በመላዋ ኢትዮጵያ ፀረ ተሃድሶ
ዘመቻው ተቀጣጥሏል
አከተመ
*★★★*
#ማስታወሻ ✔ እኔ ደግሞ ነገ ከቅዳሴ በኋላ የአጅሬ በግዋሻውን አስደማሚ የስልክ " ቀደዳ " ክፍል ሁለቱን ይፋ አወጣዋለሁ ። እናም እሰከዚያው ድረስ ይኸንን ጦማር እየኮመኮማችሁ ተረጋግታችሁ ጠብቁኝ ።
#ETHIOPIA_DUBAI_USA | የግሪሳው ሸቀጥ በሙሉ ከያለበት እየተለቀመ ወደ እሳት እየተዶለ ነው ። የስልክ ጥሪ የነበሩት የግሪሳው ቃርዳዎችም ከሚሞሪ ላይ እየተሰረዙ እየተወገዱ ነው ።
¶ ይኽ ጦማር ብዙ #Share_Share_Share ይፈልጋል ።
¶ የተዋሕዶ አናብስት የፀረ ተሃድሶው እንቅስቃሴ በመጠኑ በዚህ ጦማር ለመዳሰስ ተሞክሯል ።
መቼም ወገኖቼ እዚህ ከራየን ወንዝ ማዶ ሆኜ ያለሁበትን ደስታ አትጠይቁኝ ። እንዴት አድርጌ ልግለጸው ። ኡፍፍፍ " ያ ረቢ ገለኒ ሲሀፍገው ያ ጎፍታኮ.! እልልሃለኋ እዚህ ከወንዙ ማዶ ቁጭ ብዬ ። ሃይ ታዲያ ከዚህ በላይ ምን ልበል ።
“ሑሩ ወመሐሩ ውስተ ኵሉ አጽናፈ ዓለም ” ተብለው በቅዱስ ወንጌል ከጌታ በተላኩት መሰረት፤የእምዬ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች ከዚህ በላይ ምን እስኪመጣ ነው የምንጠብቀው በማለት ከላይ እስከታች ድረስ በመናበብ ዓለምአቀፍ ፀረ ተሃድሶ ዘመቻ ከፍተው በሚያስደንቅ ጥበብ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ላይ መናፍቃኑ ለመቶ ዓመታት ተዘጋጅተው በእኛ ቡድን ላይ ተወስዶ የነበረውን የጫወታ ብልጫ በሳምንታት እንቅስቃሴ በፍጥነት ከመከላከል ወደ ማጥቃት ተሸጋግረን የጣላትን ቡድን አረፋ እንዲደፍቅ አድርገነዋል ። " ኤታባቱ " አለ ሌኒን ።
ከቤተ ጉባኤያቱ እና ከመንፈሳዊ ኮሌጅ የተውጣጡ ምሩቃን መምህራንና በኹለገብ የዕቀበተ እምነት አቀራረባቸው የተመሰከረላቸው በርካታ የትሩፋት ሰባክያንና ዘማርያን በጥምረት ነው ተሰባስበው በተዋሕዶ በኩል ያለውን ክፍተት በአንድ ሳምንት ውስጥ በመድፈን የግሪሳውን ቡድን ውኃ ውኃ ያሰኙት ። " እነዚህን ጉፋያዎች ያ አማላጅ የሚሉት ፣ የሳሎኑ ጽጌሬዳ ፣ የልቤ ንጉሥ ፣ ፍሬንዴ ፣ ጓደኛዬ ፣ ወንድሜ የሚሉት ኢየሱስ እንዴት አድርጎ እንደሚያድናቸውስ አሁን ነው ማየት ።
የቡድናችንን አሰላለፍና የተሰማሩባቸውን ሥፍራዎች እንደሚከተለው ለመግለጽ እንሞክራለን ።
፩ኛ፦ ሙሐዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት እና መ/ር ኅሊና በለጠ እነ ግሪሳው ፓስተር አሰግድ ፣ በግዋሻው ፣ ዕጩ ፓስተር ቃለአብ ካሳዬ ፣ ምስኪኑ የበጋሻውና የአድነው ወንድሙ አሽከር የሆነው የደሴው በሪሁን ፣ እነ ዘርፌ ፣ እነምርትነሽ ፣ መርዛቸውን በተከሉባት ድሬደዋ (በድሬዳዋ ቅዱስ ገብርኤል)፤ ነው የተሰማሩት ። በተለይ የሳቢያን ገብርኤል የእነ በጋሻው መፈንጪያም ግዛት ነበረ ። ጉባኤውን የተከታተሉና የታዘቡ የመረጃ ምንጮቼ እንደነገሩኝ ከሆነ በድሬደዋ እነ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የተሃድሶን ጥርሱን አውልቀው በድዱ አስቀሩት ነው የተባለው ። ከስልክና ከቤቱ የድሬ ህዝብ የአዝማሪዎቹን ቃርዳ አስወግዶ ለእሳት ራት አድርጎታል ።
፪ኛ፦መጋቤ ሃይማኖት ተስፋዬ ሞሲሳ እና መጋቤ ሐዲስ ቀለም ወርቅ ታደሰ ደግሞ የአዝማሪት ምርትነሽ የትውልድ ሀገርና አጥቢያዋ ላይ ነው የሄዱላት ። (በይርጋለም ዐማኑኤል)፤ ወዳጄ ጨዋታው በጠላት ሜዳና ሰፈር ላይ ሆኖ አርፏል ። የተባረረ እንጂ የተጠናከረ እና አስተማማኝ የሆነ መረጃ ከይርጋለም አልደረሰኝም እንጂ የግሪሳዎቹ ሸቀጦች እንደጉድ መሰብሰባቸውን ከዚሁ ስፍራ ተነግሮኛል ።
፫ኛ፦ መ/ር ምትኩ አበራ እና ዲ/ን ታደሰ ወርቁ ደግሞ ሊቀመዘምራን ኪነጥበብ ወ/ቂርቆስ ፣ ዘማሪት ማርታ ኃይለ ሥላሴ ፣ እና የዜማ ዕቃ ተጫወቹ የምወደውና የማከብረው ወንድሜ ኤልያስን ይዘው ወደ (በቦንጋ ኪዳነ ምሕረት)፤ነው የከተሙት ። ቦንጋ በእነ በግዋሻውና አሰግድ አማካኝነት ህዝቡን ግራ ያጋባች ከተማ ናት ። የአቶ አጥናፌ ልጆች ተአምርአየሁ አጥናፌ ፣ ደረጀ አጥናፌን የመሳሰሉ ከሃድያን የእናት ጡት ነካሾችም የፈነጩባት ከተማም ነበረች ። በሊቀጳጳሱ ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል ቸልተኝነት ተሐድሶአውያኑ ቸርች እስከመክፈት የደረሱባት የሚዛን ተፈሪ ጎረቤት ነበረች ቦንጋ ። ዛሬ በላ ወረደባታ ታዲያ ።
በቦንጋ ለጉባኤው የሚመጡ ምእመናን የከተማዋ የመኪና ባለንብረቶች መኪና በነጻ አቅርበዋል ። ዛሬ ህዝቡ በየቤቱ የተቀመጠውን የግሪሳዎቹን ቃርዳ እየለቀመ አምጥቶ በቤተክርስቲያን ሲያስረክብ ውሏል ።
፬ኛ፦ መ/ር በላይ ወርቁ እና መ/ር ተመስገን ዘገየ ደግሞ ወደ ደብረ ዘይት ቅዱስ ሚካኤል እና በአዳሚ ቱሉ ቅድስት ማርያም)፤ አቅንተው ተአምር ሲሠሩ ውለዋል ። ወንድሜ ቀሲስ አብርሃም ከደብረዘይት እንዳደረሰኝ መረጃ ከሆነ የህዝቡን ስሜት እንዲህ ነው ብሎ መግለጽ አይቻልም ነው ያለኝ ። ምድር ጠበበን ፣ ለጥምቀትና ለታላለቅ በዓላትም በዚህን ያህል መጠን የመጣ ህዝብ አላስታውስም ብሎኛል ወንድሜ ቀሲስ አብርሃም ። ወዳጄ መምህር በላይ ወርቁ ማለት ራሱን ያልገለጠና በሚፈለገው መጠን አገልግሎት አልሰጡም ብዬ ከምቆጭባቸው አገልጋዮች መካከል አንዱና ዋነኛው ወንድም ነው ። በላይ የደሴ ልጅ ነው ። ከእነ አባመፍቀሬሰብ እግር ስር ቁጭ ብሎ ያደገ ። እናም በላይ ሲያስተምር ማድመጥ የነፍስ እርካታን ይሰጣል ። በተለይ አይጀምረው እንጂ እንዲህ ተሃድሶ ላይ መዝመት ከጀመረ መመለሻም የለው ወዳጄ ። ደብረ ዘይት በበላይና በተሜ ዋይዋይ ስትል ከርማለች ። ህዝቡ በደብረ ዘይትም የግሪሳውን ቃርዳ ከቤቱ ተሸክሞ አምጥቶ ለእሳት ዳርጎታል።
፭ኛ፦ መ/ር ዐብይ መኰንን እና መ/ር ኢዮብ ይመኑ ወደ (በሻሸመኔ ቅድስት ልደታ)፤ እንደሄዱ እንጂ በዚያ የገጠማቸውን ተጠናከረ መረጃ አልደረሰኝም ። እንደደረሰኝ አቀርብላችኋለሁ
፮ኛ፦ ዶ/ር ዘሪሁን ሙላቱ እና መ/ር ዐብይ መኰንን [ በሃላባ ቅድስት ማርያም ፤ በቦዲቲ ] ቦዲቲ የተረፈ አበራ የትውልድ ሃገር ናት ፣ በካራቴ ሰንበት ተማሪዎቹን በጉባኤ መሃል አፈር ከድሜ የሚያስግጡ መነኩሴ አስተዳዳሪ የነበረባት ፣ እነበጋሻው የክህደት ቅርሻታቸውን ዘርግፈውባት የመጡባት ከተማ ናት ሃላባ ። በሃላባ እነ ዶክተር ዘሪሁን ምን እንደገጠማቸው እንዲሁ የተጠናከረ መረጃ ከስፍራው አልደረሰኝም ። ነገር ግን በእኔ በኩል ዶር ዘሪሁን የደረሰበት ከተማ በመናፍቃን ዘንድ መዓት እንደወረደባቸው ነው የምቆጥረው ። እንደው ፈረደባቸው ።
፯ኛ፦መ/ር በኃይሉ በቀለ እና መጋቤ ጥበባት ሲያምር ተክለ ማርያም (በሻኪሶ - መጋዶ)፤ ሻኪሶ የእነበጋሻው የገንዘብ ምንጭ የሆነች የወርቅ ሀገር ናት ። በዚያም ጉባኤው ምን እነደሚመስል መረጃው አልደረሰኝም ።
፰ኛ፦ መጋቤ ሐዲስ ድጋፌነህ ኃይለ ሚካኤል(በሀገረ ማርያም)፤ ሀገረ ማርያም የዘመተው ድጋፌነህ ምን እንደደረሰ ስለእሱም መረጃ አልደረሰኝም ።
፱ኛ፦መ/ር ምሕረተ አብ አሰፋ እና ዲ/ን ብሌን ጌታቸው (በዱባይ ቅዱስሚካኤልና ቅድስት አርሴማ )፤ የእነ ፓስተር አሰግድ ፣ የእነ ፓስተር ተስፉ እንዳለ ፣ የእነ ፓስተር በግዋሻው የገንዘብ ምንጭ ፣ የመዝናኛ ቦታ ፣ ለሚስትነት የሚሆኑ ቆንጆ ቆንጆ ልጃገረዶች መምረጫ ስፍራ ነበረች ። በቅዱስ ሚካኤል ስም አዳራሽ ከፍተው የፈነጩት ግሪሳዎች አሁን ቅዱስ ሚካኤልን ትተው " የዱባዩ ኢየሱስ " በለው በመክፈት ድራሻቸውን አጥፍተዋል ። ቤተክርስቲያንም በእነሱ ግዛት በነበረው ቤሪያ ላይ ታቦተ ቅዱስ ሚካኤልን እና ታቦተ ቅድስት አርሴማን ተክለው አካባቢውን ተሃድሶ ከሚባል የኢቦላ አይነት ቫይረስ አጽድተውታል ። መቼም ትናንት በ
ዘመቻው ተቀጣጥሏል
አከተመ
*★★★*
#ማስታወሻ ✔ እኔ ደግሞ ነገ ከቅዳሴ በኋላ የአጅሬ በግዋሻውን አስደማሚ የስልክ " ቀደዳ " ክፍል ሁለቱን ይፋ አወጣዋለሁ ። እናም እሰከዚያው ድረስ ይኸንን ጦማር እየኮመኮማችሁ ተረጋግታችሁ ጠብቁኝ ።
#ETHIOPIA_DUBAI_USA | የግሪሳው ሸቀጥ በሙሉ ከያለበት እየተለቀመ ወደ እሳት እየተዶለ ነው ። የስልክ ጥሪ የነበሩት የግሪሳው ቃርዳዎችም ከሚሞሪ ላይ እየተሰረዙ እየተወገዱ ነው ።
¶ ይኽ ጦማር ብዙ #Share_Share_Share ይፈልጋል ።
¶ የተዋሕዶ አናብስት የፀረ ተሃድሶው እንቅስቃሴ በመጠኑ በዚህ ጦማር ለመዳሰስ ተሞክሯል ።
መቼም ወገኖቼ እዚህ ከራየን ወንዝ ማዶ ሆኜ ያለሁበትን ደስታ አትጠይቁኝ ። እንዴት አድርጌ ልግለጸው ። ኡፍፍፍ " ያ ረቢ ገለኒ ሲሀፍገው ያ ጎፍታኮ.! እልልሃለኋ እዚህ ከወንዙ ማዶ ቁጭ ብዬ ። ሃይ ታዲያ ከዚህ በላይ ምን ልበል ።
“ሑሩ ወመሐሩ ውስተ ኵሉ አጽናፈ ዓለም ” ተብለው በቅዱስ ወንጌል ከጌታ በተላኩት መሰረት፤የእምዬ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች ከዚህ በላይ ምን እስኪመጣ ነው የምንጠብቀው በማለት ከላይ እስከታች ድረስ በመናበብ ዓለምአቀፍ ፀረ ተሃድሶ ዘመቻ ከፍተው በሚያስደንቅ ጥበብ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ላይ መናፍቃኑ ለመቶ ዓመታት ተዘጋጅተው በእኛ ቡድን ላይ ተወስዶ የነበረውን የጫወታ ብልጫ በሳምንታት እንቅስቃሴ በፍጥነት ከመከላከል ወደ ማጥቃት ተሸጋግረን የጣላትን ቡድን አረፋ እንዲደፍቅ አድርገነዋል ። " ኤታባቱ " አለ ሌኒን ።
ከቤተ ጉባኤያቱ እና ከመንፈሳዊ ኮሌጅ የተውጣጡ ምሩቃን መምህራንና በኹለገብ የዕቀበተ እምነት አቀራረባቸው የተመሰከረላቸው በርካታ የትሩፋት ሰባክያንና ዘማርያን በጥምረት ነው ተሰባስበው በተዋሕዶ በኩል ያለውን ክፍተት በአንድ ሳምንት ውስጥ በመድፈን የግሪሳውን ቡድን ውኃ ውኃ ያሰኙት ። " እነዚህን ጉፋያዎች ያ አማላጅ የሚሉት ፣ የሳሎኑ ጽጌሬዳ ፣ የልቤ ንጉሥ ፣ ፍሬንዴ ፣ ጓደኛዬ ፣ ወንድሜ የሚሉት ኢየሱስ እንዴት አድርጎ እንደሚያድናቸውስ አሁን ነው ማየት ።
የቡድናችንን አሰላለፍና የተሰማሩባቸውን ሥፍራዎች እንደሚከተለው ለመግለጽ እንሞክራለን ።
፩ኛ፦ ሙሐዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት እና መ/ር ኅሊና በለጠ እነ ግሪሳው ፓስተር አሰግድ ፣ በግዋሻው ፣ ዕጩ ፓስተር ቃለአብ ካሳዬ ፣ ምስኪኑ የበጋሻውና የአድነው ወንድሙ አሽከር የሆነው የደሴው በሪሁን ፣ እነ ዘርፌ ፣ እነምርትነሽ ፣ መርዛቸውን በተከሉባት ድሬደዋ (በድሬዳዋ ቅዱስ ገብርኤል)፤ ነው የተሰማሩት ። በተለይ የሳቢያን ገብርኤል የእነ በጋሻው መፈንጪያም ግዛት ነበረ ። ጉባኤውን የተከታተሉና የታዘቡ የመረጃ ምንጮቼ እንደነገሩኝ ከሆነ በድሬደዋ እነ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የተሃድሶን ጥርሱን አውልቀው በድዱ አስቀሩት ነው የተባለው ። ከስልክና ከቤቱ የድሬ ህዝብ የአዝማሪዎቹን ቃርዳ አስወግዶ ለእሳት ራት አድርጎታል ።
፪ኛ፦መጋቤ ሃይማኖት ተስፋዬ ሞሲሳ እና መጋቤ ሐዲስ ቀለም ወርቅ ታደሰ ደግሞ የአዝማሪት ምርትነሽ የትውልድ ሀገርና አጥቢያዋ ላይ ነው የሄዱላት ። (በይርጋለም ዐማኑኤል)፤ ወዳጄ ጨዋታው በጠላት ሜዳና ሰፈር ላይ ሆኖ አርፏል ። የተባረረ እንጂ የተጠናከረ እና አስተማማኝ የሆነ መረጃ ከይርጋለም አልደረሰኝም እንጂ የግሪሳዎቹ ሸቀጦች እንደጉድ መሰብሰባቸውን ከዚሁ ስፍራ ተነግሮኛል ።
፫ኛ፦ መ/ር ምትኩ አበራ እና ዲ/ን ታደሰ ወርቁ ደግሞ ሊቀመዘምራን ኪነጥበብ ወ/ቂርቆስ ፣ ዘማሪት ማርታ ኃይለ ሥላሴ ፣ እና የዜማ ዕቃ ተጫወቹ የምወደውና የማከብረው ወንድሜ ኤልያስን ይዘው ወደ (በቦንጋ ኪዳነ ምሕረት)፤ነው የከተሙት ። ቦንጋ በእነ በግዋሻውና አሰግድ አማካኝነት ህዝቡን ግራ ያጋባች ከተማ ናት ። የአቶ አጥናፌ ልጆች ተአምርአየሁ አጥናፌ ፣ ደረጀ አጥናፌን የመሳሰሉ ከሃድያን የእናት ጡት ነካሾችም የፈነጩባት ከተማም ነበረች ። በሊቀጳጳሱ ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል ቸልተኝነት ተሐድሶአውያኑ ቸርች እስከመክፈት የደረሱባት የሚዛን ተፈሪ ጎረቤት ነበረች ቦንጋ ። ዛሬ በላ ወረደባታ ታዲያ ።
በቦንጋ ለጉባኤው የሚመጡ ምእመናን የከተማዋ የመኪና ባለንብረቶች መኪና በነጻ አቅርበዋል ። ዛሬ ህዝቡ በየቤቱ የተቀመጠውን የግሪሳዎቹን ቃርዳ እየለቀመ አምጥቶ በቤተክርስቲያን ሲያስረክብ ውሏል ።
፬ኛ፦ መ/ር በላይ ወርቁ እና መ/ር ተመስገን ዘገየ ደግሞ ወደ ደብረ ዘይት ቅዱስ ሚካኤል እና በአዳሚ ቱሉ ቅድስት ማርያም)፤ አቅንተው ተአምር ሲሠሩ ውለዋል ። ወንድሜ ቀሲስ አብርሃም ከደብረዘይት እንዳደረሰኝ መረጃ ከሆነ የህዝቡን ስሜት እንዲህ ነው ብሎ መግለጽ አይቻልም ነው ያለኝ ። ምድር ጠበበን ፣ ለጥምቀትና ለታላለቅ በዓላትም በዚህን ያህል መጠን የመጣ ህዝብ አላስታውስም ብሎኛል ወንድሜ ቀሲስ አብርሃም ። ወዳጄ መምህር በላይ ወርቁ ማለት ራሱን ያልገለጠና በሚፈለገው መጠን አገልግሎት አልሰጡም ብዬ ከምቆጭባቸው አገልጋዮች መካከል አንዱና ዋነኛው ወንድም ነው ። በላይ የደሴ ልጅ ነው ። ከእነ አባመፍቀሬሰብ እግር ስር ቁጭ ብሎ ያደገ ። እናም በላይ ሲያስተምር ማድመጥ የነፍስ እርካታን ይሰጣል ። በተለይ አይጀምረው እንጂ እንዲህ ተሃድሶ ላይ መዝመት ከጀመረ መመለሻም የለው ወዳጄ ። ደብረ ዘይት በበላይና በተሜ ዋይዋይ ስትል ከርማለች ። ህዝቡ በደብረ ዘይትም የግሪሳውን ቃርዳ ከቤቱ ተሸክሞ አምጥቶ ለእሳት ዳርጎታል።
፭ኛ፦ መ/ር ዐብይ መኰንን እና መ/ር ኢዮብ ይመኑ ወደ (በሻሸመኔ ቅድስት ልደታ)፤ እንደሄዱ እንጂ በዚያ የገጠማቸውን ተጠናከረ መረጃ አልደረሰኝም ። እንደደረሰኝ አቀርብላችኋለሁ
፮ኛ፦ ዶ/ር ዘሪሁን ሙላቱ እና መ/ር ዐብይ መኰንን [ በሃላባ ቅድስት ማርያም ፤ በቦዲቲ ] ቦዲቲ የተረፈ አበራ የትውልድ ሃገር ናት ፣ በካራቴ ሰንበት ተማሪዎቹን በጉባኤ መሃል አፈር ከድሜ የሚያስግጡ መነኩሴ አስተዳዳሪ የነበረባት ፣ እነበጋሻው የክህደት ቅርሻታቸውን ዘርግፈውባት የመጡባት ከተማ ናት ሃላባ ። በሃላባ እነ ዶክተር ዘሪሁን ምን እንደገጠማቸው እንዲሁ የተጠናከረ መረጃ ከስፍራው አልደረሰኝም ። ነገር ግን በእኔ በኩል ዶር ዘሪሁን የደረሰበት ከተማ በመናፍቃን ዘንድ መዓት እንደወረደባቸው ነው የምቆጥረው ። እንደው ፈረደባቸው ።
፯ኛ፦መ/ር በኃይሉ በቀለ እና መጋቤ ጥበባት ሲያምር ተክለ ማርያም (በሻኪሶ - መጋዶ)፤ ሻኪሶ የእነበጋሻው የገንዘብ ምንጭ የሆነች የወርቅ ሀገር ናት ። በዚያም ጉባኤው ምን እነደሚመስል መረጃው አልደረሰኝም ።
፰ኛ፦ መጋቤ ሐዲስ ድጋፌነህ ኃይለ ሚካኤል(በሀገረ ማርያም)፤ ሀገረ ማርያም የዘመተው ድጋፌነህ ምን እንደደረሰ ስለእሱም መረጃ አልደረሰኝም ።
፱ኛ፦መ/ር ምሕረተ አብ አሰፋ እና ዲ/ን ብሌን ጌታቸው (በዱባይ ቅዱስሚካኤልና ቅድስት አርሴማ )፤ የእነ ፓስተር አሰግድ ፣ የእነ ፓስተር ተስፉ እንዳለ ፣ የእነ ፓስተር በግዋሻው የገንዘብ ምንጭ ፣ የመዝናኛ ቦታ ፣ ለሚስትነት የሚሆኑ ቆንጆ ቆንጆ ልጃገረዶች መምረጫ ስፍራ ነበረች ። በቅዱስ ሚካኤል ስም አዳራሽ ከፍተው የፈነጩት ግሪሳዎች አሁን ቅዱስ ሚካኤልን ትተው " የዱባዩ ኢየሱስ " በለው በመክፈት ድራሻቸውን አጥፍተዋል ። ቤተክርስቲያንም በእነሱ ግዛት በነበረው ቤሪያ ላይ ታቦተ ቅዱስ ሚካኤልን እና ታቦተ ቅድስት አርሴማን ተክለው አካባቢውን ተሃድሶ ከሚባል የኢቦላ አይነት ቫይረስ አጽድተውታል ። መቼም ትናንት በ
ሰበር ዜና.! ስብርብር ያለም ወሬ ።
"ኮብራው" አሸናፊ ገብረማርያምም
"ከወልቂጤ ማርያም ተወገደ ።
*★★★*
¶#ወልቂጤ_ከተሃድሶ_አገዛዝ_ነፃ_ወጣች።#አከተመ ።
#እግርናፈር_አለ_ጉራጌ.! ዳይ ንካው አሹዬ.! የአቦገገራ.! ።
#ETHIOPIA | #ወልቂጤ_ጉራጌዞን ¶ ልስልሱ፣ ተናዳፊና መርዘኛው ኮብራ እንዲሁም የተሃድሶዎቹ " ማስተር ማይንድ " ተብሎ የሚጠራውን ከሃዲው አሸናፊ ገብረ ማርያምም ይኸው ጊዜው ሲደርስ ተወገደ ። ወደ ወንድሞቹ ኅብረትም ተቀላቀለ ። / በጋሽ መጣሁልህ በለው እንግዲህ ኮብራው /
¶ ይሕንን ጦማር #Share_Share_Share ማድረግ በተሃድሶዎቹ ላይ መብረቅ እንደማውረድ ነው የሚቆጠረው ።
¶ እፎይ.! ተመስገን አምላኬ ። ይኼንን ሁሉ ጉድ በህይወት እያለሁ ስላሳየኸኝ አመሰግንሃለሁ ።
¶ አዲሱ የጉራጌ ሃገረ ስብከት ተሿሚ የቀድሞው "አባ ዘድንግል" በአሁኑ የጵጵስና ስማቸው ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ፣ በተሾሙበት ሀገረ ስብከት ሥራቸውን ተሃድሶን በማጽዳት አንድ ብለው በይፋ መጀመራቸው ተሰማ ። በቀድሞው የሀገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ በብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ አይዞዋችሁ ባይነትና በስውር ድጋፍ ሰጪነት ወልቂጤን የተሃድሶ ዋና ማዕከል አድርገው የነበሩት ተሃድሶዎች አሁን በብፁዕ አቡነ መልኬጼዴቅ ዘመን ያልታሰበ ነገር ግን ከብፁዕነታቸው ባህሪ አንጻር በእጁጉ የሚጠበቅ መዓት እንደወረደባቸው ነው ከወደ ወልቂጤ የመጣው ዜና የሚናገረው ።
¶ ወልቂጤ በአሸናፊ ገብረማርያም ፣ ሃላባ በተረፈ አበራ ፣ ዲላ በበጉ በጋሻውና በዘማዊ ትዝታው ፣ ትግራይ በእነ ትርሃስ ፣ ቅዱስ ዮሴፍ በታሪኩ አበራና በናሁሰናይ ፣ ዱባይ በቀሲስ ሰሎሞን ሙልጌታ ምልምሎች ፣ ቀበናና 22 በፓስተር አሰግድ ዕዝ ስር የወደቁ የተሃድሶ ካምፖችና ምሽጎች ነበሩ ። አሁን ከዮሴፍ በስተቀር ሁሉም ነፃ እየወጡ ነው ። ዮሴፍም ቢሆን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ጎይቶም ጓደኛው ደምመላሽ ቶጋና የስብከተ ወንጌል ኃላፊው የግቢ ገብርኤል ልጅ የነበረው የየኔታ ያሬድ ልጅ ከሃዲው ዳዊት ያሬድ በጥቅም ተይዘው ስልጣናቸውን በመጠቀም ለጊዜው እንጲር ጲርር ስላሉ ነው እንጂ የናሁሰናይ ጉዳይ በህዝቡ ዘንድ ሁሉ ነገር ያበቃና ያከተመ መሆኑ እየተሰማ ነው ። በተለይ የፊታችን ማክሰኞ በዮሴፍ ቤተክርስቲያን የሚመጣ ግሪሳ ፈርዶበታል እየተባለም ነው ።
ወልቂጤ ግን እስከዛሬ ድረስ ምቹ ከምፕና ለም መሬታቸው ፣ ነፃ የጦር ቀጠናቸውም ነበረች ፤ ለግሪሳዎቹ ። በአፋቸው " ማኅበረ ቅዱሳን ልጃችን ነው" እያሉ በሆዳቸው ጩቤ የሚሰቀስቁባቸው ብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስን ደጀን ያደረጉት ተሃድሶዎቹ እስከዛሬ ያለከልካይ ሲፈነጩበት የነበረም ነፃ ግዛታቸውም ነበር ወልቂጤ። ለዚህ ሁኔታ መፈጠርም ብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ ዋነኛው ተጠያቂም ተወቃሽም ተደርገው ሲወቀሱ መክረማቸው እውነት እንደነበር ይኸው አሁን በግልፅ ፋይሉ ሲከፈት ታይቷልም እየተባለ ነው ። አሁን ብፁዕ አቡነ ቀሌሜንጦስ ከወልቂጤ ወደ ሰሜን ሸዋ ተዘዋውረዋል ። እንግዲህ ደብረ ብርሃኖች ፣ ሰሜን ሸዋዎች እግዚአብሔር ይሁናችሁ ። ቻሉት እንግዲህ ። ጽናቱን ይስጣችሁ ።
¶ ተሃድሶዎቹ በየትኛውም አብያተክርስቲያናት ውስጥ በማያምኑበት በቅዱስ ቁርባን ለፎቶ ሲሉና ህዝቡን ለማደናገር ብቻ ለሚጠቀሙበት የቅዱስ ጋብቻ ሥርዓትን ለመፈጸም ሲሉ ለሚያቀርቡት ጥያቄ በሁሉም ቦታ ቢከለከሉም ፤ የወልቂጤዋ ማርያም ስውር አለቃ በሆነው በአሸናፊ ምክንያት ግን የተሃድሶዎቹ ማሾፊያና መነሃሪያ ሆና ነበር ወልቂጤ ። ከደሴና ከአዲስአበባ የተባረረው ግማሽ እስላሙ መናፍቅ " የደሴው ተሃድሶ ዳዊት እንኳን ስንት መቶ ኪሎሜትሮችን አቋርጦ " በስጋወደሙ እንዲቀልድ የተደረገባት ደብር የኮብራው አሸናፊ ዋሻ የነበረችው የወልቂጤዋ ማርያም ነበረች ።
¶ ዛሬ ዛሬ ለቃለዓዋዲ ኳየር ሆነው የሚዘምሩት ወጣቶች በአብዛኛው በወልቂጤው አሸናፊ ገብረማርያምና በዮሴፉ ናሁሰናይ የተመለመሉ ወጣቶች ናቸው ። አሸናፊ በእስራኤል የሚገኘውን የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለማጥፋት ተብሎ ለተቋቋመው "የኤርትራ ተሃድሶ አካላትም" አሰልጣኝና አስተማሪም ጭምር ነበር ። ኤርትራውያን የተሃድሶ ምልምሎችን በአማርኛ እያሰለጠነ በትግርኛ አስመራን እንዲያውኩ የሚያደርግም መሰሪምና እጀ ረጅም ልስልስ መርዛም ኮብራም ነው ይሉታል ከባሌ መጥቶ ከወያልነት እስከ አዝማሪነት ስለደረሰው አሹ ብልሹ የሚናገሩ ታዛቢዎች ።" ኤታባቱ " አለ ሌኒን ።
¶ በመጨረሻም የጊዜው ጊዜ ሲደርስ ዋነኛው ፣መርዛማውና ልስልሱ ኮብራ መናፍቁ አሸናፊ ገብረማርያም ከጉራጌ ሀ/ስብከት አብያተ ክርስቲያን በየትኛውም ደብር እንዳያገለግል መባረሩ ተሰምቷል ። ጉዳዩ አሸናፊን በማባረር ብቻ የሚያበቃም ሆኖ አልተገኘም ። " አዞውን ለማጥፋት ኩሬውን ማድረቅ " እንደሚባለው ሁሉ ለመናፍቁ አሸናፊ ገብረማርያም እዚህ መድረስ እንደ ኩሬ ያገለግል የነበረው “የሃገረ ስብከቱ ጽ/ቤትንም ችግሩ ያለባቸውንና የበሽታው ምልክት የሚታይባቸውን ግለሰቦች በሙሉ አጠራለሁ፤” ብለውም ተናግረዋል ተብሏል ፤ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ ።
ልስልሱና መርዘኛው ተናዳፊ ኮብራው አሼ ፣ አሹ ብልሹ ፤ ከመቅደሱ በማስወጣትና ከመሸገበት አዳራሽም በማስለቀቅ ከዐውደ ምሕረት ላይም ደርሽ እንዳይል ተደርጎ ነው በግልጽ የተባረውም ተብሏል ። ለግለሰቡ ኑፋቄ ከለላ የኾነው፣ የወልቂጤ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ሰበካ ጉባኤም ዋነኛ ተጠያቂም እንደሚሆን ብፁዕነታቸው ኮመጨጭ ያለ ግሳጼን አስተላልፈዋልም ተብሏል ።
የሚገርመው እስከ 20 ዓመት ያለምርጫ የቆዩ የሰበካ ጉባኤ አባላት መኖራቸው አስደናቂም አስገራሚም ከመሆን ባለፈ ቤተክርስቲያን በአስተዳደር ቁጥጥር በኩል ክፍተት መኖሩንና ሁሉም አብያተክርስቲያናት በደንብ ሊፈተሹ እንደሚገባም ያመላከተ አዲስ ክስተትም ነው ተብሏል ፤ አሁን ሰበካ ጉባኤው ከተሃድሶ አገዛዝ ነፃ በወጣችው ወልቂጤ በቃለ ዐዋዲው መሰረት እንደ አዲስ እንዲዋቀር ሊቀጳጳሱ ጳጳሱ አዝዘዋል ፤ ይሄማለት በመዋቅር ውስጥ የተሰገሰጉትን ኮብራዎች አናት አናታቸውን ቀጥቅጦ እንደማስወገድ ያለ ነገር ነው ማለት ነው።
እስከዛሬ ድረስ የደብሩን የሰንበት ት/ቤቱን ያወኩ፣የእነ ፓስተር ኮብራ አሸናፊ ምልምል ዲያቆናትንና ጀሌዎቹን በሙሉ ብፁዕነታቸው ጥበብ በተሞላበት አካኋን የእያንዳንዱን ግሪሳ እየጠሩ ፣ ሞያቸውንም እየፈተኑ ፣ አስመሳይ የፌስቡክ ዲያቆናትን በሙሉ ክህነታቸውን መያዛቸውም ተነገሯል ። እንዲህነችና "ለጉራጌ አጭበርባሪና መናፍቅ ካህንና ዲያቆን ይወድላታል ያለው ማነው? "
በእነ ኮብራው አሸናፊ ድጋፍ በወልቂጤ ማርያም በቅጽሯ ውስጥ ቢሮ የከፈቱ ማንነታቸው የማይታወቅ በርካታ ግለሰቦች በአፋጣኝ ቢሮዎቹን ዘግተው እንዲወጡና ድራሻባታቸውን እንዲያጠፉ መመሪያ መስጠታቸውም ተነግሯል ። " አሳየው ላየው" ይልሃል ይሄ ነው ወዳጄ ።
ከእንግዲህ ወዲህ አሉ ብፁዕነታቸው ከእንግዲህ ወዲህ ማንኛውም መንገደኛ ሰባኪና ዘማሪ ነኝ ባይ አዝማሪ ሁላ ያለሀገረ ስብከቱ ፈቃድ ፣ በየትኛውም ደብር አያገለግልም ። እንቢ ብሎ ትእዛዙን ንቆ ጆቢራዎቹን በመድረክ ላይ የሚያቆም አካል ካለ ግን እንጀራውን በአንዲት ቁራጭ ደብዳቤ አጥቶ ወገብ ዛላው ተቆምጦ ልኩን እንደሚይዝ የብፁዕነታቸው ሰይፍ የመሰለ ትዕዛዝ ያዘለች ትዕዛዛቸው አንደበት አውጥታ መናገሯም ተሰምቷል ። ይኽን በቀላል አማርኛ ስንፈታው " ውርድ ከራሴ " መሆኑ እንደሆነ ስምምነት ላይ ተደርሷ
"ኮብራው" አሸናፊ ገብረማርያምም
"ከወልቂጤ ማርያም ተወገደ ።
*★★★*
¶#ወልቂጤ_ከተሃድሶ_አገዛዝ_ነፃ_ወጣች።#አከተመ ።
#እግርናፈር_አለ_ጉራጌ.! ዳይ ንካው አሹዬ.! የአቦገገራ.! ።
#ETHIOPIA | #ወልቂጤ_ጉራጌዞን ¶ ልስልሱ፣ ተናዳፊና መርዘኛው ኮብራ እንዲሁም የተሃድሶዎቹ " ማስተር ማይንድ " ተብሎ የሚጠራውን ከሃዲው አሸናፊ ገብረ ማርያምም ይኸው ጊዜው ሲደርስ ተወገደ ። ወደ ወንድሞቹ ኅብረትም ተቀላቀለ ። / በጋሽ መጣሁልህ በለው እንግዲህ ኮብራው /
¶ ይሕንን ጦማር #Share_Share_Share ማድረግ በተሃድሶዎቹ ላይ መብረቅ እንደማውረድ ነው የሚቆጠረው ።
¶ እፎይ.! ተመስገን አምላኬ ። ይኼንን ሁሉ ጉድ በህይወት እያለሁ ስላሳየኸኝ አመሰግንሃለሁ ።
¶ አዲሱ የጉራጌ ሃገረ ስብከት ተሿሚ የቀድሞው "አባ ዘድንግል" በአሁኑ የጵጵስና ስማቸው ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ፣ በተሾሙበት ሀገረ ስብከት ሥራቸውን ተሃድሶን በማጽዳት አንድ ብለው በይፋ መጀመራቸው ተሰማ ። በቀድሞው የሀገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ በብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ አይዞዋችሁ ባይነትና በስውር ድጋፍ ሰጪነት ወልቂጤን የተሃድሶ ዋና ማዕከል አድርገው የነበሩት ተሃድሶዎች አሁን በብፁዕ አቡነ መልኬጼዴቅ ዘመን ያልታሰበ ነገር ግን ከብፁዕነታቸው ባህሪ አንጻር በእጁጉ የሚጠበቅ መዓት እንደወረደባቸው ነው ከወደ ወልቂጤ የመጣው ዜና የሚናገረው ።
¶ ወልቂጤ በአሸናፊ ገብረማርያም ፣ ሃላባ በተረፈ አበራ ፣ ዲላ በበጉ በጋሻውና በዘማዊ ትዝታው ፣ ትግራይ በእነ ትርሃስ ፣ ቅዱስ ዮሴፍ በታሪኩ አበራና በናሁሰናይ ፣ ዱባይ በቀሲስ ሰሎሞን ሙልጌታ ምልምሎች ፣ ቀበናና 22 በፓስተር አሰግድ ዕዝ ስር የወደቁ የተሃድሶ ካምፖችና ምሽጎች ነበሩ ። አሁን ከዮሴፍ በስተቀር ሁሉም ነፃ እየወጡ ነው ። ዮሴፍም ቢሆን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ጎይቶም ጓደኛው ደምመላሽ ቶጋና የስብከተ ወንጌል ኃላፊው የግቢ ገብርኤል ልጅ የነበረው የየኔታ ያሬድ ልጅ ከሃዲው ዳዊት ያሬድ በጥቅም ተይዘው ስልጣናቸውን በመጠቀም ለጊዜው እንጲር ጲርር ስላሉ ነው እንጂ የናሁሰናይ ጉዳይ በህዝቡ ዘንድ ሁሉ ነገር ያበቃና ያከተመ መሆኑ እየተሰማ ነው ። በተለይ የፊታችን ማክሰኞ በዮሴፍ ቤተክርስቲያን የሚመጣ ግሪሳ ፈርዶበታል እየተባለም ነው ።
ወልቂጤ ግን እስከዛሬ ድረስ ምቹ ከምፕና ለም መሬታቸው ፣ ነፃ የጦር ቀጠናቸውም ነበረች ፤ ለግሪሳዎቹ ። በአፋቸው " ማኅበረ ቅዱሳን ልጃችን ነው" እያሉ በሆዳቸው ጩቤ የሚሰቀስቁባቸው ብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስን ደጀን ያደረጉት ተሃድሶዎቹ እስከዛሬ ያለከልካይ ሲፈነጩበት የነበረም ነፃ ግዛታቸውም ነበር ወልቂጤ። ለዚህ ሁኔታ መፈጠርም ብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ ዋነኛው ተጠያቂም ተወቃሽም ተደርገው ሲወቀሱ መክረማቸው እውነት እንደነበር ይኸው አሁን በግልፅ ፋይሉ ሲከፈት ታይቷልም እየተባለ ነው ። አሁን ብፁዕ አቡነ ቀሌሜንጦስ ከወልቂጤ ወደ ሰሜን ሸዋ ተዘዋውረዋል ። እንግዲህ ደብረ ብርሃኖች ፣ ሰሜን ሸዋዎች እግዚአብሔር ይሁናችሁ ። ቻሉት እንግዲህ ። ጽናቱን ይስጣችሁ ።
¶ ተሃድሶዎቹ በየትኛውም አብያተክርስቲያናት ውስጥ በማያምኑበት በቅዱስ ቁርባን ለፎቶ ሲሉና ህዝቡን ለማደናገር ብቻ ለሚጠቀሙበት የቅዱስ ጋብቻ ሥርዓትን ለመፈጸም ሲሉ ለሚያቀርቡት ጥያቄ በሁሉም ቦታ ቢከለከሉም ፤ የወልቂጤዋ ማርያም ስውር አለቃ በሆነው በአሸናፊ ምክንያት ግን የተሃድሶዎቹ ማሾፊያና መነሃሪያ ሆና ነበር ወልቂጤ ። ከደሴና ከአዲስአበባ የተባረረው ግማሽ እስላሙ መናፍቅ " የደሴው ተሃድሶ ዳዊት እንኳን ስንት መቶ ኪሎሜትሮችን አቋርጦ " በስጋወደሙ እንዲቀልድ የተደረገባት ደብር የኮብራው አሸናፊ ዋሻ የነበረችው የወልቂጤዋ ማርያም ነበረች ።
¶ ዛሬ ዛሬ ለቃለዓዋዲ ኳየር ሆነው የሚዘምሩት ወጣቶች በአብዛኛው በወልቂጤው አሸናፊ ገብረማርያምና በዮሴፉ ናሁሰናይ የተመለመሉ ወጣቶች ናቸው ። አሸናፊ በእስራኤል የሚገኘውን የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለማጥፋት ተብሎ ለተቋቋመው "የኤርትራ ተሃድሶ አካላትም" አሰልጣኝና አስተማሪም ጭምር ነበር ። ኤርትራውያን የተሃድሶ ምልምሎችን በአማርኛ እያሰለጠነ በትግርኛ አስመራን እንዲያውኩ የሚያደርግም መሰሪምና እጀ ረጅም ልስልስ መርዛም ኮብራም ነው ይሉታል ከባሌ መጥቶ ከወያልነት እስከ አዝማሪነት ስለደረሰው አሹ ብልሹ የሚናገሩ ታዛቢዎች ።" ኤታባቱ " አለ ሌኒን ።
¶ በመጨረሻም የጊዜው ጊዜ ሲደርስ ዋነኛው ፣መርዛማውና ልስልሱ ኮብራ መናፍቁ አሸናፊ ገብረማርያም ከጉራጌ ሀ/ስብከት አብያተ ክርስቲያን በየትኛውም ደብር እንዳያገለግል መባረሩ ተሰምቷል ። ጉዳዩ አሸናፊን በማባረር ብቻ የሚያበቃም ሆኖ አልተገኘም ። " አዞውን ለማጥፋት ኩሬውን ማድረቅ " እንደሚባለው ሁሉ ለመናፍቁ አሸናፊ ገብረማርያም እዚህ መድረስ እንደ ኩሬ ያገለግል የነበረው “የሃገረ ስብከቱ ጽ/ቤትንም ችግሩ ያለባቸውንና የበሽታው ምልክት የሚታይባቸውን ግለሰቦች በሙሉ አጠራለሁ፤” ብለውም ተናግረዋል ተብሏል ፤ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ ።
ልስልሱና መርዘኛው ተናዳፊ ኮብራው አሼ ፣ አሹ ብልሹ ፤ ከመቅደሱ በማስወጣትና ከመሸገበት አዳራሽም በማስለቀቅ ከዐውደ ምሕረት ላይም ደርሽ እንዳይል ተደርጎ ነው በግልጽ የተባረውም ተብሏል ። ለግለሰቡ ኑፋቄ ከለላ የኾነው፣ የወልቂጤ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ሰበካ ጉባኤም ዋነኛ ተጠያቂም እንደሚሆን ብፁዕነታቸው ኮመጨጭ ያለ ግሳጼን አስተላልፈዋልም ተብሏል ።
የሚገርመው እስከ 20 ዓመት ያለምርጫ የቆዩ የሰበካ ጉባኤ አባላት መኖራቸው አስደናቂም አስገራሚም ከመሆን ባለፈ ቤተክርስቲያን በአስተዳደር ቁጥጥር በኩል ክፍተት መኖሩንና ሁሉም አብያተክርስቲያናት በደንብ ሊፈተሹ እንደሚገባም ያመላከተ አዲስ ክስተትም ነው ተብሏል ፤ አሁን ሰበካ ጉባኤው ከተሃድሶ አገዛዝ ነፃ በወጣችው ወልቂጤ በቃለ ዐዋዲው መሰረት እንደ አዲስ እንዲዋቀር ሊቀጳጳሱ ጳጳሱ አዝዘዋል ፤ ይሄማለት በመዋቅር ውስጥ የተሰገሰጉትን ኮብራዎች አናት አናታቸውን ቀጥቅጦ እንደማስወገድ ያለ ነገር ነው ማለት ነው።
እስከዛሬ ድረስ የደብሩን የሰንበት ት/ቤቱን ያወኩ፣የእነ ፓስተር ኮብራ አሸናፊ ምልምል ዲያቆናትንና ጀሌዎቹን በሙሉ ብፁዕነታቸው ጥበብ በተሞላበት አካኋን የእያንዳንዱን ግሪሳ እየጠሩ ፣ ሞያቸውንም እየፈተኑ ፣ አስመሳይ የፌስቡክ ዲያቆናትን በሙሉ ክህነታቸውን መያዛቸውም ተነገሯል ። እንዲህነችና "ለጉራጌ አጭበርባሪና መናፍቅ ካህንና ዲያቆን ይወድላታል ያለው ማነው? "
በእነ ኮብራው አሸናፊ ድጋፍ በወልቂጤ ማርያም በቅጽሯ ውስጥ ቢሮ የከፈቱ ማንነታቸው የማይታወቅ በርካታ ግለሰቦች በአፋጣኝ ቢሮዎቹን ዘግተው እንዲወጡና ድራሻባታቸውን እንዲያጠፉ መመሪያ መስጠታቸውም ተነግሯል ። " አሳየው ላየው" ይልሃል ይሄ ነው ወዳጄ ።
ከእንግዲህ ወዲህ አሉ ብፁዕነታቸው ከእንግዲህ ወዲህ ማንኛውም መንገደኛ ሰባኪና ዘማሪ ነኝ ባይ አዝማሪ ሁላ ያለሀገረ ስብከቱ ፈቃድ ፣ በየትኛውም ደብር አያገለግልም ። እንቢ ብሎ ትእዛዙን ንቆ ጆቢራዎቹን በመድረክ ላይ የሚያቆም አካል ካለ ግን እንጀራውን በአንዲት ቁራጭ ደብዳቤ አጥቶ ወገብ ዛላው ተቆምጦ ልኩን እንደሚይዝ የብፁዕነታቸው ሰይፍ የመሰለ ትዕዛዝ ያዘለች ትዕዛዛቸው አንደበት አውጥታ መናገሯም ተሰምቷል ። ይኽን በቀላል አማርኛ ስንፈታው " ውርድ ከራሴ " መሆኑ እንደሆነ ስምምነት ላይ ተደርሷ
የድል ዜና ፤ የምሥራችም ወሬ.!
ተሃድሶ ግሪሳው በድሬደዋ
ድባቅ ሊመታ ነው
*★★★*
ሃይ.! አቦ ምንድነው ሳ.! ይሉልሃላ የሀገሬ የድሬ ልጆች.! በሉ የተዋሕዶ አናብስት ይኽን ጦማር ለድሬዎች ፍቅር ሲባል #Share እናድርግላቸው ። #Comment ም እንስጣቸው ።
#ETHIOPIA | በ #ድሬደዋ #ደብረ_ሰላም #መድኃኔዓለም ካቴድራል ።
¶ ሐራጥቃ ተሐድሶን በማደባየት የምናውቃቸው አንጋፋዎቹ የኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የነገረ ተሃድሶ ኤክስፐርቶች #ልዩ_መንፈሳዊ_ጦርም ድሬደዋ ገብቷል ።
፩ኛ፦ ረዳት ፕሮፌሰር ዲያቆን #ያረጋል_አበጋዝ
፪ኛ፦ ዲያቆን መምህር #አባይነህ_ካሴ
፫ኛ፦ ዲያቆን መምህር #ታደሰ_ወርቁ. የጉባኤው ተጋባዥ መምህራን ናቸው ።
አሻም.! አሻማ.! ኢጆሌ ድሬዳዋ ፣ ደቻቱ ፣ ነምበርዋን ፣ ከዚራ ፣ ሳቢያን ፣ ለገሃሬ.! ሃይ.! አቦ ምንድነው ሳ.! ላልሰማ አሰሙና.! ከድሬ ከተማ የግሪሳውን ሰንኮፍ መንግላችሁ ጣሉት ይሏችኋል ኢትዮጵያውያን በሙሉ ።
¶ ከዛሬ ነሐሴ 25 – 28 ድረስ በድሬደዋ መድኃኔዓለም የሚካሄደው ፀረ ተሃድሶ ጉባኤ የአዋሳ ገብርኤሉና የናዝሬት ገብርኤሉ ፣ የሻሸመኔ እና የቦንጋው ደግሞም የዱባዩ አይነት የህዝብ ጎርፍ በድሬደዋም ይደገማል ። አከተመ ።
¶ #ልብበሉ ✔ ድሬደዋ ከሀረር ከተማ ቀጥሎ የተሃድሶዎቹ ዐይን ያረፈባት ከተማ ናት ። በዚህች ከተማ ላይ ሐራጥቃ ተሃድሶ ግሪሳዎቹ በሚገርም መልኩ ሰፊ ጊዜ በመስጠት ፣ ጉልበታቸው እኪሰበር ወገባቸው እስኪንቀጠቀጥም፣ ዐይናቸው እስኪፈዝ ያለመታከት ደክመውበታል ። መጠኑ የማይታወቅ የገንዘብና አለ የተባለ የሰው ኃይላቸውንም አፍሰውባታል ።
✔ #የተሃዶሶ አፈጣጠር በድሬዳዋና ድብቁ #ነውራቸው✔
¶ አድራሽ ፈረሶቹ ድሬደዋ ከተማን ለመቆጣጠር ያሰፈሰፉት በእነ በግዋሻው ዘመን አይደለም ። ያኔ ነው ያኔ ደርግ ወድቆ ኢህአዴግ እንደገባ ። ያኔ ነው የመንግሥት ለውጥን ተከትሎ በአቋራጭ ድሬደዋን ለመውረስ እነ ታዴ ያሰፈሰፉት ። መጀመሪያ ነምበር ዋን እመቤታችን ፣ በመቀጠል በቅርቡ ድሬደዋ ሥላሴን ፣ ከዚያም በሳቢያን ቅዱስ ገብርኤል መረባቸውን ዘርግተው መመንቀሳቀስ ሞክረው ነበር ። በተለይ አሁን በአሜሪካ የሚገኘው " ፓስተር መላኩ ባወቅ " በጀርመን ሚሺነሪዎች ጭምር በፓስተርነት ተመድቦ ይሠራ እንደነበር የሚያሳይ ሰነድም በእጄ ላይ ነው የሚገኘው ። ሰውየው ግልጽ ጴንጤ መሆኑን እያወቁ ነው " አባ ሞት እንቢ አባ ፒያኖ መልከጼዴቅ ክህነት ሰጥተው በአሜሪካ መርዙን እንዲዘራ መንገድ የጠረጉለት ። አይ አባ መልኬ ይኸው ሞትን እንደናፈቁ በቁማቸው ይሰቃያሉ ። ብድር በምድር ይልሃል ይሀ ነው ። ገና ምኑ ታይቶ ። መችስ ተነካና ። ያልተወራረደ ሂሳብ በመልከጼዴቅ ላይ ብቻ ሳይሆን በወልደ ትንሣኤም ላይ አለ ። " You will see " አለ ጋሽ ኦባማ.!
¶ የነምበር ዋን ማሪያም አለቃ የነበሩትና በወቅቱ አሁን ስማቸውን የማላስታውሰው አንድ የደብሯ አስተዳዳሪ የነበሩ ጀግና አባት ነበሩ ። ተሃድሶን ልክ ጌታ ልክ መቅደሱን በጅራፍ እየገረፈ እንዳጸዳው እሳቸውም እንዲያ ነበር ያደረጉት ። የለበሱት ቀሚስ አውልቀው በክብር አስቀመጡት ፣ ሱሪያቸውን እስከ ጉልበታቸው ሰቅስቀው ፣ የሸሚዛቸውን እጅጌም ሰብስበው ፣ የእጅ መስቀላቸውን አስቀምጠው ፣ ሁላችንም ወንዶች ነን እንግዲህ ይለይልናል በማለት ጭስ የጠገበ ሽመላቸውን ይዘው በቀጥታ በፒያኖ አሸሼ ገዳሜ ይሉ ወደ ነበሩት ሰንበት ተማሪዎች አዳራሽ ገቡ "። ወዳጄ እዚያ እንደደረሱማ ምን እንዳደረጉ ምን ይጠየቃል ። በያዙት ቆመጥ መጀመሪያ አጅሬ ፒያኖውን አንክተው ፣ አንክተው ድምፁን አጠፉት ፣ ቀጥሎም አዝማሪዎቹንም ወገብ ዛላቸውን እየቆመጡ ፣ አለሌና አዘጥዛጭ መንደሬ ሴቶቹንም በያዙት ሽመል እዠለጡ በሙሉ ጠርገው ፣ ጠርገው ከቤተክርስቲያኑ ግቢ በማስወጣት ከግቢው ውጪ አራግፈው ጣሏቸው ። በቃ አለቀ ። በድሬደዋ ማርያም የተሃፍሶ ወሬ ፋይሉ ተዘጋ ። ለእኔ እኚህ አባት ቁርጠኛ አባት እውነተኛ የተዋሕዶ መሪ ነበሩ ።
ወዳጄ በአሁኑ ጊዜ እንዲህ አይነት አባት ማግኘት የሰማይ ያህል ሩቅ ነው ። መነኩሴ ሆኖ ከሥራዬ ብባረር ምን እበላለሁ ይላል ። ጵጵስናዋን ስለሚፈልጋት ከሃገረ ስብከቱ ሰዎች ጋር መጣላት አይፈልግም ። በዝውውር ከሞቀ ካቴድራልና ከሃብታሞች ሰፈር ተቀይሮ ቅጠልና እንጨት በሚሸጡ ምስኪን ምዕመናን ሰፈር መመደብን እንደ ጦር ስለሚፈራ ትንፍሽ አይልም ። አሜሪካ አውሮፓ ለመሻገር ሲል አድርባይ ይሆናል ። አደራ እንዳለበት ይዘነጋዋል ። እናም ቅድስት ቤተክርስቲያን ስትታረድ ብትውል ጉዳዩ አይደለም ። በተለይ የአዲስ አበባ መነኮሳት በዚህ በኩል ብዙሃኑ ይወቀሳሉ ።
እስቲ በአዲስ አበባ አሁን ከኮተቤ ኪዳነምህረት ፣ ከእንጦጦ እግዚአብሔር አብ እና ከጃቴ ኪዳነምህረት በቀር ማን ደፍሮ ስለ ነገረ ተሃድሶ በደብሬ ለህዝቡ ግንዛቤ ልስጥ ብሎ ተነሣ ። ማንም የለም ማንም ። ሁሉም አይተ ጎይቶምንና የየኔታ ያሬድን ልጅ ዳዊት ያሬድን በመፍራት ጮጋ ነው ብለው ተቀምጠው ያሉት ። ዋሸሁ እንዴ???
በድሬደዋ ከዚያ በኋላ ነው እንግዲህ ህዝቡም የነቃው ። ጉዳዩም መነጋገሪያ ሆነ ፣ ሂርና ፣ ደደር ፣ ሃረዋጫ ፣ የመሳሰሉ ከተሞችም መነሻውን ሀረር መድኃኔዓለም አድርጎ በሚሰማራ የመናፍቃን ቅጥረኞች ይበጠበጥ ያዘ ። አሰበ ተፈሪ ፣ ከሀረር ቀጥሎ ተሃድሶ ነን ባዮቹ ተለዋጭ የማዘዣ ጣቢያቸውም አደረጓት ። ነገር ግን መሰረት ስለሌላቸው እንቅስቃሴያቸውው በፍጥነት ነው የሚከስመው ።
ምክንያቱም ምን መሰላችሁ ፣ ነገርየው የሚያስቅም ስለሆነ ልንገራችሁ ። በምስራቁ የሀገራችን ክፍል የሚደረገው የተሃድሶ እንቅስቃሴ ቶሎ ነው የሚከስመው ። ምክንያቱ ደግሞ አስቂኝ ነው ። እንደሚታወቀው የተሃድሶ አራማጆች ቅሰጣቸውን የሚያደርጉት በሌሊት ነው ። የአዳር ፕሮግራም ይሉታል እነሱ። እናም በዚያ የአዳር ፕሮግራም ላይ ወንዶቹም ሴቶቹም ታጥበውና ታጥነው ነው የሚገኙት ። እናም የአዳር ፕሮግራሙ መጀመሪያ በቀልድ ፣ በዋዛ ፈዛዛና በሳቅ ይጀመራል ፣ ከዚያም ሰባኪው ይነሳና " በስሙ ስላመንን ኃጢአት ብሎ ነገር የለም " ብሎ ለቀጣዩ የኃጢአት ሥራው ታዳሚውን ያመቻቻል ፣ ያሟሙቃል ፣ ያነሳሳል ። ከዚያ ጾም ይወገዛል ፣ ስግደት ይረገማል ፣ ንስሐ ለካህን መንገር አግባብ እንዳልሆነ ይደሰኩራል ። በመጨረሻም ማንኛውም ሰው ምንም አይነት ስም የተሰጠው ኃጢአት ቢፈፀም ጌታ አንድ ጊዜ በመስቀል ላይ ስለሞተልን ኩነኔ የሚባል የለም ይልና ጉባኤውን ከጽድቅ መንገድ ነጻ አድርጎ ለዝሙትና መዳራት መንገዱን ጠርጎ ይቀመጣል ። [ ዘማዊ ትዝታው በዚህ መንገድ ነው ሴቱን ሁሉ ጨፍጭጭፎ የጨረሰው]
በተለይ በድሬደዋ የሚገኙ የአዳር ፕሮግራሙ ታዳሚያን ሴቶች ለጉባኤውም ሲመጡ ፓንትና የጡት ማስያዣቸውን የሚያሳይ ስሜት ቀስቃሽ ስስ ጀለቢያ ለብሰው ስመሚመጡ የአዳር ፕሮግራሙ ታዳሚያን ወንዶች በእጅጉ ደስተኛ ነው የሚሆኑት ። የድሬደዋ ሙቀት ደግሞ የሴቶቹን ፊት በላብ ሲያወዛውማ ሰባኪው በፍጥነት የመኝታ ሰዓቱን ነው የሚናፍቀው ። የምትብለጨለጭ ሴት በተነጠፈ ፍራሽ ላይ ቁጭ አድርጎ ስብከት እግዚአብሔር ያሳያችሁ ። አከተመ ። ከዚያ በኋላማ ምኑ ይጠየቃል ዳይ ወደ ርቢ ጣቢያ ።
ይሄ ብቻም አይደለም ። እነዚህ ታዴዎች እምቡር እምቡር የሚሉት ለጥቂት ጊዜ ብቻ ነው ። ያውም እስከሚያገቡ ድረስ ብቻ ። እናም እዚያ በአዳር ፕሮግራም ሲ
ተሃድሶ ግሪሳው በድሬደዋ
ድባቅ ሊመታ ነው
*★★★*
ሃይ.! አቦ ምንድነው ሳ.! ይሉልሃላ የሀገሬ የድሬ ልጆች.! በሉ የተዋሕዶ አናብስት ይኽን ጦማር ለድሬዎች ፍቅር ሲባል #Share እናድርግላቸው ። #Comment ም እንስጣቸው ።
#ETHIOPIA | በ #ድሬደዋ #ደብረ_ሰላም #መድኃኔዓለም ካቴድራል ።
¶ ሐራጥቃ ተሐድሶን በማደባየት የምናውቃቸው አንጋፋዎቹ የኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የነገረ ተሃድሶ ኤክስፐርቶች #ልዩ_መንፈሳዊ_ጦርም ድሬደዋ ገብቷል ።
፩ኛ፦ ረዳት ፕሮፌሰር ዲያቆን #ያረጋል_አበጋዝ
፪ኛ፦ ዲያቆን መምህር #አባይነህ_ካሴ
፫ኛ፦ ዲያቆን መምህር #ታደሰ_ወርቁ. የጉባኤው ተጋባዥ መምህራን ናቸው ።
አሻም.! አሻማ.! ኢጆሌ ድሬዳዋ ፣ ደቻቱ ፣ ነምበርዋን ፣ ከዚራ ፣ ሳቢያን ፣ ለገሃሬ.! ሃይ.! አቦ ምንድነው ሳ.! ላልሰማ አሰሙና.! ከድሬ ከተማ የግሪሳውን ሰንኮፍ መንግላችሁ ጣሉት ይሏችኋል ኢትዮጵያውያን በሙሉ ።
¶ ከዛሬ ነሐሴ 25 – 28 ድረስ በድሬደዋ መድኃኔዓለም የሚካሄደው ፀረ ተሃድሶ ጉባኤ የአዋሳ ገብርኤሉና የናዝሬት ገብርኤሉ ፣ የሻሸመኔ እና የቦንጋው ደግሞም የዱባዩ አይነት የህዝብ ጎርፍ በድሬደዋም ይደገማል ። አከተመ ።
¶ #ልብበሉ ✔ ድሬደዋ ከሀረር ከተማ ቀጥሎ የተሃድሶዎቹ ዐይን ያረፈባት ከተማ ናት ። በዚህች ከተማ ላይ ሐራጥቃ ተሃድሶ ግሪሳዎቹ በሚገርም መልኩ ሰፊ ጊዜ በመስጠት ፣ ጉልበታቸው እኪሰበር ወገባቸው እስኪንቀጠቀጥም፣ ዐይናቸው እስኪፈዝ ያለመታከት ደክመውበታል ። መጠኑ የማይታወቅ የገንዘብና አለ የተባለ የሰው ኃይላቸውንም አፍሰውባታል ።
✔ #የተሃዶሶ አፈጣጠር በድሬዳዋና ድብቁ #ነውራቸው✔
¶ አድራሽ ፈረሶቹ ድሬደዋ ከተማን ለመቆጣጠር ያሰፈሰፉት በእነ በግዋሻው ዘመን አይደለም ። ያኔ ነው ያኔ ደርግ ወድቆ ኢህአዴግ እንደገባ ። ያኔ ነው የመንግሥት ለውጥን ተከትሎ በአቋራጭ ድሬደዋን ለመውረስ እነ ታዴ ያሰፈሰፉት ። መጀመሪያ ነምበር ዋን እመቤታችን ፣ በመቀጠል በቅርቡ ድሬደዋ ሥላሴን ፣ ከዚያም በሳቢያን ቅዱስ ገብርኤል መረባቸውን ዘርግተው መመንቀሳቀስ ሞክረው ነበር ። በተለይ አሁን በአሜሪካ የሚገኘው " ፓስተር መላኩ ባወቅ " በጀርመን ሚሺነሪዎች ጭምር በፓስተርነት ተመድቦ ይሠራ እንደነበር የሚያሳይ ሰነድም በእጄ ላይ ነው የሚገኘው ። ሰውየው ግልጽ ጴንጤ መሆኑን እያወቁ ነው " አባ ሞት እንቢ አባ ፒያኖ መልከጼዴቅ ክህነት ሰጥተው በአሜሪካ መርዙን እንዲዘራ መንገድ የጠረጉለት ። አይ አባ መልኬ ይኸው ሞትን እንደናፈቁ በቁማቸው ይሰቃያሉ ። ብድር በምድር ይልሃል ይሀ ነው ። ገና ምኑ ታይቶ ። መችስ ተነካና ። ያልተወራረደ ሂሳብ በመልከጼዴቅ ላይ ብቻ ሳይሆን በወልደ ትንሣኤም ላይ አለ ። " You will see " አለ ጋሽ ኦባማ.!
¶ የነምበር ዋን ማሪያም አለቃ የነበሩትና በወቅቱ አሁን ስማቸውን የማላስታውሰው አንድ የደብሯ አስተዳዳሪ የነበሩ ጀግና አባት ነበሩ ። ተሃድሶን ልክ ጌታ ልክ መቅደሱን በጅራፍ እየገረፈ እንዳጸዳው እሳቸውም እንዲያ ነበር ያደረጉት ። የለበሱት ቀሚስ አውልቀው በክብር አስቀመጡት ፣ ሱሪያቸውን እስከ ጉልበታቸው ሰቅስቀው ፣ የሸሚዛቸውን እጅጌም ሰብስበው ፣ የእጅ መስቀላቸውን አስቀምጠው ፣ ሁላችንም ወንዶች ነን እንግዲህ ይለይልናል በማለት ጭስ የጠገበ ሽመላቸውን ይዘው በቀጥታ በፒያኖ አሸሼ ገዳሜ ይሉ ወደ ነበሩት ሰንበት ተማሪዎች አዳራሽ ገቡ "። ወዳጄ እዚያ እንደደረሱማ ምን እንዳደረጉ ምን ይጠየቃል ። በያዙት ቆመጥ መጀመሪያ አጅሬ ፒያኖውን አንክተው ፣ አንክተው ድምፁን አጠፉት ፣ ቀጥሎም አዝማሪዎቹንም ወገብ ዛላቸውን እየቆመጡ ፣ አለሌና አዘጥዛጭ መንደሬ ሴቶቹንም በያዙት ሽመል እዠለጡ በሙሉ ጠርገው ፣ ጠርገው ከቤተክርስቲያኑ ግቢ በማስወጣት ከግቢው ውጪ አራግፈው ጣሏቸው ። በቃ አለቀ ። በድሬደዋ ማርያም የተሃፍሶ ወሬ ፋይሉ ተዘጋ ። ለእኔ እኚህ አባት ቁርጠኛ አባት እውነተኛ የተዋሕዶ መሪ ነበሩ ።
ወዳጄ በአሁኑ ጊዜ እንዲህ አይነት አባት ማግኘት የሰማይ ያህል ሩቅ ነው ። መነኩሴ ሆኖ ከሥራዬ ብባረር ምን እበላለሁ ይላል ። ጵጵስናዋን ስለሚፈልጋት ከሃገረ ስብከቱ ሰዎች ጋር መጣላት አይፈልግም ። በዝውውር ከሞቀ ካቴድራልና ከሃብታሞች ሰፈር ተቀይሮ ቅጠልና እንጨት በሚሸጡ ምስኪን ምዕመናን ሰፈር መመደብን እንደ ጦር ስለሚፈራ ትንፍሽ አይልም ። አሜሪካ አውሮፓ ለመሻገር ሲል አድርባይ ይሆናል ። አደራ እንዳለበት ይዘነጋዋል ። እናም ቅድስት ቤተክርስቲያን ስትታረድ ብትውል ጉዳዩ አይደለም ። በተለይ የአዲስ አበባ መነኮሳት በዚህ በኩል ብዙሃኑ ይወቀሳሉ ።
እስቲ በአዲስ አበባ አሁን ከኮተቤ ኪዳነምህረት ፣ ከእንጦጦ እግዚአብሔር አብ እና ከጃቴ ኪዳነምህረት በቀር ማን ደፍሮ ስለ ነገረ ተሃድሶ በደብሬ ለህዝቡ ግንዛቤ ልስጥ ብሎ ተነሣ ። ማንም የለም ማንም ። ሁሉም አይተ ጎይቶምንና የየኔታ ያሬድን ልጅ ዳዊት ያሬድን በመፍራት ጮጋ ነው ብለው ተቀምጠው ያሉት ። ዋሸሁ እንዴ???
በድሬደዋ ከዚያ በኋላ ነው እንግዲህ ህዝቡም የነቃው ። ጉዳዩም መነጋገሪያ ሆነ ፣ ሂርና ፣ ደደር ፣ ሃረዋጫ ፣ የመሳሰሉ ከተሞችም መነሻውን ሀረር መድኃኔዓለም አድርጎ በሚሰማራ የመናፍቃን ቅጥረኞች ይበጠበጥ ያዘ ። አሰበ ተፈሪ ፣ ከሀረር ቀጥሎ ተሃድሶ ነን ባዮቹ ተለዋጭ የማዘዣ ጣቢያቸውም አደረጓት ። ነገር ግን መሰረት ስለሌላቸው እንቅስቃሴያቸውው በፍጥነት ነው የሚከስመው ።
ምክንያቱም ምን መሰላችሁ ፣ ነገርየው የሚያስቅም ስለሆነ ልንገራችሁ ። በምስራቁ የሀገራችን ክፍል የሚደረገው የተሃድሶ እንቅስቃሴ ቶሎ ነው የሚከስመው ። ምክንያቱ ደግሞ አስቂኝ ነው ። እንደሚታወቀው የተሃድሶ አራማጆች ቅሰጣቸውን የሚያደርጉት በሌሊት ነው ። የአዳር ፕሮግራም ይሉታል እነሱ። እናም በዚያ የአዳር ፕሮግራም ላይ ወንዶቹም ሴቶቹም ታጥበውና ታጥነው ነው የሚገኙት ። እናም የአዳር ፕሮግራሙ መጀመሪያ በቀልድ ፣ በዋዛ ፈዛዛና በሳቅ ይጀመራል ፣ ከዚያም ሰባኪው ይነሳና " በስሙ ስላመንን ኃጢአት ብሎ ነገር የለም " ብሎ ለቀጣዩ የኃጢአት ሥራው ታዳሚውን ያመቻቻል ፣ ያሟሙቃል ፣ ያነሳሳል ። ከዚያ ጾም ይወገዛል ፣ ስግደት ይረገማል ፣ ንስሐ ለካህን መንገር አግባብ እንዳልሆነ ይደሰኩራል ። በመጨረሻም ማንኛውም ሰው ምንም አይነት ስም የተሰጠው ኃጢአት ቢፈፀም ጌታ አንድ ጊዜ በመስቀል ላይ ስለሞተልን ኩነኔ የሚባል የለም ይልና ጉባኤውን ከጽድቅ መንገድ ነጻ አድርጎ ለዝሙትና መዳራት መንገዱን ጠርጎ ይቀመጣል ። [ ዘማዊ ትዝታው በዚህ መንገድ ነው ሴቱን ሁሉ ጨፍጭጭፎ የጨረሰው]
በተለይ በድሬደዋ የሚገኙ የአዳር ፕሮግራሙ ታዳሚያን ሴቶች ለጉባኤውም ሲመጡ ፓንትና የጡት ማስያዣቸውን የሚያሳይ ስሜት ቀስቃሽ ስስ ጀለቢያ ለብሰው ስመሚመጡ የአዳር ፕሮግራሙ ታዳሚያን ወንዶች በእጅጉ ደስተኛ ነው የሚሆኑት ። የድሬደዋ ሙቀት ደግሞ የሴቶቹን ፊት በላብ ሲያወዛውማ ሰባኪው በፍጥነት የመኝታ ሰዓቱን ነው የሚናፍቀው ። የምትብለጨለጭ ሴት በተነጠፈ ፍራሽ ላይ ቁጭ አድርጎ ስብከት እግዚአብሔር ያሳያችሁ ። አከተመ ። ከዚያ በኋላማ ምኑ ይጠየቃል ዳይ ወደ ርቢ ጣቢያ ።
ይሄ ብቻም አይደለም ። እነዚህ ታዴዎች እምቡር እምቡር የሚሉት ለጥቂት ጊዜ ብቻ ነው ። ያውም እስከሚያገቡ ድረስ ብቻ ። እናም እዚያ በአዳር ፕሮግራም ሲ
የዝሙት ቀን በኢትዮጵያ !!!
*★★★*
~ ይኽን ሰይጣናዊ በአል የምትጠየፉ ጦማሩን #SHARE ያድርጉት ። የተሰማዎትንም በ #COMMENT መስጫ ሳጥኑ ላይ ሃሳብዎን ያኑሩ ። እስቲ በጉዳዩ ላይ እንወያይ ።
አበቃሁ ። 0911608054 የእጅ ስልኬ ነው ።
ሻሎም.! ሰላም.!
ዘመድኩን በቀለ ነኝ
የካቲት 6/6/2008 ዓም
አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ ~ ብዬ የምጽፍበት ቀን ይመጣል ።
#ETHIOPIA | ~ አዲስ አበባ ~ [ ይኽን ጦማር የዛሬ ፪ ዓመት የካቲት 6/6/2008 ዓም አዱገነት እያለሁ የጻፍኩት ነው ። ይኽ ጽሑፍ በወቅቱ በሸገር ራዲዮ ሲነበብ አስታውሳለሁ ፣ መጽሔቶችም ሲጠቀሙበት ነበር ። ከዚህ ጦማር በኋላ ነው ebs ላይ ይቀርብ የነበረው የበግ ተራ ፕሮግራም የቀረው ።
~ ወቅቱ የጦም ወቅት ነው ። ዛሬ ዕለቱም ረቡዕ ነው ። ይኽ በታላቁ ፍቅር ስም የሚከበረው የዝሙት ቀን እንዲከበር የሚደረገው በዚህ በሱባኤ ወቅት ነው ። እናም ተልዕኮው የ666 የአውሬው ተልዕኮ ነው ። ልንጠየፈው ይገባል ። ጓደኞቼ መልካም ንባብ ።
✔ ይህ ጽሑፍ ቀኑን በፍጹም ቅድስና ህይወት ውስጥ ሆነው የሚያሳልፉትን ፍቀረኛማቾችን አይመለከትም ። አይመለከትም ።
✔ በዕለቱ ክቡር በሆነው " ፍቅር " ስም በቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው የተባለላቸውና ቅዱስ ጳውሎስም በገላትያ መልእክቱ 5፣19 ጀምሮ የተናገረላቸው እነ ዝሙት፥ ርኵሰት፥ መዳራት፥ ጣዖትን ማምለክ፥ ምዋርት፥ ጥል፥ ክርክር፥ ቅንዓት፥ ቁጣ፥ አድመኛነት፥ መለያየት፥ መናፍቅነት፥ ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥ ዘፋኝነት፥ ያሉ የሚያደርጉና የእግዚአብሔርን መንግሥት የማያስወርሱ ነውሮች ይፈጸማሉ ።
✔ ለዚህ የጥፋት ቀን በእግሩ መቆም ተጠያቂዎቹ ሁላችንም ነን ።
" የፍቅር " ወይም " የፍቅረኞች " ቀን የተባለ መሰሪና ባንዳ የሆነ መርዘኛ በአል አጀማመሩ በውጪው ዓለም ቆየት ያለ ዘመን እንዳለው ይነገራል ። ይህ በአል በግልጽ ሰይጣናዊ የሆነ የዝሙት ሥራዎች በይፋ የሚተገበሩበትም አሳፋሪና መጤ በአል ነው ። በሃገራችን ደግሞ ካላከበርነው ሞተን እንገኛለን ማለት ከጀመርን ጥቂት ዓመታትን አስቆጥረናል ።
በአሉ ላይ ላዩን ሲያዩትና ሲሰሙት መልካም የሆነ ቢመስልም ፤ ከመልካም ነገሩ ይልቅ ጎጂ ነገሩ እያፈጠጠ መታየት ጀምሯል ።
መቸም የራሳችን የደለቡ፣መላውን ዓለምም የሚያስደምሙና የሚያስደንቁ ታሪኮች ባለቤቶች መሆናችንን ዘንግተን የምዕራቡን ዓለም ግሳንግስ ባህሎችን ሳንመርጥ ማስገባት ከጀመርንም ሰነበትበት ብለናል።
ተው ይኽ ነገር አይጠቅምም ብሎ የሚናገርና የሚያስተምር ሽማግሌ ፣ ለህዝቤ ይህ አይጠቅምም የሚልና ትውልድን ያጠፋል ብሎ ክፉና ጎጂ መጤ ባህሎች እንዳይስፋፉ የሚተጋ መንግሥት ፣ በስነ–ምግባር ታንጸው ማንነታቸውን ለባዕድ ባህል ተገዢ እንዳይሆኑ የሚያስተምሩ የሃይማኖት መምህራን ፣ የሚጠቅመንና የሚበጀንን መልካም ነገሮችን የሚያሰሙን ፣ የሚያሳዩን እና የሚያስነብቡን የሚድያ ተቋማት ስለሌሉን በግላጭ ለባህል ወረራ ተጋልጠናል ።
ስሙን የቀየርነውና እኛ " የፍቅረኞች ቀን " ብለን አታሞ የምንነርትለት ቀን አሁን አሁን በግልጽ በአደባባይ የሚታወቅ "የወሲብ ቀን " ወይም " የዝሙት ቀን " ወደ መሆን ተሸጋግሯል ።
እኔ በበኩሌ ለዚህ ክፉ የባህል ወረራ ተጣያቂ የማደርጋቸው አካላትን ተራ በተራ ለማስቀመጥ እሞክራለሁ ።
፩ኛ ፦ መንግሥት ፦ መንግሥት የአንድ ሃገር ህዝብ አባትና አስተዳዳሪ አካል ነው ። የሚያስተዳድረውን ህዝብ የሚጎዱ ማናቸውንም አይነት ጠላቶች የመመከትና ህዝቡን ከጥቃት የመከላከል ኃላፊነትም አለበት ። በድንበር የሚገቡ ጠላቶችን ፣ ኮንትሮባንድ ዕቃዎችን ፣ ወዘተ በወታደር ኃይል ቀን ከሌሊት ለአፍታ እንኳን ሳይተኛ ይጠብቃል ። ምን አገባኝ ካለ እሱም እኛም አለቀልን ማለት ነው ።
እንግዲህ በወታደር የማይጠበቁ በተለያዩ ዘዴዎች ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ ጠላቶችን ደግሞ በተለያየ መልኩ ወደ ማኅበረሰቡ እንዳይደርሱና የቆየና ጠንካራ የሆነ ማንነቱን እንዳይሸረሽሩበት በተለያዩ ዘዴዎች ለመከላከል ይሞክራል ። ምክንያቱም ህዝብን ከህዝብ፣ ሃይማኖትን ከሃይማኖት የሚያጋጩ ፣ ስርዓት አልበኝነት እንዲነግሥ የሚያደርጉ ከሆነ አደጋው የከፋ ይሆናልና ። አሁን ግን መንግስት ፖለቲካውን ከሚያበላሽበት ነገር ውጪ ያሉትን ህዝብን ገዳይ የሆኑ ነገሮችን ዝም ብሎ በማየት ሆደ ሰፊነቱን ለማሳየት ይሞክራል ። በዚህም በታሪክና በእግዚአብሔር ከመጠየቅ አይድንም ።
የፓኪስታን መንግስት በይፋ ይህ ቀን በሀገሯ እንዳይከበር ማገዷን የዓለም የዜና አውታሮች መግለጻቸውም እየተነገረ ነው ። ለምን ሲባሉ ለህዝባችን የሚያመጣው ጥቅም ስላልታየን በማለት በአጭር ቃል ዘግተውታል ።
ሚዲያው ፦ በየትኛውም ሀገር ያሉ ሚዲያዎች ፈቃድ አውጥተው የሚንቀሳቀሱት ከመንግስት ነው ። እያንዳንዱን የሚያዘጋጁትን ፕሮግራም መንግስት ያውቀዋል ። እናም አሁን በኢትዮጵያ የሚገኙ ሚዲያዎች በተለይ በሬዲዮና የቴሌቪዥኑ ዘርፍ እየሰሩ ያሉትን የጥፋት መንገድ ላየ ሰው ወደፊት በዚሁ ከቀጠለ ኡኡ የሚያስብል ነገር እንደሚገጥመን ይጠበቃል ።
ለምሳሌ በEBS ቴሌቭዥን የሚቀርብ አንድ ፕሮግራም አለ ። የፍቅር ምርጫዬ የሚል ኮተታም ፕሮግራም ። በአንደኛው ሳምንት አንድ ወንድ ሦስት ሴቶችን ደርድሮ የሚመርጥበት ፣ በአንደኛው ሳምንት ደግሞ አንዲት ሴት ሦስት ወንድ አስቀምጣ የምትመርጥበት የበግ ተራ የሆነ ፕሮግራም አለ ። ጸያፍና ያልታረሙ ስድ የሆኑ ቃላት የሚደመጥበት ። እንደበግ ከተመራረጡ በኋላም በቀጥታ አልጋ ተይዞላቸው ወይን እና ቢራ ተበርክቶላቸው እንደጀብዱ ዘማዊነታቸው የሚነገርለት ፕሮግራም አለ ። የሰው ልጅን ክብር የሚነካ ፣ በሳምንቱ ሲጠየቁ እንዴት አገኘሃት ሲባል ሆዳም ናት ፣ ወሬኛ ናት የሚልበት እሷም አይኑ አያርፍም ወዘተ ብለው ለሌላ ጊዜ ሌላ እድል እንሞክራለን የሚሉበት የቴሌቭዥን ቡናቤት የሆነ ፕሮግራም አለ ። ይህ ሲሆን መንግስት በደንብ ያያል ። ግን ሆደ ሠፊ ነው ።
ዛሬ የተነሳሁበትን የወሲብ ቀንንም በተመለከተ ከአንድ ወር በፊት ሀገሪቷ ውስጥ የሚነገር ነገር የጠፋ እስኪመስል በተለይ በኤፍ ኤም ራዲዮኖቻችን በኩል የተለየ ቅስቀሳ ሲደረግ ሰንብቷል ። ቅስቀሳው በግልጽ ነው ። ሆቴሎቹ አልጋ አንጥፈው ሽቶ አርከፍክፈው ዝሙቱን እና ድሪያውን በባንድ ሙዚቃና በታዋቂ ዘፋኞች አጅበው እንደሚጥብቋቸው ሲለፍፉ ያልሰማ የለም ። ይህን የሰሙ ጨቅላ ህፃናት ሳይቀሩ ወደ ዝሙት ካምፑ የጎርፋሉ ። በዚያም የሚሆነው ሁሉ ይሆናል ። ይህ ሁሉ ሲሆን በቤተ መንግስትም ፣ በቤተክህነትም ፣ በቤተ መስጊድም ያሉ መሪዎች በደንብ ይሰማሉ ፣ ያያሉም ። ነገር ግን ሁሉም ባለድርሻ አካላት በዚህ ጉዳይ አንዳችም ነገር አይናገሩም ሆደ ሰፊም ናቸው ።
የሚገርመው ከፊታችን የሚመጡት የየካቲት 12 የኢትዮጵያውያን ሰማዕታት በዓልና ነጻ የወጣንበትን ታላቁን የአድዋ በአል እነ ያሬድ ሹመቴ በእግራቸው ከአዲስ አበባ አድዋ ድረስ የሚያደርጉትን የእግር ጉዞ በስሱ ከመናገር በቀር ትንፍሽ አይሏትም ። አይ ጋዜጠኛ !!
የመንግስት ጥቅም ባይገባኝም ዛሬ በዚህ ቀን ላይ የሚጠቀሙ አካላት ግን በእኔ እይታ የሚከተሉት ናቸው ።
፩ኛ፦ የወሲብ ቀንን የቀሰቀሱት ጋዜጠኞችና የሚዲያ ተቋማት ። እነሱ አቅራቢ ደላሎች በመሆን የድለላ ሥራ ነው የሚሠሩት ። የሚደልሉትም ። ለሆቴሎች ፣ ለአስካሪና አደንዛዥ መጠጥ ፋብሪካዎች ፣ ለአበባእርሻ ባለቤቶች
*★★★*
~ ይኽን ሰይጣናዊ በአል የምትጠየፉ ጦማሩን #SHARE ያድርጉት ። የተሰማዎትንም በ #COMMENT መስጫ ሳጥኑ ላይ ሃሳብዎን ያኑሩ ። እስቲ በጉዳዩ ላይ እንወያይ ።
አበቃሁ ። 0911608054 የእጅ ስልኬ ነው ።
ሻሎም.! ሰላም.!
ዘመድኩን በቀለ ነኝ
የካቲት 6/6/2008 ዓም
አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ ~ ብዬ የምጽፍበት ቀን ይመጣል ።
#ETHIOPIA | ~ አዲስ አበባ ~ [ ይኽን ጦማር የዛሬ ፪ ዓመት የካቲት 6/6/2008 ዓም አዱገነት እያለሁ የጻፍኩት ነው ። ይኽ ጽሑፍ በወቅቱ በሸገር ራዲዮ ሲነበብ አስታውሳለሁ ፣ መጽሔቶችም ሲጠቀሙበት ነበር ። ከዚህ ጦማር በኋላ ነው ebs ላይ ይቀርብ የነበረው የበግ ተራ ፕሮግራም የቀረው ።
~ ወቅቱ የጦም ወቅት ነው ። ዛሬ ዕለቱም ረቡዕ ነው ። ይኽ በታላቁ ፍቅር ስም የሚከበረው የዝሙት ቀን እንዲከበር የሚደረገው በዚህ በሱባኤ ወቅት ነው ። እናም ተልዕኮው የ666 የአውሬው ተልዕኮ ነው ። ልንጠየፈው ይገባል ። ጓደኞቼ መልካም ንባብ ።
✔ ይህ ጽሑፍ ቀኑን በፍጹም ቅድስና ህይወት ውስጥ ሆነው የሚያሳልፉትን ፍቀረኛማቾችን አይመለከትም ። አይመለከትም ።
✔ በዕለቱ ክቡር በሆነው " ፍቅር " ስም በቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው የተባለላቸውና ቅዱስ ጳውሎስም በገላትያ መልእክቱ 5፣19 ጀምሮ የተናገረላቸው እነ ዝሙት፥ ርኵሰት፥ መዳራት፥ ጣዖትን ማምለክ፥ ምዋርት፥ ጥል፥ ክርክር፥ ቅንዓት፥ ቁጣ፥ አድመኛነት፥ መለያየት፥ መናፍቅነት፥ ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥ ዘፋኝነት፥ ያሉ የሚያደርጉና የእግዚአብሔርን መንግሥት የማያስወርሱ ነውሮች ይፈጸማሉ ።
✔ ለዚህ የጥፋት ቀን በእግሩ መቆም ተጠያቂዎቹ ሁላችንም ነን ።
" የፍቅር " ወይም " የፍቅረኞች " ቀን የተባለ መሰሪና ባንዳ የሆነ መርዘኛ በአል አጀማመሩ በውጪው ዓለም ቆየት ያለ ዘመን እንዳለው ይነገራል ። ይህ በአል በግልጽ ሰይጣናዊ የሆነ የዝሙት ሥራዎች በይፋ የሚተገበሩበትም አሳፋሪና መጤ በአል ነው ። በሃገራችን ደግሞ ካላከበርነው ሞተን እንገኛለን ማለት ከጀመርን ጥቂት ዓመታትን አስቆጥረናል ።
በአሉ ላይ ላዩን ሲያዩትና ሲሰሙት መልካም የሆነ ቢመስልም ፤ ከመልካም ነገሩ ይልቅ ጎጂ ነገሩ እያፈጠጠ መታየት ጀምሯል ።
መቸም የራሳችን የደለቡ፣መላውን ዓለምም የሚያስደምሙና የሚያስደንቁ ታሪኮች ባለቤቶች መሆናችንን ዘንግተን የምዕራቡን ዓለም ግሳንግስ ባህሎችን ሳንመርጥ ማስገባት ከጀመርንም ሰነበትበት ብለናል።
ተው ይኽ ነገር አይጠቅምም ብሎ የሚናገርና የሚያስተምር ሽማግሌ ፣ ለህዝቤ ይህ አይጠቅምም የሚልና ትውልድን ያጠፋል ብሎ ክፉና ጎጂ መጤ ባህሎች እንዳይስፋፉ የሚተጋ መንግሥት ፣ በስነ–ምግባር ታንጸው ማንነታቸውን ለባዕድ ባህል ተገዢ እንዳይሆኑ የሚያስተምሩ የሃይማኖት መምህራን ፣ የሚጠቅመንና የሚበጀንን መልካም ነገሮችን የሚያሰሙን ፣ የሚያሳዩን እና የሚያስነብቡን የሚድያ ተቋማት ስለሌሉን በግላጭ ለባህል ወረራ ተጋልጠናል ።
ስሙን የቀየርነውና እኛ " የፍቅረኞች ቀን " ብለን አታሞ የምንነርትለት ቀን አሁን አሁን በግልጽ በአደባባይ የሚታወቅ "የወሲብ ቀን " ወይም " የዝሙት ቀን " ወደ መሆን ተሸጋግሯል ።
እኔ በበኩሌ ለዚህ ክፉ የባህል ወረራ ተጣያቂ የማደርጋቸው አካላትን ተራ በተራ ለማስቀመጥ እሞክራለሁ ።
፩ኛ ፦ መንግሥት ፦ መንግሥት የአንድ ሃገር ህዝብ አባትና አስተዳዳሪ አካል ነው ። የሚያስተዳድረውን ህዝብ የሚጎዱ ማናቸውንም አይነት ጠላቶች የመመከትና ህዝቡን ከጥቃት የመከላከል ኃላፊነትም አለበት ። በድንበር የሚገቡ ጠላቶችን ፣ ኮንትሮባንድ ዕቃዎችን ፣ ወዘተ በወታደር ኃይል ቀን ከሌሊት ለአፍታ እንኳን ሳይተኛ ይጠብቃል ። ምን አገባኝ ካለ እሱም እኛም አለቀልን ማለት ነው ።
እንግዲህ በወታደር የማይጠበቁ በተለያዩ ዘዴዎች ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ ጠላቶችን ደግሞ በተለያየ መልኩ ወደ ማኅበረሰቡ እንዳይደርሱና የቆየና ጠንካራ የሆነ ማንነቱን እንዳይሸረሽሩበት በተለያዩ ዘዴዎች ለመከላከል ይሞክራል ። ምክንያቱም ህዝብን ከህዝብ፣ ሃይማኖትን ከሃይማኖት የሚያጋጩ ፣ ስርዓት አልበኝነት እንዲነግሥ የሚያደርጉ ከሆነ አደጋው የከፋ ይሆናልና ። አሁን ግን መንግስት ፖለቲካውን ከሚያበላሽበት ነገር ውጪ ያሉትን ህዝብን ገዳይ የሆኑ ነገሮችን ዝም ብሎ በማየት ሆደ ሰፊነቱን ለማሳየት ይሞክራል ። በዚህም በታሪክና በእግዚአብሔር ከመጠየቅ አይድንም ።
የፓኪስታን መንግስት በይፋ ይህ ቀን በሀገሯ እንዳይከበር ማገዷን የዓለም የዜና አውታሮች መግለጻቸውም እየተነገረ ነው ። ለምን ሲባሉ ለህዝባችን የሚያመጣው ጥቅም ስላልታየን በማለት በአጭር ቃል ዘግተውታል ።
ሚዲያው ፦ በየትኛውም ሀገር ያሉ ሚዲያዎች ፈቃድ አውጥተው የሚንቀሳቀሱት ከመንግስት ነው ። እያንዳንዱን የሚያዘጋጁትን ፕሮግራም መንግስት ያውቀዋል ። እናም አሁን በኢትዮጵያ የሚገኙ ሚዲያዎች በተለይ በሬዲዮና የቴሌቪዥኑ ዘርፍ እየሰሩ ያሉትን የጥፋት መንገድ ላየ ሰው ወደፊት በዚሁ ከቀጠለ ኡኡ የሚያስብል ነገር እንደሚገጥመን ይጠበቃል ።
ለምሳሌ በEBS ቴሌቭዥን የሚቀርብ አንድ ፕሮግራም አለ ። የፍቅር ምርጫዬ የሚል ኮተታም ፕሮግራም ። በአንደኛው ሳምንት አንድ ወንድ ሦስት ሴቶችን ደርድሮ የሚመርጥበት ፣ በአንደኛው ሳምንት ደግሞ አንዲት ሴት ሦስት ወንድ አስቀምጣ የምትመርጥበት የበግ ተራ የሆነ ፕሮግራም አለ ። ጸያፍና ያልታረሙ ስድ የሆኑ ቃላት የሚደመጥበት ። እንደበግ ከተመራረጡ በኋላም በቀጥታ አልጋ ተይዞላቸው ወይን እና ቢራ ተበርክቶላቸው እንደጀብዱ ዘማዊነታቸው የሚነገርለት ፕሮግራም አለ ። የሰው ልጅን ክብር የሚነካ ፣ በሳምንቱ ሲጠየቁ እንዴት አገኘሃት ሲባል ሆዳም ናት ፣ ወሬኛ ናት የሚልበት እሷም አይኑ አያርፍም ወዘተ ብለው ለሌላ ጊዜ ሌላ እድል እንሞክራለን የሚሉበት የቴሌቭዥን ቡናቤት የሆነ ፕሮግራም አለ ። ይህ ሲሆን መንግስት በደንብ ያያል ። ግን ሆደ ሠፊ ነው ።
ዛሬ የተነሳሁበትን የወሲብ ቀንንም በተመለከተ ከአንድ ወር በፊት ሀገሪቷ ውስጥ የሚነገር ነገር የጠፋ እስኪመስል በተለይ በኤፍ ኤም ራዲዮኖቻችን በኩል የተለየ ቅስቀሳ ሲደረግ ሰንብቷል ። ቅስቀሳው በግልጽ ነው ። ሆቴሎቹ አልጋ አንጥፈው ሽቶ አርከፍክፈው ዝሙቱን እና ድሪያውን በባንድ ሙዚቃና በታዋቂ ዘፋኞች አጅበው እንደሚጥብቋቸው ሲለፍፉ ያልሰማ የለም ። ይህን የሰሙ ጨቅላ ህፃናት ሳይቀሩ ወደ ዝሙት ካምፑ የጎርፋሉ ። በዚያም የሚሆነው ሁሉ ይሆናል ። ይህ ሁሉ ሲሆን በቤተ መንግስትም ፣ በቤተክህነትም ፣ በቤተ መስጊድም ያሉ መሪዎች በደንብ ይሰማሉ ፣ ያያሉም ። ነገር ግን ሁሉም ባለድርሻ አካላት በዚህ ጉዳይ አንዳችም ነገር አይናገሩም ሆደ ሰፊም ናቸው ።
የሚገርመው ከፊታችን የሚመጡት የየካቲት 12 የኢትዮጵያውያን ሰማዕታት በዓልና ነጻ የወጣንበትን ታላቁን የአድዋ በአል እነ ያሬድ ሹመቴ በእግራቸው ከአዲስ አበባ አድዋ ድረስ የሚያደርጉትን የእግር ጉዞ በስሱ ከመናገር በቀር ትንፍሽ አይሏትም ። አይ ጋዜጠኛ !!
የመንግስት ጥቅም ባይገባኝም ዛሬ በዚህ ቀን ላይ የሚጠቀሙ አካላት ግን በእኔ እይታ የሚከተሉት ናቸው ።
፩ኛ፦ የወሲብ ቀንን የቀሰቀሱት ጋዜጠኞችና የሚዲያ ተቋማት ። እነሱ አቅራቢ ደላሎች በመሆን የድለላ ሥራ ነው የሚሠሩት ። የሚደልሉትም ። ለሆቴሎች ፣ ለአስካሪና አደንዛዥ መጠጥ ፋብሪካዎች ፣ ለአበባእርሻ ባለቤቶች
ጥያቄ ነው።
*★★*
★ ጦማሩ የተጻፈው ለኦርቶዶክሳውያን
የተዋሕዶ ልጆች ስለሆነጉዳዩ የማይመለከታችሁ የገዳዩ ወሃቢያ
እስላምና የገዳዩ የኤጄቶ ጴንጤ ቡድን አስተያየት ባትሰጡ ይመከራል። ተናግሬያለሁ።
#ETHIOPIA | ~ [ ስለዚህ ጉዳይ መጀመሪያ እስቲ በየቤታችሁ ምከሩበት።]
•••
ኑሮ ተመችቷቸው የሞቀ እንቅልፍ በመተኛት የእርጅና ዘመናቸውን በሙዳየ ምጽዋት በሚገኝ ገንዘብ ፈታ ብለው
የሚኖሩትን አረጋውያኑን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የቅዱስ ሲኖዶስ አባላትና የቤተ ክርስቲያኒቱን መሪዎችን ለጊዜው በሞቀ ፍራሻቸው ላይ እንደተኙ ትቶ በየጊዜው በማንም ወጠጤ እሳት የሚለኮስባትን
ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ከአክራሪው የጃዋር መሃመድ የወሃቢያ አክራሪ እስላምና ቡድንና ከአዲሱ አክራሪ የጴንጤ ቡድን የሚከላከላት፣ የሚጠብቃት “ በአግባቡ የሰለጠነ የተዋሕዶ ወታደር“ ወደ ማደራጀቱ ብንሄድ ምን ይመስላችኋል?
•••
መንግሥቱም በውስጡ የጴንጤና የእስላሞች ስብስብ ነው። በዓመት ውስጥ ከ30 በላይ አብያተ ክርስቲያናት ሲነዱ መከላከያው ዳር ቆሞ እንዲያይ ነው የተደረገው። ምክንያቱም
የመከላከያው ሚንስትር ለማ መገርሳ ጴንጤ ነው። ጠቅላዩ ዐቢይ አህመድ ላዩ ጴንጤ ውስጡ አክራሪ እስላም ነው።
ኤታማዦር ሹሙ ድብን ያለ አክራሪ እስላም ነው። እናም መሽኮርመሙን ትተን በጊዜ ለመፍትሄው መዘጋጀት አለብን።
•••
ያለበለዚያ አይናችን እያየ ግሸን ደብረ ከርቤ፣ ቅዱስ ላሊበላ፣ቁልቢ ገብርኤል፣ ሃዋሳ ገብርኤል። ዝቋላና ምድረከብድ አሰቦት ሥላሴም ታሪክ ይሆናሉ። ተናግሬያለሁ አስቡበት። ቅርሶችም
በጊዜ በጠንካራ ምሽጎች ውስጥ ይቀመጡ። ዘመኑ ዳግማዊ
ግራኝ አህመድ ከአክራሪ ጴንጤ ጋር ያልተቀደሰ ጋብቻ የፈጸሙበት ወቅት ነው። እናም እናስብበት።
•••
ቲሸርት የለበሱ ዐማሮች የሚታሰሩበት። ሜንጫ ይዘው የሚፎክሩ የፖሊስ ጥበቃ የሚደረግለት ለምን ይመስልሃል።
ወዳጄ ሃይማኖት ነው። አሳሪዎቹን በደንብ ተመልከታቸው። ሌላ ምንም አይነት ስምም አትስጣቸው። ሃይማኖት ነው።
•••
እነሱ ቤተ ክርስቲያን ያቃጥላሉ። እኛ ከሥር ከሥር እየተከተልን እንገነባለን። እነሱ በኢኮኖሚ ይመነደጋሉ። ባንክ እየዘረፉ ጭምር ይበለፅጋሉ። እናም መንግሥቱ ፀረ ኦርቶዶክስ ነው።
አውሬ ነው። የ666 መልእክተኛ ዘንዶ ነው። ብታምኑም ባታምኑም ወደፊት ኦሮሞው ኦርቶዶክስ፣ ደቡቡ ኦርቶዶክሳዊ፣ጉራጌ ትግሬው፣ ወላይታ ከምባታ፣ ዶርዜው ወዘተ ታራጅ ነው።
ምን አልባት ትግሬ አሁን ስላልተነካ ደስስ ብሎት ተረጋግቶ ተቀምጦ ሊሆን ይችላል። ነገ ግን አክሱም ድረስ ገብተው ሲለጠልጡት ያኔ ነገርየው ይገባዋል።
•••
እስላማዊ ባንክ፣ እስላማዊ ወታደር ሕጋዊ በሆነበት ሃገር የወደፊት ዕጣ ፈንታህን ከአሁኑ ወስን። የሰላሌ ሸዋ ኦሮሞን ቤተ ክርስቲያኑን ኦሮሞ ነህ ብለው ከማቃጠል አልተመለሱለትም።
እናም ወገኔ አስቡበት። በሕጋዊ መንገድ አስቡበት። ይሄ ምክሬ
ነው።
•••
ወዳጄ በብሄራዊ ቲአትር ስታንዳፕ ኮሜዲ የሚሠሩትን የኔታ
እሸቱ አለማየሁንና ወንድሜ ዲያቆን ዳንኤል ክብረትን ከጴንጤዎቹ ከለማ መገርሳና ከዐቢይ አህመድ ጋር ሲያወደለድሉ እያየህ ኦርቶዶክስ ውክልና ያላት መሶልህ አትጃጃል። እነሱ
የራሳቸው ቢዝነስ ላይ ናቸው። እነሱን እያየህ አትጃጃል። ሲቆይ እንደ ማስቲካ እንደሸንኮራም ተመጥጠው አገልግሎታቸውን ሲጨርሱ የሚጣሉ ናቸው። እናም ዳኒንና የኔታን እያየን
አንጃጃል።
••• ★ “ስለዚህ፦ አንተ የምትተኛ ንቃ ።” ኤፌ 5፥14
•••
ሻሎም ! ሰላም !
ዘመድኩን በቀለ ነኝ።
ሐምሌ 17/2011 ዓም
ከራየን ወንዝ ዳር።
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
*★★*
★ ጦማሩ የተጻፈው ለኦርቶዶክሳውያን
የተዋሕዶ ልጆች ስለሆነጉዳዩ የማይመለከታችሁ የገዳዩ ወሃቢያ
እስላምና የገዳዩ የኤጄቶ ጴንጤ ቡድን አስተያየት ባትሰጡ ይመከራል። ተናግሬያለሁ።
#ETHIOPIA | ~ [ ስለዚህ ጉዳይ መጀመሪያ እስቲ በየቤታችሁ ምከሩበት።]
•••
ኑሮ ተመችቷቸው የሞቀ እንቅልፍ በመተኛት የእርጅና ዘመናቸውን በሙዳየ ምጽዋት በሚገኝ ገንዘብ ፈታ ብለው
የሚኖሩትን አረጋውያኑን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የቅዱስ ሲኖዶስ አባላትና የቤተ ክርስቲያኒቱን መሪዎችን ለጊዜው በሞቀ ፍራሻቸው ላይ እንደተኙ ትቶ በየጊዜው በማንም ወጠጤ እሳት የሚለኮስባትን
ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ከአክራሪው የጃዋር መሃመድ የወሃቢያ አክራሪ እስላምና ቡድንና ከአዲሱ አክራሪ የጴንጤ ቡድን የሚከላከላት፣ የሚጠብቃት “ በአግባቡ የሰለጠነ የተዋሕዶ ወታደር“ ወደ ማደራጀቱ ብንሄድ ምን ይመስላችኋል?
•••
መንግሥቱም በውስጡ የጴንጤና የእስላሞች ስብስብ ነው። በዓመት ውስጥ ከ30 በላይ አብያተ ክርስቲያናት ሲነዱ መከላከያው ዳር ቆሞ እንዲያይ ነው የተደረገው። ምክንያቱም
የመከላከያው ሚንስትር ለማ መገርሳ ጴንጤ ነው። ጠቅላዩ ዐቢይ አህመድ ላዩ ጴንጤ ውስጡ አክራሪ እስላም ነው።
ኤታማዦር ሹሙ ድብን ያለ አክራሪ እስላም ነው። እናም መሽኮርመሙን ትተን በጊዜ ለመፍትሄው መዘጋጀት አለብን።
•••
ያለበለዚያ አይናችን እያየ ግሸን ደብረ ከርቤ፣ ቅዱስ ላሊበላ፣ቁልቢ ገብርኤል፣ ሃዋሳ ገብርኤል። ዝቋላና ምድረከብድ አሰቦት ሥላሴም ታሪክ ይሆናሉ። ተናግሬያለሁ አስቡበት። ቅርሶችም
በጊዜ በጠንካራ ምሽጎች ውስጥ ይቀመጡ። ዘመኑ ዳግማዊ
ግራኝ አህመድ ከአክራሪ ጴንጤ ጋር ያልተቀደሰ ጋብቻ የፈጸሙበት ወቅት ነው። እናም እናስብበት።
•••
ቲሸርት የለበሱ ዐማሮች የሚታሰሩበት። ሜንጫ ይዘው የሚፎክሩ የፖሊስ ጥበቃ የሚደረግለት ለምን ይመስልሃል።
ወዳጄ ሃይማኖት ነው። አሳሪዎቹን በደንብ ተመልከታቸው። ሌላ ምንም አይነት ስምም አትስጣቸው። ሃይማኖት ነው።
•••
እነሱ ቤተ ክርስቲያን ያቃጥላሉ። እኛ ከሥር ከሥር እየተከተልን እንገነባለን። እነሱ በኢኮኖሚ ይመነደጋሉ። ባንክ እየዘረፉ ጭምር ይበለፅጋሉ። እናም መንግሥቱ ፀረ ኦርቶዶክስ ነው።
አውሬ ነው። የ666 መልእክተኛ ዘንዶ ነው። ብታምኑም ባታምኑም ወደፊት ኦሮሞው ኦርቶዶክስ፣ ደቡቡ ኦርቶዶክሳዊ፣ጉራጌ ትግሬው፣ ወላይታ ከምባታ፣ ዶርዜው ወዘተ ታራጅ ነው።
ምን አልባት ትግሬ አሁን ስላልተነካ ደስስ ብሎት ተረጋግቶ ተቀምጦ ሊሆን ይችላል። ነገ ግን አክሱም ድረስ ገብተው ሲለጠልጡት ያኔ ነገርየው ይገባዋል።
•••
እስላማዊ ባንክ፣ እስላማዊ ወታደር ሕጋዊ በሆነበት ሃገር የወደፊት ዕጣ ፈንታህን ከአሁኑ ወስን። የሰላሌ ሸዋ ኦሮሞን ቤተ ክርስቲያኑን ኦሮሞ ነህ ብለው ከማቃጠል አልተመለሱለትም።
እናም ወገኔ አስቡበት። በሕጋዊ መንገድ አስቡበት። ይሄ ምክሬ
ነው።
•••
ወዳጄ በብሄራዊ ቲአትር ስታንዳፕ ኮሜዲ የሚሠሩትን የኔታ
እሸቱ አለማየሁንና ወንድሜ ዲያቆን ዳንኤል ክብረትን ከጴንጤዎቹ ከለማ መገርሳና ከዐቢይ አህመድ ጋር ሲያወደለድሉ እያየህ ኦርቶዶክስ ውክልና ያላት መሶልህ አትጃጃል። እነሱ
የራሳቸው ቢዝነስ ላይ ናቸው። እነሱን እያየህ አትጃጃል። ሲቆይ እንደ ማስቲካ እንደሸንኮራም ተመጥጠው አገልግሎታቸውን ሲጨርሱ የሚጣሉ ናቸው። እናም ዳኒንና የኔታን እያየን
አንጃጃል።
••• ★ “ስለዚህ፦ አንተ የምትተኛ ንቃ ።” ኤፌ 5፥14
•••
ሻሎም ! ሰላም !
ዘመድኩን በቀለ ነኝ።
ሐምሌ 17/2011 ዓም
ከራየን ወንዝ ዳር።
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
፩ ሃይማኖት
Photo
ታፍኛለሁ!
#Ethiopia | የአረማውነት ሥራ እንዲቆም በተደጋጋሚ ጊዜያት
ሞክሬ አልተሳካም! በምስጢር ተቀድቶ የወጣው የቪድዮ መልእክታቸው ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ታፍኛለሁ አሉ።
«ስለ ትግራይ ስናገር ድምጼ ይታፍፈናል። በትግራይ ጭካኔ
የተሞላበት የአረመናዊነት ድርጊት እንዲቆም ብዙ ጊዜ ሞክሬ አልተሳካም። ሚያዝያ 7 ያደረኩት ኢንተርቪው ታግዷል። ስቃወም ድምጼ ይታፈናል። የአለም ሚዲያ እየተናገራው እኛ
እንዳንናገር ታፍነናል።» በኦሮሚያ እና በቤንሻንጉል ብዙ ግፍ ተሠርቷል። በትግራይ ላይ የተደረገው ግን ይበልጣል በማለት ተናግረዋል።
ለዓለም መንግሥታት፣ ለዓለም አብያተ ክርስቲያናት የተለየ የድጋፍ ጥያቄ ጠይቀዋል። "የአለም ሚዲያ እየተናገረው እኛ እንዳንናገር ታፍነላል"
"ባሁን ጊዜ በሀገራችን በኢትዮጵያ በተለይም ደግሞ በትግራይ ክልል እየተካሄደ ያለው አረመኔያዊነት፣ የአረማውነት ስራ እንዲቆም በተደጋጋሚ ጊዜያት ሞክሬ አልተሳካም ፤ ምክንያቱም ፍቃድ አልተሰጠም። እናገራለሁ ይመልሱታል፣ እናገራለሁ
ይመልሱታል፤ ይኸው እስካሁን ጊዜ ምንም አይነት ፍቃድ
አልተገኘም።
እናም ሁላችሁም ወገኖቻችን ማወቅ ያለባችሁ፣ እዚህ ያለውን ችግር፣ የኔን ችግር የማውቀው እኔ ነኝ።" ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ
ተክለሃይማኖት
@And_Haymanot
#Ethiopia | የአረማውነት ሥራ እንዲቆም በተደጋጋሚ ጊዜያት
ሞክሬ አልተሳካም! በምስጢር ተቀድቶ የወጣው የቪድዮ መልእክታቸው ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ታፍኛለሁ አሉ።
«ስለ ትግራይ ስናገር ድምጼ ይታፍፈናል። በትግራይ ጭካኔ
የተሞላበት የአረመናዊነት ድርጊት እንዲቆም ብዙ ጊዜ ሞክሬ አልተሳካም። ሚያዝያ 7 ያደረኩት ኢንተርቪው ታግዷል። ስቃወም ድምጼ ይታፈናል። የአለም ሚዲያ እየተናገራው እኛ
እንዳንናገር ታፍነናል።» በኦሮሚያ እና በቤንሻንጉል ብዙ ግፍ ተሠርቷል። በትግራይ ላይ የተደረገው ግን ይበልጣል በማለት ተናግረዋል።
ለዓለም መንግሥታት፣ ለዓለም አብያተ ክርስቲያናት የተለየ የድጋፍ ጥያቄ ጠይቀዋል። "የአለም ሚዲያ እየተናገረው እኛ እንዳንናገር ታፍነላል"
"ባሁን ጊዜ በሀገራችን በኢትዮጵያ በተለይም ደግሞ በትግራይ ክልል እየተካሄደ ያለው አረመኔያዊነት፣ የአረማውነት ስራ እንዲቆም በተደጋጋሚ ጊዜያት ሞክሬ አልተሳካም ፤ ምክንያቱም ፍቃድ አልተሰጠም። እናገራለሁ ይመልሱታል፣ እናገራለሁ
ይመልሱታል፤ ይኸው እስካሁን ጊዜ ምንም አይነት ፍቃድ
አልተገኘም።
እናም ሁላችሁም ወገኖቻችን ማወቅ ያለባችሁ፣ እዚህ ያለውን ችግር፣ የኔን ችግር የማውቀው እኔ ነኝ።" ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ
ተክለሃይማኖት
@And_Haymanot