በቀላሉ የሚለቀኝ አልነበረም፡፡ ትኩር ብሎ ካየኝ በኋላ፤ “ስማ አቶ አማረ ከእኛ የሚያመልጥ ነገር አለ ብለህ አስበህ ከሆነ ተሳስተሀል፡፡ እኔ ከደሙ ንፅህ ነኝ፤ በአልማዝ ግድያ ውስጥ እጄ የለበትም ብለህ እኛን ለማሳመን እየጣርክ ከሆነ እኛን ሳይሆን እራስህን እያታለልክ መሆኑን ብትረዳ ጥሩ ነው፡፡ ይልቅ እኛን ከማድከም ውጪ የምታገኘው አንድም ነገር የለምና እውነቱን ብትናገር የተሻለ ነው” ብሎ የአልማዝን ሞትን ባልጠበቅሁት ስዓት ድንገት ሲያረዳኝ ራሴን ስቼ ወደቅሁ፡፡
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍31
ሀ 'ሴት ነሽ
እኔም አገኘሁ ቆንጆ እመቤት
ልብ ምትሞላ ምታደርግ ሀሴት
ጊዜ የማይሽረው ፀባይ ሙላት
ወቅት የማይቀይረው የተሰጣት ውበት
አገኘሁ አገኘሁ
የፈጣሪን ፀጋ ከርሷ እተሰጠው
በመልካሙ ስፍራ ሁሌ እየተገኘሁ
አገኘሁ ተገኘሁ በሠልኬም ተሰራሁ
አፎይ
እፎይ አሜን አሜን
ግጥሜን ሳገኝ ልቤን
አሜን ልበል አሜን
ሞልተሽው አለሜን
አሜን
ከሴትም ከምንም
ሀ'ሴት ነሽ የእኔ አለም
🔘ከተመስገን🔘
እኔም አገኘሁ ቆንጆ እመቤት
ልብ ምትሞላ ምታደርግ ሀሴት
ጊዜ የማይሽረው ፀባይ ሙላት
ወቅት የማይቀይረው የተሰጣት ውበት
አገኘሁ አገኘሁ
የፈጣሪን ፀጋ ከርሷ እተሰጠው
በመልካሙ ስፍራ ሁሌ እየተገኘሁ
አገኘሁ ተገኘሁ በሠልኬም ተሰራሁ
አፎይ
እፎይ አሜን አሜን
ግጥሜን ሳገኝ ልቤን
አሜን ልበል አሜን
ሞልተሽው አለሜን
አሜን
ከሴትም ከምንም
ሀ'ሴት ነሽ የእኔ አለም
🔘ከተመስገን🔘
👍15❤3😁1
"የኔ"
ሁል ጊዜ እልሻለሁ
ፍቅር የገለጽሁ መስሎኝ ቃል እደርታለሁ
አንቺ ማለት ለእኔ....
ሁሌ ምትናፍቂኝ
ሁሌ የምትርቢኝ
አንችን ባየሁ ቁጥር
ደስታዬ ሚጨምር
አንችን ባጣሁ ጊዜ
ሚወረኝ ትካዜ
አንቺ አቅፈሽ ስትስሚኝ
ምታለመልሚኝ
ፊትሽ ሲጠቁርብኝ
ቀን ሚጨልብኝ
የሥጋዬ እረፍቷ
የነፋሴ ገነቷ
ድንቅ ፍጥረት እኮ ነሽ አንቺን ማን ሊተካሽ?
በምን ላስደስትሽ ምን ሰጥቼ ላርካሽ…???
ደግሞ እኮ አላፍርም...
እወድሻለሁ ስል... እኔን ብሎ አፍቃሪ ይልቅ ስሚኝና...
በቃ ለእኔ ስትይ ለዘላለም ኑሪ…!!!!!
........🖋 ?
ሁል ጊዜ እልሻለሁ
ፍቅር የገለጽሁ መስሎኝ ቃል እደርታለሁ
አንቺ ማለት ለእኔ....
ሁሌ ምትናፍቂኝ
ሁሌ የምትርቢኝ
አንችን ባየሁ ቁጥር
ደስታዬ ሚጨምር
አንችን ባጣሁ ጊዜ
ሚወረኝ ትካዜ
አንቺ አቅፈሽ ስትስሚኝ
ምታለመልሚኝ
ፊትሽ ሲጠቁርብኝ
ቀን ሚጨልብኝ
የሥጋዬ እረፍቷ
የነፋሴ ገነቷ
ድንቅ ፍጥረት እኮ ነሽ አንቺን ማን ሊተካሽ?
በምን ላስደስትሽ ምን ሰጥቼ ላርካሽ…???
ደግሞ እኮ አላፍርም...
እወድሻለሁ ስል... እኔን ብሎ አፍቃሪ ይልቅ ስሚኝና...
በቃ ለእኔ ስትይ ለዘላለም ኑሪ…!!!!!
........🖋 ?
👍16❤4🔥4
🍁🍁ዲያሪው 📝
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_15
“ስማ አቶ አማረ ከእኛ የሚያመልጥ ነገር አለ ብለህ አስበህ ከሆነ ተሳስተሀል፡፡ እኔ ከደሙ ንፅህ ነኝ፤ በአልማዝ ግድያ ውስጥ እጄ የለበትም ብለህ እኛን ለማሳመን እየጣርክ ከሆነ እኛን ሳይሆን እራስህን እያታለልክ መሆኑን ብትረዳ ጥሩ ነው፡፡ ይልቅ እኛን ከማድከም ውጪ የምታገኘው አንድም ነገር የለምና እውነቱን ብትናገር የተሻለ ነው" ብሎ የአልማዝን ሞትን ባልጠበቅሁት ሰዓት ድንገት ሲያረዳኝ ራሴን ስቼ ወደቅሁ:: ከዚያ በኋላ የሆነውን ነገር ሁሉ አላስታውስም፡፡ በቀዝቃዛ ውሃ የራሰ ፎጣ ፊቴ ላይ ሲያስቀምጡብኝ ራሴን ከሳትኩበት ሁኔታ ነቃሁ፡፡ የነበርኩትም ምርመራ ክፍል ውስጥ ሳይሆን እስር ቤቱ ክሊኒክ አልጋ ላይ ነበር። እርጥብ ፎጣ ፊቴ ላይ ያደረገችልኝ ነርስ ከፊት ለፊቴ ቆማ መንቃት አለመንቃቴን ለማወቅ ስሜን እየደጋገመች "አቶ አማረ..." "አቶ አማረ…." እያለች ትጣራለች።
“ሲስተር የት ነው ያለሁት? ምን ሆኜ ነው የመጣሁት?" ብዬ ጠየቅኂት:: ስለአመጣጤ ሁኔታ ከነገረችኝ በኋላ ግን ሃሳቤን መሰብሰብ ጀመርኩ። ቀስ በቀስ የምርመራው ክፍልና የመጨረሻው መርዶ ትዝ እያለኝ መጣ። አዎን አልማዝ ሞታለች፡፡ ለእኔ የእሷን መሞት መስማት እጅግ መሪር ሐዘን ነበር። ሞቷ ፍጹም ያልጠበቅሁት ነገር ስለነበር ሐዘኑ ውስጤ ድረስ ዘልቆ ሲገባ ተሰማኝ፡፡ አዎ! አበባዬ ተቀጥፋለች፡፡ ከዛሬ ነገ ትመm ይሆናል እያልኩ በተስፋ የኖርኩበት ዘመን አክትሞ መጨረሻው ይኸው ሆነ፡፡ ለአልማዝ ያለኝ ጥላቻ ሁሉ በአፌ ዙሪያ የሚራገብ ተራ ቃል እንጂ ከውስጤ የሚመነጭ አልነበረም:: ዛሬም ውስጤ የእሷ ተገዢ ነው:: ለእኔ ሌላዋ ሴት ምኔም-ምኔም አይደለችም:: ፍቅርንና ሚስትን ከአልማዝ በኋላ የማስበውና የምመኘው አልነበረም:: ህልሞቼ ሁሉ ዳግም አግኝቻት ከእሷ ጋር በትዳርና በፍቅር ስንኖር፣ በበደሏ ተፀፅታ ወደ እኔ ስትመለስና ይቅርታ ስትጠይቀኝ የሚያሳዩ የፍቅር ህልሞች እንጂ የጥላቻ ህልሞች አልነበሩም። ዛሬ ግን ሁሉም ነገር ቅዠት ሆኖ ቀረ:: አልማዝ ዳግም ላትመለስ፣ ዳግም ላታየኝ፣ ይቅር ሳትለኝ ወይም ይቅር እንድላት ዕድል ሳትሰጠኝ ለዘላለሙ አሸለበች። ይህንን በማሰብ ላይ ሳለሁ እምባዬ እንደ ጎርፍ እየወረደ የተኛሁበትን አልጋ ትራስ ያረጥበው ጀመር፡፡ ይህም ውስጤ ያለውን ሐዘን ሊያስወጣልኝ ስላልቻለ ስቅስቅ ብዬ እየጮሁክ ማልቀሱን ተያያዝኩት፡፡ ሲስተሯ ሁኔታዬን አይታ በማዘን መልክ፤ "ምን እየሆንክ ነው? ለምንድነው የምታለቅሰው? አሁን እኮ ድነሀል" እያለች ለማፅናናት ብትሞክርም ለቅሶዬ እየጠነከረና መንሰቅሰቄ እየባሰብኝ መጣ:: የለቅሶ ድምፄንም ልቆጣጠረው ባለመቻሌ ፖሊሶቹ ምን ተፈጠረ በማለት ክፍሉን አጣበቡት:: በነገሩ ሁሉም ግራ የተጋቡ ይመስላል፡፡ ግማሾቹ ከመሞት ተርፌ በመመለሴ የማለቅስ፣ ሌላው እስር ቤት በመግባቴ ምክንያት አዝኜ የማለቅስ ሳይመስለው አይቀርም:: ሁሉም ለምን እንደማለቅስ እየደጋገሙ ቢጠይቁኝም፣ ለምንና ለማን እንደማለቅስ ግን መናገር አላስፈለገኝም፡፡ ማን ሊያምነኝ? ትርፉ ከንቱ ድካም ካልሆነ በስተቀር። ሻል እንዳለኝ ወደ እሥር ቤቴ በምመለስበት ግዜ ውጪውን ሳይ መሽቶ ነበር፡፡ወደ እዚህ የመጣሁት በጠዋት ስለነበር ለብዙ ሰዓታት ራሴን ስቼ እንደነበር ተገነዘብኩ፡፡ ግን ይህን ያህል ሰዓት ራሴን መሳቴ ካልቀረ ለምን ጌታ እንድስሰቃይ ሊመልሰኝ እንደፈለገ ሳስብ ግራ ተጋባሁ፡፡ የዚች ዓለም ኑሮ እያሳሳቸው ሞትን ቢቻል በገንዘብ፣ ይህ አልሆን ሲላቸው ደግሞ ለእሱ በመሳልና በመለመን ደጁን የሚያጣብቡት ስዎችን እየወሰደ፤ እኔን
መኖር ያስጠላኝን ሰው ግን ሳልፈልግ በግድ መመለሱ ምን ይባላል? ነው ወይስ እኔን ለመውሰድ እሱም መጠየፉ ይሆን? አልኩ፡፡ እስር ቤት ስገባ አስረኛው ከዓይኔ የሚወርደውን እምባ እንዳየ በሁኔታው ግራ ተጋባ፡፡ ግማሹ ተገርፌ የመጣሁ መስሎት፤ "ቻለው እንጂ ወንድ አይደለህ እንዴ! ቸብ ቸብ ነው ያደረጉህ፣ መች በደንብ መቱህና ነው የምታለቅሰው፡፡ እኛ እንኳን እንዲያ በደም እስከምንጨማለቅ ገርፈውን አላለቀስንም ይላል"፡፡ ሌላው አለመመታቱን የተረዳው ደግሞ፤ "ምነው? ዘመድ ሞተብህ እንዴ?" እያለ የመሰለውን የመላ ምት ጥያቄ ይጠይቀኝ ጀመር፡፡ ይሁን እንጂ ለእነሱም ቢሆን ልነግራቸው የምችለውና ሊያሳምናቸው የሚችል መልስ ስላልነበረኝ ማልቀሱን ብቻ ተያያዝኩት፡፡ ሁሉም ለሚጠይቀኝ ጥያቄ መልስ ሊያገኝ ባለመቻሉ በመጨረሻ ጥያቄውን ትቶ ማዕናናቱን ብቻ ተያያዘው:: እኔ ግን ሀዘኑ ውስጤ ዘልቆ ስለገባ ተስፋ የመቁረጥ ስሜት ተሰማኝ፡፡ የአልማዝ መሞት የመኖር ተስፋዬን አመነመነው፡፡ የህይወት ጣዕሙ ጠፍቶ መራራ ቃናው ብቻ ልቆ ተሰማኝ፡፡ አልማዝ ብዙ ጊዜ ፍቅር የህይወት ቅመም ናት ስትል ሰምቼአለሁ፤ ግን ምን ማለቷ እንደሆነ የገባኝ ገና አሁን ሳይሆን አይቀርም፡፡ ቅመም የወጥ ማጣፈጫ _ ነው፤ ፍቅርም እንዲሁ የህይወት ማጣፈጫ፡፡ ዛሬ አልማዝ የሌለችበትን ሕይወት ሳስበው ይህ ብሂል እውነት ብቻ ሳይሆን እጅግ የላቀ እውነት መሆኑንም ተገንዝቤያለሁ፡፡ እኔ ኖርኳአቸው ከምላቸው የሕይወቴ ዘመናት ውስጥ ጣዕም ያለው ምናልባትም በደስታ የተሞላ ሕይወት ኖርኩ ብዬ የምጠቅስ ከሆነ በእርግጠኝነት ከአልማዝ ጋር ያሳለፍኩትን ሕይወት ብቻ ነው፡፡ በእርግጥም የፍቅር ሕይወት በቅመም የተሞላ ነው፡፡ የማግኘት ጉጉቱ፣ የማጣት ፍርሀቱ፣ የማየት ናፍቆቱና አስጠዪ የሚባለው ቅናት ሁሉም በፍቅር ህይወት ውስጥ ሲሆን ይጣፍጣል፣ ያጓጓልም፡፡ ያ ሁሉ ነገር ዛሬ ሲቀር ሕይወት ትርጉም ያጣል፣ የባዶነት፣ የብቸኝነትና የመሰላቸት ስሜት ፍቅርን ተክተው በማናለብኝነት ይነግሳሉ፡፡ ሃይ ባይ አጥተው ይፈነጫሉ፣ ሕይወትን ቃናና ለዛ ያሳጧታል፡፡ ዛሬ ታዲያ የሆነው ይህ ነው፡፡ ከእንግዲህ ወዲያ ከአልማዝ በኋላ ያለው ሕይወቴ በባዶነት፣ በብቸኝነትና በመሰላቸት ስሜት የተሞላ ይሆናል፡፡ ከእንግዲህ ወዲያ ያ ማራኪ የፍቅር ገጽታዋ፣ ውብ ፈገግታዋ፣ ጣዕምና ለዛ ያለው ጨዋታዋ በቦታው የለም፡፡ በቦታው ባዶነትና ጨለማ፣ ጭካኔና ሀዘን ጥላቻና መሰላቸት
ተተክተውበታል፡፡ አልማዝ ላትመለስ ፍቅርንና ውብ ቅመማዊ ቃናውን ይዛው ሄዳለች፡፡ ይህንን እያሰብኩ ላለ በትዝታ ወደ ኋላ መለስ ብዬ ያኔ ለአልማዝ ገጥሜ የሰጠንት እና አልፎ አልፎ በቃሌ የምልላት ግጥም ትዝ አለችኝ።
ሕይወት ድሮ ለኔ ገንዘብና ሀብት፣
ያሻውን ሸምቶ፣ያሻውን አግኝቶ መሳቅ መደሰት፡፡
ሕይወት ድሮ ለኔ መደሰት መጨፈር፣
ጢምቢራ እስከሚዞረር ድብን ብሎ መስከር፡፡
ሕይወት ድሮ ለኔ ሴትን መለዋወጥ፣
ከዚች ጋር ጨርሶ ሌላዋን ማማረጥ። ሕይወት ድሮ ለኔ መኪና ማማረጥ፣
ቪላ ቤት ገንብቶ በሥልጣን መማገጥ፡፡
ነበር የሚመስለኝ እኔ የማስበው፣
ሀቁን ሳልረዳ እውነቱን ሳላውቀው፡፡
ከአንቺ በኋላ ግን መለስ ብየ ሳየው፣
ሕይወት ለኔ ዛሬ ትርጉሙ ሌላ ነው፣
ምስጢሩ የረቀቀ ሰምና ወርቅ ያለው፡፡
ሕይወት ማለት ፍቅር፣ ሕይወት ማለት ማፍቀር፣
ሕይወት ማለት መውደድ፣
በቅናት ተቃጥሎ እርር ብሎ መንደድ፡፡
ፍቅር ማለት ሕይወት፣
ፍቅር ማለት ስስት፣
የራስን አጥብቆ ሌላ አለመመኘት፣
ሌላን አለማየት፡።
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_15
