ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
✍✍ ቅዱስ እውነት ??? #ገድለ ተክለሃይማኖት፥ 48:1- 4 " አንድ ቀን በባሕር ዳር ተቀምጦ ሳለ፥ ሰይጣን ከባሕሩ ወጣ። የአባታችንንም ደቀመዝሙር ያዘው። አንተ ርኩስ መንፈስ ከልጄ ውጣ እያለ በመስቀል ምልክት አማተበ። ሰይጣኑም ዛሩም ደቀመዝሙሩን ትቶ ፈጥኖ ሸሸ። ሊያመልጥም ወደደ። ብፁዕ አባታችንም አማተበበት። ወደ ባሕሩ ሊገባ ባይቻለው በጥልቁ ባሕር ወደብ ቆመ። ብፁዕ አባታችንም ሄዶ #በእጁ…
እውነተኛ የእግዚአብሔር ቃል መፅሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል።
⚜ "... የልጁም የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ #ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።" (1.ዮሐ.1:7)
⚜ እግዚአብሔርም በደዌ ያደቅቀው ዘንድ ፈቀደ፤ ነፍሱን ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ካደረገ በኋላ ዘሩን ያያል፥ ዕድሜውም ይረዝማል፥ የእግዚአብሔርም ፈቃድ በእጁ ይከናወናል።
ከነፍሱ ድካም ብርሃን ያያል ደስም ይለዋል፤ ጻድቅ ባሪያዬም በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን #ያጸድቃል፥ #ኃጢአታቸውን ይሸከማል።
(ኢሳይያስ.53:10-11)
⚜ መዳንም #በሌላ #በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።
(ሐዋ. ሥራ.4:12)
በመጀመሪያ ጌታ እየሱስ ክርስቶስ ሐሰትን አይናገርም።
ልብ አድርገው ያንብቡት ይህ። የተክለ ሃይማኖት ሐሰተኛ ገድል ጌታ እየሱስ ክርስቶስ ከቶ የማያውቀውን ደግሞ ጨርሶ ያልተናገረውን-
" #እሁድና #ሐሙስ #እባብ #የገደለ #የክርስቲያን #ወገን #ሁሉ #ኃጢያቱ #ይሰረይለታል፤ ብለህ #ለልጆችህ ንገራቸው።" ብሎ ጌታዬ እየሱስ ክርስቶስ የነገረኝን አሁንም እነግራችኋለሁ። በልባችሁ ጠብቁት።
( #ገድለተክለሃይማኖት፥51፥6)
ብሎ መናገሩ ምንኛ ይህ አጋንንት ጎታች ተክለሃይማኖት የድፍረት ኃጢያት እንደተናገረ በግልፅ የሚታይ ነው።
ሐሰትን ይናገር ዘንድ #እግዚአብሔር #ሰው #አይደለም፥ ይጸጸትም ዘንድ የሰው ልጅ አይደለም። እርሱ ያለውን #አያደርገውምን? የተናገረውንስ #አይፈጽመውምን?
( #ዘኍልቍ.23:17)
ሁለተኛ ያለ #ደም መፍሰስ የኃጢያት ስርየት የለምና የለ ክርስቶስ ደም የኃጢያት ስርየት በጭራሽ የለም።
በክርስቶስ ጸጋ እናንተን ከጠራችሁ ከእርሱ ወደ ልዩ ወንጌል እንዲህ ፈጥናችሁ እንዴት እንዳለፋችሁ እደነቃለሁ፤...
ነገር ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ #ከሰበክንላችሁ #ወንጌል #የሚለይ #ወንጌልን #ቢሰብክላችሁ፥ #የተረገመ ይሁን። (ገላትያ.1፤ 6-8)
የኦርቶዶክስ ቤተ እምነት ለፍሬ የሆነ ንስሐ ካልገባችና እነዚህን #ፀረ ክርስቶስ መፃሕፍት ካልጣለች ሕብረትዋ ከሰይጣን ጋር እንጂ ከጌታ ከእየሱስ ክርስቶስ ጋር ሊሆን በጭራሽ አይችልም።
እንደዚህ ዓይነት አሳፋሪ የድፍረት ኃጢያት (መጽሀፍ ቅዱስን ከመበራዟና መንፈስ ቅዱስን ለማደስ ከመሞከሯ ውጪ ታይቶም አይታወቅም።)
መፍትሔው በትህትና በክርስቶስ እየሱስ ዙፋን ስር ወድቆ ለፍሬ የሆነ ንስሐ መግባት ብቻ ነው። እውነትን የሚቃወም እልከኝነት ግን ያስረግማል።
እንግዲህ ምሕረትን እንድንቀበል በሚያስፈልገንም ጊዜ የሚረዳንን ጸጋ እንድናገኝ ወደ ጸጋው ዙፋን #በእምነት #እንቅረብ። (ዕብ.4:18)
የሰይጣን ዋንኛ ዓላማው የሰዎችን ልብ ከመፅሐፍ ቅዱስ በማራቅ የጣኦት ምርኮኛ ማድረግ ቀጥሎም መዳን በጌታችን በእየሱስ ክርስቶስ ብቻ መሆኑን እንዳያውቁ መንፈሳዊ ዓይኖቻቸውን ማሳወር ነው። ይህ የተረገመው የሰይጣን ዋናኛ የክፋት ዕቅዱ ነው።
እርም የሆኑትን ፀረ ክርስቶስ ልዩ ወንጌል ከሰፈር ውጪ ጥላችሁ፤ መፅሐፍ ቅዱስን ብቻ ተቀባይነት በመስጠት፤ የሕይወትን ራስ፥ ማንም ያልፈታውን መሐተም የፈታ የይሁዳን አንበሳ፤ ይህም ማንም ሊፈፅመው የማይችለውን የማዳንና የምልጃን ታላቅ ገድል ያከናወነና ብቃት ያለው #ዘላለማዊ #ሊቀ ካህን የኦርቶዶክስ ቤተ እምነት የክብርን እንግዳ ጌታ እየሱስ ክርስቶስን ለፍሬ በሆነ ንስሐ ልትጋብዘው ይገባል።
⚜ በልጁ የሚያምን የዘላለም
ሕይወት አለው፤ በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቍጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን አያይም ።
(ዮሐ.3: 33)
@teeod @teeod
@gedlatnadersanat
⚜ "... የልጁም የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ #ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።" (1.ዮሐ.1:7)
⚜ እግዚአብሔርም በደዌ ያደቅቀው ዘንድ ፈቀደ፤ ነፍሱን ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ካደረገ በኋላ ዘሩን ያያል፥ ዕድሜውም ይረዝማል፥ የእግዚአብሔርም ፈቃድ በእጁ ይከናወናል።
ከነፍሱ ድካም ብርሃን ያያል ደስም ይለዋል፤ ጻድቅ ባሪያዬም በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን #ያጸድቃል፥ #ኃጢአታቸውን ይሸከማል።
(ኢሳይያስ.53:10-11)
⚜ መዳንም #በሌላ #በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።
(ሐዋ. ሥራ.4:12)
በመጀመሪያ ጌታ እየሱስ ክርስቶስ ሐሰትን አይናገርም።
ልብ አድርገው ያንብቡት ይህ። የተክለ ሃይማኖት ሐሰተኛ ገድል ጌታ እየሱስ ክርስቶስ ከቶ የማያውቀውን ደግሞ ጨርሶ ያልተናገረውን-
" #እሁድና #ሐሙስ #እባብ #የገደለ #የክርስቲያን #ወገን #ሁሉ #ኃጢያቱ #ይሰረይለታል፤ ብለህ #ለልጆችህ ንገራቸው።" ብሎ ጌታዬ እየሱስ ክርስቶስ የነገረኝን አሁንም እነግራችኋለሁ። በልባችሁ ጠብቁት።
( #ገድለተክለሃይማኖት፥51፥6)
ብሎ መናገሩ ምንኛ ይህ አጋንንት ጎታች ተክለሃይማኖት የድፍረት ኃጢያት እንደተናገረ በግልፅ የሚታይ ነው።
ሐሰትን ይናገር ዘንድ #እግዚአብሔር #ሰው #አይደለም፥ ይጸጸትም ዘንድ የሰው ልጅ አይደለም። እርሱ ያለውን #አያደርገውምን? የተናገረውንስ #አይፈጽመውምን?
( #ዘኍልቍ.23:17)
ሁለተኛ ያለ #ደም መፍሰስ የኃጢያት ስርየት የለምና የለ ክርስቶስ ደም የኃጢያት ስርየት በጭራሽ የለም።
በክርስቶስ ጸጋ እናንተን ከጠራችሁ ከእርሱ ወደ ልዩ ወንጌል እንዲህ ፈጥናችሁ እንዴት እንዳለፋችሁ እደነቃለሁ፤...
ነገር ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ #ከሰበክንላችሁ #ወንጌል #የሚለይ #ወንጌልን #ቢሰብክላችሁ፥ #የተረገመ ይሁን። (ገላትያ.1፤ 6-8)
የኦርቶዶክስ ቤተ እምነት ለፍሬ የሆነ ንስሐ ካልገባችና እነዚህን #ፀረ ክርስቶስ መፃሕፍት ካልጣለች ሕብረትዋ ከሰይጣን ጋር እንጂ ከጌታ ከእየሱስ ክርስቶስ ጋር ሊሆን በጭራሽ አይችልም።
እንደዚህ ዓይነት አሳፋሪ የድፍረት ኃጢያት (መጽሀፍ ቅዱስን ከመበራዟና መንፈስ ቅዱስን ለማደስ ከመሞከሯ ውጪ ታይቶም አይታወቅም።)
መፍትሔው በትህትና በክርስቶስ እየሱስ ዙፋን ስር ወድቆ ለፍሬ የሆነ ንስሐ መግባት ብቻ ነው። እውነትን የሚቃወም እልከኝነት ግን ያስረግማል።
እንግዲህ ምሕረትን እንድንቀበል በሚያስፈልገንም ጊዜ የሚረዳንን ጸጋ እንድናገኝ ወደ ጸጋው ዙፋን #በእምነት #እንቅረብ። (ዕብ.4:18)
የሰይጣን ዋንኛ ዓላማው የሰዎችን ልብ ከመፅሐፍ ቅዱስ በማራቅ የጣኦት ምርኮኛ ማድረግ ቀጥሎም መዳን በጌታችን በእየሱስ ክርስቶስ ብቻ መሆኑን እንዳያውቁ መንፈሳዊ ዓይኖቻቸውን ማሳወር ነው። ይህ የተረገመው የሰይጣን ዋናኛ የክፋት ዕቅዱ ነው።
እርም የሆኑትን ፀረ ክርስቶስ ልዩ ወንጌል ከሰፈር ውጪ ጥላችሁ፤ መፅሐፍ ቅዱስን ብቻ ተቀባይነት በመስጠት፤ የሕይወትን ራስ፥ ማንም ያልፈታውን መሐተም የፈታ የይሁዳን አንበሳ፤ ይህም ማንም ሊፈፅመው የማይችለውን የማዳንና የምልጃን ታላቅ ገድል ያከናወነና ብቃት ያለው #ዘላለማዊ #ሊቀ ካህን የኦርቶዶክስ ቤተ እምነት የክብርን እንግዳ ጌታ እየሱስ ክርስቶስን ለፍሬ በሆነ ንስሐ ልትጋብዘው ይገባል።
⚜ በልጁ የሚያምን የዘላለም
ሕይወት አለው፤ በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቍጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን አያይም ።
(ዮሐ.3: 33)
@teeod @teeod
@gedlatnadersanat
Forwarded from እውነት አርነት ያወጣል (ቴዎድሮስ)
ዳንኤል ክብረት በ2011 ለንባብ ባበቃው "ኢትዮጵያዊው ሱራፊ" ላይ ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት የሚባል የለም የሚል ሐሳብ ሲያቀርብ ይታያል፡፡ ለዚህም ‹‹ #የሄደም #የተመለሰም #ሰሎሞናዊ #መንግሥት #የለም፡፡… ከእስራኤል ዘር ጋር ማገናኘት የሕዝባችን ባህል መሆኑን የምናየው በታሪክ ነገሥታቱ ብቻ ሳይሆን በገድለ ቅዱሳኑም ይህንኑ ባህል ማገኘታችን ነው፡፡ በባህላዊው የዘር ቈጠራ ውስጥም አለ፡፡ #ስለዚህም #ነገሥታቱን #‹ሰሎሞናዊ› #የሆነና #ያልሆነ #ብሎ #መከፋፈሉ #አዋጪ #አይደለም›› (ገጽ 27) በሚል ያሰፈረውን መመልከት ይቻላል፡፡
ታዲያ ከሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት ጋር በተያያዘ ስመ ገናና የሆነው ክብረ ነገሥት ለምን ተጻፈ? የሚል ጥያቄ ቢነሣ ዳንኤል የሚከተለውን መልስ ይሰጣል፡-
#"...ለዐዲሱ #የይኩኖ #አምላክ #ሥርወ #መንግሥት #ታሪካዊ፣ #ሃይማኖታዊ #መደላድል #መፍጠር… የዐረብ ምንጮችን መሠረት አደርጎ በቃላዊ መረጃዎችና በተራረፉ የጸሑፍ መዛግብት ላይ ተንተርሶ የተዘጋጀ #አገራዊ #መጽሐፍ #ነው፡፡… ሁለተኛው ዓላማው ለኢትዮጵያ ነገሥታት የማንነት መሠረት መስጠት ነው፡፡ ንግሥናን ከእስራኤል ዘር በሚገኝ የዘር ተዋርዶ ብቻ እንዲሆን የሕግ መሠረት አስቀመጠ፡፡ ‹ሰሎሞናዊ› የሚለውም ሐሳብ በሚገባ ጎልቶ ወጣ፡፡ ይኩኖ አምላክም የሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት መላሽ ተባለ፡፡… ንቡረ ዕድ ይስሐቅና የዘመኑ ሊቃውንት ክብረ ነገሥትን የተረጎሙበት አንዱ ምክንያት ለኢትዮጵያ ዐዲስ ማንነትን ለመስጠት ነው፡፡ ያችኛዋ እስራኤል ፈረሳለች፣ ክርስትናንም አልተቀበለችም፡፡ በመሆኑም ኢትዮጵያ ዐዲሷ እስራኤል ናት፡፡ በመሆኑም ለእስራኤል የተሰጠው ቃል ኪዳን ለኢትዮጵያ ተላልፏል፣ ይህም በሰሎሞንና በንግሥት ሳባ በኩል ተፈጽሟል፡፡ የቃል ኪዳኑ ታቦትም በኢትዮጵያ ነው፡፡ ስለዚህ #ኢትዮጵያ #የአፍሪካ #ጽዮን #ናት #የሚለውን #ለመመሥረት #ነው (ገጽ 25 እና 302 የግርጌ ማስታወሻ 804 እና 325)፡፡
በዚህ በዳንኤል እምነትና ምስክርነት መሠረት ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት የሚባል ከሌለ፣ ክብረ መንግሥትም ለሌላ ዓላማ ከተጻፈ የሰሎሞን ልጅ ነው የሚባለው የቀዳማዊ ምኒልክ ታሪክ እና በእሱ አማካይነት ወደ ሀገራችን መጥቷል የሚባለው ታቦት ታሪክ ውሃ በላው ማለት ነዋ!!!???
https://tttttt.me/tewoderosdemelash/586
ታዲያ ከሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት ጋር በተያያዘ ስመ ገናና የሆነው ክብረ ነገሥት ለምን ተጻፈ? የሚል ጥያቄ ቢነሣ ዳንኤል የሚከተለውን መልስ ይሰጣል፡-
#"...ለዐዲሱ #የይኩኖ #አምላክ #ሥርወ #መንግሥት #ታሪካዊ፣ #ሃይማኖታዊ #መደላድል #መፍጠር… የዐረብ ምንጮችን መሠረት አደርጎ በቃላዊ መረጃዎችና በተራረፉ የጸሑፍ መዛግብት ላይ ተንተርሶ የተዘጋጀ #አገራዊ #መጽሐፍ #ነው፡፡… ሁለተኛው ዓላማው ለኢትዮጵያ ነገሥታት የማንነት መሠረት መስጠት ነው፡፡ ንግሥናን ከእስራኤል ዘር በሚገኝ የዘር ተዋርዶ ብቻ እንዲሆን የሕግ መሠረት አስቀመጠ፡፡ ‹ሰሎሞናዊ› የሚለውም ሐሳብ በሚገባ ጎልቶ ወጣ፡፡ ይኩኖ አምላክም የሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት መላሽ ተባለ፡፡… ንቡረ ዕድ ይስሐቅና የዘመኑ ሊቃውንት ክብረ ነገሥትን የተረጎሙበት አንዱ ምክንያት ለኢትዮጵያ ዐዲስ ማንነትን ለመስጠት ነው፡፡ ያችኛዋ እስራኤል ፈረሳለች፣ ክርስትናንም አልተቀበለችም፡፡ በመሆኑም ኢትዮጵያ ዐዲሷ እስራኤል ናት፡፡ በመሆኑም ለእስራኤል የተሰጠው ቃል ኪዳን ለኢትዮጵያ ተላልፏል፣ ይህም በሰሎሞንና በንግሥት ሳባ በኩል ተፈጽሟል፡፡ የቃል ኪዳኑ ታቦትም በኢትዮጵያ ነው፡፡ ስለዚህ #ኢትዮጵያ #የአፍሪካ #ጽዮን #ናት #የሚለውን #ለመመሥረት #ነው (ገጽ 25 እና 302 የግርጌ ማስታወሻ 804 እና 325)፡፡
በዚህ በዳንኤል እምነትና ምስክርነት መሠረት ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት የሚባል ከሌለ፣ ክብረ መንግሥትም ለሌላ ዓላማ ከተጻፈ የሰሎሞን ልጅ ነው የሚባለው የቀዳማዊ ምኒልክ ታሪክ እና በእሱ አማካይነት ወደ ሀገራችን መጥቷል የሚባለው ታቦት ታሪክ ውሃ በላው ማለት ነዋ!!!???
https://tttttt.me/tewoderosdemelash/586
Telegram
ቴዎድሮስ ደመላሽ
ዳንኤል ክብረት በ2011 ለንባብ ባበቃው "ኢትዮጵያዊው ሱራፊ" ላይ ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት የሚባል የለም የሚል ሐሳብ ሲያቀርብ ይታያል፡፡ ለዚህም ‹‹ #የሄደም #የተመለሰም #ሰሎሞናዊ #መንግሥት #የለም፡፡… ከእስራኤል ዘር ጋር ማገናኘት የሕዝባችን ባህል መሆኑን የምናየው በታሪክ ነገሥታቱ ብቻ ሳይሆን በገድለ ቅዱሳኑም ይህንኑ ባህል ማገኘታችን ነው፡፡ በባህላዊው የዘር ቈጠራ ውስጥም አለ፡፡ #ስለዚህም…
Forwarded from እውነት አርነት ያወጣል (ቴዎድሮስ)
ካነበብኩት
ትኩረት እንዲደርግበት ከፈለኩት ክፍል በቀር ሳልጨምር ሳልቀንስ
(ከቴሌግራም መንደር)
ኃጢአቷን የምትጽፈዉ ሴት
አንዲት ሴት ነበረች ኃጢአቷን የምትጽፍ
ልቧ በኃጢአት የሰከረ ለኃጢአትም ተገዥ የሆነች ይች ሴት የተለያየ ኃጢያት የምትሰራ ናት ትዘሙታለች፣ ትዋሻለች፣ ታማለች፣ ተሰርቃለች፣ ትገድላለች፣ በአል ትሽራለች፣ በትእቢት የተሞላች ሴት ናት ልቧ ኃጢአት ነበር። ነገር ግን የምትሰራዉን ኃጢአቷን ሁሉ እየጻፈች ታስቀምጥ ነበር።
ከእለታት አንድ ቀን የጻፈችዉን ኃጢአቷን ብታየዉ ስንክሳር አክሎ ተመለከተችዉ ስንክሳር ማለት በ365 ቀኖች የሚለዉ የቅዱሳን ታሪክ ሰብስቦ የያዘ ትልቅ መጽሐፍ ነዉ። የዚች ሴትም ኃጢአትም ይህን አክሎ ነበር እንዳየችዉ ደነገጠችና ኃጢአቷን ተሸክማ አባት ወደ አለበት ወደ አንጾኪያ ሄደች አባ ባስልዮስን አገኘችዉ አባቴ በዚህ ያለዉ ኃጢአትሽ ይፋቅልሽ በለኝ አለችዉ።
አባ ባስልዮስም ይፋቅልሽ አላት ገልጣ ብታሳየዉ ሁሉ ተፍቆ አንዲት ኃጢአት ብቻ ቀርታ አየቻት። በጣም ከባድ ኃጢአት ነበረች ሊፈሩዋት የምትከብድ ሊነግሯት የምታሳፍር ነበረች አባቴ ይችሳ አለችዉ አባ ባስልዮስም ይችን ኃጢአትሽንስ #ማስተሰረይ የሚችል ልጄ ቅዱስ ኤፍሬም ነዉ ሂደሽ ለእርሱ ንገሪዉ አላት።
አባ ባስልዮስ ይሄን ያላት ኃጢአቷን #መፋቅ #አቅቶት #አይደለም የራሱ ክብር ከሚገልጥ የቅዱስ ኤፍሬም ክብር እንዲገለጥ ፈልጎ ነዉ። ደግሞም ስትመላለስ ንስሐ እንዲሆናት ጭምር ነዉ።
እሷም አባ ባሰስልዮስ እንዳላት ቅዱስ ኤፍሬም ወዳለበት ወደ ሶሪያ ሄደች በባዶ እግሯ እንቅፋቱ እየመታት እሾሁ እየወጋት እግሯ ሲደማ ልብሷን ቀዳ እየጠመጠመች ተጉዛ ከቅዱስ ኤፍርም ደረሰች።
አባቴ በዚህ ያለዉ ኃጢአትሽ ይፋቅልሽ በለኝ አለችዉ ቅዱስ ኤፍሬም ግን ይሄ ለኔ አይቻለኝም ለአባቴ ለአባ ባስለዮስ እንጂ አላት ቅዱስ ኤፍሬም ግን ኃጢአቷን #መደምሰስ #አቅቶት #አይደለም በፈሊጥ ቀኖና ሲሰጣት እንጂ ስትመላለስ ኃጢአቷ እንዲቀልላትም ነዉ። ሂደሽ ለአባ ባስለዮስ ንገሪዉ ይደመስስልሻል አላት እሷም አግኝቸዉ እኮ አይሆንልኝም ብሎ ወደ አንተ ልኮኛል ሳትል እሽ ብላ መንገድ ስትጀምር እንደ ቀድሞዉ በህይወት አታገኝዉም ሙቶ ካህናት ሊቀብሩት ወደ ቤተ ክርስቲያን ይዘዉት ሲሄዱ ታገኝዋለሽ ሳትጠራሪ የተጻፈዉ ኃጢአትሽን ከአስክሬኑ ላይ ጣይዉ አላት እሷም እሽ ብላ ሄደች የቀኑ ሙቀት የሌሊቱ ብርድ እያሰቃያት ደረሰች ሙቶ ካህናት ፍትሀት እየፈቱት አየች።
የእግዚአብሔር አገልጋይ ባስልዮስ ሆይ የባሪያህን ኃጢአት ደምስስልኝ ብላ ከአስክሬኑ ላይ ጣለችዉ አስክሬኑም ድምጽ ወጥቶ ኃጢአትሽ ተደምስሶልሻል አላት ገልጣ ብታይ ተደምስሶላታል። አምላኳን አመሰገነች በደስታ ዘመረች በዚህ በኋላ ዓለምን ንቃ ገዳም ገብታ መኖር ጀመረች።
እንደዚች ሴት ኃጢአቱን የሚያስታዉስ ማነዉ?
ወደ ካህን ሂዶ ንስሐ የገባስ ስንቱ ነዉ?
ስለ ኃጢአቱ በረሃ የተከራተተ ማን ይሆን?
የዚችን ሴት መጨረሻ ያሳመረ የሁላችንም መጨረሻ ያሳምርልን ኃጢአቷን የደመሠሠ የሁላችንም ኃጢአት ይደምስስልን!!! አሜን ፫
#ለንስሐ #የሚሆን #ፍሬ #አድርጉ!
የዉዳሴ ማርያም አንድምታ ትርጓሜ
////////////////////////////////
https://tttttt.me/tewoderosdemelash/640
ትኩረት እንዲደርግበት ከፈለኩት ክፍል በቀር ሳልጨምር ሳልቀንስ
(ከቴሌግራም መንደር)
ኃጢአቷን የምትጽፈዉ ሴት
አንዲት ሴት ነበረች ኃጢአቷን የምትጽፍ
ልቧ በኃጢአት የሰከረ ለኃጢአትም ተገዥ የሆነች ይች ሴት የተለያየ ኃጢያት የምትሰራ ናት ትዘሙታለች፣ ትዋሻለች፣ ታማለች፣ ተሰርቃለች፣ ትገድላለች፣ በአል ትሽራለች፣ በትእቢት የተሞላች ሴት ናት ልቧ ኃጢአት ነበር። ነገር ግን የምትሰራዉን ኃጢአቷን ሁሉ እየጻፈች ታስቀምጥ ነበር።
ከእለታት አንድ ቀን የጻፈችዉን ኃጢአቷን ብታየዉ ስንክሳር አክሎ ተመለከተችዉ ስንክሳር ማለት በ365 ቀኖች የሚለዉ የቅዱሳን ታሪክ ሰብስቦ የያዘ ትልቅ መጽሐፍ ነዉ። የዚች ሴትም ኃጢአትም ይህን አክሎ ነበር እንዳየችዉ ደነገጠችና ኃጢአቷን ተሸክማ አባት ወደ አለበት ወደ አንጾኪያ ሄደች አባ ባስልዮስን አገኘችዉ አባቴ በዚህ ያለዉ ኃጢአትሽ ይፋቅልሽ በለኝ አለችዉ።
አባ ባስልዮስም ይፋቅልሽ አላት ገልጣ ብታሳየዉ ሁሉ ተፍቆ አንዲት ኃጢአት ብቻ ቀርታ አየቻት። በጣም ከባድ ኃጢአት ነበረች ሊፈሩዋት የምትከብድ ሊነግሯት የምታሳፍር ነበረች አባቴ ይችሳ አለችዉ አባ ባስልዮስም ይችን ኃጢአትሽንስ #ማስተሰረይ የሚችል ልጄ ቅዱስ ኤፍሬም ነዉ ሂደሽ ለእርሱ ንገሪዉ አላት።
አባ ባስልዮስ ይሄን ያላት ኃጢአቷን #መፋቅ #አቅቶት #አይደለም የራሱ ክብር ከሚገልጥ የቅዱስ ኤፍሬም ክብር እንዲገለጥ ፈልጎ ነዉ። ደግሞም ስትመላለስ ንስሐ እንዲሆናት ጭምር ነዉ።
እሷም አባ ባሰስልዮስ እንዳላት ቅዱስ ኤፍሬም ወዳለበት ወደ ሶሪያ ሄደች በባዶ እግሯ እንቅፋቱ እየመታት እሾሁ እየወጋት እግሯ ሲደማ ልብሷን ቀዳ እየጠመጠመች ተጉዛ ከቅዱስ ኤፍርም ደረሰች።
