የድል ዜና ፤ የምሥራችም ወሬ.!
ተሃድሶ ግሪሳው በድሬደዋ
ድባቅ ሊመታ ነው
*★★★*
ሃይ.! አቦ ምንድነው ሳ.! ይሉልሃላ የሀገሬ የድሬ ልጆች.! በሉ የተዋሕዶ አናብስት ይኽን ጦማር ለድሬዎች ፍቅር ሲባል #Share እናድርግላቸው ። #Comment ም እንስጣቸው ።
#ETHIOPIA | በ #ድሬደዋ #ደብረ_ሰላም #መድኃኔዓለም ካቴድራል ።
¶ ሐራጥቃ ተሐድሶን በማደባየት የምናውቃቸው አንጋፋዎቹ የኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የነገረ ተሃድሶ ኤክስፐርቶች #ልዩ_መንፈሳዊ_ጦርም ድሬደዋ ገብቷል ።
፩ኛ፦ ረዳት ፕሮፌሰር ዲያቆን #ያረጋል_አበጋዝ
፪ኛ፦ ዲያቆን መምህር #አባይነህ_ካሴ
፫ኛ፦ ዲያቆን መምህር #ታደሰ_ወርቁ. የጉባኤው ተጋባዥ መምህራን ናቸው ።
አሻም.! አሻማ.! ኢጆሌ ድሬዳዋ ፣ ደቻቱ ፣ ነምበርዋን ፣ ከዚራ ፣ ሳቢያን ፣ ለገሃሬ.! ሃይ.! አቦ ምንድነው ሳ.! ላልሰማ አሰሙና.! ከድሬ ከተማ የግሪሳውን ሰንኮፍ መንግላችሁ ጣሉት ይሏችኋል ኢትዮጵያውያን በሙሉ ።
¶ ከዛሬ ነሐሴ 25 – 28 ድረስ በድሬደዋ መድኃኔዓለም የሚካሄደው ፀረ ተሃድሶ ጉባኤ የአዋሳ ገብርኤሉና የናዝሬት ገብርኤሉ ፣ የሻሸመኔ እና የቦንጋው ደግሞም የዱባዩ አይነት የህዝብ ጎርፍ በድሬደዋም ይደገማል ። አከተመ ።
¶ #ልብበሉ ✔ ድሬደዋ ከሀረር ከተማ ቀጥሎ የተሃድሶዎቹ ዐይን ያረፈባት ከተማ ናት ። በዚህች ከተማ ላይ ሐራጥቃ ተሃድሶ ግሪሳዎቹ በሚገርም መልኩ ሰፊ ጊዜ በመስጠት ፣ ጉልበታቸው እኪሰበር ወገባቸው እስኪንቀጠቀጥም፣ ዐይናቸው እስኪፈዝ ያለመታከት ደክመውበታል ። መጠኑ የማይታወቅ የገንዘብና አለ የተባለ የሰው ኃይላቸውንም አፍሰውባታል ።
✔ #የተሃዶሶ አፈጣጠር በድሬዳዋና ድብቁ #ነውራቸው✔
¶ አድራሽ ፈረሶቹ ድሬደዋ ከተማን ለመቆጣጠር ያሰፈሰፉት በእነ በግዋሻው ዘመን አይደለም ። ያኔ ነው ያኔ ደርግ ወድቆ ኢህአዴግ እንደገባ ። ያኔ ነው የመንግሥት ለውጥን ተከትሎ በአቋራጭ ድሬደዋን ለመውረስ እነ ታዴ ያሰፈሰፉት ። መጀመሪያ ነምበር ዋን እመቤታችን ፣ በመቀጠል በቅርቡ ድሬደዋ ሥላሴን ፣ ከዚያም በሳቢያን ቅዱስ ገብርኤል መረባቸውን ዘርግተው መመንቀሳቀስ ሞክረው ነበር ። በተለይ አሁን በአሜሪካ የሚገኘው " ፓስተር መላኩ ባወቅ " በጀርመን ሚሺነሪዎች ጭምር በፓስተርነት ተመድቦ ይሠራ እንደነበር የሚያሳይ ሰነድም በእጄ ላይ ነው የሚገኘው ። ሰውየው ግልጽ ጴንጤ መሆኑን እያወቁ ነው " አባ ሞት እንቢ አባ ፒያኖ መልከጼዴቅ ክህነት ሰጥተው በአሜሪካ መርዙን እንዲዘራ መንገድ የጠረጉለት ። አይ አባ መልኬ ይኸው ሞትን እንደናፈቁ በቁማቸው ይሰቃያሉ ። ብድር በምድር ይልሃል ይሀ ነው ። ገና ምኑ ታይቶ ። መችስ ተነካና ። ያልተወራረደ ሂሳብ በመልከጼዴቅ ላይ ብቻ ሳይሆን በወልደ ትንሣኤም ላይ አለ ። " You will see " አለ ጋሽ ኦባማ.!
¶ የነምበር ዋን ማሪያም አለቃ የነበሩትና በወቅቱ አሁን ስማቸውን የማላስታውሰው አንድ የደብሯ አስተዳዳሪ የነበሩ ጀግና አባት ነበሩ ። ተሃድሶን ልክ ጌታ ልክ መቅደሱን በጅራፍ እየገረፈ እንዳጸዳው እሳቸውም እንዲያ ነበር ያደረጉት ። የለበሱት ቀሚስ አውልቀው በክብር አስቀመጡት ፣ ሱሪያቸውን እስከ ጉልበታቸው ሰቅስቀው ፣ የሸሚዛቸውን እጅጌም ሰብስበው ፣ የእጅ መስቀላቸውን አስቀምጠው ፣ ሁላችንም ወንዶች ነን እንግዲህ ይለይልናል በማለት ጭስ የጠገበ ሽመላቸውን ይዘው በቀጥታ በፒያኖ አሸሼ ገዳሜ ይሉ ወደ ነበሩት ሰንበት ተማሪዎች አዳራሽ ገቡ "። ወዳጄ እዚያ እንደደረሱማ ምን እንዳደረጉ ምን ይጠየቃል ። በያዙት ቆመጥ መጀመሪያ አጅሬ ፒያኖውን አንክተው ፣ አንክተው ድምፁን አጠፉት ፣ ቀጥሎም አዝማሪዎቹንም ወገብ ዛላቸውን እየቆመጡ ፣ አለሌና አዘጥዛጭ መንደሬ ሴቶቹንም በያዙት ሽመል እዠለጡ በሙሉ ጠርገው ፣ ጠርገው ከቤተክርስቲያኑ ግቢ በማስወጣት ከግቢው ውጪ አራግፈው ጣሏቸው ። በቃ አለቀ ። በድሬደዋ ማርያም የተሃፍሶ ወሬ ፋይሉ ተዘጋ ። ለእኔ እኚህ አባት ቁርጠኛ አባት እውነተኛ የተዋሕዶ መሪ ነበሩ ።
ወዳጄ በአሁኑ ጊዜ እንዲህ አይነት አባት ማግኘት የሰማይ ያህል ሩቅ ነው ። መነኩሴ ሆኖ ከሥራዬ ብባረር ምን እበላለሁ ይላል ። ጵጵስናዋን ስለሚፈልጋት ከሃገረ ስብከቱ ሰዎች ጋር መጣላት አይፈልግም ። በዝውውር ከሞቀ ካቴድራልና ከሃብታሞች ሰፈር ተቀይሮ ቅጠልና እንጨት በሚሸጡ ምስኪን ምዕመናን ሰፈር መመደብን እንደ ጦር ስለሚፈራ ትንፍሽ አይልም ። አሜሪካ አውሮፓ ለመሻገር ሲል አድርባይ ይሆናል ። አደራ እንዳለበት ይዘነጋዋል ። እናም ቅድስት ቤተክርስቲያን ስትታረድ ብትውል ጉዳዩ አይደለም ። በተለይ የአዲስ አበባ መነኮሳት በዚህ በኩል ብዙሃኑ ይወቀሳሉ ።
እስቲ በአዲስ አበባ አሁን ከኮተቤ ኪዳነምህረት ፣ ከእንጦጦ እግዚአብሔር አብ እና ከጃቴ ኪዳነምህረት በቀር ማን ደፍሮ ስለ ነገረ ተሃድሶ በደብሬ ለህዝቡ ግንዛቤ ልስጥ ብሎ ተነሣ ። ማንም የለም ማንም ። ሁሉም አይተ ጎይቶምንና የየኔታ ያሬድን ልጅ ዳዊት ያሬድን በመፍራት ጮጋ ነው ብለው ተቀምጠው ያሉት ። ዋሸሁ እንዴ???
በድሬደዋ ከዚያ በኋላ ነው እንግዲህ ህዝቡም የነቃው ። ጉዳዩም መነጋገሪያ ሆነ ፣ ሂርና ፣ ደደር ፣ ሃረዋጫ ፣ የመሳሰሉ ከተሞችም መነሻውን ሀረር መድኃኔዓለም አድርጎ በሚሰማራ የመናፍቃን ቅጥረኞች ይበጠበጥ ያዘ ። አሰበ ተፈሪ ፣ ከሀረር ቀጥሎ ተሃድሶ ነን ባዮቹ ተለዋጭ የማዘዣ ጣቢያቸውም አደረጓት ። ነገር ግን መሰረት ስለሌላቸው እንቅስቃሴያቸውው በፍጥነት ነው የሚከስመው ።
ምክንያቱም ምን መሰላችሁ ፣ ነገርየው የሚያስቅም ስለሆነ ልንገራችሁ ። በምስራቁ የሀገራችን ክፍል የሚደረገው የተሃድሶ እንቅስቃሴ ቶሎ ነው የሚከስመው ። ምክንያቱ ደግሞ አስቂኝ ነው ። እንደሚታወቀው የተሃድሶ አራማጆች ቅሰጣቸውን የሚያደርጉት በሌሊት ነው ። የአዳር ፕሮግራም ይሉታል እነሱ። እናም በዚያ የአዳር ፕሮግራም ላይ ወንዶቹም ሴቶቹም ታጥበውና ታጥነው ነው የሚገኙት ። እናም የአዳር ፕሮግራሙ መጀመሪያ በቀልድ ፣ በዋዛ ፈዛዛና በሳቅ ይጀመራል ፣ ከዚያም ሰባኪው ይነሳና " በስሙ ስላመንን ኃጢአት ብሎ ነገር የለም " ብሎ ለቀጣዩ የኃጢአት ሥራው ታዳሚውን ያመቻቻል ፣ ያሟሙቃል ፣ ያነሳሳል ። ከዚያ ጾም ይወገዛል ፣ ስግደት ይረገማል ፣ ንስሐ ለካህን መንገር አግባብ እንዳልሆነ ይደሰኩራል ። በመጨረሻም ማንኛውም ሰው ምንም አይነት ስም የተሰጠው ኃጢአት ቢፈፀም ጌታ አንድ ጊዜ በመስቀል ላይ ስለሞተልን ኩነኔ የሚባል የለም ይልና ጉባኤውን ከጽድቅ መንገድ ነጻ አድርጎ ለዝሙትና መዳራት መንገዱን ጠርጎ ይቀመጣል ። [ ዘማዊ ትዝታው በዚህ መንገድ ነው ሴቱን ሁሉ ጨፍጭጭፎ የጨረሰው]
