እልልልልልታ የሚገባቸው
የድልና የምስራች
ዜናዎች
*★★★*
¶ ኧረ ጎበዝ.! የሚሰማኝ አጣሁ እንጂ እኔ እንኳን ተናግሬ ነበር.! ፤ ድል.! ድል ይሸተኛል.! የድል ጮራም ይታተየኛል ብዬ ። አይደለም እንዴ.!? ዋሸሁ እንዴ.! ?
#ETHIOPA | ከ #ዱባይ ¶ #ደብረዘይት ¶ #ወሎሰፈር እና #ደቡብ_ወሎ_ከለላ የደረሱኝን አስደናቂና ደስ የሚያሰኙ ዜናዎችን ትንታኔው ሲቀር ለጊዜው ለቅምሻ ያህል እንደሚከተለው አቀርብላችኋለሁ ። #ወዳጄ ከእንግዲህ ወዲያ ስልክህም ቪድዮና ፎቶ እያነሳ ወደ እኔ የምትልክበት ካሜራህ አድርገው ። አከተመ ።
ጓደኞቼ ይኽን ጦማር የዓለም ህዝብ ይመልከተው ዘንድ እስቲ ይኽንን ፖስት #Share_Share_Share በማድረግ የእነ እንትናን ጨጓራቸውን ላጡልኝ በእመቤቴ ። ¶ እመአምላክ ምስክሬናት ከደስታዬ ብዛት የተነሳ እንዲያው ዛሬ ድብን ብዬ ብሞት እንኳ ምንም አይቆጨኝም ። ወላዲተአምላክን እውነቴን እኮ ነው ።
¶#በዱባይ፦የእነ ፓስተር አሰግድ ቸርች ፈርሶ የእኛ ተተከለ።
¶#በደብረ_ዘይት፦ በድብቅ በቤት ውስጥ ፕሮቴስታንታዊ ስልጠናና ጸሎት ሲሰጥ የነበረው ሐራጥቃ በቪድዮ ተቀረጸ።
¶#በገነት_ክትፎ ቤት ፦ በበጋሻው የልጁ ልደት ላይ ድብድብ ተከሰተ ። አርቲስት ሸዋፈራሁ ደሳለኝም ለእነ በጋሻውና ለእነ ዘርፌ በማገዝም የተዋሕዶ ልጆችን ለማሳሰር ከመሳደቡና ከመማስፈራራቱም በተጨማሪ የፌደራል ፖሊስም ጠራ።
¶#በደቡብ_ወሎ_ከለላ ወረዳ የሚገኘውና በእስላሙ ባለሃብት ተሰርቆ የነበረው የቀለበት ቅድስት ሥላሴ ታቦትም ዓለምን ጉድ ያሰኘ ተአምራትን ፈጸመ ።
#በዓለምገና_አማኑኤል ¶ ደቡብምእራብ ሸዋ ። በጉልበትና በግፍ የተወሰደን የቤተክርስቲያን ይዞታ ምዕመናን በኃይል አስመለሱ ።
★
★
★
★
★
★
፩ኛ #ዱባይ ¶ ማኅበረ ቅዱሳን ሆኖ የማያውቀው ነገር ግን በማኅበረ ቅዱሳን አባልነት ካባ ተጠቅልሎ ከማኅበሩ ጥንተ ተፈጥሮ ውጪ ከግሪሳዎቹ ጋር ገጥሞ ቅድስት ቤተክርስቲያንን ሲያደማ የነበረው ቀሲስ ሰሎሞን እና በቀሲስ ሳሙኤል ሮቶ መሥራችነት በዱባይ ከተማ በቅዱስ ሚካኤል ስም ተከፍቶ የነበረው የእነ ፓስተር አሰግድና በግዋሻው "የቤሪያ ቸርች" ተዘግቶ እነተስፉ ከእነ ሰራዊታቸው ብትንትናቸው መውጣቱ ተሰማ ።
የመረጃ ምንጮቼ የላኩልኝ መረጃ እንደሚያሳየው ከሆነ የቤተክርስቲያን አምላክ ቅዱስ እግዚአብሔር በዱባይ ከተማ ድንቅ ተአምራቱን ገልጧል ። በዚህ አዳራሽ ውስጥ ቅዱሳን ተሰድበዋል ፣ እመቤታችን ተሰድባለች ፣ ቅዱስ ሚካኤልን አሹፈውበት ነበር ። የጊዜው ጊዜ ሲደርስ ግን ታሪክ ተገለበጠ ። እነሱም ታሪክ ሆኑ ። እንደ ጉም ተነው ፣ እንዲጥስም በነው ፣ ስም አጠራራቸው እስካይታወቅ ድረስ ድራሽ አባታቸው ጠፍቷል ። የእነሱን መፍረክረክና ድምጥማጣቸው መጥፉታቸውን ተከትሎ በዚያው እነሱ በዘፈኑበት ፣ ዳንኪራቸውንም እየደነከሩ በጨፈሩበትና ቅዱሳኑን እየሰደቡ ሲያቅራሩ የከረሙበትን ቤት ቅድስት ቤተክርስቲያን እምዬ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤልን እና የሰማዕቷ የቅድስት አርሴማን ታቦታት በክብር አስገብታ ልጆቿን ሰብስባ እየባረከችበት ትገኛለች ።
እነሆ በዚሁ እነ በግዋሻው ፣ ተረፈ ፣ በሪሁን ፣ ቃለአብ ፣ ገብረሚካኤል ፣ አሰግድ ፣ ታአምርአየሁ ፣ ጎርፉ ፣ ወዘተ ቅርሻታቸውን ያቀረሹ በነበረበት ዓውደምህረት ላይ በነገው ዕለት መምህር ምህረተ አብ ቃለ ወንጌልን ይሰብክበታል ። ዲን ዘማሪ አቤል እና ዘማሪ ዲን ወንደሰን በላይም ይዘምሩበታል ። [ ለዝርዝር መረጃው ወደኋላ እመለስበታለሁ] ። የእናት ዓለም ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ልጆች በሙሉ አሁን ዝም ብላችሁ በያላችሁበት የእግዚአብሔርን ድንቅ ሥራ እያሰባችሁ ፦ እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል ብቻ በማለት እግዚአብሔርን አመስግኑ ። አከተመ ።
፪ኛ #ደብረዘይት #ኢትዮጵያ ።በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በናዝሬት ፣ በደብረዘይት ረፉኤልና በተፍኪ በመዘዋወር ይሰብክ የነበረውና ከመቀሌው ከሳቴ ብርሃን ሰላማ ኮሌጅ ተመርቆ የወጣ የነበረው የእነ አሰግድ ስውር ስፌት ደንገጡር በመሆን ሲያገለግል የነበረው " አዲስ ይርጋለም " የተባለውን ቀሳጢ አናብስቱ የደብረዘይት ወጣቶች በድብቅ በግለሰብ ቤት ውስጥ ሻምረዳዳዳዳዳደ ፐንክራበርሲስስስደሰስ እያለ ሲተረተር እና ከሰንበት ትምህርት ቤት ፣ ከቤተ ክርስቲያን የመለመላቸውን ምስኪን ልጆች ይዞ በአንዲት ራሷም ጴንጤ በሆነች ግለሰብ ቤት ሲያሰለጥን እጅ ከፍንጅ ተይዟል ።
የደብረ ዘይት ወጣቶች ተልዕኮውን ሲፈጽሙ ከመነሻ እስከመጨረሻ የቪድዮ መረጃ በመጠቃማቸው ከወሬ ከቃል ባለፈ የሚታይ ሥራ በመሥራታቸው እኔ ዘመዴ ካለሁበት ከራየን ወንዝ ማዶ ሆኜ ከመቀመጫዬ ብድግ በማለት እጅ ነስቻለሁ ። ሁሉም ሰው የደብረዘይቶችን አርዓያ ቢከተል መልካም ይሆናል ። አሁን የሀገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ጎርጎሬዎስ ይኽንን ቪድዮ ተመልክተው የውግዘት ቃል ያሳርፋሉ ተብሎም ይጠበቃል ። ለማንኛውም ይኽን ድብቅ ሴራ በደብረዘይት ወጣቶች ላይ አድሮ ላጋለጠው ቅዱስ እግዚአብሔር ¶ እልልልልልልልልልልልልልልልልልልል በማለት ምስጋና እናቅርብ ። አከተመ ።
፫ኛ፦ #አዲስአበባ # #ወሎ_ሰፈር_ገነት_ክትፎ_ቤት ። ባለቤቱ ፕሮቴስታንት ይሄ የላኩልህ ቪዲዮ ትናንት እሁድ ወሎ ሰፈር ሚና ህንፃ አጠገብ በሚገኘው ገነት ክትፎ ቤት ውስጥ በኦርቶዶክሳውያን ወጣቶችና በሐራጥቃ ተሃድሶዎቹ መካከል በተነሳ አለመግባባት ጉዳት መድረሱን የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል ። በዚህ ንብረትነቱ የፕሮቴስታንቶች እንደሆነ በሚነገረው ገነት ክትፎ ቤት ውስጥ የግሪሳው በግዋሸው የልጁ የልደት በዓልን በማስመልከት ሞንታርቦ አቁመው ተጠቃሚውንና በአካባቢው የሚኖሩ ኗሪዎችን በሚያውክ መልኩ በጭፈራ አካባቢውን በማወካቸው የተነሳ አቁሙሉን ብለው በትህትና ለጠየቁት ተጠቃሚዎችና ግለሰቦች የንቀት መልስ በመስጠትና የትዕቢት አነጋገር በመናገራቸው ፀብ መፈጠሩን የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል ።
በሆቴሉ ይጠቀሙ የነበሩትና በአካባቢው ላይ ይገኙ በነበሩት የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ወጣቶች ላይ ለዱላ ተጋብዞ የነበረው የደሴው በሪሁንም በግርግሩ መሃል በቦክስ ተመቶ መሬት ላይ መውደቁ የተነገረ ሲሆን ፤ ኮማሪት ዘርፌ ከበደ ፣ ግሪሳው ሀብታሙ ሽብሩ ፣ ሉጢው አሸናፊ ፣ አቋመ ቢሱ አዝማሪ እዮብ ዘለቃ ላይም ኅብረተሰቡ እነዚህ ከሃዲዎች ላይ ምራቅ በመትፋት እስከዛሬ ኦርቶዶክስ መስለው ያታለሉበትን መንገድ በመኮነን የንቀት ስሜቱን እንደገለጠባቸው የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል ።
በዕለቱ እጅግ በጣም አስገራሚ የነበረው ነገር ከእነ በጋሻው ደሳለኝ ጋር ሲሞዳመድና አብሮ ቢዝነስ ይሠራል የሚባለው ፣ ደግሞም ገንዘብ ያለበት ቦታ ነው ከተባለ ለምን ሲኦል አይሆንም አይኑን ጨፍኖ የሚነዳው አርቲስት " ሸዋፈራሁ ደሳለኝ " የተባለው ግለሰብ ነው ። ሸዋፈራሁ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶችን ከመስደቡም በተጨማሪ ስልክ በመደወል አንድ ባታልዮን የፌደራል ፖሊስ ጠርቶም አምጥቶ ነበር። " አሳይሻለሁ ፣ እያንዳንድሽን አስለቅምሻለሁ እያለ ፖሊስን እንደግል ዘበኛው የቆጠረው ሸዋፈራሁ ፤ የፌደራል ፖሊሶቹ በስፍራው ሲደርሱ ወጣቶቹ ይበተናሉ ብሎ ጠብቆ የነበረ ቢሆንም " ወጣቶቹ ግን በእምነት ጉዳይ ኔቶ ለምን አይመጣም በማለት ንቅንቅ ሳይሉ ከፌደራሎች ጋር ተነጋግረ
የድልና የምስራች
ዜናዎች
*★★★*
¶ ኧረ ጎበዝ.! የሚሰማኝ አጣሁ እንጂ እኔ እንኳን ተናግሬ ነበር.! ፤ ድል.! ድል ይሸተኛል.! የድል ጮራም ይታተየኛል ብዬ ። አይደለም እንዴ.!? ዋሸሁ እንዴ.! ?
