በመላዋ ኢትዮጵያ ፀረ ተሃድሶ
ዘመቻው ተቀጣጥሏል
አከተመ
*★★★*
#ማስታወሻ ✔ እኔ ደግሞ ነገ ከቅዳሴ በኋላ የአጅሬ በግዋሻውን አስደማሚ የስልክ " ቀደዳ " ክፍል ሁለቱን ይፋ አወጣዋለሁ ። እናም እሰከዚያው ድረስ ይኸንን ጦማር እየኮመኮማችሁ ተረጋግታችሁ ጠብቁኝ ።
#ETHIOPIA_DUBAI_USA | የግሪሳው ሸቀጥ በሙሉ ከያለበት እየተለቀመ ወደ እሳት እየተዶለ ነው ። የስልክ ጥሪ የነበሩት የግሪሳው ቃርዳዎችም ከሚሞሪ ላይ እየተሰረዙ እየተወገዱ ነው ።
¶ ይኽ ጦማር ብዙ #Share_Share_Share ይፈልጋል ።
¶ የተዋሕዶ አናብስት የፀረ ተሃድሶው እንቅስቃሴ በመጠኑ በዚህ ጦማር ለመዳሰስ ተሞክሯል ።
መቼም ወገኖቼ እዚህ ከራየን ወንዝ ማዶ ሆኜ ያለሁበትን ደስታ አትጠይቁኝ ። እንዴት አድርጌ ልግለጸው ። ኡፍፍፍ " ያ ረቢ ገለኒ ሲሀፍገው ያ ጎፍታኮ.! እልልሃለኋ እዚህ ከወንዙ ማዶ ቁጭ ብዬ ። ሃይ ታዲያ ከዚህ በላይ ምን ልበል ።
“ሑሩ ወመሐሩ ውስተ ኵሉ አጽናፈ ዓለም ” ተብለው በቅዱስ ወንጌል ከጌታ በተላኩት መሰረት፤የእምዬ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች ከዚህ በላይ ምን እስኪመጣ ነው የምንጠብቀው በማለት ከላይ እስከታች ድረስ በመናበብ ዓለምአቀፍ ፀረ ተሃድሶ ዘመቻ ከፍተው በሚያስደንቅ ጥበብ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ላይ መናፍቃኑ ለመቶ ዓመታት ተዘጋጅተው በእኛ ቡድን ላይ ተወስዶ የነበረውን የጫወታ ብልጫ በሳምንታት እንቅስቃሴ በፍጥነት ከመከላከል ወደ ማጥቃት ተሸጋግረን የጣላትን ቡድን አረፋ እንዲደፍቅ አድርገነዋል ። " ኤታባቱ " አለ ሌኒን ።
ከቤተ ጉባኤያቱ እና ከመንፈሳዊ ኮሌጅ የተውጣጡ ምሩቃን መምህራንና በኹለገብ የዕቀበተ እምነት አቀራረባቸው የተመሰከረላቸው በርካታ የትሩፋት ሰባክያንና ዘማርያን በጥምረት ነው ተሰባስበው በተዋሕዶ በኩል ያለውን ክፍተት በአንድ ሳምንት ውስጥ በመድፈን የግሪሳውን ቡድን ውኃ ውኃ ያሰኙት ። " እነዚህን ጉፋያዎች ያ አማላጅ የሚሉት ፣ የሳሎኑ ጽጌሬዳ ፣ የልቤ ንጉሥ ፣ ፍሬንዴ ፣ ጓደኛዬ ፣ ወንድሜ የሚሉት ኢየሱስ እንዴት አድርጎ እንደሚያድናቸውስ አሁን ነው ማየት ።
የቡድናችንን አሰላለፍና የተሰማሩባቸውን ሥፍራዎች እንደሚከተለው ለመግለጽ እንሞክራለን ።
፩ኛ፦ ሙሐዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት እና መ/ር ኅሊና በለጠ እነ ግሪሳው ፓስተር አሰግድ ፣ በግዋሻው ፣ ዕጩ ፓስተር ቃለአብ ካሳዬ ፣ ምስኪኑ የበጋሻውና የአድነው ወንድሙ አሽከር የሆነው የደሴው በሪሁን ፣ እነ ዘርፌ ፣ እነምርትነሽ ፣ መርዛቸውን በተከሉባት ድሬደዋ (በድሬዳዋ ቅዱስ ገብርኤል)፤ ነው የተሰማሩት ። በተለይ የሳቢያን ገብርኤል የእነ በጋሻው መፈንጪያም ግዛት ነበረ ። ጉባኤውን የተከታተሉና የታዘቡ የመረጃ ምንጮቼ እንደነገሩኝ ከሆነ በድሬደዋ እነ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የተሃድሶን ጥርሱን አውልቀው በድዱ አስቀሩት ነው የተባለው ። ከስልክና ከቤቱ የድሬ ህዝብ የአዝማሪዎቹን ቃርዳ አስወግዶ ለእሳት ራት አድርጎታል ።
፪ኛ፦መጋቤ ሃይማኖት ተስፋዬ ሞሲሳ እና መጋቤ ሐዲስ ቀለም ወርቅ ታደሰ ደግሞ የአዝማሪት ምርትነሽ የትውልድ ሀገርና አጥቢያዋ ላይ ነው የሄዱላት ። (በይርጋለም ዐማኑኤል)፤ ወዳጄ ጨዋታው በጠላት ሜዳና ሰፈር ላይ ሆኖ አርፏል ። የተባረረ እንጂ የተጠናከረ እና አስተማማኝ የሆነ መረጃ ከይርጋለም አልደረሰኝም እንጂ የግሪሳዎቹ ሸቀጦች እንደጉድ መሰብሰባቸውን ከዚሁ ስፍራ ተነግሮኛል ።
፫ኛ፦ መ/ር ምትኩ አበራ እና ዲ/ን ታደሰ ወርቁ ደግሞ ሊቀመዘምራን ኪነጥበብ ወ/ቂርቆስ ፣ ዘማሪት ማርታ ኃይለ ሥላሴ ፣ እና የዜማ ዕቃ ተጫወቹ የምወደውና የማከብረው ወንድሜ ኤልያስን ይዘው ወደ (በቦንጋ ኪዳነ ምሕረት)፤ነው የከተሙት ። ቦንጋ በእነ በግዋሻውና አሰግድ አማካኝነት ህዝቡን ግራ ያጋባች ከተማ ናት ። የአቶ አጥናፌ ልጆች ተአምርአየሁ አጥናፌ ፣ ደረጀ አጥናፌን የመሳሰሉ ከሃድያን የእናት ጡት ነካሾችም የፈነጩባት ከተማም ነበረች ። በሊቀጳጳሱ ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል ቸልተኝነት ተሐድሶአውያኑ ቸርች እስከመክፈት የደረሱባት የሚዛን ተፈሪ ጎረቤት ነበረች ቦንጋ ። ዛሬ በላ ወረደባታ ታዲያ ።
በቦንጋ ለጉባኤው የሚመጡ ምእመናን የከተማዋ የመኪና ባለንብረቶች መኪና በነጻ አቅርበዋል ። ዛሬ ህዝቡ በየቤቱ የተቀመጠውን የግሪሳዎቹን ቃርዳ እየለቀመ አምጥቶ በቤተክርስቲያን ሲያስረክብ ውሏል ።
፬ኛ፦ መ/ር በላይ ወርቁ እና መ/ር ተመስገን ዘገየ ደግሞ ወደ ደብረ ዘይት ቅዱስ ሚካኤል እና በአዳሚ ቱሉ ቅድስት ማርያም)፤ አቅንተው ተአምር ሲሠሩ ውለዋል ። ወንድሜ ቀሲስ አብርሃም ከደብረዘይት እንዳደረሰኝ መረጃ ከሆነ የህዝቡን ስሜት እንዲህ ነው ብሎ መግለጽ አይቻልም ነው ያለኝ ። ምድር ጠበበን ፣ ለጥምቀትና ለታላለቅ በዓላትም በዚህን ያህል መጠን የመጣ ህዝብ አላስታውስም ብሎኛል ወንድሜ ቀሲስ አብርሃም ። ወዳጄ መምህር በላይ ወርቁ ማለት ራሱን ያልገለጠና በሚፈለገው መጠን አገልግሎት አልሰጡም ብዬ ከምቆጭባቸው አገልጋዮች መካከል አንዱና ዋነኛው ወንድም ነው ። በላይ የደሴ ልጅ ነው ። ከእነ አባመፍቀሬሰብ እግር ስር ቁጭ ብሎ ያደገ ። እናም በላይ ሲያስተምር ማድመጥ የነፍስ እርካታን ይሰጣል ። በተለይ አይጀምረው እንጂ እንዲህ ተሃድሶ ላይ መዝመት ከጀመረ መመለሻም የለው ወዳጄ ። ደብረ ዘይት በበላይና በተሜ ዋይዋይ ስትል ከርማለች ። ህዝቡ በደብረ ዘይትም የግሪሳውን ቃርዳ ከቤቱ ተሸክሞ አምጥቶ ለእሳት ዳርጎታል።
፭ኛ፦ መ/ር ዐብይ መኰንን እና መ/ር ኢዮብ ይመኑ ወደ (በሻሸመኔ ቅድስት ልደታ)፤ እንደሄዱ እንጂ በዚያ የገጠማቸውን ተጠናከረ መረጃ አልደረሰኝም ። እንደደረሰኝ አቀርብላችኋለሁ
፮ኛ፦ ዶ/ር ዘሪሁን ሙላቱ እና መ/ር ዐብይ መኰንን [ በሃላባ ቅድስት ማርያም ፤ በቦዲቲ ] ቦዲቲ የተረፈ አበራ የትውልድ ሃገር ናት ፣ በካራቴ ሰንበት ተማሪዎቹን በጉባኤ መሃል አፈር ከድሜ የሚያስግጡ መነኩሴ አስተዳዳሪ የነበረባት ፣ እነበጋሻው የክህደት ቅርሻታቸውን ዘርግፈውባት የመጡባት ከተማ ናት ሃላባ ። በሃላባ እነ ዶክተር ዘሪሁን ምን እንደገጠማቸው እንዲሁ የተጠናከረ መረጃ ከስፍራው አልደረሰኝም ። ነገር ግን በእኔ በኩል ዶር ዘሪሁን የደረሰበት ከተማ በመናፍቃን ዘንድ መዓት እንደወረደባቸው ነው የምቆጥረው ። እንደው ፈረደባቸው ።
፯ኛ፦መ/ር በኃይሉ በቀለ እና መጋቤ ጥበባት ሲያምር ተክለ ማርያም (በሻኪሶ - መጋዶ)፤ ሻኪሶ የእነበጋሻው የገንዘብ ምንጭ የሆነች የወርቅ ሀገር ናት ። በዚያም ጉባኤው ምን እነደሚመስል መረጃው አልደረሰኝም ።
፰ኛ፦ መጋቤ ሐዲስ ድጋፌነህ ኃይለ ሚካኤል(በሀገረ ማርያም)፤ ሀገረ ማርያም የዘመተው ድጋፌነህ ምን እንደደረሰ ስለእሱም መረጃ አልደረሰኝም ።
፱ኛ፦መ/ር ምሕረተ አብ አሰፋ እና ዲ/ን ብሌን ጌታቸው (በዱባይ ቅዱስሚካኤልና ቅድስት አርሴማ )፤ የእነ ፓስተር አሰግድ ፣ የእነ ፓስተር ተስፉ እንዳለ ፣ የእነ ፓስተር በግዋሻው የገንዘብ ምንጭ ፣ የመዝናኛ ቦታ ፣ ለሚስትነት የሚሆኑ ቆንጆ ቆንጆ ልጃገረዶች መምረጫ ስፍራ ነበረች ። በቅዱስ ሚካኤል ስም አዳራሽ ከፍተው የፈነጩት ግሪሳዎች አሁን ቅዱስ ሚካኤልን ትተው " የዱባዩ ኢየሱስ " በለው በመክፈት ድራሻቸውን አጥፍተዋል ። ቤተክርስቲያንም በእነሱ ግዛት በነበረው ቤሪያ ላይ ታቦተ ቅዱስ ሚካኤልን እና ታቦተ ቅድስት አርሴማን ተክለው አካባቢውን ተሃድሶ ከሚባል የኢቦላ አይነት ቫይረስ አጽድተውታል ። መቼም ትናንት በ
ዘመቻው ተቀጣጥሏል
አከተመ
*★★★*
#ማስታወሻ ✔ እኔ ደግሞ ነገ ከቅዳሴ በኋላ የአጅሬ በግዋሻውን አስደማሚ የስልክ " ቀደዳ " ክፍል ሁለቱን ይፋ አወጣዋለሁ ። እናም እሰከዚያው ድረስ ይኸንን ጦማር እየኮመኮማችሁ ተረጋግታችሁ ጠብቁኝ ።
#ETHIOPIA_DUBAI_USA | የግሪሳው ሸቀጥ በሙሉ ከያለበት እየተለቀመ ወደ እሳት እየተዶለ ነው ። የስልክ ጥሪ የነበሩት የግሪሳው ቃርዳዎችም ከሚሞሪ ላይ እየተሰረዙ እየተወገዱ ነው ።
¶ ይኽ ጦማር ብዙ #Share_Share_Share ይፈልጋል ።
¶ የተዋሕዶ አናብስት የፀረ ተሃድሶው እንቅስቃሴ በመጠኑ በዚህ ጦማር ለመዳሰስ ተሞክሯል ።
መቼም ወገኖቼ እዚህ ከራየን ወንዝ ማዶ ሆኜ ያለሁበትን ደስታ አትጠይቁኝ ። እንዴት አድርጌ ልግለጸው ። ኡፍፍፍ " ያ ረቢ ገለኒ ሲሀፍገው ያ ጎፍታኮ.! እልልሃለኋ እዚህ ከወንዙ ማዶ ቁጭ ብዬ ። ሃይ ታዲያ ከዚህ በላይ ምን ልበል ።
“ሑሩ ወመሐሩ ውስተ ኵሉ አጽናፈ ዓለም ” ተብለው በቅዱስ ወንጌል ከጌታ በተላኩት መሰረት፤የእምዬ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች ከዚህ በላይ ምን እስኪመጣ ነው የምንጠብቀው በማለት ከላይ እስከታች ድረስ በመናበብ ዓለምአቀፍ ፀረ ተሃድሶ ዘመቻ ከፍተው በሚያስደንቅ ጥበብ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ላይ መናፍቃኑ ለመቶ ዓመታት ተዘጋጅተው በእኛ ቡድን ላይ ተወስዶ የነበረውን የጫወታ ብልጫ በሳምንታት እንቅስቃሴ በፍጥነት ከመከላከል ወደ ማጥቃት ተሸጋግረን የጣላትን ቡድን አረፋ እንዲደፍቅ አድርገነዋል ። " ኤታባቱ " አለ ሌኒን ።
ከቤተ ጉባኤያቱ እና ከመንፈሳዊ ኮሌጅ የተውጣጡ ምሩቃን መምህራንና በኹለገብ የዕቀበተ እምነት አቀራረባቸው የተመሰከረላቸው በርካታ የትሩፋት ሰባክያንና ዘማርያን በጥምረት ነው ተሰባስበው በተዋሕዶ በኩል ያለውን ክፍተት በአንድ ሳምንት ውስጥ በመድፈን የግሪሳውን ቡድን ውኃ ውኃ ያሰኙት ። " እነዚህን ጉፋያዎች ያ አማላጅ የሚሉት ፣ የሳሎኑ ጽጌሬዳ ፣ የልቤ ንጉሥ ፣ ፍሬንዴ ፣ ጓደኛዬ ፣ ወንድሜ የሚሉት ኢየሱስ እንዴት አድርጎ እንደሚያድናቸውስ አሁን ነው ማየት ።
የቡድናችንን አሰላለፍና የተሰማሩባቸውን ሥፍራዎች እንደሚከተለው ለመግለጽ እንሞክራለን ።
፩ኛ፦ ሙሐዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት እና መ/ር ኅሊና በለጠ እነ ግሪሳው ፓስተር አሰግድ ፣ በግዋሻው ፣ ዕጩ ፓስተር ቃለአብ ካሳዬ ፣ ምስኪኑ የበጋሻውና የአድነው ወንድሙ አሽከር የሆነው የደሴው በሪሁን ፣ እነ ዘርፌ ፣ እነምርትነሽ ፣ መርዛቸውን በተከሉባት ድሬደዋ (በድሬዳዋ ቅዱስ ገብርኤል)፤ ነው የተሰማሩት ። በተለይ የሳቢያን ገብርኤል የእነ በጋሻው መፈንጪያም ግዛት ነበረ ። ጉባኤውን የተከታተሉና የታዘቡ የመረጃ ምንጮቼ እንደነገሩኝ ከሆነ በድሬደዋ እነ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የተሃድሶን ጥርሱን አውልቀው በድዱ አስቀሩት ነው የተባለው ። ከስልክና ከቤቱ የድሬ ህዝብ የአዝማሪዎቹን ቃርዳ አስወግዶ ለእሳት ራት አድርጎታል ።
፪ኛ፦መጋቤ ሃይማኖት ተስፋዬ ሞሲሳ እና መጋቤ ሐዲስ ቀለም ወርቅ ታደሰ ደግሞ የአዝማሪት ምርትነሽ የትውልድ ሀገርና አጥቢያዋ ላይ ነው የሄዱላት ። (በይርጋለም ዐማኑኤል)፤ ወዳጄ ጨዋታው በጠላት ሜዳና ሰፈር ላይ ሆኖ አርፏል ። የተባረረ እንጂ የተጠናከረ እና አስተማማኝ የሆነ መረጃ ከይርጋለም አልደረሰኝም እንጂ የግሪሳዎቹ ሸቀጦች እንደጉድ መሰብሰባቸውን ከዚሁ ስፍራ ተነግሮኛል ።
፫ኛ፦ መ/ር ምትኩ አበራ እና ዲ/ን ታደሰ ወርቁ ደግሞ ሊቀመዘምራን ኪነጥበብ ወ/ቂርቆስ ፣ ዘማሪት ማርታ ኃይለ ሥላሴ ፣ እና የዜማ ዕቃ ተጫወቹ የምወደውና የማከብረው ወንድሜ ኤልያስን ይዘው ወደ (በቦንጋ ኪዳነ ምሕረት)፤ነው የከተሙት ። ቦንጋ በእነ በግዋሻውና አሰግድ አማካኝነት ህዝቡን ግራ ያጋባች ከተማ ናት ። የአቶ አጥናፌ ልጆች ተአምርአየሁ አጥናፌ ፣ ደረጀ አጥናፌን የመሳሰሉ ከሃድያን የእናት ጡት ነካሾችም የፈነጩባት ከተማም ነበረች ። በሊቀጳጳሱ ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል ቸልተኝነት ተሐድሶአውያኑ ቸርች እስከመክፈት የደረሱባት የሚዛን ተፈሪ ጎረቤት ነበረች ቦንጋ ። ዛሬ በላ ወረደባታ ታዲያ ።
በቦንጋ ለጉባኤው የሚመጡ ምእመናን የከተማዋ የመኪና ባለንብረቶች መኪና በነጻ አቅርበዋል ። ዛሬ ህዝቡ በየቤቱ የተቀመጠውን የግሪሳዎቹን ቃርዳ እየለቀመ አምጥቶ በቤተክርስቲያን ሲያስረክብ ውሏል ።
፬ኛ፦ መ/ር በላይ ወርቁ እና መ/ር ተመስገን ዘገየ ደግሞ ወደ ደብረ ዘይት ቅዱስ ሚካኤል እና በአዳሚ ቱሉ ቅድስት ማርያም)፤ አቅንተው ተአምር ሲሠሩ ውለዋል ። ወንድሜ ቀሲስ አብርሃም ከደብረዘይት እንዳደረሰኝ መረጃ ከሆነ የህዝቡን ስሜት እንዲህ ነው ብሎ መግለጽ አይቻልም ነው ያለኝ ። ምድር ጠበበን ፣ ለጥምቀትና ለታላለቅ በዓላትም በዚህን ያህል መጠን የመጣ ህዝብ አላስታውስም ብሎኛል ወንድሜ ቀሲስ አብርሃም ። ወዳጄ መምህር በላይ ወርቁ ማለት ራሱን ያልገለጠና በሚፈለገው መጠን አገልግሎት አልሰጡም ብዬ ከምቆጭባቸው አገልጋዮች መካከል አንዱና ዋነኛው ወንድም ነው ። በላይ የደሴ ልጅ ነው ። ከእነ አባመፍቀሬሰብ እግር ስር ቁጭ ብሎ ያደገ ። እናም በላይ ሲያስተምር ማድመጥ የነፍስ እርካታን ይሰጣል ። በተለይ አይጀምረው እንጂ እንዲህ ተሃድሶ ላይ መዝመት ከጀመረ መመለሻም የለው ወዳጄ ። ደብረ ዘይት በበላይና በተሜ ዋይዋይ ስትል ከርማለች ። ህዝቡ በደብረ ዘይትም የግሪሳውን ቃርዳ ከቤቱ ተሸክሞ አምጥቶ ለእሳት ዳርጎታል።
፭ኛ፦ መ/ር ዐብይ መኰንን እና መ/ር ኢዮብ ይመኑ ወደ (በሻሸመኔ ቅድስት ልደታ)፤ እንደሄዱ እንጂ በዚያ የገጠማቸውን ተጠናከረ መረጃ አልደረሰኝም ። እንደደረሰኝ አቀርብላችኋለሁ
፮ኛ፦ ዶ/ር ዘሪሁን ሙላቱ እና መ/ር ዐብይ መኰንን [ በሃላባ ቅድስት ማርያም ፤ በቦዲቲ ] ቦዲቲ የተረፈ አበራ የትውልድ ሃገር ናት ፣ በካራቴ ሰንበት ተማሪዎቹን በጉባኤ መሃል አፈር ከድሜ የሚያስግጡ መነኩሴ አስተዳዳሪ የነበረባት ፣ እነበጋሻው የክህደት ቅርሻታቸውን ዘርግፈውባት የመጡባት ከተማ ናት ሃላባ ። በሃላባ እነ ዶክተር ዘሪሁን ምን እንደገጠማቸው እንዲሁ የተጠናከረ መረጃ ከስፍራው አልደረሰኝም ። ነገር ግን በእኔ በኩል ዶር ዘሪሁን የደረሰበት ከተማ በመናፍቃን ዘንድ መዓት እንደወረደባቸው ነው የምቆጥረው ። እንደው ፈረደባቸው ።
፯ኛ፦መ/ር በኃይሉ በቀለ እና መጋቤ ጥበባት ሲያምር ተክለ ማርያም (በሻኪሶ - መጋዶ)፤ ሻኪሶ የእነበጋሻው የገንዘብ ምንጭ የሆነች የወርቅ ሀገር ናት ። በዚያም ጉባኤው ምን እነደሚመስል መረጃው አልደረሰኝም ።
፰ኛ፦ መጋቤ ሐዲስ ድጋፌነህ ኃይለ ሚካኤል(በሀገረ ማርያም)፤ ሀገረ ማርያም የዘመተው ድጋፌነህ ምን እንደደረሰ ስለእሱም መረጃ አልደረሰኝም ።
፱ኛ፦መ/ር ምሕረተ አብ አሰፋ እና ዲ/ን ብሌን ጌታቸው (በዱባይ ቅዱስሚካኤልና ቅድስት አርሴማ )፤ የእነ ፓስተር አሰግድ ፣ የእነ ፓስተር ተስፉ እንዳለ ፣ የእነ ፓስተር በግዋሻው የገንዘብ ምንጭ ፣ የመዝናኛ ቦታ ፣ ለሚስትነት የሚሆኑ ቆንጆ ቆንጆ ልጃገረዶች መምረጫ ስፍራ ነበረች ። በቅዱስ ሚካኤል ስም አዳራሽ ከፍተው የፈነጩት ግሪሳዎች አሁን ቅዱስ ሚካኤልን ትተው " የዱባዩ ኢየሱስ " በለው በመክፈት ድራሻቸውን አጥፍተዋል ። ቤተክርስቲያንም በእነሱ ግዛት በነበረው ቤሪያ ላይ ታቦተ ቅዱስ ሚካኤልን እና ታቦተ ቅድስት አርሴማን ተክለው አካባቢውን ተሃድሶ ከሚባል የኢቦላ አይነት ቫይረስ አጽድተውታል ። መቼም ትናንት በ
ሰበር ዜና.! ስብርብር ያለም ወሬ ።
"ኮብራው" አሸናፊ ገብረማርያምም
"ከወልቂጤ ማርያም ተወገደ ።
*★★★*
¶#ወልቂጤ_ከተሃድሶ_አገዛዝ_ነፃ_ወጣች።#አከተመ ።
#እግርናፈር_አለ_ጉራጌ.! ዳይ ንካው አሹዬ.! የአቦገገራ.! ።
#ETHIOPIA | #ወልቂጤ_ጉራጌዞን ¶ ልስልሱ፣ ተናዳፊና መርዘኛው ኮብራ እንዲሁም የተሃድሶዎቹ " ማስተር ማይንድ " ተብሎ የሚጠራውን ከሃዲው አሸናፊ ገብረ ማርያምም ይኸው ጊዜው ሲደርስ ተወገደ ። ወደ ወንድሞቹ ኅብረትም ተቀላቀለ ። / በጋሽ መጣሁልህ በለው እንግዲህ ኮብራው /
¶ ይሕንን ጦማር #Share_Share_Share ማድረግ በተሃድሶዎቹ ላይ መብረቅ እንደማውረድ ነው የሚቆጠረው ።
¶ እፎይ.! ተመስገን አምላኬ ። ይኼንን ሁሉ ጉድ በህይወት እያለሁ ስላሳየኸኝ አመሰግንሃለሁ ።
¶ አዲሱ የጉራጌ ሃገረ ስብከት ተሿሚ የቀድሞው "አባ ዘድንግል" በአሁኑ የጵጵስና ስማቸው ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ፣ በተሾሙበት ሀገረ ስብከት ሥራቸውን ተሃድሶን በማጽዳት አንድ ብለው በይፋ መጀመራቸው ተሰማ ። በቀድሞው የሀገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ በብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ አይዞዋችሁ ባይነትና በስውር ድጋፍ ሰጪነት ወልቂጤን የተሃድሶ ዋና ማዕከል አድርገው የነበሩት ተሃድሶዎች አሁን በብፁዕ አቡነ መልኬጼዴቅ ዘመን ያልታሰበ ነገር ግን ከብፁዕነታቸው ባህሪ አንጻር በእጁጉ የሚጠበቅ መዓት እንደወረደባቸው ነው ከወደ ወልቂጤ የመጣው ዜና የሚናገረው ።
¶ ወልቂጤ በአሸናፊ ገብረማርያም ፣ ሃላባ በተረፈ አበራ ፣ ዲላ በበጉ በጋሻውና በዘማዊ ትዝታው ፣ ትግራይ በእነ ትርሃስ ፣ ቅዱስ ዮሴፍ በታሪኩ አበራና በናሁሰናይ ፣ ዱባይ በቀሲስ ሰሎሞን ሙልጌታ ምልምሎች ፣ ቀበናና 22 በፓስተር አሰግድ ዕዝ ስር የወደቁ የተሃድሶ ካምፖችና ምሽጎች ነበሩ ። አሁን ከዮሴፍ በስተቀር ሁሉም ነፃ እየወጡ ነው ። ዮሴፍም ቢሆን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ጎይቶም ጓደኛው ደምመላሽ ቶጋና የስብከተ ወንጌል ኃላፊው የግቢ ገብርኤል ልጅ የነበረው የየኔታ ያሬድ ልጅ ከሃዲው ዳዊት ያሬድ በጥቅም ተይዘው ስልጣናቸውን በመጠቀም ለጊዜው እንጲር ጲርር ስላሉ ነው እንጂ የናሁሰናይ ጉዳይ በህዝቡ ዘንድ ሁሉ ነገር ያበቃና ያከተመ መሆኑ እየተሰማ ነው ። በተለይ የፊታችን ማክሰኞ በዮሴፍ ቤተክርስቲያን የሚመጣ ግሪሳ ፈርዶበታል እየተባለም ነው ።
ወልቂጤ ግን እስከዛሬ ድረስ ምቹ ከምፕና ለም መሬታቸው ፣ ነፃ የጦር ቀጠናቸውም ነበረች ፤ ለግሪሳዎቹ ። በአፋቸው " ማኅበረ ቅዱሳን ልጃችን ነው" እያሉ በሆዳቸው ጩቤ የሚሰቀስቁባቸው ብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስን ደጀን ያደረጉት ተሃድሶዎቹ እስከዛሬ ያለከልካይ ሲፈነጩበት የነበረም ነፃ ግዛታቸውም ነበር ወልቂጤ። ለዚህ ሁኔታ መፈጠርም ብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ ዋነኛው ተጠያቂም ተወቃሽም ተደርገው ሲወቀሱ መክረማቸው እውነት እንደነበር ይኸው አሁን በግልፅ ፋይሉ ሲከፈት ታይቷልም እየተባለ ነው ። አሁን ብፁዕ አቡነ ቀሌሜንጦስ ከወልቂጤ ወደ ሰሜን ሸዋ ተዘዋውረዋል ። እንግዲህ ደብረ ብርሃኖች ፣ ሰሜን ሸዋዎች እግዚአብሔር ይሁናችሁ ። ቻሉት እንግዲህ ። ጽናቱን ይስጣችሁ ።
¶ ተሃድሶዎቹ በየትኛውም አብያተክርስቲያናት ውስጥ በማያምኑበት በቅዱስ ቁርባን ለፎቶ ሲሉና ህዝቡን ለማደናገር ብቻ ለሚጠቀሙበት የቅዱስ ጋብቻ ሥርዓትን ለመፈጸም ሲሉ ለሚያቀርቡት ጥያቄ በሁሉም ቦታ ቢከለከሉም ፤ የወልቂጤዋ ማርያም ስውር አለቃ በሆነው በአሸናፊ ምክንያት ግን የተሃድሶዎቹ ማሾፊያና መነሃሪያ ሆና ነበር ወልቂጤ ። ከደሴና ከአዲስአበባ የተባረረው ግማሽ እስላሙ መናፍቅ " የደሴው ተሃድሶ ዳዊት እንኳን ስንት መቶ ኪሎሜትሮችን አቋርጦ " በስጋወደሙ እንዲቀልድ የተደረገባት ደብር የኮብራው አሸናፊ ዋሻ የነበረችው የወልቂጤዋ ማርያም ነበረች ።
¶ ዛሬ ዛሬ ለቃለዓዋዲ ኳየር ሆነው የሚዘምሩት ወጣቶች በአብዛኛው በወልቂጤው አሸናፊ ገብረማርያምና በዮሴፉ ናሁሰናይ የተመለመሉ ወጣቶች ናቸው ። አሸናፊ በእስራኤል የሚገኘውን የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለማጥፋት ተብሎ ለተቋቋመው "የኤርትራ ተሃድሶ አካላትም" አሰልጣኝና አስተማሪም ጭምር ነበር ። ኤርትራውያን የተሃድሶ ምልምሎችን በአማርኛ እያሰለጠነ በትግርኛ አስመራን እንዲያውኩ የሚያደርግም መሰሪምና እጀ ረጅም ልስልስ መርዛም ኮብራም ነው ይሉታል ከባሌ መጥቶ ከወያልነት እስከ አዝማሪነት ስለደረሰው አሹ ብልሹ የሚናገሩ ታዛቢዎች ።" ኤታባቱ " አለ ሌኒን ።
¶ በመጨረሻም የጊዜው ጊዜ ሲደርስ ዋነኛው ፣መርዛማውና ልስልሱ ኮብራ መናፍቁ አሸናፊ ገብረማርያም ከጉራጌ ሀ/ስብከት አብያተ ክርስቲያን በየትኛውም ደብር እንዳያገለግል መባረሩ ተሰምቷል ። ጉዳዩ አሸናፊን በማባረር ብቻ የሚያበቃም ሆኖ አልተገኘም ። " አዞውን ለማጥፋት ኩሬውን ማድረቅ " እንደሚባለው ሁሉ ለመናፍቁ አሸናፊ ገብረማርያም እዚህ መድረስ እንደ ኩሬ ያገለግል የነበረው “የሃገረ ስብከቱ ጽ/ቤትንም ችግሩ ያለባቸውንና የበሽታው ምልክት የሚታይባቸውን ግለሰቦች በሙሉ አጠራለሁ፤” ብለውም ተናግረዋል ተብሏል ፤ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ ።
