተት እንደነበር እንድታምን በአሽሙር ይወጓታል፡፡ ተከፍታ መጥታ እኔ ጋር አምሽታ ሁሉን እረስታ ወደቤቷ ትመለሳለች። እኔም በእርሷ በጣም ደስተኛ ሆኛለሁ። የእኔ መኖር የሚጠቅመው፣ሚያስፈልገው ህይወት አገኘሁ፡፡ ተደስታ ስትሄድ ማላውቀው ደስታ ውስጤን ይሰማኛል። ስለሷ ማሰብ የህይወቴ ዋና ክፍል ሆኗል፡፡
ከእርሷ ጋር መኖርን ያጓጓኛል። አሁን መኖር አለብኝ፡፡ህይወቴን ሙሉ እርሷን ደስተኛ እያደረኩ መኖር እፈልጋለሁ፡፡ የሃኒ
ተስፋዋ፣ መከታዋ እኔ ነኝ፡፡ በየቀኑ ከምትነግረኝ ብሶት ልገላግላት ምችለው እኔ ብቻ ነኝ፡፡ ሆቴል ቁጭ ብዬ፣ ገቢ የሌለው ወጪ ብቻ የሆነ፣ ተስፋ የቆረጠ ሰው ንሮዬን አብቅቼ፣ ሰው ሆኜ ለእርሷም
ለመትረፍ በፍጥነት ስራ መጀመር አለብኝ፡፡ የዶሮ እርባታውን ስራ
ማፍጠን አለብኝ፡፡ መነሻ ስንት ብር ያስፈልገኝ ይሆን? አሌክስ ባለፈው
የነገረኝ የቤት ኪራይ ውድ ነው፡፡ ሌላስ የምን ወጪ አለ? ሃብታሙን ደውዬ ያለበት ቦታ ሄጄ አገኘሁት፡፡ ጭንቅላቴ ወር ሙሉ ሲያንቀላፋ ከርሞ፣ አሁን ያጣድፈኝ ጀመር፡፡ እንዳገኘሁት በቀጥታ ወደ ጉዳዩ
ገባሁ፡፡
“ሃብትሽ ያን ጉዳይ ዝም አላችሁኝ እኮ፡”
“የቱን ነው ያቤዝ?”
“የዶሮ ስራውን ነዋ፡፡ ጭራሽ በኛ ጣለው ብላችሁ ዝም አላችሁኝኮ፡፡”
“እ...፣ እሱንማ አንተው ነህ ዝም ያልከው፡፡ ባለፈው አሌክስ ቤት አገኘን ሲልህ፣ ሄደህ እንኳ አላይ ስትል የተውከው መሰለን፡፡”
“እሱኮ ውድ ሆኖብኝ ነው ሃብትሽዬ፡፡”
እሺ፣ ምን አይነት ዶሮ ነው ማርባት ምትፈልገው?”
“ማለት? ዶሮ ነዋ፡፡ ዶሮ ምን አይነት አለው?”
“አለው እንጂ ፤ የስጋ ዶሮ ነው፣ ወይስ የእንቁላል ማርባት ምትፈልገው?”
“እንደዛ ሚባል ነገርም አለ እንዴ? ሃብትሽዬ እኔ ምንም እውቀቱ የለኝም፡፡ ሚሻለውን እናተ ምረጡልኝ፡፡ ፕሊስ ሃብትሽ.”
“እኔ የእንቁላል ዶሮ ብትጀምር እመክርሃለው። ምክንያቱም፣ የእንቁላል ገበያ አመቱን ሙሉ አለ፡፡ ያ ደግሞ፣ አመቱን ሙሉ በወጥነት የሆነ ያህል ቢሆንም ገቢ አለህ ማለት ነው፡፡ ስለዚህ፣ እንደቤት ኪራይና ሌሎች የወር ወጪዎችን ሊሸፍንልህ ይችላል፡፡ ያው ትንሽ በዛ ሚለው የምግብ ወጪያቸው ነው፣ እሱን ፈልጎ ከአቅራቢ መግዛት ነው፡፡ የስጋዎቹን ካረባህ፣ ምታገኘው ገቢ በአመት በተወሰነ ግዜ በአል ጠብቀህ
ብቻ ነው፡፡ ደግሞ ስንት ለፍተህ፣ በሽታ አንድ ነገር ቢያደርጋቸው፣እንዳትነሳ ሆነህ ትጎዳለህ፡፡” አለኝ፡፡
“እውነትህን ነው ሃብትሽ፤ የእንቁላል ይሻለኛል፡፡ አሌክስ ጋር ደውልለትና እረከስ ያለ ቤት ቶሎ ይፈልግልኝ፡፡ ምንም ስራ ሳልጀምር እጄ ላይ ያለው ብር ሊያልቅኮ ነው፡፡ በናትህ ሃብትሽ ቅበሩኝ፡፡” ተጣድፌ አጣደፍኩት፡፡
አሌክስን ደወለለትና፤ ይዤው ቤት ፍለጋ ከከተማው ጫፍ እስከ ጫፍ መዞር ጀመርን፡፡ በሁለት ቀን ከተማ ውስጥ ያሉትን ሰፈሮች አካለልናቸው፡፡ ቤት ውድ ነው፡፡ ለንግድ ሲሆን ደግሞ፣ ከስድስት ወር በታች ቅድመ ክፍያ አይቀበሉም፡፡ በመጨረሻም፣ በወር ሁለት ሺህ ብር
ለስድስት ወር አስራ ሁለት ሺህ ብር ከፍለን ተከራየን፡፡ ቤቱ ባለ ሶስት ክፍል ሲሆን፣ አንዱ እንደመጋዘን ሰፊና አራት መአዘን ነው፡፡ እሱን አናፂ ቀጥረን በስስ ሽቦ ወደ ስምንት የዶሮ መኖሪያ ክፍሎች ቀየርነው፡፡ተስፋ ቢስና ስልቹ የነበርኩት ልጅ፣ እነ ሃብትሽና አሌክስ እስኪሰለቹኝ፣
ጉዳዬን ሳልቋጭ ማይደክመኝ ተስፈኛ ሆንኩ፡፡ እንቁላል ጣይ ጫጩት በርካሽ ገዝቼ ከመጠበቅ አንድ መቶ እንቁላል ለመጣል የደረሱ ዶሮዎችን መርጬ ገዛሁና ስራ ጀመርኩ፡፡ ለአልጋ በየቀኑ የማወጣውን ወጪ ለመቆጠብ፣ አንዱን ክፍል ፍራሽና ብርድ ልብስ ገዝቼ መኖሪያዬ አደረኩት። ሃኒ ምግብ ማብሰያ እቃዎች ገዝታ፣ እቤት እየተመላለሰች
ታበስልልኝ ጀመር፡፡ በዛውም፣ እቤት ያስከፏትን ብሶቷን ስትነግረኝ አምሽታ እራት አብልታኝ ትሄዳለች፡፡
ከሁለተኛው ሳምንት በኋላ፣ እጄ ላይ ገንዘብ ጨረስኩኝ፡፡የዶሮዎቹን ምግብና የእኔን የቀን ወጪ መሸፈን አቃተኝ፡፡ ለሃብትሽ ሳማክረው፣ ስራው ጥሩ ትርፍ የሚኖረው፣ አምስት መቶና ከዛ በላይ
እንቁላል ጣይ ዶሮዎች ሲኖር እንደሆነ ነገረኝ፡፡ እርሱ የነገረኝን ከማመንና ከመፈፀም፣ ወደ ፊት ከመሄድ ውጪ ምንም አማራጭ የለኝም፡፡ ያንን ለማድረግ ደግሞ መኪናዬን መሸጥ አለብኝ፡፡ ለመሸጥ ያላገባ ሳወጣ፣ እናቴ መኪና ልሽጥ እንደሆነ ጠርጥራ፤ 'ተው ልጄ ተው፣ ምን ሆንኩ ብለህ ነው ንብረት ምትሸጠው? ተው ንብረት ዝም ተብሎ አይሸጥም፡፡ ተው ልጄ፡፡" አለችኝ፡፡ ምክሯን ከቁብ ሳልቆጥረው፣ቆም ብዬ ሌላ አማራጭ እንኳ ለማየት ሳልሞክር መኪናዬን ሸጥኩኝ፡፡ተጨማሪ አራት መቶ እንቁላል መጣል የደረሱ ዶሮዎችንና ምግባቸውን በጅምላ ገዛሁ፡፡
አሁን በገንዘብ እጥረት ሚሰማኝ ስጋት ጠፋ፡፡ ኪሴ ወፍሯል፡፡ግን ገና ከቤት ለመውጣት ሳስብ፣ የታክሲ ጥበቃውና ፀሃዩን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_በመለሰ_ታዬ(MD)
ባለፈው ስናወራ፣ ሰው ሞልቶ፣ ሰው ሲጠፋ ምን ይደረግ ስትለኝ፣እንደኔው ሰው እንደራበህ ተሰማኝ፡፡ ሁሉም እንዲሆን በደስታ ፈቀድኩልህ፡፡ እንዲህ እንግባባለን ብዬ ስላልገመትኩ የውሸት ስምና ስራ ፈጥሬ ተዋወኩህ፡፡ ለዛ ነበር የዋሸሁህ፡፡” ዝም አልኳት፡፡
“በቃ ይሄው ነው፤” አለችኝ፡፡
“አንድ ነገር ልንገርሽ”
“እሺ ንገረኝ፡፡"
“ስለዋሸሽኝ አልተቀየምኩሽም፡፡ ግን እኔ ካሁን በኋላም ቢሆን፣ሃኒ ብዬ ነው ምጠራሽ፡፡ ማሂ ሚባል ስም ቆሌዬ አይወደውም፡፡”
“ኪ.ኪ.ኪ...፣ እሺ ባክህ፣ ባለ ቆሌ፣ አንተ ደስ እንዳለህ ጥራኝ፡፡” በአንዴ ፊቷ ከትካዜ ተላቀቀ፡፡ጥብቅ አድርጌ አቀፍኳትና “ሃኒዬ፣ ያደረግሺው ሁላ፣ ትክክል ነው፡፡ ትክክለኛ ውሳኔ ነው የወሰንሽው፡፡ ህይወት አንዴ ናት፡፡
አትደገምም፡፡ የአዕምሮ ደስታን፣የመንፈስ እርካታን የማይፈጥሩልሽን ቁሶች ስትሰበስቢ፣ ነብስሽ የምትሻውን ሳታገኚና ሳታጣጥሚ ለመሞት፣መኖር የለብሽም፡፡ ሚዛኑን መጠበቅ አስፈላጊ ነው!መኪና፣ ቤትና፣ሌሎች ቁሶች፣ ቋሚ ደስታ ሚፈጥሩ ሚመስሏቸው፣ እነርሱ ሳይገባቸው ሊያስረዱሽ የሚሞክሩ፣ ስላላዩት ሀገር የሚያወሩሽ፣ ሳይደርሱበት በርቀት እያዩ፣ በምኞት እረሀብ የሚቃጠሉና የሚቃዡ ናቸው፡፡ ተያቸው፡፡ ግራ ገብቷቸው ነው፣ ግራ ሚያጋቡሽ፡፡ እርሻቸው።” ፊቷ ላይ የደስታ ብርሃን
መፈንጠቅ ጀመረ፡፡
ጭምቅ አድርጋ አቀፈችኝ፡፡ “ያቡዬ ስለተረዳኸኝ በጣም አመሰግናለሁ!! አንተ ትክክል ነሽ፣ ያልከኝ የመጀመሪያው ሰው ነህ።እራሴን መጠራጠር ጀምሬ ነበር፡፡ ከረጅም ጊዜ በኋላ ትክክል እንደሆንኩ
እንዲሰማኝ አደረከኝ፡፡ ካገኘሁህ ቀን ጀምሮ ጥሩ እንዲስማኝ አድርገኸኛል። እወድሃለው፡፡”
ግንባሯን ሳምኳትና፣ “ደስተኛ እንደሆንሽ ስለነገርሽኝ፣አመሰግናለሁ፡፡ እኔም፣ በህይወቴ ተሰምቶኝ የማላውቀውን ደስታ
ሰጥተሽኛል፡፡ አንቺ በጣም ልዩ ሴት ነሽ፡፡ ስላንቺ በደንብ አስብያለሁ፡፡እንደዚህ አይነት ስሜት ተሰምቶኝ አያውቅም፣ የልቤ ንግስት አንጓነሽ፡፡ መቼም በምንም ምክንያት ላጣሽ አልፈልግም፡፡ ከአሁን በኋላ ሁሌም፣ በሁሉም ነገር አብሬሽ ነኝ፡፡ አንቺን ለማስደሰት ምንም አደርጋለሁ፡፡ ምንም!፡፡ አንቺ ለእኔ ልዩ ስጦታዬ ነሽ፡፡ ቀኑ ሲደርስ፣እኔም እንዳንቺ ሙሉ ታሪኬን እነግርሻለሁ። እስከዛው ግን እጅግ በጣም እወድሻለሁ፡፡” እንደዚህ የውስጥ ስሜታችንን ስናወራ አምሽተን ሸኘኋት፡፡
ከሃኒ ጋር በተደጋጋሚ እንገናኛለን፡፡ ሲከፋት፣ ሚረዳት ስታጣ እኔ ጋር ትደውላለች፡፡ የሙያ ፍቃዷ ስለተቃጠለ፣ ስራ መጀመር ከብዷታል፡፡ ቤተሰብ ደግሞ፣ በስራ መፍታቷ አመካኝቶ ያንገበግቧታል።ውሳኔዋ ስህተት እንደነበር እንድታምን በአሽሙር ይወጓታል፡፡ ተከፍታ መጥታ እኔ ጋር አምሽታ ሁሉን እረስታ ወደቤቷ ትመለሳለች። እኔም በእርሷ በጣም ደስተኛ ሆኛለሁ። የእኔ መኖር የሚጠቅመው፣ሚያስፈልገው ህይወት አገኘሁ፡፡ ተደስታ ስትሄድ ማላውቀው ደስታ ውስጤን ይሰማኛል። ስለሷ ማሰብ የህይወቴ ዋና ክፍል ሆኗል፡፡
ከእርሷ ጋር መኖርን ያጓጓኛል። አሁን መኖር አለብኝ፡፡ህይወቴን ሙሉ እርሷን ደስተኛ እያደረኩ መኖር እፈልጋለሁ፡፡ የሃኒ
ተስፋዋ፣ መከታዋ እኔ ነኝ፡፡ በየቀኑ ከምትነግረኝ ብሶት ልገላግላት ምችለው እኔ ብቻ ነኝ፡፡ ሆቴል ቁጭ ብዬ፣ ገቢ የሌለው ወጪ ብቻ የሆነ፣ ተስፋ የቆረጠ ሰው ንሮዬን አብቅቼ፣ ሰው ሆኜ ለእርሷም
ለመትረፍ በፍጥነት ስራ መጀመር አለብኝ፡፡ የዶሮ እርባታውን ስራ
ማፍጠን አለብኝ፡፡ መነሻ ስንት ብር ያስፈልገኝ ይሆን? አሌክስ ባለፈው
የነገረኝ የቤት ኪራይ ውድ ነው፡፡ ሌላስ የምን ወጪ አለ? ሃብታሙን ደውዬ ያለበት ቦታ ሄጄ አገኘሁት፡፡ ጭንቅላቴ ወር ሙሉ ሲያንቀላፋ ከርሞ፣ አሁን ያጣድፈኝ ጀመር፡፡ እንዳገኘሁት በቀጥታ ወደ ጉዳዩ
ገባሁ፡፡
“ሃብትሽ ያን ጉዳይ ዝም አላችሁኝ እኮ፡”
“የቱን ነው ያቤዝ?”
“የዶሮ ስራውን ነዋ፡፡ ጭራሽ በኛ ጣለው ብላችሁ ዝም አላችሁኝኮ፡፡”
“እ...፣ እሱንማ አንተው ነህ ዝም ያልከው፡፡ ባለፈው አሌክስ ቤት አገኘን ሲልህ፣ ሄደህ እንኳ አላይ ስትል የተውከው መሰለን፡፡”
“እሱኮ ውድ ሆኖብኝ ነው ሃብትሽዬ፡፡”
እሺ፣ ምን አይነት ዶሮ ነው ማርባት ምትፈልገው?”
“ማለት? ዶሮ ነዋ፡፡ ዶሮ ምን አይነት አለው?”
“አለው እንጂ ፤ የስጋ ዶሮ ነው፣ ወይስ የእንቁላል ማርባት ምትፈልገው?”
“እንደዛ ሚባል ነገርም አለ እንዴ? ሃብትሽዬ እኔ ምንም እውቀቱ የለኝም፡፡ ሚሻለውን እናተ ምረጡልኝ፡፡ ፕሊስ ሃብትሽ.”
“እኔ የእንቁላል ዶሮ ብትጀምር እመክርሃለው። ምክንያቱም፣ የእንቁላል ገበያ አመቱን ሙሉ አለ፡፡ ያ ደግሞ፣ አመቱን ሙሉ በወጥነት የሆነ ያህል ቢሆንም ገቢ አለህ ማለት ነው፡፡ ስለዚህ፣ እንደቤት ኪራይና ሌሎች የወር ወጪዎችን ሊሸፍንልህ ይችላል፡፡ ያው ትንሽ በዛ ሚለው የምግብ ወጪያቸው ነው፣ እሱን ፈልጎ ከአቅራቢ መግዛት ነው፡፡ የስጋዎቹን ካረባህ፣ ምታገኘው ገቢ በአመት በተወሰነ ግዜ በአል ጠብቀህ
ብቻ ነው፡፡ ደግሞ ስንት ለፍተህ፣ በሽታ አንድ ነገር ቢያደርጋቸው፣እንዳትነሳ ሆነህ ትጎዳለህ፡፡” አለኝ፡፡
“እውነትህን ነው ሃብትሽ፤ የእንቁላል ይሻለኛል፡፡ አሌክስ ጋር ደውልለትና እረከስ ያለ ቤት ቶሎ ይፈልግልኝ፡፡ ምንም ስራ ሳልጀምር እጄ ላይ ያለው ብር ሊያልቅኮ ነው፡፡ በናትህ ሃብትሽ ቅበሩኝ፡፡” ተጣድፌ አጣደፍኩት፡፡
አሌክስን ደወለለትና፤ ይዤው ቤት ፍለጋ ከከተማው ጫፍ እስከ ጫፍ መዞር ጀመርን፡፡ በሁለት ቀን ከተማ ውስጥ ያሉትን ሰፈሮች አካለልናቸው፡፡ ቤት ውድ ነው፡፡ ለንግድ ሲሆን ደግሞ፣ ከስድስት ወር በታች ቅድመ ክፍያ አይቀበሉም፡፡ በመጨረሻም፣ በወር ሁለት ሺህ ብር
ለስድስት ወር አስራ ሁለት ሺህ ብር ከፍለን ተከራየን፡፡ ቤቱ ባለ ሶስት ክፍል ሲሆን፣ አንዱ እንደመጋዘን ሰፊና አራት መአዘን ነው፡፡ እሱን አናፂ ቀጥረን በስስ ሽቦ ወደ ስምንት የዶሮ መኖሪያ ክፍሎች ቀየርነው፡፡ተስፋ ቢስና ስልቹ የነበርኩት ልጅ፣ እነ ሃብትሽና አሌክስ እስኪሰለቹኝ፣
ጉዳዬን ሳልቋጭ ማይደክመኝ ተስፈኛ ሆንኩ፡፡ እንቁላል ጣይ ጫጩት በርካሽ ገዝቼ ከመጠበቅ አንድ መቶ እንቁላል ለመጣል የደረሱ ዶሮዎችን መርጬ ገዛሁና ስራ ጀመርኩ፡፡ ለአልጋ በየቀኑ የማወጣውን ወጪ ለመቆጠብ፣ አንዱን ክፍል ፍራሽና ብርድ ልብስ ገዝቼ መኖሪያዬ አደረኩት። ሃኒ ምግብ ማብሰያ እቃዎች ገዝታ፣ እቤት እየተመላለሰች
ታበስልልኝ ጀመር፡፡ በዛውም፣ እቤት ያስከፏትን ብሶቷን ስትነግረኝ አምሽታ እራት አብልታኝ ትሄዳለች፡፡
ከሁለተኛው ሳምንት በኋላ፣ እጄ ላይ ገንዘብ ጨረስኩኝ፡፡የዶሮዎቹን ምግብና የእኔን የቀን ወጪ መሸፈን አቃተኝ፡፡ ለሃብትሽ ሳማክረው፣ ስራው ጥሩ ትርፍ የሚኖረው፣ አምስት መቶና ከዛ በላይ
እንቁላል ጣይ ዶሮዎች ሲኖር እንደሆነ ነገረኝ፡፡ እርሱ የነገረኝን ከማመንና ከመፈፀም፣ ወደ ፊት ከመሄድ ውጪ ምንም አማራጭ የለኝም፡፡ ያንን ለማድረግ ደግሞ መኪናዬን መሸጥ አለብኝ፡፡ ለመሸጥ ያላገባ ሳወጣ፣ እናቴ መኪና ልሽጥ እንደሆነ ጠርጥራ፤ 'ተው ልጄ ተው፣ ምን ሆንኩ ብለህ ነው ንብረት ምትሸጠው? ተው ንብረት ዝም ተብሎ አይሸጥም፡፡ ተው ልጄ፡፡" አለችኝ፡፡ ምክሯን ከቁብ ሳልቆጥረው፣ቆም ብዬ ሌላ አማራጭ እንኳ ለማየት ሳልሞክር መኪናዬን ሸጥኩኝ፡፡ተጨማሪ አራት መቶ እንቁላል መጣል የደረሱ ዶሮዎችንና ምግባቸውን በጅምላ ገዛሁ፡፡
አሁን በገንዘብ እጥረት ሚሰማኝ ስጋት ጠፋ፡፡ ኪሴ ወፍሯል፡፡ግን ገና ከቤት ለመውጣት ሳስብ፣ የታክሲ ጥበቃውና ፀሃዩን
👍1
አስብና መውጣት ይጨንቀኛል፡፡ ሳላውቀው የመኪና ጥገኛ ሆኛለሁ፡፡ መኪናም እንደሱስ፣ ጥገኛ ያደርጋል ለካ፡፡ መኪና ከሸጥኩ በኋላ፣ ውሎና አዳሬ
እቤት ሆነ፡፡ ሁለተኛው ሳምንት ላይ ይደብተኝ ጀመርኩ፡፡ ሃኒም ከቤተስብ ጭቅጭቅ ዞር እንድትል፣ እኔም መንፈሴን ለማደስ፣ ለአንድ ሳምንት አርባምንጭ
ለመሄድ ተስማማን፡፡ ቤቱንና ዶሮዎቹን
እስክንመጣ ሚጠብቅልን ሰው በነሃብትሽ በኩል አዘጋጀሁ፡፡ጉዞ ወደ አርባምንጭ፤
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ ለወዳጆ #Share እያደረጉ
እቤት ሆነ፡፡ ሁለተኛው ሳምንት ላይ ይደብተኝ ጀመርኩ፡፡ ሃኒም ከቤተስብ ጭቅጭቅ ዞር እንድትል፣ እኔም መንፈሴን ለማደስ፣ ለአንድ ሳምንት አርባምንጭ
ለመሄድ ተስማማን፡፡ ቤቱንና ዶሮዎቹን
እስክንመጣ ሚጠብቅልን ሰው በነሃብትሽ በኩል አዘጋጀሁ፡፡ጉዞ ወደ አርባምንጭ፤
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ ለወዳጆ #Share እያደረጉ
❤1