#ETHIOPA | ከ #ዱባይ ¶ #ደብረዘይት ¶ #ወሎሰፈር እና #ደቡብ_ወሎ_ከለላ የደረሱኝን አስደናቂና ደስ የሚያሰኙ ዜናዎችን ትንታኔው ሲቀር ለጊዜው ለቅምሻ ያህል እንደሚከተለው አቀርብላችኋለሁ ። #ወዳጄ ከእንግዲህ ወዲያ ስልክህም ቪድዮና ፎቶ እያነሳ ወደ እኔ የምትልክበት ካሜራህ አድርገው ። አከተመ ።
ጓደኞቼ ይኽን ጦማር የዓለም ህዝብ ይመልከተው ዘንድ እስቲ ይኽንን ፖስት #Share_Share_Share በማድረግ የእነ እንትናን ጨጓራቸውን ላጡልኝ በእመቤቴ ። ¶ እመአምላክ ምስክሬናት ከደስታዬ ብዛት የተነሳ እንዲያው ዛሬ ድብን ብዬ ብሞት እንኳ ምንም አይቆጨኝም ። ወላዲተአምላክን እውነቴን እኮ ነው ።
¶#በዱባይ፦የእነ ፓስተር አሰግድ ቸርች ፈርሶ የእኛ ተተከለ።
¶#በደብረ_ዘይት፦ በድብቅ በቤት ውስጥ ፕሮቴስታንታዊ ስልጠናና ጸሎት ሲሰጥ የነበረው ሐራጥቃ በቪድዮ ተቀረጸ።
¶#በገነት_ክትፎ ቤት ፦ በበጋሻው የልጁ ልደት ላይ ድብድብ ተከሰተ ። አርቲስት ሸዋፈራሁ ደሳለኝም ለእነ በጋሻውና ለእነ ዘርፌ በማገዝም የተዋሕዶ ልጆችን ለማሳሰር ከመሳደቡና ከመማስፈራራቱም በተጨማሪ የፌደራል ፖሊስም ጠራ።
¶#በደቡብ_ወሎ_ከለላ ወረዳ የሚገኘውና በእስላሙ ባለሃብት ተሰርቆ የነበረው የቀለበት ቅድስት ሥላሴ ታቦትም ዓለምን ጉድ ያሰኘ ተአምራትን ፈጸመ ።
#በዓለምገና_አማኑኤል ¶ ደቡብምእራብ ሸዋ ። በጉልበትና በግፍ የተወሰደን የቤተክርስቲያን ይዞታ ምዕመናን በኃይል አስመለሱ ።
★
★
★
★
★
★
፩ኛ #ዱባይ ¶ ማኅበረ ቅዱሳን ሆኖ የማያውቀው ነገር ግን በማኅበረ ቅዱሳን አባልነት ካባ ተጠቅልሎ ከማኅበሩ ጥንተ ተፈጥሮ ውጪ ከግሪሳዎቹ ጋር ገጥሞ ቅድስት ቤተክርስቲያንን ሲያደማ የነበረው ቀሲስ ሰሎሞን እና በቀሲስ ሳሙኤል ሮቶ መሥራችነት በዱባይ ከተማ በቅዱስ ሚካኤል ስም ተከፍቶ የነበረው የእነ ፓስተር አሰግድና በግዋሻው "የቤሪያ ቸርች" ተዘግቶ እነተስፉ ከእነ ሰራዊታቸው ብትንትናቸው መውጣቱ ተሰማ ።
የመረጃ ምንጮቼ የላኩልኝ መረጃ እንደሚያሳየው ከሆነ የቤተክርስቲያን አምላክ ቅዱስ እግዚአብሔር በዱባይ ከተማ ድንቅ ተአምራቱን ገልጧል ። በዚህ አዳራሽ ውስጥ ቅዱሳን ተሰድበዋል ፣ እመቤታችን ተሰድባለች ፣ ቅዱስ ሚካኤልን አሹፈውበት ነበር ። የጊዜው ጊዜ ሲደርስ ግን ታሪክ ተገለበጠ ። እነሱም ታሪክ ሆኑ ። እንደ ጉም ተነው ፣ እንዲጥስም በነው ፣ ስም አጠራራቸው እስካይታወቅ ድረስ ድራሽ አባታቸው ጠፍቷል ። የእነሱን መፍረክረክና ድምጥማጣቸው መጥፉታቸውን ተከትሎ በዚያው እነሱ በዘፈኑበት ፣ ዳንኪራቸውንም እየደነከሩ በጨፈሩበትና ቅዱሳኑን እየሰደቡ ሲያቅራሩ የከረሙበትን ቤት ቅድስት ቤተክርስቲያን እምዬ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤልን እና የሰማዕቷ የቅድስት አርሴማን ታቦታት በክብር አስገብታ ልጆቿን ሰብስባ እየባረከችበት ትገኛለች ።
እነሆ በዚሁ እነ በግዋሻው ፣ ተረፈ ፣ በሪሁን ፣ ቃለአብ ፣ ገብረሚካኤል ፣ አሰግድ ፣ ታአምርአየሁ ፣ ጎርፉ ፣ ወዘተ ቅርሻታቸውን ያቀረሹ በነበረበት ዓውደምህረት ላይ በነገው ዕለት መምህር ምህረተ አብ ቃለ ወንጌልን ይሰብክበታል ። ዲን ዘማሪ አቤል እና ዘማሪ ዲን ወንደሰን በላይም ይዘምሩበታል ። [ ለዝርዝር መረጃው ወደኋላ እመለስበታለሁ] ። የእናት ዓለም ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ልጆች በሙሉ አሁን ዝም ብላችሁ በያላችሁበት የእግዚአብሔርን ድንቅ ሥራ እያሰባችሁ ፦ እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል ብቻ በማለት እግዚአብሔርን አመስግኑ ። አከተመ ።
፪ኛ #ደብረዘይት #ኢትዮጵያ ።በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በናዝሬት ፣ በደብረዘይት ረፉኤልና በተፍኪ በመዘዋወር ይሰብክ የነበረውና ከመቀሌው ከሳቴ ብርሃን ሰላማ ኮሌጅ ተመርቆ የወጣ የነበረው የእነ አሰግድ ስውር ስፌት ደንገጡር በመሆን ሲያገለግል የነበረው " አዲስ ይርጋለም " የተባለውን ቀሳጢ አናብስቱ የደብረዘይት ወጣቶች በድብቅ በግለሰብ ቤት ውስጥ ሻምረዳዳዳዳዳደ ፐንክራበርሲስስስደሰስ እያለ ሲተረተር እና ከሰንበት ትምህርት ቤት ፣ ከቤተ ክርስቲያን የመለመላቸውን ምስኪን ልጆች ይዞ በአንዲት ራሷም ጴንጤ በሆነች ግለሰብ ቤት ሲያሰለጥን እጅ ከፍንጅ ተይዟል ።
የደብረ ዘይት ወጣቶች ተልዕኮውን ሲፈጽሙ ከመነሻ እስከመጨረሻ የቪድዮ መረጃ በመጠቃማቸው ከወሬ ከቃል ባለፈ የሚታይ ሥራ በመሥራታቸው እኔ ዘመዴ ካለሁበት ከራየን ወንዝ ማዶ ሆኜ ከመቀመጫዬ ብድግ በማለት እጅ ነስቻለሁ ። ሁሉም ሰው የደብረዘይቶችን አርዓያ ቢከተል መልካም ይሆናል ። አሁን የሀገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ጎርጎሬዎስ ይኽንን ቪድዮ ተመልክተው የውግዘት ቃል ያሳርፋሉ ተብሎም ይጠበቃል ። ለማንኛውም ይኽን ድብቅ ሴራ በደብረዘይት ወጣቶች ላይ አድሮ ላጋለጠው ቅዱስ እግዚአብሔር ¶ እልልልልልልልልልልልልልልልልልልል በማለት ምስጋና እናቅርብ ። አከተመ ።
፫ኛ፦ #አዲስአበባ # #ወሎ_ሰፈር_ገነት_ክትፎ_ቤት ። ባለቤቱ ፕሮቴስታንት ይሄ የላኩልህ ቪዲዮ ትናንት እሁድ ወሎ ሰፈር ሚና ህንፃ አጠገብ በሚገኘው ገነት ክትፎ ቤት ውስጥ በኦርቶዶክሳውያን ወጣቶችና በሐራጥቃ ተሃድሶዎቹ መካከል በተነሳ አለመግባባት ጉዳት መድረሱን የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል ። በዚህ ንብረትነቱ የፕሮቴስታንቶች እንደሆነ በሚነገረው ገነት ክትፎ ቤት ውስጥ የግሪሳው በግዋሸው የልጁ የልደት በዓልን በማስመልከት ሞንታርቦ አቁመው ተጠቃሚውንና በአካባቢው የሚኖሩ ኗሪዎችን በሚያውክ መልኩ በጭፈራ አካባቢውን በማወካቸው የተነሳ አቁሙሉን ብለው በትህትና ለጠየቁት ተጠቃሚዎችና ግለሰቦች የንቀት መልስ በመስጠትና የትዕቢት አነጋገር በመናገራቸው ፀብ መፈጠሩን የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል ።
በሆቴሉ ይጠቀሙ የነበሩትና በአካባቢው ላይ ይገኙ በነበሩት የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ወጣቶች ላይ ለዱላ ተጋብዞ የነበረው የደሴው በሪሁንም በግርግሩ መሃል በቦክስ ተመቶ መሬት ላይ መውደቁ የተነገረ ሲሆን ፤ ኮማሪት ዘርፌ ከበደ ፣ ግሪሳው ሀብታሙ ሽብሩ ፣ ሉጢው አሸናፊ ፣ አቋመ ቢሱ አዝማሪ እዮብ ዘለቃ ላይም ኅብረተሰቡ እነዚህ ከሃዲዎች ላይ ምራቅ በመትፋት እስከዛሬ ኦርቶዶክስ መስለው ያታለሉበትን መንገድ በመኮነን የንቀት ስሜቱን እንደገለጠባቸው የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል ።
በዕለቱ እጅግ በጣም አስገራሚ የነበረው ነገር ከእነ በጋሻው ደሳለኝ ጋር ሲሞዳመድና አብሮ ቢዝነስ ይሠራል የሚባለው ፣ ደግሞም ገንዘብ ያለበት ቦታ ነው ከተባለ ለምን ሲኦል አይሆንም አይኑን ጨፍኖ የሚነዳው አርቲስት " ሸዋፈራሁ ደሳለኝ " የተባለው ግለሰብ ነው ። ሸዋፈራሁ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶችን ከመስደቡም በተጨማሪ ስልክ በመደወል አንድ ባታልዮን የፌደራል ፖሊስ ጠርቶም አምጥቶ ነበር። " አሳይሻለሁ ፣ እያንዳንድሽን አስለቅምሻለሁ እያለ ፖሊስን እንደግል ዘበኛው የቆጠረው ሸዋፈራሁ ፤ የፌደራል ፖሊሶቹ በስፍራው ሲደርሱ ወጣቶቹ ይበተናሉ ብሎ ጠብቆ የነበረ ቢሆንም " ወጣቶቹ ግን በእምነት ጉዳይ ኔቶ ለምን አይመጣም በማለት ንቅንቅ ሳይሉ ከፌደራሎች ጋር ተነጋግረ