ልስልሱና መርዘኛው ተናዳፊ ኮብራው አሼ ፣ አሹ ብልሹ ፤ ከመቅደሱ በማስወጣትና ከመሸገበት አዳራሽም በማስለቀቅ ከዐውደ ምሕረት ላይም ደርሽ እንዳይል ተደርጎ ነው በግልጽ የተባረውም ተብሏል ። ለግለሰቡ ኑፋቄ ከለላ የኾነው፣ የወልቂጤ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ሰበካ ጉባኤም ዋነኛ ተጠያቂም እንደሚሆን ብፁዕነታቸው ኮመጨጭ ያለ ግሳጼን አስተላልፈዋልም ተብሏል ።
የሚገርመው እስከ 20 ዓመት ያለምርጫ የቆዩ የሰበካ ጉባኤ አባላት መኖራቸው አስደናቂም አስገራሚም ከመሆን ባለፈ ቤተክርስቲያን በአስተዳደር ቁጥጥር በኩል ክፍተት መኖሩንና ሁሉም አብያተክርስቲያናት በደንብ ሊፈተሹ እንደሚገባም ያመላከተ አዲስ ክስተትም ነው ተብሏል ፤ አሁን ሰበካ ጉባኤው ከተሃድሶ አገዛዝ ነፃ በወጣችው ወልቂጤ በቃለ ዐዋዲው መሰረት እንደ አዲስ እንዲዋቀር ሊቀጳጳሱ ጳጳሱ አዝዘዋል ፤ ይሄማለት በመዋቅር ውስጥ የተሰገሰጉትን ኮብራዎች አናት አናታቸውን ቀጥቅጦ እንደማስወገድ ያለ ነገር ነው ማለት ነው።
እስከዛሬ ድረስ የደብሩን የሰንበት ት/ቤቱን ያወኩ፣የእነ ፓስተር ኮብራ አሸናፊ ምልምል ዲያቆናትንና ጀሌዎቹን በሙሉ ብፁዕነታቸው ጥበብ በተሞላበት አካኋን የእያንዳንዱን ግሪሳ እየጠሩ ፣ ሞያቸውንም እየፈተኑ ፣ አስመሳይ የፌስቡክ ዲያቆናትን በሙሉ ክህነታቸውን መያዛቸውም ተነገሯል ። እንዲህነችና "ለጉራጌ አጭበርባሪና መናፍቅ ካህንና ዲያቆን ይወድላታል ያለው ማነው? "
በእነ ኮብራው አሸናፊ ድጋፍ በወልቂጤ ማርያም በቅጽሯ ውስጥ ቢሮ የከፈቱ ማንነታቸው የማይታወቅ በርካታ ግለሰቦች በአፋጣኝ ቢሮዎቹን ዘግተው እንዲወጡና ድራሻባታቸውን እንዲያጠፉ መመሪያ መስጠታቸውም ተነግሯል ። " አሳየው ላየው" ይልሃል ይሄ ነው ወዳጄ ።
ከእንግዲህ ወዲህ አሉ ብፁዕነታቸው ከእንግዲህ ወዲህ ማንኛውም መንገደኛ ሰባኪና ዘማሪ ነኝ ባይ አዝማሪ ሁላ ያለሀገረ ስብከቱ ፈቃድ ፣ በየትኛውም ደብር አያገለግልም ። እንቢ ብሎ ትእዛዙን ንቆ ጆቢራዎቹን በመድረክ ላይ የሚያቆም አካል ካለ ግን እንጀራውን በአንዲት ቁራጭ ደብዳቤ አጥቶ ወገብ ዛላው ተቆምጦ ልኩን እንደሚይዝ የብፁዕነታቸው ሰይፍ የመሰለ ትዕዛዝ ያዘለች ትዕዛዛቸው አንደበት አውጥታ መናገሯም ተሰምቷል ። ይኽን በቀላል አማርኛ ስንፈታው " ውርድ ከራሴ " መሆኑ እንደሆነ ስምምነት ላይ ተደርሷ
"ኮብራው" አሸናፊ ገብረማርያምም
"ከወልቂጤ ማርያም ተወገደ ።
*★★★*
¶#ወልቂጤ_ከተሃድሶ_አገዛዝ_ነፃ_ወጣች።#አከተመ ።
#እግርናፈር_አለ_ጉራጌ.! ዳይ ንካው አሹዬ.! የአቦገገራ.! ።
#ETHIOPIA | #ወልቂጤ_ጉራጌዞን ¶ ልስልሱ፣ ተናዳፊና መርዘኛው ኮብራ እንዲሁም የተሃድሶዎቹ " ማስተር ማይንድ " ተብሎ የሚጠራውን ከሃዲው አሸናፊ ገብረ ማርያምም ይኸው ጊዜው ሲደርስ ተወገደ ። ወደ ወንድሞቹ ኅብረትም ተቀላቀለ ። / በጋሽ መጣሁልህ በለው እንግዲህ ኮብራው /
¶ ይሕንን ጦማር #Share_Share_Share ማድረግ በተሃድሶዎቹ ላይ መብረቅ እንደማውረድ ነው የሚቆጠረው ።
¶ እፎይ.! ተመስገን አምላኬ ። ይኼንን ሁሉ ጉድ በህይወት እያለሁ ስላሳየኸኝ አመሰግንሃለሁ ።
¶ አዲሱ የጉራጌ ሃገረ ስብከት ተሿሚ የቀድሞው "አባ ዘድንግል" በአሁኑ የጵጵስና ስማቸው ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ፣ በተሾሙበት ሀገረ ስብከት ሥራቸውን ተሃድሶን በማጽዳት አንድ ብለው በይፋ መጀመራቸው ተሰማ ። በቀድሞው የሀገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ በብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ አይዞዋችሁ ባይነትና በስውር ድጋፍ ሰጪነት ወልቂጤን የተሃድሶ ዋና ማዕከል አድርገው የነበሩት ተሃድሶዎች አሁን በብፁዕ አቡነ መልኬጼዴቅ ዘመን ያልታሰበ ነገር ግን ከብፁዕነታቸው ባህሪ አንጻር በእጁጉ የሚጠበቅ መዓት እንደወረደባቸው ነው ከወደ ወልቂጤ የመጣው ዜና የሚናገረው ።
¶ ወልቂጤ በአሸናፊ ገብረማርያም ፣ ሃላባ በተረፈ አበራ ፣ ዲላ በበጉ በጋሻውና በዘማዊ ትዝታው ፣ ትግራይ በእነ ትርሃስ ፣ ቅዱስ ዮሴፍ በታሪኩ አበራና በናሁሰናይ ፣ ዱባይ በቀሲስ ሰሎሞን ሙልጌታ ምልምሎች ፣ ቀበናና 22 በፓስተር አሰግድ ዕዝ ስር የወደቁ የተሃድሶ ካምፖችና ምሽጎች ነበሩ ። አሁን ከዮሴፍ በስተቀር ሁሉም ነፃ እየወጡ ነው ። ዮሴፍም ቢሆን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ጎይቶም ጓደኛው ደምመላሽ ቶጋና የስብከተ ወንጌል ኃላፊው የግቢ ገብርኤል ልጅ የነበረው የየኔታ ያሬድ ልጅ ከሃዲው ዳዊት ያሬድ በጥቅም ተይዘው ስልጣናቸውን በመጠቀም ለጊዜው እንጲር ጲርር ስላሉ ነው እንጂ የናሁሰናይ ጉዳይ በህዝቡ ዘንድ ሁሉ ነገር ያበቃና ያከተመ መሆኑ እየተሰማ ነው ። በተለይ የፊታችን ማክሰኞ በዮሴፍ ቤተክርስቲያን የሚመጣ ግሪሳ ፈርዶበታል እየተባለም ነው ።
ወልቂጤ ግን እስከዛሬ ድረስ ምቹ ከምፕና ለም መሬታቸው ፣ ነፃ የጦር ቀጠናቸውም ነበረች ፤ ለግሪሳዎቹ ። በአፋቸው " ማኅበረ ቅዱሳን ልጃችን ነው" እያሉ በሆዳቸው ጩቤ የሚሰቀስቁባቸው ብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስን ደጀን ያደረጉት ተሃድሶዎቹ እስከዛሬ ያለከልካይ ሲፈነጩበት የነበረም ነፃ ግዛታቸውም ነበር ወልቂጤ። ለዚህ ሁኔታ መፈጠርም ብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ ዋነኛው ተጠያቂም ተወቃሽም ተደርገው ሲወቀሱ መክረማቸው እውነት እንደነበር ይኸው አሁን በግልፅ ፋይሉ ሲከፈት ታይቷልም እየተባለ ነው ። አሁን ብፁዕ አቡነ ቀሌሜንጦስ ከወልቂጤ ወደ ሰሜን ሸዋ ተዘዋውረዋል ። እንግዲህ ደብረ ብርሃኖች ፣ ሰሜን ሸዋዎች እግዚአብሔር ይሁናችሁ ። ቻሉት እንግዲህ ። ጽናቱን ይስጣችሁ ።
¶ ተሃድሶዎቹ በየትኛውም አብያተክርስቲያናት ውስጥ በማያምኑበት በቅዱስ ቁርባን ለፎቶ ሲሉና ህዝቡን ለማደናገር ብቻ ለሚጠቀሙበት የቅዱስ ጋብቻ ሥርዓትን ለመፈጸም ሲሉ ለሚያቀርቡት ጥያቄ በሁሉም ቦታ ቢከለከሉም ፤ የወልቂጤዋ ማርያም ስውር አለቃ በሆነው በአሸናፊ ምክንያት ግን የተሃድሶዎቹ ማሾፊያና መነሃሪያ ሆና ነበር ወልቂጤ ። ከደሴና ከአዲስአበባ የተባረረው ግማሽ እስላሙ መናፍቅ " የደሴው ተሃድሶ ዳዊት እንኳን ስንት መቶ ኪሎሜትሮችን አቋርጦ " በስጋወደሙ እንዲቀልድ የተደረገባት ደብር የኮብራው አሸናፊ ዋሻ የነበረችው የወልቂጤዋ ማርያም ነበረች ።
¶ ዛሬ ዛሬ ለቃለዓዋዲ ኳየር ሆነው የሚዘምሩት ወጣቶች በአብዛኛው በወልቂጤው አሸናፊ ገብረማርያምና በዮሴፉ ናሁሰናይ የተመለመሉ ወጣቶች ናቸው ። አሸናፊ በእስራኤል የሚገኘውን የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለማጥፋት ተብሎ ለተቋቋመው "የኤርትራ ተሃድሶ አካላትም" አሰልጣኝና አስተማሪም ጭምር ነበር ። ኤርትራውያን የተሃድሶ ምልምሎችን በአማርኛ እያሰለጠነ በትግርኛ አስመራን እንዲያውኩ የሚያደርግም መሰሪምና እጀ ረጅም ልስልስ መርዛም ኮብራም ነው ይሉታል ከባሌ መጥቶ ከወያልነት እስከ አዝማሪነት ስለደረሰው አሹ ብልሹ የሚናገሩ ታዛቢዎች ።" ኤታባቱ " አለ ሌኒን ።
¶ በመጨረሻም የጊዜው ጊዜ ሲደርስ ዋነኛው ፣መርዛማውና ልስልሱ ኮብራ መናፍቁ አሸናፊ ገብረማርያም ከጉራጌ ሀ/ስብከት አብያተ ክርስቲያን በየትኛውም ደብር እንዳያገለግል መባረሩ ተሰምቷል ። ጉዳዩ አሸናፊን በማባረር ብቻ የሚያበቃም ሆኖ አልተገኘም ። " አዞውን ለማጥፋት ኩሬውን ማድረቅ " እንደሚባለው ሁሉ ለመናፍቁ አሸናፊ ገብረማርያም እዚህ መድረስ እንደ ኩሬ ያገለግል የነበረው “የሃገረ ስብከቱ ጽ/ቤትንም ችግሩ ያለባቸውንና የበሽታው ምልክት የሚታይባቸውን ግለሰቦች በሙሉ አጠራለሁ፤” ብለውም ተናግረዋል ተብሏል ፤ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ ።
ልስልሱና መርዘኛው ተናዳፊ ኮብራው አሼ ፣ አሹ ብልሹ ፤ ከመቅደሱ በማስወጣትና ከመሸገበት አዳራሽም በማስለቀቅ ከዐውደ ምሕረት ላይም ደርሽ እንዳይል ተደርጎ ነው በግልጽ የተባረውም ተብሏል ። ለግለሰቡ ኑፋቄ ከለላ የኾነው፣ የወልቂጤ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ሰበካ ጉባኤም ዋነኛ ተጠያቂም እንደሚሆን ብፁዕነታቸው ኮመጨጭ ያለ ግሳጼን አስተላልፈዋልም ተብሏል ።
የሚገርመው እስከ 20 ዓመት ያለምርጫ የቆዩ የሰበካ ጉባኤ አባላት መኖራቸው አስደናቂም አስገራሚም ከመሆን ባለፈ ቤተክርስቲያን በአስተዳደር ቁጥጥር በኩል ክፍተት መኖሩንና ሁሉም አብያተክርስቲያናት በደንብ ሊፈተሹ እንደሚገባም ያመላከተ አዲስ ክስተትም ነው ተብሏል ፤ አሁን ሰበካ ጉባኤው ከተሃድሶ አገዛዝ ነፃ በወጣችው ወልቂጤ በቃለ ዐዋዲው መሰረት እንደ አዲስ እንዲዋቀር ሊቀጳጳሱ ጳጳሱ አዝዘዋል ፤ ይሄማለት በመዋቅር ውስጥ የተሰገሰጉትን ኮብራዎች አናት አናታቸውን ቀጥቅጦ እንደማስወገድ ያለ ነገር ነው ማለት ነው።
እስከዛሬ ድረስ የደብሩን የሰንበት ት/ቤቱን ያወኩ፣የእነ ፓስተር ኮብራ አሸናፊ ምልምል ዲያቆናትንና ጀሌዎቹን በሙሉ ብፁዕነታቸው ጥበብ በተሞላበት አካኋን የእያንዳንዱን ግሪሳ እየጠሩ ፣ ሞያቸውንም እየፈተኑ ፣ አስመሳይ የፌስቡክ ዲያቆናትን በሙሉ ክህነታቸውን መያዛቸውም ተነገሯል ። እንዲህነችና "ለጉራጌ አጭበርባሪና መናፍቅ ካህንና ዲያቆን ይወድላታል ያለው ማነው? "
በእነ ኮብራው አሸናፊ ድጋፍ በወልቂጤ ማርያም በቅጽሯ ውስጥ ቢሮ የከፈቱ ማንነታቸው የማይታወቅ በርካታ ግለሰቦች በአፋጣኝ ቢሮዎቹን ዘግተው እንዲወጡና ድራሻባታቸውን እንዲያጠፉ መመሪያ መስጠታቸውም ተነግሯል ። " አሳየው ላየው" ይልሃል ይሄ ነው ወዳጄ ።
ከእንግዲህ ወዲህ አሉ ብፁዕነታቸው ከእንግዲህ ወዲህ ማንኛውም መንገደኛ ሰባኪና ዘማሪ ነኝ ባይ አዝማሪ ሁላ ያለሀገረ ስብከቱ ፈቃድ ፣ በየትኛውም ደብር አያገለግልም ። እንቢ ብሎ ትእዛዙን ንቆ ጆቢራዎቹን በመድረክ ላይ የሚያቆም አካል ካለ ግን እንጀራውን በአንዲት ቁራጭ ደብዳቤ አጥቶ ወገብ ዛላው ተቆምጦ ልኩን እንደሚይዝ የብፁዕነታቸው ሰይፍ የመሰለ ትዕዛዝ ያዘለች ትዕዛዛቸው አንደበት አውጥታ መናገሯም ተሰምቷል ። ይኽን በቀላል አማርኛ ስንፈታው " ውርድ ከራሴ " መሆኑ እንደሆነ ስምምነት ላይ ተደርሷ
እልልልልልታ የሚገባቸው
የድልና የምስራች
ዜናዎች
*★★★*
¶ ኧረ ጎበዝ.! የሚሰማኝ አጣሁ እንጂ እኔ እንኳን ተናግሬ ነበር.! ፤ ድል.! ድል ይሸተኛል.! የድል ጮራም ይታተየኛል ብዬ ። አይደለም እንዴ.!? ዋሸሁ እንዴ.! ?
#ETHIOPA | ከ #ዱባይ ¶ #ደብረዘይት ¶ #ወሎሰፈር እና #ደቡብ_ወሎ_ከለላ የደረሱኝን አስደናቂና ደስ የሚያሰኙ ዜናዎችን ትንታኔው ሲቀር ለጊዜው ለቅምሻ ያህል እንደሚከተለው አቀርብላችኋለሁ ። #ወዳጄ ከእንግዲህ ወዲያ ስልክህም ቪድዮና ፎቶ እያነሳ ወደ እኔ የምትልክበት ካሜራህ አድርገው ። አከተመ ።
ጓደኞቼ ይኽን ጦማር የዓለም ህዝብ ይመልከተው ዘንድ እስቲ ይኽንን ፖስት #Share_Share_Share በማድረግ የእነ እንትናን ጨጓራቸውን ላጡልኝ በእመቤቴ ። ¶ እመአምላክ ምስክሬናት ከደስታዬ ብዛት የተነሳ እንዲያው ዛሬ ድብን ብዬ ብሞት እንኳ ምንም አይቆጨኝም ። ወላዲተአምላክን እውነቴን እኮ ነው ።
¶#በዱባይ፦የእነ ፓስተር አሰግድ ቸርች ፈርሶ የእኛ ተተከለ።
¶#በደብረ_ዘይት፦ በድብቅ በቤት ውስጥ ፕሮቴስታንታዊ ስልጠናና ጸሎት ሲሰጥ የነበረው ሐራጥቃ በቪድዮ ተቀረጸ።
¶#በገነት_ክትፎ ቤት ፦ በበጋሻው የልጁ ልደት ላይ ድብድብ ተከሰተ ። አርቲስት ሸዋፈራሁ ደሳለኝም ለእነ በጋሻውና ለእነ ዘርፌ በማገዝም የተዋሕዶ ልጆችን ለማሳሰር ከመሳደቡና ከመማስፈራራቱም በተጨማሪ የፌደራል ፖሊስም ጠራ።
¶#በደቡብ_ወሎ_ከለላ ወረዳ የሚገኘውና በእስላሙ ባለሃብት ተሰርቆ የነበረው የቀለበት ቅድስት ሥላሴ ታቦትም ዓለምን ጉድ ያሰኘ ተአምራትን ፈጸመ ።
#በዓለምገና_አማኑኤል ¶ ደቡብምእራብ ሸዋ ። በጉልበትና በግፍ የተወሰደን የቤተክርስቲያን ይዞታ ምዕመናን በኃይል አስመለሱ ።
★
★
★
★
★
★
፩ኛ #ዱባይ ¶ ማኅበረ ቅዱሳን ሆኖ የማያውቀው ነገር ግን በማኅበረ ቅዱሳን አባልነት ካባ ተጠቅልሎ ከማኅበሩ ጥንተ ተፈጥሮ ውጪ ከግሪሳዎቹ ጋር ገጥሞ ቅድስት ቤተክርስቲያንን ሲያደማ የነበረው ቀሲስ ሰሎሞን እና በቀሲስ ሳሙኤል ሮቶ መሥራችነት በዱባይ ከተማ በቅዱስ ሚካኤል ስም ተከፍቶ የነበረው የእነ ፓስተር አሰግድና በግዋሻው "የቤሪያ ቸርች" ተዘግቶ እነተስፉ ከእነ ሰራዊታቸው ብትንትናቸው መውጣቱ ተሰማ ።
የመረጃ ምንጮቼ የላኩልኝ መረጃ እንደሚያሳየው ከሆነ የቤተክርስቲያን አምላክ ቅዱስ እግዚአብሔር በዱባይ ከተማ ድንቅ ተአምራቱን ገልጧል ። በዚህ አዳራሽ ውስጥ ቅዱሳን ተሰድበዋል ፣ እመቤታችን ተሰድባለች ፣ ቅዱስ ሚካኤልን አሹፈውበት ነበር ። የጊዜው ጊዜ ሲደርስ ግን ታሪክ ተገለበጠ ። እነሱም ታሪክ ሆኑ ። እንደ ጉም ተነው ፣ እንዲጥስም በነው ፣ ስም አጠራራቸው እስካይታወቅ ድረስ ድራሽ አባታቸው ጠፍቷል ። የእነሱን መፍረክረክና ድምጥማጣቸው መጥፉታቸውን ተከትሎ በዚያው እነሱ በዘፈኑበት ፣ ዳንኪራቸውንም እየደነከሩ በጨፈሩበትና ቅዱሳኑን እየሰደቡ ሲያቅራሩ የከረሙበትን ቤት ቅድስት ቤተክርስቲያን እምዬ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤልን እና የሰማዕቷ የቅድስት አርሴማን ታቦታት በክብር አስገብታ ልጆቿን ሰብስባ እየባረከችበት ትገኛለች ።
እነሆ በዚሁ እነ በግዋሻው ፣ ተረፈ ፣ በሪሁን ፣ ቃለአብ ፣ ገብረሚካኤል ፣ አሰግድ ፣ ታአምርአየሁ ፣ ጎርፉ ፣ ወዘተ ቅርሻታቸውን ያቀረሹ በነበረበት ዓውደምህረት ላይ በነገው ዕለት መምህር ምህረተ አብ ቃለ ወንጌልን ይሰብክበታል ። ዲን ዘማሪ አቤል እና ዘማሪ ዲን ወንደሰን በላይም ይዘምሩበታል ። [ ለዝርዝር መረጃው ወደኋላ እመለስበታለሁ] ። የእናት ዓለም ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ልጆች በሙሉ አሁን ዝም ብላችሁ በያላችሁበት የእግዚአብሔርን ድንቅ ሥራ እያሰባችሁ ፦ እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል ብቻ በማለት እግዚአብሔርን አመስግኑ ። አከተመ ።
፪ኛ #ደብረዘይት #ኢትዮጵያ ።በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በናዝሬት ፣ በደብረዘይት ረፉኤልና በተፍኪ በመዘዋወር ይሰብክ የነበረውና ከመቀሌው ከሳቴ ብርሃን ሰላማ ኮሌጅ ተመርቆ የወጣ የነበረው የእነ አሰግድ ስውር ስፌት ደንገጡር በመሆን ሲያገለግል የነበረው " አዲስ ይርጋለም " የተባለውን ቀሳጢ አናብስቱ የደብረዘይት ወጣቶች በድብቅ በግለሰብ ቤት ውስጥ ሻምረዳዳዳዳዳደ ፐንክራበርሲስስስደሰስ እያለ ሲተረተር እና ከሰንበት ትምህርት ቤት ፣ ከቤተ ክርስቲያን የመለመላቸውን ምስኪን ልጆች ይዞ በአንዲት ራሷም ጴንጤ በሆነች ግለሰብ ቤት ሲያሰለጥን እጅ ከፍንጅ ተይዟል ።
የደብረ ዘይት ወጣቶች ተልዕኮውን ሲፈጽሙ ከመነሻ እስከመጨረሻ የቪድዮ መረጃ በመጠቃማቸው ከወሬ ከቃል ባለፈ የሚታይ ሥራ በመሥራታቸው እኔ ዘመዴ ካለሁበት ከራየን ወንዝ ማዶ ሆኜ ከመቀመጫዬ ብድግ በማለት እጅ ነስቻለሁ ። ሁሉም ሰው የደብረዘይቶችን አርዓያ ቢከተል መልካም ይሆናል ። አሁን የሀገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ጎርጎሬዎስ ይኽንን ቪድዮ ተመልክተው የውግዘት ቃል ያሳርፋሉ ተብሎም ይጠበቃል ። ለማንኛውም ይኽን ድብቅ ሴራ በደብረዘይት ወጣቶች ላይ አድሮ ላጋለጠው ቅዱስ እግዚአብሔር ¶ እልልልልልልልልልልልልልልልልልልል በማለት ምስጋና እናቅርብ ። አከተመ ።
፫ኛ፦ #አዲስአበባ # #ወሎ_ሰፈር_ገነት_ክትፎ_ቤት ። ባለቤቱ ፕሮቴስታንት ይሄ የላኩልህ ቪዲዮ ትናንት እሁድ ወሎ ሰፈር ሚና ህንፃ አጠገብ በሚገኘው ገነት ክትፎ ቤት ውስጥ በኦርቶዶክሳውያን ወጣቶችና በሐራጥቃ ተሃድሶዎቹ መካከል በተነሳ አለመግባባት ጉዳት መድረሱን የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል ። በዚህ ንብረትነቱ የፕሮቴስታንቶች እንደሆነ በሚነገረው ገነት ክትፎ ቤት ውስጥ የግሪሳው በግዋሸው የልጁ የልደት በዓልን በማስመልከት ሞንታርቦ አቁመው ተጠቃሚውንና በአካባቢው የሚኖሩ ኗሪዎችን በሚያውክ መልኩ በጭፈራ አካባቢውን በማወካቸው የተነሳ አቁሙሉን ብለው በትህትና ለጠየቁት ተጠቃሚዎችና ግለሰቦች የንቀት መልስ በመስጠትና የትዕቢት አነጋገር በመናገራቸው ፀብ መፈጠሩን የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል ።
በሆቴሉ ይጠቀሙ የነበሩትና በአካባቢው ላይ ይገኙ በነበሩት የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ወጣቶች ላይ ለዱላ ተጋብዞ የነበረው የደሴው በሪሁንም በግርግሩ መሃል በቦክስ ተመቶ መሬት ላይ መውደቁ የተነገረ ሲሆን ፤ ኮማሪት ዘርፌ ከበደ ፣ ግሪሳው ሀብታሙ ሽብሩ ፣ ሉጢው አሸናፊ ፣ አቋመ ቢሱ አዝማሪ እዮብ ዘለቃ ላይም ኅብረተሰቡ እነዚህ ከሃዲዎች ላይ ምራቅ በመትፋት እስከዛሬ ኦርቶዶክስ መስለው ያታለሉበትን መንገድ በመኮነን የንቀት ስሜቱን እንደገለጠባቸው የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል ።
በዕለቱ እጅግ በጣም አስገራሚ የነበረው ነገር ከእነ በጋሻው ደሳለኝ ጋር ሲሞዳመድና አብሮ ቢዝነስ ይሠራል የሚባለው ፣ ደግሞም ገንዘብ ያለበት ቦታ ነው ከተባለ ለምን ሲኦል አይሆንም አይኑን ጨፍኖ የሚነዳው አርቲስት " ሸዋፈራሁ ደሳለኝ " የተባለው ግለሰብ ነው ። ሸዋፈራሁ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶችን ከመስደቡም በተጨማሪ ስልክ በመደወል አንድ ባታልዮን የፌደራል ፖሊስ ጠርቶም አምጥቶ ነበር። " አሳይሻለሁ ፣ እያንዳንድሽን አስለቅምሻለሁ እያለ ፖሊስን እንደግል ዘበኛው የቆጠረው ሸዋፈራሁ ፤ የፌደራል ፖሊሶቹ በስፍራው ሲደርሱ ወጣቶቹ ይበተናሉ ብሎ ጠብቆ የነበረ ቢሆንም " ወጣቶቹ ግን በእምነት ጉዳይ ኔቶ ለምን አይመጣም በማለት ንቅንቅ ሳይሉ ከፌደራሎች ጋር ተነጋግረ
የድልና የምስራች
ዜናዎች
*★★★*
¶ ኧረ ጎበዝ.! የሚሰማኝ አጣሁ እንጂ እኔ እንኳን ተናግሬ ነበር.! ፤ ድል.! ድል ይሸተኛል.! የድል ጮራም ይታተየኛል ብዬ ። አይደለም እንዴ.!? ዋሸሁ እንዴ.! ?
#ETHIOPA | ከ #ዱባይ ¶ #ደብረዘይት ¶ #ወሎሰፈር እና #ደቡብ_ወሎ_ከለላ የደረሱኝን አስደናቂና ደስ የሚያሰኙ ዜናዎችን ትንታኔው ሲቀር ለጊዜው ለቅምሻ ያህል እንደሚከተለው አቀርብላችኋለሁ ። #ወዳጄ ከእንግዲህ ወዲያ ስልክህም ቪድዮና ፎቶ እያነሳ ወደ እኔ የምትልክበት ካሜራህ አድርገው ። አከተመ ።
ጓደኞቼ ይኽን ጦማር የዓለም ህዝብ ይመልከተው ዘንድ እስቲ ይኽንን ፖስት #Share_Share_Share በማድረግ የእነ እንትናን ጨጓራቸውን ላጡልኝ በእመቤቴ ። ¶ እመአምላክ ምስክሬናት ከደስታዬ ብዛት የተነሳ እንዲያው ዛሬ ድብን ብዬ ብሞት እንኳ ምንም አይቆጨኝም ። ወላዲተአምላክን እውነቴን እኮ ነው ።
¶#በዱባይ፦የእነ ፓስተር አሰግድ ቸርች ፈርሶ የእኛ ተተከለ።
¶#በደብረ_ዘይት፦ በድብቅ በቤት ውስጥ ፕሮቴስታንታዊ ስልጠናና ጸሎት ሲሰጥ የነበረው ሐራጥቃ በቪድዮ ተቀረጸ።
¶#በገነት_ክትፎ ቤት ፦ በበጋሻው የልጁ ልደት ላይ ድብድብ ተከሰተ ። አርቲስት ሸዋፈራሁ ደሳለኝም ለእነ በጋሻውና ለእነ ዘርፌ በማገዝም የተዋሕዶ ልጆችን ለማሳሰር ከመሳደቡና ከመማስፈራራቱም በተጨማሪ የፌደራል ፖሊስም ጠራ።
¶#በደቡብ_ወሎ_ከለላ ወረዳ የሚገኘውና በእስላሙ ባለሃብት ተሰርቆ የነበረው የቀለበት ቅድስት ሥላሴ ታቦትም ዓለምን ጉድ ያሰኘ ተአምራትን ፈጸመ ።
#በዓለምገና_አማኑኤል ¶ ደቡብምእራብ ሸዋ ። በጉልበትና በግፍ የተወሰደን የቤተክርስቲያን ይዞታ ምዕመናን በኃይል አስመለሱ ።
★
★
★
★
★
★
፩ኛ #ዱባይ ¶ ማኅበረ ቅዱሳን ሆኖ የማያውቀው ነገር ግን በማኅበረ ቅዱሳን አባልነት ካባ ተጠቅልሎ ከማኅበሩ ጥንተ ተፈጥሮ ውጪ ከግሪሳዎቹ ጋር ገጥሞ ቅድስት ቤተክርስቲያንን ሲያደማ የነበረው ቀሲስ ሰሎሞን እና በቀሲስ ሳሙኤል ሮቶ መሥራችነት በዱባይ ከተማ በቅዱስ ሚካኤል ስም ተከፍቶ የነበረው የእነ ፓስተር አሰግድና በግዋሻው "የቤሪያ ቸርች" ተዘግቶ እነተስፉ ከእነ ሰራዊታቸው ብትንትናቸው መውጣቱ ተሰማ ።
የመረጃ ምንጮቼ የላኩልኝ መረጃ እንደሚያሳየው ከሆነ የቤተክርስቲያን አምላክ ቅዱስ እግዚአብሔር በዱባይ ከተማ ድንቅ ተአምራቱን ገልጧል ። በዚህ አዳራሽ ውስጥ ቅዱሳን ተሰድበዋል ፣ እመቤታችን ተሰድባለች ፣ ቅዱስ ሚካኤልን አሹፈውበት ነበር ። የጊዜው ጊዜ ሲደርስ ግን ታሪክ ተገለበጠ ። እነሱም ታሪክ ሆኑ ። እንደ ጉም ተነው ፣ እንዲጥስም በነው ፣ ስም አጠራራቸው እስካይታወቅ ድረስ ድራሽ አባታቸው ጠፍቷል ። የእነሱን መፍረክረክና ድምጥማጣቸው መጥፉታቸውን ተከትሎ በዚያው እነሱ በዘፈኑበት ፣ ዳንኪራቸውንም እየደነከሩ በጨፈሩበትና ቅዱሳኑን እየሰደቡ ሲያቅራሩ የከረሙበትን ቤት ቅድስት ቤተክርስቲያን እምዬ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤልን እና የሰማዕቷ የቅድስት አርሴማን ታቦታት በክብር አስገብታ ልጆቿን ሰብስባ እየባረከችበት ትገኛለች ።
እነሆ በዚሁ እነ በግዋሻው ፣ ተረፈ ፣ በሪሁን ፣ ቃለአብ ፣ ገብረሚካኤል ፣ አሰግድ ፣ ታአምርአየሁ ፣ ጎርፉ ፣ ወዘተ ቅርሻታቸውን ያቀረሹ በነበረበት ዓውደምህረት ላይ በነገው ዕለት መምህር ምህረተ አብ ቃለ ወንጌልን ይሰብክበታል ። ዲን ዘማሪ አቤል እና ዘማሪ ዲን ወንደሰን በላይም ይዘምሩበታል ። [ ለዝርዝር መረጃው ወደኋላ እመለስበታለሁ] ። የእናት ዓለም ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ልጆች በሙሉ አሁን ዝም ብላችሁ በያላችሁበት የእግዚአብሔርን ድንቅ ሥራ እያሰባችሁ ፦ እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል ብቻ በማለት እግዚአብሔርን አመስግኑ ። አከተመ ።
፪ኛ #ደብረዘይት #ኢትዮጵያ ።በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በናዝሬት ፣ በደብረዘይት ረፉኤልና በተፍኪ በመዘዋወር ይሰብክ የነበረውና ከመቀሌው ከሳቴ ብርሃን ሰላማ ኮሌጅ ተመርቆ የወጣ የነበረው የእነ አሰግድ ስውር ስፌት ደንገጡር በመሆን ሲያገለግል የነበረው " አዲስ ይርጋለም " የተባለውን ቀሳጢ አናብስቱ የደብረዘይት ወጣቶች በድብቅ በግለሰብ ቤት ውስጥ ሻምረዳዳዳዳዳደ ፐንክራበርሲስስስደሰስ እያለ ሲተረተር እና ከሰንበት ትምህርት ቤት ፣ ከቤተ ክርስቲያን የመለመላቸውን ምስኪን ልጆች ይዞ በአንዲት ራሷም ጴንጤ በሆነች ግለሰብ ቤት ሲያሰለጥን እጅ ከፍንጅ ተይዟል ።
የደብረ ዘይት ወጣቶች ተልዕኮውን ሲፈጽሙ ከመነሻ እስከመጨረሻ የቪድዮ መረጃ በመጠቃማቸው ከወሬ ከቃል ባለፈ የሚታይ ሥራ በመሥራታቸው እኔ ዘመዴ ካለሁበት ከራየን ወንዝ ማዶ ሆኜ ከመቀመጫዬ ብድግ በማለት እጅ ነስቻለሁ ። ሁሉም ሰው የደብረዘይቶችን አርዓያ ቢከተል መልካም ይሆናል ። አሁን የሀገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ጎርጎሬዎስ ይኽንን ቪድዮ ተመልክተው የውግዘት ቃል ያሳርፋሉ ተብሎም ይጠበቃል ። ለማንኛውም ይኽን ድብቅ ሴራ በደብረዘይት ወጣቶች ላይ አድሮ ላጋለጠው ቅዱስ እግዚአብሔር ¶ እልልልልልልልልልልልልልልልልልልል በማለት ምስጋና እናቅርብ ። አከተመ ።
፫ኛ፦ #አዲስአበባ # #ወሎ_ሰፈር_ገነት_ክትፎ_ቤት ። ባለቤቱ ፕሮቴስታንት ይሄ የላኩልህ ቪዲዮ ትናንት እሁድ ወሎ ሰፈር ሚና ህንፃ አጠገብ በሚገኘው ገነት ክትፎ ቤት ውስጥ በኦርቶዶክሳውያን ወጣቶችና በሐራጥቃ ተሃድሶዎቹ መካከል በተነሳ አለመግባባት ጉዳት መድረሱን የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል ። በዚህ ንብረትነቱ የፕሮቴስታንቶች እንደሆነ በሚነገረው ገነት ክትፎ ቤት ውስጥ የግሪሳው በግዋሸው የልጁ የልደት በዓልን በማስመልከት ሞንታርቦ አቁመው ተጠቃሚውንና በአካባቢው የሚኖሩ ኗሪዎችን በሚያውክ መልኩ በጭፈራ አካባቢውን በማወካቸው የተነሳ አቁሙሉን ብለው በትህትና ለጠየቁት ተጠቃሚዎችና ግለሰቦች የንቀት መልስ በመስጠትና የትዕቢት አነጋገር በመናገራቸው ፀብ መፈጠሩን የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል ።
በሆቴሉ ይጠቀሙ የነበሩትና በአካባቢው ላይ ይገኙ በነበሩት የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ወጣቶች ላይ ለዱላ ተጋብዞ የነበረው የደሴው በሪሁንም በግርግሩ መሃል በቦክስ ተመቶ መሬት ላይ መውደቁ የተነገረ ሲሆን ፤ ኮማሪት ዘርፌ ከበደ ፣ ግሪሳው ሀብታሙ ሽብሩ ፣ ሉጢው አሸናፊ ፣ አቋመ ቢሱ አዝማሪ እዮብ ዘለቃ ላይም ኅብረተሰቡ እነዚህ ከሃዲዎች ላይ ምራቅ በመትፋት እስከዛሬ ኦርቶዶክስ መስለው ያታለሉበትን መንገድ በመኮነን የንቀት ስሜቱን እንደገለጠባቸው የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል ።
በዕለቱ እጅግ በጣም አስገራሚ የነበረው ነገር ከእነ በጋሻው ደሳለኝ ጋር ሲሞዳመድና አብሮ ቢዝነስ ይሠራል የሚባለው ፣ ደግሞም ገንዘብ ያለበት ቦታ ነው ከተባለ ለምን ሲኦል አይሆንም አይኑን ጨፍኖ የሚነዳው አርቲስት " ሸዋፈራሁ ደሳለኝ " የተባለው ግለሰብ ነው ። ሸዋፈራሁ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶችን ከመስደቡም በተጨማሪ ስልክ በመደወል አንድ ባታልዮን የፌደራል ፖሊስ ጠርቶም አምጥቶ ነበር። " አሳይሻለሁ ፣ እያንዳንድሽን አስለቅምሻለሁ እያለ ፖሊስን እንደግል ዘበኛው የቆጠረው ሸዋፈራሁ ፤ የፌደራል ፖሊሶቹ በስፍራው ሲደርሱ ወጣቶቹ ይበተናሉ ብሎ ጠብቆ የነበረ ቢሆንም " ወጣቶቹ ግን በእምነት ጉዳይ ኔቶ ለምን አይመጣም በማለት ንቅንቅ ሳይሉ ከፌደራሎች ጋር ተነጋግረ
👍1
የድል ዜና ፤ የምሥራችም ወሬ.!
