▶️ በኢትዮጽያ #የማርያም #ስዕል አመጣጥ #የረጅም ጊዜ #ታሪክ ባይኖረውም #በአጼ #ዳዊት #ዘመነ #መንግስት [በ1365-1395 ዓ.ም] <<ከኢየሩሳሌም ወደ ኢትዮጽያ ወንጌላዊ ሉቃስ የሳላት የማርያም ስዕል መጣች>> በማለት ለመጀመሪያ ጊዜ #የሥዕል #በር ተከፈተ[8]።
▶️ በ14ኛው ክፍለ ዘመን ማብቂያ ላይ #የአፄ ዘርዓ ያቆብ ቤተሰቦች #የፊተኛው ልጃቸው ስለሞተባቸው ገና #ሳይወለድ እያለ <<ተወልዶ በጤና ካደገ ለቅድስት ድንግል ማርያም እሰጠዋለው>> ብለው #በስእሉ ፊት ያልተለመደ #ጸሎትና #ስለት አቀረቡ[9]። ይህንንም #ስለት አይነት በተደጋጋሚ ሲሰማ ያደገው #ዘረዓ ያዕቆብ #ስልጣኑን {አፄነቱን} ሲረከብ #ስእሎችን #በከፍተኛ ሁኔታ #እንዲስፋፉና #እንዲሰገድላቸው #የማርያም #ስእልም [ስእለ አድህኖ] ተብሎ እንዲሰየም አደረገ። በዚህም 2ተኛው #ቆስጠንጢኖስ እንዲባል አስችሎታል[10]።
▶️ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ #በሙዚየም በኢትዮጵያ ስላሉ #ስነ ስዕላት አስመልክቶ የሚከተለውን አስፍሯል።
<<በሰሌዳ ላይ (በእንጨት በጨርቅ በብራናና በመሳሰሉት) የመሳል ጥበብ በኢትዮጵያ የተጀመረው በ15ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ላይ እንደሆነ ይገመታል ከዚህ ዘመን በፊት የተሳሉ አንዳንድ የሰሌዳ ላይ ስዕሎች እስካሁን ድረስ አልተገኙም። የታሪክ ተመራማሪዎች እንደሚሉት {ስዕላተ አስህኖ} ድንገት ብቅ ያሉት በአጼ ዘርዓ ያዕቆብ [1434 እ.አ.አ] ዘመን እንደሆነና ይህም የሆነበት ምክንያት ንጉሱ ለእመቤታችን ለድንግል ማርያም ከነበረው ልዩ እምነትና ፍቅር ጋር የተያያዘ ነው ይላሉ። ከዚህም የተነሳ በኢትዮጵያ ውስጥ "የስእላተ አድህኖ" ምስሎችን ማክበር በእርሱ መታመንና የስዕላቱ ተፈላጊነት እያደገ የመጣው ከእሱ ዘመነ መንግስት ወዲህ ነው። . . . የዘመኑ ዝነኛና ታዋቂ ሰዓሊ አባ ፍሬ ፅዮን የሚባል መነኩሴ ነበር። የእሱ ልዩና ፈር ቀዳጅ ስልት በዘመኑ የኢትዮጵያ የስነ ስዕል ጥበብ ላይ በእጅጉ ተጽኖ አድርጓል። በ15ኛው ክፍለ ዘመን 2ኛ አጋማሽ በአማራው ሃገር እና በሸዋ የተሳሉ ብዙ የሰሌዳ ስዕሎች ላይ እና በዚያ ዘመን በተሰሩ መስቀሎች ላይ የእሱ ስልት በእጅጉ ተንጻባርቆ ይገኛል።>>
▶️ ሥዕላት የተስፋፉት #ከውጪ ዓለም በተለይም #ከኢየሩሳሌምና #ከካይሮ እንዲሁም #በጣሊያን ሃገር ከምትገኘው #ከቪኒስ እና ከሌሎች #ከተሞች ጋር በተመሰረቱት ግንኙነቶች አማካኝነት ነው። ከእነዚህም በተጨማሪ #የኢትዮጽያ #ሰዓሊዎች #የቤዛንታይን #አሳሳል #ስልትንም በማጥናት የራሳቸውን #አዳዲስ #ስልቶች አዳበሩ።
<<ኢታሎ-ክሬታን>> የሚባለው #ስልተ አሳሳል ደግሞ #የእሬታ #ሰዓሊዎች #የቢዛንታይን #ስልት በመጠቀም #የኢጣልያንም #የስዕላተ #አድህኖ ይዘት #በስዕል የገለጹበት ነው። #ብራንካሎዮን የተባለው ታዋቂው #የቪኒስ #ሰዓሊ ኢትዮጵያ ውስጥ #ለ40 ዓመት በኖረበት ጊዜ #የ15ኛው ክፍለ ዘመን #የኢትዮጵያ አሳሳል #ሂደት እና #እድገት ላይ #ታላቅ #አስተዋጽኦ አድርጓል። በኢትዮጵያም ውስጥ #የጣሊያን #የአሳሳልን #ስልት ያስገባው ይኸው #ሰዓሊ ነው። በዚህ #ጣሊያናዊ #ሰዓሊ የተከናወኑት #ስዕሎች #የካትሮችንቶ አሳሳል ጥበቡን #ባህሪያት #ያንፀባርቃሉ።
. . . በኢትዮጵያ #የስዕል ጥበብ ላይ ሌላኛው #የውጭ #አስተዋጽኦ የመጣው #በ17ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ 30 #ዓመታት ወደ #ኢትዮጵያ ከገቡት #ኢየሱሳውያን {ጆስዊታስ}[11] አማካኝነት ነው።
▶️ በኢትዮጵያ ውስጥ ከነበረው #ባህላዊ #የእመቤታችን #ስዕለ #አድህኖ አሳሳል በተጨማሪ <<የማጆ ወሬ ማርያም>> {በሮማ ከተማ ውስጥ የምትገኝ ቤተክርስቲያን} #አሳሳል #ስልት ገባ። ዋነኛው #የጣሊያን #ስዕል ለብዙ #ምዕተ አመታት #ሮማ #ከተማ ይቀመጥ ነበር። #በ1596 እ.ኤ.አ #ኢየሱሳውያን #የሮማውን #ሊቀጳጳሳት በማስፈቀድ #የዋንኛውን #ቅጅ #ስዕሎች በመላው #ዓለም ሊሰብኩ ወደሄዱባቸው #አገሮች ሁሉ ወሰዱ። በዚህ መሰረት #ኢትዮጵያ ውስጥ #ገባ። ከዚያን ጊዜ ወዲህ #የማጆሬዋ #ማርያም #ስዕል <<ምስለ ፍቅር ወልዳ>> ተሰኝቶና #በማርያም ተሰይሞ #በኢትዮጵያ #ጥናትና #ምርምር #ተቋም ከሚገኙት #ስዕላተ #አድህኖ ውስጥ አብዛኛውን ይኸው <<ምስለ ፍቅር ወልዳ>> የተባለው ነው።
@gedlatnadersanat
▶️ በ14ኛው ክፍለ ዘመን ማብቂያ ላይ #የአፄ ዘርዓ ያቆብ ቤተሰቦች #የፊተኛው ልጃቸው ስለሞተባቸው ገና #ሳይወለድ እያለ <<ተወልዶ በጤና ካደገ ለቅድስት ድንግል ማርያም እሰጠዋለው>> ብለው #በስእሉ ፊት ያልተለመደ #ጸሎትና #ስለት አቀረቡ[9]። ይህንንም #ስለት አይነት በተደጋጋሚ ሲሰማ ያደገው #ዘረዓ ያዕቆብ #ስልጣኑን {አፄነቱን} ሲረከብ #ስእሎችን #በከፍተኛ ሁኔታ #እንዲስፋፉና #እንዲሰገድላቸው #የማርያም #ስእልም [ስእለ አድህኖ] ተብሎ እንዲሰየም አደረገ። በዚህም 2ተኛው #ቆስጠንጢኖስ እንዲባል አስችሎታል[10]።
▶️ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ #በሙዚየም በኢትዮጵያ ስላሉ #ስነ ስዕላት አስመልክቶ የሚከተለውን አስፍሯል።
<<በሰሌዳ ላይ (በእንጨት በጨርቅ በብራናና በመሳሰሉት) የመሳል ጥበብ በኢትዮጵያ የተጀመረው በ15ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ላይ እንደሆነ ይገመታል ከዚህ ዘመን በፊት የተሳሉ አንዳንድ የሰሌዳ ላይ ስዕሎች እስካሁን ድረስ አልተገኙም። የታሪክ ተመራማሪዎች እንደሚሉት {ስዕላተ አስህኖ} ድንገት ብቅ ያሉት በአጼ ዘርዓ ያዕቆብ [1434 እ.አ.አ] ዘመን እንደሆነና ይህም የሆነበት ምክንያት ንጉሱ ለእመቤታችን ለድንግል ማርያም ከነበረው ልዩ እምነትና ፍቅር ጋር የተያያዘ ነው ይላሉ። ከዚህም የተነሳ በኢትዮጵያ ውስጥ "የስእላተ አድህኖ" ምስሎችን ማክበር በእርሱ መታመንና የስዕላቱ ተፈላጊነት እያደገ የመጣው ከእሱ ዘመነ መንግስት ወዲህ ነው። . . . የዘመኑ ዝነኛና ታዋቂ ሰዓሊ አባ ፍሬ ፅዮን የሚባል መነኩሴ ነበር። የእሱ ልዩና ፈር ቀዳጅ ስልት በዘመኑ የኢትዮጵያ የስነ ስዕል ጥበብ ላይ በእጅጉ ተጽኖ አድርጓል። በ15ኛው ክፍለ ዘመን 2ኛ አጋማሽ በአማራው ሃገር እና በሸዋ የተሳሉ ብዙ የሰሌዳ ስዕሎች ላይ እና በዚያ ዘመን በተሰሩ መስቀሎች ላይ የእሱ ስልት በእጅጉ ተንጻባርቆ ይገኛል።>>
▶️ ሥዕላት የተስፋፉት #ከውጪ ዓለም በተለይም #ከኢየሩሳሌምና #ከካይሮ እንዲሁም #በጣሊያን ሃገር ከምትገኘው #ከቪኒስ እና ከሌሎች #ከተሞች ጋር በተመሰረቱት ግንኙነቶች አማካኝነት ነው። ከእነዚህም በተጨማሪ #የኢትዮጽያ #ሰዓሊዎች #የቤዛንታይን #አሳሳል #ስልትንም በማጥናት የራሳቸውን #አዳዲስ #ስልቶች አዳበሩ።
<<ኢታሎ-ክሬታን>> የሚባለው #ስልተ አሳሳል ደግሞ #የእሬታ #ሰዓሊዎች #የቢዛንታይን #ስልት በመጠቀም #የኢጣልያንም #የስዕላተ #አድህኖ ይዘት #በስዕል የገለጹበት ነው። #ብራንካሎዮን የተባለው ታዋቂው #የቪኒስ #ሰዓሊ ኢትዮጵያ ውስጥ #ለ40 ዓመት በኖረበት ጊዜ #የ15ኛው ክፍለ ዘመን #የኢትዮጵያ አሳሳል #ሂደት እና #እድገት ላይ #ታላቅ #አስተዋጽኦ አድርጓል። በኢትዮጵያም ውስጥ #የጣሊያን #የአሳሳልን #ስልት ያስገባው ይኸው #ሰዓሊ ነው። በዚህ #ጣሊያናዊ #ሰዓሊ የተከናወኑት #ስዕሎች #የካትሮችንቶ አሳሳል ጥበቡን #ባህሪያት #ያንፀባርቃሉ።
. . . በኢትዮጵያ #የስዕል ጥበብ ላይ ሌላኛው #የውጭ #አስተዋጽኦ የመጣው #በ17ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ 30 #ዓመታት ወደ #ኢትዮጵያ ከገቡት #ኢየሱሳውያን {ጆስዊታስ}[11] አማካኝነት ነው።
▶️ በኢትዮጵያ ውስጥ ከነበረው #ባህላዊ #የእመቤታችን #ስዕለ #አድህኖ አሳሳል በተጨማሪ <<የማጆ ወሬ ማርያም>> {በሮማ ከተማ ውስጥ የምትገኝ ቤተክርስቲያን} #አሳሳል #ስልት ገባ። ዋነኛው #የጣሊያን #ስዕል ለብዙ #ምዕተ አመታት #ሮማ #ከተማ ይቀመጥ ነበር። #በ1596 እ.ኤ.አ #ኢየሱሳውያን #የሮማውን #ሊቀጳጳሳት በማስፈቀድ #የዋንኛውን #ቅጅ #ስዕሎች በመላው #ዓለም ሊሰብኩ ወደሄዱባቸው #አገሮች ሁሉ ወሰዱ። በዚህ መሰረት #ኢትዮጵያ ውስጥ #ገባ። ከዚያን ጊዜ ወዲህ #የማጆሬዋ #ማርያም #ስዕል <<ምስለ ፍቅር ወልዳ>> ተሰኝቶና #በማርያም ተሰይሞ #በኢትዮጵያ #ጥናትና #ምርምር #ተቋም ከሚገኙት #ስዕላተ #አድህኖ ውስጥ አብዛኛውን ይኸው <<ምስለ ፍቅር ወልዳ>> የተባለው ነው።
@gedlatnadersanat
Forwarded from እውነት አርነት ያወጣል (ቴዎድሮስ)
ዳንኤል ክብረት በ2011 ለንባብ ባበቃው "ኢትዮጵያዊው ሱራፊ" ላይ ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት የሚባል የለም የሚል ሐሳብ ሲያቀርብ ይታያል፡፡ ለዚህም ‹‹ #የሄደም #የተመለሰም #ሰሎሞናዊ #መንግሥት #የለም፡፡… ከእስራኤል ዘር ጋር ማገናኘት የሕዝባችን ባህል መሆኑን የምናየው በታሪክ ነገሥታቱ ብቻ ሳይሆን በገድለ ቅዱሳኑም ይህንኑ ባህል ማገኘታችን ነው፡፡ በባህላዊው የዘር ቈጠራ ውስጥም አለ፡፡ #ስለዚህም #ነገሥታቱን #‹ሰሎሞናዊ› #የሆነና #ያልሆነ #ብሎ #መከፋፈሉ #አዋጪ #አይደለም›› (ገጽ 27) በሚል ያሰፈረውን መመልከት ይቻላል፡፡
ታዲያ ከሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት ጋር በተያያዘ ስመ ገናና የሆነው ክብረ ነገሥት ለምን ተጻፈ? የሚል ጥያቄ ቢነሣ ዳንኤል የሚከተለውን መልስ ይሰጣል፡-
#"...ለዐዲሱ #የይኩኖ #አምላክ #ሥርወ #መንግሥት #ታሪካዊ፣ #ሃይማኖታዊ #መደላድል #መፍጠር… የዐረብ ምንጮችን መሠረት አደርጎ በቃላዊ መረጃዎችና በተራረፉ የጸሑፍ መዛግብት ላይ ተንተርሶ የተዘጋጀ #አገራዊ #መጽሐፍ #ነው፡፡… ሁለተኛው ዓላማው ለኢትዮጵያ ነገሥታት የማንነት መሠረት መስጠት ነው፡፡ ንግሥናን ከእስራኤል ዘር በሚገኝ የዘር ተዋርዶ ብቻ እንዲሆን የሕግ መሠረት አስቀመጠ፡፡ ‹ሰሎሞናዊ› የሚለውም ሐሳብ በሚገባ ጎልቶ ወጣ፡፡ ይኩኖ አምላክም የሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት መላሽ ተባለ፡፡… ንቡረ ዕድ ይስሐቅና የዘመኑ ሊቃውንት ክብረ ነገሥትን የተረጎሙበት አንዱ ምክንያት ለኢትዮጵያ ዐዲስ ማንነትን ለመስጠት ነው፡፡ ያችኛዋ እስራኤል ፈረሳለች፣ ክርስትናንም አልተቀበለችም፡፡ በመሆኑም ኢትዮጵያ ዐዲሷ እስራኤል ናት፡፡ በመሆኑም ለእስራኤል የተሰጠው ቃል ኪዳን ለኢትዮጵያ ተላልፏል፣ ይህም በሰሎሞንና በንግሥት ሳባ በኩል ተፈጽሟል፡፡ የቃል ኪዳኑ ታቦትም በኢትዮጵያ ነው፡፡ ስለዚህ #ኢትዮጵያ #የአፍሪካ #ጽዮን #ናት #የሚለውን #ለመመሥረት #ነው (ገጽ 25 እና 302 የግርጌ ማስታወሻ 804 እና 325)፡፡
በዚህ በዳንኤል እምነትና ምስክርነት መሠረት ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት የሚባል ከሌለ፣ ክብረ መንግሥትም ለሌላ ዓላማ ከተጻፈ የሰሎሞን ልጅ ነው የሚባለው የቀዳማዊ ምኒልክ ታሪክ እና በእሱ አማካይነት ወደ ሀገራችን መጥቷል የሚባለው ታቦት ታሪክ ውሃ በላው ማለት ነዋ!!!???
https://tttttt.me/tewoderosdemelash/586
ታዲያ ከሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት ጋር በተያያዘ ስመ ገናና የሆነው ክብረ ነገሥት ለምን ተጻፈ? የሚል ጥያቄ ቢነሣ ዳንኤል የሚከተለውን መልስ ይሰጣል፡-
#"...ለዐዲሱ #የይኩኖ #አምላክ #ሥርወ #መንግሥት #ታሪካዊ፣ #ሃይማኖታዊ #መደላድል #መፍጠር… የዐረብ ምንጮችን መሠረት አደርጎ በቃላዊ መረጃዎችና በተራረፉ የጸሑፍ መዛግብት ላይ ተንተርሶ የተዘጋጀ #አገራዊ #መጽሐፍ #ነው፡፡… ሁለተኛው ዓላማው ለኢትዮጵያ ነገሥታት የማንነት መሠረት መስጠት ነው፡፡ ንግሥናን ከእስራኤል ዘር በሚገኝ የዘር ተዋርዶ ብቻ እንዲሆን የሕግ መሠረት አስቀመጠ፡፡ ‹ሰሎሞናዊ› የሚለውም ሐሳብ በሚገባ ጎልቶ ወጣ፡፡ ይኩኖ አምላክም የሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት መላሽ ተባለ፡፡… ንቡረ ዕድ ይስሐቅና የዘመኑ ሊቃውንት ክብረ ነገሥትን የተረጎሙበት አንዱ ምክንያት ለኢትዮጵያ ዐዲስ ማንነትን ለመስጠት ነው፡፡ ያችኛዋ እስራኤል ፈረሳለች፣ ክርስትናንም አልተቀበለችም፡፡ በመሆኑም ኢትዮጵያ ዐዲሷ እስራኤል ናት፡፡ በመሆኑም ለእስራኤል የተሰጠው ቃል ኪዳን ለኢትዮጵያ ተላልፏል፣ ይህም በሰሎሞንና በንግሥት ሳባ በኩል ተፈጽሟል፡፡ የቃል ኪዳኑ ታቦትም በኢትዮጵያ ነው፡፡ ስለዚህ #ኢትዮጵያ #የአፍሪካ #ጽዮን #ናት #የሚለውን #ለመመሥረት #ነው (ገጽ 25 እና 302 የግርጌ ማስታወሻ 804 እና 325)፡፡
በዚህ በዳንኤል እምነትና ምስክርነት መሠረት ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት የሚባል ከሌለ፣ ክብረ መንግሥትም ለሌላ ዓላማ ከተጻፈ የሰሎሞን ልጅ ነው የሚባለው የቀዳማዊ ምኒልክ ታሪክ እና በእሱ አማካይነት ወደ ሀገራችን መጥቷል የሚባለው ታቦት ታሪክ ውሃ በላው ማለት ነዋ!!!???
https://tttttt.me/tewoderosdemelash/586
Telegram
ቴዎድሮስ ደመላሽ
ዳንኤል ክብረት በ2011 ለንባብ ባበቃው "ኢትዮጵያዊው ሱራፊ" ላይ ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት የሚባል የለም የሚል ሐሳብ ሲያቀርብ ይታያል፡፡ ለዚህም ‹‹ #የሄደም #የተመለሰም #ሰሎሞናዊ #መንግሥት #የለም፡፡… ከእስራኤል ዘር ጋር ማገናኘት የሕዝባችን ባህል መሆኑን የምናየው በታሪክ ነገሥታቱ ብቻ ሳይሆን በገድለ ቅዱሳኑም ይህንኑ ባህል ማገኘታችን ነው፡፡ በባህላዊው የዘር ቈጠራ ውስጥም አለ፡፡ #ስለዚህም…