👍1
ዋል ። ፖሊሶቹም ሁኔታውን ከሰሙ በኋላ በንግድ ቤት ውስጥ ፣ ያውም በመንደር መካከከል እንዲህ ማድረግ አግባብ አይደለም በማለት እነ በጋሻውን እዚያው ክትፎ ቤቱ ውስጥ በሚገኝ ክፍል ውስጥ ቆልፈው ካስቀመጧቸው በኋላ የአካባቢውን ወጣቶችና የሆቴል ቤት ተጠቃሚዎቹን አረጋግተው ሄደዋልም ይላል የደረሰኝ ማረጃ.! ይሄም ከደረሰኝ ቪድዮ ጋር ተራው ሲደርስ ይቀርብላችኋል ።
፬ኛ፦ #ደቡብ_ወሎ ¶ #ከላላ_ወረዳ ፦ በዚህ ወረዳ ደግሞ በአብርሃ ወአጽብሃ ዘመነ መንግሥት የተመሰረተው በዕንቁ የተለበጠ ነው የሚባለውን የደብረ ቀለበት ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ታቦት ዝርፊያና ድንቅ ተአምራቱም ተሰምቷል ። ከአጥቢያው የደረሰኝ መረጃ እንደሚያመለክተው የቅደስት ሥላሴን ታቦት ለ 3 ግዜያት ያህል በሌቦች ተሰርቆ መወሰዱን የሚያመለክት ነው ። ነገር ግን ታቦቱ 3 ቱንም ጊዜ ቢሰረቅም በድንቅ ተአምራት ድል በማድረግ ወደ በመንበረ ክብሩ በመመለስ በአካባቢው የሚኖሩ የሌላ እምነት ተከታዮችን ሳይቀር በማስደመም ላይ መሆኑም ተነግሯል ።
አሁን ለ3ተኛ ጊዜ በአንድ ሙስሊም ባለሃብትና በወረዳው ፖሊሶች ቅንጅት ታቦቱ መሰረቁ በታወቀ በ7 ወሩ ካለበት ቦታ በድንቅ ተአምራት ወንጀለኞቹን አስይዞና የተሰረቀበትን መኪናው ጭምር ገልብጦ ፤ የሰረቁትን ሌቦች ጭምር ገድሎ ፣ አስከሬናቸውን ለማውጣት የቀረቡትን ሰዎችና ወታደሮችም እንዳይነሳ ከየት እንደመጡ በማይታወቁ ዘንዶዎችና እባቦች ከብቦ ። አስከሬኑ እንዳይነሳና የሀገሬው ነዋሪ ይኽን ተአምር በአይኑ እንዲያይ በማድረግ ድንቅ ተአማርትን ከፈጸመ በኋላ ለ6ወርም በተደበቀበት ቦታ 5 ተአምር ሲሰራ ከቆየ በኋላ በክብር ወደ መንበረ ክብሩ ተመልሷል ።
የዚህም ዜና ዝርዝር ተሰናድቷል ጊዜው ሲደርስ አቀርበዋለሁ ። ለማንኛውም እናንት ውድ የኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ልጆች እንደው በሞቴ አፈር ስሆንላችሁ ፣ እንዲያው በእመአምላክ በወላዲተአምላክ ስም ልለምናችሁ እስኪ ዝምብላችሁ አንድ ጊዜ ለዚህ ድንቅ አድራጊ ጌታ ከተቀመጣችሁበት ተነስታችሁ #እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል በማለት ለቅድሥት ሥላሴ ምስጋና አቅርቡልኝ ።
፭ኛ#በዓለምገና_አማኑኤል ¶ ደቡብምእራብ ሸዋ ። በጉልበትና በግፍ የተወሰደን የቤተክርስቲያን ይዞታ ምዕመናን በኃይል አስመለሱ ።
በታላቁ የተዋህዶ አርበኛ በብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ አማካኝነት ተመንጥረውና ተወግዘው የተባረሩት ተሃድሶዎቹ የዓለም ገና ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያንን ይዞታ ለፕሮቴስታንት ባለሃብት በድብቅ ሽጠው መሄዳቸው ይታወቃል ። ባለሃብቱም የቤተክርስቲያኒቱን ይዞታ በጉልበት ይዞ አልለቅም በማለት እስከአሁንም ይዞት መቆየቱ ይታወቃል ። እናም ፍርድቤትም ጉዳዩን ለባለሃብቱ በማገዝ ችላ ብሎ ቢተወውም ባለፈው እሁድ ግን አናብስቱ የተዋሕዶ ልጆች ውስጥ ባለሃብቱ አጥሮ በጉልበት የያዘውን ይዞታ ከቅዳሴ በኋላ በ10 ደቂቃ ውስጥ ፍርስርሱን በማውጣት መብቱን አስከብሯል ። የፌደራል ፖሊስ በቦታው ሲደርስም ህዝቡ መስቀለኛውን እንዳጣፋ ምን ልታደርጉን መጣችሁ.? በሉ ግደሉንና የሰማዕትነት አክሊልን አቀዳጁን በማለት የመጣውን ሰራዊት አስደምመው ውለዋል ። ፖሊስም በተዋሕዶ አናብስቱ ሞትን ያለመፍራት ሁኔታ በመገረም ወደ መጣበት ማንንም ሳይተናኮል በሰላም ተመልሷል ። ይሄም ዝርዝር ዘገባ አለው ጊዜውንም ጠብቆ በጊዜው ይቀርባል ። እስከዚያው እስቲ አንድ ጊዜ ለዚህም እልልልልልልልልል በማለት ይህን ላደረገ ልቅዱስ አማኑኤል ምስጋና አቅርቡልኝ ።
ማሳሰቢያ ፦ ከመላው ዓለም የሚደርሰኝ መረጃ ብዛቱን ይህ ነው ማለት ይከብደኛል ። እኔ ደግሞ አንድ ሰው ነኝ ። ሥራውን በፌስቡክ ላይ የሚያነብ ሰው ብዙ ጋዜጠኞች የጻፉትና ያዘጋጁት እንጂ አንድ እኔ መሃይሙ ዘመዴ የማዘጋጀው አይመስልም ። እውነት ነው አንድ የሚድያ ተቋም የሚሠራውን ሥራ በመሥራት ላይ እንዳለሁም ይሰማኛል ። ከጉዳዮቹ አንገብጋቢነት የተነሳ ለጊዜው ከ18 ሰዓት በላይ በኢንተርኔት ላይ ተጥጄ በመዋልና በማደር መረጃዎችን በማደራጀት እና በማቀነባበር ለእናንተ ለጓደኞቼ ቢጥማችሁም በያጥማችሁም እንደምንም አድርጌ በማዘጋጀት ወደ እናንተ ለማድረስ በመጣር ላይ እንደምገኝ እናንተም ምስክሮቼ ናችሁ ።
ለግንዛቤ እንዲረዳችሁ ያህል ይህንን ሁሉ መረጃ ወደእናንተ ለማድረስ የምጠቀመው #Samsung galaxy S7 በተባለ የእጅ ስልክ ነው ። በደቡብ አፍሪካ ወንድሜ ደጉ ገዝቶ የሰጠኝ ኖት4 ስልክ በመበላሸቱ ምክንያት አሁን እየተጠቀምኩበት ያለውን ይኽችን ስልክ ጀርመን ድረስ በመምጣት ገዝተው ያበረከቱልኝ ወደፊት ስማቸውን ከእነ መልካም ሥራቸው ለሁሉ የምገልጠው ሊቀጳጳስ የሆኑ አባቴ ናቸው ። እኚህ ሊቀጳጳስ ስልኩን ብቻ አይደለም ገዝተው ያበረከቱልኝ ይህንን ሁሉ መረጃ ለመቀበል ወደ ኢትዮጵያ ለማደርገው የስልክ ጥሪም የሞባይል ካርድ መግዣ ይሆነኝ ዘንድ በየጊዜው የሚያበረክቱልኝ አባቴም ጭምር ናቸው ። እናም ጓደኞቼ እኚህን አባት እባካችሁ አመስግኑልኝ ።
የሚገርመው ኢትዮጵያ እያለሁ ወለላ የምትባል በሚኒሶታ የምትኖር እህቴ ሳምሰንግ ታብሌት ወንድሜ ቀሲስ ያሬድ ገብረመድኅን ደግሞ ለፕቶፕ ገዝተው በመምህር ምህረተአብ በኩል የላኩልኝ የነበረ ቢሆንም እውነቱን ለመናገር እንደ እጅ ስልኬ ለመጠቀም አያፈጥነኙም ። በፈለኩት ቦታ ፣ በፈለኩት ሰዓት መዥረጥ አድርጌ ለመጠቀም ሳምሰንግ ስልክ ለእኔ ልክ እንደቤተሰቤ ለመግባባት ቀላል የሆነልኝ ስልክ ነው ።
እናም ጓደኞቼ ስልኳ ጧ ብላ ልትፈነዳብኝ ስለሆነ በአስቸኳይ በሳምሰግ ኖት8 ይተካ ተብሏልና የምታደርጉትን አድርጉ ። ካላስ አለቀ ።
ማስታወሻ ፦ እንደምታውቁት እኔ ዘመዴ ቀን ጥሎኝ ለጊዜው በጀርመን ስደተኛ መሆኔ ይታወቃል ። የጀርመን መንግሥትም እስከ 2019 ዓም ድረስ በሀገሩ እኖር ዘንድ እሺታውን ሰጥቶኛል ። እናም አስከ ፈቀደልኝ ድረስ በዚሁ በጀርመን እቆያለሁ ማለት ነው ። ሁላችሁ ስደተኞች እንድታውቁልኝ የምፈልገው ነገር ግን ፤ እኔ በስደተኝነት ታሪክ እስከአሁን ለስደተኛ የሚሰጠውን የምጽዋት ብር እስከአሁን እንዳልተቀበልኩ እንድታውቁልኝ እፈልጋለሁ ። የወደፊቱን እግዚአብሔር ቢያውቅም እስከአሁን ግን ከመመጽወት ነጻ ነኝ ። ስንትና ስንት ሰራተኛ ቀጥሬ ሳስተዳድር የነበርኩ ሰውዬ በስተእርጅና የሰው እጅማ አያሳየኝ አምላኬ ። በልጅነቴ ማሟላት ያለብኝን በሙሉ እግዚአብሔር ፈቅዶልኝ አሟልቻለሁ ። አሁን እንዲህ ለሃይማኖቴ እሪሪ ብሎ ከመጮህ በቀር ለጊዜው ሌላ ሥራ አይታየኝም ። ነገሩን በአንክሮ ሳየውም በዚህ አሁን እየሰጠሁ ባለሁት አገልግሎት ውስጥ የእግዚአብሔር እጅ አለበት ባይ ነኝ ። ለሆዴ የሚሆነውን በጀርመን ከሚኖሩ ወገኖቼ ከገበታቸው በታች የተረፈውን እየበላሁ እስከጊዜው ድረስ በዚህ እቆያለሁ ። እናም እውነታው ይኸው ነው ።
ታዲያ ቤተሰብህን ማን ይረዳልሃል.? እንዴትስ ይኖራሉ የምትሉም እንዳላችሁ አውቃለሁ ። በጀርመን አስካለ ማርያም የተባለች እህቴ ፣ በአሜሪካ ወንድሞቼ ቀሲስ ሱራፌል ወንድሙ ፣ ቀሲስ ያሬድ ገብረመድህን ፣ ቀሲስ ዘማሪ ታዴዎስ ግርማ ፣ ከእንግሊዝ መምህር ምህረተ አብ አሰፋ ። በቋሚነት ስለልጆቼ እንዳላስብ ስላደረጉኝ እኔ 24 ሰዓት እዚሁ ኢንተርኔት ላይ ተቸክዬ እውላለሁ አድራለሁ ። አከተመ ። ሁለት ወዶ አይሆንም ። አይደለም እንዴ.?
ጎበዝ.! እንዲያው በእመአምላክ ይዤያችኋለሁ በእመቤቴ ስሙኝማ አንዲት ነገር ልንገራችሁ ፤ ይኸውላችሁ አሁን እየሰማችሁት ባለው ነገር ጓደኞቼ ብዙም አትጨነቁ ፣ እንቅልፍም አትጡ
፬ኛ፦ #ደቡብ_ወሎ ¶ #ከላላ_ወረዳ ፦ በዚህ ወረዳ ደግሞ በአብርሃ ወአጽብሃ ዘመነ መንግሥት የተመሰረተው በዕንቁ የተለበጠ ነው የሚባለውን የደብረ ቀለበት ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ታቦት ዝርፊያና ድንቅ ተአምራቱም ተሰምቷል ። ከአጥቢያው የደረሰኝ መረጃ እንደሚያመለክተው የቅደስት ሥላሴን ታቦት ለ 3 ግዜያት ያህል በሌቦች ተሰርቆ መወሰዱን የሚያመለክት ነው ። ነገር ግን ታቦቱ 3 ቱንም ጊዜ ቢሰረቅም በድንቅ ተአምራት ድል በማድረግ ወደ በመንበረ ክብሩ በመመለስ በአካባቢው የሚኖሩ የሌላ እምነት ተከታዮችን ሳይቀር በማስደመም ላይ መሆኑም ተነግሯል ።
አሁን ለ3ተኛ ጊዜ በአንድ ሙስሊም ባለሃብትና በወረዳው ፖሊሶች ቅንጅት ታቦቱ መሰረቁ በታወቀ በ7 ወሩ ካለበት ቦታ በድንቅ ተአምራት ወንጀለኞቹን አስይዞና የተሰረቀበትን መኪናው ጭምር ገልብጦ ፤ የሰረቁትን ሌቦች ጭምር ገድሎ ፣ አስከሬናቸውን ለማውጣት የቀረቡትን ሰዎችና ወታደሮችም እንዳይነሳ ከየት እንደመጡ በማይታወቁ ዘንዶዎችና እባቦች ከብቦ ። አስከሬኑ እንዳይነሳና የሀገሬው ነዋሪ ይኽን ተአምር በአይኑ እንዲያይ በማድረግ ድንቅ ተአማርትን ከፈጸመ በኋላ ለ6ወርም በተደበቀበት ቦታ 5 ተአምር ሲሰራ ከቆየ በኋላ በክብር ወደ መንበረ ክብሩ ተመልሷል ።
የዚህም ዜና ዝርዝር ተሰናድቷል ጊዜው ሲደርስ አቀርበዋለሁ ። ለማንኛውም እናንት ውድ የኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ልጆች እንደው በሞቴ አፈር ስሆንላችሁ ፣ እንዲያው በእመአምላክ በወላዲተአምላክ ስም ልለምናችሁ እስኪ ዝምብላችሁ አንድ ጊዜ ለዚህ ድንቅ አድራጊ ጌታ ከተቀመጣችሁበት ተነስታችሁ #እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል በማለት ለቅድሥት ሥላሴ ምስጋና አቅርቡልኝ ።
፭ኛ#በዓለምገና_አማኑኤል ¶ ደቡብምእራብ ሸዋ ። በጉልበትና በግፍ የተወሰደን የቤተክርስቲያን ይዞታ ምዕመናን በኃይል አስመለሱ ።
በታላቁ የተዋህዶ አርበኛ በብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ አማካኝነት ተመንጥረውና ተወግዘው የተባረሩት ተሃድሶዎቹ የዓለም ገና ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያንን ይዞታ ለፕሮቴስታንት ባለሃብት በድብቅ ሽጠው መሄዳቸው ይታወቃል ። ባለሃብቱም የቤተክርስቲያኒቱን ይዞታ በጉልበት ይዞ አልለቅም በማለት እስከአሁንም ይዞት መቆየቱ ይታወቃል ። እናም ፍርድቤትም ጉዳዩን ለባለሃብቱ በማገዝ ችላ ብሎ ቢተወውም ባለፈው እሁድ ግን አናብስቱ የተዋሕዶ ልጆች ውስጥ ባለሃብቱ አጥሮ በጉልበት የያዘውን ይዞታ ከቅዳሴ በኋላ በ10 ደቂቃ ውስጥ ፍርስርሱን በማውጣት መብቱን አስከብሯል ። የፌደራል ፖሊስ በቦታው ሲደርስም ህዝቡ መስቀለኛውን እንዳጣፋ ምን ልታደርጉን መጣችሁ.? በሉ ግደሉንና የሰማዕትነት አክሊልን አቀዳጁን በማለት የመጣውን ሰራዊት አስደምመው ውለዋል ። ፖሊስም በተዋሕዶ አናብስቱ ሞትን ያለመፍራት ሁኔታ በመገረም ወደ መጣበት ማንንም ሳይተናኮል በሰላም ተመልሷል ። ይሄም ዝርዝር ዘገባ አለው ጊዜውንም ጠብቆ በጊዜው ይቀርባል ። እስከዚያው እስቲ አንድ ጊዜ ለዚህም እልልልልልልልልል በማለት ይህን ላደረገ ልቅዱስ አማኑኤል ምስጋና አቅርቡልኝ ።
