በመላዋ ኢትዮጵያ ፀረ ተሃድሶ
ዘመቻው ተቀጣጥሏል
አከተመ
*★★★*
#ማስታወሻ ✔ እኔ ደግሞ ነገ ከቅዳሴ በኋላ የአጅሬ በግዋሻውን አስደማሚ የስልክ " ቀደዳ " ክፍል ሁለቱን ይፋ አወጣዋለሁ ። እናም እሰከዚያው ድረስ ይኸንን ጦማር እየኮመኮማችሁ ተረጋግታችሁ ጠብቁኝ ።
#ETHIOPIA_DUBAI_USA | የግሪሳው ሸቀጥ በሙሉ ከያለበት እየተለቀመ ወደ እሳት እየተዶለ ነው ። የስልክ ጥሪ የነበሩት የግሪሳው ቃርዳዎችም ከሚሞሪ ላይ እየተሰረዙ እየተወገዱ ነው ።
¶ ይኽ ጦማር ብዙ #Share_Share_Share ይፈልጋል ።
¶ የተዋሕዶ አናብስት የፀረ ተሃድሶው እንቅስቃሴ በመጠኑ በዚህ ጦማር ለመዳሰስ ተሞክሯል ።
መቼም ወገኖቼ እዚህ ከራየን ወንዝ ማዶ ሆኜ ያለሁበትን ደስታ አትጠይቁኝ ። እንዴት አድርጌ ልግለጸው ። ኡፍፍፍ " ያ ረቢ ገለኒ ሲሀፍገው ያ ጎፍታኮ.! እልልሃለኋ እዚህ ከወንዙ ማዶ ቁጭ ብዬ ። ሃይ ታዲያ ከዚህ በላይ ምን ልበል ።
“ሑሩ ወመሐሩ ውስተ ኵሉ አጽናፈ ዓለም ” ተብለው በቅዱስ ወንጌል ከጌታ በተላኩት መሰረት፤የእምዬ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች ከዚህ በላይ ምን እስኪመጣ ነው የምንጠብቀው በማለት ከላይ እስከታች ድረስ በመናበብ ዓለምአቀፍ ፀረ ተሃድሶ ዘመቻ ከፍተው በሚያስደንቅ ጥበብ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ላይ መናፍቃኑ ለመቶ ዓመታት ተዘጋጅተው በእኛ ቡድን ላይ ተወስዶ የነበረውን የጫወታ ብልጫ በሳምንታት እንቅስቃሴ በፍጥነት ከመከላከል ወደ ማጥቃት ተሸጋግረን የጣላትን ቡድን አረፋ እንዲደፍቅ አድርገነዋል ። " ኤታባቱ " አለ ሌኒን ።
ከቤተ ጉባኤያቱ እና ከመንፈሳዊ ኮሌጅ የተውጣጡ ምሩቃን መምህራንና በኹለገብ የዕቀበተ እምነት አቀራረባቸው የተመሰከረላቸው በርካታ የትሩፋት ሰባክያንና ዘማርያን በጥምረት ነው ተሰባስበው በተዋሕዶ በኩል ያለውን ክፍተት በአንድ ሳምንት ውስጥ በመድፈን የግሪሳውን ቡድን ውኃ ውኃ ያሰኙት ። " እነዚህን ጉፋያዎች ያ አማላጅ የሚሉት ፣ የሳሎኑ ጽጌሬዳ ፣ የልቤ ንጉሥ ፣ ፍሬንዴ ፣ ጓደኛዬ ፣ ወንድሜ የሚሉት ኢየሱስ እንዴት አድርጎ እንደሚያድናቸውስ አሁን ነው ማየት ።
የቡድናችንን አሰላለፍና የተሰማሩባቸውን ሥፍራዎች እንደሚከተለው ለመግለጽ እንሞክራለን ።
፩ኛ፦ ሙሐዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት እና መ/ር ኅሊና በለጠ እነ ግሪሳው ፓስተር አሰግድ ፣ በግዋሻው ፣ ዕጩ ፓስተር ቃለአብ ካሳዬ ፣ ምስኪኑ የበጋሻውና የአድነው ወንድሙ አሽከር የሆነው የደሴው በሪሁን ፣ እነ ዘርፌ ፣ እነምርትነሽ ፣ መርዛቸውን በተከሉባት ድሬደዋ (በድሬዳዋ ቅዱስ ገብርኤል)፤ ነው የተሰማሩት ። በተለይ የሳቢያን ገብርኤል የእነ በጋሻው መፈንጪያም ግዛት ነበረ ። ጉባኤውን የተከታተሉና የታዘቡ የመረጃ ምንጮቼ እንደነገሩኝ ከሆነ በድሬደዋ እነ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የተሃድሶን ጥርሱን አውልቀው በድዱ አስቀሩት ነው የተባለው ። ከስልክና ከቤቱ የድሬ ህዝብ የአዝማሪዎቹን ቃርዳ አስወግዶ ለእሳት ራት አድርጎታል ።
፪ኛ፦መጋቤ ሃይማኖት ተስፋዬ ሞሲሳ እና መጋቤ ሐዲስ ቀለም ወርቅ ታደሰ ደግሞ የአዝማሪት ምርትነሽ የትውልድ ሀገርና አጥቢያዋ ላይ ነው የሄዱላት ። (በይርጋለም ዐማኑኤል)፤ ወዳጄ ጨዋታው በጠላት ሜዳና ሰፈር ላይ ሆኖ አርፏል ። የተባረረ እንጂ የተጠናከረ እና አስተማማኝ የሆነ መረጃ ከይርጋለም አልደረሰኝም እንጂ የግሪሳዎቹ ሸቀጦች እንደጉድ መሰብሰባቸውን ከዚሁ ስፍራ ተነግሮኛል ።
፫ኛ፦ መ/ር ምትኩ አበራ እና ዲ/ን ታደሰ ወርቁ ደግሞ ሊቀመዘምራን ኪነጥበብ ወ/ቂርቆስ ፣ ዘማሪት ማርታ ኃይለ ሥላሴ ፣ እና የዜማ ዕቃ ተጫወቹ የምወደውና የማከብረው ወንድሜ ኤልያስን ይዘው ወደ (በቦንጋ ኪዳነ ምሕረት)፤ነው የከተሙት ። ቦንጋ በእነ በግዋሻውና አሰግድ አማካኝነት ህዝቡን ግራ ያጋባች ከተማ ናት ። የአቶ አጥናፌ ልጆች ተአምርአየሁ አጥናፌ ፣ ደረጀ አጥናፌን የመሳሰሉ ከሃድያን የእናት ጡት ነካሾችም የፈነጩባት ከተማም ነበረች ። በሊቀጳጳሱ ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል ቸልተኝነት ተሐድሶአውያኑ ቸርች እስከመክፈት የደረሱባት የሚዛን ተፈሪ ጎረቤት ነበረች ቦንጋ ። ዛሬ በላ ወረደባታ ታዲያ ።
በቦንጋ ለጉባኤው የሚመጡ ምእመናን የከተማዋ የመኪና ባለንብረቶች መኪና በነጻ አቅርበዋል ። ዛሬ ህዝቡ በየቤቱ የተቀመጠውን የግሪሳዎቹን ቃርዳ እየለቀመ አምጥቶ በቤተክርስቲያን ሲያስረክብ ውሏል ።
፬ኛ፦ መ/ር በላይ ወርቁ እና መ/ር ተመስገን ዘገየ ደግሞ ወደ ደብረ ዘይት ቅዱስ ሚካኤል እና በአዳሚ ቱሉ ቅድስት ማርያም)፤ አቅንተው ተአምር ሲሠሩ ውለዋል ። ወንድሜ ቀሲስ አብርሃም ከደብረዘይት እንዳደረሰኝ መረጃ ከሆነ የህዝቡን ስሜት እንዲህ ነው ብሎ መግለጽ አይቻልም ነው ያለኝ ። ምድር ጠበበን ፣ ለጥምቀትና ለታላለቅ በዓላትም በዚህን ያህል መጠን የመጣ ህዝብ አላስታውስም ብሎኛል ወንድሜ ቀሲስ አብርሃም ። ወዳጄ መምህር በላይ ወርቁ ማለት ራሱን ያልገለጠና በሚፈለገው መጠን አገልግሎት አልሰጡም ብዬ ከምቆጭባቸው አገልጋዮች መካከል አንዱና ዋነኛው ወንድም ነው ። በላይ የደሴ ልጅ ነው ። ከእነ አባመፍቀሬሰብ እግር ስር ቁጭ ብሎ ያደገ ። እናም በላይ ሲያስተምር ማድመጥ የነፍስ እርካታን ይሰጣል ። በተለይ አይጀምረው እንጂ እንዲህ ተሃድሶ ላይ መዝመት ከጀመረ መመለሻም የለው ወዳጄ ። ደብረ ዘይት በበላይና በተሜ ዋይዋይ ስትል ከርማለች ። ህዝቡ በደብረ ዘይትም የግሪሳውን ቃርዳ ከቤቱ ተሸክሞ አምጥቶ ለእሳት ዳርጎታል።
፭ኛ፦ መ/ር ዐብይ መኰንን እና መ/ር ኢዮብ ይመኑ ወደ (በሻሸመኔ ቅድስት ልደታ)፤ እንደሄዱ እንጂ በዚያ የገጠማቸውን ተጠናከረ መረጃ አልደረሰኝም ። እንደደረሰኝ አቀርብላችኋለሁ
፮ኛ፦ ዶ/ር ዘሪሁን ሙላቱ እና መ/ር ዐብይ መኰንን [ በሃላባ ቅድስት ማርያም ፤ በቦዲቲ ] ቦዲቲ የተረፈ አበራ የትውልድ ሃገር ናት ፣ በካራቴ ሰንበት ተማሪዎቹን በጉባኤ መሃል አፈር ከድሜ የሚያስግጡ መነኩሴ አስተዳዳሪ የነበረባት ፣ እነበጋሻው የክህደት ቅርሻታቸውን ዘርግፈውባት የመጡባት ከተማ ናት ሃላባ ። በሃላባ እነ ዶክተር ዘሪሁን ምን እንደገጠማቸው እንዲሁ የተጠናከረ መረጃ ከስፍራው አልደረሰኝም ። ነገር ግን በእኔ በኩል ዶር ዘሪሁን የደረሰበት ከተማ በመናፍቃን ዘንድ መዓት እንደወረደባቸው ነው የምቆጥረው ። እንደው ፈረደባቸው ።
፯ኛ፦መ/ር በኃይሉ በቀለ እና መጋቤ ጥበባት ሲያምር ተክለ ማርያም (በሻኪሶ - መጋዶ)፤ ሻኪሶ የእነበጋሻው የገንዘብ ምንጭ የሆነች የወርቅ ሀገር ናት ። በዚያም ጉባኤው ምን እነደሚመስል መረጃው አልደረሰኝም ።
፰ኛ፦ መጋቤ ሐዲስ ድጋፌነህ ኃይለ ሚካኤል(በሀገረ ማርያም)፤ ሀገረ ማርያም የዘመተው ድጋፌነህ ምን እንደደረሰ ስለእሱም መረጃ አልደረሰኝም ።
፱ኛ፦መ/ር ምሕረተ አብ አሰፋ እና ዲ/ን ብሌን ጌታቸው (በዱባይ ቅዱስሚካኤልና ቅድስት አርሴማ )፤ የእነ ፓስተር አሰግድ ፣ የእነ ፓስተር ተስፉ እንዳለ ፣ የእነ ፓስተር በግዋሻው የገንዘብ ምንጭ ፣ የመዝናኛ ቦታ ፣ ለሚስትነት የሚሆኑ ቆንጆ ቆንጆ ልጃገረዶች መምረጫ ስፍራ ነበረች ። በቅዱስ ሚካኤል ስም አዳራሽ ከፍተው የፈነጩት ግሪሳዎች አሁን ቅዱስ ሚካኤልን ትተው " የዱባዩ ኢየሱስ " በለው በመክፈት ድራሻቸውን አጥፍተዋል ። ቤተክርስቲያንም በእነሱ ግዛት በነበረው ቤሪያ ላይ ታቦተ ቅዱስ ሚካኤልን እና ታቦተ ቅድስት አርሴማን ተክለው አካባቢውን ተሃድሶ ከሚባል የኢቦላ አይነት ቫይረስ አጽድተውታል ። መቼም ትናንት በ
ዘመቻው ተቀጣጥሏል
አከተመ
*★★★*
#ማስታወሻ ✔ እኔ ደግሞ ነገ ከቅዳሴ በኋላ የአጅሬ በግዋሻውን አስደማሚ የስልክ " ቀደዳ " ክፍል ሁለቱን ይፋ አወጣዋለሁ ። እናም እሰከዚያው ድረስ ይኸንን ጦማር እየኮመኮማችሁ ተረጋግታችሁ ጠብቁኝ ።
#ETHIOPIA_DUBAI_USA | የግሪሳው ሸቀጥ በሙሉ ከያለበት እየተለቀመ ወደ እሳት እየተዶለ ነው ። የስልክ ጥሪ የነበሩት የግሪሳው ቃርዳዎችም ከሚሞሪ ላይ እየተሰረዙ እየተወገዱ ነው ።
¶ ይኽ ጦማር ብዙ #Share_Share_Share ይፈልጋል ።
¶ የተዋሕዶ አናብስት የፀረ ተሃድሶው እንቅስቃሴ በመጠኑ በዚህ ጦማር ለመዳሰስ ተሞክሯል ።
መቼም ወገኖቼ እዚህ ከራየን ወንዝ ማዶ ሆኜ ያለሁበትን ደስታ አትጠይቁኝ ። እንዴት አድርጌ ልግለጸው ። ኡፍፍፍ " ያ ረቢ ገለኒ ሲሀፍገው ያ ጎፍታኮ.! እልልሃለኋ እዚህ ከወንዙ ማዶ ቁጭ ብዬ ። ሃይ ታዲያ ከዚህ በላይ ምን ልበል ።
“ሑሩ ወመሐሩ ውስተ ኵሉ አጽናፈ ዓለም ” ተብለው በቅዱስ ወንጌል ከጌታ በተላኩት መሰረት፤የእምዬ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች ከዚህ በላይ ምን እስኪመጣ ነው የምንጠብቀው በማለት ከላይ እስከታች ድረስ በመናበብ ዓለምአቀፍ ፀረ ተሃድሶ ዘመቻ ከፍተው በሚያስደንቅ ጥበብ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ላይ መናፍቃኑ ለመቶ ዓመታት ተዘጋጅተው በእኛ ቡድን ላይ ተወስዶ የነበረውን የጫወታ ብልጫ በሳምንታት እንቅስቃሴ በፍጥነት ከመከላከል ወደ ማጥቃት ተሸጋግረን የጣላትን ቡድን አረፋ እንዲደፍቅ አድርገነዋል ። " ኤታባቱ " አለ ሌኒን ።
ከቤተ ጉባኤያቱ እና ከመንፈሳዊ ኮሌጅ የተውጣጡ ምሩቃን መምህራንና በኹለገብ የዕቀበተ እምነት አቀራረባቸው የተመሰከረላቸው በርካታ የትሩፋት ሰባክያንና ዘማርያን በጥምረት ነው ተሰባስበው በተዋሕዶ በኩል ያለውን ክፍተት በአንድ ሳምንት ውስጥ በመድፈን የግሪሳውን ቡድን ውኃ ውኃ ያሰኙት ። " እነዚህን ጉፋያዎች ያ አማላጅ የሚሉት ፣ የሳሎኑ ጽጌሬዳ ፣ የልቤ ንጉሥ ፣ ፍሬንዴ ፣ ጓደኛዬ ፣ ወንድሜ የሚሉት ኢየሱስ እንዴት አድርጎ እንደሚያድናቸውስ አሁን ነው ማየት ።
የቡድናችንን አሰላለፍና የተሰማሩባቸውን ሥፍራዎች እንደሚከተለው ለመግለጽ እንሞክራለን ።
፩ኛ፦ ሙሐዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት እና መ/ር ኅሊና በለጠ እነ ግሪሳው ፓስተር አሰግድ ፣ በግዋሻው ፣ ዕጩ ፓስተር ቃለአብ ካሳዬ ፣ ምስኪኑ የበጋሻውና የአድነው ወንድሙ አሽከር የሆነው የደሴው በሪሁን ፣ እነ ዘርፌ ፣ እነምርትነሽ ፣ መርዛቸውን በተከሉባት ድሬደዋ (በድሬዳዋ ቅዱስ ገብርኤል)፤ ነው የተሰማሩት ። በተለይ የሳቢያን ገብርኤል የእነ በጋሻው መፈንጪያም ግዛት ነበረ ። ጉባኤውን የተከታተሉና የታዘቡ የመረጃ ምንጮቼ እንደነገሩኝ ከሆነ በድሬደዋ እነ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የተሃድሶን ጥርሱን አውልቀው በድዱ አስቀሩት ነው የተባለው ። ከስልክና ከቤቱ የድሬ ህዝብ የአዝማሪዎቹን ቃርዳ አስወግዶ ለእሳት ራት አድርጎታል ።
፪ኛ፦መጋቤ ሃይማኖት ተስፋዬ ሞሲሳ እና መጋቤ ሐዲስ ቀለም ወርቅ ታደሰ ደግሞ የአዝማሪት ምርትነሽ የትውልድ ሀገርና አጥቢያዋ ላይ ነው የሄዱላት ። (በይርጋለም ዐማኑኤል)፤ ወዳጄ ጨዋታው በጠላት ሜዳና ሰፈር ላይ ሆኖ አርፏል ። የተባረረ እንጂ የተጠናከረ እና አስተማማኝ የሆነ መረጃ ከይርጋለም አልደረሰኝም እንጂ የግሪሳዎቹ ሸቀጦች እንደጉድ መሰብሰባቸውን ከዚሁ ስፍራ ተነግሮኛል ።