ተሃድሶ ግሪሳው በድሬደዋ
ድባቅ ሊመታ ነው
*★★★*
ሃይ.! አቦ ምንድነው ሳ.! ይሉልሃላ የሀገሬ የድሬ ልጆች.! በሉ የተዋሕዶ አናብስት ይኽን ጦማር ለድሬዎች ፍቅር ሲባል #Share እናድርግላቸው ። #Comment ም እንስጣቸው ።
#ETHIOPIA | በ #ድሬደዋ #ደብረ_ሰላም #መድኃኔዓለም ካቴድራል ።
¶ ሐራጥቃ ተሐድሶን በማደባየት የምናውቃቸው አንጋፋዎቹ የኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የነገረ ተሃድሶ ኤክስፐርቶች #ልዩ_መንፈሳዊ_ጦርም ድሬደዋ ገብቷል ።
፩ኛ፦ ረዳት ፕሮፌሰር ዲያቆን #ያረጋል_አበጋዝ
፪ኛ፦ ዲያቆን መምህር #አባይነህ_ካሴ
፫ኛ፦ ዲያቆን መምህር #ታደሰ_ወርቁ. የጉባኤው ተጋባዥ መምህራን ናቸው ።
አሻም.! አሻማ.! ኢጆሌ ድሬዳዋ ፣ ደቻቱ ፣ ነምበርዋን ፣ ከዚራ ፣ ሳቢያን ፣ ለገሃሬ.! ሃይ.! አቦ ምንድነው ሳ.! ላልሰማ አሰሙና.! ከድሬ ከተማ የግሪሳውን ሰንኮፍ መንግላችሁ ጣሉት ይሏችኋል ኢትዮጵያውያን በሙሉ ።
¶ ከዛሬ ነሐሴ 25 – 28 ድረስ በድሬደዋ መድኃኔዓለም የሚካሄደው ፀረ ተሃድሶ ጉባኤ የአዋሳ ገብርኤሉና የናዝሬት ገብርኤሉ ፣ የሻሸመኔ እና የቦንጋው ደግሞም የዱባዩ አይነት የህዝብ ጎርፍ በድሬደዋም ይደገማል ። አከተመ ።
¶ #ልብበሉ ✔ ድሬደዋ ከሀረር ከተማ ቀጥሎ የተሃድሶዎቹ ዐይን ያረፈባት ከተማ ናት ። በዚህች ከተማ ላይ ሐራጥቃ ተሃድሶ ግሪሳዎቹ በሚገርም መልኩ ሰፊ ጊዜ በመስጠት ፣ ጉልበታቸው እኪሰበር ወገባቸው እስኪንቀጠቀጥም፣ ዐይናቸው እስኪፈዝ ያለመታከት ደክመውበታል ። መጠኑ የማይታወቅ የገንዘብና አለ የተባለ የሰው ኃይላቸውንም አፍሰውባታል ።
✔ #የተሃዶሶ አፈጣጠር በድሬዳዋና ድብቁ #ነውራቸው✔
¶ አድራሽ ፈረሶቹ ድሬደዋ ከተማን ለመቆጣጠር ያሰፈሰፉት በእነ በግዋሻው ዘመን አይደለም ። ያኔ ነው ያኔ ደርግ ወድቆ ኢህአዴግ እንደገባ ። ያኔ ነው የመንግሥት ለውጥን ተከትሎ በአቋራጭ ድሬደዋን ለመውረስ እነ ታዴ ያሰፈሰፉት ። መጀመሪያ ነምበር ዋን እመቤታችን ፣ በመቀጠል በቅርቡ ድሬደዋ ሥላሴን ፣ ከዚያም በሳቢያን ቅዱስ ገብርኤል መረባቸውን ዘርግተው መመንቀሳቀስ ሞክረው ነበር ። በተለይ አሁን በአሜሪካ የሚገኘው " ፓስተር መላኩ ባወቅ " በጀርመን ሚሺነሪዎች ጭምር በፓስተርነት ተመድቦ ይሠራ እንደነበር የሚያሳይ ሰነድም በእጄ ላይ ነው የሚገኘው ። ሰውየው ግልጽ ጴንጤ መሆኑን እያወቁ ነው " አባ ሞት እንቢ አባ ፒያኖ መልከጼዴቅ ክህነት ሰጥተው በአሜሪካ መርዙን እንዲዘራ መንገድ የጠረጉለት ። አይ አባ መልኬ ይኸው ሞትን እንደናፈቁ በቁማቸው ይሰቃያሉ ። ብድር በምድር ይልሃል ይሀ ነው ። ገና ምኑ ታይቶ ። መችስ ተነካና ። ያልተወራረደ ሂሳብ በመልከጼዴቅ ላይ ብቻ ሳይሆን በወልደ ትንሣኤም ላይ አለ ። " You will see " አለ ጋሽ ኦባማ.!
¶ የነምበር ዋን ማሪያም አለቃ የነበሩትና በወቅቱ አሁን ስማቸውን የማላስታውሰው አንድ የደብሯ አስተዳዳሪ የነበሩ ጀግና አባት ነበሩ ። ተሃድሶን ልክ ጌታ ልክ መቅደሱን በጅራፍ እየገረፈ እንዳጸዳው እሳቸውም እንዲያ ነበር ያደረጉት ። የለበሱት ቀሚስ አውልቀው በክብር አስቀመጡት ፣ ሱሪያቸውን እስከ ጉልበታቸው ሰቅስቀው ፣ የሸሚዛቸውን እጅጌም ሰብስበው ፣ የእጅ መስቀላቸውን አስቀምጠው ፣ ሁላችንም ወንዶች ነን እንግዲህ ይለይልናል በማለት ጭስ የጠገበ ሽመላቸውን ይዘው በቀጥታ በፒያኖ አሸሼ ገዳሜ ይሉ ወደ ነበሩት ሰንበት ተማሪዎች አዳራሽ ገቡ "። ወዳጄ እዚያ እንደደረሱማ ምን እንዳደረጉ ምን ይጠየቃል ። በያዙት ቆመጥ መጀመሪያ አጅሬ ፒያኖውን አንክተው ፣ አንክተው ድምፁን አጠፉት ፣ ቀጥሎም አዝማሪዎቹንም ወገብ ዛላቸውን እየቆመጡ ፣ አለሌና አዘጥዛጭ መንደሬ ሴቶቹንም በያዙት ሽመል እዠለጡ በሙሉ ጠርገው ፣ ጠርገው ከቤተክርስቲያኑ ግቢ በማስወጣት ከግቢው ውጪ አራግፈው ጣሏቸው ። በቃ አለቀ ። በድሬደዋ ማርያም የተሃፍሶ ወሬ ፋይሉ ተዘጋ ። ለእኔ እኚህ አባት ቁርጠኛ አባት እውነተኛ የተዋሕዶ መሪ ነበሩ ።
ወዳጄ በአሁኑ ጊዜ እንዲህ አይነት አባት ማግኘት የሰማይ ያህል ሩቅ ነው ። መነኩሴ ሆኖ ከሥራዬ ብባረር ምን እበላለሁ ይላል ። ጵጵስናዋን ስለሚፈልጋት ከሃገረ ስብከቱ ሰዎች ጋር መጣላት አይፈልግም ። በዝውውር ከሞቀ ካቴድራልና ከሃብታሞች ሰፈር ተቀይሮ ቅጠልና እንጨት በሚሸጡ ምስኪን ምዕመናን ሰፈር መመደብን እንደ ጦር ስለሚፈራ ትንፍሽ አይልም ። አሜሪካ አውሮፓ ለመሻገር ሲል አድርባይ ይሆናል ። አደራ እንዳለበት ይዘነጋዋል ። እናም ቅድስት ቤተክርስቲያን ስትታረድ ብትውል ጉዳዩ አይደለም ። በተለይ የአዲስ አበባ መነኮሳት በዚህ በኩል ብዙሃኑ ይወቀሳሉ ።
እስቲ በአዲስ አበባ አሁን ከኮተቤ ኪዳነምህረት ፣ ከእንጦጦ እግዚአብሔር አብ እና ከጃቴ ኪዳነምህረት በቀር ማን ደፍሮ ስለ ነገረ ተሃድሶ በደብሬ ለህዝቡ ግንዛቤ ልስጥ ብሎ ተነሣ ። ማንም የለም ማንም ። ሁሉም አይተ ጎይቶምንና የየኔታ ያሬድን ልጅ ዳዊት ያሬድን በመፍራት ጮጋ ነው ብለው ተቀምጠው ያሉት ። ዋሸሁ እንዴ???
በድሬደዋ ከዚያ በኋላ ነው እንግዲህ ህዝቡም የነቃው ። ጉዳዩም መነጋገሪያ ሆነ ፣ ሂርና ፣ ደደር ፣ ሃረዋጫ ፣ የመሳሰሉ ከተሞችም መነሻውን ሀረር መድኃኔዓለም አድርጎ በሚሰማራ የመናፍቃን ቅጥረኞች ይበጠበጥ ያዘ ። አሰበ ተፈሪ ፣ ከሀረር ቀጥሎ ተሃድሶ ነን ባዮቹ ተለዋጭ የማዘዣ ጣቢያቸውም አደረጓት ። ነገር ግን መሰረት ስለሌላቸው እንቅስቃሴያቸውው በፍጥነት ነው የሚከስመው ።
ምክንያቱም ምን መሰላችሁ ፣ ነገርየው የሚያስቅም ስለሆነ ልንገራችሁ ። በምስራቁ የሀገራችን ክፍል የሚደረገው የተሃድሶ እንቅስቃሴ ቶሎ ነው የሚከስመው ። ምክንያቱ ደግሞ አስቂኝ ነው ። እንደሚታወቀው የተሃድሶ አራማጆች ቅሰጣቸውን የሚያደርጉት በሌሊት ነው ። የአዳር ፕሮግራም ይሉታል እነሱ። እናም በዚያ የአዳር ፕሮግራም ላይ ወንዶቹም ሴቶቹም ታጥበውና ታጥነው ነው የሚገኙት ። እናም የአዳር ፕሮግራሙ መጀመሪያ በቀልድ ፣ በዋዛ ፈዛዛና በሳቅ ይጀመራል ፣ ከዚያም ሰባኪው ይነሳና " በስሙ ስላመንን ኃጢአት ብሎ ነገር የለም " ብሎ ለቀጣዩ የኃጢአት ሥራው ታዳሚውን ያመቻቻል ፣ ያሟሙቃል ፣ ያነሳሳል ። ከዚያ ጾም ይወገዛል ፣ ስግደት ይረገማል ፣ ንስሐ ለካህን መንገር አግባብ እንዳልሆነ ይደሰኩራል ። በመጨረሻም ማንኛውም ሰው ምንም አይነት ስም የተሰጠው ኃጢአት ቢፈፀም ጌታ አንድ ጊዜ በመስቀል ላይ ስለሞተልን ኩነኔ የሚባል የለም ይልና ጉባኤውን ከጽድቅ መንገድ ነጻ አድርጎ ለዝሙትና መዳራት መንገዱን ጠርጎ ይቀመጣል ። [ ዘማዊ ትዝታው በዚህ መንገድ ነው ሴቱን ሁሉ ጨፍጭጭፎ የጨረሰው]
በተለይ በድሬደዋ የሚገኙ የአዳር ፕሮግራሙ ታዳሚያን ሴቶች ለጉባኤውም ሲመጡ ፓንትና የጡት ማስያዣቸውን የሚያሳይ ስሜት ቀስቃሽ ስስ ጀለቢያ ለብሰው ስመሚመጡ የአዳር ፕሮግራሙ ታዳሚያን ወንዶች በእጅጉ ደስተኛ ነው የሚሆኑት ። የድሬደዋ ሙቀት ደግሞ የሴቶቹን ፊት በላብ ሲያወዛውማ ሰባኪው በፍጥነት የመኝታ ሰዓቱን ነው የሚናፍቀው ። የምትብለጨለጭ ሴት በተነጠፈ ፍራሽ ላይ ቁጭ አድርጎ ስብከት እግዚአብሔር ያሳያችሁ ። አከተመ ። ከዚያ በኋላማ ምኑ ይጠየቃል ዳይ ወደ ርቢ ጣቢያ ።
ይሄ ብቻም አይደለም ። እነዚህ ታዴዎች እምቡር እምቡር የሚሉት ለጥቂት ጊዜ ብቻ ነው ። ያውም እስከሚያገቡ ድረስ ብቻ ። እናም እዚያ በአዳር ፕሮግራም ሲ
ተሃድሶ ግሪሳው በድሬደዋ
ድባቅ ሊመታ ነው
*★★★*
ሃይ.! አቦ ምንድነው ሳ.! ይሉልሃላ የሀገሬ የድሬ ልጆች.! በሉ የተዋሕዶ አናብስት ይኽን ጦማር ለድሬዎች ፍቅር ሲባል #Share እናድርግላቸው ። #Comment ም እንስጣቸው ።
#ETHIOPIA | በ #ድሬደዋ #ደብረ_ሰላም #መድኃኔዓለም ካቴድራል ።
¶ ሐራጥቃ ተሐድሶን በማደባየት የምናውቃቸው አንጋፋዎቹ የኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የነገረ ተሃድሶ ኤክስፐርቶች #ልዩ_መንፈሳዊ_ጦርም ድሬደዋ ገብቷል ።
፩ኛ፦ ረዳት ፕሮፌሰር ዲያቆን #ያረጋል_አበጋዝ
፪ኛ፦ ዲያቆን መምህር #አባይነህ_ካሴ
፫ኛ፦ ዲያቆን መምህር #ታደሰ_ወርቁ. የጉባኤው ተጋባዥ መምህራን ናቸው ።
አሻም.! አሻማ.! ኢጆሌ ድሬዳዋ ፣ ደቻቱ ፣ ነምበርዋን ፣ ከዚራ ፣ ሳቢያን ፣ ለገሃሬ.! ሃይ.! አቦ ምንድነው ሳ.! ላልሰማ አሰሙና.! ከድሬ ከተማ የግሪሳውን ሰንኮፍ መንግላችሁ ጣሉት ይሏችኋል ኢትዮጵያውያን በሙሉ ።
¶ ከዛሬ ነሐሴ 25 – 28 ድረስ በድሬደዋ መድኃኔዓለም የሚካሄደው ፀረ ተሃድሶ ጉባኤ የአዋሳ ገብርኤሉና የናዝሬት ገብርኤሉ ፣ የሻሸመኔ እና የቦንጋው ደግሞም የዱባዩ አይነት የህዝብ ጎርፍ በድሬደዋም ይደገማል ። አከተመ ።
¶ #ልብበሉ ✔ ድሬደዋ ከሀረር ከተማ ቀጥሎ የተሃድሶዎቹ ዐይን ያረፈባት ከተማ ናት ። በዚህች ከተማ ላይ ሐራጥቃ ተሃድሶ ግሪሳዎቹ በሚገርም መልኩ ሰፊ ጊዜ በመስጠት ፣ ጉልበታቸው እኪሰበር ወገባቸው እስኪንቀጠቀጥም፣ ዐይናቸው እስኪፈዝ ያለመታከት ደክመውበታል ። መጠኑ የማይታወቅ የገንዘብና አለ የተባለ የሰው ኃይላቸውንም አፍሰውባታል ።
✔ #የተሃዶሶ አፈጣጠር በድሬዳዋና ድብቁ #ነውራቸው✔
¶ አድራሽ ፈረሶቹ ድሬደዋ ከተማን ለመቆጣጠር ያሰፈሰፉት በእነ በግዋሻው ዘመን አይደለም ። ያኔ ነው ያኔ ደርግ ወድቆ ኢህአዴግ እንደገባ ። ያኔ ነው የመንግሥት ለውጥን ተከትሎ በአቋራጭ ድሬደዋን ለመውረስ እነ ታዴ ያሰፈሰፉት ። መጀመሪያ ነምበር ዋን እመቤታችን ፣ በመቀጠል በቅርቡ ድሬደዋ ሥላሴን ፣ ከዚያም በሳቢያን ቅዱስ ገብርኤል መረባቸውን ዘርግተው መመንቀሳቀስ ሞክረው ነበር ። በተለይ አሁን በአሜሪካ የሚገኘው " ፓስተር መላኩ ባወቅ " በጀርመን ሚሺነሪዎች ጭምር በፓስተርነት ተመድቦ ይሠራ እንደነበር የሚያሳይ ሰነድም በእጄ ላይ ነው የሚገኘው ። ሰውየው ግልጽ ጴንጤ መሆኑን እያወቁ ነው " አባ ሞት እንቢ አባ ፒያኖ መልከጼዴቅ ክህነት ሰጥተው በአሜሪካ መርዙን እንዲዘራ መንገድ የጠረጉለት ። አይ አባ መልኬ ይኸው ሞትን እንደናፈቁ በቁማቸው ይሰቃያሉ ። ብድር በምድር ይልሃል ይሀ ነው ። ገና ምኑ ታይቶ ። መችስ ተነካና ። ያልተወራረደ ሂሳብ በመልከጼዴቅ ላይ ብቻ ሳይሆን በወልደ ትንሣኤም ላይ አለ ። " You will see " አለ ጋሽ ኦባማ.!
¶ የነምበር ዋን ማሪያም አለቃ የነበሩትና በወቅቱ አሁን ስማቸውን የማላስታውሰው አንድ የደብሯ አስተዳዳሪ የነበሩ ጀግና አባት ነበሩ ። ተሃድሶን ልክ ጌታ ልክ መቅደሱን በጅራፍ እየገረፈ እንዳጸዳው እሳቸውም እንዲያ ነበር ያደረጉት ። የለበሱት ቀሚስ አውልቀው በክብር አስቀመጡት ፣ ሱሪያቸውን እስከ ጉልበታቸው ሰቅስቀው ፣ የሸሚዛቸውን እጅጌም ሰብስበው ፣ የእጅ መስቀላቸውን አስቀምጠው ፣ ሁላችንም ወንዶች ነን እንግዲህ ይለይልናል በማለት ጭስ የጠገበ ሽመላቸውን ይዘው በቀጥታ በፒያኖ አሸሼ ገዳሜ ይሉ ወደ ነበሩት ሰንበት ተማሪዎች አዳራሽ ገቡ "። ወዳጄ እዚያ እንደደረሱማ ምን እንዳደረጉ ምን ይጠየቃል ። በያዙት ቆመጥ መጀመሪያ አጅሬ ፒያኖውን አንክተው ፣ አንክተው ድምፁን አጠፉት ፣ ቀጥሎም አዝማሪዎቹንም ወገብ ዛላቸውን እየቆመጡ ፣ አለሌና አዘጥዛጭ መንደሬ ሴቶቹንም በያዙት ሽመል እዠለጡ በሙሉ ጠርገው ፣ ጠርገው ከቤተክርስቲያኑ ግቢ በማስወጣት ከግቢው ውጪ አራግፈው ጣሏቸው ። በቃ አለቀ ። በድሬደዋ ማርያም የተሃፍሶ ወሬ ፋይሉ ተዘጋ ። ለእኔ እኚህ አባት ቁርጠኛ አባት እውነተኛ የተዋሕዶ መሪ ነበሩ ።
ወዳጄ በአሁኑ ጊዜ እንዲህ አይነት አባት ማግኘት የሰማይ ያህል ሩቅ ነው ። መነኩሴ ሆኖ ከሥራዬ ብባረር ምን እበላለሁ ይላል ። ጵጵስናዋን ስለሚፈልጋት ከሃገረ ስብከቱ ሰዎች ጋር መጣላት አይፈልግም ። በዝውውር ከሞቀ ካቴድራልና ከሃብታሞች ሰፈር ተቀይሮ ቅጠልና እንጨት በሚሸጡ ምስኪን ምዕመናን ሰፈር መመደብን እንደ ጦር ስለሚፈራ ትንፍሽ አይልም ። አሜሪካ አውሮፓ ለመሻገር ሲል አድርባይ ይሆናል ። አደራ እንዳለበት ይዘነጋዋል ። እናም ቅድስት ቤተክርስቲያን ስትታረድ ብትውል ጉዳዩ አይደለም ። በተለይ የአዲስ አበባ መነኮሳት በዚህ በኩል ብዙሃኑ ይወቀሳሉ ።
እስቲ በአዲስ አበባ አሁን ከኮተቤ ኪዳነምህረት ፣ ከእንጦጦ እግዚአብሔር አብ እና ከጃቴ ኪዳነምህረት በቀር ማን ደፍሮ ስለ ነገረ ተሃድሶ በደብሬ ለህዝቡ ግንዛቤ ልስጥ ብሎ ተነሣ ። ማንም የለም ማንም ። ሁሉም አይተ ጎይቶምንና የየኔታ ያሬድን ልጅ ዳዊት ያሬድን በመፍራት ጮጋ ነው ብለው ተቀምጠው ያሉት ። ዋሸሁ እንዴ???
በድሬደዋ ከዚያ በኋላ ነው እንግዲህ ህዝቡም የነቃው ። ጉዳዩም መነጋገሪያ ሆነ ፣ ሂርና ፣ ደደር ፣ ሃረዋጫ ፣ የመሳሰሉ ከተሞችም መነሻውን ሀረር መድኃኔዓለም አድርጎ በሚሰማራ የመናፍቃን ቅጥረኞች ይበጠበጥ ያዘ ። አሰበ ተፈሪ ፣ ከሀረር ቀጥሎ ተሃድሶ ነን ባዮቹ ተለዋጭ የማዘዣ ጣቢያቸውም አደረጓት ። ነገር ግን መሰረት ስለሌላቸው እንቅስቃሴያቸውው በፍጥነት ነው የሚከስመው ።
ምክንያቱም ምን መሰላችሁ ፣ ነገርየው የሚያስቅም ስለሆነ ልንገራችሁ ። በምስራቁ የሀገራችን ክፍል የሚደረገው የተሃድሶ እንቅስቃሴ ቶሎ ነው የሚከስመው ። ምክንያቱ ደግሞ አስቂኝ ነው ። እንደሚታወቀው የተሃድሶ አራማጆች ቅሰጣቸውን የሚያደርጉት በሌሊት ነው ። የአዳር ፕሮግራም ይሉታል እነሱ። እናም በዚያ የአዳር ፕሮግራም ላይ ወንዶቹም ሴቶቹም ታጥበውና ታጥነው ነው የሚገኙት ። እናም የአዳር ፕሮግራሙ መጀመሪያ በቀልድ ፣ በዋዛ ፈዛዛና በሳቅ ይጀመራል ፣ ከዚያም ሰባኪው ይነሳና " በስሙ ስላመንን ኃጢአት ብሎ ነገር የለም " ብሎ ለቀጣዩ የኃጢአት ሥራው ታዳሚውን ያመቻቻል ፣ ያሟሙቃል ፣ ያነሳሳል ። ከዚያ ጾም ይወገዛል ፣ ስግደት ይረገማል ፣ ንስሐ ለካህን መንገር አግባብ እንዳልሆነ ይደሰኩራል ። በመጨረሻም ማንኛውም ሰው ምንም አይነት ስም የተሰጠው ኃጢአት ቢፈፀም ጌታ አንድ ጊዜ በመስቀል ላይ ስለሞተልን ኩነኔ የሚባል የለም ይልና ጉባኤውን ከጽድቅ መንገድ ነጻ አድርጎ ለዝሙትና መዳራት መንገዱን ጠርጎ ይቀመጣል ። [ ዘማዊ ትዝታው በዚህ መንገድ ነው ሴቱን ሁሉ ጨፍጭጭፎ የጨረሰው]
በተለይ በድሬደዋ የሚገኙ የአዳር ፕሮግራሙ ታዳሚያን ሴቶች ለጉባኤውም ሲመጡ ፓንትና የጡት ማስያዣቸውን የሚያሳይ ስሜት ቀስቃሽ ስስ ጀለቢያ ለብሰው ስመሚመጡ የአዳር ፕሮግራሙ ታዳሚያን ወንዶች በእጅጉ ደስተኛ ነው የሚሆኑት ። የድሬደዋ ሙቀት ደግሞ የሴቶቹን ፊት በላብ ሲያወዛውማ ሰባኪው በፍጥነት የመኝታ ሰዓቱን ነው የሚናፍቀው ። የምትብለጨለጭ ሴት በተነጠፈ ፍራሽ ላይ ቁጭ አድርጎ ስብከት እግዚአብሔር ያሳያችሁ ። አከተመ ። ከዚያ በኋላማ ምኑ ይጠየቃል ዳይ ወደ ርቢ ጣቢያ ።
ይሄ ብቻም አይደለም ። እነዚህ ታዴዎች እምቡር እምቡር የሚሉት ለጥቂት ጊዜ ብቻ ነው ። ያውም እስከሚያገቡ ድረስ ብቻ ። እናም እዚያ በአዳር ፕሮግራም ሲ
የዝሙት ቀን በኢትዮጵያ !!!
*★★★*
~ ይኽን ሰይጣናዊ በአል የምትጠየፉ ጦማሩን #SHARE ያድርጉት ። የተሰማዎትንም በ #COMMENT መስጫ ሳጥኑ ላይ ሃሳብዎን ያኑሩ ። እስቲ በጉዳዩ ላይ እንወያይ ።
አበቃሁ ። 0911608054 የእጅ ስልኬ ነው ።
ሻሎም.! ሰላም.!
ዘመድኩን በቀለ ነኝ
የካቲት 6/6/2008 ዓም
አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ ~ ብዬ የምጽፍበት ቀን ይመጣል ።
#ETHIOPIA | ~ አዲስ አበባ ~ [ ይኽን ጦማር የዛሬ ፪ ዓመት የካቲት 6/6/2008 ዓም አዱገነት እያለሁ የጻፍኩት ነው ። ይኽ ጽሑፍ በወቅቱ በሸገር ራዲዮ ሲነበብ አስታውሳለሁ ፣ መጽሔቶችም ሲጠቀሙበት ነበር ። ከዚህ ጦማር በኋላ ነው ebs ላይ ይቀርብ የነበረው የበግ ተራ ፕሮግራም የቀረው ።
~ ወቅቱ የጦም ወቅት ነው ። ዛሬ ዕለቱም ረቡዕ ነው ። ይኽ በታላቁ ፍቅር ስም የሚከበረው የዝሙት ቀን እንዲከበር የሚደረገው በዚህ በሱባኤ ወቅት ነው ። እናም ተልዕኮው የ666 የአውሬው ተልዕኮ ነው ። ልንጠየፈው ይገባል ። ጓደኞቼ መልካም ንባብ ።
✔ ይህ ጽሑፍ ቀኑን በፍጹም ቅድስና ህይወት ውስጥ ሆነው የሚያሳልፉትን ፍቀረኛማቾችን አይመለከትም ። አይመለከትም ።
✔ በዕለቱ ክቡር በሆነው " ፍቅር " ስም በቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው የተባለላቸውና ቅዱስ ጳውሎስም በገላትያ መልእክቱ 5፣19 ጀምሮ የተናገረላቸው እነ ዝሙት፥ ርኵሰት፥ መዳራት፥ ጣዖትን ማምለክ፥ ምዋርት፥ ጥል፥ ክርክር፥ ቅንዓት፥ ቁጣ፥ አድመኛነት፥ መለያየት፥ መናፍቅነት፥ ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥ ዘፋኝነት፥ ያሉ የሚያደርጉና የእግዚአብሔርን መንግሥት የማያስወርሱ ነውሮች ይፈጸማሉ ።
✔ ለዚህ የጥፋት ቀን በእግሩ መቆም ተጠያቂዎቹ ሁላችንም ነን ።
" የፍቅር " ወይም " የፍቅረኞች " ቀን የተባለ መሰሪና ባንዳ የሆነ መርዘኛ በአል አጀማመሩ በውጪው ዓለም ቆየት ያለ ዘመን እንዳለው ይነገራል ። ይህ በአል በግልጽ ሰይጣናዊ የሆነ የዝሙት ሥራዎች በይፋ የሚተገበሩበትም አሳፋሪና መጤ በአል ነው ። በሃገራችን ደግሞ ካላከበርነው ሞተን እንገኛለን ማለት ከጀመርን ጥቂት ዓመታትን አስቆጥረናል ።
በአሉ ላይ ላዩን ሲያዩትና ሲሰሙት መልካም የሆነ ቢመስልም ፤ ከመልካም ነገሩ ይልቅ ጎጂ ነገሩ እያፈጠጠ መታየት ጀምሯል ።
መቸም የራሳችን የደለቡ፣መላውን ዓለምም የሚያስደምሙና የሚያስደንቁ ታሪኮች ባለቤቶች መሆናችንን ዘንግተን የምዕራቡን ዓለም ግሳንግስ ባህሎችን ሳንመርጥ ማስገባት ከጀመርንም ሰነበትበት ብለናል።
ተው ይኽ ነገር አይጠቅምም ብሎ የሚናገርና የሚያስተምር ሽማግሌ ፣ ለህዝቤ ይህ አይጠቅምም የሚልና ትውልድን ያጠፋል ብሎ ክፉና ጎጂ መጤ ባህሎች እንዳይስፋፉ የሚተጋ መንግሥት ፣ በስነ–ምግባር ታንጸው ማንነታቸውን ለባዕድ ባህል ተገዢ እንዳይሆኑ የሚያስተምሩ የሃይማኖት መምህራን ፣ የሚጠቅመንና የሚበጀንን መልካም ነገሮችን የሚያሰሙን ፣ የሚያሳዩን እና የሚያስነብቡን የሚድያ ተቋማት ስለሌሉን በግላጭ ለባህል ወረራ ተጋልጠናል ።
ስሙን የቀየርነውና እኛ " የፍቅረኞች ቀን " ብለን አታሞ የምንነርትለት ቀን አሁን አሁን በግልጽ በአደባባይ የሚታወቅ "የወሲብ ቀን " ወይም " የዝሙት ቀን " ወደ መሆን ተሸጋግሯል ።
እኔ በበኩሌ ለዚህ ክፉ የባህል ወረራ ተጣያቂ የማደርጋቸው አካላትን ተራ በተራ ለማስቀመጥ እሞክራለሁ ።
፩ኛ ፦ መንግሥት ፦ መንግሥት የአንድ ሃገር ህዝብ አባትና አስተዳዳሪ አካል ነው ። የሚያስተዳድረውን ህዝብ የሚጎዱ ማናቸውንም አይነት ጠላቶች የመመከትና ህዝቡን ከጥቃት የመከላከል ኃላፊነትም አለበት ። በድንበር የሚገቡ ጠላቶችን ፣ ኮንትሮባንድ ዕቃዎችን ፣ ወዘተ በወታደር ኃይል ቀን ከሌሊት ለአፍታ እንኳን ሳይተኛ ይጠብቃል ። ምን አገባኝ ካለ እሱም እኛም አለቀልን ማለት ነው ።
እንግዲህ በወታደር የማይጠበቁ በተለያዩ ዘዴዎች ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ ጠላቶችን ደግሞ በተለያየ መልኩ ወደ ማኅበረሰቡ እንዳይደርሱና የቆየና ጠንካራ የሆነ ማንነቱን እንዳይሸረሽሩበት በተለያዩ ዘዴዎች ለመከላከል ይሞክራል ። ምክንያቱም ህዝብን ከህዝብ፣ ሃይማኖትን ከሃይማኖት የሚያጋጩ ፣ ስርዓት አልበኝነት እንዲነግሥ የሚያደርጉ ከሆነ አደጋው የከፋ ይሆናልና ። አሁን ግን መንግስት ፖለቲካውን ከሚያበላሽበት ነገር ውጪ ያሉትን ህዝብን ገዳይ የሆኑ ነገሮችን ዝም ብሎ በማየት ሆደ ሰፊነቱን ለማሳየት ይሞክራል ። በዚህም በታሪክና በእግዚአብሔር ከመጠየቅ አይድንም ።
የፓኪስታን መንግስት በይፋ ይህ ቀን በሀገሯ እንዳይከበር ማገዷን የዓለም የዜና አውታሮች መግለጻቸውም እየተነገረ ነው ። ለምን ሲባሉ ለህዝባችን የሚያመጣው ጥቅም ስላልታየን በማለት በአጭር ቃል ዘግተውታል ።
ሚዲያው ፦ በየትኛውም ሀገር ያሉ ሚዲያዎች ፈቃድ አውጥተው የሚንቀሳቀሱት ከመንግስት ነው ። እያንዳንዱን የሚያዘጋጁትን ፕሮግራም መንግስት ያውቀዋል ። እናም አሁን በኢትዮጵያ የሚገኙ ሚዲያዎች በተለይ በሬዲዮና የቴሌቪዥኑ ዘርፍ እየሰሩ ያሉትን የጥፋት መንገድ ላየ ሰው ወደፊት በዚሁ ከቀጠለ ኡኡ የሚያስብል ነገር እንደሚገጥመን ይጠበቃል ።
ለምሳሌ በEBS ቴሌቭዥን የሚቀርብ አንድ ፕሮግራም አለ ። የፍቅር ምርጫዬ የሚል ኮተታም ፕሮግራም ። በአንደኛው ሳምንት አንድ ወንድ ሦስት ሴቶችን ደርድሮ የሚመርጥበት ፣ በአንደኛው ሳምንት ደግሞ አንዲት ሴት ሦስት ወንድ አስቀምጣ የምትመርጥበት የበግ ተራ የሆነ ፕሮግራም አለ ። ጸያፍና ያልታረሙ ስድ የሆኑ ቃላት የሚደመጥበት ። እንደበግ ከተመራረጡ በኋላም በቀጥታ አልጋ ተይዞላቸው ወይን እና ቢራ ተበርክቶላቸው እንደጀብዱ ዘማዊነታቸው የሚነገርለት ፕሮግራም አለ ። የሰው ልጅን ክብር የሚነካ ፣ በሳምንቱ ሲጠየቁ እንዴት አገኘሃት ሲባል ሆዳም ናት ፣ ወሬኛ ናት የሚልበት እሷም አይኑ አያርፍም ወዘተ ብለው ለሌላ ጊዜ ሌላ እድል እንሞክራለን የሚሉበት የቴሌቭዥን ቡናቤት የሆነ ፕሮግራም አለ ። ይህ ሲሆን መንግስት በደንብ ያያል ። ግን ሆደ ሠፊ ነው ።
ዛሬ የተነሳሁበትን የወሲብ ቀንንም በተመለከተ ከአንድ ወር በፊት ሀገሪቷ ውስጥ የሚነገር ነገር የጠፋ እስኪመስል በተለይ በኤፍ ኤም ራዲዮኖቻችን በኩል የተለየ ቅስቀሳ ሲደረግ ሰንብቷል ። ቅስቀሳው በግልጽ ነው ። ሆቴሎቹ አልጋ አንጥፈው ሽቶ አርከፍክፈው ዝሙቱን እና ድሪያውን በባንድ ሙዚቃና በታዋቂ ዘፋኞች አጅበው እንደሚጥብቋቸው ሲለፍፉ ያልሰማ የለም ። ይህን የሰሙ ጨቅላ ህፃናት ሳይቀሩ ወደ ዝሙት ካምፑ የጎርፋሉ ። በዚያም የሚሆነው ሁሉ ይሆናል ። ይህ ሁሉ ሲሆን በቤተ መንግስትም ፣ በቤተክህነትም ፣ በቤተ መስጊድም ያሉ መሪዎች በደንብ ይሰማሉ ፣ ያያሉም ። ነገር ግን ሁሉም ባለድርሻ አካላት በዚህ ጉዳይ አንዳችም ነገር አይናገሩም ሆደ ሰፊም ናቸው ።
የሚገርመው ከፊታችን የሚመጡት የየካቲት 12 የኢትዮጵያውያን ሰማዕታት በዓልና ነጻ የወጣንበትን ታላቁን የአድዋ በአል እነ ያሬድ ሹመቴ በእግራቸው ከአዲስ አበባ አድዋ ድረስ የሚያደርጉትን የእግር ጉዞ በስሱ ከመናገር በቀር ትንፍሽ አይሏትም ። አይ ጋዜጠኛ !!