ማሳሰቢያ ፦ ከመላው ዓለም የሚደርሰኝ መረጃ ብዛቱን ይህ ነው ማለት ይከብደኛል ። እኔ ደግሞ አንድ ሰው ነኝ ። ሥራውን በፌስቡክ ላይ የሚያነብ ሰው ብዙ ጋዜጠኞች የጻፉትና ያዘጋጁት እንጂ አንድ እኔ መሃይሙ ዘመዴ የማዘጋጀው አይመስልም ። እውነት ነው አንድ የሚድያ ተቋም የሚሠራውን ሥራ በመሥራት ላይ እንዳለሁም ይሰማኛል ። ከጉዳዮቹ አንገብጋቢነት የተነሳ ለጊዜው ከ18 ሰዓት በላይ በኢንተርኔት ላይ ተጥጄ በመዋልና በማደር መረጃዎችን በማደራጀት እና በማቀነባበር ለእናንተ ለጓደኞቼ ቢጥማችሁም በያጥማችሁም እንደምንም አድርጌ በማዘጋጀት ወደ እናንተ ለማድረስ በመጣር ላይ እንደምገኝ እናንተም ምስክሮቼ ናችሁ ።
ለግንዛቤ እንዲረዳችሁ ያህል ይህንን ሁሉ መረጃ ወደእናንተ ለማድረስ የምጠቀመው #Samsung galaxy S7 በተባለ የእጅ ስልክ ነው ። በደቡብ አፍሪካ ወንድሜ ደጉ ገዝቶ የሰጠኝ ኖት4 ስልክ በመበላሸቱ ምክንያት አሁን እየተጠቀምኩበት ያለውን ይኽችን ስልክ ጀርመን ድረስ በመምጣት ገዝተው ያበረከቱልኝ ወደፊት ስማቸውን ከእነ መልካም ሥራቸው ለሁሉ የምገልጠው ሊቀጳጳስ የሆኑ አባቴ ናቸው ። እኚህ ሊቀጳጳስ ስልኩን ብቻ አይደለም ገዝተው ያበረከቱልኝ ይህንን ሁሉ መረጃ ለመቀበል ወደ ኢትዮጵያ ለማደርገው የስልክ ጥሪም የሞባይል ካርድ መግዣ ይሆነኝ ዘንድ በየጊዜው የሚያበረክቱልኝ አባቴም ጭምር ናቸው ። እናም ጓደኞቼ እኚህን አባት እባካችሁ አመስግኑልኝ ።
የሚገርመው ኢትዮጵያ እያለሁ ወለላ የምትባል በሚኒሶታ የምትኖር እህቴ ሳምሰንግ ታብሌት ወንድሜ ቀሲስ ያሬድ ገብረመድኅን ደግሞ ለፕቶፕ ገዝተው በመምህር ምህረተአብ በኩል የላኩልኝ የነበረ ቢሆንም እውነቱን ለመናገር እንደ እጅ ስልኬ ለመጠቀም አያፈጥነኙም ። በፈለኩት ቦታ ፣ በፈለኩት ሰዓት መዥረጥ አድርጌ ለመጠቀም ሳምሰንግ ስልክ ለእኔ ልክ እንደቤተሰቤ ለመግባባት ቀላል የሆነልኝ ስልክ ነው ።
እናም ጓደኞቼ ስልኳ ጧ ብላ ልትፈነዳብኝ ስለሆነ በአስቸኳይ በሳምሰግ ኖት8 ይተካ ተብሏልና የምታደርጉትን አድርጉ ። ካላስ አለቀ ።
ማስታወሻ ፦ እንደምታውቁት እኔ ዘመዴ ቀን ጥሎኝ ለጊዜው በጀርመን ስደተኛ መሆኔ ይታወቃል ። የጀርመን መንግሥትም እስከ 2019 ዓም ድረስ በሀገሩ እኖር ዘንድ እሺታውን ሰጥቶኛል ። እናም አስከ ፈቀደልኝ ድረስ በዚሁ በጀርመን እቆያለሁ ማለት ነው ። ሁላችሁ ስደተኞች እንድታውቁልኝ የምፈልገው ነገር ግን ፤ እኔ በስደተኝነት ታሪክ እስከአሁን ለስደተኛ የሚሰጠውን የምጽዋት ብር እስከአሁን እንዳልተቀበልኩ እንድታውቁልኝ እፈልጋለሁ ። የወደፊቱን እግዚአብሔር ቢያውቅም እስከአሁን ግን ከመመጽወት ነጻ ነኝ ። ስንትና ስንት ሰራተኛ ቀጥሬ ሳስተዳድር የነበርኩ ሰውዬ በስተእርጅና የሰው እጅማ አያሳየኝ አምላኬ ። በልጅነቴ ማሟላት ያለብኝን በሙሉ እግዚአብሔር ፈቅዶልኝ አሟልቻለሁ ። አሁን እንዲህ ለሃይማኖቴ እሪሪ ብሎ ከመጮህ በቀር ለጊዜው ሌላ ሥራ አይታየኝም ። ነገሩን በአንክሮ ሳየውም በዚህ አሁን እየሰጠሁ ባለሁት አገልግሎት ውስጥ የእግዚአብሔር እጅ አለበት ባይ ነኝ ። ለሆዴ የሚሆነውን በጀርመን ከሚኖሩ ወገኖቼ ከገበታቸው በታች የተረፈውን እየበላሁ እስከጊዜው ድረስ በዚህ እቆያለሁ ። እናም እውነታው ይኸው ነው ።
ታዲያ ቤተሰብህን ማን ይረዳልሃል.? እንዴትስ ይኖራሉ የምትሉም እንዳላችሁ አውቃለሁ ። በጀርመን አስካለ ማርያም የተባለች እህቴ ፣ በአሜሪካ ወንድሞቼ ቀሲስ ሱራፌል ወንድሙ ፣ ቀሲስ ያሬድ ገብረመድህን ፣ ቀሲስ ዘማሪ ታዴዎስ ግርማ ፣ ከእንግሊዝ መምህር ምህረተ አብ አሰፋ ። በቋሚነት ስለልጆቼ እንዳላስብ ስላደረጉኝ እኔ 24 ሰዓት እዚሁ ኢንተርኔት ላይ ተቸክዬ እውላለሁ አድራለሁ ። አከተመ ። ሁለት ወዶ አይሆንም ። አይደለም እንዴ.?
ጎበዝ.! እንዲያው በእመአምላክ ይዤያችኋለሁ በእመቤቴ ስሙኝማ አንዲት ነገር ልንገራችሁ ፤ ይኸውላችሁ አሁን እየሰማችሁት ባለው ነገር ጓደኞቼ ብዙም አትጨነቁ ፣ እንቅልፍም አትጡ
👍1