፫ኛ፦ መ/ር ምትኩ አበራ እና ዲ/ን ታደሰ ወርቁ ደግሞ ሊቀመዘምራን ኪነጥበብ ወ/ቂርቆስ ፣ ዘማሪት ማርታ ኃይለ ሥላሴ ፣ እና የዜማ ዕቃ ተጫወቹ የምወደውና የማከብረው ወንድሜ ኤልያስን ይዘው ወደ (በቦንጋ ኪዳነ ምሕረት)፤ነው የከተሙት ። ቦንጋ በእነ በግዋሻውና አሰግድ አማካኝነት ህዝቡን ግራ ያጋባች ከተማ ናት ። የአቶ አጥናፌ ልጆች ተአምርአየሁ አጥናፌ ፣ ደረጀ አጥናፌን የመሳሰሉ ከሃድያን የእናት ጡት ነካሾችም የፈነጩባት ከተማም ነበረች ። በሊቀጳጳሱ ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል ቸልተኝነት ተሐድሶአውያኑ ቸርች እስከመክፈት የደረሱባት የሚዛን ተፈሪ ጎረቤት ነበረች ቦንጋ ። ዛሬ በላ ወረደባታ ታዲያ ።
በቦንጋ ለጉባኤው የሚመጡ ምእመናን የከተማዋ የመኪና ባለንብረቶች መኪና በነጻ አቅርበዋል ። ዛሬ ህዝቡ በየቤቱ የተቀመጠውን የግሪሳዎቹን ቃርዳ እየለቀመ አምጥቶ በቤተክርስቲያን ሲያስረክብ ውሏል ።
፬ኛ፦ መ/ር በላይ ወርቁ እና መ/ር ተመስገን ዘገየ ደግሞ ወደ ደብረ ዘይት ቅዱስ ሚካኤል እና በአዳሚ ቱሉ ቅድስት ማርያም)፤ አቅንተው ተአምር ሲሠሩ ውለዋል ። ወንድሜ ቀሲስ አብርሃም ከደብረዘይት እንዳደረሰኝ መረጃ ከሆነ የህዝቡን ስሜት እንዲህ ነው ብሎ መግለጽ አይቻልም ነው ያለኝ ። ምድር ጠበበን ፣ ለጥምቀትና ለታላለቅ በዓላትም በዚህን ያህል መጠን የመጣ ህዝብ አላስታውስም ብሎኛል ወንድሜ ቀሲስ አብርሃም ። ወዳጄ መምህር በላይ ወርቁ ማለት ራሱን ያልገለጠና በሚፈለገው መጠን አገልግሎት አልሰጡም ብዬ ከምቆጭባቸው አገልጋዮች መካከል አንዱና ዋነኛው ወንድም ነው ። በላይ የደሴ ልጅ ነው ። ከእነ አባመፍቀሬሰብ እግር ስር ቁጭ ብሎ ያደገ ። እናም በላይ ሲያስተምር ማድመጥ የነፍስ እርካታን ይሰጣል ። በተለይ አይጀምረው እንጂ እንዲህ ተሃድሶ ላይ መዝመት ከጀመረ መመለሻም የለው ወዳጄ ። ደብረ ዘይት በበላይና በተሜ ዋይዋይ ስትል ከርማለች ። ህዝቡ በደብረ ዘይትም የግሪሳውን ቃርዳ ከቤቱ ተሸክሞ አምጥቶ ለእሳት ዳርጎታል።
፭ኛ፦ መ/ር ዐብይ መኰንን እና መ/ር ኢዮብ ይመኑ ወደ (በሻሸመኔ ቅድስት ልደታ)፤ እንደሄዱ እንጂ በዚያ የገጠማቸውን ተጠናከረ መረጃ አልደረሰኝም ። እንደደረሰኝ አቀርብላችኋለሁ
፮ኛ፦ ዶ/ር ዘሪሁን ሙላቱ እና መ/ር ዐብይ መኰንን [ በሃላባ ቅድስት ማርያም ፤ በቦዲቲ ] ቦዲቲ የተረፈ አበራ የትውልድ ሃገር ናት ፣ በካራቴ ሰንበት ተማሪዎቹን በጉባኤ መሃል አፈር ከድሜ የሚያስግጡ መነኩሴ አስተዳዳሪ የነበረባት ፣ እነበጋሻው የክህደት ቅርሻታቸውን ዘርግፈውባት የመጡባት ከተማ ናት ሃላባ ። በሃላባ እነ ዶክተር ዘሪሁን ምን እንደገጠማቸው እንዲሁ የተጠናከረ መረጃ ከስፍራው አልደረሰኝም ። ነገር ግን በእኔ በኩል ዶር ዘሪሁን የደረሰበት ከተማ በመናፍቃን ዘንድ መዓት እንደወረደባቸው ነው የምቆጥረው ። እንደው ፈረደባቸው ።
፯ኛ፦መ/ር በኃይሉ በቀለ እና መጋቤ ጥበባት ሲያምር ተክለ ማርያም (በሻኪሶ - መጋዶ)፤ ሻኪሶ የእነበጋሻው የገንዘብ ምንጭ የሆነች የወርቅ ሀገር ናት ። በዚያም ጉባኤው ምን እነደሚመስል መረጃው አልደረሰኝም ።
፰ኛ፦ መጋቤ ሐዲስ ድጋፌነህ ኃይለ ሚካኤል(በሀገረ ማርያም)፤ ሀገረ ማርያም የዘመተው ድጋፌነህ ምን እንደደረሰ ስለእሱም መረጃ አልደረሰኝም ።
፱ኛ፦መ/ር ምሕረተ አብ አሰፋ እና ዲ/ን ብሌን ጌታቸው (በዱባይ ቅዱስሚካኤልና ቅድስት አርሴማ )፤ የእነ ፓስተር አሰግድ ፣ የእነ ፓስተር ተስፉ እንዳለ ፣ የእነ ፓስተር በግዋሻው የገንዘብ ምንጭ ፣ የመዝናኛ ቦታ ፣ ለሚስትነት የሚሆኑ ቆንጆ ቆንጆ ልጃገረዶች መምረጫ ስፍራ ነበረች ። በቅዱስ ሚካኤል ስም አዳራሽ ከፍተው የፈነጩት ግሪሳዎች አሁን ቅዱስ ሚካኤልን ትተው " የዱባዩ ኢየሱስ " በለው በመክፈት ድራሻቸውን አጥፍተዋል ። ቤተክርስቲያንም በእነሱ ግዛት በነበረው ቤሪያ ላይ ታቦተ ቅዱስ ሚካኤልን እና ታቦተ ቅድስት አርሴማን ተክለው አካባቢውን ተሃድሶ ከሚባል የኢቦላ አይነት ቫይረስ አጽድተውታል ። መቼም ትናንት በ
ሰበር ዜና.! ስብርብር ያለም ወሬ ።
"ኮብራው" አሸናፊ ገብረማርያምም
"ከወልቂጤ ማርያም ተወገደ ።
*★★★*
¶#ወልቂጤ_ከተሃድሶ_አገዛዝ_ነፃ_ወጣች።#አከተመ ።
#እግርናፈር_አለ_ጉራጌ.! ዳይ ንካው አሹዬ.! የአቦገገራ.! ።
#ETHIOPIA | #ወልቂጤ_ጉራጌዞን ¶ ልስልሱ፣ ተናዳፊና መርዘኛው ኮብራ እንዲሁም የተሃድሶዎቹ " ማስተር ማይንድ " ተብሎ የሚጠራውን ከሃዲው አሸናፊ ገብረ ማርያምም ይኸው ጊዜው ሲደርስ ተወገደ ። ወደ ወንድሞቹ ኅብረትም ተቀላቀለ ። / በጋሽ መጣሁልህ በለው እንግዲህ ኮብራው /
¶ ይሕንን ጦማር #Share_Share_Share ማድረግ በተሃድሶዎቹ ላይ መብረቅ እንደማውረድ ነው የሚቆጠረው ።
¶ እፎይ.! ተመስገን አምላኬ ። ይኼንን ሁሉ ጉድ በህይወት እያለሁ ስላሳየኸኝ አመሰግንሃለሁ ።
¶ አዲሱ የጉራጌ ሃገረ ስብከት ተሿሚ የቀድሞው "አባ ዘድንግል" በአሁኑ የጵጵስና ስማቸው ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ፣ በተሾሙበት ሀገረ ስብከት ሥራቸውን ተሃድሶን በማጽዳት አንድ ብለው በይፋ መጀመራቸው ተሰማ ። በቀድሞው የሀገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ በብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ አይዞዋችሁ ባይነትና በስውር ድጋፍ ሰጪነት ወልቂጤን የተሃድሶ ዋና ማዕከል አድርገው የነበሩት ተሃድሶዎች አሁን በብፁዕ አቡነ መልኬጼዴቅ ዘመን ያልታሰበ ነገር ግን ከብፁዕነታቸው ባህሪ አንጻር በእጁጉ የሚጠበቅ መዓት እንደወረደባቸው ነው ከወደ ወልቂጤ የመጣው ዜና የሚናገረው ።
¶ ወልቂጤ በአሸናፊ ገብረማርያም ፣ ሃላባ በተረፈ አበራ ፣ ዲላ በበጉ በጋሻውና በዘማዊ ትዝታው ፣ ትግራይ በእነ ትርሃስ ፣ ቅዱስ ዮሴፍ በታሪኩ አበራና በናሁሰናይ ፣ ዱባይ በቀሲስ ሰሎሞን ሙልጌታ ምልምሎች ፣ ቀበናና 22 በፓስተር አሰግድ ዕዝ ስር የወደቁ የተሃድሶ ካምፖችና ምሽጎች ነበሩ ። አሁን ከዮሴፍ በስተቀር ሁሉም ነፃ እየወጡ ነው ። ዮሴፍም ቢሆን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ጎይቶም ጓደኛው ደምመላሽ ቶጋና የስብከተ ወንጌል ኃላፊው የግቢ ገብርኤል ልጅ የነበረው የየኔታ ያሬድ ልጅ ከሃዲው ዳዊት ያሬድ በጥቅም ተይዘው ስልጣናቸውን በመጠቀም ለጊዜው እንጲር ጲርር ስላሉ ነው እንጂ የናሁሰናይ ጉዳይ በህዝቡ ዘንድ ሁሉ ነገር ያበቃና ያከተመ መሆኑ እየተሰማ ነው ። በተለይ የፊታችን ማክሰኞ በዮሴፍ ቤተክርስቲያን የሚመጣ ግሪሳ ፈርዶበታል እየተባለም ነው ።
ወልቂጤ ግን እስከዛሬ ድረስ ምቹ ከምፕና ለም መሬታቸው ፣ ነፃ የጦር ቀጠናቸውም ነበረች ፤ ለግሪሳዎቹ ። በአፋቸው " ማኅበረ ቅዱሳን ልጃችን ነው" እያሉ በሆዳቸው ጩቤ የሚሰቀስቁባቸው ብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስን ደጀን ያደረጉት ተሃድሶዎቹ እስከዛሬ ያለከልካይ ሲፈነጩበት የነበረም ነፃ ግዛታቸውም ነበር ወልቂጤ። ለዚህ ሁኔታ መፈጠርም ብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ ዋነኛው ተጠያቂም ተወቃሽም ተደርገው ሲወቀሱ መክረማቸው እውነት እንደነበር ይኸው አሁን በግልፅ ፋይሉ ሲከፈት ታይቷልም እየተባለ ነው ። አሁን ብፁዕ አቡነ ቀሌሜንጦስ ከወልቂጤ ወደ ሰሜን ሸዋ ተዘዋውረዋል ። እንግዲህ ደብረ ብርሃኖች ፣ ሰሜን ሸዋዎች እግዚአብሔር ይሁናችሁ ። ቻሉት እንግዲህ ። ጽናቱን ይስጣችሁ ።
¶ ተሃድሶዎቹ በየትኛውም አብያተክርስቲያናት ውስጥ በማያምኑበት በቅዱስ ቁርባን ለፎቶ ሲሉና ህዝቡን ለማደናገር ብቻ ለሚጠቀሙበት የቅዱስ ጋብቻ ሥርዓትን ለመፈጸም ሲሉ ለሚያቀርቡት ጥያቄ በሁሉም ቦታ ቢከለከሉም ፤ የወልቂጤዋ ማርያም ስውር አለቃ በሆነው በአሸናፊ ምክንያት ግን የተሃድሶዎቹ ማሾፊያና መነሃሪያ ሆና ነበር ወልቂጤ ። ከደሴና ከአዲስአበባ የተባረረው ግማሽ እስላሙ መናፍቅ " የደሴው ተሃድሶ ዳዊት እንኳን ስንት መቶ ኪሎሜትሮችን አቋርጦ " በስጋወደሙ እንዲቀልድ የተደረገባት ደብር የኮብራው አሸናፊ ዋሻ የነበረችው የወልቂጤዋ ማርያም ነበረች ።
¶ ዛሬ ዛሬ ለቃለዓዋዲ ኳየር ሆነው የሚዘምሩት ወጣቶች በአብዛኛው በወልቂጤው አሸናፊ ገብረማርያምና በዮሴፉ ናሁሰናይ የተመለመሉ ወጣቶች ናቸው ። አሸናፊ በእስራኤል የሚገኘውን የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለማጥፋት ተብሎ ለተቋቋመው "የኤርትራ ተሃድሶ አካላትም" አሰልጣኝና አስተማሪም ጭምር ነበር ። ኤርትራውያን የተሃድሶ ምልምሎችን በአማርኛ እያሰለጠነ በትግርኛ አስመራን እንዲያውኩ የሚያደርግም መሰሪምና እጀ ረጅም ልስልስ መርዛም ኮብራም ነው ይሉታል ከባሌ መጥቶ ከወያልነት እስከ አዝማሪነት ስለደረሰው አሹ ብልሹ የሚናገሩ ታዛቢዎች ።" ኤታባቱ " አለ ሌኒን ።
¶ በመጨረሻም የጊዜው ጊዜ ሲደርስ ዋነኛው ፣መርዛማውና ልስልሱ ኮብራ መናፍቁ አሸናፊ ገብረማርያም ከጉራጌ ሀ/ስብከት አብያተ ክርስቲያን በየትኛውም ደብር እንዳያገለግል መባረሩ ተሰምቷል ። ጉዳዩ አሸናፊን በማባረር ብቻ የሚያበቃም ሆኖ አልተገኘም ። " አዞውን ለማጥፋት ኩሬውን ማድረቅ " እንደሚባለው ሁሉ ለመናፍቁ አሸናፊ ገብረማርያም እዚህ መድረስ እንደ ኩሬ ያገለግል የነበረው “የሃገረ ስብከቱ ጽ/ቤትንም ችግሩ ያለባቸውንና የበሽታው ምልክት የሚታይባቸውን ግለሰቦች በሙሉ አጠራለሁ፤” ብለውም ተናግረዋል ተብሏል ፤ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ ።
ልስልሱና መርዘኛው ተናዳፊ ኮብራው አሼ ፣ አሹ ብልሹ ፤ ከመቅደሱ በማስወጣትና ከመሸገበት አዳራሽም በማስለቀቅ ከዐውደ ምሕረት ላይም ደርሽ እንዳይል ተደርጎ ነው በግልጽ የተባረውም ተብሏል ። ለግለሰቡ ኑፋቄ ከለላ የኾነው፣ የወልቂጤ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ሰበካ ጉባኤም ዋነኛ ተጠያቂም እንደሚሆን ብፁዕነታቸው ኮመጨጭ ያለ ግሳጼን አስተላልፈዋልም ተብሏል ።
የሚገርመው እስከ 20 ዓመት ያለምርጫ የቆዩ የሰበካ ጉባኤ አባላት መኖራቸው አስደናቂም አስገራሚም ከመሆን ባለፈ ቤተክርስቲያን በአስተዳደር ቁጥጥር በኩል ክፍተት መኖሩንና ሁሉም አብያተክርስቲያናት በደንብ ሊፈተሹ እንደሚገባም ያመላከተ አዲስ ክስተትም ነው ተብሏል ፤ አሁን ሰበካ ጉባኤው ከተሃድሶ አገዛዝ ነፃ በወጣችው ወልቂጤ በቃለ ዐዋዲው መሰረት እንደ አዲስ እንዲዋቀር ሊቀጳጳሱ ጳጳሱ አዝዘዋል ፤ ይሄማለት በመዋቅር ውስጥ የተሰገሰጉትን ኮብራዎች አናት አናታቸውን ቀጥቅጦ እንደማስወገድ ያለ ነገር ነው ማለት ነው።
እስከዛሬ ድረስ የደብሩን የሰንበት ት/ቤቱን ያወኩ፣የእነ ፓስተር ኮብራ አሸናፊ ምልምል ዲያቆናትንና ጀሌዎቹን በሙሉ ብፁዕነታቸው ጥበብ በተሞላበት አካኋን የእያንዳንዱን ግሪሳ እየጠሩ ፣ ሞያቸውንም እየፈተኑ ፣ አስመሳይ የፌስቡክ ዲያቆናትን በሙሉ ክህነታቸውን መያዛቸውም ተነገሯል ። እንዲህነችና "ለጉራጌ አጭበርባሪና መናፍቅ ካህንና ዲያቆን ይወድላታል ያለው ማነው? "
በእነ ኮብራው አሸናፊ ድጋፍ በወልቂጤ ማርያም በቅጽሯ ውስጥ ቢሮ የከፈቱ ማንነታቸው የማይታወቅ በርካታ ግለሰቦች በአፋጣኝ ቢሮዎቹን ዘግተው እንዲወጡና ድራሻባታቸውን እንዲያጠፉ መመሪያ መስጠታቸውም ተነግሯል ። " አሳየው ላየው" ይልሃል ይሄ ነው ወዳጄ ።
ከእንግዲህ ወዲህ አሉ ብፁዕነታቸው ከእንግዲህ ወዲህ ማንኛውም መንገደኛ ሰባኪና ዘማሪ ነኝ ባይ አዝማሪ ሁላ ያለሀገረ ስብከቱ ፈቃድ ፣ በየትኛውም ደብር አያገለግልም ። እንቢ ብሎ ትእዛዙን ንቆ ጆቢራዎቹን በመድረክ ላይ የሚያቆም አካል ካለ ግን እንጀራውን በአንዲት ቁራጭ ደብዳቤ አጥቶ ወገብ ዛላው ተቆምጦ ልኩን እንደሚይዝ የብፁዕነታቸው ሰይፍ የመሰለ ትዕዛዝ ያዘለች ትዕዛዛቸው አንደበት አውጥታ መናገሯም ተሰምቷል ። ይኽን በቀላል አማርኛ ስንፈታው " ውርድ ከራሴ " መሆኑ እንደሆነ ስምምነት ላይ ተደርሷ
"ኮብራው" አሸናፊ ገብረማርያምም
"ከወልቂጤ ማርያም ተወገደ ።
*★★★*
¶#ወልቂጤ_ከተሃድሶ_አገዛዝ_ነፃ_ወጣች።#አከተመ ።
#እግርናፈር_አለ_ጉራጌ.! ዳይ ንካው አሹዬ.! የአቦገገራ.! ።
#ETHIOPIA | #ወልቂጤ_ጉራጌዞን ¶ ልስልሱ፣ ተናዳፊና መርዘኛው ኮብራ እንዲሁም የተሃድሶዎቹ " ማስተር ማይንድ " ተብሎ የሚጠራውን ከሃዲው አሸናፊ ገብረ ማርያምም ይኸው ጊዜው ሲደርስ ተወገደ ። ወደ ወንድሞቹ ኅብረትም ተቀላቀለ ። / በጋሽ መጣሁልህ በለው እንግዲህ ኮብራው /
¶ ይሕንን ጦማር #Share_Share_Share ማድረግ በተሃድሶዎቹ ላይ መብረቅ እንደማውረድ ነው የሚቆጠረው ።
¶ እፎይ.! ተመስገን አምላኬ ። ይኼንን ሁሉ ጉድ በህይወት እያለሁ ስላሳየኸኝ አመሰግንሃለሁ ።
¶ አዲሱ የጉራጌ ሃገረ ስብከት ተሿሚ የቀድሞው "አባ ዘድንግል" በአሁኑ የጵጵስና ስማቸው ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ፣ በተሾሙበት ሀገረ ስብከት ሥራቸውን ተሃድሶን በማጽዳት አንድ ብለው በይፋ መጀመራቸው ተሰማ ። በቀድሞው የሀገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ በብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ አይዞዋችሁ ባይነትና በስውር ድጋፍ ሰጪነት ወልቂጤን የተሃድሶ ዋና ማዕከል አድርገው የነበሩት ተሃድሶዎች አሁን በብፁዕ አቡነ መልኬጼዴቅ ዘመን ያልታሰበ ነገር ግን ከብፁዕነታቸው ባህሪ አንጻር በእጁጉ የሚጠበቅ መዓት እንደወረደባቸው ነው ከወደ ወልቂጤ የመጣው ዜና የሚናገረው ።
¶ ወልቂጤ በአሸናፊ ገብረማርያም ፣ ሃላባ በተረፈ አበራ ፣ ዲላ በበጉ በጋሻውና በዘማዊ ትዝታው ፣ ትግራይ በእነ ትርሃስ ፣ ቅዱስ ዮሴፍ በታሪኩ አበራና በናሁሰናይ ፣ ዱባይ በቀሲስ ሰሎሞን ሙልጌታ ምልምሎች ፣ ቀበናና 22 በፓስተር አሰግድ ዕዝ ስር የወደቁ የተሃድሶ ካምፖችና ምሽጎች ነበሩ ። አሁን ከዮሴፍ በስተቀር ሁሉም ነፃ እየወጡ ነው ። ዮሴፍም ቢሆን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ጎይቶም ጓደኛው ደምመላሽ ቶጋና የስብከተ ወንጌል ኃላፊው የግቢ ገብርኤል ልጅ የነበረው የየኔታ ያሬድ ልጅ ከሃዲው ዳዊት ያሬድ በጥቅም ተይዘው ስልጣናቸውን በመጠቀም ለጊዜው እንጲር ጲርር ስላሉ ነው እንጂ የናሁሰናይ ጉዳይ በህዝቡ ዘንድ ሁሉ ነገር ያበቃና ያከተመ መሆኑ እየተሰማ ነው ። በተለይ የፊታችን ማክሰኞ በዮሴፍ ቤተክርስቲያን የሚመጣ ግሪሳ ፈርዶበታል እየተባለም ነው ።
ወልቂጤ ግን እስከዛሬ ድረስ ምቹ ከምፕና ለም መሬታቸው ፣ ነፃ የጦር ቀጠናቸውም ነበረች ፤ ለግሪሳዎቹ ። በአፋቸው " ማኅበረ ቅዱሳን ልጃችን ነው" እያሉ በሆዳቸው ጩቤ የሚሰቀስቁባቸው ብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስን ደጀን ያደረጉት ተሃድሶዎቹ እስከዛሬ ያለከልካይ ሲፈነጩበት የነበረም ነፃ ግዛታቸውም ነበር ወልቂጤ። ለዚህ ሁኔታ መፈጠርም ብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ ዋነኛው ተጠያቂም ተወቃሽም ተደርገው ሲወቀሱ መክረማቸው እውነት እንደነበር ይኸው አሁን በግልፅ ፋይሉ ሲከፈት ታይቷልም እየተባለ ነው ። አሁን ብፁዕ አቡነ ቀሌሜንጦስ ከወልቂጤ ወደ ሰሜን ሸዋ ተዘዋውረዋል ። እንግዲህ ደብረ ብርሃኖች ፣ ሰሜን ሸዋዎች እግዚአብሔር ይሁናችሁ ። ቻሉት እንግዲህ ። ጽናቱን ይስጣችሁ ።
¶ ተሃድሶዎቹ በየትኛውም አብያተክርስቲያናት ውስጥ በማያምኑበት በቅዱስ ቁርባን ለፎቶ ሲሉና ህዝቡን ለማደናገር ብቻ ለሚጠቀሙበት የቅዱስ ጋብቻ ሥርዓትን ለመፈጸም ሲሉ ለሚያቀርቡት ጥያቄ በሁሉም ቦታ ቢከለከሉም ፤ የወልቂጤዋ ማርያም ስውር አለቃ በሆነው በአሸናፊ ምክንያት ግን የተሃድሶዎቹ ማሾፊያና መነሃሪያ ሆና ነበር ወልቂጤ ። ከደሴና ከአዲስአበባ የተባረረው ግማሽ እስላሙ መናፍቅ " የደሴው ተሃድሶ ዳዊት እንኳን ስንት መቶ ኪሎሜትሮችን አቋርጦ " በስጋወደሙ እንዲቀልድ የተደረገባት ደብር የኮብራው አሸናፊ ዋሻ የነበረችው የወልቂጤዋ ማርያም ነበረች ።
¶ ዛሬ ዛሬ ለቃለዓዋዲ ኳየር ሆነው የሚዘምሩት ወጣቶች በአብዛኛው በወልቂጤው አሸናፊ ገብረማርያምና በዮሴፉ ናሁሰናይ የተመለመሉ ወጣቶች ናቸው ። አሸናፊ በእስራኤል የሚገኘውን የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለማጥፋት ተብሎ ለተቋቋመው "የኤርትራ ተሃድሶ አካላትም" አሰልጣኝና አስተማሪም ጭምር ነበር ። ኤርትራውያን የተሃድሶ ምልምሎችን በአማርኛ እያሰለጠነ በትግርኛ አስመራን እንዲያውኩ የሚያደርግም መሰሪምና እጀ ረጅም ልስልስ መርዛም ኮብራም ነው ይሉታል ከባሌ መጥቶ ከወያልነት እስከ አዝማሪነት ስለደረሰው አሹ ብልሹ የሚናገሩ ታዛቢዎች ።" ኤታባቱ " አለ ሌኒን ።
¶ በመጨረሻም የጊዜው ጊዜ ሲደርስ ዋነኛው ፣መርዛማውና ልስልሱ ኮብራ መናፍቁ አሸናፊ ገብረማርያም ከጉራጌ ሀ/ስብከት አብያተ ክርስቲያን በየትኛውም ደብር እንዳያገለግል መባረሩ ተሰምቷል ። ጉዳዩ አሸናፊን በማባረር ብቻ የሚያበቃም ሆኖ አልተገኘም ። " አዞውን ለማጥፋት ኩሬውን ማድረቅ " እንደሚባለው ሁሉ ለመናፍቁ አሸናፊ ገብረማርያም እዚህ መድረስ እንደ ኩሬ ያገለግል የነበረው “የሃገረ ስብከቱ ጽ/ቤትንም ችግሩ ያለባቸውንና የበሽታው ምልክት የሚታይባቸውን ግለሰቦች በሙሉ አጠራለሁ፤” ብለውም ተናግረዋል ተብሏል ፤ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ ።
ልስልሱና መርዘኛው ተናዳፊ ኮብራው አሼ ፣ አሹ ብልሹ ፤ ከመቅደሱ በማስወጣትና ከመሸገበት አዳራሽም በማስለቀቅ ከዐውደ ምሕረት ላይም ደርሽ እንዳይል ተደርጎ ነው በግልጽ የተባረውም ተብሏል ። ለግለሰቡ ኑፋቄ ከለላ የኾነው፣ የወልቂጤ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ሰበካ ጉባኤም ዋነኛ ተጠያቂም እንደሚሆን ብፁዕነታቸው ኮመጨጭ ያለ ግሳጼን አስተላልፈዋልም ተብሏል ።
የሚገርመው እስከ 20 ዓመት ያለምርጫ የቆዩ የሰበካ ጉባኤ አባላት መኖራቸው አስደናቂም አስገራሚም ከመሆን ባለፈ ቤተክርስቲያን በአስተዳደር ቁጥጥር በኩል ክፍተት መኖሩንና ሁሉም አብያተክርስቲያናት በደንብ ሊፈተሹ እንደሚገባም ያመላከተ አዲስ ክስተትም ነው ተብሏል ፤ አሁን ሰበካ ጉባኤው ከተሃድሶ አገዛዝ ነፃ በወጣችው ወልቂጤ በቃለ ዐዋዲው መሰረት እንደ አዲስ እንዲዋቀር ሊቀጳጳሱ ጳጳሱ አዝዘዋል ፤ ይሄማለት በመዋቅር ውስጥ የተሰገሰጉትን ኮብራዎች አናት አናታቸውን ቀጥቅጦ እንደማስወገድ ያለ ነገር ነው ማለት ነው።
እስከዛሬ ድረስ የደብሩን የሰንበት ት/ቤቱን ያወኩ፣የእነ ፓስተር ኮብራ አሸናፊ ምልምል ዲያቆናትንና ጀሌዎቹን በሙሉ ብፁዕነታቸው ጥበብ በተሞላበት አካኋን የእያንዳንዱን ግሪሳ እየጠሩ ፣ ሞያቸውንም እየፈተኑ ፣ አስመሳይ የፌስቡክ ዲያቆናትን በሙሉ ክህነታቸውን መያዛቸውም ተነገሯል ። እንዲህነችና "ለጉራጌ አጭበርባሪና መናፍቅ ካህንና ዲያቆን ይወድላታል ያለው ማነው? "
በእነ ኮብራው አሸናፊ ድጋፍ በወልቂጤ ማርያም በቅጽሯ ውስጥ ቢሮ የከፈቱ ማንነታቸው የማይታወቅ በርካታ ግለሰቦች በአፋጣኝ ቢሮዎቹን ዘግተው እንዲወጡና ድራሻባታቸውን እንዲያጠፉ መመሪያ መስጠታቸውም ተነግሯል ። " አሳየው ላየው" ይልሃል ይሄ ነው ወዳጄ ።
ከእንግዲህ ወዲህ አሉ ብፁዕነታቸው ከእንግዲህ ወዲህ ማንኛውም መንገደኛ ሰባኪና ዘማሪ ነኝ ባይ አዝማሪ ሁላ ያለሀገረ ስብከቱ ፈቃድ ፣ በየትኛውም ደብር አያገለግልም ። እንቢ ብሎ ትእዛዙን ንቆ ጆቢራዎቹን በመድረክ ላይ የሚያቆም አካል ካለ ግን እንጀራውን በአንዲት ቁራጭ ደብዳቤ አጥቶ ወገብ ዛላው ተቆምጦ ልኩን እንደሚይዝ የብፁዕነታቸው ሰይፍ የመሰለ ትዕዛዝ ያዘለች ትዕዛዛቸው አንደበት አውጥታ መናገሯም ተሰምቷል ። ይኽን በቀላል አማርኛ ስንፈታው " ውርድ ከራሴ " መሆኑ እንደሆነ ስምምነት ላይ ተደርሷ
እልልልልልታ የሚገባቸው
የድልና የምስራች
ዜናዎች
*★★★*
¶ ኧረ ጎበዝ.! የሚሰማኝ አጣሁ እንጂ እኔ እንኳን ተናግሬ ነበር.! ፤ ድል.! ድል ይሸተኛል.! የድል ጮራም ይታተየኛል ብዬ ። አይደለም እንዴ.!? ዋሸሁ እንዴ.! ?
#ETHIOPA | ከ #ዱባይ ¶ #ደብረዘይት ¶ #ወሎሰፈር እና #ደቡብ_ወሎ_ከለላ የደረሱኝን አስደናቂና ደስ የሚያሰኙ ዜናዎችን ትንታኔው ሲቀር ለጊዜው ለቅምሻ ያህል እንደሚከተለው አቀርብላችኋለሁ ። #ወዳጄ ከእንግዲህ ወዲያ ስልክህም ቪድዮና ፎቶ እያነሳ ወደ እኔ የምትልክበት ካሜራህ አድርገው ። አከተመ ።
ጓደኞቼ ይኽን ጦማር የዓለም ህዝብ ይመልከተው ዘንድ እስቲ ይኽንን ፖስት #Share_Share_Share በማድረግ የእነ እንትናን ጨጓራቸውን ላጡልኝ በእመቤቴ ። ¶ እመአምላክ ምስክሬናት ከደስታዬ ብዛት የተነሳ እንዲያው ዛሬ ድብን ብዬ ብሞት እንኳ ምንም አይቆጨኝም ። ወላዲተአምላክን እውነቴን እኮ ነው ።
¶#በዱባይ፦የእነ ፓስተር አሰግድ ቸርች ፈርሶ የእኛ ተተከለ።
¶#በደብረ_ዘይት፦ በድብቅ በቤት ውስጥ ፕሮቴስታንታዊ ስልጠናና ጸሎት ሲሰጥ የነበረው ሐራጥቃ በቪድዮ ተቀረጸ።
¶#በገነት_ክትፎ ቤት ፦ በበጋሻው የልጁ ልደት ላይ ድብድብ ተከሰተ ። አርቲስት ሸዋፈራሁ ደሳለኝም ለእነ በጋሻውና ለእነ ዘርፌ በማገዝም የተዋሕዶ ልጆችን ለማሳሰር ከመሳደቡና ከመማስፈራራቱም በተጨማሪ የፌደራል ፖሊስም ጠራ።
¶#በደቡብ_ወሎ_ከለላ ወረዳ የሚገኘውና በእስላሙ ባለሃብት ተሰርቆ የነበረው የቀለበት ቅድስት ሥላሴ ታቦትም ዓለምን ጉድ ያሰኘ ተአምራትን ፈጸመ ።
#በዓለምገና_አማኑኤል ¶ ደቡብምእራብ ሸዋ ። በጉልበትና በግፍ የተወሰደን የቤተክርስቲያን ይዞታ ምዕመናን በኃይል አስመለሱ ።
★
★
★
★
★
★
፩ኛ #ዱባይ ¶ ማኅበረ ቅዱሳን ሆኖ የማያውቀው ነገር ግን በማኅበረ ቅዱሳን አባልነት ካባ ተጠቅልሎ ከማኅበሩ ጥንተ ተፈጥሮ ውጪ ከግሪሳዎቹ ጋር ገጥሞ ቅድስት ቤተክርስቲያንን ሲያደማ የነበረው ቀሲስ ሰሎሞን እና በቀሲስ ሳሙኤል ሮቶ መሥራችነት በዱባይ ከተማ በቅዱስ ሚካኤል ስም ተከፍቶ የነበረው የእነ ፓስተር አሰግድና በግዋሻው "የቤሪያ ቸርች" ተዘግቶ እነተስፉ ከእነ ሰራዊታቸው ብትንትናቸው መውጣቱ ተሰማ ።
የመረጃ ምንጮቼ የላኩልኝ መረጃ እንደሚያሳየው ከሆነ የቤተክርስቲያን አምላክ ቅዱስ እግዚአብሔር በዱባይ ከተማ ድንቅ ተአምራቱን ገልጧል ። በዚህ አዳራሽ ውስጥ ቅዱሳን ተሰድበዋል ፣ እመቤታችን ተሰድባለች ፣ ቅዱስ ሚካኤልን አሹፈውበት ነበር ። የጊዜው ጊዜ ሲደርስ ግን ታሪክ ተገለበጠ ። እነሱም ታሪክ ሆኑ ። እንደ ጉም ተነው ፣ እንዲጥስም በነው ፣ ስም አጠራራቸው እስካይታወቅ ድረስ ድራሽ አባታቸው ጠፍቷል ። የእነሱን መፍረክረክና ድምጥማጣቸው መጥፉታቸውን ተከትሎ በዚያው እነሱ በዘፈኑበት ፣ ዳንኪራቸውንም እየደነከሩ በጨፈሩበትና ቅዱሳኑን እየሰደቡ ሲያቅራሩ የከረሙበትን ቤት ቅድስት ቤተክርስቲያን እምዬ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤልን እና የሰማዕቷ የቅድስት አርሴማን ታቦታት በክብር አስገብታ ልጆቿን ሰብስባ እየባረከችበት ትገኛለች ።
እነሆ በዚሁ እነ በግዋሻው ፣ ተረፈ ፣ በሪሁን ፣ ቃለአብ ፣ ገብረሚካኤል ፣ አሰግድ ፣ ታአምርአየሁ ፣ ጎርፉ ፣ ወዘተ ቅርሻታቸውን ያቀረሹ በነበረበት ዓውደምህረት ላይ በነገው ዕለት መምህር ምህረተ አብ ቃለ ወንጌልን ይሰብክበታል ። ዲን ዘማሪ አቤል እና ዘማሪ ዲን ወንደሰን በላይም ይዘምሩበታል ። [ ለዝርዝር መረጃው ወደኋላ እመለስበታለሁ] ። የእናት ዓለም ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ልጆች በሙሉ አሁን ዝም ብላችሁ በያላችሁበት የእግዚአብሔርን ድንቅ ሥራ እያሰባችሁ ፦ እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል ብቻ በማለት እግዚአብሔርን አመስግኑ ። አከተመ ።
፪ኛ #ደብረዘይት #ኢትዮጵያ ።በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በናዝሬት ፣ በደብረዘይት ረፉኤልና በተፍኪ በመዘዋወር ይሰብክ የነበረውና ከመቀሌው ከሳቴ ብርሃን ሰላማ ኮሌጅ ተመርቆ የወጣ የነበረው የእነ አሰግድ ስውር ስፌት ደንገጡር በመሆን ሲያገለግል የነበረው " አዲስ ይርጋለም " የተባለውን ቀሳጢ አናብስቱ የደብረዘይት ወጣቶች በድብቅ በግለሰብ ቤት ውስጥ ሻምረዳዳዳዳዳደ ፐንክራበርሲስስስደሰስ እያለ ሲተረተር እና ከሰንበት ትምህርት ቤት ፣ ከቤተ ክርስቲያን የመለመላቸውን ምስኪን ልጆች ይዞ በአንዲት ራሷም ጴንጤ በሆነች ግለሰብ ቤት ሲያሰለጥን እጅ ከፍንጅ ተይዟል ።
የደብረ ዘይት ወጣቶች ተልዕኮውን ሲፈጽሙ ከመነሻ እስከመጨረሻ የቪድዮ መረጃ በመጠቃማቸው ከወሬ ከቃል ባለፈ የሚታይ ሥራ በመሥራታቸው እኔ ዘመዴ ካለሁበት ከራየን ወንዝ ማዶ ሆኜ ከመቀመጫዬ ብድግ በማለት እጅ ነስቻለሁ ። ሁሉም ሰው የደብረዘይቶችን አርዓያ ቢከተል መልካም ይሆናል ። አሁን የሀገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ጎርጎሬዎስ ይኽንን ቪድዮ ተመልክተው የውግዘት ቃል ያሳርፋሉ ተብሎም ይጠበቃል ። ለማንኛውም ይኽን ድብቅ ሴራ በደብረዘይት ወጣቶች ላይ አድሮ ላጋለጠው ቅዱስ እግዚአብሔር ¶ እልልልልልልልልልልልልልልልልልልል በማለት ምስጋና እናቅርብ ። አከተመ ።
፫ኛ፦ #አዲስአበባ # #ወሎ_ሰፈር_ገነት_ክትፎ_ቤት ። ባለቤቱ ፕሮቴስታንት ይሄ የላኩልህ ቪዲዮ ትናንት እሁድ ወሎ ሰፈር ሚና ህንፃ አጠገብ በሚገኘው ገነት ክትፎ ቤት ውስጥ በኦርቶዶክሳውያን ወጣቶችና በሐራጥቃ ተሃድሶዎቹ መካከል በተነሳ አለመግባባት ጉዳት መድረሱን የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል ። በዚህ ንብረትነቱ የፕሮቴስታንቶች እንደሆነ በሚነገረው ገነት ክትፎ ቤት ውስጥ የግሪሳው በግዋሸው የልጁ የልደት በዓልን በማስመልከት ሞንታርቦ አቁመው ተጠቃሚውንና በአካባቢው የሚኖሩ ኗሪዎችን በሚያውክ መልኩ በጭፈራ አካባቢውን በማወካቸው የተነሳ አቁሙሉን ብለው በትህትና ለጠየቁት ተጠቃሚዎችና ግለሰቦች የንቀት መልስ በመስጠትና የትዕቢት አነጋገር በመናገራቸው ፀብ መፈጠሩን የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል ።
በሆቴሉ ይጠቀሙ የነበሩትና በአካባቢው ላይ ይገኙ በነበሩት የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ወጣቶች ላይ ለዱላ ተጋብዞ የነበረው የደሴው በሪሁንም በግርግሩ መሃል በቦክስ ተመቶ መሬት ላይ መውደቁ የተነገረ ሲሆን ፤ ኮማሪት ዘርፌ ከበደ ፣ ግሪሳው ሀብታሙ ሽብሩ ፣ ሉጢው አሸናፊ ፣ አቋመ ቢሱ አዝማሪ እዮብ ዘለቃ ላይም ኅብረተሰቡ እነዚህ ከሃዲዎች ላይ ምራቅ በመትፋት እስከዛሬ ኦርቶዶክስ መስለው ያታለሉበትን መንገድ በመኮነን የንቀት ስሜቱን እንደገለጠባቸው የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል ።
በዕለቱ እጅግ በጣም አስገራሚ የነበረው ነገር ከእነ በጋሻው ደሳለኝ ጋር ሲሞዳመድና አብሮ ቢዝነስ ይሠራል የሚባለው ፣ ደግሞም ገንዘብ ያለበት ቦታ ነው ከተባለ ለምን ሲኦል አይሆንም አይኑን ጨፍኖ የሚነዳው አርቲስት " ሸዋፈራሁ ደሳለኝ " የተባለው ግለሰብ ነው ። ሸዋፈራሁ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶችን ከመስደቡም በተጨማሪ ስልክ በመደወል አንድ ባታልዮን የፌደራል ፖሊስ ጠርቶም አምጥቶ ነበር። " አሳይሻለሁ ፣ እያንዳንድሽን አስለቅምሻለሁ እያለ ፖሊስን እንደግል ዘበኛው የቆጠረው ሸዋፈራሁ ፤ የፌደራል ፖሊሶቹ በስፍራው ሲደርሱ ወጣቶቹ ይበተናሉ ብሎ ጠብቆ የነበረ ቢሆንም " ወጣቶቹ ግን በእምነት ጉዳይ ኔቶ ለምን አይመጣም በማለት ንቅንቅ ሳይሉ ከፌደራሎች ጋር ተነጋግረ
የድልና የምስራች
ዜናዎች
*★★★*
¶ ኧረ ጎበዝ.! የሚሰማኝ አጣሁ እንጂ እኔ እንኳን ተናግሬ ነበር.! ፤ ድል.! ድል ይሸተኛል.! የድል ጮራም ይታተየኛል ብዬ ። አይደለም እንዴ.!? ዋሸሁ እንዴ.! ?
#ETHIOPA | ከ #ዱባይ ¶ #ደብረዘይት ¶ #ወሎሰፈር እና #ደቡብ_ወሎ_ከለላ የደረሱኝን አስደናቂና ደስ የሚያሰኙ ዜናዎችን ትንታኔው ሲቀር ለጊዜው ለቅምሻ ያህል እንደሚከተለው አቀርብላችኋለሁ ። #ወዳጄ ከእንግዲህ ወዲያ ስልክህም ቪድዮና ፎቶ እያነሳ ወደ እኔ የምትልክበት ካሜራህ አድርገው ። አከተመ ።
ጓደኞቼ ይኽን ጦማር የዓለም ህዝብ ይመልከተው ዘንድ እስቲ ይኽንን ፖስት #Share_Share_Share በማድረግ የእነ እንትናን ጨጓራቸውን ላጡልኝ በእመቤቴ ። ¶ እመአምላክ ምስክሬናት ከደስታዬ ብዛት የተነሳ እንዲያው ዛሬ ድብን ብዬ ብሞት እንኳ ምንም አይቆጨኝም ። ወላዲተአምላክን እውነቴን እኮ ነው ።
¶#በዱባይ፦የእነ ፓስተር አሰግድ ቸርች ፈርሶ የእኛ ተተከለ።
¶#በደብረ_ዘይት፦ በድብቅ በቤት ውስጥ ፕሮቴስታንታዊ ስልጠናና ጸሎት ሲሰጥ የነበረው ሐራጥቃ በቪድዮ ተቀረጸ።
¶#በገነት_ክትፎ ቤት ፦ በበጋሻው የልጁ ልደት ላይ ድብድብ ተከሰተ ። አርቲስት ሸዋፈራሁ ደሳለኝም ለእነ በጋሻውና ለእነ ዘርፌ በማገዝም የተዋሕዶ ልጆችን ለማሳሰር ከመሳደቡና ከመማስፈራራቱም በተጨማሪ የፌደራል ፖሊስም ጠራ።
¶#በደቡብ_ወሎ_ከለላ ወረዳ የሚገኘውና በእስላሙ ባለሃብት ተሰርቆ የነበረው የቀለበት ቅድስት ሥላሴ ታቦትም ዓለምን ጉድ ያሰኘ ተአምራትን ፈጸመ ።
#በዓለምገና_አማኑኤል ¶ ደቡብምእራብ ሸዋ ። በጉልበትና በግፍ የተወሰደን የቤተክርስቲያን ይዞታ ምዕመናን በኃይል አስመለሱ ።
★
★
★
★
★
★
፩ኛ #ዱባይ ¶ ማኅበረ ቅዱሳን ሆኖ የማያውቀው ነገር ግን በማኅበረ ቅዱሳን አባልነት ካባ ተጠቅልሎ ከማኅበሩ ጥንተ ተፈጥሮ ውጪ ከግሪሳዎቹ ጋር ገጥሞ ቅድስት ቤተክርስቲያንን ሲያደማ የነበረው ቀሲስ ሰሎሞን እና በቀሲስ ሳሙኤል ሮቶ መሥራችነት በዱባይ ከተማ በቅዱስ ሚካኤል ስም ተከፍቶ የነበረው የእነ ፓስተር አሰግድና በግዋሻው "የቤሪያ ቸርች" ተዘግቶ እነተስፉ ከእነ ሰራዊታቸው ብትንትናቸው መውጣቱ ተሰማ ።
የመረጃ ምንጮቼ የላኩልኝ መረጃ እንደሚያሳየው ከሆነ የቤተክርስቲያን አምላክ ቅዱስ እግዚአብሔር በዱባይ ከተማ ድንቅ ተአምራቱን ገልጧል ። በዚህ አዳራሽ ውስጥ ቅዱሳን ተሰድበዋል ፣ እመቤታችን ተሰድባለች ፣ ቅዱስ ሚካኤልን አሹፈውበት ነበር ። የጊዜው ጊዜ ሲደርስ ግን ታሪክ ተገለበጠ ። እነሱም ታሪክ ሆኑ ። እንደ ጉም ተነው ፣ እንዲጥስም በነው ፣ ስም አጠራራቸው እስካይታወቅ ድረስ ድራሽ አባታቸው ጠፍቷል ። የእነሱን መፍረክረክና ድምጥማጣቸው መጥፉታቸውን ተከትሎ በዚያው እነሱ በዘፈኑበት ፣ ዳንኪራቸውንም እየደነከሩ በጨፈሩበትና ቅዱሳኑን እየሰደቡ ሲያቅራሩ የከረሙበትን ቤት ቅድስት ቤተክርስቲያን እምዬ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤልን እና የሰማዕቷ የቅድስት አርሴማን ታቦታት በክብር አስገብታ ልጆቿን ሰብስባ እየባረከችበት ትገኛለች ።
እነሆ በዚሁ እነ በግዋሻው ፣ ተረፈ ፣ በሪሁን ፣ ቃለአብ ፣ ገብረሚካኤል ፣ አሰግድ ፣ ታአምርአየሁ ፣ ጎርፉ ፣ ወዘተ ቅርሻታቸውን ያቀረሹ በነበረበት ዓውደምህረት ላይ በነገው ዕለት መምህር ምህረተ አብ ቃለ ወንጌልን ይሰብክበታል ። ዲን ዘማሪ አቤል እና ዘማሪ ዲን ወንደሰን በላይም ይዘምሩበታል ። [ ለዝርዝር መረጃው ወደኋላ እመለስበታለሁ] ። የእናት ዓለም ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ልጆች በሙሉ አሁን ዝም ብላችሁ በያላችሁበት የእግዚአብሔርን ድንቅ ሥራ እያሰባችሁ ፦ እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል ብቻ በማለት እግዚአብሔርን አመስግኑ ። አከተመ ።
፪ኛ #ደብረዘይት #ኢትዮጵያ ።በምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በናዝሬት ፣ በደብረዘይት ረፉኤልና በተፍኪ በመዘዋወር ይሰብክ የነበረውና ከመቀሌው ከሳቴ ብርሃን ሰላማ ኮሌጅ ተመርቆ የወጣ የነበረው የእነ አሰግድ ስውር ስፌት ደንገጡር በመሆን ሲያገለግል የነበረው " አዲስ ይርጋለም " የተባለውን ቀሳጢ አናብስቱ የደብረዘይት ወጣቶች በድብቅ በግለሰብ ቤት ውስጥ ሻምረዳዳዳዳዳደ ፐንክራበርሲስስስደሰስ እያለ ሲተረተር እና ከሰንበት ትምህርት ቤት ፣ ከቤተ ክርስቲያን የመለመላቸውን ምስኪን ልጆች ይዞ በአንዲት ራሷም ጴንጤ በሆነች ግለሰብ ቤት ሲያሰለጥን እጅ ከፍንጅ ተይዟል ።
የደብረ ዘይት ወጣቶች ተልዕኮውን ሲፈጽሙ ከመነሻ እስከመጨረሻ የቪድዮ መረጃ በመጠቃማቸው ከወሬ ከቃል ባለፈ የሚታይ ሥራ በመሥራታቸው እኔ ዘመዴ ካለሁበት ከራየን ወንዝ ማዶ ሆኜ ከመቀመጫዬ ብድግ በማለት እጅ ነስቻለሁ ። ሁሉም ሰው የደብረዘይቶችን አርዓያ ቢከተል መልካም ይሆናል ። አሁን የሀገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ጎርጎሬዎስ ይኽንን ቪድዮ ተመልክተው የውግዘት ቃል ያሳርፋሉ ተብሎም ይጠበቃል ። ለማንኛውም ይኽን ድብቅ ሴራ በደብረዘይት ወጣቶች ላይ አድሮ ላጋለጠው ቅዱስ እግዚአብሔር ¶ እልልልልልልልልልልልልልልልልልልል በማለት ምስጋና እናቅርብ ። አከተመ ።
፫ኛ፦ #አዲስአበባ # #ወሎ_ሰፈር_ገነት_ክትፎ_ቤት ። ባለቤቱ ፕሮቴስታንት ይሄ የላኩልህ ቪዲዮ ትናንት እሁድ ወሎ ሰፈር ሚና ህንፃ አጠገብ በሚገኘው ገነት ክትፎ ቤት ውስጥ በኦርቶዶክሳውያን ወጣቶችና በሐራጥቃ ተሃድሶዎቹ መካከል በተነሳ አለመግባባት ጉዳት መድረሱን የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል ። በዚህ ንብረትነቱ የፕሮቴስታንቶች እንደሆነ በሚነገረው ገነት ክትፎ ቤት ውስጥ የግሪሳው በግዋሸው የልጁ የልደት በዓልን በማስመልከት ሞንታርቦ አቁመው ተጠቃሚውንና በአካባቢው የሚኖሩ ኗሪዎችን በሚያውክ መልኩ በጭፈራ አካባቢውን በማወካቸው የተነሳ አቁሙሉን ብለው በትህትና ለጠየቁት ተጠቃሚዎችና ግለሰቦች የንቀት መልስ በመስጠትና የትዕቢት አነጋገር በመናገራቸው ፀብ መፈጠሩን የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል ።
በሆቴሉ ይጠቀሙ የነበሩትና በአካባቢው ላይ ይገኙ በነበሩት የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ወጣቶች ላይ ለዱላ ተጋብዞ የነበረው የደሴው በሪሁንም በግርግሩ መሃል በቦክስ ተመቶ መሬት ላይ መውደቁ የተነገረ ሲሆን ፤ ኮማሪት ዘርፌ ከበደ ፣ ግሪሳው ሀብታሙ ሽብሩ ፣ ሉጢው አሸናፊ ፣ አቋመ ቢሱ አዝማሪ እዮብ ዘለቃ ላይም ኅብረተሰቡ እነዚህ ከሃዲዎች ላይ ምራቅ በመትፋት እስከዛሬ ኦርቶዶክስ መስለው ያታለሉበትን መንገድ በመኮነን የንቀት ስሜቱን እንደገለጠባቸው የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል ።
በዕለቱ እጅግ በጣም አስገራሚ የነበረው ነገር ከእነ በጋሻው ደሳለኝ ጋር ሲሞዳመድና አብሮ ቢዝነስ ይሠራል የሚባለው ፣ ደግሞም ገንዘብ ያለበት ቦታ ነው ከተባለ ለምን ሲኦል አይሆንም አይኑን ጨፍኖ የሚነዳው አርቲስት " ሸዋፈራሁ ደሳለኝ " የተባለው ግለሰብ ነው ። ሸዋፈራሁ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶችን ከመስደቡም በተጨማሪ ስልክ በመደወል አንድ ባታልዮን የፌደራል ፖሊስ ጠርቶም አምጥቶ ነበር። " አሳይሻለሁ ፣ እያንዳንድሽን አስለቅምሻለሁ እያለ ፖሊስን እንደግል ዘበኛው የቆጠረው ሸዋፈራሁ ፤ የፌደራል ፖሊሶቹ በስፍራው ሲደርሱ ወጣቶቹ ይበተናሉ ብሎ ጠብቆ የነበረ ቢሆንም " ወጣቶቹ ግን በእምነት ጉዳይ ኔቶ ለምን አይመጣም በማለት ንቅንቅ ሳይሉ ከፌደራሎች ጋር ተነጋግረ
👍1