የመንግስት ጥቅም ባይገባኝም ዛሬ በዚህ ቀን ላይ የሚጠቀሙ አካላት ግን በእኔ እይታ የሚከተሉት ናቸው ።
፩ኛ፦ የወሲብ ቀንን የቀሰቀሱት ጋዜጠኞችና የሚዲያ ተቋማት ። እነሱ አቅራቢ ደላሎች በመሆን የድለላ ሥራ ነው የሚሠሩት ። የሚደልሉትም ። ለሆቴሎች ፣ ለአስካሪና አደንዛዥ መጠጥ ፋብሪካዎች ፣ ለአበባእርሻ ባለቤቶች
*★★★*
~ ይኽን ሰይጣናዊ በአል የምትጠየፉ ጦማሩን #SHARE ያድርጉት ። የተሰማዎትንም በ #COMMENT መስጫ ሳጥኑ ላይ ሃሳብዎን ያኑሩ ። እስቲ በጉዳዩ ላይ እንወያይ ።
አበቃሁ ። 0911608054 የእጅ ስልኬ ነው ።
ሻሎም.! ሰላም.!
ዘመድኩን በቀለ ነኝ
የካቲት 6/6/2008 ዓም
አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ ~ ብዬ የምጽፍበት ቀን ይመጣል ።
#ETHIOPIA | ~ አዲስ አበባ ~ [ ይኽን ጦማር የዛሬ ፪ ዓመት የካቲት 6/6/2008 ዓም አዱገነት እያለሁ የጻፍኩት ነው ። ይኽ ጽሑፍ በወቅቱ በሸገር ራዲዮ ሲነበብ አስታውሳለሁ ፣ መጽሔቶችም ሲጠቀሙበት ነበር ። ከዚህ ጦማር በኋላ ነው ebs ላይ ይቀርብ የነበረው የበግ ተራ ፕሮግራም የቀረው ።
~ ወቅቱ የጦም ወቅት ነው ። ዛሬ ዕለቱም ረቡዕ ነው ። ይኽ በታላቁ ፍቅር ስም የሚከበረው የዝሙት ቀን እንዲከበር የሚደረገው በዚህ በሱባኤ ወቅት ነው ። እናም ተልዕኮው የ666 የአውሬው ተልዕኮ ነው ። ልንጠየፈው ይገባል ። ጓደኞቼ መልካም ንባብ ።
✔ ይህ ጽሑፍ ቀኑን በፍጹም ቅድስና ህይወት ውስጥ ሆነው የሚያሳልፉትን ፍቀረኛማቾችን አይመለከትም ። አይመለከትም ።
✔ በዕለቱ ክቡር በሆነው " ፍቅር " ስም በቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው የተባለላቸውና ቅዱስ ጳውሎስም በገላትያ መልእክቱ 5፣19 ጀምሮ የተናገረላቸው እነ ዝሙት፥ ርኵሰት፥ መዳራት፥ ጣዖትን ማምለክ፥ ምዋርት፥ ጥል፥ ክርክር፥ ቅንዓት፥ ቁጣ፥ አድመኛነት፥ መለያየት፥ መናፍቅነት፥ ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥ ዘፋኝነት፥ ያሉ የሚያደርጉና የእግዚአብሔርን መንግሥት የማያስወርሱ ነውሮች ይፈጸማሉ ።
✔ ለዚህ የጥፋት ቀን በእግሩ መቆም ተጠያቂዎቹ ሁላችንም ነን ።
" የፍቅር " ወይም " የፍቅረኞች " ቀን የተባለ መሰሪና ባንዳ የሆነ መርዘኛ በአል አጀማመሩ በውጪው ዓለም ቆየት ያለ ዘመን እንዳለው ይነገራል ። ይህ በአል በግልጽ ሰይጣናዊ የሆነ የዝሙት ሥራዎች በይፋ የሚተገበሩበትም አሳፋሪና መጤ በአል ነው ። በሃገራችን ደግሞ ካላከበርነው ሞተን እንገኛለን ማለት ከጀመርን ጥቂት ዓመታትን አስቆጥረናል ።
በአሉ ላይ ላዩን ሲያዩትና ሲሰሙት መልካም የሆነ ቢመስልም ፤ ከመልካም ነገሩ ይልቅ ጎጂ ነገሩ እያፈጠጠ መታየት ጀምሯል ።
መቸም የራሳችን የደለቡ፣መላውን ዓለምም የሚያስደምሙና የሚያስደንቁ ታሪኮች ባለቤቶች መሆናችንን ዘንግተን የምዕራቡን ዓለም ግሳንግስ ባህሎችን ሳንመርጥ ማስገባት ከጀመርንም ሰነበትበት ብለናል።
ተው ይኽ ነገር አይጠቅምም ብሎ የሚናገርና የሚያስተምር ሽማግሌ ፣ ለህዝቤ ይህ አይጠቅምም የሚልና ትውልድን ያጠፋል ብሎ ክፉና ጎጂ መጤ ባህሎች እንዳይስፋፉ የሚተጋ መንግሥት ፣ በስነ–ምግባር ታንጸው ማንነታቸውን ለባዕድ ባህል ተገዢ እንዳይሆኑ የሚያስተምሩ የሃይማኖት መምህራን ፣ የሚጠቅመንና የሚበጀንን መልካም ነገሮችን የሚያሰሙን ፣ የሚያሳዩን እና የሚያስነብቡን የሚድያ ተቋማት ስለሌሉን በግላጭ ለባህል ወረራ ተጋልጠናል ።
ስሙን የቀየርነውና እኛ " የፍቅረኞች ቀን " ብለን አታሞ የምንነርትለት ቀን አሁን አሁን በግልጽ በአደባባይ የሚታወቅ "የወሲብ ቀን " ወይም " የዝሙት ቀን " ወደ መሆን ተሸጋግሯል ።
እኔ በበኩሌ ለዚህ ክፉ የባህል ወረራ ተጣያቂ የማደርጋቸው አካላትን ተራ በተራ ለማስቀመጥ እሞክራለሁ ።
፩ኛ ፦ መንግሥት ፦ መንግሥት የአንድ ሃገር ህዝብ አባትና አስተዳዳሪ አካል ነው ። የሚያስተዳድረውን ህዝብ የሚጎዱ ማናቸውንም አይነት ጠላቶች የመመከትና ህዝቡን ከጥቃት የመከላከል ኃላፊነትም አለበት ። በድንበር የሚገቡ ጠላቶችን ፣ ኮንትሮባንድ ዕቃዎችን ፣ ወዘተ በወታደር ኃይል ቀን ከሌሊት ለአፍታ እንኳን ሳይተኛ ይጠብቃል ። ምን አገባኝ ካለ እሱም እኛም አለቀልን ማለት ነው ።
እንግዲህ በወታደር የማይጠበቁ በተለያዩ ዘዴዎች ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ ጠላቶችን ደግሞ በተለያየ መልኩ ወደ ማኅበረሰቡ እንዳይደርሱና የቆየና ጠንካራ የሆነ ማንነቱን እንዳይሸረሽሩበት በተለያዩ ዘዴዎች ለመከላከል ይሞክራል ። ምክንያቱም ህዝብን ከህዝብ፣ ሃይማኖትን ከሃይማኖት የሚያጋጩ ፣ ስርዓት አልበኝነት እንዲነግሥ የሚያደርጉ ከሆነ አደጋው የከፋ ይሆናልና ። አሁን ግን መንግስት ፖለቲካውን ከሚያበላሽበት ነገር ውጪ ያሉትን ህዝብን ገዳይ የሆኑ ነገሮችን ዝም ብሎ በማየት ሆደ ሰፊነቱን ለማሳየት ይሞክራል ። በዚህም በታሪክና በእግዚአብሔር ከመጠየቅ አይድንም ።
የፓኪስታን መንግስት በይፋ ይህ ቀን በሀገሯ እንዳይከበር ማገዷን የዓለም የዜና አውታሮች መግለጻቸውም እየተነገረ ነው ። ለምን ሲባሉ ለህዝባችን የሚያመጣው ጥቅም ስላልታየን በማለት በአጭር ቃል ዘግተውታል ።
ሚዲያው ፦ በየትኛውም ሀገር ያሉ ሚዲያዎች ፈቃድ አውጥተው የሚንቀሳቀሱት ከመንግስት ነው ። እያንዳንዱን የሚያዘጋጁትን ፕሮግራም መንግስት ያውቀዋል ። እናም አሁን በኢትዮጵያ የሚገኙ ሚዲያዎች በተለይ በሬዲዮና የቴሌቪዥኑ ዘርፍ እየሰሩ ያሉትን የጥፋት መንገድ ላየ ሰው ወደፊት በዚሁ ከቀጠለ ኡኡ የሚያስብል ነገር እንደሚገጥመን ይጠበቃል ።
ለምሳሌ በEBS ቴሌቭዥን የሚቀርብ አንድ ፕሮግራም አለ ። የፍቅር ምርጫዬ የሚል ኮተታም ፕሮግራም ። በአንደኛው ሳምንት አንድ ወንድ ሦስት ሴቶችን ደርድሮ የሚመርጥበት ፣ በአንደኛው ሳምንት ደግሞ አንዲት ሴት ሦስት ወንድ አስቀምጣ የምትመርጥበት የበግ ተራ የሆነ ፕሮግራም አለ ። ጸያፍና ያልታረሙ ስድ የሆኑ ቃላት የሚደመጥበት ። እንደበግ ከተመራረጡ በኋላም በቀጥታ አልጋ ተይዞላቸው ወይን እና ቢራ ተበርክቶላቸው እንደጀብዱ ዘማዊነታቸው የሚነገርለት ፕሮግራም አለ ። የሰው ልጅን ክብር የሚነካ ፣ በሳምንቱ ሲጠየቁ እንዴት አገኘሃት ሲባል ሆዳም ናት ፣ ወሬኛ ናት የሚልበት እሷም አይኑ አያርፍም ወዘተ ብለው ለሌላ ጊዜ ሌላ እድል እንሞክራለን የሚሉበት የቴሌቭዥን ቡናቤት የሆነ ፕሮግራም አለ ። ይህ ሲሆን መንግስት በደንብ ያያል ። ግን ሆደ ሠፊ ነው ።
ዛሬ የተነሳሁበትን የወሲብ ቀንንም በተመለከተ ከአንድ ወር በፊት ሀገሪቷ ውስጥ የሚነገር ነገር የጠፋ እስኪመስል በተለይ በኤፍ ኤም ራዲዮኖቻችን በኩል የተለየ ቅስቀሳ ሲደረግ ሰንብቷል ። ቅስቀሳው በግልጽ ነው ። ሆቴሎቹ አልጋ አንጥፈው ሽቶ አርከፍክፈው ዝሙቱን እና ድሪያውን በባንድ ሙዚቃና በታዋቂ ዘፋኞች አጅበው እንደሚጥብቋቸው ሲለፍፉ ያልሰማ የለም ። ይህን የሰሙ ጨቅላ ህፃናት ሳይቀሩ ወደ ዝሙት ካምፑ የጎርፋሉ ። በዚያም የሚሆነው ሁሉ ይሆናል ። ይህ ሁሉ ሲሆን በቤተ መንግስትም ፣ በቤተክህነትም ፣ በቤተ መስጊድም ያሉ መሪዎች በደንብ ይሰማሉ ፣ ያያሉም ። ነገር ግን ሁሉም ባለድርሻ አካላት በዚህ ጉዳይ አንዳችም ነገር አይናገሩም ሆደ ሰፊም ናቸው ።
የሚገርመው ከፊታችን የሚመጡት የየካቲት 12 የኢትዮጵያውያን ሰማዕታት በዓልና ነጻ የወጣንበትን ታላቁን የአድዋ በአል እነ ያሬድ ሹመቴ በእግራቸው ከአዲስ አበባ አድዋ ድረስ የሚያደርጉትን የእግር ጉዞ በስሱ ከመናገር በቀር ትንፍሽ አይሏትም ። አይ ጋዜጠኛ !!
የመንግስት ጥቅም ባይገባኝም ዛሬ በዚህ ቀን ላይ የሚጠቀሙ አካላት ግን በእኔ እይታ የሚከተሉት ናቸው ።
፩ኛ፦ የወሲብ ቀንን የቀሰቀሱት ጋዜጠኞችና የሚዲያ ተቋማት ። እነሱ አቅራቢ ደላሎች በመሆን የድለላ ሥራ ነው የሚሠሩት ። የሚደልሉትም ። ለሆቴሎች ፣ ለአስካሪና አደንዛዥ መጠጥ ፋብሪካዎች ፣ ለአበባእርሻ ባለቤቶች
💢💢💢💢ይነበብ💢💢 💢💢
አባቶቻችን ደማቸውን አፍሰው አጥንታቸውን ከስክሰው ያቆዩልንን እምነት እኛም ደምና አጥንታችንን እኛነታችንን ገብረን እናስቀጥላለን። እኛ ብናልፍም ተዋህዶ ግን ለዘልአለም አለሞች ትቀጥላለች። ስጋዊ የሆነ ሁሉም ነገር ይቀራል እንጂ በአንዲት እምነት በተዋህዶ ምንም ድርድር የለም። ያገሬ ሰው ባንዲት እምነቱ ባንዲት ርስቱ ባንዲት እናቱ ድርድር አያውቅም። ማህተብ በአንገትታችን ያደረግንበት ሚስጥር አንገታችንን ለሃይማኖታችን እንሰጣለን ስንል ነው። "#የምሞትለት_ሃይማኖት_እንጂ_የምሞትለት_ብሔር_የለኝም!"
#ይህ_የኦርቶዶክሳውያን_ጉዳይ_ብቻ_አይደለም_የሁላችንም_ነው። እኔ ክርስቲያን ብሆንም መስኪድ ሲቃጠል እያየው ዝም የሚል ህሊና የለኝም ቸርች ሲፈርስ ፓስተር ሲታረድ እያየው ምን አገባኝ የሚል እሳቤ የለኝም ይህ የሰብአዊነት ጉዳይ ነው ሁላችንንም ይመለከተናል አንዳችን ስለሌላችን ያገባናል እኔ በወገኔ ላይ በሃይማኖቴ ላይ ለሚፈፀም በደል ዝም አልልም ያገባኛል። የወዳጄ ቤት ሲቃጠል እያየው ዝም ብል ትንሽ ቆይቶ ወደኔ ቤት እንደሚመጣ አላውቅም ማለት ነው። ይህንን መልእክት ሃይማኖት ሳትለዩ ለሁሉም ታካፍሉ ዘንድ አሳስባለው ሃይማኖታዊ ብቻ ሳይሆን ሰብአዊ ሃገራዊ ግዴታችን ነው!። 04-01-2012 መስቀል አደባባይ
#ሁላችንም እንገናኝ! #Share
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
አባቶቻችን ደማቸውን አፍሰው አጥንታቸውን ከስክሰው ያቆዩልንን እምነት እኛም ደምና አጥንታችንን እኛነታችንን ገብረን እናስቀጥላለን። እኛ ብናልፍም ተዋህዶ ግን ለዘልአለም አለሞች ትቀጥላለች። ስጋዊ የሆነ ሁሉም ነገር ይቀራል እንጂ በአንዲት እምነት በተዋህዶ ምንም ድርድር የለም። ያገሬ ሰው ባንዲት እምነቱ ባንዲት ርስቱ ባንዲት እናቱ ድርድር አያውቅም። ማህተብ በአንገትታችን ያደረግንበት ሚስጥር አንገታችንን ለሃይማኖታችን እንሰጣለን ስንል ነው። "#የምሞትለት_ሃይማኖት_እንጂ_የምሞትለት_ብሔር_የለኝም!"
