▶️ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን #ደቀመዛሙርቶቹ ተሰብስበው #ስለጸሎት እንዲያስተምራቸው በጠየቁት ጊዜ እንግዲህ እናንተ እንዲህ #ጸልዩ፦ <<በሰማያት የምትኖር #አባታችን ሆይ፥ #ስምህ #ይቀደስ፤ #መንግሥትህ #ትምጣ፤ ፈቃድህ #በሰማይ እንደ ሆነች እንዲሁ #በምድር ትሁን፤ የዕለት #እንጀራችንን ዛሬ ስጠን፤ እኛም ደግሞ የበደሉንን #ይቅር እንደምንል በደላችንን #ይቅር በለን፤ ከክፉም #አድነን እንጂ ወደ #ፈተና አታግባን፤ #መንግሥት ያንተ ናትና #ኃይልም #ክብርም #ለዘለዓለሙ፤ አሜን።>> በሉ በማለት አስተምሯል። [ማቴ 6፤ 9-13፣ ሉቃ 11፤ 1-4]።
▶️ ከዚህ ጌታ #ኢየሱስ ከሰጠው #የጸሎት #መመሪያ ላይ በመቀጠል #አድራሻው ወደ #ማርያም የሆነ፦ <<እመቤታችን ቅድስት #ድንግል #ማርያም ሆይ በገብርኤል ሰላምታ ሰላም እልሻለሁ....>> ምናምን የሚለው #ጸሎት ቢኖሮ ኖሮ ወይም መኖር ቢኖርበት ኖሮ ደቀመዛሙርቱ #ጸሎት #አስተምረን ባሉት ጊዜ ባገኘው ምርጥ #አጋጣሚ ወደ #ማርያም #መጸለይ #ትክክል ወይም #ተገቢ መሆኑን ባሳየ ነበር። #ዝንጋኤ የሌለበት በማስተዋልም #ተወዳዳሪ የማይገኝለት ጌታችን #ኢየሱስ ክርስቶስ <<መንግስት ያንተ ነውና ኃይልና ክብርም ለዘላለሙ አሜን>> ብሎ #የመዝጊያ #ቃል አስቀምጦ ባልደመደመውም ነበር።
▶️ መምህራችንና #ሊቃችን አንድ እርሱም #ክርስቶስ የሆነው #ጌታ [ማቴ 23፤ 8-11] ያላስተማረውን #ትምህርት ከእርሱ ይልቅ #ሊቅ ለመሆን #በመሞከርና #በመጨመር ሌላ ድርሰት ማምጣት #ከንቱ #ድካምና #ፍሬ #ቢስ ከመሆኑም በላይ የሚያመጣው #ፋይዳ (ጥቅም) አይኖርምና <<እንዳይዘልፍህ፥ ሐሰተኛም እንዳትሆን #በቃሉ አንዳች #አትጨምር።>> [ምሳ 30፥6]።
▶️ በመሰረቱ <<አባታችን ሆይ>> በሚለው #የማህበር #ጸሎት ላይ <<እመቤታችን ...ሆይ>> የሚለውን ብቻ ሳይሆን <<ሊቃውንቶች>> የጨማመሩት #ሠላም #ለኪን፣ #ውዳሴ #ማርያምን፣ #አንቀጸ #ብርሃንን፣ #ይወድስዋ #መላዕክትን፣ #መልክዓ #ማርያምን....ወ.ዘ.ተ ደራርበውበታል።
▶️ የካቶሊክ #ቤተክርስቲያንና ሌሎች #እህትማማች ተብለው የሚጠሩት #አብያተ #ክርስቲያናት በኢትዮጵያ ካለው የ<<እመቤታችን.... ሆይ>> ጸሎት #የቃላትና #የይዘት #ልዩነት አለው። የኢትዮጵያ #ኦርቶዶክስ #ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የምትለው፦ <<እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ ሰላም እንልሻለን በሃሳብሽ ድንግል ነሽ በስጋሽም ድንግል ነሽ የአሸናፊ የልዑል እግዚአብሔር እናት ሆይ ሰላምታ ይገባሻል እንዲሁም ከተወደደው ልጅሽ ከጌታችን ከመድሀኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ይቅርታውን ለምኝልን ኃጢታትችንን ያስተሰርይልን ዘንድ አሜን[1]።>> የሚል ሲሆን #የካቶሊክና፣ #የእህትማማች #አብያተ ክርስቲያናት (የግሪክ፣ የህንድ፣ የአርመን የግብጽ. . .ኦርቶዶክስ) ደግሞ <<ድንግል ወላዲት ሆይ! ማርያም ሆይ፣ ጸጋ የሞላሽ እግዚአብሔር ከአንቺ ጋራ ነው፤ ከሴቶች ሁሉ የተባረክሽ ነሽ የማህጸንሽም ፍሬ የተባረከ ነው የነፍሳችንን አዳኝ ተሸክመሻልና ደስ ይበልሽ[2]>> #ብቻ ነው የሚለው። ይህ ግን #መጽሀፍ ቅዱስ የማይቀበለውና #መጽሀፍ ቅዱሳዊ #ማስረጃ የሌለው ከንቱ #ፈጠራ ነው።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
_____________
[1] 📚፤ ጌታቸው አየነው (መምህር)፤ "የዘውትር ጸሎት በአማርኛ"፥ ገጽ 5 ፥አ.አ፥ 1998 ዓ.ም።
[2] 📚፤ የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን የጽ/ጠ/ጽ/ቤት ሐዋርያዊ ስራ መምሪያ ፤ "ሕያው እግዚአብሔር" ፤አማርኛ ትርጉም ገጽ 316፤ በገላውዲዎስ ተቋም በአባ ጳውሎስ ጻድዋ ካርዲናል ሊቀጳጳሳት ዘካቶሊካውያን እንዲታተም የተፈቀደ፤ ማስተር ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፥ 1989 ዓ.ም።
▶️ ከዚህ ጌታ #ኢየሱስ ከሰጠው #የጸሎት #መመሪያ ላይ በመቀጠል #አድራሻው ወደ #ማርያም የሆነ፦ <<እመቤታችን ቅድስት #ድንግል #ማርያም ሆይ በገብርኤል ሰላምታ ሰላም እልሻለሁ....>> ምናምን የሚለው #ጸሎት ቢኖሮ ኖሮ ወይም መኖር ቢኖርበት ኖሮ ደቀመዛሙርቱ #ጸሎት #አስተምረን ባሉት ጊዜ ባገኘው ምርጥ #አጋጣሚ ወደ #ማርያም #መጸለይ #ትክክል ወይም #ተገቢ መሆኑን ባሳየ ነበር። #ዝንጋኤ የሌለበት በማስተዋልም #ተወዳዳሪ የማይገኝለት ጌታችን #ኢየሱስ ክርስቶስ <<መንግስት ያንተ ነውና ኃይልና ክብርም ለዘላለሙ አሜን>> ብሎ #የመዝጊያ #ቃል አስቀምጦ ባልደመደመውም ነበር።
▶️ መምህራችንና #ሊቃችን አንድ እርሱም #ክርስቶስ የሆነው #ጌታ [ማቴ 23፤ 8-11] ያላስተማረውን #ትምህርት ከእርሱ ይልቅ #ሊቅ ለመሆን #በመሞከርና #በመጨመር ሌላ ድርሰት ማምጣት #ከንቱ #ድካምና #ፍሬ #ቢስ ከመሆኑም በላይ የሚያመጣው #ፋይዳ (ጥቅም) አይኖርምና <<እንዳይዘልፍህ፥ ሐሰተኛም እንዳትሆን #በቃሉ አንዳች #አትጨምር።>> [ምሳ 30፥6]።
▶️ በመሰረቱ <<አባታችን ሆይ>> በሚለው #የማህበር #ጸሎት ላይ <<እመቤታችን ...ሆይ>> የሚለውን ብቻ ሳይሆን <<ሊቃውንቶች>> የጨማመሩት #ሠላም #ለኪን፣ #ውዳሴ #ማርያምን፣ #አንቀጸ #ብርሃንን፣ #ይወድስዋ #መላዕክትን፣ #መልክዓ #ማርያምን....ወ.ዘ.ተ ደራርበውበታል።
▶️ የካቶሊክ #ቤተክርስቲያንና ሌሎች #እህትማማች ተብለው የሚጠሩት #አብያተ #ክርስቲያናት በኢትዮጵያ ካለው የ<<እመቤታችን.... ሆይ>> ጸሎት #የቃላትና #የይዘት #ልዩነት አለው። የኢትዮጵያ #ኦርቶዶክስ #ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የምትለው፦ <<እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ ሰላም እንልሻለን በሃሳብሽ ድንግል ነሽ በስጋሽም ድንግል ነሽ የአሸናፊ የልዑል እግዚአብሔር እናት ሆይ ሰላምታ ይገባሻል እንዲሁም ከተወደደው ልጅሽ ከጌታችን ከመድሀኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ይቅርታውን ለምኝልን ኃጢታትችንን ያስተሰርይልን ዘንድ አሜን[1]።>> የሚል ሲሆን #የካቶሊክና፣ #የእህትማማች #አብያተ ክርስቲያናት (የግሪክ፣ የህንድ፣ የአርመን የግብጽ. . .ኦርቶዶክስ) ደግሞ <<ድንግል ወላዲት ሆይ! ማርያም ሆይ፣ ጸጋ የሞላሽ እግዚአብሔር ከአንቺ ጋራ ነው፤ ከሴቶች ሁሉ የተባረክሽ ነሽ የማህጸንሽም ፍሬ የተባረከ ነው የነፍሳችንን አዳኝ ተሸክመሻልና ደስ ይበልሽ[2]>> #ብቻ ነው የሚለው። ይህ ግን #መጽሀፍ ቅዱስ የማይቀበለውና #መጽሀፍ ቅዱሳዊ #ማስረጃ የሌለው ከንቱ #ፈጠራ ነው።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
_____________
[1] 📚፤ ጌታቸው አየነው (መምህር)፤ "የዘውትር ጸሎት በአማርኛ"፥ ገጽ 5 ፥አ.አ፥ 1998 ዓ.ም።
[2] 📚፤ የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን የጽ/ጠ/ጽ/ቤት ሐዋርያዊ ስራ መምሪያ ፤ "ሕያው እግዚአብሔር" ፤አማርኛ ትርጉም ገጽ 316፤ በገላውዲዎስ ተቋም በአባ ጳውሎስ ጻድዋ ካርዲናል ሊቀጳጳሳት ዘካቶሊካውያን እንዲታተም የተፈቀደ፤ ማስተር ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፥ 1989 ዓ.ም።
Forwarded from እውነት አርነት ያወጣል (ቴዎድሮስ)
ዳንኤል ክብረት በ2011 ለንባብ ባበቃው "ኢትዮጵያዊው ሱራፊ" ላይ ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት የሚባል የለም የሚል ሐሳብ ሲያቀርብ ይታያል፡፡ ለዚህም ‹‹ #የሄደም #የተመለሰም #ሰሎሞናዊ #መንግሥት #የለም፡፡… ከእስራኤል ዘር ጋር ማገናኘት የሕዝባችን ባህል መሆኑን የምናየው በታሪክ ነገሥታቱ ብቻ ሳይሆን በገድለ ቅዱሳኑም ይህንኑ ባህል ማገኘታችን ነው፡፡ በባህላዊው የዘር ቈጠራ ውስጥም አለ፡፡ #ስለዚህም #ነገሥታቱን #‹ሰሎሞናዊ› #የሆነና #ያልሆነ #ብሎ #መከፋፈሉ #አዋጪ #አይደለም›› (ገጽ 27) በሚል ያሰፈረውን መመልከት ይቻላል፡፡
ታዲያ ከሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት ጋር በተያያዘ ስመ ገናና የሆነው ክብረ ነገሥት ለምን ተጻፈ? የሚል ጥያቄ ቢነሣ ዳንኤል የሚከተለውን መልስ ይሰጣል፡-
#"...ለዐዲሱ #የይኩኖ #አምላክ #ሥርወ #መንግሥት #ታሪካዊ፣ #ሃይማኖታዊ #መደላድል #መፍጠር… የዐረብ ምንጮችን መሠረት አደርጎ በቃላዊ መረጃዎችና በተራረፉ የጸሑፍ መዛግብት ላይ ተንተርሶ የተዘጋጀ #አገራዊ #መጽሐፍ #ነው፡፡… ሁለተኛው ዓላማው ለኢትዮጵያ ነገሥታት የማንነት መሠረት መስጠት ነው፡፡ ንግሥናን ከእስራኤል ዘር በሚገኝ የዘር ተዋርዶ ብቻ እንዲሆን የሕግ መሠረት አስቀመጠ፡፡ ‹ሰሎሞናዊ› የሚለውም ሐሳብ በሚገባ ጎልቶ ወጣ፡፡ ይኩኖ አምላክም የሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት መላሽ ተባለ፡፡… ንቡረ ዕድ ይስሐቅና የዘመኑ ሊቃውንት ክብረ ነገሥትን የተረጎሙበት አንዱ ምክንያት ለኢትዮጵያ ዐዲስ ማንነትን ለመስጠት ነው፡፡ ያችኛዋ እስራኤል ፈረሳለች፣ ክርስትናንም አልተቀበለችም፡፡ በመሆኑም ኢትዮጵያ ዐዲሷ እስራኤል ናት፡፡ በመሆኑም ለእስራኤል የተሰጠው ቃል ኪዳን ለኢትዮጵያ ተላልፏል፣ ይህም በሰሎሞንና በንግሥት ሳባ በኩል ተፈጽሟል፡፡ የቃል ኪዳኑ ታቦትም በኢትዮጵያ ነው፡፡ ስለዚህ #ኢትዮጵያ #የአፍሪካ #ጽዮን #ናት #የሚለውን #ለመመሥረት #ነው (ገጽ 25 እና 302 የግርጌ ማስታወሻ 804 እና 325)፡፡
በዚህ በዳንኤል እምነትና ምስክርነት መሠረት ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት የሚባል ከሌለ፣ ክብረ መንግሥትም ለሌላ ዓላማ ከተጻፈ የሰሎሞን ልጅ ነው የሚባለው የቀዳማዊ ምኒልክ ታሪክ እና በእሱ አማካይነት ወደ ሀገራችን መጥቷል የሚባለው ታቦት ታሪክ ውሃ በላው ማለት ነዋ!!!???
https://tttttt.me/tewoderosdemelash/586
ታዲያ ከሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት ጋር በተያያዘ ስመ ገናና የሆነው ክብረ ነገሥት ለምን ተጻፈ? የሚል ጥያቄ ቢነሣ ዳንኤል የሚከተለውን መልስ ይሰጣል፡-
#"...ለዐዲሱ #የይኩኖ #አምላክ #ሥርወ #መንግሥት #ታሪካዊ፣ #ሃይማኖታዊ #መደላድል #መፍጠር… የዐረብ ምንጮችን መሠረት አደርጎ በቃላዊ መረጃዎችና በተራረፉ የጸሑፍ መዛግብት ላይ ተንተርሶ የተዘጋጀ #አገራዊ #መጽሐፍ #ነው፡፡… ሁለተኛው ዓላማው ለኢትዮጵያ ነገሥታት የማንነት መሠረት መስጠት ነው፡፡ ንግሥናን ከእስራኤል ዘር በሚገኝ የዘር ተዋርዶ ብቻ እንዲሆን የሕግ መሠረት አስቀመጠ፡፡ ‹ሰሎሞናዊ› የሚለውም ሐሳብ በሚገባ ጎልቶ ወጣ፡፡ ይኩኖ አምላክም የሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት መላሽ ተባለ፡፡… ንቡረ ዕድ ይስሐቅና የዘመኑ ሊቃውንት ክብረ ነገሥትን የተረጎሙበት አንዱ ምክንያት ለኢትዮጵያ ዐዲስ ማንነትን ለመስጠት ነው፡፡ ያችኛዋ እስራኤል ፈረሳለች፣ ክርስትናንም አልተቀበለችም፡፡ በመሆኑም ኢትዮጵያ ዐዲሷ እስራኤል ናት፡፡ በመሆኑም ለእስራኤል የተሰጠው ቃል ኪዳን ለኢትዮጵያ ተላልፏል፣ ይህም በሰሎሞንና በንግሥት ሳባ በኩል ተፈጽሟል፡፡ የቃል ኪዳኑ ታቦትም በኢትዮጵያ ነው፡፡ ስለዚህ #ኢትዮጵያ #የአፍሪካ #ጽዮን #ናት #የሚለውን #ለመመሥረት #ነው (ገጽ 25 እና 302 የግርጌ ማስታወሻ 804 እና 325)፡፡
በዚህ በዳንኤል እምነትና ምስክርነት መሠረት ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት የሚባል ከሌለ፣ ክብረ መንግሥትም ለሌላ ዓላማ ከተጻፈ የሰሎሞን ልጅ ነው የሚባለው የቀዳማዊ ምኒልክ ታሪክ እና በእሱ አማካይነት ወደ ሀገራችን መጥቷል የሚባለው ታቦት ታሪክ ውሃ በላው ማለት ነዋ!!!???
https://tttttt.me/tewoderosdemelash/586
Telegram
ቴዎድሮስ ደመላሽ
ዳንኤል ክብረት በ2011 ለንባብ ባበቃው "ኢትዮጵያዊው ሱራፊ" ላይ ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት የሚባል የለም የሚል ሐሳብ ሲያቀርብ ይታያል፡፡ ለዚህም ‹‹ #የሄደም #የተመለሰም #ሰሎሞናዊ #መንግሥት #የለም፡፡… ከእስራኤል ዘር ጋር ማገናኘት የሕዝባችን ባህል መሆኑን የምናየው በታሪክ ነገሥታቱ ብቻ ሳይሆን በገድለ ቅዱሳኑም ይህንኑ ባህል ማገኘታችን ነው፡፡ በባህላዊው የዘር ቈጠራ ውስጥም አለ፡፡ #ስለዚህም…