አባቴ በዚህ ያለዉ ኃጢአትሽ ይፋቅልሽ በለኝ አለችዉ ቅዱስ ኤፍሬም ግን ይሄ ለኔ አይቻለኝም ለአባቴ ለአባ ባስለዮስ እንጂ አላት ቅዱስ ኤፍሬም ግን ኃጢአቷን #መደምሰስ #አቅቶት #አይደለም በፈሊጥ ቀኖና ሲሰጣት እንጂ ስትመላለስ ኃጢአቷ እንዲቀልላትም ነዉ። ሂደሽ ለአባ ባስለዮስ ንገሪዉ ይደመስስልሻል አላት እሷም አግኝቸዉ እኮ አይሆንልኝም ብሎ ወደ አንተ ልኮኛል ሳትል እሽ ብላ መንገድ ስትጀምር እንደ ቀድሞዉ በህይወት አታገኝዉም ሙቶ ካህናት ሊቀብሩት ወደ ቤተ ክርስቲያን ይዘዉት ሲሄዱ ታገኝዋለሽ ሳትጠራሪ የተጻፈዉ ኃጢአትሽን ከአስክሬኑ ላይ ጣይዉ አላት እሷም እሽ ብላ ሄደች የቀኑ ሙቀት የሌሊቱ ብርድ እያሰቃያት ደረሰች ሙቶ ካህናት ፍትሀት እየፈቱት አየች።
የእግዚአብሔር አገልጋይ ባስልዮስ ሆይ የባሪያህን ኃጢአት ደምስስልኝ ብላ ከአስክሬኑ ላይ ጣለችዉ አስክሬኑም ድምጽ ወጥቶ ኃጢአትሽ ተደምስሶልሻል አላት ገልጣ ብታይ ተደምስሶላታል። አምላኳን አመሰገነች በደስታ ዘመረች በዚህ በኋላ ዓለምን ንቃ ገዳም ገብታ መኖር ጀመረች።
እንደዚች ሴት ኃጢአቱን የሚያስታዉስ ማነዉ?
ወደ ካህን ሂዶ ንስሐ የገባስ ስንቱ ነዉ?
ስለ ኃጢአቱ በረሃ የተከራተተ ማን ይሆን?
የዚችን ሴት መጨረሻ ያሳመረ የሁላችንም መጨረሻ ያሳምርልን ኃጢአቷን የደመሠሠ የሁላችንም ኃጢአት ይደምስስልን!!! አሜን ፫
#ለንስሐ #የሚሆን #ፍሬ #አድርጉ!
የዉዳሴ ማርያም አንድምታ ትርጓሜ
////////////////////////////////
https://tttttt.me/tewoderosdemelash/640
Telegram
"እውነት አርነት ያወጣል"
ካነበብኩት
ትኩረት እንዲደርግበት ከፈለኩት ክፍል በቀር ሳልጨምር ሳልቀንስ
(ከቴሌግራም መንደር)
ኃጢአቷን የምትጽፈዉ ሴት
አንዲት ሴት ነበረች ኃጢአቷን የምትጽፍ
ልቧ በኃጢአት የሰከረ ለኃጢአትም ተገዥ የሆነች ይች ሴት የተለያየ ኃጢያት የምትሰራ ናት ትዘሙታለች፣ ትዋሻለች፣ ታማለች፣ ተሰርቃለች፣ ትገድላለች፣ በአል ትሽራለች፣ በትእቢት የተሞላች ሴት ናት ልቧ ኃጢአት ነበር። ነገር ግን የምትሰራዉን…
ትኩረት እንዲደርግበት ከፈለኩት ክፍል በቀር ሳልጨምር ሳልቀንስ
(ከቴሌግራም መንደር)
ኃጢአቷን የምትጽፈዉ ሴት
አንዲት ሴት ነበረች ኃጢአቷን የምትጽፍ
ልቧ በኃጢአት የሰከረ ለኃጢአትም ተገዥ የሆነች ይች ሴት የተለያየ ኃጢያት የምትሰራ ናት ትዘሙታለች፣ ትዋሻለች፣ ታማለች፣ ተሰርቃለች፣ ትገድላለች፣ በአል ትሽራለች፣ በትእቢት የተሞላች ሴት ናት ልቧ ኃጢአት ነበር። ነገር ግን የምትሰራዉን…