#ይህ_የኦርቶዶክሳውያን_ጉዳይ_ብቻ_አይደለም_የሁላችንም_ነው። እኔ ክርስቲያን ብሆንም መስኪድ ሲቃጠል እያየው ዝም የሚል ህሊና የለኝም ቸርች ሲፈርስ ፓስተር ሲታረድ እያየው ምን አገባኝ የሚል እሳቤ የለኝም ይህ የሰብአዊነት ጉዳይ ነው ሁላችንንም ይመለከተናል አንዳችን ስለሌላችን ያገባናል እኔ በወገኔ ላይ በሃይማኖቴ ላይ ለሚፈፀም በደል ዝም አልልም ያገባኛል። የወዳጄ ቤት ሲቃጠል እያየው ዝም ብል ትንሽ ቆይቶ ወደኔ ቤት እንደሚመጣ አላውቅም ማለት ነው። ይህንን መልእክት ሃይማኖት ሳትለዩ ለሁሉም ታካፍሉ ዘንድ አሳስባለው ሃይማኖታዊ ብቻ ሳይሆን ሰብአዊ ሃገራዊ ግዴታችን ነው!። 04-01-2012 መስቀል አደባባይ
#ሁላችንም እንገናኝ! #Share
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
+ ኢየሱስ ሆይ ከሀገራችን ሒድልን +
ሰዎች ኢየሱስን በብዙ ምክንያት ለምነውታል:: "ማረኝ" "ዓይኔን አብራልኝ" "ልጄን ፈውስልኝ" "ሙት አስነሣልኝ" ብለው የጮኹ ብዙዎች ናቸው:: የጌርጌሴኖን ሰዎች ግን ጌታን በአንድ ላይ ተሰብስበው "ከሀገራቸው እንዲሔድላቸው ለመኑት" ማቴ. 8:34
"ኢየሱስ ሆይ ውጣልን ! : ኢየሱስ ሆይ ሒድልን : ኢየሱስ ሆይ አትድረስብን : ኢየሱስ ሆይ አትምጣብን ! " የሚል ድምፅ እያሰሙ ተረባረቡበት::
ውጣልን ያሰኛቸው ሁለት ጋኔን የያዛቸውን ሰዎች ከላያቸው አጋንንቱን አውጥቶ ወደ አሳማ መንጋ እንዲገቡ በፈቀደ ጊዜ አጋንንቱ አሳማዎቹን ወደ ገደል እንዲገቡ ስላደረጉ ነበር:: ጌታችን አጋንንቱ ወደ አሳማ መንጋ እንዲገቡና ገደልም እንዲሰዱአቸው በመተዉ ትልቅ መልእክትን ለሰው ልጅ አስተላልፎ ነበር:: አጋንንቱ ወደ አሳማው ከመሔዳቸው በፊት ሁለት ሰዎች ላይ
ነበሩ:: እነዚያን ሰዎች ላይ ቢቆዩም ግን ሰዎቹን ወደ ገደል አልከተቱአቸውም:: ልክ አሳማዎቹ ላይ እንደሰፈሩ ግን ወደ ገደል ጨመሩአቸው:: ክርስቶስ በዚህ ያስረዳን "እኔ በቸርነቴ ባልከለክለው ሰይጣን በእያንዳንዳችሁ ላይ ያለው ዕቅድ በቅጽበት ወደ ገደል እስከ መጨመር የጨከነ ነው" የሚል
ነው:: ሰዎቹን ገደል እንዳይሰድ የከለከለው እሱ ነበር:: ዛሬም
እኛን ከአፋፉ ላይ ሆነን ወደ ገደል ያልወረድነው "ያልጠፋነው ከእግዚአብሔር ምሕረት የተነሣ ነው" በተጨማሪም ሰይጣንም እንኳን በሰው ልጅ ላይ ቀርቶ በአሳማ ላይ እንኳን እንደፈለገ የመስፈር ሥልጣን እንደሌለውም በዚህ ታሪክ ተረዳን::
የጌርጌሴኖን ሰዎች ግማሾቹ ጌታችንን ስለኃይሉ በትሕትና ፈርተውት ግማሾቹ ደግሞ በአሳማዎቹ መሞት ተበሳጭተው
ክርስቶስን ውጣልን አሉት:: ክርስቶስ የሰው ልጅ ከሚሰቃይ ጊዜያዊው ንብረት ቢጠፋ ይሻላል ብሎ ቅድሚያ ሲሠጥ ሰዎቹ ደግሞ ንብረታችን ከሚወድም ሁለቱ ሰዎች ጋኔን ቢጫወትባቸው
እንመርጣለን ብለው ውጣልን አሉት::
አሣማ ቆሻሻ እንስሳ ነው:: በግእዝ ሕሱም ሐሳማ ማለት አስቀያሚ ማለት ነው:: ቆሻሻ ወዳዱ ሰይጣን ወደ ማደሪያው ገብቶ ሕዝቡንም በጌታ ላይ አሳመፀ:: ሕዝቡም ኢየሱስ ሆይ
ሒድልን አሉት:: ጌታ ሆይ ከእኛ ጋር እደር ጌታ ሆይ ቶሎ ና ተብሎ ለሚዘመርለት
ጌታ ሒድልንን አዜሙለት:: አፍ አውጥተን አንበለው እንጂ እኛም ጌታችንን ብዙ ጊዜ "ሒድልን" ብለነው እናውቃለን:: ወዳጄ አንተስ “ክርስትና በአፍንጫዬ ይውጣ" ብለህ አታውቅም? ያም ባይሆን መንፈሳዊ ነገር ማሰብ ወይም መዝሙር መስማት የማትፈልግበት ቀን ወይም ቃሉን ማዳመጥ የምትሸሽበት ቀን የለም? ዛሬስ ይቅርብኝ ብለህ ከልብህ ሀገር
ኢየሱስን እንዲሔድልህ የለመንክበት ቀን : በቂም በቀል ልብህ ቆስሎ አኩርፈህ የይቅር ባዩን ጌታ ስሙን መስማት የጠላህበት ዕለት የለም?
ነጋዴው ከንግዱ ላይ ኢየሱስ ዘወር ቢልለት አይጠላም:: ኢየሱስ ከመጣ ገደል የሚጨምራቸው ብዙ ቆሻሻ ሥራዎች ያሉበት ሰው ጌታን ከሥራው ቦታ ዞር በልልኝ ይለዋል:: ሌብነት ማሟረት ጥንቆላ ዝሙት ሙስና የሚባሉ አሳማዎችን ገደል እንዳይገቡ ለመንከባከብ ስንል የናዝሬቱን መድኃኒት ዘወር በልልን ብለን የተማጸንን ብዙዎች ነን:: እንደፈለግን ለመኖር ከቆሸሸ አሳማ ጋር ለመዋል መርጠን በሀገራችን ላይ አጋንንት ሲጨፍሩ ሳያስከፋን የጌታችንን
መምጣት ግን ያልፈለግን ብዙዎች ነን:: ከእኛ መካከል እንደ አሳማ የከፋ ልማዱ እና ሱሱ ወደ ጥልቅ እንዳይወረወርበት
ፈርቶ የሚሸሽ ስንት አለ? የጌታችንን ቃል ለመስማት የማንፈልግ መንፈሳዊ ነገር ስንሰማ ጆሮአችንን የምንደፍን "ሒድልን
እባክህ" ብለን የምንለምን ስንቶች ነን::
ጌታ ሆይ ክፋትን መርጠን ከሀገራችን ሒድልን ከቀዬያችን ውጣልን ስላልንህ አትቀየመን:: በሽተኛ ሲነጫነጭ ክፉ
የሚያናግረው በሽታው ነው እንደሚባለው ክፉ የሚያናግረን
ኃጢአታችን ነውና አትቀየመን:: የኃጢአት ፍቅር እንደ አሣማ ፍቅር ከባድ ነው:: ሽታው ቢከረፋም እኛ ግን ለምደነዋልና
በቀላሉ መላቀቅ አቅቶናል:: አንተ ግን ሒድልን ብንልህም አትስማን:: አሳማ ኃጢአታችንን ከሚፈትኑን አጋንንት ጋር ወደ ጥልቁ ጣልልን:: ያን ጊዜ ነቢዩ
የተናገረው ቃል ይፈጸማል:-
"ተመልሶ ይምረናል፤ ክፋታችንንም ይጠቀጥቃል፥ ኃጢአታችንንም በባሕሩ ጥልቅ ይጥለዋል" ሚክ 7:19
ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
መጋቢት 20 2013 ዓ ም
ለተጨነቀች ነፍስ ዕረፍት የሆነው የእግዚአብሔር ቃል ለሁሉ ይዳረስ ዘንድ :: እኔም ለእናንተ ከሰበክሁ በኁዋላ የተጣልሁ እንዳልሆን ስለ እኔ ጸልዩ!
#Share
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
ሰዎች ኢየሱስን በብዙ ምክንያት ለምነውታል:: "ማረኝ" "ዓይኔን አብራልኝ" "ልጄን ፈውስልኝ" "ሙት አስነሣልኝ" ብለው የጮኹ ብዙዎች ናቸው:: የጌርጌሴኖን ሰዎች ግን ጌታን በአንድ ላይ ተሰብስበው "ከሀገራቸው እንዲሔድላቸው ለመኑት" ማቴ. 8:34
"ኢየሱስ ሆይ ውጣልን ! : ኢየሱስ ሆይ ሒድልን : ኢየሱስ ሆይ አትድረስብን : ኢየሱስ ሆይ አትምጣብን ! " የሚል ድምፅ እያሰሙ ተረባረቡበት::
ውጣልን ያሰኛቸው ሁለት ጋኔን የያዛቸውን ሰዎች ከላያቸው አጋንንቱን አውጥቶ ወደ አሳማ መንጋ እንዲገቡ በፈቀደ ጊዜ አጋንንቱ አሳማዎቹን ወደ ገደል እንዲገቡ ስላደረጉ ነበር:: ጌታችን አጋንንቱ ወደ አሳማ መንጋ እንዲገቡና ገደልም እንዲሰዱአቸው በመተዉ ትልቅ መልእክትን ለሰው ልጅ አስተላልፎ ነበር:: አጋንንቱ ወደ አሳማው ከመሔዳቸው በፊት ሁለት ሰዎች ላይ
ነበሩ:: እነዚያን ሰዎች ላይ ቢቆዩም ግን ሰዎቹን ወደ ገደል አልከተቱአቸውም:: ልክ አሳማዎቹ ላይ እንደሰፈሩ ግን ወደ ገደል ጨመሩአቸው:: ክርስቶስ በዚህ ያስረዳን "እኔ በቸርነቴ ባልከለክለው ሰይጣን በእያንዳንዳችሁ ላይ ያለው ዕቅድ በቅጽበት ወደ ገደል እስከ መጨመር የጨከነ ነው" የሚል
ነው:: ሰዎቹን ገደል እንዳይሰድ የከለከለው እሱ ነበር:: ዛሬም
እኛን ከአፋፉ ላይ ሆነን ወደ ገደል ያልወረድነው "ያልጠፋነው ከእግዚአብሔር ምሕረት የተነሣ ነው" በተጨማሪም ሰይጣንም እንኳን በሰው ልጅ ላይ ቀርቶ በአሳማ ላይ እንኳን እንደፈለገ የመስፈር ሥልጣን እንደሌለውም በዚህ ታሪክ ተረዳን::
የጌርጌሴኖን ሰዎች ግማሾቹ ጌታችንን ስለኃይሉ በትሕትና ፈርተውት ግማሾቹ ደግሞ በአሳማዎቹ መሞት ተበሳጭተው
ክርስቶስን ውጣልን አሉት:: ክርስቶስ የሰው ልጅ ከሚሰቃይ ጊዜያዊው ንብረት ቢጠፋ ይሻላል ብሎ ቅድሚያ ሲሠጥ ሰዎቹ ደግሞ ንብረታችን ከሚወድም ሁለቱ ሰዎች ጋኔን ቢጫወትባቸው
እንመርጣለን ብለው ውጣልን አሉት::
አሣማ ቆሻሻ እንስሳ ነው:: በግእዝ ሕሱም ሐሳማ ማለት አስቀያሚ ማለት ነው:: ቆሻሻ ወዳዱ ሰይጣን ወደ ማደሪያው ገብቶ ሕዝቡንም በጌታ ላይ አሳመፀ:: ሕዝቡም ኢየሱስ ሆይ
ሒድልን አሉት:: ጌታ ሆይ ከእኛ ጋር እደር ጌታ ሆይ ቶሎ ና ተብሎ ለሚዘመርለት
ጌታ ሒድልንን አዜሙለት:: አፍ አውጥተን አንበለው እንጂ እኛም ጌታችንን ብዙ ጊዜ "ሒድልን" ብለነው እናውቃለን:: ወዳጄ አንተስ “ክርስትና በአፍንጫዬ ይውጣ" ብለህ አታውቅም? ያም ባይሆን መንፈሳዊ ነገር ማሰብ ወይም መዝሙር መስማት የማትፈልግበት ቀን ወይም ቃሉን ማዳመጥ የምትሸሽበት ቀን የለም? ዛሬስ ይቅርብኝ ብለህ ከልብህ ሀገር
ኢየሱስን እንዲሔድልህ የለመንክበት ቀን : በቂም በቀል ልብህ ቆስሎ አኩርፈህ የይቅር ባዩን ጌታ ስሙን መስማት የጠላህበት ዕለት የለም?
ነጋዴው ከንግዱ ላይ ኢየሱስ ዘወር ቢልለት አይጠላም:: ኢየሱስ ከመጣ ገደል የሚጨምራቸው ብዙ ቆሻሻ ሥራዎች ያሉበት ሰው ጌታን ከሥራው ቦታ ዞር በልልኝ ይለዋል:: ሌብነት ማሟረት ጥንቆላ ዝሙት ሙስና የሚባሉ አሳማዎችን ገደል እንዳይገቡ ለመንከባከብ ስንል የናዝሬቱን መድኃኒት ዘወር በልልን ብለን የተማጸንን ብዙዎች ነን:: እንደፈለግን ለመኖር ከቆሸሸ አሳማ ጋር ለመዋል መርጠን በሀገራችን ላይ አጋንንት ሲጨፍሩ ሳያስከፋን የጌታችንን
መምጣት ግን ያልፈለግን ብዙዎች ነን:: ከእኛ መካከል እንደ አሳማ የከፋ ልማዱ እና ሱሱ ወደ ጥልቅ እንዳይወረወርበት
ፈርቶ የሚሸሽ ስንት አለ? የጌታችንን ቃል ለመስማት የማንፈልግ መንፈሳዊ ነገር ስንሰማ ጆሮአችንን የምንደፍን "ሒድልን
እባክህ" ብለን የምንለምን ስንቶች ነን::
ጌታ ሆይ ክፋትን መርጠን ከሀገራችን ሒድልን ከቀዬያችን ውጣልን ስላልንህ አትቀየመን:: በሽተኛ ሲነጫነጭ ክፉ
የሚያናግረው በሽታው ነው እንደሚባለው ክፉ የሚያናግረን
ኃጢአታችን ነውና አትቀየመን:: የኃጢአት ፍቅር እንደ አሣማ ፍቅር ከባድ ነው:: ሽታው ቢከረፋም እኛ ግን ለምደነዋልና
በቀላሉ መላቀቅ አቅቶናል:: አንተ ግን ሒድልን ብንልህም አትስማን:: አሳማ ኃጢአታችንን ከሚፈትኑን አጋንንት ጋር ወደ ጥልቁ ጣልልን:: ያን ጊዜ ነቢዩ
የተናገረው ቃል ይፈጸማል:-
"ተመልሶ ይምረናል፤ ክፋታችንንም ይጠቀጥቃል፥ ኃጢአታችንንም በባሕሩ ጥልቅ ይጥለዋል" ሚክ 7:19
ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
መጋቢት 20 2013 ዓ ም
ለተጨነቀች ነፍስ ዕረፍት የሆነው የእግዚአብሔር ቃል ለሁሉ ይዳረስ ዘንድ :: እኔም ለእናንተ ከሰበክሁ በኁዋላ የተጣልሁ እንዳልሆን ስለ እኔ ጸልዩ!
#Share
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
የሚቀጥለው ርእሳችን
የድንግል ማርያምን ዘልአለማዊ ድንግልና እና ከዮሴፍ ሌሎች ልጆችን ወልዳለች(ላቲ ስብሃት) ለሚሉ በሰፊው በክፍላት እንዳስሳለን
------- #Share --------
ሼር በማድረግ በርቱ ብዙ ሼር ሲደረግ ነውና ለብዙዎች መድረሱን(መነበቡን) አውቀን ሌላ ክፍል የምንለቀው። በተጨማሪም የምናነሳው ርእስ ብዙ ጠያቂን እየፈጠረ ነውና ነፍሳትን ማዳን እና ከተሳሳተ መንገድ ለመመለስ እንትጋ!
🙏አምላከ ድንግል ማርያም ይርዳን 🙏
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
የድንግል ማርያምን ዘልአለማዊ ድንግልና እና ከዮሴፍ ሌሎች ልጆችን ወልዳለች(ላቲ ስብሃት) ለሚሉ በሰፊው በክፍላት እንዳስሳለን
------- #Share --------
ሼር በማድረግ በርቱ ብዙ ሼር ሲደረግ ነውና ለብዙዎች መድረሱን(መነበቡን) አውቀን ሌላ ክፍል የምንለቀው። በተጨማሪም የምናነሳው ርእስ ብዙ ጠያቂን እየፈጠረ ነውና ነፍሳትን ማዳን እና ከተሳሳተ መንገድ ለመመለስ እንትጋ!
🙏አምላከ ድንግል ማርያም ይርዳን 🙏
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot