💢💢💢💢ይነበብ💢💢 💢💢
አባቶቻችን ደማቸውን አፍሰው አጥንታቸውን ከስክሰው ያቆዩልንን እምነት እኛም ደምና አጥንታችንን እኛነታችንን ገብረን እናስቀጥላለን። እኛ ብናልፍም ተዋህዶ ግን ለዘልአለም አለሞች ትቀጥላለች። ስጋዊ የሆነ ሁሉም ነገር ይቀራል እንጂ በአንዲት እምነት በተዋህዶ ምንም ድርድር የለም። ያገሬ ሰው ባንዲት እምነቱ ባንዲት ርስቱ ባንዲት እናቱ ድርድር አያውቅም። ማህተብ በአንገትታችን ያደረግንበት ሚስጥር አንገታችንን ለሃይማኖታችን እንሰጣለን ስንል ነው። "#የምሞትለት_ሃይማኖት_እንጂ_የምሞትለት_ብሔር_የለኝም!"
#ይህ_የኦርቶዶክሳውያን_ጉዳይ_ብቻ_አይደለም_የሁላችንም_ነው። እኔ ክርስቲያን ብሆንም መስኪድ ሲቃጠል እያየው ዝም የሚል ህሊና የለኝም ቸርች ሲፈርስ ፓስተር ሲታረድ እያየው ምን አገባኝ የሚል እሳቤ የለኝም ይህ የሰብአዊነት ጉዳይ ነው ሁላችንንም ይመለከተናል አንዳችን ስለሌላችን ያገባናል እኔ በወገኔ ላይ በሃይማኖቴ ላይ ለሚፈፀም በደል ዝም አልልም ያገባኛል። የወዳጄ ቤት ሲቃጠል እያየው ዝም ብል ትንሽ ቆይቶ ወደኔ ቤት እንደሚመጣ አላውቅም ማለት ነው። ይህንን መልእክት ሃይማኖት ሳትለዩ ለሁሉም ታካፍሉ ዘንድ አሳስባለው ሃይማኖታዊ ብቻ ሳይሆን ሰብአዊ ሃገራዊ ግዴታችን ነው!። 04-01-2012 መስቀል አደባባይ
#ሁላችንም እንገናኝ! #Share
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
አባቶቻችን ደማቸውን አፍሰው አጥንታቸውን ከስክሰው ያቆዩልንን እምነት እኛም ደምና አጥንታችንን እኛነታችንን ገብረን እናስቀጥላለን። እኛ ብናልፍም ተዋህዶ ግን ለዘልአለም አለሞች ትቀጥላለች። ስጋዊ የሆነ ሁሉም ነገር ይቀራል እንጂ በአንዲት እምነት በተዋህዶ ምንም ድርድር የለም። ያገሬ ሰው ባንዲት እምነቱ ባንዲት ርስቱ ባንዲት እናቱ ድርድር አያውቅም። ማህተብ በአንገትታችን ያደረግንበት ሚስጥር አንገታችንን ለሃይማኖታችን እንሰጣለን ስንል ነው። "#የምሞትለት_ሃይማኖት_እንጂ_የምሞትለት_ብሔር_የለኝም!"
#ይህ_የኦርቶዶክሳውያን_ጉዳይ_ብቻ_አይደለም_የሁላችንም_ነው። እኔ ክርስቲያን ብሆንም መስኪድ ሲቃጠል እያየው ዝም የሚል ህሊና የለኝም ቸርች ሲፈርስ ፓስተር ሲታረድ እያየው ምን አገባኝ የሚል እሳቤ የለኝም ይህ የሰብአዊነት ጉዳይ ነው ሁላችንንም ይመለከተናል አንዳችን ስለሌላችን ያገባናል እኔ በወገኔ ላይ በሃይማኖቴ ላይ ለሚፈፀም በደል ዝም አልልም ያገባኛል። የወዳጄ ቤት ሲቃጠል እያየው ዝም ብል ትንሽ ቆይቶ ወደኔ ቤት እንደሚመጣ አላውቅም ማለት ነው። ይህንን መልእክት ሃይማኖት ሳትለዩ ለሁሉም ታካፍሉ ዘንድ አሳስባለው ሃይማኖታዊ ብቻ ሳይሆን ሰብአዊ ሃገራዊ ግዴታችን ነው!። 04-01-2012 መስቀል አደባባይ
#ሁላችንም እንገናኝ! #Share
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot