ጥበ
ብ የማያውቅ ሰው ትርፉ ጥርሱን ማርገፉ ነው" እንዲሉ አበው በብሂላቸው ዛሬ ብዙዎቹ ጥርሳቸውን አርግፈው በድድ ቀርተዋል
የእግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን የቅድስት ድንግል
ማርያም
አማላጅነት የቅዱሳንና የጻድቃን የሰማእታት ጸሎት እና
በረከት እና
ምልጃ እንዲሁም የቅዱሳን መላእክት እና ተራዳይነት እና
አማላጅነት
ከሁላችንም ጋር ይሁን አሜን ::
ወስብሀት ለእግዚአብሔር ወለ ወላዲቱ ድንግል ወለ
መስቀሉ ክቡር ::
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
https://telegram.me/And_Haymanot
ብ የማያውቅ ሰው ትርፉ ጥርሱን ማርገፉ ነው" እንዲሉ አበው በብሂላቸው ዛሬ ብዙዎቹ ጥርሳቸውን አርግፈው በድድ ቀርተዋል
የእግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን የቅድስት ድንግል
ማርያም
አማላጅነት የቅዱሳንና የጻድቃን የሰማእታት ጸሎት እና
በረከት እና
ምልጃ እንዲሁም የቅዱሳን መላእክት እና ተራዳይነት እና
አማላጅነት
ከሁላችንም ጋር ይሁን አሜን ::
ወስብሀት ለእግዚአብሔር ወለ ወላዲቱ ድንግል ወለ
መስቀሉ ክቡር ::
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
https://telegram.me/And_Haymanot
Telegram
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክሳዊ ምላሾች
የሚቀርቡበት፡፡
👉"፩ ኃይማኖት"👈
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
ለአስተያየት
@And_Haymanot_bot
የሚቀርቡበት፡፡
👉"፩ ኃይማኖት"👈
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
ለአስተያየት
@And_Haymanot_bot
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
===============
በ ገብረ እግዚአብሔር ኪደ
☞ በዘመኑ የሚወዱት ሰዎች ነበሩ፤ የሚጠሉት ሰዎችም ነበሩ፡፡ ዛሬም የሚወዱት ሰዎች አሉ፤ የሚጠሉት ሰዎችም አሉ፡፡
☞ ያን ጊዜ በትሕትና ቀርበዉት ይወዱት የነበሩት ተጠቅመዋል፤ በብዙ ነገር ውስብስብ በኾነ በዚህ ዘመንም ትምህርቱን የሚከታተሉ ኹሉ በቤተ ክርስቲያን ወደብ ያርፋሉ፡፡ ተስፋ የቆረጡት ይነሣሉ፤ ልበ ደንዳኖች ይደነግጣሉ፤ የንስሐ ፍሬም ያፈራሉ፡፡ የማይወዱት ግን በባሕሩ ማዕበል ይሰምጣሉ፡፡
☞ ትምህርቱን ተከታትለው ስፍር ቊጥር የሌላቸው ቅዱሳን ተወልደዋል፤ ብዙ ገዳማት ተመሥርተዋል፤ ብዙ አብያተ ክርስቲያናት ታንፀዋል፡፡ ዛሬም እርሱን ሰምተው የቅድስናን ሕይወት ገንዘብ ለማድረግ የሚጣጣሩ ብዙዎች ናቸው፡፡
☞ ስብከቱን አድምጠው ብዙ ቤተ ሰቦች በቃል ሳይኾን በተግባር ኦርቶዶክሳውያን ኾነዋል፤ ብዙ ልጆች በአፍአ ሳይኾን በኹለንተናቸው ኦርቶዶክሳውያን ኾነው አድገዋል፡፡
☞ አበው ሲናገሩ፡- “ዘወትር የሊቁን ትምህርት የሚያደምጥ ሰው በቀጥታ የክርስቶስ ትምህርትን እንዳደመጠ ነው፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የቅዱስ ጳውሎስ አፈ ንጉሥ ነውና፤ ቅዱስ ጳውሎስ ደግሞ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አፈ ንጉሥ ነውና” ይላሉ፡፡
☞ እንዲህም በመኾኑ በአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረ ነው የሚባል ሳይኾን ዛሬም በቃል ኪዳኑ አብሮን ያለ፣ በዚያ ጥዑም አንደበቱ የሚመክረን፣ የሚገሥፀን ቅዱስ አባት ነው፡፡
☞ ያን ጊዜ ሕዝቡ ከትምህርቱ ጣዕም የተነሣ ቆመው ሲያጨበጭቡለት እንዲህ ይላቸው ነበር፡- “እኔ የምፈልገው የእናንተን ምስጋና ሳይኾን የእናንተን ጥቅም ነው፡፡ … እኔ የምሻው የእናንተን ውዳሴና ጭብጨባ ሳይኾን ጥበብን ገንዘብ እንድታደርጉ ነው፡፡” ዛሬም ቃሉ ያው ነው፤ ሕያው ዘኢይመዉት!
✞ የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ረድኤት በረከትና ምልጃ አይለየን✞ አሜን ✞✞✞
ኦርቶዶክሳዊ ምላሾች
ከወቅታዊ መረጃ ጋር
የሚቀርቡበት፡፡
°ለተሃድሶዎች መልስ የሚሰጥበት°
👉"፩ ሃይማኖት"👈
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
===============
በ ገብረ እግዚአብሔር ኪደ
☞ በዘመኑ የሚወዱት ሰዎች ነበሩ፤ የሚጠሉት ሰዎችም ነበሩ፡፡ ዛሬም የሚወዱት ሰዎች አሉ፤ የሚጠሉት ሰዎችም አሉ፡፡
☞ ያን ጊዜ በትሕትና ቀርበዉት ይወዱት የነበሩት ተጠቅመዋል፤ በብዙ ነገር ውስብስብ በኾነ በዚህ ዘመንም ትምህርቱን የሚከታተሉ ኹሉ በቤተ ክርስቲያን ወደብ ያርፋሉ፡፡ ተስፋ የቆረጡት ይነሣሉ፤ ልበ ደንዳኖች ይደነግጣሉ፤ የንስሐ ፍሬም ያፈራሉ፡፡ የማይወዱት ግን በባሕሩ ማዕበል ይሰምጣሉ፡፡
☞ ትምህርቱን ተከታትለው ስፍር ቊጥር የሌላቸው ቅዱሳን ተወልደዋል፤ ብዙ ገዳማት ተመሥርተዋል፤ ብዙ አብያተ ክርስቲያናት ታንፀዋል፡፡ ዛሬም እርሱን ሰምተው የቅድስናን ሕይወት ገንዘብ ለማድረግ የሚጣጣሩ ብዙዎች ናቸው፡፡
☞ ስብከቱን አድምጠው ብዙ ቤተ ሰቦች በቃል ሳይኾን በተግባር ኦርቶዶክሳውያን ኾነዋል፤ ብዙ ልጆች በአፍአ ሳይኾን በኹለንተናቸው ኦርቶዶክሳውያን ኾነው አድገዋል፡፡
☞ አበው ሲናገሩ፡- “ዘወትር የሊቁን ትምህርት የሚያደምጥ ሰው በቀጥታ የክርስቶስ ትምህርትን እንዳደመጠ ነው፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የቅዱስ ጳውሎስ አፈ ንጉሥ ነውና፤ ቅዱስ ጳውሎስ ደግሞ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አፈ ንጉሥ ነውና” ይላሉ፡፡
☞ እንዲህም በመኾኑ በአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረ ነው የሚባል ሳይኾን ዛሬም በቃል ኪዳኑ አብሮን ያለ፣ በዚያ ጥዑም አንደበቱ የሚመክረን፣ የሚገሥፀን ቅዱስ አባት ነው፡፡
☞ ያን ጊዜ ሕዝቡ ከትምህርቱ ጣዕም የተነሣ ቆመው ሲያጨበጭቡለት እንዲህ ይላቸው ነበር፡- “እኔ የምፈልገው የእናንተን ምስጋና ሳይኾን የእናንተን ጥቅም ነው፡፡ … እኔ የምሻው የእናንተን ውዳሴና ጭብጨባ ሳይኾን ጥበብን ገንዘብ እንድታደርጉ ነው፡፡” ዛሬም ቃሉ ያው ነው፤ ሕያው ዘኢይመዉት!
✞ የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ረድኤት በረከትና ምልጃ አይለየን✞ አሜን ✞✞✞
ኦርቶዶክሳዊ ምላሾች
ከወቅታዊ መረጃ ጋር
የሚቀርቡበት፡፡
°ለተሃድሶዎች መልስ የሚሰጥበት°
👉"፩ ሃይማኖት"👈
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
ታቦተ ጽዮን
@And_Haymanot
✞ የእግዚአብሔር ታቦት የገባበት ስፍራ ቅዱስ ነው 2ኛ ዜና 8፥11 ✞
✍ መጽሐፍ ቅዱስና ሌሎች ጥንታውያን መዛግብት እንደሚሉት የቃል ኪዳኑ ታቦት በሚንቀለቀል ብርሃኑና እሳቱ በነቀርሳማ እባጭና በለምጽ የመምታት፣ የማቃጠል፣ ተራሮችን ወደሜዳማነት የመለወጥ፣ ወንዞችን የማድረቅ፣ ታላላቅ ሠራዊቶችን የመደምሰስ፣ ከተማዎችን የማፈራረስ ኃይል አለው።
✔ እነዚህ ምንጮች አክለውም ታቦተ ህጉ የአይሁዶች የእምነት መሰረት እንደሆነና ንጉሥ ሰሎሞንም የመጀመሪያውን ቤተ መቅደስ በኢየሩሳሌም ያሰራው ይህንኑ ታቦት በክብር ለማኖር አስቦ እንደሆነ ይገልጻሉ ይሁንና ከክርስቶስ ልደት በፊት ከአንድ ሺህና ስድስት መቶ አመታት መካከል በነበረው ጊዜ ይህ እጅግ ድንቅና ተአምራዊ ታቦት የትና ወዴት እንደሄደ ሳይታወቅ በመሰወሩ ጉዳዩ ለብዙ ሺህ ዓመታት እንቆቅልሽ ሆኖ ቆይቷል ማስረጃዎች እንደሚጠቁሙት በ587 ዓመተ ዓለም የናቡከደነጾር ሠራዊት ኢየሩሳሌምን ባቃጠላት ጊዜ ታቦቱ በቦታው አልነበረም በጦርነቱ የተማረኩ እስራኤላውያን ከባቢሎን ወደሀገራቸው ኢየሩሳሌም በ538 ዓመተ ዓለም ተመልሰው ሁለተኛውን ቤተ መቅደስም በሠሩበት ወቅትም ታቦቱ በዚያ አልነበረም ይህም ቀደም ሲል ታቦቱ በባቢሎናውያን አለመዘረፉን ያረጋግጣል።
♦ የካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ሪቻርድ ኤሊየት ፍሬድማን በ1987 ይህን ጉዳይ አስመልክተው ሲጽፉ "የታቦቱ መጥፋት ከመጽሐፍ ቅዱስ አስደናቂ ምሥጢሮች እንደ አንዱ ይቆጠራል" ብለዋል።
❖ "ታቦቱ ወደሌላ ቦታ ስለመወሰዱ፣ ስለመውደሙ (መቃጠሉ) ወይም መደበቁ የተጻፈ ነገር የለም ከዚህ በኃላ ታቦቱ ጠፋ በምን ሁኔታ ላይ እንዳለም አናውቅም ወይም የት እንዳለ ማንም አያውቅም የሚሉ አስተያየቶች እንኳን አልተጻፉም በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በዓለም ካሉ ነገሮች ሁሉ ትልቅ ሥፍራ የተሰጠው ክቡር ዕቃ፣ እንደዋዛ ይጠፋል"። [ ግራሃም ሐንኩክ፦ "The sign and the Seal" ወይም "ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ" ገጽ 4 ትርጉም፦በጌታቸው ተስፋዬ ጎጂ]
☞ #የታቦተ_ጽዮን_መኖሪያ_ኢትዮጵያ
✍ ታቦተ ጽዮንን ወደ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ይዞ የመጣው ልዑል ምኒልክ ይባላል ምኒልክ ማለት "የብልህ ሰው ልጅ" ማለት ነው እናቱ ንግስተ ሳባ የጠቢቡ ሰሎሞንን ጥበብ ለማየት ወደ ኢየሩሳሌም በሄደችበት ወቅት ኢየሩሳሌም ውስጥ ከጠቢቡ ሰሎሞን ብትፀንሰውም ማርገዟን እንዳወቀች ወደሀገሯ ተመልሳ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው የወለደችው ሃያ ዓመቱ ሲሞላ ምኒልክ ከኢትዮጵያ ወደ ኢየሩሳሌም ተጓዘ ከአባቱ ቤተ መንግስት እንደደረሰም የክብር አቀባበል ተደረገለት ይሁንና ለአንድ አመት ያህል ከቆየ በኃላ የእስራኤል ታላላቅ ሰዎች ንጉሱ ሰሎሞን ምኒልክን ከእኛ የበለጠ ያቀርበዋል፣ ይወደዋል በሚል በምቀኝነት ተነሳሱበት ወደሀገሩ ይመለስ ዘንድም አጥብቀው ጠየቁ ንጉሱ ሰሎሞንም የቀረበለትን አቤቱታ ካዳመጠ በኃላ ምኒልክ ወደሀገሩ የሚመለሰው የእስራኤል ታላላቅ ሰዎች የበኩር ልጆች ሁሉ በአጃቢነት አብረውት ወደ ኢትዮጵያ የሚሄዱ ከሆነ ብቻ መሆኑን ገለጸላቸው።
❖ በዚህም ተስማሙ ከነዚህም መካከል ከምኒልክ ጋር አብረውት ወደ ኢትዮጵያ ከመጡት መካከል የሊቀ ካህናቱ ሳዶቅ የበኩር ልጅ አዛርያስም ይገኝበታል የቃል ኪዳኑን ታቦት ከቤተ መቅደስ ቅድስተ ቅዱሳን ደብቆ ያወጣውም እርሱ ነበር ምኒልክ ታቦቱ በድብቅ ወጥቶ ከእርሱ ጋር መምጣቱን ያወቀው ከኢየሩሳሌም ብዙ ርቆ ከተጓዘ በኃላ ነበር ስለሁኔታውም እንደነገሩት ድርጊቱ የተፈጸመው በእግዚአብሔር ፈቃድ መሆኑን ተገንዝቦ ታቦተ ህጉ ከእነርሱ ጋር መሆን እንዳለበት አምኖ ተቀበለ በዚህ ሁኔታ ነበር ታቦተ ህጉ ወደ ኢትዮጵያ የመጣው።
✍ በአጠቃላይ ስለ ታቦተ ጽዮን አስር ዓመታት የፈጀ ምርምርና ጥናት በማድረግ የሚታወቀው ግራሃም ሐንኩክ የተባለ እንግሊዛዊ ጸሐፊ "The sign and the Seal" ወይም "ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ" በሚለው መጽሐፉ ገጽ 245 ላይ የታቦተ ጽዮን መኖሪያ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ መሆኗን አክሱም ጽዮን ቤተ መቅደስ ሆኖ ሲመሰክር፦ "...ከሲና ተራራ ግርጌ በወርቅ የተሰራው፥ በበረሃ የተጓዘውና የዮርዳኖስን ወንዝ የተሻገረው፥ ወደ ተስፊዪቱ ምድር ለመግባት እስራኤላውያን ያደረጉትን ትግል በድል ያጠናቀቀላቸው፥ በንጉሥ ዳዊት ዘመነ መንግስት ወደ እስራኤል የተወሰደው፥ በ955 ቅድመ ልደተ ክርስቶስ አካባቢ በንጉሥ ሰሎሞን በተሰራው ቤተ መቅደስ ተቀምጦ የነበረው ይህ የቃል ኪዳን ታቦት ነው..." በማለት ነበር የደመደመው።
☞ ማሳሰቢያ፦ ከላይ የተጠቀሱት የዘመን አቆጣጠር በሙሉ እንደአውሮፓውያኑ አቆጣጠር ነው።
✞ የእናታችን የአክሱም ጽዮን ረድኤት፣ በረከትንና ምልጃ አይለየን!!!! አሜን!!! ✞
ኦርቶዶክሳዊ ምላሾች
ከወቅታዊ መረጃ ጋር
የሚቀርቡበት፡፡
°ለተሃድሶዎች መልስ የሚሰጥበት°
👉"፩ ሃይማኖት"👈
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
@And_Haymanot
✞ የእግዚአብሔር ታቦት የገባበት ስፍራ ቅዱስ ነው 2ኛ ዜና 8፥11 ✞
✍ መጽሐፍ ቅዱስና ሌሎች ጥንታውያን መዛግብት እንደሚሉት የቃል ኪዳኑ ታቦት በሚንቀለቀል ብርሃኑና እሳቱ በነቀርሳማ እባጭና በለምጽ የመምታት፣ የማቃጠል፣ ተራሮችን ወደሜዳማነት የመለወጥ፣ ወንዞችን የማድረቅ፣ ታላላቅ ሠራዊቶችን የመደምሰስ፣ ከተማዎችን የማፈራረስ ኃይል አለው።
✔ እነዚህ ምንጮች አክለውም ታቦተ ህጉ የአይሁዶች የእምነት መሰረት እንደሆነና ንጉሥ ሰሎሞንም የመጀመሪያውን ቤተ መቅደስ በኢየሩሳሌም ያሰራው ይህንኑ ታቦት በክብር ለማኖር አስቦ እንደሆነ ይገልጻሉ ይሁንና ከክርስቶስ ልደት በፊት ከአንድ ሺህና ስድስት መቶ አመታት መካከል በነበረው ጊዜ ይህ እጅግ ድንቅና ተአምራዊ ታቦት የትና ወዴት እንደሄደ ሳይታወቅ በመሰወሩ ጉዳዩ ለብዙ ሺህ ዓመታት እንቆቅልሽ ሆኖ ቆይቷል ማስረጃዎች እንደሚጠቁሙት በ587 ዓመተ ዓለም የናቡከደነጾር ሠራዊት ኢየሩሳሌምን ባቃጠላት ጊዜ ታቦቱ በቦታው አልነበረም በጦርነቱ የተማረኩ እስራኤላውያን ከባቢሎን ወደሀገራቸው ኢየሩሳሌም በ538 ዓመተ ዓለም ተመልሰው ሁለተኛውን ቤተ መቅደስም በሠሩበት ወቅትም ታቦቱ በዚያ አልነበረም ይህም ቀደም ሲል ታቦቱ በባቢሎናውያን አለመዘረፉን ያረጋግጣል።
♦ የካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ሪቻርድ ኤሊየት ፍሬድማን በ1987 ይህን ጉዳይ አስመልክተው ሲጽፉ "የታቦቱ መጥፋት ከመጽሐፍ ቅዱስ አስደናቂ ምሥጢሮች እንደ አንዱ ይቆጠራል" ብለዋል።
❖ "ታቦቱ ወደሌላ ቦታ ስለመወሰዱ፣ ስለመውደሙ (መቃጠሉ) ወይም መደበቁ የተጻፈ ነገር የለም ከዚህ በኃላ ታቦቱ ጠፋ በምን ሁኔታ ላይ እንዳለም አናውቅም ወይም የት እንዳለ ማንም አያውቅም የሚሉ አስተያየቶች እንኳን አልተጻፉም በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በዓለም ካሉ ነገሮች ሁሉ ትልቅ ሥፍራ የተሰጠው ክቡር ዕቃ፣ እንደዋዛ ይጠፋል"። [ ግራሃም ሐንኩክ፦ "The sign and the Seal" ወይም "ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ" ገጽ 4 ትርጉም፦በጌታቸው ተስፋዬ ጎጂ]
☞ #የታቦተ_ጽዮን_መኖሪያ_ኢትዮጵያ
✍ ታቦተ ጽዮንን ወደ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ይዞ የመጣው ልዑል ምኒልክ ይባላል ምኒልክ ማለት "የብልህ ሰው ልጅ" ማለት ነው እናቱ ንግስተ ሳባ የጠቢቡ ሰሎሞንን ጥበብ ለማየት ወደ ኢየሩሳሌም በሄደችበት ወቅት ኢየሩሳሌም ውስጥ ከጠቢቡ ሰሎሞን ብትፀንሰውም ማርገዟን እንዳወቀች ወደሀገሯ ተመልሳ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው የወለደችው ሃያ ዓመቱ ሲሞላ ምኒልክ ከኢትዮጵያ ወደ ኢየሩሳሌም ተጓዘ ከአባቱ ቤተ መንግስት እንደደረሰም የክብር አቀባበል ተደረገለት ይሁንና ለአንድ አመት ያህል ከቆየ በኃላ የእስራኤል ታላላቅ ሰዎች ንጉሱ ሰሎሞን ምኒልክን ከእኛ የበለጠ ያቀርበዋል፣ ይወደዋል በሚል በምቀኝነት ተነሳሱበት ወደሀገሩ ይመለስ ዘንድም አጥብቀው ጠየቁ ንጉሱ ሰሎሞንም የቀረበለትን አቤቱታ ካዳመጠ በኃላ ምኒልክ ወደሀገሩ የሚመለሰው የእስራኤል ታላላቅ ሰዎች የበኩር ልጆች ሁሉ በአጃቢነት አብረውት ወደ ኢትዮጵያ የሚሄዱ ከሆነ ብቻ መሆኑን ገለጸላቸው።
❖ በዚህም ተስማሙ ከነዚህም መካከል ከምኒልክ ጋር አብረውት ወደ ኢትዮጵያ ከመጡት መካከል የሊቀ ካህናቱ ሳዶቅ የበኩር ልጅ አዛርያስም ይገኝበታል የቃል ኪዳኑን ታቦት ከቤተ መቅደስ ቅድስተ ቅዱሳን ደብቆ ያወጣውም እርሱ ነበር ምኒልክ ታቦቱ በድብቅ ወጥቶ ከእርሱ ጋር መምጣቱን ያወቀው ከኢየሩሳሌም ብዙ ርቆ ከተጓዘ በኃላ ነበር ስለሁኔታውም እንደነገሩት ድርጊቱ የተፈጸመው በእግዚአብሔር ፈቃድ መሆኑን ተገንዝቦ ታቦተ ህጉ ከእነርሱ ጋር መሆን እንዳለበት አምኖ ተቀበለ በዚህ ሁኔታ ነበር ታቦተ ህጉ ወደ ኢትዮጵያ የመጣው።
✍ በአጠቃላይ ስለ ታቦተ ጽዮን አስር ዓመታት የፈጀ ምርምርና ጥናት በማድረግ የሚታወቀው ግራሃም ሐንኩክ የተባለ እንግሊዛዊ ጸሐፊ "The sign and the Seal" ወይም "ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ" በሚለው መጽሐፉ ገጽ 245 ላይ የታቦተ ጽዮን መኖሪያ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ መሆኗን አክሱም ጽዮን ቤተ መቅደስ ሆኖ ሲመሰክር፦ "...ከሲና ተራራ ግርጌ በወርቅ የተሰራው፥ በበረሃ የተጓዘውና የዮርዳኖስን ወንዝ የተሻገረው፥ ወደ ተስፊዪቱ ምድር ለመግባት እስራኤላውያን ያደረጉትን ትግል በድል ያጠናቀቀላቸው፥ በንጉሥ ዳዊት ዘመነ መንግስት ወደ እስራኤል የተወሰደው፥ በ955 ቅድመ ልደተ ክርስቶስ አካባቢ በንጉሥ ሰሎሞን በተሰራው ቤተ መቅደስ ተቀምጦ የነበረው ይህ የቃል ኪዳን ታቦት ነው..." በማለት ነበር የደመደመው።
☞ ማሳሰቢያ፦ ከላይ የተጠቀሱት የዘመን አቆጣጠር በሙሉ እንደአውሮፓውያኑ አቆጣጠር ነው።
✞ የእናታችን የአክሱም ጽዮን ረድኤት፣ በረከትንና ምልጃ አይለየን!!!! አሜን!!! ✞
ኦርቶዶክሳዊ ምላሾች
ከወቅታዊ መረጃ ጋር
የሚቀርቡበት፡፡
°ለተሃድሶዎች መልስ የሚሰጥበት°
👉"፩ ሃይማኖት"👈
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
ያጣ ለማኝ
@And_Haymanot
✍ ቀበሮዋ አንድ የበሰለ የወይን ዛላ ተንጠልጥሎ ለመበላትም አስጎምጅቶ ታገኛለች፤ የወይኑ ዛላ ግን ከቁመቷ በላይ በመሆኑ በጣም ካልዘለለች በስተቀር እንደማታገኘው ስለታወቃት እንጣጥ እያለች ብዙ ሞከረች ይሁን እንጂ ወይኑ እንዳሰበችው በቀላሉ የምትደረስበት አልሆነም ወደኋላ ተንደርድራ በጣም ዘለለችና የመጨረሻ ሙከራ አደረገች ይሁን እንጂ ፈጽም ልትደርስበት አልቻለችም ወይኑ በአበሳሰሉ በጣም ልዩ ነው ለዐይን የሚያምር ለመብላትም የሚያስጎመጅ ነው ቀበሮዋ በጣም ተጨነቀች ወይኑን ትታ እንዳትሄድ ያስጎመጃል እንዳትበላው ደግሞ ስትዘል ብትውልም አልደረሰችበትም ስለዚህ "እንደውም ይኼ ወይን አልበሰለም" ብላ ትታው ሔደች።
❖ "ያጣ ለማኝ ተሳድቦ ይሔዳል" የሚባለው ለእንደዚህ ዐይነቱ ነው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ለመናፍቃን ያልተመቸችው አላዋቂ ወገኖች እንደሚሉት የዶግማና የቀኖና ችግር ኖሮባት ሳይሆን ይህንን መኖርና መፈጸም ስላቃታቸው ብቻ ነው መጾም ያቃቻቸው ጾምን አይስፈልግም ሲሉ ንጽሕናቸውን ያጎደፉና ቆባቸውን የጣሉት ደግሞ ምንኩስና አያስፈልግም ይላሉ ያቃተንና ያልተደረሰበትን ነገር አያስፈልግም ብሎ መንቀፍ የቀበሮ ጠባይ ነው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በሥጋዊ ዕውቀት የማትመረመር ብትሆንም ትምህርቷ ግልጽ፤ ተልኮዋም የታወቀ ነው "ወንጌላችን የተከደነ ቢሆን እንኳ የተከደነባቸው ለሚጠፉ ነው" እንዲል ፪ኛ ቆሮ ፬፥፫
✞ ለተሃድሶ መናፍቃን የጴጥሮስን እምባ ያድልልን እኛንም ኦርቶዶክሳውያን በሃይማኖት ያጽናን✞ አሜን✞✞✞
ምንጭ፦ ምጥን ቅመም ቁጥር ፫ በዲያቆን ምትኩ አበራ
ኦርቶዶክሳዊ ምላሾች
ከወቅታዊ መረጃ ጋር
የሚቀርቡበት፡፡
°ለተሃድሶዎች መልስ የሚሰጥበት°
👉"፩ ሃይማኖት"👈
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
@And_Haymanot
✍ ቀበሮዋ አንድ የበሰለ የወይን ዛላ ተንጠልጥሎ ለመበላትም አስጎምጅቶ ታገኛለች፤ የወይኑ ዛላ ግን ከቁመቷ በላይ በመሆኑ በጣም ካልዘለለች በስተቀር እንደማታገኘው ስለታወቃት እንጣጥ እያለች ብዙ ሞከረች ይሁን እንጂ ወይኑ እንዳሰበችው በቀላሉ የምትደረስበት አልሆነም ወደኋላ ተንደርድራ በጣም ዘለለችና የመጨረሻ ሙከራ አደረገች ይሁን እንጂ ፈጽም ልትደርስበት አልቻለችም ወይኑ በአበሳሰሉ በጣም ልዩ ነው ለዐይን የሚያምር ለመብላትም የሚያስጎመጅ ነው ቀበሮዋ በጣም ተጨነቀች ወይኑን ትታ እንዳትሄድ ያስጎመጃል እንዳትበላው ደግሞ ስትዘል ብትውልም አልደረሰችበትም ስለዚህ "እንደውም ይኼ ወይን አልበሰለም" ብላ ትታው ሔደች።
❖ "ያጣ ለማኝ ተሳድቦ ይሔዳል" የሚባለው ለእንደዚህ ዐይነቱ ነው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ለመናፍቃን ያልተመቸችው አላዋቂ ወገኖች እንደሚሉት የዶግማና የቀኖና ችግር ኖሮባት ሳይሆን ይህንን መኖርና መፈጸም ስላቃታቸው ብቻ ነው መጾም ያቃቻቸው ጾምን አይስፈልግም ሲሉ ንጽሕናቸውን ያጎደፉና ቆባቸውን የጣሉት ደግሞ ምንኩስና አያስፈልግም ይላሉ ያቃተንና ያልተደረሰበትን ነገር አያስፈልግም ብሎ መንቀፍ የቀበሮ ጠባይ ነው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በሥጋዊ ዕውቀት የማትመረመር ብትሆንም ትምህርቷ ግልጽ፤ ተልኮዋም የታወቀ ነው "ወንጌላችን የተከደነ ቢሆን እንኳ የተከደነባቸው ለሚጠፉ ነው" እንዲል ፪ኛ ቆሮ ፬፥፫
✞ ለተሃድሶ መናፍቃን የጴጥሮስን እምባ ያድልልን እኛንም ኦርቶዶክሳውያን በሃይማኖት ያጽናን✞ አሜን✞✞✞
ምንጭ፦ ምጥን ቅመም ቁጥር ፫ በዲያቆን ምትኩ አበራ
ኦርቶዶክሳዊ ምላሾች
ከወቅታዊ መረጃ ጋር
የሚቀርቡበት፡፡
°ለተሃድሶዎች መልስ የሚሰጥበት°
👉"፩ ሃይማኖት"👈
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
👍1
ና ለቀይ በቀይ ወይም ደም በደም አልባሳት ነጋዴዎች ነው የሚደልሉት ። ከሁሉም ስፖንሰር በሚል ሰበብ ያገኛሉ ይከፈላቸዋልም ። ከሆቴሎቹ አልጋም ለአንድ ቀን ይያዝላቸዋል ።
ሆቴሎች ፦ በዚያን ቀን ባለኮከቦቹ ቀደም ተብሎ በሚከፈል ቀብድ አልጋዎቹ በሙሉ የሚያዙ ሲሆን እሱን የሚይዙት ገንዘብ መጣያ ያጡ የአንድ ጀንበር ሃብታሞችና ለዚሁ የወሲብ ቀን የሚመጡ ዲያስፖራዎች ናቸው ።
በየመንደሩ የሚገኙትና ለወትሮው የአይጥና የበረሮ መፈንጫ የነበሩ ሆቴልና አልጋ ቤቶችም ተፈልገው አይገኙም ። እንዲያውም አንዳንዶቹ ሆቴሎች የሰራተኛ ማረፊያና የዘበኛ ቤቶቻቸውን ጭምር ለአገልግሎቱ ያውላሉ ። በወቅቱ ዘማውያኑ ከሚያንቀዠቅዣቸው የዝሙት ዛር መተንፈሳቸውን እንጂ ስለ አልጋው ጥራት የሚያዩበት ጊዜም የላቸውም ።
አንዳንድ ቦታዎች ላይ እንዲያውም አልጋ ከመጥፋቱ የተነሳ ዘማውያኑ ጥንዶች በመዳራት በአንድ ቦታላይ እንደመንጋ ይጠብቁና በተሰጣቸው ቁጥር በወረፋ እየተጠሩ ይገባሉ ። " 10 ቁጥር ! . . .አቤት ! 3 ቁጥር ግቡ ። የሚሰጣቸውን የ30 ደቂቃ ወይም የ1 ሰዓት ጊዜ ካሳለፉም ። በግድ እንዲወጡ ይደረጋሉ ። " አረ ጎበዝ እንተሳሰብ እንጂ ! ለተረኞች እዘኑላቸው እንጂ ! አረ ቶሎ ቶሎ ብላችሁ ጨርሱ ይባላሉ ። አቤት ሲያሳፍር ። ምክንያቱም ሌሎች ዘማውያን እየተቁነጠነጡ ስለሚያስቸግሩ ። በዚያን ቀን ማፈር የሚባል ነገር ከምድረ ገጽ ትጠፋለች ።
፫ኛ፦ የአበባ ነጋዴዎች ፣ የቀይ በቀይ አልባሳት ነጋዴዎች ፣ የአስካሪ መጠጥ ፋብሪካዎችና ከእነዚህ ጋር ተዛማጅነት ያላቸው ሁሉ ይጠቀማሉ ።
ልጃገረዶች በእለቱ ቀይ ወይን ይጠጡና ፤ በቀይ ምንጣፍ ላይ ተራምደው ፣ በቀይ አልጋ ላይ ቀይ አንሶላ ውስጥ ገብተው ለበአሉ ድምቀት ሲባል የገበሩትንና የሰዉትን ድንግልና ፤ የፈሰሰው ደማቸውን ውጦና እንዳይታይ አድርጎ በሚያስቀር ቀይ በቀይ አልባሳት ተጀቡነው ባዶ ሆነው ወደ ማንነታቸው ይመለሳሉ ።
ከበአሉ ማግስት በኋላ ደግሞ እነ ኤች አይ ቪ ፣ እነ ጨብጥና ቂጥኝን የመሳሰሉ የአባላዘር በሽታዎች የክብር ቦታቸውን ይይዙና ተረኛው ነጋዴዎችና አትራፊዎች የህክምና ተቋማት ይሆናሉ ።
የዘንድሮው በዚህ አይነት ሁኔታ ያልፍና ለሚቀጥለው ዓመት ደግሞ በተሻለ ዝግጅትና ቅስቀሳ ካለፈው ዓመት ጋር እያነጻፀሩ መቀጠል ነው ።
እኛ ግን እንንቃ ቅዱስ ጳውሎስም እንዲህ ይለናል ለሮሜ ሰዎች በላከው መልእክቱ በምዕ. 13 ከቁጥር 11 እስከ 13
----------
11፤ ከእንቅልፍ የምትነሡበት ሰዓት አሁን እንደ ደረሰ ዘመኑን እወቁ፤ ካመንንበት ጊዜ ይልቅ መዳናችን ዛሬ ወደ እኛ ቀርቦአልና።
12፤ ሌሊቱ አልፎአል፥ ቀኑም ቀርቦአል። እንግዲህ የጨለማውን ሥራ አውጥተን የብርሃንን ጋሻ ጦር እንልበስ።
13፤ በቀን እንደምንሆን በአገባብ እንመላለስ፤ በዘፈንና በስካር አይሁን፥ በዝሙትና በመዳራት አይሁን፥ በክርክርና በቅናት አይሁን ።
አበቃሁ ። 0911608054 የእጅ ስልኬ ነው ።
ሻሎም.! ሰላም.!
ዘመድኩን በቀለ ነኝ
የካቲት 6/6/2008 ዓም
አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ
+4915217428134 ደግሞ የቫይበር ፣ የኢሞና የኋትስአፕ መልእክቶች የምቀበልበት የእጅ ስልኬ ነው ።
ሻሎም ! ሰላም !
ዘመድኩን በቀለ ነኝ ።
በቅድሚያ የካቲት 6/2008 ዓም
በአዲስ አበባ ተጻፈ
በድጋሚ ሰኔ የካቲት 6/2010 ዓም
ከራየን ወንዝ ማዶ ተለጠፈ ።
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
https://telegram.me/And_Haymanot
ሆቴሎች ፦ በዚያን ቀን ባለኮከቦቹ ቀደም ተብሎ በሚከፈል ቀብድ አልጋዎቹ በሙሉ የሚያዙ ሲሆን እሱን የሚይዙት ገንዘብ መጣያ ያጡ የአንድ ጀንበር ሃብታሞችና ለዚሁ የወሲብ ቀን የሚመጡ ዲያስፖራዎች ናቸው ።
በየመንደሩ የሚገኙትና ለወትሮው የአይጥና የበረሮ መፈንጫ የነበሩ ሆቴልና አልጋ ቤቶችም ተፈልገው አይገኙም ። እንዲያውም አንዳንዶቹ ሆቴሎች የሰራተኛ ማረፊያና የዘበኛ ቤቶቻቸውን ጭምር ለአገልግሎቱ ያውላሉ ። በወቅቱ ዘማውያኑ ከሚያንቀዠቅዣቸው የዝሙት ዛር መተንፈሳቸውን እንጂ ስለ አልጋው ጥራት የሚያዩበት ጊዜም የላቸውም ።
አንዳንድ ቦታዎች ላይ እንዲያውም አልጋ ከመጥፋቱ የተነሳ ዘማውያኑ ጥንዶች በመዳራት በአንድ ቦታላይ እንደመንጋ ይጠብቁና በተሰጣቸው ቁጥር በወረፋ እየተጠሩ ይገባሉ ። " 10 ቁጥር ! . . .አቤት ! 3 ቁጥር ግቡ ። የሚሰጣቸውን የ30 ደቂቃ ወይም የ1 ሰዓት ጊዜ ካሳለፉም ። በግድ እንዲወጡ ይደረጋሉ ። " አረ ጎበዝ እንተሳሰብ እንጂ ! ለተረኞች እዘኑላቸው እንጂ ! አረ ቶሎ ቶሎ ብላችሁ ጨርሱ ይባላሉ ። አቤት ሲያሳፍር ። ምክንያቱም ሌሎች ዘማውያን እየተቁነጠነጡ ስለሚያስቸግሩ ። በዚያን ቀን ማፈር የሚባል ነገር ከምድረ ገጽ ትጠፋለች ።
፫ኛ፦ የአበባ ነጋዴዎች ፣ የቀይ በቀይ አልባሳት ነጋዴዎች ፣ የአስካሪ መጠጥ ፋብሪካዎችና ከእነዚህ ጋር ተዛማጅነት ያላቸው ሁሉ ይጠቀማሉ ።
ልጃገረዶች በእለቱ ቀይ ወይን ይጠጡና ፤ በቀይ ምንጣፍ ላይ ተራምደው ፣ በቀይ አልጋ ላይ ቀይ አንሶላ ውስጥ ገብተው ለበአሉ ድምቀት ሲባል የገበሩትንና የሰዉትን ድንግልና ፤ የፈሰሰው ደማቸውን ውጦና እንዳይታይ አድርጎ በሚያስቀር ቀይ በቀይ አልባሳት ተጀቡነው ባዶ ሆነው ወደ ማንነታቸው ይመለሳሉ ።
ከበአሉ ማግስት በኋላ ደግሞ እነ ኤች አይ ቪ ፣ እነ ጨብጥና ቂጥኝን የመሳሰሉ የአባላዘር በሽታዎች የክብር ቦታቸውን ይይዙና ተረኛው ነጋዴዎችና አትራፊዎች የህክምና ተቋማት ይሆናሉ ።
የዘንድሮው በዚህ አይነት ሁኔታ ያልፍና ለሚቀጥለው ዓመት ደግሞ በተሻለ ዝግጅትና ቅስቀሳ ካለፈው ዓመት ጋር እያነጻፀሩ መቀጠል ነው ።
እኛ ግን እንንቃ ቅዱስ ጳውሎስም እንዲህ ይለናል ለሮሜ ሰዎች በላከው መልእክቱ በምዕ. 13 ከቁጥር 11 እስከ 13
----------
11፤ ከእንቅልፍ የምትነሡበት ሰዓት አሁን እንደ ደረሰ ዘመኑን እወቁ፤ ካመንንበት ጊዜ ይልቅ መዳናችን ዛሬ ወደ እኛ ቀርቦአልና።
12፤ ሌሊቱ አልፎአል፥ ቀኑም ቀርቦአል። እንግዲህ የጨለማውን ሥራ አውጥተን የብርሃንን ጋሻ ጦር እንልበስ።
13፤ በቀን እንደምንሆን በአገባብ እንመላለስ፤ በዘፈንና በስካር አይሁን፥ በዝሙትና በመዳራት አይሁን፥ በክርክርና በቅናት አይሁን ።
አበቃሁ ። 0911608054 የእጅ ስልኬ ነው ።
ሻሎም.! ሰላም.!
ዘመድኩን በቀለ ነኝ
የካቲት 6/6/2008 ዓም
አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ
+4915217428134 ደግሞ የቫይበር ፣ የኢሞና የኋትስአፕ መልእክቶች የምቀበልበት የእጅ ስልኬ ነው ።
ሻሎም ! ሰላም !
ዘመድኩን በቀለ ነኝ ።
በቅድሚያ የካቲት 6/2008 ዓም
በአዲስ አበባ ተጻፈ
በድጋሚ ሰኔ የካቲት 6/2010 ዓም
ከራየን ወንዝ ማዶ ተለጠፈ ።
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
https://telegram.me/And_Haymanot
Telegram
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክሳዊ ምላሾች
የሚቀርቡበት፡፡
👉"፩ ኃይማኖት"👈
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
ለአስተያየት
@And_Haymanot_bot
የሚቀርቡበት፡፡
👉"፩ ኃይማኖት"👈
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
ለአስተያየት
@And_Haymanot_bot
✞ ✞ ✞ ፩ ሃይማኖት ✞ ✞ ✞ ✞
@And_Haymanot
ሰላም ተወዳጆች እንደምን ቆያችሁ እንኳን ለዚህች ልዩ የትንሳኤ ቀን በሰላም አደረሳችሁ እያልን በ Data connection መዘጋት ምክንያት ብንርቅም እግዚአብሔር ፈቅዶ ተመልሰናልና
በተለመደው መልኩ ኦርቶዶክሳዊ ምላሾችን ከመረጃ ጋር ማቅረባችንን እንቀጥላለን፡፡ እናንተም ቢያንስ ለምታውቋቸው አምስት ሰዎች ይህን በማጋራት ሌሎችን የማዳን ስራ አብረን እንስራ እንላለን፡፡
እግዚአብሔር ይርዳን
✞ ✞ ✞ ✞ ፩ ጌታ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞
✞ ✞ ✞ ፩ ሃይማኖት ✞ ✞ ✞ ✞
✞ ✞ ፩ ጥምቀት ኤፌ4:5 ✞ ✞ ✞
✞ ✞ @And_Haymanot ✞ ✞ ✞
{{{{{J}{{{{O}}}}}{I}}}}}}{N}}}}}}
የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላም እንማልዳለን! (መጽሐፈ ምስጢር)
ኦርቶዶክሳዊ ምላሾች
ከወቅታዊ መረጃ ጋር የሚቀርቡበት፡፡
👉"፩ ሃይማኖት"👈
ይህን ለሌሎች በማጋራት የቤተክርስቲያናችንን ትምህርት የማዳረስ ሃላፊነታችንን እንወጣ
👉 @And_Haymanot 👈
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን ✞
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
✞✞ @And_Haymanot ✞ ✞
✞✞ @And_Haymanot ✞ ✞
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
✞መልካም የትንሳኤ በዓል✞
@And_Haymanot
ሰላም ተወዳጆች እንደምን ቆያችሁ እንኳን ለዚህች ልዩ የትንሳኤ ቀን በሰላም አደረሳችሁ እያልን በ Data connection መዘጋት ምክንያት ብንርቅም እግዚአብሔር ፈቅዶ ተመልሰናልና
በተለመደው መልኩ ኦርቶዶክሳዊ ምላሾችን ከመረጃ ጋር ማቅረባችንን እንቀጥላለን፡፡ እናንተም ቢያንስ ለምታውቋቸው አምስት ሰዎች ይህን በማጋራት ሌሎችን የማዳን ስራ አብረን እንስራ እንላለን፡፡
እግዚአብሔር ይርዳን
✞ ✞ ✞ ✞ ፩ ጌታ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞
✞ ✞ ✞ ፩ ሃይማኖት ✞ ✞ ✞ ✞
✞ ✞ ፩ ጥምቀት ኤፌ4:5 ✞ ✞ ✞
✞ ✞ @And_Haymanot ✞ ✞ ✞
{{{{{J}{{{{O}}}}}{I}}}}}}{N}}}}}}
የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላም እንማልዳለን! (መጽሐፈ ምስጢር)
ኦርቶዶክሳዊ ምላሾች
ከወቅታዊ መረጃ ጋር የሚቀርቡበት፡፡
👉"፩ ሃይማኖት"👈
ይህን ለሌሎች በማጋራት የቤተክርስቲያናችንን ትምህርት የማዳረስ ሃላፊነታችንን እንወጣ
👉 @And_Haymanot 👈
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን ✞
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
✞✞ @And_Haymanot ✞ ✞
✞✞ @And_Haymanot ✞ ✞
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
✞መልካም የትንሳኤ በዓል✞
🙏1
ስለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የቅዱሳን አባቶች ምስክርነት
@And_Haymanot
✍ የተሃድሶ መናፍቃን እኛ ኦርቶዶክሳውያን መጽሐፍ ቅዱስን መሰረት አድርገን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ከፈጣሪ በታች ከፍጡራን በላይ አድርገን ስናከብራት አምላክ ያደረግናት እየመሰላቸው ማርያምን አታምልኩ መመለክ ያለበት እግዚአብሔር አምላክ ብቻ ነው ብለው ይተቹናል ነገር ግን አበው ሲተርቱ አላዋቂ ሳሚ ንፍጥ ይለቀልቃል እንዲሉ የተሃድሶ መናፍቃኑም የማያውቁትን በመዘባረቅ የማትታደስ ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያናችንን ለማደስ ይጥራሉ ዳሩ ግን እኛ ኦርቶዶክሳውያን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ለእግዚአብሔር ወልድ እናትነት ከአዳም ልጆች ሁሉ የተመረጠች በመሆኗ ከፈጣሪ በታች ከፍጡራን በላይ የሆነውን ክብሯን እያሰብን እናከብራታለን፣ የፀጋ ስግደትን እንሰግድላታለን እንጂ አናመልካታም በመሆኑም ቀደምት ቅዱሳን አባቶቻችን ያስተማሩንን ኦርቶዶክሳዊ ትምህርት ተከትለን ለትውልድ እናስተላልፋለን እንጂ ሃራጥቃውያን ስለተቹን አስተምሮታችንን አናቋርጥም ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያናችንም አትታደስም ነገር ግን ለተሃድሶ መናፍቃኑ ምላሽ ይሆን ዘንድ ቅዱሳን አባቶቻችንን ስለእመቤታችን ክብርና ቅድስና ከተናገሩትን ምስክርነት ውስጥ በጥቂቱ እነሆ፦
☞ቅዱስ ኤጲፋንዮስ ሊቀ ጳጳስ ዘቆጵሮስ፦ "ማርያምን አክብሩ፤ መመለክ ያለባቸው ግን አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ ናቸው ማርያም ቅድስት፣ ክብርት እና ውብ ብትሆንም እንኳን አናመልካትም፣ ጌታን የሚያከብር ማንም ቢኖር ማደሪያውን ያከብራል የተቀደሰ ማደርያውን የማያከብር ግን ጌታን አያከብርም"።
☞ ቅዱስ አምብሮዝ፦ "በመንፈስ ቅዱስ ግብር ሰው የሆነውን ባመለክን ጊዜ መንፈስ ቅዱስንም እናመልከዋለን፤ ነገር ግን ይሔንን ለእመቤታችን ለማርያም ማንም እንዳያደርግ ይጠንቀቅ፤ እርሷ የጌታ የአምላክ ቤተ መቅደስ ናት እንጂ የመቅደሱ ጌታ አይደለችም፤ በመቅደሱ ውስጥ ሆኖ የሠራ እርሱም ብቻ ይመለካልና"።
☞ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ፦ "የማይወሰን እግዚአብሔር በድንግል ማኅፀን እንደተወሰነ ማን አየ? ማን ሰማ? ሰማያት ለማይወስኑት ለእርሱ የድንግል ማኅፀን አልጠበበውም ባሕርዩ ሳይለወጥ ከእርስዋ ተወለደ እንጂ"።
☞ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ፦ "እመቤታችን ሆይ!! ከፍጡራን ሁሉ ሰይጣን አንቺን ይጠላሻል፤ ካንቺ የተወለደው እራስ እራሱን ብሎ ቀጥቅጦታልና"።
☞ ቅዱስ ቄርሎስ ዘእስክንድርያ፦ "አማኑኤል እግዚአብሔር ነው፤ እመቤታችንን ወላዲተ አምላክ አይደለችም የሚል፤ የእግዚአብሔርንም ቃል በሥጋ እንደወለደችው የማያምን ቢኖር የተወገዘ ይሁን"።
☞ ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘእንዚናንዙ፦ "እመቤታችንን ወላዲተ አምላክ መሆንዋን የማይቀበል ከእግዚአብሔር የተለየ ነው"።
☞ አባ ሕርያቆር ዘብሕንሳ፦ "የቀደሙት ሰዎች እነ አብረሃም ከሞት ወደ ሕይወት፣ ከሲኦል ወደ ገነት የተሸጋገሩብሽ አንቺ ነሽ"።
☞ ቅዱስ አግናጥዮስ ምጥው ለአንበሳ፦ "ማንም ለወላዲተ አምላክ የሚያገለግል ቢኖር ፈጽሞ አይጠፋም"።
☞ ቅዱስ አውግስጢኖስ፦ "ማርያም በሔዋን ውስጥ ነበረች፤ ነገር ግን ሔዋን ማን እንደሆነች ያወቅነው ማርያም ወደ እኛ ስትመጣ ነው"።
☞ ቅዱስ ኤፍሬም፦ "ድንግል ሆይ፣ ቅድስት ሆይ፣ ጌታን የወለድሽ ሆይ እኛን ለማዳን ድንቅ ምስጢር /ተዋህዶ/ በአንቺ ቢደረግ ንጉሡን ወልደሽልናልና ፍጥረታትን በልዩ መልክ የፈጠረ የእርሱን ነገር መናገር አይቻለንምና ዝም እንበል"።
☞ ቅዱስ ያዕቆብ ዘሥሩግ፦ " ...መልአኩ ባነጋገራት ጊዜ ርሷ ድንግል ነበረች፣ ተቀዳሚ ተከታይ የሌለው ወልድን ስትቀበልም ድንግል ነበረች፡፡ የአብ ጸዳል በርሷ ባደረ ጊዜ ርሷ ንጽሕት ድንግል ነበረች፣ ሕጻኑ በማሕፀኗ በየጥቂቱ ያድግ በነበረበት ጊዜም ድንግል ነበረች፣ ድንግሊቱ ያንን ፍጥረትን የሚሸከመውን ኀያሉን ተሸከመችው፣ ኀይሉ ለአብ የተባለ የእግዚአብሔር ልጅ ጌታን በወለደችውም ጊዜ እርሷ ድንግል ነበረች"፡፡
☞ ቅዱስ ያሬድ፦ "ማርያም ግን በአዳም ባሕርይ ውስጥ ከጥንት ጀምሮ እንደነጭ እንቁ ታበራለች"።
☞ ቅዱስ አትናቴዎስ፦ ... "ንጹሕና ያልተነካች ድንግል... የተከበርሽ የተደነቅሽ ድንግል ሆይ በእውነት አንቺ ከማንኛውም ሌላ ታላቅነት የበለጥሽ ነሽ፤ የቃለ እግዚአብሔር ማደሪያ የሆንሺው ካንቺ ጋር ማን በእኩልነት ይወዳደራል?፤ ድንግል ሆይ ከፍጥረታት ሁሉ አንቺን ከማን ጋር ላነጻጽርሽ? ፤ በቃል ኪዳን ከሁሉም በላይ የሆንሽ ሆይ በወርቅ ፈንታ ንጽሕናን የተጎናጸፍሽ አንቺ እውነተኛውን መና የያዘችውን የወርቅ መሶብ ነሽ ይኸውም መለኮት የተዋሐደው ሥጋ ነው"።
☞ ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሳርያ፦ "ጸጋን የተመላሽ ሆይ ማኅበረ መላእክትና የሰው ዘር ፍጥረታት ሁሉ በአንቺ ይደሰቱብሻል፤ የተቀደሰች ቤተ መቅደስና ነባቢት (የምትናገር) ገነት የደናግል ክብራቸው ሆይ ከአንቺ ከዘመናት አስቀድሞ የነበረ እግዚአብሔር ሥጋን ተዋሕዶ ሕፃን ሆኗልና፤ ከአንቺ የነሣውን ሥጋ በዙፋን ላይ አኑሮታል፤ ማሕፀንሽንም ከሰማያት የበለጠ በጣም ምቹ መኖሪያ ስፍራ አድርጎታል፤ ፍጥረታት ሁሉ በአንቺ የሚደሰቱብሽ ምልእተ ጸጋ ሆይ ላንቺ ውዳሴ ይገባል"።
☞ ቅዱስ ጀሮም፦ "ድንግል ልጇን ፀንሳ ከወለደችልን በኃላ ርግማን ተወገደ፤ ሞት በሔዋን ሆነ፤ በማርያም ድንግል ግን ሕይወትን አገኘን"።
☞ ፕሮክልዩስ ዘቁስጥንጥንያ፦ "ያለ ስሕተት ከርሷ ተገኘ፤ ርሷንም ያለነውር እንድትሆን አደረጋት፤ እንዲሁም ማርያም የዐዲስ ፍጥረት ሰማያዊ ምልክት ምሕዋርን ሆነች፤ በዚህም ምሕዋር የጽድቅ ፀሓይ ለዘላለም ያበራል፤ ርሷንም የኀጢአት ጨለማ ፈጽሞ አላያትም... ከእግዚአብሔር እናት የምትበልጥ ታገኝ እንደሆነ ሰው ሆይ ፍጥረቱን ሁሉ በሐሳብህ ዞረህ እይ፤ ዓለምንና ውቅያኖሶችን ሁሉ ዙር፤ አየሩን ሁሉ መርምር፤ ሰማያትን ጠይቅ፤ የማይታዩትን ኀይላት ሁሉ ዐስብ፤ በድንቅ የሚመስላት ካገኘክ መርምር ርሷ ብቻ ከቃላት በላይ የሆነች መንገድ ናት፤ በሰርጓ አዳራሽ በማህፀኗ ፍጥረት ሁሉ በፊቱ በመፍራትና በመንቀጥቀጥ የሚንበረከኩለትን ያሳደረች ናት"።
.
.
.
✍ ቅዱሳን አባቶቻችን ስለ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ካስተማሩት ትምህርቶች ውስጥ በጥቂቱ ያህን ያህል ለምስክርነት ካየን የተሃድሶ መናፍቃኑም ይህንን እውነታና የአባቶቻችንን ምስክርነትን አምነው ወደ ማትታደሰው ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያናችን ልብ ገዝተው ይመለሱ ዘንድ የቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ፀሎት ነው።
✞ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልመናዋ ፍቅሯ ረድኤት በረከቷ በሁላችን ላይ ይደር!!! አሜን ✞
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
@And_Haymanot
✍ የተሃድሶ መናፍቃን እኛ ኦርቶዶክሳውያን መጽሐፍ ቅዱስን መሰረት አድርገን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ከፈጣሪ በታች ከፍጡራን በላይ አድርገን ስናከብራት አምላክ ያደረግናት እየመሰላቸው ማርያምን አታምልኩ መመለክ ያለበት እግዚአብሔር አምላክ ብቻ ነው ብለው ይተቹናል ነገር ግን አበው ሲተርቱ አላዋቂ ሳሚ ንፍጥ ይለቀልቃል እንዲሉ የተሃድሶ መናፍቃኑም የማያውቁትን በመዘባረቅ የማትታደስ ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያናችንን ለማደስ ይጥራሉ ዳሩ ግን እኛ ኦርቶዶክሳውያን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ለእግዚአብሔር ወልድ እናትነት ከአዳም ልጆች ሁሉ የተመረጠች በመሆኗ ከፈጣሪ በታች ከፍጡራን በላይ የሆነውን ክብሯን እያሰብን እናከብራታለን፣ የፀጋ ስግደትን እንሰግድላታለን እንጂ አናመልካታም በመሆኑም ቀደምት ቅዱሳን አባቶቻችን ያስተማሩንን ኦርቶዶክሳዊ ትምህርት ተከትለን ለትውልድ እናስተላልፋለን እንጂ ሃራጥቃውያን ስለተቹን አስተምሮታችንን አናቋርጥም ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያናችንም አትታደስም ነገር ግን ለተሃድሶ መናፍቃኑ ምላሽ ይሆን ዘንድ ቅዱሳን አባቶቻችንን ስለእመቤታችን ክብርና ቅድስና ከተናገሩትን ምስክርነት ውስጥ በጥቂቱ እነሆ፦
☞ቅዱስ ኤጲፋንዮስ ሊቀ ጳጳስ ዘቆጵሮስ፦ "ማርያምን አክብሩ፤ መመለክ ያለባቸው ግን አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ ናቸው ማርያም ቅድስት፣ ክብርት እና ውብ ብትሆንም እንኳን አናመልካትም፣ ጌታን የሚያከብር ማንም ቢኖር ማደሪያውን ያከብራል የተቀደሰ ማደርያውን የማያከብር ግን ጌታን አያከብርም"።
☞ ቅዱስ አምብሮዝ፦ "በመንፈስ ቅዱስ ግብር ሰው የሆነውን ባመለክን ጊዜ መንፈስ ቅዱስንም እናመልከዋለን፤ ነገር ግን ይሔንን ለእመቤታችን ለማርያም ማንም እንዳያደርግ ይጠንቀቅ፤ እርሷ የጌታ የአምላክ ቤተ መቅደስ ናት እንጂ የመቅደሱ ጌታ አይደለችም፤ በመቅደሱ ውስጥ ሆኖ የሠራ እርሱም ብቻ ይመለካልና"።
☞ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ፦ "የማይወሰን እግዚአብሔር በድንግል ማኅፀን እንደተወሰነ ማን አየ? ማን ሰማ? ሰማያት ለማይወስኑት ለእርሱ የድንግል ማኅፀን አልጠበበውም ባሕርዩ ሳይለወጥ ከእርስዋ ተወለደ እንጂ"።
☞ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ፦ "እመቤታችን ሆይ!! ከፍጡራን ሁሉ ሰይጣን አንቺን ይጠላሻል፤ ካንቺ የተወለደው እራስ እራሱን ብሎ ቀጥቅጦታልና"።
☞ ቅዱስ ቄርሎስ ዘእስክንድርያ፦ "አማኑኤል እግዚአብሔር ነው፤ እመቤታችንን ወላዲተ አምላክ አይደለችም የሚል፤ የእግዚአብሔርንም ቃል በሥጋ እንደወለደችው የማያምን ቢኖር የተወገዘ ይሁን"።
☞ ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘእንዚናንዙ፦ "እመቤታችንን ወላዲተ አምላክ መሆንዋን የማይቀበል ከእግዚአብሔር የተለየ ነው"።
☞ አባ ሕርያቆር ዘብሕንሳ፦ "የቀደሙት ሰዎች እነ አብረሃም ከሞት ወደ ሕይወት፣ ከሲኦል ወደ ገነት የተሸጋገሩብሽ አንቺ ነሽ"።
☞ ቅዱስ አግናጥዮስ ምጥው ለአንበሳ፦ "ማንም ለወላዲተ አምላክ የሚያገለግል ቢኖር ፈጽሞ አይጠፋም"።
☞ ቅዱስ አውግስጢኖስ፦ "ማርያም በሔዋን ውስጥ ነበረች፤ ነገር ግን ሔዋን ማን እንደሆነች ያወቅነው ማርያም ወደ እኛ ስትመጣ ነው"።
☞ ቅዱስ ኤፍሬም፦ "ድንግል ሆይ፣ ቅድስት ሆይ፣ ጌታን የወለድሽ ሆይ እኛን ለማዳን ድንቅ ምስጢር /ተዋህዶ/ በአንቺ ቢደረግ ንጉሡን ወልደሽልናልና ፍጥረታትን በልዩ መልክ የፈጠረ የእርሱን ነገር መናገር አይቻለንምና ዝም እንበል"።
☞ ቅዱስ ያዕቆብ ዘሥሩግ፦ " ...መልአኩ ባነጋገራት ጊዜ ርሷ ድንግል ነበረች፣ ተቀዳሚ ተከታይ የሌለው ወልድን ስትቀበልም ድንግል ነበረች፡፡ የአብ ጸዳል በርሷ ባደረ ጊዜ ርሷ ንጽሕት ድንግል ነበረች፣ ሕጻኑ በማሕፀኗ በየጥቂቱ ያድግ በነበረበት ጊዜም ድንግል ነበረች፣ ድንግሊቱ ያንን ፍጥረትን የሚሸከመውን ኀያሉን ተሸከመችው፣ ኀይሉ ለአብ የተባለ የእግዚአብሔር ልጅ ጌታን በወለደችውም ጊዜ እርሷ ድንግል ነበረች"፡፡
☞ ቅዱስ ያሬድ፦ "ማርያም ግን በአዳም ባሕርይ ውስጥ ከጥንት ጀምሮ እንደነጭ እንቁ ታበራለች"።
☞ ቅዱስ አትናቴዎስ፦ ... "ንጹሕና ያልተነካች ድንግል... የተከበርሽ የተደነቅሽ ድንግል ሆይ በእውነት አንቺ ከማንኛውም ሌላ ታላቅነት የበለጥሽ ነሽ፤ የቃለ እግዚአብሔር ማደሪያ የሆንሺው ካንቺ ጋር ማን በእኩልነት ይወዳደራል?፤ ድንግል ሆይ ከፍጥረታት ሁሉ አንቺን ከማን ጋር ላነጻጽርሽ? ፤ በቃል ኪዳን ከሁሉም በላይ የሆንሽ ሆይ በወርቅ ፈንታ ንጽሕናን የተጎናጸፍሽ አንቺ እውነተኛውን መና የያዘችውን የወርቅ መሶብ ነሽ ይኸውም መለኮት የተዋሐደው ሥጋ ነው"።
☞ ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሳርያ፦ "ጸጋን የተመላሽ ሆይ ማኅበረ መላእክትና የሰው ዘር ፍጥረታት ሁሉ በአንቺ ይደሰቱብሻል፤ የተቀደሰች ቤተ መቅደስና ነባቢት (የምትናገር) ገነት የደናግል ክብራቸው ሆይ ከአንቺ ከዘመናት አስቀድሞ የነበረ እግዚአብሔር ሥጋን ተዋሕዶ ሕፃን ሆኗልና፤ ከአንቺ የነሣውን ሥጋ በዙፋን ላይ አኑሮታል፤ ማሕፀንሽንም ከሰማያት የበለጠ በጣም ምቹ መኖሪያ ስፍራ አድርጎታል፤ ፍጥረታት ሁሉ በአንቺ የሚደሰቱብሽ ምልእተ ጸጋ ሆይ ላንቺ ውዳሴ ይገባል"።
☞ ቅዱስ ጀሮም፦ "ድንግል ልጇን ፀንሳ ከወለደችልን በኃላ ርግማን ተወገደ፤ ሞት በሔዋን ሆነ፤ በማርያም ድንግል ግን ሕይወትን አገኘን"።
☞ ፕሮክልዩስ ዘቁስጥንጥንያ፦ "ያለ ስሕተት ከርሷ ተገኘ፤ ርሷንም ያለነውር እንድትሆን አደረጋት፤ እንዲሁም ማርያም የዐዲስ ፍጥረት ሰማያዊ ምልክት ምሕዋርን ሆነች፤ በዚህም ምሕዋር የጽድቅ ፀሓይ ለዘላለም ያበራል፤ ርሷንም የኀጢአት ጨለማ ፈጽሞ አላያትም... ከእግዚአብሔር እናት የምትበልጥ ታገኝ እንደሆነ ሰው ሆይ ፍጥረቱን ሁሉ በሐሳብህ ዞረህ እይ፤ ዓለምንና ውቅያኖሶችን ሁሉ ዙር፤ አየሩን ሁሉ መርምር፤ ሰማያትን ጠይቅ፤ የማይታዩትን ኀይላት ሁሉ ዐስብ፤ በድንቅ የሚመስላት ካገኘክ መርምር ርሷ ብቻ ከቃላት በላይ የሆነች መንገድ ናት፤ በሰርጓ አዳራሽ በማህፀኗ ፍጥረት ሁሉ በፊቱ በመፍራትና በመንቀጥቀጥ የሚንበረከኩለትን ያሳደረች ናት"።
.
.
.
✍ ቅዱሳን አባቶቻችን ስለ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ካስተማሩት ትምህርቶች ውስጥ በጥቂቱ ያህን ያህል ለምስክርነት ካየን የተሃድሶ መናፍቃኑም ይህንን እውነታና የአባቶቻችንን ምስክርነትን አምነው ወደ ማትታደሰው ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያናችን ልብ ገዝተው ይመለሱ ዘንድ የቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ፀሎት ነው።
✞ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልመናዋ ፍቅሯ ረድኤት በረከቷ በሁላችን ላይ ይደር!!! አሜን ✞
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
ሞተሃል አትበለኝ
@And_Haymanot
ግእዝን መማር ማወቅ፤ ሲያቅትህ መራቀቅ፤
እንደ ሸማ መልበስ፤ በግእዝ ላይ መንገሥ
ከየት አመጣኸው ሞቷል የሚለውን ይህን የሞት መንፈስ።
ድንበር አበጅተህ ሞቷል ብትለኝም
አገር ተሻግሬ ባህር አቋርጬ
ከፈረንጆቹ አገር ኑሮ መስርቻለሁ
በጀርመን ከተማ ከእንግሊዘኛ ጋር እኩል ነግሻለሁ።
እንዲያውም ይግረምህ
ግእዝ የኛ እኮ ነው የሚል አግኝቻለሁ፤
አንተ እንደገደልከኝ ሳልሞት ሳልቀበር ትንሳኤ አግኝቻለሁ
ስለዚህ ወገኔ
ጠላትን ድል ነሥተው ቀኝ ገዢን አባረው
ግእዝን አንግሠው በሰማዕትነት እንደ ሻማ ነደው፤
ባቆሙልህ አገር በባህል ወረራ ቀኝ እየተገዛህ
ግእዝ ሞቷል አልክ ሞተህ እንዳትቀር ትንሣኤ ሳይኖርህ።
ይልቅስ ወዳጄ፤
በእኔ ምስጢርነት የተደበቀውን የአባቶችን ዕውቀት
ፈልፍለህ አውጥተህ ለዚህ ዘመን ትውልድ መልስ እንድትሰጥለት፤
✔ ግእዝ ነኝ ተማረኝ
✔ ግእዝ ነኝ ዕወቀኝ
✔ግእዝ ነኝ ተርጉመኝ
✔ ግእዝ ነኝ አትራቀኝ
✔ ያንተው ነኝ አራቀኝ
❖ ሽንፈትህን ይዤ እንዳልጠፋ አድርገኝ። ✞
ምንጭ፦ ሐመር ፳፭ኛ ዓመት ቁጥር ፮
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
@And_Haymanot
ግእዝን መማር ማወቅ፤ ሲያቅትህ መራቀቅ፤
እንደ ሸማ መልበስ፤ በግእዝ ላይ መንገሥ
ከየት አመጣኸው ሞቷል የሚለውን ይህን የሞት መንፈስ።
ድንበር አበጅተህ ሞቷል ብትለኝም
አገር ተሻግሬ ባህር አቋርጬ
ከፈረንጆቹ አገር ኑሮ መስርቻለሁ
በጀርመን ከተማ ከእንግሊዘኛ ጋር እኩል ነግሻለሁ።
እንዲያውም ይግረምህ
ግእዝ የኛ እኮ ነው የሚል አግኝቻለሁ፤
አንተ እንደገደልከኝ ሳልሞት ሳልቀበር ትንሳኤ አግኝቻለሁ
ስለዚህ ወገኔ
ጠላትን ድል ነሥተው ቀኝ ገዢን አባረው
ግእዝን አንግሠው በሰማዕትነት እንደ ሻማ ነደው፤
ባቆሙልህ አገር በባህል ወረራ ቀኝ እየተገዛህ
ግእዝ ሞቷል አልክ ሞተህ እንዳትቀር ትንሣኤ ሳይኖርህ።
ይልቅስ ወዳጄ፤
በእኔ ምስጢርነት የተደበቀውን የአባቶችን ዕውቀት
ፈልፍለህ አውጥተህ ለዚህ ዘመን ትውልድ መልስ እንድትሰጥለት፤
✔ ግእዝ ነኝ ተማረኝ
✔ ግእዝ ነኝ ዕወቀኝ
✔ግእዝ ነኝ ተርጉመኝ
✔ ግእዝ ነኝ አትራቀኝ
✔ ያንተው ነኝ አራቀኝ
❖ ሽንፈትህን ይዤ እንዳልጠፋ አድርገኝ። ✞
ምንጭ፦ ሐመር ፳፭ኛ ዓመት ቁጥር ፮
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
ገዳማዊ ሕይወት
@And_Haymanot
✍ የተሃድሶ መናፍቃን ገዳማዊ ሕይወትን አይቀበሉም ድንግልናዊ ሕይወትንም አይደግፉትም ኦርቶዶክሳዊ ቤተ ክርስቲያናችን ግን መጽሐፍ ቅዱስን መሠረት አድርጋ ልጆቿ ከገዳማዊና ዓለማዊ ሕይወት የቻሉትን እና የመረጡትን እንዲኖሩ ታስተምራለች ከጋብቻና ከድንግልናዊ ሕይወትም በአንዱ ይኖሩ ዘንድ ታስተምራለች ምክንያቱም መጽሐፍ ቅዱስ ይህንን ያስተምራልና ነገር ግን ለሃራጥቃውያን ምላሽ ይሆን ዘንድ የገዳሚዊ ሕይወትን አስተምሮ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንመልከት።
✞ ድንግልናዊ ሕይወት እግዚአብሔርን ያለ ተጨማሪ ሃሳብ የማገልገያ መሣሪያ ነው "ነገር ግን ያለ አሳብ ልትኖሩ እወዳለሁ። ያላገባው ጌታን እንዴት ደስ እንዲያሰኘው የጌታን ነገር ያስባል፤ ያገባው ግን ሚስቱን እንዴት ደስ እንዲያሰኛት የዓለምን ነገር ያስባል፥ ልቡም ተከፍሎአል"። እንዳለው ቅዱስ ጳውሎስ በ1ኛ ቆሮ 7፥32-34
✞ ገዳማዊ ሕይወት ራሳቸውን በፈቃዳቸው ጃንደረባ ያደረጉ ሰዎች ለጸሎትና ቃሉን ለማገልገል የሚተጉበት ነው "ደቀ መዛሙርቱም የባልና የሚስት ሥርዓት እንዲህ ከሆነ መጋባት አይጠቅምምን? አሉት። እርሱ ግን ይህ ነገር ለተሰጣቸው ነው እንጂ ለሁሉ አይደለም፤ በእናት ማኅፀን ጃንደረቦች ሆነው የተወለዱ አሉ፥ ሰውም የሰለባቸው ጃንደረቦች አሉ፥ ስለ መንግሥተ ሰማያትም ራሳቸውን የሰለቡ ጃንደረቦች አሉ። ሊቀበለው የሚችል ይቀበለው አላቸው"። /ማቴ 19፥10-12/
❖ ገዳማዊ ሕይወት ሰው ያለውን ሁሉ ሸጦ በሰማይ ያለውን መዝገብ የሚሰበስብበት ሕይወት ነው "ፍጹም ልትሆን ብትወድ፥ ሂድና ያለህን ሸጠህ ለድሆች ስጥ፥ መዝገብም በሰማያት ታገኛለህ፥ መጥተህም ተከተለኝ"። /ማቴ 19፥21/
♦ ገዳማዊ ሕይወት እነ ኤልያስ፣ እነ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ይኖሩበት የነበረ ሕይወት ነው ኤልያስ ፀጉራም ነበረ በወገቡም ጠፈር ታጥቆ በበረሃ ይኖር ነበረ /2ኛ ነገ 1፥7/ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስም "የግመል ጠጉል ልብስ ነበረው፤ በወገቡ ጠፈር ይታጠቅ ነበረ፤ ምግቡም አንበጣና የበረሃ ማር ነበረ"። /ማቴ 4/
✔ ገዳማዊ ሕይወት በክርስትና ሕይወት አስፈላጊ የሆኑ ሶስት ነገሮችን ለመፈጸም የሚያስችል ነው።
➊ በመንፈስ ድኾች የሆኑ ብፁዓን ናቸው በተባለው መሠረት ራስን በፈቃድ ደኻ ለማድረግ ያስችላል ይህም በችግር ምክንያት የሚፈጠር ድህነት ሳይሆን የሚያገኙትን ነገር ለሌላ ለተሻለ ተግባር በማዋል የተነሣ የሚፈጠር ድኽነት ነው።
➋ ድንግልናዊ ሕይወት ራስን በፈቃድ ጃንደረባ ማድረግ ወይም ደግሞ ቅዱስ ጳውሎስ "ሰው ሁሉ እንደ እኔ ሊሆን እወዳለው"። /1ኛ ቆሮ 7፥7/ በማለት የተናገረለትን ሕይወት ለመኖር የሚያስችል ነው።
➌ "መታዘዝ ከመሥዋዕት፥ ማዳመጥም የአውራ በግ ስብ ከማቅረብ ይበልጣል"። /1ኛ ሳሙ 15፥22/ በተባለው መሠረት ገዳማዊ ሕይወት ለእግዚአብሔር ፍጹም ታዛዥነትን የምናሳይበት ነው።
♣ ገዳማዊነት ተቋማዊ በሆነ መልኩ የተጀመረው በ305 ዓ/ም አካባቢ "አባ እንጦንስ" በተባለ አባት ግብጽ ውስጥ ነው በ318 ዓ/ም ደግሞ አባ ጳኩሚስ ማኅበራዊ የሆነውን ገዳማዊ ሥርዓት መሠረተ አባ መቃርዮስም በማኅበርና በተናጠል የሚኖርበትን ሥርዓት በማገናኘት መነኮሳት በሰንበት ዕለት ለትምህርትና ለቅዳሴ እንዲሰባሰቡ ሥርዓትን ሰራ።
♠ አባ እንጦንስ የተወለደው በ251 ዓ/ም አካባቢ "ቂምን ኤል አሮስ" በተባለች መንደር ግብጽ ውስጥ ነው ቤተሰቦቹ ሀብታሞችና ድኾችን የሚረዱ ነበሩ የሃያ አመት ሰው እያለ ወላጆች በሞት ተለዩት ወላጆቹንም ሊቀብር ወደ ቤተ ክርስቲያን በሄደ ጊዜ በቅዳሴ ላይ "ፍጹም ልትሆን ብትወድ ያለህን ሁሉ ሽጠህ ተከተለኝ"። /ማቴ 19፥21/ የሚለውን የወንጌል ቃል በቅዳሴ ላይ ሲነበብ ሰምቶ በመፈፀም ሀብቱን ሁሉ ሽጦ ለድኾች በመስጠት ወደ ግብጽ በረሃ በምናኔ ወረደ ገዳማዊ ሕይወትንም መሥርቶ በዚያ ኖረ።
✿ አባ ጳኩሚስ የተወለደው በ290 ዓ/ም አካባቢ "ቴቢስ" በተባለች ከተማ ግብጽ ውስጥ ነው ወላጆቹ ክርስቲያኖች አልነበሩም ወታደር እያለ በክርስቲያኖች ሕይወት ተማርኮ ክርስቲያን ለመሆን ወሰነ ከዚያም ተጠምቆ በረሃ በመውረድ ማኅበራዊ የገዳም ሥርዓትን መሠረተ።
✝ ኢትዮጵያ ውስጥ ገዳማዊ ሕይወት ሥርዓት ባለው መንገድ የተስፋፋው በ6ኛው መቶ ክፍለ ዘመን "በተሰዓቱ ቅዱሳን" አማካኝነት ቢሆንም እንደ እነ አባ አሞንዮስ፣ አባ ዮሐኒ፣ አባ ዘሊባኖስ ባሉ አባቶች ቀደም ብሎ ይታወቅ ነበረ።
☞ አባ አሞንዮስ፡- ሥርዓተ ምንኵስና ወደ ኢትዮጵያ ከመግባቱ በፊት "በተንቤን ቆላ ደብረ አንሣ" በተባለው በረሃ በጾም በጸሎት ተወስነው ይኖሩ ነበር፡፡
☞ አባ ዮሐኒ፡- ደግሞ በአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን መግቢያ ላይ በትግራይ ተንቤን አውራጃ በሀገረ ሰላም ቀበሌ ተወለዱ በዚያን ዘመን ሥርዓተ ምንኵስና ወደ ኢትዮጵያ ባይገባም አበው በምናኔ በበረሃ ይኖሩ ነበር የአባ ዮሐኒ ቤተሰቦች ድሆች ስለነበሩ አባ አሞንዮስ ወስደው አሳደጓቸው ካደጉ በኋላም ከአባ አሞንዮስ ተለይተው ወደ በረሃ ለብቻቸው በመውረድ በተጋድሎ ሲኖሩ ከቆዩ በኋላ በተወለዱ በ3ዐ ዓመታቸው ኀዳር 5 ቀን እግዚአብሔር ወደ ብሔረ ሕያዋን በመላእክት እጅ እንደወሰዳቸው ገድለ አባ ዮሐኒ ይገልጣል፡፡
✍ በአጠቃላይ ኦርቶዶክሳዊ ቤተ ክርስቲያናችን ከላይ የተጠቀሱትን መጽሐፍ ቅዱሳዊ እውነታዎች መሠረት አድርጋ ገዳማዊ ሕይወትን ልጆቿ እንዲኖሩበት ታስተምራለች የተሃድሶ መናፍቃንም ከስህተት ጎዳና ወደ ቀጥተኛዋና ርትዒት ወደ ሆነችው ኦርቶዶክሳዊ ቤተ ክርስቲያናችን በንሰኃ ይመለሱ ዘንድ የቤተ ክርስቲያናችን ጸሎት ነው።
✞ በገዳም የሚኖሩ አባቶቻችን እግዚአብሔር እድሜና ጤና ይስጥልን፣ በረከታቸውም ይደርብን✞ አሜን✞✞✞
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
@And_Haymanot
✍ የተሃድሶ መናፍቃን ገዳማዊ ሕይወትን አይቀበሉም ድንግልናዊ ሕይወትንም አይደግፉትም ኦርቶዶክሳዊ ቤተ ክርስቲያናችን ግን መጽሐፍ ቅዱስን መሠረት አድርጋ ልጆቿ ከገዳማዊና ዓለማዊ ሕይወት የቻሉትን እና የመረጡትን እንዲኖሩ ታስተምራለች ከጋብቻና ከድንግልናዊ ሕይወትም በአንዱ ይኖሩ ዘንድ ታስተምራለች ምክንያቱም መጽሐፍ ቅዱስ ይህንን ያስተምራልና ነገር ግን ለሃራጥቃውያን ምላሽ ይሆን ዘንድ የገዳሚዊ ሕይወትን አስተምሮ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንመልከት።
✞ ድንግልናዊ ሕይወት እግዚአብሔርን ያለ ተጨማሪ ሃሳብ የማገልገያ መሣሪያ ነው "ነገር ግን ያለ አሳብ ልትኖሩ እወዳለሁ። ያላገባው ጌታን እንዴት ደስ እንዲያሰኘው የጌታን ነገር ያስባል፤ ያገባው ግን ሚስቱን እንዴት ደስ እንዲያሰኛት የዓለምን ነገር ያስባል፥ ልቡም ተከፍሎአል"። እንዳለው ቅዱስ ጳውሎስ በ1ኛ ቆሮ 7፥32-34
✞ ገዳማዊ ሕይወት ራሳቸውን በፈቃዳቸው ጃንደረባ ያደረጉ ሰዎች ለጸሎትና ቃሉን ለማገልገል የሚተጉበት ነው "ደቀ መዛሙርቱም የባልና የሚስት ሥርዓት እንዲህ ከሆነ መጋባት አይጠቅምምን? አሉት። እርሱ ግን ይህ ነገር ለተሰጣቸው ነው እንጂ ለሁሉ አይደለም፤ በእናት ማኅፀን ጃንደረቦች ሆነው የተወለዱ አሉ፥ ሰውም የሰለባቸው ጃንደረቦች አሉ፥ ስለ መንግሥተ ሰማያትም ራሳቸውን የሰለቡ ጃንደረቦች አሉ። ሊቀበለው የሚችል ይቀበለው አላቸው"። /ማቴ 19፥10-12/
❖ ገዳማዊ ሕይወት ሰው ያለውን ሁሉ ሸጦ በሰማይ ያለውን መዝገብ የሚሰበስብበት ሕይወት ነው "ፍጹም ልትሆን ብትወድ፥ ሂድና ያለህን ሸጠህ ለድሆች ስጥ፥ መዝገብም በሰማያት ታገኛለህ፥ መጥተህም ተከተለኝ"። /ማቴ 19፥21/
♦ ገዳማዊ ሕይወት እነ ኤልያስ፣ እነ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ይኖሩበት የነበረ ሕይወት ነው ኤልያስ ፀጉራም ነበረ በወገቡም ጠፈር ታጥቆ በበረሃ ይኖር ነበረ /2ኛ ነገ 1፥7/ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስም "የግመል ጠጉል ልብስ ነበረው፤ በወገቡ ጠፈር ይታጠቅ ነበረ፤ ምግቡም አንበጣና የበረሃ ማር ነበረ"። /ማቴ 4/
✔ ገዳማዊ ሕይወት በክርስትና ሕይወት አስፈላጊ የሆኑ ሶስት ነገሮችን ለመፈጸም የሚያስችል ነው።
➊ በመንፈስ ድኾች የሆኑ ብፁዓን ናቸው በተባለው መሠረት ራስን በፈቃድ ደኻ ለማድረግ ያስችላል ይህም በችግር ምክንያት የሚፈጠር ድህነት ሳይሆን የሚያገኙትን ነገር ለሌላ ለተሻለ ተግባር በማዋል የተነሣ የሚፈጠር ድኽነት ነው።
➋ ድንግልናዊ ሕይወት ራስን በፈቃድ ጃንደረባ ማድረግ ወይም ደግሞ ቅዱስ ጳውሎስ "ሰው ሁሉ እንደ እኔ ሊሆን እወዳለው"። /1ኛ ቆሮ 7፥7/ በማለት የተናገረለትን ሕይወት ለመኖር የሚያስችል ነው።
➌ "መታዘዝ ከመሥዋዕት፥ ማዳመጥም የአውራ በግ ስብ ከማቅረብ ይበልጣል"። /1ኛ ሳሙ 15፥22/ በተባለው መሠረት ገዳማዊ ሕይወት ለእግዚአብሔር ፍጹም ታዛዥነትን የምናሳይበት ነው።
♣ ገዳማዊነት ተቋማዊ በሆነ መልኩ የተጀመረው በ305 ዓ/ም አካባቢ "አባ እንጦንስ" በተባለ አባት ግብጽ ውስጥ ነው በ318 ዓ/ም ደግሞ አባ ጳኩሚስ ማኅበራዊ የሆነውን ገዳማዊ ሥርዓት መሠረተ አባ መቃርዮስም በማኅበርና በተናጠል የሚኖርበትን ሥርዓት በማገናኘት መነኮሳት በሰንበት ዕለት ለትምህርትና ለቅዳሴ እንዲሰባሰቡ ሥርዓትን ሰራ።
♠ አባ እንጦንስ የተወለደው በ251 ዓ/ም አካባቢ "ቂምን ኤል አሮስ" በተባለች መንደር ግብጽ ውስጥ ነው ቤተሰቦቹ ሀብታሞችና ድኾችን የሚረዱ ነበሩ የሃያ አመት ሰው እያለ ወላጆች በሞት ተለዩት ወላጆቹንም ሊቀብር ወደ ቤተ ክርስቲያን በሄደ ጊዜ በቅዳሴ ላይ "ፍጹም ልትሆን ብትወድ ያለህን ሁሉ ሽጠህ ተከተለኝ"። /ማቴ 19፥21/ የሚለውን የወንጌል ቃል በቅዳሴ ላይ ሲነበብ ሰምቶ በመፈፀም ሀብቱን ሁሉ ሽጦ ለድኾች በመስጠት ወደ ግብጽ በረሃ በምናኔ ወረደ ገዳማዊ ሕይወትንም መሥርቶ በዚያ ኖረ።
✿ አባ ጳኩሚስ የተወለደው በ290 ዓ/ም አካባቢ "ቴቢስ" በተባለች ከተማ ግብጽ ውስጥ ነው ወላጆቹ ክርስቲያኖች አልነበሩም ወታደር እያለ በክርስቲያኖች ሕይወት ተማርኮ ክርስቲያን ለመሆን ወሰነ ከዚያም ተጠምቆ በረሃ በመውረድ ማኅበራዊ የገዳም ሥርዓትን መሠረተ።
✝ ኢትዮጵያ ውስጥ ገዳማዊ ሕይወት ሥርዓት ባለው መንገድ የተስፋፋው በ6ኛው መቶ ክፍለ ዘመን "በተሰዓቱ ቅዱሳን" አማካኝነት ቢሆንም እንደ እነ አባ አሞንዮስ፣ አባ ዮሐኒ፣ አባ ዘሊባኖስ ባሉ አባቶች ቀደም ብሎ ይታወቅ ነበረ።
☞ አባ አሞንዮስ፡- ሥርዓተ ምንኵስና ወደ ኢትዮጵያ ከመግባቱ በፊት "በተንቤን ቆላ ደብረ አንሣ" በተባለው በረሃ በጾም በጸሎት ተወስነው ይኖሩ ነበር፡፡
☞ አባ ዮሐኒ፡- ደግሞ በአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን መግቢያ ላይ በትግራይ ተንቤን አውራጃ በሀገረ ሰላም ቀበሌ ተወለዱ በዚያን ዘመን ሥርዓተ ምንኵስና ወደ ኢትዮጵያ ባይገባም አበው በምናኔ በበረሃ ይኖሩ ነበር የአባ ዮሐኒ ቤተሰቦች ድሆች ስለነበሩ አባ አሞንዮስ ወስደው አሳደጓቸው ካደጉ በኋላም ከአባ አሞንዮስ ተለይተው ወደ በረሃ ለብቻቸው በመውረድ በተጋድሎ ሲኖሩ ከቆዩ በኋላ በተወለዱ በ3ዐ ዓመታቸው ኀዳር 5 ቀን እግዚአብሔር ወደ ብሔረ ሕያዋን በመላእክት እጅ እንደወሰዳቸው ገድለ አባ ዮሐኒ ይገልጣል፡፡
✍ በአጠቃላይ ኦርቶዶክሳዊ ቤተ ክርስቲያናችን ከላይ የተጠቀሱትን መጽሐፍ ቅዱሳዊ እውነታዎች መሠረት አድርጋ ገዳማዊ ሕይወትን ልጆቿ እንዲኖሩበት ታስተምራለች የተሃድሶ መናፍቃንም ከስህተት ጎዳና ወደ ቀጥተኛዋና ርትዒት ወደ ሆነችው ኦርቶዶክሳዊ ቤተ ክርስቲያናችን በንሰኃ ይመለሱ ዘንድ የቤተ ክርስቲያናችን ጸሎት ነው።
✞ በገዳም የሚኖሩ አባቶቻችን እግዚአብሔር እድሜና ጤና ይስጥልን፣ በረከታቸውም ይደርብን✞ አሜን✞✞✞
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
የኔ አባት…. ሰንበት ትምህርት ቤት ማለት
(ያንብቡ ለሌሎች ያጋሩ)
@And_Haymanot
☞ የኔ አባት ብዙ ጊዜ ሳዮት የሰንበት ትምህርት ቤት ነገር የገባዎት አልመሰለኝም... መቼስ ከርሶ ባላውቅም ጥቂት ልበልዎት.. አደራ ያስተውሉኝ!
✍ ሰንበት ትምህርት ቤት ማለት የኔ አባት… እኛ ልጆችዎ ሰው የሆንበት ሥፍራ ነው። ሰንበት ትምህርት ቤት ማለት የኔ አባት… በፍቅር ወድቀን፣ በፍቅር ተነሥተን፣ በፍቅር ተርበን፣ በፍቅር በልተን፣ በፍቅር ተጣልተን፣ በፍቅር ታርቀን፣ በፍቅር ተኮራርፈን ፣ በፍቅር ተጨዋውተን፣ በፍቅር አልቅሰን፣ በፍቅር ስቀን፣ በፍቅር ኮርኩመን፣ በፍቅር ተኮርኩመን፣ በፍቅር ተፎካክረን፣ በፍቅር ተሸናንፈን፣ በፍቅር ተምረን፣ በፍቅር ተተራርበን፣ በፍቅር አጥፍተን፣ በፍቀር ታርመን እኛነታችን የተሠራበት ቦታ ነው፡፡ አባቴ ይሙቱ! … እኔ በርሶ ምዬ አልዋሽም፡፡
✍ ሰንበት ትምህርት ቤት ማለት የኔ አባት… በፍቅር ባሪያ የሆንበት፣ በፍቅርም ገዢ የሆንበት ቦታ ነው፡፡ አሽከርም ንጉሥም ሆነንበታል፤ አባቴ አሽከርና ንጉሥ በአንድ ጊዜ ሆነው ያውቃሉ? በፍቅር ባሪያም ገዢም ሆነውስ ያውቃሉ? በእውነት እንደዛ ከሆኑስ እርሶም ሰንበት ተማሪ ኖት ማለት ነው፡፡ ነቃሁቦት፤ ሰንበት ትምህርት ቤት ማለት የኔ አባት ልጅ ሳለን ሥራ አመራርን ያጠናንበት፣ የሕዝብ አስተዳደርን የተማርንበት ፣ በተለያየ ሙያ ስብጥር የተሰባጠርንበት፣ ለአረንጓዴ ልማት አትክልትን የተከልንበት፣ በሀገር ፍቅር የነደድንበት፣ በዕቅበተ እምነት የበለጸግንበት፣ በበጎ አድራጎት ስለ ወገን ማሰብን ያየንበት፣ ለሀገር ጥሩ ዜጋ መሆንን የቀሰምንበት ቦታ ነው፡፡
✍ ሰንበት ትምህርት ቤት ማለት የኔ አባት… ካለዘር ክፍፍል የተፋቀርንበት፣ እገሌ ከዚህ ነው እገሌም ከዚያ ነው ያልተባለበት ሰሜንና ደቡብ፣ ምዕራብና ምስራቅ የሌለው ቦታ ነው፡፡ ሰንበት ተማሪ ሲሆኑ አባቴ… ብሔሮ ክርስትና፣ ቋንቋዎ ፍቅር ፣ ሀገርዎ በሰማይ ፣ ንጉሦ ክርስቶስ ይሆናል፡፡
✍ እመቤቴን! የኔ አባት… መቼስ ከእርሶ አናውቅም፣ እንደርሶ ሊቅም አይደለንም፣ ብሉዩን ከሐዲሱ ፣ ሊቃውንቱን ከመነኮሳቱም አናመሰጥር ይሆናል፤ ሰንበት ተማሪ ሲኮን ግን አባቴ… በሐዲስ ኪዳንና በብሉይ ኪዳን ያለው እንደ እሳት የሚንቀለቀል ፍቅረ ቤተ ክርስቲያን በውስጥዎ ይነዳል፡፡ ቤተ ክርቲያን ስትነካ አካሎ እንደተቆረጠ ያንገበግቦታል፤ ትምህርትዎን ሥራዎን እርግፍ አድርገው መፍትሔ ለመስጠት ይሮጣሉ፤…. ብቻ አባቴ ሰንበት ትምህርት ቤት የቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን እሳት የሚንቦገቦግባት ምድጃ ናት፡፡
✍ አባቴ… ሰንበት ትምህርት ቤት ማለት፣ እርሶ የሚወዷቸው ትልቁ መምህር የተማሩበት ቦታ ነው፤ እርሶ የሚያከብሯቸው ትልቁ ሊቅም ማስተማርን የጀመሩበት ቦታ ነው፤ ያኔ ተኮለታትፈው ባያስተምሩን ኖሮ ዛሬ እርሶን የመሰለ አባት በተገኙበት ጉባኤ ለማስተማር መንፈሳዊ ልምድ አይኖራቸውም ነበር፡፡ እኛ አሜን ባንላቸው ኖሮ ዛሬ በሺ የሚቆጠር ምእመን አሜን አይላቸውም ነበር፡፡ ድንግልን! በዚህ ቅንጣት አልጠራጠርም፡፡
✍ ሰንበት ትምህርት ቤት ማለት የኔ አባት… የቤተ ክርስቲያን ጠላቶች የሆኑ ተኩላዎች እንደጉድ የሚፈሩት ቦታ ነው፤ የቤተ ክርስቲያን የቁርጥ ቀን ልጆች አሉበታ፤ አባቴ… ሰንበት ትምህርት ቤት እንደ ጳውሎስና እንደ ሲላስ ሲያገለግሉ የሚታሠሩበት ቦታ ነው፤ ያኔ የቤተ ክርስቲያን ጠላቶች የእግዚአብሔር ቅዱሳንን ነገር እየጠመዘዙ ከነገሥታት ጋር እንደሚያጣሉና በምድራዊ ፍርድ ቤት እንደሚገትሩ… በሰንበት ትምህርት ቤትም እንዲሁ ነው፤ ለሃይማኖት ሲቆረቆሩ የፓርቲ አባል የመንግሥት ጠላት ተደርገው ይከሰሳሉ፤ የቤተ ክርስቲያንን መዘረፍ ሲቃወሙ በዓለማዊ ፍርድ ቤት አሸብረዋል ተብለው ይገተራሉ፡፡
✍ ሰንበት ትምህርት ቤት ማለት የኔ አባት ወንድምዎ በኃጢአት ሲወድቅ እንደእነ ቅዱስ መቃርዮስ የወንድሞን ነውር ለመሸፈን ቅርጫት የሚደፉበት ቦታም ነው፡፡ በየቦታው ሲናቁና ሲባረሩም በፍቅር ተመክረው የሚመለሱበት ገዳም ነው፡፡ በወጣትነት ብዙ እያጠፉ በብዙ የሚማሩበት ቦታም ነው፡፡
✍ አባቴ… እውነተኛ ወንድሞች አሉዎት? በሐዘንዎ ጊዜ ሳይለዮት ከልብ የሚያስተዛዝኖት፣ ማስተዛዘን ብቻም ሳይሆን በመንፈስ የሚያጸኑዎት… ወንድሞች አሎት? አብረው ውለው አብረው አድረው… እንግዳን አስተናግደው፣ ዕቃ አጥበው የሚያግዙዎትስ እኅቶች አሉዎት? በደስታዎ ጊዜ ከእርስዎ ጋር አብረው ከልብ የሚደሰቱ፣ ድግሶን ድግሳቸው አድርገው የሚንደፋደፉ ወዳጆች አሉዎት? እኚህ ከሌሉዎት የኔ አባት አንድ ነገር ጎሎታል ማለት ነው… ሰንበት ተማሪነት አልነካካዎትም ማለት ነው፡፡
✍ ሰንበት ትምህርት ቤት ማለት የኔ አባት አንድነትና ኅብረት አካል ነሥቶ የሚያዩበት ቦታ፤ አባቴ ይሙቱ እውነቴን ነው፡፡ አንድነትና ንጹህ ፍቅር በስምንተኛው ሺ ገዝፎ የሚታይበት ገነት ነው ሰንበት ትምህርት ቤት፡፡ ለዛ ነው እኮ አባቴ… ሰነፍ ሆነን እንኳን እንደ ብርቱ የምንታየው፣ ምንም ሳንደክምበት እንኳን አገልግሎታችንና ሐሳባችን የሚሞላው… ምንም ሳናውቅ እንኳን ከአዋቂዎች በላይ የምናገለግለው… አባቴ ይሙቱ… ይኸው በርሶ ምያለሁ… ይሄ ሁሉ ስለአንድነታችንና ስለፍቅራችን ነው፡፡ እንጂማ እኛ አኮ ባዶ ነን…፤ ሰንበት ትምህርት ቤት ማለት የኔ አባት… ባዶ ሳሉ ምሉዕ የሚሆኑባት ሥፍራ ነች፡፡
✍ ስለዚህ አባቴ… ቢቻሎ እርሶም ሰንበት ተማሪ ይሁኑ፤ አባል ሆነው ይቀላቀሉን፤ ካልተቻሎም አባል የሚሆኑትን አይከልክሉ፡፡ ቢቻልዎት ሰንበት ትምህርት ቤትን ከልቦ ይደግፉ፤ ባለዎት ነገር ሁሉ ያበርቱ፡፡ ካልቻሉም አደራ አገልግሎቱን ከሚያደናቅፉት ፣ አባላትን ከሚያንገላቱት ጎን አይሁኑ፡፡ ቢቻልዎት ስለሰንበት ትምህርት ቤት መልካምነት ያውሩ፤ ባይቻልዎትም ዝም ይበሉ እንጂ ልጆችዎን አይሙ፡፡
✔ ቢቻልዎት በጸሎትዎ ሰንበት ትምህርት ቤትን ያስቡ፤ ባይቻልዎትም ቢያንስ አይርገሙ፡፡✔
(በዲ/ን ሕሊና በለጠ)
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
(ያንብቡ ለሌሎች ያጋሩ)
@And_Haymanot
☞ የኔ አባት ብዙ ጊዜ ሳዮት የሰንበት ትምህርት ቤት ነገር የገባዎት አልመሰለኝም... መቼስ ከርሶ ባላውቅም ጥቂት ልበልዎት.. አደራ ያስተውሉኝ!
✍ ሰንበት ትምህርት ቤት ማለት የኔ አባት… እኛ ልጆችዎ ሰው የሆንበት ሥፍራ ነው። ሰንበት ትምህርት ቤት ማለት የኔ አባት… በፍቅር ወድቀን፣ በፍቅር ተነሥተን፣ በፍቅር ተርበን፣ በፍቅር በልተን፣ በፍቅር ተጣልተን፣ በፍቅር ታርቀን፣ በፍቅር ተኮራርፈን ፣ በፍቅር ተጨዋውተን፣ በፍቅር አልቅሰን፣ በፍቅር ስቀን፣ በፍቅር ኮርኩመን፣ በፍቅር ተኮርኩመን፣ በፍቅር ተፎካክረን፣ በፍቅር ተሸናንፈን፣ በፍቅር ተምረን፣ በፍቅር ተተራርበን፣ በፍቅር አጥፍተን፣ በፍቀር ታርመን እኛነታችን የተሠራበት ቦታ ነው፡፡ አባቴ ይሙቱ! … እኔ በርሶ ምዬ አልዋሽም፡፡
✍ ሰንበት ትምህርት ቤት ማለት የኔ አባት… በፍቅር ባሪያ የሆንበት፣ በፍቅርም ገዢ የሆንበት ቦታ ነው፡፡ አሽከርም ንጉሥም ሆነንበታል፤ አባቴ አሽከርና ንጉሥ በአንድ ጊዜ ሆነው ያውቃሉ? በፍቅር ባሪያም ገዢም ሆነውስ ያውቃሉ? በእውነት እንደዛ ከሆኑስ እርሶም ሰንበት ተማሪ ኖት ማለት ነው፡፡ ነቃሁቦት፤ ሰንበት ትምህርት ቤት ማለት የኔ አባት ልጅ ሳለን ሥራ አመራርን ያጠናንበት፣ የሕዝብ አስተዳደርን የተማርንበት ፣ በተለያየ ሙያ ስብጥር የተሰባጠርንበት፣ ለአረንጓዴ ልማት አትክልትን የተከልንበት፣ በሀገር ፍቅር የነደድንበት፣ በዕቅበተ እምነት የበለጸግንበት፣ በበጎ አድራጎት ስለ ወገን ማሰብን ያየንበት፣ ለሀገር ጥሩ ዜጋ መሆንን የቀሰምንበት ቦታ ነው፡፡
✍ ሰንበት ትምህርት ቤት ማለት የኔ አባት… ካለዘር ክፍፍል የተፋቀርንበት፣ እገሌ ከዚህ ነው እገሌም ከዚያ ነው ያልተባለበት ሰሜንና ደቡብ፣ ምዕራብና ምስራቅ የሌለው ቦታ ነው፡፡ ሰንበት ተማሪ ሲሆኑ አባቴ… ብሔሮ ክርስትና፣ ቋንቋዎ ፍቅር ፣ ሀገርዎ በሰማይ ፣ ንጉሦ ክርስቶስ ይሆናል፡፡
✍ እመቤቴን! የኔ አባት… መቼስ ከእርሶ አናውቅም፣ እንደርሶ ሊቅም አይደለንም፣ ብሉዩን ከሐዲሱ ፣ ሊቃውንቱን ከመነኮሳቱም አናመሰጥር ይሆናል፤ ሰንበት ተማሪ ሲኮን ግን አባቴ… በሐዲስ ኪዳንና በብሉይ ኪዳን ያለው እንደ እሳት የሚንቀለቀል ፍቅረ ቤተ ክርስቲያን በውስጥዎ ይነዳል፡፡ ቤተ ክርቲያን ስትነካ አካሎ እንደተቆረጠ ያንገበግቦታል፤ ትምህርትዎን ሥራዎን እርግፍ አድርገው መፍትሔ ለመስጠት ይሮጣሉ፤…. ብቻ አባቴ ሰንበት ትምህርት ቤት የቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን እሳት የሚንቦገቦግባት ምድጃ ናት፡፡
✍ አባቴ… ሰንበት ትምህርት ቤት ማለት፣ እርሶ የሚወዷቸው ትልቁ መምህር የተማሩበት ቦታ ነው፤ እርሶ የሚያከብሯቸው ትልቁ ሊቅም ማስተማርን የጀመሩበት ቦታ ነው፤ ያኔ ተኮለታትፈው ባያስተምሩን ኖሮ ዛሬ እርሶን የመሰለ አባት በተገኙበት ጉባኤ ለማስተማር መንፈሳዊ ልምድ አይኖራቸውም ነበር፡፡ እኛ አሜን ባንላቸው ኖሮ ዛሬ በሺ የሚቆጠር ምእመን አሜን አይላቸውም ነበር፡፡ ድንግልን! በዚህ ቅንጣት አልጠራጠርም፡፡
✍ ሰንበት ትምህርት ቤት ማለት የኔ አባት… የቤተ ክርስቲያን ጠላቶች የሆኑ ተኩላዎች እንደጉድ የሚፈሩት ቦታ ነው፤ የቤተ ክርስቲያን የቁርጥ ቀን ልጆች አሉበታ፤ አባቴ… ሰንበት ትምህርት ቤት እንደ ጳውሎስና እንደ ሲላስ ሲያገለግሉ የሚታሠሩበት ቦታ ነው፤ ያኔ የቤተ ክርስቲያን ጠላቶች የእግዚአብሔር ቅዱሳንን ነገር እየጠመዘዙ ከነገሥታት ጋር እንደሚያጣሉና በምድራዊ ፍርድ ቤት እንደሚገትሩ… በሰንበት ትምህርት ቤትም እንዲሁ ነው፤ ለሃይማኖት ሲቆረቆሩ የፓርቲ አባል የመንግሥት ጠላት ተደርገው ይከሰሳሉ፤ የቤተ ክርስቲያንን መዘረፍ ሲቃወሙ በዓለማዊ ፍርድ ቤት አሸብረዋል ተብለው ይገተራሉ፡፡
✍ ሰንበት ትምህርት ቤት ማለት የኔ አባት ወንድምዎ በኃጢአት ሲወድቅ እንደእነ ቅዱስ መቃርዮስ የወንድሞን ነውር ለመሸፈን ቅርጫት የሚደፉበት ቦታም ነው፡፡ በየቦታው ሲናቁና ሲባረሩም በፍቅር ተመክረው የሚመለሱበት ገዳም ነው፡፡ በወጣትነት ብዙ እያጠፉ በብዙ የሚማሩበት ቦታም ነው፡፡
✍ አባቴ… እውነተኛ ወንድሞች አሉዎት? በሐዘንዎ ጊዜ ሳይለዮት ከልብ የሚያስተዛዝኖት፣ ማስተዛዘን ብቻም ሳይሆን በመንፈስ የሚያጸኑዎት… ወንድሞች አሎት? አብረው ውለው አብረው አድረው… እንግዳን አስተናግደው፣ ዕቃ አጥበው የሚያግዙዎትስ እኅቶች አሉዎት? በደስታዎ ጊዜ ከእርስዎ ጋር አብረው ከልብ የሚደሰቱ፣ ድግሶን ድግሳቸው አድርገው የሚንደፋደፉ ወዳጆች አሉዎት? እኚህ ከሌሉዎት የኔ አባት አንድ ነገር ጎሎታል ማለት ነው… ሰንበት ተማሪነት አልነካካዎትም ማለት ነው፡፡
✍ ሰንበት ትምህርት ቤት ማለት የኔ አባት አንድነትና ኅብረት አካል ነሥቶ የሚያዩበት ቦታ፤ አባቴ ይሙቱ እውነቴን ነው፡፡ አንድነትና ንጹህ ፍቅር በስምንተኛው ሺ ገዝፎ የሚታይበት ገነት ነው ሰንበት ትምህርት ቤት፡፡ ለዛ ነው እኮ አባቴ… ሰነፍ ሆነን እንኳን እንደ ብርቱ የምንታየው፣ ምንም ሳንደክምበት እንኳን አገልግሎታችንና ሐሳባችን የሚሞላው… ምንም ሳናውቅ እንኳን ከአዋቂዎች በላይ የምናገለግለው… አባቴ ይሙቱ… ይኸው በርሶ ምያለሁ… ይሄ ሁሉ ስለአንድነታችንና ስለፍቅራችን ነው፡፡ እንጂማ እኛ አኮ ባዶ ነን…፤ ሰንበት ትምህርት ቤት ማለት የኔ አባት… ባዶ ሳሉ ምሉዕ የሚሆኑባት ሥፍራ ነች፡፡
✍ ስለዚህ አባቴ… ቢቻሎ እርሶም ሰንበት ተማሪ ይሁኑ፤ አባል ሆነው ይቀላቀሉን፤ ካልተቻሎም አባል የሚሆኑትን አይከልክሉ፡፡ ቢቻልዎት ሰንበት ትምህርት ቤትን ከልቦ ይደግፉ፤ ባለዎት ነገር ሁሉ ያበርቱ፡፡ ካልቻሉም አደራ አገልግሎቱን ከሚያደናቅፉት ፣ አባላትን ከሚያንገላቱት ጎን አይሁኑ፡፡ ቢቻልዎት ስለሰንበት ትምህርት ቤት መልካምነት ያውሩ፤ ባይቻልዎትም ዝም ይበሉ እንጂ ልጆችዎን አይሙ፡፡
✔ ቢቻልዎት በጸሎትዎ ሰንበት ትምህርት ቤትን ያስቡ፤ ባይቻልዎትም ቢያንስ አይርገሙ፡፡✔
(በዲ/ን ሕሊና በለጠ)
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
የዛሬው ርዕሳችን በማታው መርሃ ግብር
መጽሐፍ ቅዱስ እና ሳይንስ
👉ዝግመተ ለውጥ
👉 የአለማችን እድሜ በሳይንስና
በኃይማኖት እንዴት ይታያል?
👉 ዳይኖሰር ነበር?
👉 መጽሐፈ ሔኖክ እንዲሁም ሌሎች ቅዱሳት መጽሐፍት በፍጥረታት ያላቸው ማሥረጃ፡፡ እና ሌሎች
በመጋቢ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ የተሠጠ ድንቅ ትምህርት በማታው መርሃ ግብራችን ይዘን እንቀርባለን ጠብቁን በ ፩ ኃይማኖት ቻናል
Share
@And_Haymanot
መልካም ዕለተ ሰንበት
መጽሐፍ ቅዱስ እና ሳይንስ
👉ዝግመተ ለውጥ
👉 የአለማችን እድሜ በሳይንስና
በኃይማኖት እንዴት ይታያል?
👉 ዳይኖሰር ነበር?
👉 መጽሐፈ ሔኖክ እንዲሁም ሌሎች ቅዱሳት መጽሐፍት በፍጥረታት ያላቸው ማሥረጃ፡፡ እና ሌሎች
በመጋቢ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ የተሠጠ ድንቅ ትምህርት በማታው መርሃ ግብራችን ይዘን እንቀርባለን ጠብቁን በ ፩ ኃይማኖት ቻናል
Share
@And_Haymanot
መልካም ዕለተ ሰንበት
ከሞት በኋላ ያለ ህይወትና የፕሮቴስታንት አስተሳሰብ፡፡
@And_Haymanot
ከሞት በኋላ ስላለ ህይወትና በአጸደ ነፍስ ያሉ ቅዱሳን ምልጃን በተመለከተ ለፕሮቴስታንት ወገኖች ማስረዳት ብንሞክር ጥቅስ የሚል ጥያቄ ይከተላል፡፡ ከዚያ ጥቅሱን ማሳየት ሲጀመር ላለመረታት ስለጥቅሶቹ የተሳሳተ ትርጉም መስጠት ወይም
አልቀበልም ወደ ማለት ይኬዳል፡፡ ስለዚህ እግዚአብሔር በሰጠን ህሊና ነገሩን ማገናዘብ ከጥቅስ ያለፈ ተጨማሪ
ማስተዋል ነውና እንካችሁ፡፡ በውኑ በአጸደ ነፍስ ሆኖ ማማለድ? አለ ወይስ የለም?
የዚህን ጥያቄ መልስ ለማግኘት ቀድሞ መጠየቅ ያለበት የሞት ትርጉምና ከሞት በኋላ ስላለው ሚና ያለን አስተሳሰብና እምነት ነው፡፡ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ስለቅዱሳን ያላትን አስተምህሮና እምነት ለመቃወም ብቻ በተሳሳተ መነሻ ላይ ቆሞ የተሳሳተ ድምዳሜ ላይ መድረስ ራስን እንጂ ሌላ ማንንም አይጎዳም፡፡
ሞት ምንድነው? ከሞት በኋላ ያለንስ ሚና?
👉 #ፕሮቴስታንት ፡- ሞት ከምድራዊ ቤተክርስቲያንና ህብረት ፍጹም መለየት ነው፡፡ ከሞት በኋላ አንድ የፕሮቴስታንት አማኝ በምድር ስላለች ቤተክርስቲያንና አማኞች በፍጹም አይመለከተውም፡፡
ምንም ጥያቄ አያነሳም፡፡ አይጸልይምም፡፡ በሞት ምክንያት በሰማይ ያሉ የፕሮቴስታንት አማኞች ከምድራውያኑ ጋር የነበራቸው የግንኙነት ድልድይ ይቋረጣል፡፡ ሞት ፍጹም ወደ ሌላ የማይታወቅ አለም መሔድና በምድር ካለው ሕይወት መለየት
ነው፡፡ በምድር ስላለው ነገር በፍጹም ማወቅ አይችሉም፡፡ ቢችሉም ምንም ሚና የላቸውም፤ በምድር ካለች ቤተክርስቲያን ጋር በፍጹም ይቆራረጣሉ፤ በምድር ያሉትም እንዲሁ የሞቱ ፕሮቴስታንቶችን ፍጹም በሆነ መለየት ይለይዋቸዋል፡፡ ከዚያ በኋላ ምንም ግንኙነት የለም፡፡ እንደ አለማውያን ሻማ
ከማብራት፣ ሐውልት ከመስራት ያለፈ ሌላ ነገር የለም፤ መንፈሳዊ ግንኙነቱ ፍጹም በሆነ ሁኔታ ይቋረጣል፡፡
👉 #ኦርቶዶክስ ፡- ሞት የቦታ ለውጥ እንጂ የግንኙነት መቋጫ አይደለም፡፡ በኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በሞት ምክንያት በአጸደ ነፍስ ያሉና በምድር ያለች ቤተክርስቲያን ግንኙነት አይቋረጥም፡፡ እለት እለት ስለአብያተ ክርስቲያናት የሚያስጨንቃቸው
ክርስቲያኖች በስጋ ሲሞቱ፣ ወደ ናፍቆታቸው ወደ ክርስቶስ ሲሔዱ፤ በገነት ሲኖሩ እነርሱ ያዩትን ደስታ፣ ያገኙትን አክሊል፤ በምድር ያሉ ክርስቲያኖችም እንዲያገኙ የበለጠ ይናፍቃሉ፡፡ በምድር ሆነው የራሳቸውንም እድል ፈንታ ባላወቁበት ሁኔታ ስለሌላው ይለምኑ የነበሩ አሁን የናፈቁትን ሲያገኙ ያን ምህረትና ጽድቅ በምድር ያለነውም እንድናገኝ የበለጠ ይተጋሉ፡፡ ልዩነቱ
ቀድሞ በድካምና በትህትና ሆነው ይለምኑ ነበር፤ አሁን ግን ተሸልመዋልና በስልጣን ይለምናሉ፡፡ ቀድሞ የስጋ ድካምና ፈተና ነበረባቸው፣ አሁን ግን ከዚህ ነጻ በመሆናቸው ያለድካም ፍጹም
በሆነ ትጋት እግዚአብሔርን ያመሰግናሉ፤ ስለምድራዊቱም ቤተክርስቲያን ይለምናሉ፡፡
ስለሞትና ከሞት በኋላ ስላለን ሚና በምድር ያለን ኦርቶዶክሳውያንና ፕሮቱስታንቶች እንዲ ባለ ጽንፍ ተለያይተናል፡፡ ፕሮቴስታንቶች ስለሞቱ ወገኖቻቸው የሚሰጡት ትርጉምና ሚና
ኦርቶዶክሳውያን ስለሞቱና በሲኦል ካሉ ነፍሳት እንኳን ያነሰ ነው፡፡ በገነት በጽድቅ ያሉ ቅዱሳን ይቅርና በሲኦል ያሉ ነፍሳት እንኳን ቢሆኑ በዚያ ጽኑ መከራ ሆነው፣ በምድር በኃጢያት ስላለ ስለሚያውቁት ነፍስ ይገዳቸዋል፡፡ ራሳቸውን ማዳን ባይችሉ እንኳን እንደ ነዌ ያለ ልመና ማቅረብ አያቅታቸውምም፡፡ ነዌ
ስለራሱ ውኃ ለምኖ እንደማይቻል ሲረዳ ወዲያው በምድር ያሉ አምስት ወንድሞቹ ትዝ አሉት፡፡ እነርሱ ባለማወቅ ወደዚህ
መከራ እንዳይመጡ ናፈቀ፤ አብርሐምንም ለመነው፡፡ በሲኦል
ሆኖ እንዲህ ስለሌላ ሰው መጨነቅና፣ መለመን ከተቻለ በገነት ሆኖ ቢያንስ የነዌን ያህል እንኳን መጨነቅ፣ መለመን የለም ተብሎ እንዴት ይታሰባል? አንድ ፕሮቴስታንት ከሞትኩ በኋላ ገነትም ብገባ ሲኦልም ብገባ፣ በምድር ስላለችው ቤተክርስቲያን ቢያንስ እንደነዌ ወንድሞቼ ብዬ መጨነቅ፣ መለመን አልችልም ብሎ መደምደም እንዴት ያለ አስተሳሰብ ነው?
ፕሮቴስታንቶች ስለ ሞቱ ወገኖቻቸው የሚሰጡት ትርጉምና ሚና፤ በኛ በኦርቶዶክስሳውያን ዘንድ በገነት ካሉት ቅዱሳን ጋር ሳይሆን በሲኦል ካሉ ኃጥአን ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ ኧረ እንዲያውም ያንሳል፡፡ እኛ በገነት ያሉ ቅዱሳን ይቅርና በሲኦል ያሉ ኃጥአን እንኳን በምድር ስላሉ ወንድሞቻቸው ሊጨነቁ፣
ሊለምኑ ይችላሉ እንላለን፡፡ ፕሮቴስታንት ግን ገነት ብንገባ እንኳን እንዲህ አናደርግም፤ በምድር ስላለች ቤተክርስቲያን አንለምንም ብለው ያምናሉ፡፡ የትኛውንም አስተሳሰብና እምነት ማራመድ ይቻላል፡፡ በአስተሳሰባችንና እምነታችን መካከል ግን የዚህን ያህል ልዩነት አለ፡፡ ከራሱ ህይወት ይልቅ ዕለት ዕለት ስለአብያተ ክርስቲያናት ሲጨነቅ የኖረው ቅዱስ ጳውሎስ አክሊል ሲሸለም፣ በገነት ሲሆን፣ ሲጸድቅ፣ ልሔድ ከክርስቶስ ጋር ልሆን እናፍቃለው እንዳለ፣ የሚናፍቀውን ካገኘ በኋላ በምድር ያለነውም ይህንን ክብር እንድናይ፣ የበለጠ ይተጋል፣ ይለምናል፣ እንደ ቀድሞ በትህትናና በድካም ሳይሆን በክብርና በስልጣን
ሆኖ ያለድካም ይተጋል እንጂ፣ ሁሉን እርግፍ አድርጎ ይተወዋል፤ አያገባውም ብሎ ማመን ምን ዓይነት የዋህነት ነው፡፡ ምንስ የሚሉት የመንፈሳዊ ህይወት ብስለት ማጣት ነው፡፡ የፕሮቴስታንት አገልጋይ የነበሩ ግን ከሞቱ በኋላ ፍጹም በሆነ ሁኔታ በምድር ካሉ ወንድሞቻቸው ይለያሉ፡፡ ምድራውያኑም ስለሞቱት ሻማ ከማብራትና ሐውልት ከማሰራት ያለፈ ምንም መንፈሳዊ ግንኙነት የላቸውም፡፡ ስለሆነም ኦርቶዶክሳውያን ስለዚህ ስናስብ የሞቱ ፕሮቴስታንቶች ግን ምን ነካቸው? እንዲህስ ሊሆኑ የሚችሉት የት ቢገቡ ነው? የሚል ጥያቄ ይፈጠርብናል፣ ክርስቶስ ራስ ሆኖ የመሰረታት ቤተክርስቲያንስ
በሞት ምክንያትስ እንዴት እንዲህ ትሆናለች?
በዲ/ን ሸዋፈራው አለነ
Join
👉 @And_Haymanot
👉 @And_Haymanot
@And_Haymanot
ከሞት በኋላ ስላለ ህይወትና በአጸደ ነፍስ ያሉ ቅዱሳን ምልጃን በተመለከተ ለፕሮቴስታንት ወገኖች ማስረዳት ብንሞክር ጥቅስ የሚል ጥያቄ ይከተላል፡፡ ከዚያ ጥቅሱን ማሳየት ሲጀመር ላለመረታት ስለጥቅሶቹ የተሳሳተ ትርጉም መስጠት ወይም
አልቀበልም ወደ ማለት ይኬዳል፡፡ ስለዚህ እግዚአብሔር በሰጠን ህሊና ነገሩን ማገናዘብ ከጥቅስ ያለፈ ተጨማሪ
ማስተዋል ነውና እንካችሁ፡፡ በውኑ በአጸደ ነፍስ ሆኖ ማማለድ? አለ ወይስ የለም?
የዚህን ጥያቄ መልስ ለማግኘት ቀድሞ መጠየቅ ያለበት የሞት ትርጉምና ከሞት በኋላ ስላለው ሚና ያለን አስተሳሰብና እምነት ነው፡፡ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ስለቅዱሳን ያላትን አስተምህሮና እምነት ለመቃወም ብቻ በተሳሳተ መነሻ ላይ ቆሞ የተሳሳተ ድምዳሜ ላይ መድረስ ራስን እንጂ ሌላ ማንንም አይጎዳም፡፡
ሞት ምንድነው? ከሞት በኋላ ያለንስ ሚና?
👉 #ፕሮቴስታንት ፡- ሞት ከምድራዊ ቤተክርስቲያንና ህብረት ፍጹም መለየት ነው፡፡ ከሞት በኋላ አንድ የፕሮቴስታንት አማኝ በምድር ስላለች ቤተክርስቲያንና አማኞች በፍጹም አይመለከተውም፡፡
ምንም ጥያቄ አያነሳም፡፡ አይጸልይምም፡፡ በሞት ምክንያት በሰማይ ያሉ የፕሮቴስታንት አማኞች ከምድራውያኑ ጋር የነበራቸው የግንኙነት ድልድይ ይቋረጣል፡፡ ሞት ፍጹም ወደ ሌላ የማይታወቅ አለም መሔድና በምድር ካለው ሕይወት መለየት
ነው፡፡ በምድር ስላለው ነገር በፍጹም ማወቅ አይችሉም፡፡ ቢችሉም ምንም ሚና የላቸውም፤ በምድር ካለች ቤተክርስቲያን ጋር በፍጹም ይቆራረጣሉ፤ በምድር ያሉትም እንዲሁ የሞቱ ፕሮቴስታንቶችን ፍጹም በሆነ መለየት ይለይዋቸዋል፡፡ ከዚያ በኋላ ምንም ግንኙነት የለም፡፡ እንደ አለማውያን ሻማ
ከማብራት፣ ሐውልት ከመስራት ያለፈ ሌላ ነገር የለም፤ መንፈሳዊ ግንኙነቱ ፍጹም በሆነ ሁኔታ ይቋረጣል፡፡
👉 #ኦርቶዶክስ ፡- ሞት የቦታ ለውጥ እንጂ የግንኙነት መቋጫ አይደለም፡፡ በኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በሞት ምክንያት በአጸደ ነፍስ ያሉና በምድር ያለች ቤተክርስቲያን ግንኙነት አይቋረጥም፡፡ እለት እለት ስለአብያተ ክርስቲያናት የሚያስጨንቃቸው
ክርስቲያኖች በስጋ ሲሞቱ፣ ወደ ናፍቆታቸው ወደ ክርስቶስ ሲሔዱ፤ በገነት ሲኖሩ እነርሱ ያዩትን ደስታ፣ ያገኙትን አክሊል፤ በምድር ያሉ ክርስቲያኖችም እንዲያገኙ የበለጠ ይናፍቃሉ፡፡ በምድር ሆነው የራሳቸውንም እድል ፈንታ ባላወቁበት ሁኔታ ስለሌላው ይለምኑ የነበሩ አሁን የናፈቁትን ሲያገኙ ያን ምህረትና ጽድቅ በምድር ያለነውም እንድናገኝ የበለጠ ይተጋሉ፡፡ ልዩነቱ
ቀድሞ በድካምና በትህትና ሆነው ይለምኑ ነበር፤ አሁን ግን ተሸልመዋልና በስልጣን ይለምናሉ፡፡ ቀድሞ የስጋ ድካምና ፈተና ነበረባቸው፣ አሁን ግን ከዚህ ነጻ በመሆናቸው ያለድካም ፍጹም
በሆነ ትጋት እግዚአብሔርን ያመሰግናሉ፤ ስለምድራዊቱም ቤተክርስቲያን ይለምናሉ፡፡
ስለሞትና ከሞት በኋላ ስላለን ሚና በምድር ያለን ኦርቶዶክሳውያንና ፕሮቱስታንቶች እንዲ ባለ ጽንፍ ተለያይተናል፡፡ ፕሮቴስታንቶች ስለሞቱ ወገኖቻቸው የሚሰጡት ትርጉምና ሚና
ኦርቶዶክሳውያን ስለሞቱና በሲኦል ካሉ ነፍሳት እንኳን ያነሰ ነው፡፡ በገነት በጽድቅ ያሉ ቅዱሳን ይቅርና በሲኦል ያሉ ነፍሳት እንኳን ቢሆኑ በዚያ ጽኑ መከራ ሆነው፣ በምድር በኃጢያት ስላለ ስለሚያውቁት ነፍስ ይገዳቸዋል፡፡ ራሳቸውን ማዳን ባይችሉ እንኳን እንደ ነዌ ያለ ልመና ማቅረብ አያቅታቸውምም፡፡ ነዌ
ስለራሱ ውኃ ለምኖ እንደማይቻል ሲረዳ ወዲያው በምድር ያሉ አምስት ወንድሞቹ ትዝ አሉት፡፡ እነርሱ ባለማወቅ ወደዚህ
መከራ እንዳይመጡ ናፈቀ፤ አብርሐምንም ለመነው፡፡ በሲኦል
ሆኖ እንዲህ ስለሌላ ሰው መጨነቅና፣ መለመን ከተቻለ በገነት ሆኖ ቢያንስ የነዌን ያህል እንኳን መጨነቅ፣ መለመን የለም ተብሎ እንዴት ይታሰባል? አንድ ፕሮቴስታንት ከሞትኩ በኋላ ገነትም ብገባ ሲኦልም ብገባ፣ በምድር ስላለችው ቤተክርስቲያን ቢያንስ እንደነዌ ወንድሞቼ ብዬ መጨነቅ፣ መለመን አልችልም ብሎ መደምደም እንዴት ያለ አስተሳሰብ ነው?
ፕሮቴስታንቶች ስለ ሞቱ ወገኖቻቸው የሚሰጡት ትርጉምና ሚና፤ በኛ በኦርቶዶክስሳውያን ዘንድ በገነት ካሉት ቅዱሳን ጋር ሳይሆን በሲኦል ካሉ ኃጥአን ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ ኧረ እንዲያውም ያንሳል፡፡ እኛ በገነት ያሉ ቅዱሳን ይቅርና በሲኦል ያሉ ኃጥአን እንኳን በምድር ስላሉ ወንድሞቻቸው ሊጨነቁ፣
ሊለምኑ ይችላሉ እንላለን፡፡ ፕሮቴስታንት ግን ገነት ብንገባ እንኳን እንዲህ አናደርግም፤ በምድር ስላለች ቤተክርስቲያን አንለምንም ብለው ያምናሉ፡፡ የትኛውንም አስተሳሰብና እምነት ማራመድ ይቻላል፡፡ በአስተሳሰባችንና እምነታችን መካከል ግን የዚህን ያህል ልዩነት አለ፡፡ ከራሱ ህይወት ይልቅ ዕለት ዕለት ስለአብያተ ክርስቲያናት ሲጨነቅ የኖረው ቅዱስ ጳውሎስ አክሊል ሲሸለም፣ በገነት ሲሆን፣ ሲጸድቅ፣ ልሔድ ከክርስቶስ ጋር ልሆን እናፍቃለው እንዳለ፣ የሚናፍቀውን ካገኘ በኋላ በምድር ያለነውም ይህንን ክብር እንድናይ፣ የበለጠ ይተጋል፣ ይለምናል፣ እንደ ቀድሞ በትህትናና በድካም ሳይሆን በክብርና በስልጣን
ሆኖ ያለድካም ይተጋል እንጂ፣ ሁሉን እርግፍ አድርጎ ይተወዋል፤ አያገባውም ብሎ ማመን ምን ዓይነት የዋህነት ነው፡፡ ምንስ የሚሉት የመንፈሳዊ ህይወት ብስለት ማጣት ነው፡፡ የፕሮቴስታንት አገልጋይ የነበሩ ግን ከሞቱ በኋላ ፍጹም በሆነ ሁኔታ በምድር ካሉ ወንድሞቻቸው ይለያሉ፡፡ ምድራውያኑም ስለሞቱት ሻማ ከማብራትና ሐውልት ከማሰራት ያለፈ ምንም መንፈሳዊ ግንኙነት የላቸውም፡፡ ስለሆነም ኦርቶዶክሳውያን ስለዚህ ስናስብ የሞቱ ፕሮቴስታንቶች ግን ምን ነካቸው? እንዲህስ ሊሆኑ የሚችሉት የት ቢገቡ ነው? የሚል ጥያቄ ይፈጠርብናል፣ ክርስቶስ ራስ ሆኖ የመሰረታት ቤተክርስቲያንስ
በሞት ምክንያትስ እንዴት እንዲህ ትሆናለች?
በዲ/ን ሸዋፈራው አለነ
Join
👉 @And_Haymanot
👉 @And_Haymanot
Forwarded from ፩ ሃይማኖት
ኢትዮጵያ ሰላምሽ ይብዛ
ተጠለይ በእግዚአብሔር ታዛ
ከሚራራልን ፍቅር ከሆነው
ዘላቂ ሰላም ከእግዚአብሔር ነው
ይህን እወቂ ይህን ተረጂ
በልብሽ ጉልበት ለርሱ ስገጂ
አዝ ❖ ❖ ❖
በሠይፍ ያልቃሉ ሠይፍ የሚያነሱ
የሚራራልን ሲፈርድ ንጉሱ
በቀል የርሡ ነው አይደለም ያንቺ
በጸጋው ታጥረሽ በጸሎት በርቺ
አዝ ❖ ❖ ❖
ይህ ውጣ ውረድ ይህጉስቁልናው
በእግዚአብሔር ነው መከራ ማብቂያው
ሰላም ይሁን ሲል ይሆናል ሰላም
ያሳየሽውን ፍቅር አይረሳም
አዝ ❖ ❖ ❖
ማራት ኢትዮጵያን ማራት ሀገሬን
በየሔድኩበት መጠሪያ ስሜን
ይብቃት ሌሊቱ ይውጣላት ፀሃይ
አሁን ይዘርጋ እጅህ ከሰማይ
አዝ ❖ ❖ ❖
እንድትፈራርስ ጠላት ሸምቋል
ብርቱዉን ጉልበት ከአፈር ደባልቋል
ይህን ግፍ አስብ ዘንበል በልላት
ካንተ በስተቀር መሔጃ የላት
❖ ❖ ❖ ❖ ❖ ❖
ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
@And_Haymanot
ተጠለይ በእግዚአብሔር ታዛ
ከሚራራልን ፍቅር ከሆነው
ዘላቂ ሰላም ከእግዚአብሔር ነው
ይህን እወቂ ይህን ተረጂ
በልብሽ ጉልበት ለርሱ ስገጂ
አዝ ❖ ❖ ❖
በሠይፍ ያልቃሉ ሠይፍ የሚያነሱ
የሚራራልን ሲፈርድ ንጉሱ
በቀል የርሡ ነው አይደለም ያንቺ
በጸጋው ታጥረሽ በጸሎት በርቺ
አዝ ❖ ❖ ❖
ይህ ውጣ ውረድ ይህጉስቁልናው
በእግዚአብሔር ነው መከራ ማብቂያው
ሰላም ይሁን ሲል ይሆናል ሰላም
ያሳየሽውን ፍቅር አይረሳም
አዝ ❖ ❖ ❖
ማራት ኢትዮጵያን ማራት ሀገሬን
በየሔድኩበት መጠሪያ ስሜን
ይብቃት ሌሊቱ ይውጣላት ፀሃይ
አሁን ይዘርጋ እጅህ ከሰማይ
አዝ ❖ ❖ ❖
እንድትፈራርስ ጠላት ሸምቋል
ብርቱዉን ጉልበት ከአፈር ደባልቋል
ይህን ግፍ አስብ ዘንበል በልላት
ካንተ በስተቀር መሔጃ የላት
❖ ❖ ❖ ❖ ❖ ❖
ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
@And_Haymanot
Forwarded from ፩ ሃይማኖት
ታቦተ ጽዮን
@And_Haymanot
✞ የእግዚአብሔር ታቦት የገባበት ስፍራ ቅዱስ ነው 2ኛ ዜና 8፥11 ✞
✍ መጽሐፍ ቅዱስና ሌሎች ጥንታውያን መዛግብት እንደሚሉት የቃል ኪዳኑ ታቦት በሚንቀለቀል ብርሃኑና እሳቱ በነቀርሳማ እባጭና በለምጽ የመምታት፣ የማቃጠል፣ ተራሮችን ወደሜዳማነት የመለወጥ፣ ወንዞችን የማድረቅ፣ ታላላቅ ሠራዊቶችን የመደምሰስ፣ ከተማዎችን የማፈራረስ ኃይል አለው።
✔ እነዚህ ምንጮች አክለውም ታቦተ ህጉ የአይሁዶች የእምነት መሰረት እንደሆነና ንጉሥ ሰሎሞንም የመጀመሪያውን ቤተ መቅደስ በኢየሩሳሌም ያሰራው ይህንኑ ታቦት በክብር ለማኖር አስቦ እንደሆነ ይገልጻሉ ይሁንና ከክርስቶስ ልደት በፊት ከአንድ ሺህና ስድስት መቶ አመታት መካከል በነበረው ጊዜ ይህ እጅግ ድንቅና ተአምራዊ ታቦት የትና ወዴት እንደሄደ ሳይታወቅ በመሰወሩ ጉዳዩ ለብዙ ሺህ ዓመታት እንቆቅልሽ ሆኖ ቆይቷል ማስረጃዎች እንደሚጠቁሙት በ587 ዓመተ ዓለም የናቡከደነጾር ሠራዊት ኢየሩሳሌምን ባቃጠላት ጊዜ ታቦቱ በቦታው አልነበረም በጦርነቱ የተማረኩ እስራኤላውያን ከባቢሎን ወደሀገራቸው ኢየሩሳሌም በ538 ዓመተ ዓለም ተመልሰው ሁለተኛውን ቤተ መቅደስም በሠሩበት ወቅትም ታቦቱ በዚያ አልነበረም ይህም ቀደም ሲል ታቦቱ በባቢሎናውያን አለመዘረፉን ያረጋግጣል።
♦ የካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ሪቻርድ ኤሊየት ፍሬድማን በ1987 ይህን ጉዳይ አስመልክተው ሲጽፉ "የታቦቱ መጥፋት ከመጽሐፍ ቅዱስ አስደናቂ ምሥጢሮች እንደ አንዱ ይቆጠራል" ብለዋል።
❖ "ታቦቱ ወደሌላ ቦታ ስለመወሰዱ፣ ስለመውደሙ (መቃጠሉ) ወይም መደበቁ የተጻፈ ነገር የለም ከዚህ በኃላ ታቦቱ ጠፋ በምን ሁኔታ ላይ እንዳለም አናውቅም ወይም የት እንዳለ ማንም አያውቅም የሚሉ አስተያየቶች እንኳን አልተጻፉም በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በዓለም ካሉ ነገሮች ሁሉ ትልቅ ሥፍራ የተሰጠው ክቡር ዕቃ፣ እንደዋዛ ይጠፋል"። [ ግራሃም ሐንኩክ፦ "The sign and the Seal" ወይም "ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ" ገጽ 4 ትርጉም፦በጌታቸው ተስፋዬ ጎጂ]
☞ #የታቦተ_ጽዮን_መኖሪያ_ኢትዮጵያ
✍ ታቦተ ጽዮንን ወደ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ይዞ የመጣው ልዑል ምኒልክ ይባላል ምኒልክ ማለት "የብልህ ሰው ልጅ" ማለት ነው እናቱ ንግስተ ሳባ የጠቢቡ ሰሎሞንን ጥበብ ለማየት ወደ ኢየሩሳሌም በሄደችበት ወቅት ኢየሩሳሌም ውስጥ ከጠቢቡ ሰሎሞን ብትፀንሰውም ማርገዟን እንዳወቀች ወደሀገሯ ተመልሳ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው የወለደችው ሃያ ዓመቱ ሲሞላ ምኒልክ ከኢትዮጵያ ወደ ኢየሩሳሌም ተጓዘ ከአባቱ ቤተ መንግስት እንደደረሰም የክብር አቀባበል ተደረገለት ይሁንና ለአንድ አመት ያህል ከቆየ በኃላ የእስራኤል ታላላቅ ሰዎች ንጉሱ ሰሎሞን ምኒልክን ከእኛ የበለጠ ያቀርበዋል፣ ይወደዋል በሚል በምቀኝነት ተነሳሱበት ወደሀገሩ ይመለስ ዘንድም አጥብቀው ጠየቁ ንጉሱ ሰሎሞንም የቀረበለትን አቤቱታ ካዳመጠ በኃላ ምኒልክ ወደሀገሩ የሚመለሰው የእስራኤል ታላላቅ ሰዎች የበኩር ልጆች ሁሉ በአጃቢነት አብረውት ወደ ኢትዮጵያ የሚሄዱ ከሆነ ብቻ መሆኑን ገለጸላቸው።
❖ በዚህም ተስማሙ ከነዚህም መካከል ከምኒልክ ጋር አብረውት ወደ ኢትዮጵያ ከመጡት መካከል የሊቀ ካህናቱ ሳዶቅ የበኩር ልጅ አዛርያስም ይገኝበታል የቃል ኪዳኑን ታቦት ከቤተ መቅደስ ቅድስተ ቅዱሳን ደብቆ ያወጣውም እርሱ ነበር ምኒልክ ታቦቱ በድብቅ ወጥቶ ከእርሱ ጋር መምጣቱን ያወቀው ከኢየሩሳሌም ብዙ ርቆ ከተጓዘ በኃላ ነበር ስለሁኔታውም እንደነገሩት ድርጊቱ የተፈጸመው በእግዚአብሔር ፈቃድ መሆኑን ተገንዝቦ ታቦተ ህጉ ከእነርሱ ጋር መሆን እንዳለበት አምኖ ተቀበለ በዚህ ሁኔታ ነበር ታቦተ ህጉ ወደ ኢትዮጵያ የመጣው።
✍ በአጠቃላይ ስለ ታቦተ ጽዮን አስር ዓመታት የፈጀ ምርምርና ጥናት በማድረግ የሚታወቀው ግራሃም ሐንኩክ የተባለ እንግሊዛዊ ጸሐፊ "The sign and the Seal" ወይም "ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ" በሚለው መጽሐፉ ገጽ 245 ላይ የታቦተ ጽዮን መኖሪያ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ መሆኗን አክሱም ጽዮን ቤተ መቅደስ ሆኖ ሲመሰክር፦ "...ከሲና ተራራ ግርጌ በወርቅ የተሰራው፥ በበረሃ የተጓዘውና የዮርዳኖስን ወንዝ የተሻገረው፥ ወደ ተስፊዪቱ ምድር ለመግባት እስራኤላውያን ያደረጉትን ትግል በድል ያጠናቀቀላቸው፥ በንጉሥ ዳዊት ዘመነ መንግስት ወደ እስራኤል የተወሰደው፥ በ955 ቅድመ ልደተ ክርስቶስ አካባቢ በንጉሥ ሰሎሞን በተሰራው ቤተ መቅደስ ተቀምጦ የነበረው ይህ የቃል ኪዳን ታቦት ነው..." በማለት ነበር የደመደመው።
☞ ማሳሰቢያ፦ ከላይ የተጠቀሱት የዘመን አቆጣጠር በሙሉ እንደአውሮፓውያኑ አቆጣጠር ነው።
✞ የእናታችን የአክሱም ጽዮን ረድኤት፣ በረከትንና ምልጃ አይለየን!!!! አሜን!!! ✞
ኦርቶዶክሳዊ ምላሾች
ከወቅታዊ መረጃ ጋር
የሚቀርቡበት፡፡
°ለተሃድሶዎች መልስ የሚሰጥበት°
👉"፩ ሃይማኖት"👈
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
@And_Haymanot
✞ የእግዚአብሔር ታቦት የገባበት ስፍራ ቅዱስ ነው 2ኛ ዜና 8፥11 ✞
✍ መጽሐፍ ቅዱስና ሌሎች ጥንታውያን መዛግብት እንደሚሉት የቃል ኪዳኑ ታቦት በሚንቀለቀል ብርሃኑና እሳቱ በነቀርሳማ እባጭና በለምጽ የመምታት፣ የማቃጠል፣ ተራሮችን ወደሜዳማነት የመለወጥ፣ ወንዞችን የማድረቅ፣ ታላላቅ ሠራዊቶችን የመደምሰስ፣ ከተማዎችን የማፈራረስ ኃይል አለው።
✔ እነዚህ ምንጮች አክለውም ታቦተ ህጉ የአይሁዶች የእምነት መሰረት እንደሆነና ንጉሥ ሰሎሞንም የመጀመሪያውን ቤተ መቅደስ በኢየሩሳሌም ያሰራው ይህንኑ ታቦት በክብር ለማኖር አስቦ እንደሆነ ይገልጻሉ ይሁንና ከክርስቶስ ልደት በፊት ከአንድ ሺህና ስድስት መቶ አመታት መካከል በነበረው ጊዜ ይህ እጅግ ድንቅና ተአምራዊ ታቦት የትና ወዴት እንደሄደ ሳይታወቅ በመሰወሩ ጉዳዩ ለብዙ ሺህ ዓመታት እንቆቅልሽ ሆኖ ቆይቷል ማስረጃዎች እንደሚጠቁሙት በ587 ዓመተ ዓለም የናቡከደነጾር ሠራዊት ኢየሩሳሌምን ባቃጠላት ጊዜ ታቦቱ በቦታው አልነበረም በጦርነቱ የተማረኩ እስራኤላውያን ከባቢሎን ወደሀገራቸው ኢየሩሳሌም በ538 ዓመተ ዓለም ተመልሰው ሁለተኛውን ቤተ መቅደስም በሠሩበት ወቅትም ታቦቱ በዚያ አልነበረም ይህም ቀደም ሲል ታቦቱ በባቢሎናውያን አለመዘረፉን ያረጋግጣል።
♦ የካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ሪቻርድ ኤሊየት ፍሬድማን በ1987 ይህን ጉዳይ አስመልክተው ሲጽፉ "የታቦቱ መጥፋት ከመጽሐፍ ቅዱስ አስደናቂ ምሥጢሮች እንደ አንዱ ይቆጠራል" ብለዋል።
❖ "ታቦቱ ወደሌላ ቦታ ስለመወሰዱ፣ ስለመውደሙ (መቃጠሉ) ወይም መደበቁ የተጻፈ ነገር የለም ከዚህ በኃላ ታቦቱ ጠፋ በምን ሁኔታ ላይ እንዳለም አናውቅም ወይም የት እንዳለ ማንም አያውቅም የሚሉ አስተያየቶች እንኳን አልተጻፉም በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በዓለም ካሉ ነገሮች ሁሉ ትልቅ ሥፍራ የተሰጠው ክቡር ዕቃ፣ እንደዋዛ ይጠፋል"። [ ግራሃም ሐንኩክ፦ "The sign and the Seal" ወይም "ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ" ገጽ 4 ትርጉም፦በጌታቸው ተስፋዬ ጎጂ]
☞ #የታቦተ_ጽዮን_መኖሪያ_ኢትዮጵያ
✍ ታቦተ ጽዮንን ወደ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ይዞ የመጣው ልዑል ምኒልክ ይባላል ምኒልክ ማለት "የብልህ ሰው ልጅ" ማለት ነው እናቱ ንግስተ ሳባ የጠቢቡ ሰሎሞንን ጥበብ ለማየት ወደ ኢየሩሳሌም በሄደችበት ወቅት ኢየሩሳሌም ውስጥ ከጠቢቡ ሰሎሞን ብትፀንሰውም ማርገዟን እንዳወቀች ወደሀገሯ ተመልሳ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው የወለደችው ሃያ ዓመቱ ሲሞላ ምኒልክ ከኢትዮጵያ ወደ ኢየሩሳሌም ተጓዘ ከአባቱ ቤተ መንግስት እንደደረሰም የክብር አቀባበል ተደረገለት ይሁንና ለአንድ አመት ያህል ከቆየ በኃላ የእስራኤል ታላላቅ ሰዎች ንጉሱ ሰሎሞን ምኒልክን ከእኛ የበለጠ ያቀርበዋል፣ ይወደዋል በሚል በምቀኝነት ተነሳሱበት ወደሀገሩ ይመለስ ዘንድም አጥብቀው ጠየቁ ንጉሱ ሰሎሞንም የቀረበለትን አቤቱታ ካዳመጠ በኃላ ምኒልክ ወደሀገሩ የሚመለሰው የእስራኤል ታላላቅ ሰዎች የበኩር ልጆች ሁሉ በአጃቢነት አብረውት ወደ ኢትዮጵያ የሚሄዱ ከሆነ ብቻ መሆኑን ገለጸላቸው።
❖ በዚህም ተስማሙ ከነዚህም መካከል ከምኒልክ ጋር አብረውት ወደ ኢትዮጵያ ከመጡት መካከል የሊቀ ካህናቱ ሳዶቅ የበኩር ልጅ አዛርያስም ይገኝበታል የቃል ኪዳኑን ታቦት ከቤተ መቅደስ ቅድስተ ቅዱሳን ደብቆ ያወጣውም እርሱ ነበር ምኒልክ ታቦቱ በድብቅ ወጥቶ ከእርሱ ጋር መምጣቱን ያወቀው ከኢየሩሳሌም ብዙ ርቆ ከተጓዘ በኃላ ነበር ስለሁኔታውም እንደነገሩት ድርጊቱ የተፈጸመው በእግዚአብሔር ፈቃድ መሆኑን ተገንዝቦ ታቦተ ህጉ ከእነርሱ ጋር መሆን እንዳለበት አምኖ ተቀበለ በዚህ ሁኔታ ነበር ታቦተ ህጉ ወደ ኢትዮጵያ የመጣው።
✍ በአጠቃላይ ስለ ታቦተ ጽዮን አስር ዓመታት የፈጀ ምርምርና ጥናት በማድረግ የሚታወቀው ግራሃም ሐንኩክ የተባለ እንግሊዛዊ ጸሐፊ "The sign and the Seal" ወይም "ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ" በሚለው መጽሐፉ ገጽ 245 ላይ የታቦተ ጽዮን መኖሪያ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ መሆኗን አክሱም ጽዮን ቤተ መቅደስ ሆኖ ሲመሰክር፦ "...ከሲና ተራራ ግርጌ በወርቅ የተሰራው፥ በበረሃ የተጓዘውና የዮርዳኖስን ወንዝ የተሻገረው፥ ወደ ተስፊዪቱ ምድር ለመግባት እስራኤላውያን ያደረጉትን ትግል በድል ያጠናቀቀላቸው፥ በንጉሥ ዳዊት ዘመነ መንግስት ወደ እስራኤል የተወሰደው፥ በ955 ቅድመ ልደተ ክርስቶስ አካባቢ በንጉሥ ሰሎሞን በተሰራው ቤተ መቅደስ ተቀምጦ የነበረው ይህ የቃል ኪዳን ታቦት ነው..." በማለት ነበር የደመደመው።
☞ ማሳሰቢያ፦ ከላይ የተጠቀሱት የዘመን አቆጣጠር በሙሉ እንደአውሮፓውያኑ አቆጣጠር ነው።
✞ የእናታችን የአክሱም ጽዮን ረድኤት፣ በረከትንና ምልጃ አይለየን!!!! አሜን!!! ✞
ኦርቶዶክሳዊ ምላሾች
ከወቅታዊ መረጃ ጋር
የሚቀርቡበት፡፡
°ለተሃድሶዎች መልስ የሚሰጥበት°
👉"፩ ሃይማኖት"👈
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