በተለይ በድሬደዋ የሚገኙ የአዳር ፕሮግራሙ ታዳሚያን ሴቶች ለጉባኤውም ሲመጡ ፓንትና የጡት ማስያዣቸውን የሚያሳይ ስሜት ቀስቃሽ ስስ ጀለቢያ ለብሰው ስመሚመጡ የአዳር ፕሮግራሙ ታዳሚያን ወንዶች በእጅጉ ደስተኛ ነው የሚሆኑት ። የድሬደዋ ሙቀት ደግሞ የሴቶቹን ፊት በላብ ሲያወዛውማ ሰባኪው በፍጥነት የመኝታ ሰዓቱን ነው የሚናፍቀው ። የምትብለጨለጭ ሴት በተነጠፈ ፍራሽ ላይ ቁጭ አድርጎ ስብከት እግዚአብሔር ያሳያችሁ ። አከተመ ። ከዚያ በኋላማ ምኑ ይጠየቃል ዳይ ወደ ርቢ ጣቢያ ።
ይሄ ብቻም አይደለም ። እነዚህ ታዴዎች እምቡር እምቡር የሚሉት ለጥቂት ጊዜ ብቻ ነው ። ያውም እስከሚያገቡ ድረስ ብቻ ። እናም እዚያ በአዳር ፕሮግራም ሲ
ተሃድሶ ግሪሳው በድሬደዋ
ድባቅ ሊመታ ነው
*★★★*
ሃይ.! አቦ ምንድነው ሳ.! ይሉልሃላ የሀገሬ የድሬ ልጆች.! በሉ የተዋሕዶ አናብስት ይኽን ጦማር ለድሬዎች ፍቅር ሲባል #Share እናድርግላቸው ። #Comment ም እንስጣቸው ።
#ETHIOPIA | በ #ድሬደዋ #ደብረ_ሰላም #መድኃኔዓለም ካቴድራል ።
¶ ሐራጥቃ ተሐድሶን በማደባየት የምናውቃቸው አንጋፋዎቹ የኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የነገረ ተሃድሶ ኤክስፐርቶች #ልዩ_መንፈሳዊ_ጦርም ድሬደዋ ገብቷል ።
፩ኛ፦ ረዳት ፕሮፌሰር ዲያቆን #ያረጋል_አበጋዝ
፪ኛ፦ ዲያቆን መምህር #አባይነህ_ካሴ
፫ኛ፦ ዲያቆን መምህር #ታደሰ_ወርቁ. የጉባኤው ተጋባዥ መምህራን ናቸው ።
አሻም.! አሻማ.! ኢጆሌ ድሬዳዋ ፣ ደቻቱ ፣ ነምበርዋን ፣ ከዚራ ፣ ሳቢያን ፣ ለገሃሬ.! ሃይ.! አቦ ምንድነው ሳ.! ላልሰማ አሰሙና.! ከድሬ ከተማ የግሪሳውን ሰንኮፍ መንግላችሁ ጣሉት ይሏችኋል ኢትዮጵያውያን በሙሉ ።
¶ ከዛሬ ነሐሴ 25 – 28 ድረስ በድሬደዋ መድኃኔዓለም የሚካሄደው ፀረ ተሃድሶ ጉባኤ የአዋሳ ገብርኤሉና የናዝሬት ገብርኤሉ ፣ የሻሸመኔ እና የቦንጋው ደግሞም የዱባዩ አይነት የህዝብ ጎርፍ በድሬደዋም ይደገማል ። አከተመ ።
¶ #ልብበሉ ✔ ድሬደዋ ከሀረር ከተማ ቀጥሎ የተሃድሶዎቹ ዐይን ያረፈባት ከተማ ናት ። በዚህች ከተማ ላይ ሐራጥቃ ተሃድሶ ግሪሳዎቹ በሚገርም መልኩ ሰፊ ጊዜ በመስጠት ፣ ጉልበታቸው እኪሰበር ወገባቸው እስኪንቀጠቀጥም፣ ዐይናቸው እስኪፈዝ ያለመታከት ደክመውበታል ። መጠኑ የማይታወቅ የገንዘብና አለ የተባለ የሰው ኃይላቸውንም አፍሰውባታል ።
✔ #የተሃዶሶ አፈጣጠር በድሬዳዋና ድብቁ #ነውራቸው✔
¶ አድራሽ ፈረሶቹ ድሬደዋ ከተማን ለመቆጣጠር ያሰፈሰፉት በእነ በግዋሻው ዘመን አይደለም ። ያኔ ነው ያኔ ደርግ ወድቆ ኢህአዴግ እንደገባ ። ያኔ ነው የመንግሥት ለውጥን ተከትሎ በአቋራጭ ድሬደዋን ለመውረስ እነ ታዴ ያሰፈሰፉት ። መጀመሪያ ነምበር ዋን እመቤታችን ፣ በመቀጠል በቅርቡ ድሬደዋ ሥላሴን ፣ ከዚያም በሳቢያን ቅዱስ ገብርኤል መረባቸውን ዘርግተው መመንቀሳቀስ ሞክረው ነበር ። በተለይ አሁን በአሜሪካ የሚገኘው " ፓስተር መላኩ ባወቅ " በጀርመን ሚሺነሪዎች ጭምር በፓስተርነት ተመድቦ ይሠራ እንደነበር የሚያሳይ ሰነድም በእጄ ላይ ነው የሚገኘው ። ሰውየው ግልጽ ጴንጤ መሆኑን እያወቁ ነው " አባ ሞት እንቢ አባ ፒያኖ መልከጼዴቅ ክህነት ሰጥተው በአሜሪካ መርዙን እንዲዘራ መንገድ የጠረጉለት ። አይ አባ መልኬ ይኸው ሞትን እንደናፈቁ በቁማቸው ይሰቃያሉ ። ብድር በምድር ይልሃል ይሀ ነው ። ገና ምኑ ታይቶ ። መችስ ተነካና ። ያልተወራረደ ሂሳብ በመልከጼዴቅ ላይ ብቻ ሳይሆን በወልደ ትንሣኤም ላይ አለ ። " You will see " አለ ጋሽ ኦባማ.!
¶ የነምበር ዋን ማሪያም አለቃ የነበሩትና በወቅቱ አሁን ስማቸውን የማላስታውሰው አንድ የደብሯ አስተዳዳሪ የነበሩ ጀግና አባት ነበሩ ። ተሃድሶን ልክ ጌታ ልክ መቅደሱን በጅራፍ እየገረፈ እንዳጸዳው እሳቸውም እንዲያ ነበር ያደረጉት ። የለበሱት ቀሚስ አውልቀው በክብር አስቀመጡት ፣ ሱሪያቸውን እስከ ጉልበታቸው ሰቅስቀው ፣ የሸሚዛቸውን እጅጌም ሰብስበው ፣ የእጅ መስቀላቸውን አስቀምጠው ፣ ሁላችንም ወንዶች ነን እንግዲህ ይለይልናል በማለት ጭስ የጠገበ ሽመላቸውን ይዘው በቀጥታ በፒያኖ አሸሼ ገዳሜ ይሉ ወደ ነበሩት ሰንበት ተማሪዎች አዳራሽ ገቡ "። ወዳጄ እዚያ እንደደረሱማ ምን እንዳደረጉ ምን ይጠየቃል ። በያዙት ቆመጥ መጀመሪያ አጅሬ ፒያኖውን አንክተው ፣ አንክተው ድምፁን አጠፉት ፣ ቀጥሎም አዝማሪዎቹንም ወገብ ዛላቸውን እየቆመጡ ፣ አለሌና አዘጥዛጭ መንደሬ ሴቶቹንም በያዙት ሽመል እዠለጡ በሙሉ ጠርገው ፣ ጠርገው ከቤተክርስቲያኑ ግቢ በማስወጣት ከግቢው ውጪ አራግፈው ጣሏቸው ። በቃ አለቀ ። በድሬደዋ ማርያም የተሃፍሶ ወሬ ፋይሉ ተዘጋ ። ለእኔ እኚህ አባት ቁርጠኛ አባት እውነተኛ የተዋሕዶ መሪ ነበሩ ።
ወዳጄ በአሁኑ ጊዜ እንዲህ አይነት አባት ማግኘት የሰማይ ያህል ሩቅ ነው ። መነኩሴ ሆኖ ከሥራዬ ብባረር ምን እበላለሁ ይላል ። ጵጵስናዋን ስለሚፈልጋት ከሃገረ ስብከቱ ሰዎች ጋር መጣላት አይፈልግም ። በዝውውር ከሞቀ ካቴድራልና ከሃብታሞች ሰፈር ተቀይሮ ቅጠልና እንጨት በሚሸጡ ምስኪን ምዕመናን ሰፈር መመደብን እንደ ጦር ስለሚፈራ ትንፍሽ አይልም ። አሜሪካ አውሮፓ ለመሻገር ሲል አድርባይ ይሆናል ። አደራ እንዳለበት ይዘነጋዋል ። እናም ቅድስት ቤተክርስቲያን ስትታረድ ብትውል ጉዳዩ አይደለም ። በተለይ የአዲስ አበባ መነኮሳት በዚህ በኩል ብዙሃኑ ይወቀሳሉ ።
እስቲ በአዲስ አበባ አሁን ከኮተቤ ኪዳነምህረት ፣ ከእንጦጦ እግዚአብሔር አብ እና ከጃቴ ኪዳነምህረት በቀር ማን ደፍሮ ስለ ነገረ ተሃድሶ በደብሬ ለህዝቡ ግንዛቤ ልስጥ ብሎ ተነሣ ። ማንም የለም ማንም ። ሁሉም አይተ ጎይቶምንና የየኔታ ያሬድን ልጅ ዳዊት ያሬድን በመፍራት ጮጋ ነው ብለው ተቀምጠው ያሉት ። ዋሸሁ እንዴ???
በድሬደዋ ከዚያ በኋላ ነው እንግዲህ ህዝቡም የነቃው ። ጉዳዩም መነጋገሪያ ሆነ ፣ ሂርና ፣ ደደር ፣ ሃረዋጫ ፣ የመሳሰሉ ከተሞችም መነሻውን ሀረር መድኃኔዓለም አድርጎ በሚሰማራ የመናፍቃን ቅጥረኞች ይበጠበጥ ያዘ ። አሰበ ተፈሪ ፣ ከሀረር ቀጥሎ ተሃድሶ ነን ባዮቹ ተለዋጭ የማዘዣ ጣቢያቸውም አደረጓት ። ነገር ግን መሰረት ስለሌላቸው እንቅስቃሴያቸውው በፍጥነት ነው የሚከስመው ።
ምክንያቱም ምን መሰላችሁ ፣ ነገርየው የሚያስቅም ስለሆነ ልንገራችሁ ። በምስራቁ የሀገራችን ክፍል የሚደረገው የተሃድሶ እንቅስቃሴ ቶሎ ነው የሚከስመው ። ምክንያቱ ደግሞ አስቂኝ ነው ። እንደሚታወቀው የተሃድሶ አራማጆች ቅሰጣቸውን የሚያደርጉት በሌሊት ነው ። የአዳር ፕሮግራም ይሉታል እነሱ። እናም በዚያ የአዳር ፕሮግራም ላይ ወንዶቹም ሴቶቹም ታጥበውና ታጥነው ነው የሚገኙት ። እናም የአዳር ፕሮግራሙ መጀመሪያ በቀልድ ፣ በዋዛ ፈዛዛና በሳቅ ይጀመራል ፣ ከዚያም ሰባኪው ይነሳና " በስሙ ስላመንን ኃጢአት ብሎ ነገር የለም " ብሎ ለቀጣዩ የኃጢአት ሥራው ታዳሚውን ያመቻቻል ፣ ያሟሙቃል ፣ ያነሳሳል ። ከዚያ ጾም ይወገዛል ፣ ስግደት ይረገማል ፣ ንስሐ ለካህን መንገር አግባብ እንዳልሆነ ይደሰኩራል ። በመጨረሻም ማንኛውም ሰው ምንም አይነት ስም የተሰጠው ኃጢአት ቢፈፀም ጌታ አንድ ጊዜ በመስቀል ላይ ስለሞተልን ኩነኔ የሚባል የለም ይልና ጉባኤውን ከጽድቅ መንገድ ነጻ አድርጎ ለዝሙትና መዳራት መንገዱን ጠርጎ ይቀመጣል ። [ ዘማዊ ትዝታው በዚህ መንገድ ነው ሴቱን ሁሉ ጨፍጭጭፎ የጨረሰው]
በተለይ በድሬደዋ የሚገኙ የአዳር ፕሮግራሙ ታዳሚያን ሴቶች ለጉባኤውም ሲመጡ ፓንትና የጡት ማስያዣቸውን የሚያሳይ ስሜት ቀስቃሽ ስስ ጀለቢያ ለብሰው ስመሚመጡ የአዳር ፕሮግራሙ ታዳሚያን ወንዶች በእጅጉ ደስተኛ ነው የሚሆኑት ። የድሬደዋ ሙቀት ደግሞ የሴቶቹን ፊት በላብ ሲያወዛውማ ሰባኪው በፍጥነት የመኝታ ሰዓቱን ነው የሚናፍቀው ። የምትብለጨለጭ ሴት በተነጠፈ ፍራሽ ላይ ቁጭ አድርጎ ስብከት እግዚአብሔር ያሳያችሁ ። አከተመ ። ከዚያ በኋላማ ምኑ ይጠየቃል ዳይ ወደ ርቢ ጣቢያ ።
ይሄ ብቻም አይደለም ። እነዚህ ታዴዎች እምቡር እምቡር የሚሉት ለጥቂት ጊዜ ብቻ ነው ። ያውም እስከሚያገቡ ድረስ ብቻ ። እናም እዚያ በአዳር ፕሮግራም ሲ
የዝሙት ቀን በኢትዮጵያ !!!
*★★★*
~ ይኽን ሰይጣናዊ በአል የምትጠየፉ ጦማሩን #SHARE ያድርጉት ። የተሰማዎትንም በ #COMMENT መስጫ ሳጥኑ ላይ ሃሳብዎን ያኑሩ ። እስቲ በጉዳዩ ላይ እንወያይ ።
አበቃሁ ። 0911608054 የእጅ ስልኬ ነው ።
ሻሎም.! ሰላም.!
ዘመድኩን በቀለ ነኝ
የካቲት 6/6/2008 ዓም
አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ ~ ብዬ የምጽፍበት ቀን ይመጣል ።
#ETHIOPIA | ~ አዲስ አበባ ~ [ ይኽን ጦማር የዛሬ ፪ ዓመት የካቲት 6/6/2008 ዓም አዱገነት እያለሁ የጻፍኩት ነው ። ይኽ ጽሑፍ በወቅቱ በሸገር ራዲዮ ሲነበብ አስታውሳለሁ ፣ መጽሔቶችም ሲጠቀሙበት ነበር ። ከዚህ ጦማር በኋላ ነው ebs ላይ ይቀርብ የነበረው የበግ ተራ ፕሮግራም የቀረው ።
~ ወቅቱ የጦም ወቅት ነው ። ዛሬ ዕለቱም ረቡዕ ነው ። ይኽ በታላቁ ፍቅር ስም የሚከበረው የዝሙት ቀን እንዲከበር የሚደረገው በዚህ በሱባኤ ወቅት ነው ። እናም ተልዕኮው የ666 የአውሬው ተልዕኮ ነው ። ልንጠየፈው ይገባል ። ጓደኞቼ መልካም ንባብ ።
✔ ይህ ጽሑፍ ቀኑን በፍጹም ቅድስና ህይወት ውስጥ ሆነው የሚያሳልፉትን ፍቀረኛማቾችን አይመለከትም ። አይመለከትም ።
✔ በዕለቱ ክቡር በሆነው " ፍቅር " ስም በቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው የተባለላቸውና ቅዱስ ጳውሎስም በገላትያ መልእክቱ 5፣19 ጀምሮ የተናገረላቸው እነ ዝሙት፥ ርኵሰት፥ መዳራት፥ ጣዖትን ማምለክ፥ ምዋርት፥ ጥል፥ ክርክር፥ ቅንዓት፥ ቁጣ፥ አድመኛነት፥ መለያየት፥ መናፍቅነት፥ ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥ ዘፋኝነት፥ ያሉ የሚያደርጉና የእግዚአብሔርን መንግሥት የማያስወርሱ ነውሮች ይፈጸማሉ ።
✔ ለዚህ የጥፋት ቀን በእግሩ መቆም ተጠያቂዎቹ ሁላችንም ነን ።
" የፍቅር " ወይም " የፍቅረኞች " ቀን የተባለ መሰሪና ባንዳ የሆነ መርዘኛ በአል አጀማመሩ በውጪው ዓለም ቆየት ያለ ዘመን እንዳለው ይነገራል ። ይህ በአል በግልጽ ሰይጣናዊ የሆነ የዝሙት ሥራዎች በይፋ የሚተገበሩበትም አሳፋሪና መጤ በአል ነው ። በሃገራችን ደግሞ ካላከበርነው ሞተን እንገኛለን ማለት ከጀመርን ጥቂት ዓመታትን አስቆጥረናል ።
በአሉ ላይ ላዩን ሲያዩትና ሲሰሙት መልካም የሆነ ቢመስልም ፤ ከመልካም ነገሩ ይልቅ ጎጂ ነገሩ እያፈጠጠ መታየት ጀምሯል ።
መቸም የራሳችን የደለቡ፣መላውን ዓለምም የሚያስደምሙና የሚያስደንቁ ታሪኮች ባለቤቶች መሆናችንን ዘንግተን የምዕራቡን ዓለም ግሳንግስ ባህሎችን ሳንመርጥ ማስገባት ከጀመርንም ሰነበትበት ብለናል።
ተው ይኽ ነገር አይጠቅምም ብሎ የሚናገርና የሚያስተምር ሽማግሌ ፣ ለህዝቤ ይህ አይጠቅምም የሚልና ትውልድን ያጠፋል ብሎ ክፉና ጎጂ መጤ ባህሎች እንዳይስፋፉ የሚተጋ መንግሥት ፣ በስነ–ምግባር ታንጸው ማንነታቸውን ለባዕድ ባህል ተገዢ እንዳይሆኑ የሚያስተምሩ የሃይማኖት መምህራን ፣ የሚጠቅመንና የሚበጀንን መልካም ነገሮችን የሚያሰሙን ፣ የሚያሳዩን እና የሚያስነብቡን የሚድያ ተቋማት ስለሌሉን በግላጭ ለባህል ወረራ ተጋልጠናል ።
ስሙን የቀየርነውና እኛ " የፍቅረኞች ቀን " ብለን አታሞ የምንነርትለት ቀን አሁን አሁን በግልጽ በአደባባይ የሚታወቅ "የወሲብ ቀን " ወይም " የዝሙት ቀን " ወደ መሆን ተሸጋግሯል ።
እኔ በበኩሌ ለዚህ ክፉ የባህል ወረራ ተጣያቂ የማደርጋቸው አካላትን ተራ በተራ ለማስቀመጥ እሞክራለሁ ።
፩ኛ ፦ መንግሥት ፦ መንግሥት የአንድ ሃገር ህዝብ አባትና አስተዳዳሪ አካል ነው ። የሚያስተዳድረውን ህዝብ የሚጎዱ ማናቸውንም አይነት ጠላቶች የመመከትና ህዝቡን ከጥቃት የመከላከል ኃላፊነትም አለበት ። በድንበር የሚገቡ ጠላቶችን ፣ ኮንትሮባንድ ዕቃዎችን ፣ ወዘተ በወታደር ኃይል ቀን ከሌሊት ለአፍታ እንኳን ሳይተኛ ይጠብቃል ። ምን አገባኝ ካለ እሱም እኛም አለቀልን ማለት ነው ።
እንግዲህ በወታደር የማይጠበቁ በተለያዩ ዘዴዎች ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ ጠላቶችን ደግሞ በተለያየ መልኩ ወደ ማኅበረሰቡ እንዳይደርሱና የቆየና ጠንካራ የሆነ ማንነቱን እንዳይሸረሽሩበት በተለያዩ ዘዴዎች ለመከላከል ይሞክራል ። ምክንያቱም ህዝብን ከህዝብ፣ ሃይማኖትን ከሃይማኖት የሚያጋጩ ፣ ስርዓት አልበኝነት እንዲነግሥ የሚያደርጉ ከሆነ አደጋው የከፋ ይሆናልና ። አሁን ግን መንግስት ፖለቲካውን ከሚያበላሽበት ነገር ውጪ ያሉትን ህዝብን ገዳይ የሆኑ ነገሮችን ዝም ብሎ በማየት ሆደ ሰፊነቱን ለማሳየት ይሞክራል ። በዚህም በታሪክና በእግዚአብሔር ከመጠየቅ አይድንም ።
የፓኪስታን መንግስት በይፋ ይህ ቀን በሀገሯ እንዳይከበር ማገዷን የዓለም የዜና አውታሮች መግለጻቸውም እየተነገረ ነው ። ለምን ሲባሉ ለህዝባችን የሚያመጣው ጥቅም ስላልታየን በማለት በአጭር ቃል ዘግተውታል ።
ሚዲያው ፦ በየትኛውም ሀገር ያሉ ሚዲያዎች ፈቃድ አውጥተው የሚንቀሳቀሱት ከመንግስት ነው ። እያንዳንዱን የሚያዘጋጁትን ፕሮግራም መንግስት ያውቀዋል ። እናም አሁን በኢትዮጵያ የሚገኙ ሚዲያዎች በተለይ በሬዲዮና የቴሌቪዥኑ ዘርፍ እየሰሩ ያሉትን የጥፋት መንገድ ላየ ሰው ወደፊት በዚሁ ከቀጠለ ኡኡ የሚያስብል ነገር እንደሚገጥመን ይጠበቃል ።
ለምሳሌ በEBS ቴሌቭዥን የሚቀርብ አንድ ፕሮግራም አለ ። የፍቅር ምርጫዬ የሚል ኮተታም ፕሮግራም ። በአንደኛው ሳምንት አንድ ወንድ ሦስት ሴቶችን ደርድሮ የሚመርጥበት ፣ በአንደኛው ሳምንት ደግሞ አንዲት ሴት ሦስት ወንድ አስቀምጣ የምትመርጥበት የበግ ተራ የሆነ ፕሮግራም አለ ። ጸያፍና ያልታረሙ ስድ የሆኑ ቃላት የሚደመጥበት ። እንደበግ ከተመራረጡ በኋላም በቀጥታ አልጋ ተይዞላቸው ወይን እና ቢራ ተበርክቶላቸው እንደጀብዱ ዘማዊነታቸው የሚነገርለት ፕሮግራም አለ ። የሰው ልጅን ክብር የሚነካ ፣ በሳምንቱ ሲጠየቁ እንዴት አገኘሃት ሲባል ሆዳም ናት ፣ ወሬኛ ናት የሚልበት እሷም አይኑ አያርፍም ወዘተ ብለው ለሌላ ጊዜ ሌላ እድል እንሞክራለን የሚሉበት የቴሌቭዥን ቡናቤት የሆነ ፕሮግራም አለ ። ይህ ሲሆን መንግስት በደንብ ያያል ። ግን ሆደ ሠፊ ነው ።
ዛሬ የተነሳሁበትን የወሲብ ቀንንም በተመለከተ ከአንድ ወር በፊት ሀገሪቷ ውስጥ የሚነገር ነገር የጠፋ እስኪመስል በተለይ በኤፍ ኤም ራዲዮኖቻችን በኩል የተለየ ቅስቀሳ ሲደረግ ሰንብቷል ። ቅስቀሳው በግልጽ ነው ። ሆቴሎቹ አልጋ አንጥፈው ሽቶ አርከፍክፈው ዝሙቱን እና ድሪያውን በባንድ ሙዚቃና በታዋቂ ዘፋኞች አጅበው እንደሚጥብቋቸው ሲለፍፉ ያልሰማ የለም ። ይህን የሰሙ ጨቅላ ህፃናት ሳይቀሩ ወደ ዝሙት ካምፑ የጎርፋሉ ። በዚያም የሚሆነው ሁሉ ይሆናል ። ይህ ሁሉ ሲሆን በቤተ መንግስትም ፣ በቤተክህነትም ፣ በቤተ መስጊድም ያሉ መሪዎች በደንብ ይሰማሉ ፣ ያያሉም ። ነገር ግን ሁሉም ባለድርሻ አካላት በዚህ ጉዳይ አንዳችም ነገር አይናገሩም ሆደ ሰፊም ናቸው ።
የሚገርመው ከፊታችን የሚመጡት የየካቲት 12 የኢትዮጵያውያን ሰማዕታት በዓልና ነጻ የወጣንበትን ታላቁን የአድዋ በአል እነ ያሬድ ሹመቴ በእግራቸው ከአዲስ አበባ አድዋ ድረስ የሚያደርጉትን የእግር ጉዞ በስሱ ከመናገር በቀር ትንፍሽ አይሏትም ። አይ ጋዜጠኛ !!
የመንግስት ጥቅም ባይገባኝም ዛሬ በዚህ ቀን ላይ የሚጠቀሙ አካላት ግን በእኔ እይታ የሚከተሉት ናቸው ።
፩ኛ፦ የወሲብ ቀንን የቀሰቀሱት ጋዜጠኞችና የሚዲያ ተቋማት ። እነሱ አቅራቢ ደላሎች በመሆን የድለላ ሥራ ነው የሚሠሩት ። የሚደልሉትም ። ለሆቴሎች ፣ ለአስካሪና አደንዛዥ መጠጥ ፋብሪካዎች ፣ ለአበባእርሻ ባለቤቶች
*★★★*
~ ይኽን ሰይጣናዊ በአል የምትጠየፉ ጦማሩን #SHARE ያድርጉት ። የተሰማዎትንም በ #COMMENT መስጫ ሳጥኑ ላይ ሃሳብዎን ያኑሩ ። እስቲ በጉዳዩ ላይ እንወያይ ።
አበቃሁ ። 0911608054 የእጅ ስልኬ ነው ።
ሻሎም.! ሰላም.!
ዘመድኩን በቀለ ነኝ
የካቲት 6/6/2008 ዓም
አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ ~ ብዬ የምጽፍበት ቀን ይመጣል ።
#ETHIOPIA | ~ አዲስ አበባ ~ [ ይኽን ጦማር የዛሬ ፪ ዓመት የካቲት 6/6/2008 ዓም አዱገነት እያለሁ የጻፍኩት ነው ። ይኽ ጽሑፍ በወቅቱ በሸገር ራዲዮ ሲነበብ አስታውሳለሁ ፣ መጽሔቶችም ሲጠቀሙበት ነበር ። ከዚህ ጦማር በኋላ ነው ebs ላይ ይቀርብ የነበረው የበግ ተራ ፕሮግራም የቀረው ።
~ ወቅቱ የጦም ወቅት ነው ። ዛሬ ዕለቱም ረቡዕ ነው ። ይኽ በታላቁ ፍቅር ስም የሚከበረው የዝሙት ቀን እንዲከበር የሚደረገው በዚህ በሱባኤ ወቅት ነው ። እናም ተልዕኮው የ666 የአውሬው ተልዕኮ ነው ። ልንጠየፈው ይገባል ። ጓደኞቼ መልካም ንባብ ።
✔ ይህ ጽሑፍ ቀኑን በፍጹም ቅድስና ህይወት ውስጥ ሆነው የሚያሳልፉትን ፍቀረኛማቾችን አይመለከትም ። አይመለከትም ።
✔ በዕለቱ ክቡር በሆነው " ፍቅር " ስም በቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው የተባለላቸውና ቅዱስ ጳውሎስም በገላትያ መልእክቱ 5፣19 ጀምሮ የተናገረላቸው እነ ዝሙት፥ ርኵሰት፥ መዳራት፥ ጣዖትን ማምለክ፥ ምዋርት፥ ጥል፥ ክርክር፥ ቅንዓት፥ ቁጣ፥ አድመኛነት፥ መለያየት፥ መናፍቅነት፥ ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥ ዘፋኝነት፥ ያሉ የሚያደርጉና የእግዚአብሔርን መንግሥት የማያስወርሱ ነውሮች ይፈጸማሉ ።
✔ ለዚህ የጥፋት ቀን በእግሩ መቆም ተጠያቂዎቹ ሁላችንም ነን ።
" የፍቅር " ወይም " የፍቅረኞች " ቀን የተባለ መሰሪና ባንዳ የሆነ መርዘኛ በአል አጀማመሩ በውጪው ዓለም ቆየት ያለ ዘመን እንዳለው ይነገራል ። ይህ በአል በግልጽ ሰይጣናዊ የሆነ የዝሙት ሥራዎች በይፋ የሚተገበሩበትም አሳፋሪና መጤ በአል ነው ። በሃገራችን ደግሞ ካላከበርነው ሞተን እንገኛለን ማለት ከጀመርን ጥቂት ዓመታትን አስቆጥረናል ።
በአሉ ላይ ላዩን ሲያዩትና ሲሰሙት መልካም የሆነ ቢመስልም ፤ ከመልካም ነገሩ ይልቅ ጎጂ ነገሩ እያፈጠጠ መታየት ጀምሯል ።
መቸም የራሳችን የደለቡ፣መላውን ዓለምም የሚያስደምሙና የሚያስደንቁ ታሪኮች ባለቤቶች መሆናችንን ዘንግተን የምዕራቡን ዓለም ግሳንግስ ባህሎችን ሳንመርጥ ማስገባት ከጀመርንም ሰነበትበት ብለናል።
ተው ይኽ ነገር አይጠቅምም ብሎ የሚናገርና የሚያስተምር ሽማግሌ ፣ ለህዝቤ ይህ አይጠቅምም የሚልና ትውልድን ያጠፋል ብሎ ክፉና ጎጂ መጤ ባህሎች እንዳይስፋፉ የሚተጋ መንግሥት ፣ በስነ–ምግባር ታንጸው ማንነታቸውን ለባዕድ ባህል ተገዢ እንዳይሆኑ የሚያስተምሩ የሃይማኖት መምህራን ፣ የሚጠቅመንና የሚበጀንን መልካም ነገሮችን የሚያሰሙን ፣ የሚያሳዩን እና የሚያስነብቡን የሚድያ ተቋማት ስለሌሉን በግላጭ ለባህል ወረራ ተጋልጠናል ።
ስሙን የቀየርነውና እኛ " የፍቅረኞች ቀን " ብለን አታሞ የምንነርትለት ቀን አሁን አሁን በግልጽ በአደባባይ የሚታወቅ "የወሲብ ቀን " ወይም " የዝሙት ቀን " ወደ መሆን ተሸጋግሯል ።
እኔ በበኩሌ ለዚህ ክፉ የባህል ወረራ ተጣያቂ የማደርጋቸው አካላትን ተራ በተራ ለማስቀመጥ እሞክራለሁ ።
፩ኛ ፦ መንግሥት ፦ መንግሥት የአንድ ሃገር ህዝብ አባትና አስተዳዳሪ አካል ነው ። የሚያስተዳድረውን ህዝብ የሚጎዱ ማናቸውንም አይነት ጠላቶች የመመከትና ህዝቡን ከጥቃት የመከላከል ኃላፊነትም አለበት ። በድንበር የሚገቡ ጠላቶችን ፣ ኮንትሮባንድ ዕቃዎችን ፣ ወዘተ በወታደር ኃይል ቀን ከሌሊት ለአፍታ እንኳን ሳይተኛ ይጠብቃል ። ምን አገባኝ ካለ እሱም እኛም አለቀልን ማለት ነው ።
እንግዲህ በወታደር የማይጠበቁ በተለያዩ ዘዴዎች ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ ጠላቶችን ደግሞ በተለያየ መልኩ ወደ ማኅበረሰቡ እንዳይደርሱና የቆየና ጠንካራ የሆነ ማንነቱን እንዳይሸረሽሩበት በተለያዩ ዘዴዎች ለመከላከል ይሞክራል ። ምክንያቱም ህዝብን ከህዝብ፣ ሃይማኖትን ከሃይማኖት የሚያጋጩ ፣ ስርዓት አልበኝነት እንዲነግሥ የሚያደርጉ ከሆነ አደጋው የከፋ ይሆናልና ። አሁን ግን መንግስት ፖለቲካውን ከሚያበላሽበት ነገር ውጪ ያሉትን ህዝብን ገዳይ የሆኑ ነገሮችን ዝም ብሎ በማየት ሆደ ሰፊነቱን ለማሳየት ይሞክራል ። በዚህም በታሪክና በእግዚአብሔር ከመጠየቅ አይድንም ።
የፓኪስታን መንግስት በይፋ ይህ ቀን በሀገሯ እንዳይከበር ማገዷን የዓለም የዜና አውታሮች መግለጻቸውም እየተነገረ ነው ። ለምን ሲባሉ ለህዝባችን የሚያመጣው ጥቅም ስላልታየን በማለት በአጭር ቃል ዘግተውታል ።
ሚዲያው ፦ በየትኛውም ሀገር ያሉ ሚዲያዎች ፈቃድ አውጥተው የሚንቀሳቀሱት ከመንግስት ነው ። እያንዳንዱን የሚያዘጋጁትን ፕሮግራም መንግስት ያውቀዋል ። እናም አሁን በኢትዮጵያ የሚገኙ ሚዲያዎች በተለይ በሬዲዮና የቴሌቪዥኑ ዘርፍ እየሰሩ ያሉትን የጥፋት መንገድ ላየ ሰው ወደፊት በዚሁ ከቀጠለ ኡኡ የሚያስብል ነገር እንደሚገጥመን ይጠበቃል ።
ለምሳሌ በEBS ቴሌቭዥን የሚቀርብ አንድ ፕሮግራም አለ ። የፍቅር ምርጫዬ የሚል ኮተታም ፕሮግራም ። በአንደኛው ሳምንት አንድ ወንድ ሦስት ሴቶችን ደርድሮ የሚመርጥበት ፣ በአንደኛው ሳምንት ደግሞ አንዲት ሴት ሦስት ወንድ አስቀምጣ የምትመርጥበት የበግ ተራ የሆነ ፕሮግራም አለ ። ጸያፍና ያልታረሙ ስድ የሆኑ ቃላት የሚደመጥበት ። እንደበግ ከተመራረጡ በኋላም በቀጥታ አልጋ ተይዞላቸው ወይን እና ቢራ ተበርክቶላቸው እንደጀብዱ ዘማዊነታቸው የሚነገርለት ፕሮግራም አለ ። የሰው ልጅን ክብር የሚነካ ፣ በሳምንቱ ሲጠየቁ እንዴት አገኘሃት ሲባል ሆዳም ናት ፣ ወሬኛ ናት የሚልበት እሷም አይኑ አያርፍም ወዘተ ብለው ለሌላ ጊዜ ሌላ እድል እንሞክራለን የሚሉበት የቴሌቭዥን ቡናቤት የሆነ ፕሮግራም አለ ። ይህ ሲሆን መንግስት በደንብ ያያል ። ግን ሆደ ሠፊ ነው ።
ዛሬ የተነሳሁበትን የወሲብ ቀንንም በተመለከተ ከአንድ ወር በፊት ሀገሪቷ ውስጥ የሚነገር ነገር የጠፋ እስኪመስል በተለይ በኤፍ ኤም ራዲዮኖቻችን በኩል የተለየ ቅስቀሳ ሲደረግ ሰንብቷል ። ቅስቀሳው በግልጽ ነው ። ሆቴሎቹ አልጋ አንጥፈው ሽቶ አርከፍክፈው ዝሙቱን እና ድሪያውን በባንድ ሙዚቃና በታዋቂ ዘፋኞች አጅበው እንደሚጥብቋቸው ሲለፍፉ ያልሰማ የለም ። ይህን የሰሙ ጨቅላ ህፃናት ሳይቀሩ ወደ ዝሙት ካምፑ የጎርፋሉ ። በዚያም የሚሆነው ሁሉ ይሆናል ። ይህ ሁሉ ሲሆን በቤተ መንግስትም ፣ በቤተክህነትም ፣ በቤተ መስጊድም ያሉ መሪዎች በደንብ ይሰማሉ ፣ ያያሉም ። ነገር ግን ሁሉም ባለድርሻ አካላት በዚህ ጉዳይ አንዳችም ነገር አይናገሩም ሆደ ሰፊም ናቸው ።
የሚገርመው ከፊታችን የሚመጡት የየካቲት 12 የኢትዮጵያውያን ሰማዕታት በዓልና ነጻ የወጣንበትን ታላቁን የአድዋ በአል እነ ያሬድ ሹመቴ በእግራቸው ከአዲስ አበባ አድዋ ድረስ የሚያደርጉትን የእግር ጉዞ በስሱ ከመናገር በቀር ትንፍሽ አይሏትም ። አይ ጋዜጠኛ !!
የመንግስት ጥቅም ባይገባኝም ዛሬ በዚህ ቀን ላይ የሚጠቀሙ አካላት ግን በእኔ እይታ የሚከተሉት ናቸው ።
፩ኛ፦ የወሲብ ቀንን የቀሰቀሱት ጋዜጠኞችና የሚዲያ ተቋማት ። እነሱ አቅራቢ ደላሎች በመሆን የድለላ ሥራ ነው የሚሠሩት ። የሚደልሉትም ። ለሆቴሎች ፣ ለአስካሪና አደንዛዥ መጠጥ ፋብሪካዎች ፣ ለአበባእርሻ ባለቤቶች