“ስማ አቶ አማረ ከእኛ የሚያመልጥ ነገር አለ ብለህ አስበህ ከሆነ ተሳስተሀል፡፡ እኔ ከደሙ ንፅህ ነኝ፤ በአልማዝ ግድያ ውስጥ እጄ የለበትም ብለህ እኛን ለማሳመን እየጣርክ ከሆነ እኛን ሳይሆን እራስህን እያታለልክ መሆኑን ብትረዳ ጥሩ ነው፡፡ ይልቅ እኛን ከማድከም ውጪ የምታገኘው አንድም ነገር የለምና እውነቱን ብትናገር የተሻለ ነው" ብሎ የአልማዝን ሞትን ባልጠበቅሁት ሰዓት ድንገት ሲያረዳኝ ራሴን ስቼ ወደቅሁ:: ከዚያ በኋላ የሆነውን ነገር ሁሉ አላስታውስም፡፡ በቀዝቃዛ ውሃ የራሰ ፎጣ ፊቴ ላይ ሲያስቀምጡብኝ ራሴን ከሳትኩበት ሁኔታ ነቃሁ፡፡ የነበርኩትም ምርመራ ክፍል ውስጥ ሳይሆን እስር ቤቱ ክሊኒክ አልጋ ላይ ነበር። እርጥብ ፎጣ ፊቴ ላይ ያደረገችልኝ ነርስ ከፊት ለፊቴ ቆማ መንቃት አለመንቃቴን ለማወቅ ስሜን እየደጋገመች "አቶ አማረ..." "አቶ አማረ…." እያለች ትጣራለች።
“ሲስተር የት ነው ያለሁት? ምን ሆኜ ነው የመጣሁት?" ብዬ ጠየቅኂት:: ስለአመጣጤ ሁኔታ ከነገረችኝ በኋላ ግን ሃሳቤን መሰብሰብ ጀመርኩ። ቀስ በቀስ የምርመራው ክፍልና የመጨረሻው መርዶ ትዝ እያለኝ መጣ። አዎን አልማዝ ሞታለች፡፡ ለእኔ የእሷን መሞት መስማት እጅግ መሪር ሐዘን ነበር። ሞቷ ፍጹም ያልጠበቅሁት ነገር ስለነበር ሐዘኑ ውስጤ ድረስ ዘልቆ ሲገባ ተሰማኝ፡፡ አዎ! አበባዬ ተቀጥፋለች፡፡ ከዛሬ ነገ ትመm ይሆናል እያልኩ በተስፋ የኖርኩበት ዘመን አክትሞ መጨረሻው ይኸው ሆነ፡፡ ለአልማዝ ያለኝ ጥላቻ ሁሉ በአፌ ዙሪያ የሚራገብ ተራ ቃል እንጂ ከውስጤ የሚመነጭ አልነበረም:: ዛሬም ውስጤ የእሷ ተገዢ ነው:: ለእኔ ሌላዋ ሴት ምኔም-ምኔም አይደለችም:: ፍቅርንና ሚስትን ከአልማዝ በኋላ የማስበውና የምመኘው አልነበረም:: ህልሞቼ ሁሉ ዳግም አግኝቻት ከእሷ ጋር በትዳርና በፍቅር ስንኖር፣ በበደሏ ተፀፅታ ወደ እኔ ስትመለስና ይቅርታ ስትጠይቀኝ የሚያሳዩ የፍቅር ህልሞች እንጂ የጥላቻ ህልሞች አልነበሩም። ዛሬ ግን ሁሉም ነገር ቅዠት ሆኖ ቀረ:: አልማዝ ዳግም ላትመለስ፣ ዳግም ላታየኝ፣ ይቅር ሳትለኝ ወይም ይቅር እንድላት ዕድል ሳትሰጠኝ ለዘላለሙ አሸለበች። ይህንን በማሰብ ላይ ሳለሁ እምባዬ እንደ ጎርፍ እየወረደ የተኛሁበትን አልጋ ትራስ ያረጥበው ጀመር፡፡ ይህም ውስጤ ያለውን ሐዘን ሊያስወጣልኝ ስላልቻለ ስቅስቅ ብዬ እየጮሁክ ማልቀሱን ተያያዝኩት፡፡ ሲስተሯ ሁኔታዬን አይታ በማዘን መልክ፤ "ምን እየሆንክ ነው? ለምንድነው የምታለቅሰው? አሁን እኮ ድነሀል" እያለች ለማፅናናት ብትሞክርም ለቅሶዬ እየጠነከረና መንሰቅሰቄ እየባሰብኝ መጣ:: የለቅሶ ድምፄንም ልቆጣጠረው ባለመቻሌ ፖሊሶቹ ምን ተፈጠረ በማለት ክፍሉን አጣበቡት:: በነገሩ ሁሉም ግራ የተጋቡ ይመስላል፡፡ ግማሾቹ ከመሞት ተርፌ በመመለሴ የማለቅስ፣ ሌላው እስር ቤት በመግባቴ ምክንያት አዝኜ የማለቅስ ሳይመስለው አይቀርም:: ሁሉም ለምን እንደማለቅስ እየደጋገሙ ቢጠይቁኝም፣ ለምንና ለማን እንደማለቅስ ግን መናገር አላስፈለገኝም፡፡ ማን ሊያምነኝ? ትርፉ ከንቱ ድካም ካልሆነ በስተቀር። ሻል እንዳለኝ ወደ እሥር ቤቴ በምመለስበት ግዜ ውጪውን ሳይ መሽቶ ነበር፡፡ወደ እዚህ የመጣሁት በጠዋት ስለነበር ለብዙ ሰዓታት ራሴን ስቼ እንደነበር ተገነዘብኩ፡፡ ግን ይህን ያህል ሰዓት ራሴን መሳቴ ካልቀረ ለምን ጌታ እንድስሰቃይ ሊመልሰኝ እንደፈለገ ሳስብ ግራ ተጋባሁ፡፡ የዚች ዓለም ኑሮ እያሳሳቸው ሞትን ቢቻል በገንዘብ፣ ይህ አልሆን ሲላቸው ደግሞ ለእሱ በመሳልና በመለመን ደጁን የሚያጣብቡት ስዎችን እየወሰደ፤ እኔን
መኖር ያስጠላኝን ሰው ግን ሳልፈልግ በግድ መመለሱ ምን ይባላል? ነው ወይስ እኔን ለመውሰድ እሱም መጠየፉ ይሆን? አልኩ፡፡ እስር ቤት ስገባ አስረኛው ከዓይኔ የሚወርደውን እምባ እንዳየ በሁኔታው ግራ ተጋባ፡፡ ግማሹ ተገርፌ የመጣሁ መስሎት፤ "ቻለው እንጂ ወንድ አይደለህ እንዴ! ቸብ ቸብ ነው ያደረጉህ፣ መች በደንብ መቱህና ነው የምታለቅሰው፡፡ እኛ እንኳን እንዲያ በደም እስከምንጨማለቅ ገርፈውን አላለቀስንም ይላል"፡፡ ሌላው አለመመታቱን የተረዳው ደግሞ፤ "ምነው? ዘመድ ሞተብህ እንዴ?" እያለ የመሰለውን የመላ ምት ጥያቄ ይጠይቀኝ ጀመር፡፡ ይሁን እንጂ ለእነሱም ቢሆን ልነግራቸው የምችለውና ሊያሳምናቸው የሚችል መልስ ስላልነበረኝ ማልቀሱን ብቻ ተያያዝኩት፡፡ ሁሉም ለሚጠይቀኝ ጥያቄ መልስ ሊያገኝ ባለመቻሉ በመጨረሻ ጥያቄውን ትቶ ማዕናናቱን ብቻ ተያያዘው:: እኔ ግን ሀዘኑ ውስጤ ዘልቆ ስለገባ ተስፋ የመቁረጥ ስሜት ተሰማኝ፡፡ የአልማዝ መሞት የመኖር ተስፋዬን አመነመነው፡፡ የህይወት ጣዕሙ ጠፍቶ መራራ ቃናው ብቻ ልቆ ተሰማኝ፡፡ አልማዝ ብዙ ጊዜ ፍቅር የህይወት ቅመም ናት ስትል ሰምቼአለሁ፤ ግን ምን ማለቷ እንደሆነ የገባኝ ገና አሁን ሳይሆን አይቀርም፡፡ ቅመም የወጥ ማጣፈጫ _ ነው፤ ፍቅርም እንዲሁ የህይወት ማጣፈጫ፡፡ ዛሬ አልማዝ የሌለችበትን ሕይወት ሳስበው ይህ ብሂል እውነት ብቻ ሳይሆን እጅግ የላቀ እውነት መሆኑንም ተገንዝቤያለሁ፡፡ እኔ ኖርኳአቸው ከምላቸው የሕይወቴ ዘመናት ውስጥ ጣዕም ያለው ምናልባትም በደስታ የተሞላ ሕይወት ኖርኩ ብዬ የምጠቅስ ከሆነ በእርግጠኝነት ከአልማዝ ጋር ያሳለፍኩትን ሕይወት ብቻ ነው፡፡ በእርግጥም የፍቅር ሕይወት በቅመም የተሞላ ነው፡፡ የማግኘት ጉጉቱ፣ የማጣት ፍርሀቱ፣ የማየት ናፍቆቱና አስጠዪ የሚባለው ቅናት ሁሉም በፍቅር ህይወት ውስጥ ሲሆን ይጣፍጣል፣ ያጓጓልም፡፡ ያ ሁሉ ነገር ዛሬ ሲቀር ሕይወት ትርጉም ያጣል፣ የባዶነት፣ የብቸኝነትና የመሰላቸት ስሜት ፍቅርን ተክተው በማናለብኝነት ይነግሳሉ፡፡ ሃይ ባይ አጥተው ይፈነጫሉ፣ ሕይወትን ቃናና ለዛ ያሳጧታል፡፡ ዛሬ ታዲያ የሆነው ይህ ነው፡፡ ከእንግዲህ ወዲያ ከአልማዝ በኋላ ያለው ሕይወቴ በባዶነት፣ በብቸኝነትና በመሰላቸት ስሜት የተሞላ ይሆናል፡፡ ከእንግዲህ ወዲያ ያ ማራኪ የፍቅር ገጽታዋ፣ ውብ ፈገግታዋ፣ ጣዕምና ለዛ ያለው ጨዋታዋ በቦታው የለም፡፡ በቦታው ባዶነትና ጨለማ፣ ጭካኔና ሀዘን ጥላቻና መሰላቸት
ተተክተውበታል፡፡ አልማዝ ላትመለስ ፍቅርንና ውብ ቅመማዊ ቃናውን ይዛው ሄዳለች፡፡ ይህንን እያሰብኩ ላለ በትዝታ ወደ ኋላ መለስ ብዬ ያኔ ለአልማዝ ገጥሜ የሰጠንት እና አልፎ አልፎ በቃሌ የምልላት ግጥም ትዝ አለችኝ።
ሕይወት ድሮ ለኔ ገንዘብና ሀብት፣
ያሻውን ሸምቶ፣ያሻውን አግኝቶ መሳቅ መደሰት፡፡
ሕይወት ድሮ ለኔ መደሰት መጨፈር፣
ጢምቢራ እስከሚዞረር ድብን ብሎ መስከር፡፡
ሕይወት ድሮ ለኔ ሴትን መለዋወጥ፣
ከዚች ጋር ጨርሶ ሌላዋን ማማረጥ። ሕይወት ድሮ ለኔ መኪና ማማረጥ፣
ቪላ ቤት ገንብቶ በሥልጣን መማገጥ፡፡
ነበር የሚመስለኝ እኔ የማስበው፣
ሀቁን ሳልረዳ እውነቱን ሳላውቀው፡፡
ከአንቺ በኋላ ግን መለስ ብየ ሳየው፣
ሕይወት ለኔ ዛሬ ትርጉሙ ሌላ ነው፣
ምስጢሩ የረቀቀ ሰምና ወርቅ ያለው፡፡
ሕይወት ማለት ፍቅር፣ ሕይወት ማለት ማፍቀር፣
ሕይወት ማለት መውደድ፣
በቅናት ተቃጥሎ እርር ብሎ መንደድ፡፡
ፍቅር ማለት ሕይወት፣
ፍቅር ማለት ስስት፣
የራስን አጥብቆ ሌላ አለመመኘት፣
ሌላን አለማየት፡።
👍34❤2🥰1
ታዲያ ለእኔ የሕይወት ትርጉም ፍቅር፤ የፍቅር ትርጉም ሕይወት ለሆነ ሰው ከዚህ በኋላ በሕይወት መኖር ካለመኖር የሚለየው ምን ፋይዳ ኖሮት ነው ለመኖር የሚጓጓው፡፡ ከእንግዲህ ወዲያ የእኔ መታሰርም ሆነ መፈታት ከንቱን ትርጉም አልባ እንደሆነ ተገንዝቤአለሁ፡፡ ዛሬ ለእኔ ከመኖር መሞት ተመራጭ እየሆነ መጥቷል:: እጅግ የሚገርመው ግን ያን በፊት የምጓጓለትን አልማዝ ሞታ ከሆነ እንዴት እንደሞተች የማወቅ ጉጉቴ ዛሬ በውስጤ መክኗል:: የተሻለው አማራጭ እንደገደልኳት ማመንና እሷን መከተል ብቻ ሆኗል:: ፍርድ ቤት ቀርቤ እንደገደልኳት ለማመን ቸኮልኩ:: ግን ምኞቴ የሞኝ ምኞት ነበር፡፡ ምክንያቱም እንዴት እንደገደልኳት፣ የት እንደገደልኳትና መቼ እንደገደልኳት ብጠየቅ እንኳን የሚያሳምን መልስ ለመስጠት የምችል አልነበርኩምና። በሰማሁት ነገር ሳዝንና ተሸፋፍኜ ሳለቅስ ሌሊቱን እንቅልፍ ሳይወስደኝ አደርኩ፡፡ በነጋታው ሃምሳ አለቃ አደፍርስ በድጋሚ አስጠራኝ:: ትናንትና ያልጠበቅሁትን መርዶ አረዳኝ፤ ዛሬ ደግሞ ለምን ፈለገኝ? እያልኩ ወደ ምርመራው ክፍል እየተጨነቅሁ ገባሁ፡፡ በቅድሚያ ትናንት ለተፈጠረው ነገር በጣም ማዘኑን ከገለፀልኝ በኋላ፤ "አቶ አማረ፤ ከዚህ በፊት የሚጥል በሽታ ወይም ደም ብዛት ነበረብህ እንዴ? " በማለት ያልጠበቅሁትን ጥያቄ ጠየቀኝ፡፡ ምን እንደምመልሰለት ግራ ተጋባሁ፡፡ "አይ ምንም በሽታ የለብኝም፣ የአልማዝን መሞት ስትነግረኝ ደንግጬ ነው" አልኩት፡፡ ይህ መልሴ እሱን የሚያሳምን _ አልነበረም። ምክንያቱም እኔ በእሱ እምነትና ግምት ነፍሰ ገዳይ ስለሆንኩ በምንም ተአምር ያኔ አልማዝን ስገድል ያልደነገጥኩት ሰውዬ አሁን መሞቷን ስሰማ ልደነግጥ አልችልም፡፡ ከደነገጥኩም የመደንገጪያዬ ምክንያት ሊሆን የሚችለው መግደሌ በመታወቁ ነው፡፡ ስለዚህ የተሻለውና ሊያሳምነው የሚችለው ምክንያት አዎ! የሚጥል በሽታ አለብኝ ማለት ነበርና ይህንኑ ነገርኩት፡፡ ምክንያቴን እንዳልተቀበለው ፊቱ ላይ ቢያስታውቅም ድጋሚ ስለዚሁ ሳያነሳብኝ ማረጋገጥ የፈለገውን "ወንጀሉን አልፈፀምኩም" የሚለውን
የትናንት አቋሜን ለውጬ እንደሆነ ብቻ ጠየቀኝ። አንዳችም የምለውጠው ነገር እንደሌለ ስለነገርኩት ትናንትና በፃፈው የምርመራ ቃሌ ላይ ይሀንነ- አስፍሮ አስፈረመኝ፡፡ ከዛም እንደወጣሁ ወደ እስር ቤት ሳልመለስ ስማቸው ተጠርቶ ከወጡት እስረኞች መሀል ከአንዱ ጋር እጃችንን በካቴና አቆራኝተው መኪና ውስጥ አስገቡን፡፡ ፍርድ ቤት ማቅረብ ስላለባቸው ወደዚያው እየወሰዱን ነበር። ፍርድ ቤት መቅረቤ አላስፈራኝም፣ ፍትሕ የሌለበት ዘመን በመሆኑ ነው እንጂ ፍትሕ ካለማ ንጽሕናዬን አረጋግጥበት ነበር። ይልቅ ቅር ያሰኘኝ፤ እንደ ሌባ ወይም እንደ አደገኛ ወንጀለኛ ከሌላው እስረኛ ጋር እጂ በካቴና ታስሮ መሄዴ ነበር :: በተለይ የምንቀርብበት ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሚገኘው እኔው ሰፈር ውስጥ ስለነበር ከመኪና ስወርድ የሚያውቀኝ ሰው ድንገት እንዲያየኝ በማለት አቀርቅሬ ወደ እስረኞች ማቆያ ተጓዝኩ፡፡ በልጅነቱ በዚህ መንገድ ላይ ቢያንስ በቀን አንድ ጊዜ ለመናፈስ ከጓደኞቼ ጋር ሳልመጣ አልውልም ነበር፡፡ ከሰፈር ተነስተን ከፍርድ ቤቱ ፊት ለፊት ባለው ጎዳና በኩል አቋርጠን ሜክሲኮ አደባባይን ዞረን መመለስ የተለመደ ተግባራችን ነበር። ዳኞች ቦታ ቦታቸውን ከያዙ በኋላ እስረኛው ስሙ በየተራ እየተጠራ መቅረብ ተጀመረ፡፡ ሌሎቻችን ተራችን ደርሶ ስማችን እስኪጠራ ድረስ ውጪ አግዳሚ ወንበር ላይ ተቀምጠን መጠባበቅ ጀመርን፡፡ ተራ የደረሰው እስረኛ ከችሎት ቤት ብቅ ሲል አንዳንዱ ፊቱ ከሰል መስሎ ሲወጣ ሌላው ሳቅ ሲል ይታያል:: በእስረኛው ላይ የተወሰነውን ውሳኔ ለመስማት ፍርድ ቤት የመጣው እስረኛ ሁሉ እየተሰበሰበ ሲያናግር እኔ ግን ምኑንም ለመስማት ዝግጁ ስላልነበርኩ በዝምታ ተውጬ ቁጭ አልኩ:: የማይደርስ የለምና ተራዬ ደርሶ ተጠራሁ:: ፖሊሱ ካቴናዬን ፈትቶ እየመራ ወስዶ ተከሳሽ ሳጥን ውስጥ አስቆመኝ፡፡ አዳራሹ በረድፍ በተደረደረው አግዳሚ ወንበር ላይ በተቀመጡ ሰዎች ጢቅ ብሎ ሞልቷል፡፡ ከፊት ለፊት ከፍ ባለ መድረክ ላይ ሦስት ዳኞች ተኮፍሰው ተቀምጠዋል፡፡ የመሀል ዳኛው ከወንበሩ እንደሆነ ባይገባኝም ከሌሎች ጎላ ብለው ይታያሉ፡፡ በዕድሜም ከሌሎቹ ዳኞች ጋር ሲወዳደሩ ገርጀፍ ያሉ ናቸው፡፡ ፍርድ ቤት ስቀርብ የመጀመሪያ ጊዜ ስለነበር እግሬ ራሴን መሸከም ያቃተው እስኪመስል ድረስ መንቀጥቀጥ ጀመረ፡፡ ቢንቀጠቀጥም ምክንያት ነበረውና አልፈረድኩበትም፡፡ ምክንያቱም፤ አንደኛ የተሸከመው ሰው በምን እንደተከሰሰ ስላልገባውና ስለማያውቅ ሊሆን ይችላል:: በሌላ በኩል ደግሞ እዚህ የተሰበሰበው ሰው መሀል፣ ባልተስራ ወንጀል ምክንያት ወንጀለኛ ሆኖ መቆም ማስደንገጥ የሚያንስበት እንደሆን እንጂ የሚበዛበት አልነበረም:: ከዚህ
በላይ ደግሞ ፀጥ ብሎ ተቀምጦ የነበረው ታዳሚ እኔ ስገባ በአንድ ጊዜ ሽኩሽኩታ ሲጀምር ማየትና ምን እያለ እንደሚያወራ አለማወቅ በራሱ ከሁሉም በላይ የሚያንቀጠቅጥ ነበር። የመሀል ዳኛው ጠረጴዛውን በመዶሻ ሦስት ጊዜ ያህል መትተው "ፀጥታ' አሉ፡፡ ሽኩሽኩታው ረጭ አለ። ቀጠል አድርገው ያ መርማሪ ሲጠይቀኝ የነበረውን፣ ስሜን፤ ዕድሜዬንና ሥራዬን ይጠይቁኝ ጀመር:: የምርመራው ወረቀት እሳቸው ዘንድ መቅረቡ እስካልቀረ ድረስ ደግመው ስምና ዕድሜዬን መጠየቅ ለምን እንዳስፈለገ አልገባኝም:: ምናልባት በምርመራ ብዛት ስሙንና ዕድሜውን አሳስቶ ተናግሮ ይሆናል ብለው ለማረጋገጥ ካልፈለጉ በስተቀር! የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ቁጥር 522/1 ሀ/ን በመጥቀስ፣ ወ/ሪት አልማዝ አስፋውን መጋቢት 15 ቀን 1980 ዓ.ም በጭካኔ መግደል ተጠርጥሬ መታሰሬን መርማሪው ፖሊስ ጠቅሶ ነገር ግን፤ ምርመራውን ባለማጠናቀቁ ሌላ ተጨማሪ 14 ቀን እንዲፈቀድለት ጠየቀ፡፡ ዳኛው ለምን ተጨማሪ ቀን መጠየቅ እንዳስፈለገ ከጠየቁና መርማሪ ፖሊስም ማጣራት የሚፈልጋቸው ተጨማሪ ነገሮች እንዳሉ ከገለጸ በኋላ፣ ተጨማሪውን ቀን ፈቅደው ሐምሌ 20 ቀን 1980 በድጋሚ እንድቀርብ ቀጠሮ ሠጥተው አሰናበቱኝ፡፡ ባልሰራሁት ወንጀል ለሌላ አሥራ አራት ቀን እስር ቤት እንድቆይ ተፈርዶብኝ ስወጣ የአልማዝ ጓደኛ ኤልሳ ከፊት ለፊቴ ቆማ በአንገቷ ሰላምታ ሰጠችኝ:: እሷን ባልጠበቅሁበት በዚህ ሰዓት እሷን በማየቴ ክው ብዬ ደነገጥኩ፡፡ ነገር ግን እጄ ከሌላ እስረኛ ጋር በካቴና ታስሮ በእሥረኞች ተከብቤ እየሄድኩ ስለነበር ልታናግረኝም ሆነ ላናግራት ብዬ አልቻልኩም:: በሌባ ጣቷ ክብ እየሰራች እንደምትመጣ ታመለክተኝ ጀመር:: ስለ አልማዝ አሟሟት ሁኔታ ልታውቅ ስለምትችል ልትነግረኝ ትችላለች ብዬ ስላሰብኩ ላናግራት ብዬ ፓሊሱን ፍቃድ ጠየቅሁ፡፡ "አንተ ደግሞ የመቼው ነህ! አንኮላ! ለመሆኑ በምን ሥር የት እንዳለህ ታውቃለህ? የምን መቀናጣት ነው! እስረኛ እኮ ነህ! ቀጥል ወደፊት!" ብሎ አፈጠጠብኝ፡፡ አማራጭ አልነበረኝምና ባወረደብኝ የስድብ ናዳ እየተገረምኩ ወደ መኪናው አመራሁ። እስር ቤቱን ቀስ በቀስ እየለመድኩት ብሎም እየተስማማኝ መጣ። እንዲያውም አንዳንዴ ውጪ ያሳለፍኩትን የሥቃይ ዘመን ሳስብ ይኼኛውን መረጥኩት:: ከእነዚያ እንደሴይጣን ከምቆጥራቸው ሰዎች በአብዛኛዎቹ ጥሩ ሰዎች መሆናቸውን፤ ግማሹ ቸግሮት፣ ሌላው ሳያስበው ወንጀል ፈፅሞ፣
የትናንት አቋሜን ለውጬ እንደሆነ ብቻ ጠየቀኝ። አንዳችም የምለውጠው ነገር እንደሌለ ስለነገርኩት ትናንትና በፃፈው የምርመራ ቃሌ ላይ ይሀንነ- አስፍሮ አስፈረመኝ፡፡ ከዛም እንደወጣሁ ወደ እስር ቤት ሳልመለስ ስማቸው ተጠርቶ ከወጡት እስረኞች መሀል ከአንዱ ጋር እጃችንን በካቴና አቆራኝተው መኪና ውስጥ አስገቡን፡፡ ፍርድ ቤት ማቅረብ ስላለባቸው ወደዚያው እየወሰዱን ነበር። ፍርድ ቤት መቅረቤ አላስፈራኝም፣ ፍትሕ የሌለበት ዘመን በመሆኑ ነው እንጂ ፍትሕ ካለማ ንጽሕናዬን አረጋግጥበት ነበር። ይልቅ ቅር ያሰኘኝ፤ እንደ ሌባ ወይም እንደ አደገኛ ወንጀለኛ ከሌላው እስረኛ ጋር እጂ በካቴና ታስሮ መሄዴ ነበር :: በተለይ የምንቀርብበት ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሚገኘው እኔው ሰፈር ውስጥ ስለነበር ከመኪና ስወርድ የሚያውቀኝ ሰው ድንገት እንዲያየኝ በማለት አቀርቅሬ ወደ እስረኞች ማቆያ ተጓዝኩ፡፡ በልጅነቱ በዚህ መንገድ ላይ ቢያንስ በቀን አንድ ጊዜ ለመናፈስ ከጓደኞቼ ጋር ሳልመጣ አልውልም ነበር፡፡ ከሰፈር ተነስተን ከፍርድ ቤቱ ፊት ለፊት ባለው ጎዳና በኩል አቋርጠን ሜክሲኮ አደባባይን ዞረን መመለስ የተለመደ ተግባራችን ነበር። ዳኞች ቦታ ቦታቸውን ከያዙ በኋላ እስረኛው ስሙ በየተራ እየተጠራ መቅረብ ተጀመረ፡፡ ሌሎቻችን ተራችን ደርሶ ስማችን እስኪጠራ ድረስ ውጪ አግዳሚ ወንበር ላይ ተቀምጠን መጠባበቅ ጀመርን፡፡ ተራ የደረሰው እስረኛ ከችሎት ቤት ብቅ ሲል አንዳንዱ ፊቱ ከሰል መስሎ ሲወጣ ሌላው ሳቅ ሲል ይታያል:: በእስረኛው ላይ የተወሰነውን ውሳኔ ለመስማት ፍርድ ቤት የመጣው እስረኛ ሁሉ እየተሰበሰበ ሲያናግር እኔ ግን ምኑንም ለመስማት ዝግጁ ስላልነበርኩ በዝምታ ተውጬ ቁጭ አልኩ:: የማይደርስ የለምና ተራዬ ደርሶ ተጠራሁ:: ፖሊሱ ካቴናዬን ፈትቶ እየመራ ወስዶ ተከሳሽ ሳጥን ውስጥ አስቆመኝ፡፡ አዳራሹ በረድፍ በተደረደረው አግዳሚ ወንበር ላይ በተቀመጡ ሰዎች ጢቅ ብሎ ሞልቷል፡፡ ከፊት ለፊት ከፍ ባለ መድረክ ላይ ሦስት ዳኞች ተኮፍሰው ተቀምጠዋል፡፡ የመሀል ዳኛው ከወንበሩ እንደሆነ ባይገባኝም ከሌሎች ጎላ ብለው ይታያሉ፡፡ በዕድሜም ከሌሎቹ ዳኞች ጋር ሲወዳደሩ ገርጀፍ ያሉ ናቸው፡፡ ፍርድ ቤት ስቀርብ የመጀመሪያ ጊዜ ስለነበር እግሬ ራሴን መሸከም ያቃተው እስኪመስል ድረስ መንቀጥቀጥ ጀመረ፡፡ ቢንቀጠቀጥም ምክንያት ነበረውና አልፈረድኩበትም፡፡ ምክንያቱም፤ አንደኛ የተሸከመው ሰው በምን እንደተከሰሰ ስላልገባውና ስለማያውቅ ሊሆን ይችላል:: በሌላ በኩል ደግሞ እዚህ የተሰበሰበው ሰው መሀል፣ ባልተስራ ወንጀል ምክንያት ወንጀለኛ ሆኖ መቆም ማስደንገጥ የሚያንስበት እንደሆን እንጂ የሚበዛበት አልነበረም:: ከዚህ
በላይ ደግሞ ፀጥ ብሎ ተቀምጦ የነበረው ታዳሚ እኔ ስገባ በአንድ ጊዜ ሽኩሽኩታ ሲጀምር ማየትና ምን እያለ እንደሚያወራ አለማወቅ በራሱ ከሁሉም በላይ የሚያንቀጠቅጥ ነበር። የመሀል ዳኛው ጠረጴዛውን በመዶሻ ሦስት ጊዜ ያህል መትተው "ፀጥታ' አሉ፡፡ ሽኩሽኩታው ረጭ አለ። ቀጠል አድርገው ያ መርማሪ ሲጠይቀኝ የነበረውን፣ ስሜን፤ ዕድሜዬንና ሥራዬን ይጠይቁኝ ጀመር:: የምርመራው ወረቀት እሳቸው ዘንድ መቅረቡ እስካልቀረ ድረስ ደግመው ስምና ዕድሜዬን መጠየቅ ለምን እንዳስፈለገ አልገባኝም:: ምናልባት በምርመራ ብዛት ስሙንና ዕድሜውን አሳስቶ ተናግሮ ይሆናል ብለው ለማረጋገጥ ካልፈለጉ በስተቀር! የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ቁጥር 522/1 ሀ/ን በመጥቀስ፣ ወ/ሪት አልማዝ አስፋውን መጋቢት 15 ቀን 1980 ዓ.ም በጭካኔ መግደል ተጠርጥሬ መታሰሬን መርማሪው ፖሊስ ጠቅሶ ነገር ግን፤ ምርመራውን ባለማጠናቀቁ ሌላ ተጨማሪ 14 ቀን እንዲፈቀድለት ጠየቀ፡፡ ዳኛው ለምን ተጨማሪ ቀን መጠየቅ እንዳስፈለገ ከጠየቁና መርማሪ ፖሊስም ማጣራት የሚፈልጋቸው ተጨማሪ ነገሮች እንዳሉ ከገለጸ በኋላ፣ ተጨማሪውን ቀን ፈቅደው ሐምሌ 20 ቀን 1980 በድጋሚ እንድቀርብ ቀጠሮ ሠጥተው አሰናበቱኝ፡፡ ባልሰራሁት ወንጀል ለሌላ አሥራ አራት ቀን እስር ቤት እንድቆይ ተፈርዶብኝ ስወጣ የአልማዝ ጓደኛ ኤልሳ ከፊት ለፊቴ ቆማ በአንገቷ ሰላምታ ሰጠችኝ:: እሷን ባልጠበቅሁበት በዚህ ሰዓት እሷን በማየቴ ክው ብዬ ደነገጥኩ፡፡ ነገር ግን እጄ ከሌላ እስረኛ ጋር በካቴና ታስሮ በእሥረኞች ተከብቤ እየሄድኩ ስለነበር ልታናግረኝም ሆነ ላናግራት ብዬ አልቻልኩም:: በሌባ ጣቷ ክብ እየሰራች እንደምትመጣ ታመለክተኝ ጀመር:: ስለ አልማዝ አሟሟት ሁኔታ ልታውቅ ስለምትችል ልትነግረኝ ትችላለች ብዬ ስላሰብኩ ላናግራት ብዬ ፓሊሱን ፍቃድ ጠየቅሁ፡፡ "አንተ ደግሞ የመቼው ነህ! አንኮላ! ለመሆኑ በምን ሥር የት እንዳለህ ታውቃለህ? የምን መቀናጣት ነው! እስረኛ እኮ ነህ! ቀጥል ወደፊት!" ብሎ አፈጠጠብኝ፡፡ አማራጭ አልነበረኝምና ባወረደብኝ የስድብ ናዳ እየተገረምኩ ወደ መኪናው አመራሁ። እስር ቤቱን ቀስ በቀስ እየለመድኩት ብሎም እየተስማማኝ መጣ። እንዲያውም አንዳንዴ ውጪ ያሳለፍኩትን የሥቃይ ዘመን ሳስብ ይኼኛውን መረጥኩት:: ከእነዚያ እንደሴይጣን ከምቆጥራቸው ሰዎች በአብዛኛዎቹ ጥሩ ሰዎች መሆናቸውን፤ ግማሹ ቸግሮት፣ ሌላው ሳያስበው ወንጀል ፈፅሞ፣
👍27❤1👏1
ከፊሉ ሊሸከመው ከሚችለው በላይ በደል ደርሶበት መቋቋም ሲሳነው ወንጀል ሰርቶ የመጣ መሆኑንና ብዙዎቹም ሩህሩህ ልብ ያላቸው እንደሆኑ ተገነዘብኩ። እንዲያውም እየቆየሁ ስሄድ እነዚያን እጠላቸውና እፈራቸው የነበሩ እስረኞችን እንደሥጋ ዘመዶቼ መመልከት ጀመርኩ:: ከዚህ ውጪ ዘፈኑ፣ ቀልዱ፣ ተረቱ፣ የእሥረኛ ትውውቅ ፕሮግራሙ ሁሉ ደስ የሚል ነው:: ምንግዜም አዲስ አስረኛ ሲገባ የታሰረበትን ምክንያት ይጠየቃል፡፡ እኔ መጀመሪያ ላይ መንግስት እንደ እስረኛ ያስገባቸው ሰላዮች ሆን ብለው መረጃ ለመሰብሰብ ሲሉ የሚያደርጉት መስሎኝ ነበር፡፡ እየቆየሁ ስሄድ ግን የገባኝ ነገር ቢኖር ለካስ እንደመዝናኛ ፕሮግራም ማለትም ፊልም እንደማየት ተደርጎ ስለሚታይ ነው፡፡ ከዚህ ውጪ ደግሞ በአሥረኛው መካከል ያለው መተዛዘን የሚገርም ነበር። ለምሳሌ ተፈርዶበት ወደ ወህኒ ቤት የሚወርድ እሥረኛ የሚያጋጥመው ሁኔታ ከዚህኛው ጋር ሲወዳደር የማይመች ቦታ እንደሆነ ስለሚታወቅ ማለትም፣ እዛ እንደዚህ ጠያቂ በየቀኑ እንዲጠይቅ ስለማይፈቀድለት፣ ምግቡም እንደልብ የማይገኝና ቢገኝም በአብዛኛው ጣእም የሌለው ወህኒ ቤቱ በጨረታ የሚያዘጋጀው ዶኬ ስለሆነ፣ በተቻለ አቅም ተሰንቆለት ይሸኛል፡፡ _ ከምግብና ከፍራፍሬው ይቋጠርለታል፣ ገንዘብም በመጠኑ ይሰጠዋል:: እንዲያውም አንድ እስረኛ ማታ ማታ የሚለብሰው ድራቢ ስላልነበረው አንድ አሮጌ ብርድ ልብስ እንደተሰጠው ትዝ ይለኛል፡፡ የመኝታው ሁኔታ ፍፁም የሚረሳ አልነበረም:: ክፍሏ ከምትችለው በላይ እሥረኛ የታጨቀባት በመሆኗ ተዝናንቶ መተኛት የሚባል ነገር ስሙም አይታወቅ፡፡ አተኛኘታችን “ሶኬት" ይባላል:: ይኼውም አንዱ እግሩን ሲከፍት ሌላው ጭንቅላቱን እግሮቹ መሀል አስገብቶ ጭኑን ወይም ሆዱን ይንተራሳል፡፡ እሱ እግሮች መሀል ደግሞ ሌላው ይተኛል:: በዚህ መልክ የተኙት እሥረኞች ከላይ ሆነው ሲመለከቷቸው ቅጠሉ ተመልምሎ ቅርንጫፉ በአጭሩ የተቆረጠ ግንድ እንጂ የተኙ ሰዎች አይመስሉም ነበር። ሌላው ትውስታ “ፍትሐዊው" የራት ፕሮግራም ነው:: በዚህ ፕሮግራም መሠረት ከጠያቂ የመጡ ሣህኖች በካቦው ተቀምሰው በዓይነት በዓይነት እንደጥራታቸው ተለይተው ይቀመጣሉ:: ተመጋቢው በቡድን በቡድን ሆኖ ካቦው የሚያከፋፍለውን ይመገባል፡፡ ምግቡ ከጥሩ የሥጋ ወጥ ጀምሮ እስከ ተራ ሽሮ ወጥ ድረስ የተደበላለቀ ነው:: አንድ ቡድን ከሁሉም ዓይነት ይደርሰዋል፡፡ ማንኛውም እሥረኛ የሚበላው ምግብ ከቤቱ የተላከለትን ሳይሆን በካቦውና በሌሎች ረዳት አለቆች የተመደበለትን ብቻ ነው:: እርግጥ በጣም ጥሩ የተባሉ ምግቦች መጀመሪያውኑ ተሰይተው ለአለቆች ይቀመጣሉ፡፡ አለቆች ሁል ጊዜ የሚመገቡት ምግብ ጥራትና ጣዕም ያለውን ነው::
እንግዲህ ለሚፈፅሙት አገልግሎት ክፍያ ቢኖራቸው ይኼና ከሻማ በሚገኘው ገንዘብ የሚገዛው፣ ለእስረኛው በቁጥ ቁጥ፣ ለእነሱ ግን እንደልብ የሚያጨሱት ሲጋራ ብቻ ነው:: በዚህ ማንም ቅር የሚለው የለም:: እንደነሱ መሆን ያማረው ካለ አማራጩ ተፋልሞ ሁሉንም ማሸነፍ ነው:: የእስር ቤቱን ኑሮ እየለመድኩት ብመጣም ለእስር የዳረገኝን እንቆቅልሽ ግን መፍታት ባለመቻሌ አልፎ አልፎ መቆዘሜ አልቀረም። አንዳንዴም መሀል ላይ በትዝታ ባህር ውስጥ ጭልጥ ብዬ ስለምስምጥ የሚያወራኝ ስው ሁሉ ፈዝዤ ሲያየኝ መደንገጡ የማይቀር ነው:: “ወዴት ሄድክ ወንድም?'' ይሉኛል ትኩር ብለው እያዩ፡፡ “በል ከሰጠምክበት ባህር ስትወጣ ጥራኝ" እያሉም ለጊዜው ካጠገቤ ዘወር ይላሉ፡፡ እንዲያውም “ትካዜ” የሚል ቅፅል ስም ወጥቶልኝ አብዛኛው የሚጠራኝ በእሱ ሆኗል፡፡ በሁለተኛው የቀጠሮ ቀን መርማሪ ፖሊስ የክስ ቻርጁን አሟልቶ ያቀረበ ሲሆን ዳኛው ቀጣዩ ቀጠሮ _ ለመስከረም 15 ቀን 1981 እንዲሆን ትዕዛዝ ሰጥተው አሰናበቱን፡፡ በነጋታው ቀን አንዲት ጠያቂ ባልተለመደ ሰዓት መጣች:: መምጣቷን በናፍቆት ስጠብቀው ስለነበር ደስ አለኝ፡፡ ኤልሳ ነበረች:: ያስጠራቺኝ እንደሌሎች ጠያቂዎች ከአጥር ውጪ ቆማ ሳይሆን ፖሊሰ ጣቢያ ምርመራ ክፍል ውስጥ ሆና ነበር፡፡ አእምሮዬን ሲያስጨንቀው ለነበረ ጥያቄ መልስ ትሰጠኛለች ብዬ በማሰቤ ገና ሳያት ተደሰትኩ፡፡ ሰላምታ ከተሰጣጠን በኋላ ግን ከጎኗ የማላውቀው ሰው ተቀምጦ ባይም ፖሊሶቹም ጥለውን ስላልወጡ ለመነጋገር አልቻልኩም:: በመሀሉ መርማሪ ፖሊሱ፣ “ስማ አቶ አማረ ጓደኛህ ጠበቃ ልታቆምልህ ፈልጋለችና ፈቃድህ ከሆነ እሱ ሊያነጋግርህ ይፈልጋል" ብሎ ፍቃደኛ መሆን አለመሆኔን ጠየቀኝ፡፡ እኔ ከኤልሳ መስማት የምፈልገው ስለአልማዝ አሟሟትና ሁኔታ እንጂ ጠበቃ ታቆምልኛለች ብዬ ስላልጠበቅሁ ግራ ተጋባሁ፡፡ ያውም ጠበቃ የምታቆመው እኮ ለእኔ፤ ለዚያውም ውድ ጓደኛዋን ለከዳሁና ያላወቁትን ወንጀል ለፈፀምኩባት ወንጀለኛ ስለነበር በሰማሁት ነገር ግር ብሰኝ የሚገርም አልነበረም፡፡ እውነትም ጠበቃ ልታቆምልኝ ፈልጋ ከሆነ በዓለም ላይ አንድ ንጽህናዬን የሚረዳልኝ ሰው አገኘሁ ማለት ነው፡፡ ኤልሳ ግራ መጋባቴን አይታ፤ "አይዞህ አማረ፤ ምንም ነገር አይሰማህ፣ እውነት ትዳፈን ይሆናል እንጂ ተደብቃ አትቀርም፡፡ እኔ በሕይወት እስካለሁ ድረስ እረዳሃለሁ፡፡ ለማንኛውም ሌላ ቀን መጥቼ እንነጋገራለን፡፡ ጠበቃህ እሱ ነው፤ አንዳንድ
ነገሮችን ሊጠይቅህ ይፈልጋልና የምታውቀውን ነገር ሁሉ ሳትደብቅ ንገረው ምንም እንኳን የኤልሳ ነገር ግር ቢለኝም ለመጀመሪያ ጊዜ ተፈጸመ ከተባለው ወንጀል ንፁህ መሆኔን ልቧ አምኖ በመቀበሉ ተደስቼ ራሴን ሽቅብና ቁልቁል በመነቅነቅ ፍቃደኛ መሆኔን ገለጽኩለት:: ኤልሳ ተሰናብታኝ ከፖሊሱ ጋ ተከታትለው እየወጡ ሳለ ውስጤ ሆኖ ስለሚያስጨንቀኝ የአልማዝ አሟሟት ልጠይቃት ፈልጌ ስሟን ተጣራሁ፡፡ ዞር ስትል እምባ ከዓይኖችዋ ይወርድ ስለነበር አማራጭ አልነበረኝምና፤ "አይ ተዪው" አልኳት፡፡ ቀጥ ብላ ቆማ በርህራኄ ዓይን አየችኝ፡
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
እንግዲህ ለሚፈፅሙት አገልግሎት ክፍያ ቢኖራቸው ይኼና ከሻማ በሚገኘው ገንዘብ የሚገዛው፣ ለእስረኛው በቁጥ ቁጥ፣ ለእነሱ ግን እንደልብ የሚያጨሱት ሲጋራ ብቻ ነው:: በዚህ ማንም ቅር የሚለው የለም:: እንደነሱ መሆን ያማረው ካለ አማራጩ ተፋልሞ ሁሉንም ማሸነፍ ነው:: የእስር ቤቱን ኑሮ እየለመድኩት ብመጣም ለእስር የዳረገኝን እንቆቅልሽ ግን መፍታት ባለመቻሌ አልፎ አልፎ መቆዘሜ አልቀረም። አንዳንዴም መሀል ላይ በትዝታ ባህር ውስጥ ጭልጥ ብዬ ስለምስምጥ የሚያወራኝ ስው ሁሉ ፈዝዤ ሲያየኝ መደንገጡ የማይቀር ነው:: “ወዴት ሄድክ ወንድም?'' ይሉኛል ትኩር ብለው እያዩ፡፡ “በል ከሰጠምክበት ባህር ስትወጣ ጥራኝ" እያሉም ለጊዜው ካጠገቤ ዘወር ይላሉ፡፡ እንዲያውም “ትካዜ” የሚል ቅፅል ስም ወጥቶልኝ አብዛኛው የሚጠራኝ በእሱ ሆኗል፡፡ በሁለተኛው የቀጠሮ ቀን መርማሪ ፖሊስ የክስ ቻርጁን አሟልቶ ያቀረበ ሲሆን ዳኛው ቀጣዩ ቀጠሮ _ ለመስከረም 15 ቀን 1981 እንዲሆን ትዕዛዝ ሰጥተው አሰናበቱን፡፡ በነጋታው ቀን አንዲት ጠያቂ ባልተለመደ ሰዓት መጣች:: መምጣቷን በናፍቆት ስጠብቀው ስለነበር ደስ አለኝ፡፡ ኤልሳ ነበረች:: ያስጠራቺኝ እንደሌሎች ጠያቂዎች ከአጥር ውጪ ቆማ ሳይሆን ፖሊሰ ጣቢያ ምርመራ ክፍል ውስጥ ሆና ነበር፡፡ አእምሮዬን ሲያስጨንቀው ለነበረ ጥያቄ መልስ ትሰጠኛለች ብዬ በማሰቤ ገና ሳያት ተደሰትኩ፡፡ ሰላምታ ከተሰጣጠን በኋላ ግን ከጎኗ የማላውቀው ሰው ተቀምጦ ባይም ፖሊሶቹም ጥለውን ስላልወጡ ለመነጋገር አልቻልኩም:: በመሀሉ መርማሪ ፖሊሱ፣ “ስማ አቶ አማረ ጓደኛህ ጠበቃ ልታቆምልህ ፈልጋለችና ፈቃድህ ከሆነ እሱ ሊያነጋግርህ ይፈልጋል" ብሎ ፍቃደኛ መሆን አለመሆኔን ጠየቀኝ፡፡ እኔ ከኤልሳ መስማት የምፈልገው ስለአልማዝ አሟሟትና ሁኔታ እንጂ ጠበቃ ታቆምልኛለች ብዬ ስላልጠበቅሁ ግራ ተጋባሁ፡፡ ያውም ጠበቃ የምታቆመው እኮ ለእኔ፤ ለዚያውም ውድ ጓደኛዋን ለከዳሁና ያላወቁትን ወንጀል ለፈፀምኩባት ወንጀለኛ ስለነበር በሰማሁት ነገር ግር ብሰኝ የሚገርም አልነበረም፡፡ እውነትም ጠበቃ ልታቆምልኝ ፈልጋ ከሆነ በዓለም ላይ አንድ ንጽህናዬን የሚረዳልኝ ሰው አገኘሁ ማለት ነው፡፡ ኤልሳ ግራ መጋባቴን አይታ፤ "አይዞህ አማረ፤ ምንም ነገር አይሰማህ፣ እውነት ትዳፈን ይሆናል እንጂ ተደብቃ አትቀርም፡፡ እኔ በሕይወት እስካለሁ ድረስ እረዳሃለሁ፡፡ ለማንኛውም ሌላ ቀን መጥቼ እንነጋገራለን፡፡ ጠበቃህ እሱ ነው፤ አንዳንድ
ነገሮችን ሊጠይቅህ ይፈልጋልና የምታውቀውን ነገር ሁሉ ሳትደብቅ ንገረው ምንም እንኳን የኤልሳ ነገር ግር ቢለኝም ለመጀመሪያ ጊዜ ተፈጸመ ከተባለው ወንጀል ንፁህ መሆኔን ልቧ አምኖ በመቀበሉ ተደስቼ ራሴን ሽቅብና ቁልቁል በመነቅነቅ ፍቃደኛ መሆኔን ገለጽኩለት:: ኤልሳ ተሰናብታኝ ከፖሊሱ ጋ ተከታትለው እየወጡ ሳለ ውስጤ ሆኖ ስለሚያስጨንቀኝ የአልማዝ አሟሟት ልጠይቃት ፈልጌ ስሟን ተጣራሁ፡፡ ዞር ስትል እምባ ከዓይኖችዋ ይወርድ ስለነበር አማራጭ አልነበረኝምና፤ "አይ ተዪው" አልኳት፡፡ ቀጥ ብላ ቆማ በርህራኄ ዓይን አየችኝ፡
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍43❤17
#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
=====================
ከእንቅልፉ ባኖ አይኖቹን ሲገልጥ በመስኮቱ ሾልኮ የሚገባው ብርሀና መኝታ ክፍሉን አድምቆታል…ቀኝ እጅን ሊያነቃንቅ ቢሞክር አልቻለም….ጭንቅላቱን ዞር ብሎ ሲመለከት አንድ ጠይም ወጣት ክንዱ ላይ ተንተርሳ ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ተኝታለች….ትነቃለች ብሎ ሳይጨነቅ ከላዩ ላይ ገፍትሮ ወደጥግ ገፋተራትና ከአልጋው ለመውረድ ወደግራው ሲዞር ሌላ ሴት እርቃኗን ብልቅጥቅት ባላ ሁኔታ ተኝታ አያት፡፡አቅጣጫውን ቀየረና በግርጌ በኩል ወረደ ፡፡
ሞባይሉን አንስቶ ሰዓት ሲያይ ሰባት ሰዓት ሆኗል፡፡ብዙም አልገረመውም ፡፡…እስከዚህን ሰዓት መተኛት የአብዛኛው ቀን የተለመደ ተግባሩ ነው፡፡በተለይ ለሊት የናይት ክለብ ስራ በሚኖረውና እዛ አንግቶ በሚመጣ ቀን ሰባትና ስምንት ሰዓት ድረስ ካልተኛ አእምሮ ንፅህ አይሆነም……ቀጥታ ወደሻወር ቤት ሄደና ፈጣን ሻወር ወሰደ፡፡ከዛ ሲወጣ ነጭ ጋዎኑን ለብሶ ወደኪችን ነው የሄደው፡፡በጣም እርቦታል፡፡ፍሪጁን ከፈተና የሚበላ ነገር መፈለግ ጀመረ፡፡ዳቦና ጁስ ያዘና እዛው ወንበር ስቦ በመቀመጥ መመገብ ጀመረ…ወዲያው አንደኛዋ ሴት እንደእሱ እርቧት ሳይሆን አይቀርም መቀመጫዋ ላይ ስስ ሻርፕ ነገር አገልድማ በከፊል በመሸፈን እርቃኗን ግዙፍ ጡቷቾን እያማታች መጣችና የኪችኑ በራፍ ላይ ቆመች፡፡
‹‹እ …..የሚበላ ነገር ትፈልጊያለሽ?››
‹‹በጣም እንጂ የእኔ ፍቅር….››
‹‹ተቀመጪ….››አላትና ከተቀመጠበት ተነስቶ ወደፍሪጁ በመሄድ እንደእሱ ጁስና ዳቦ አዘጋጅቶ ይዞላት መጣና ፊት ለፊቷ አስቀመጠላት፡፡
እየተስገበገበች መብላት ጀመረች፡፡
‹‹እሱም ከፊት ለፊቷ በመቀመጥ የጀመረውን መመገቡን ቀጠለ‹‹ጓደኛሽስ?››
‹‹ምን አድርገሀት ነው..እራሷን እኮ አታውቅም፡፡››
‹‹ምን አደርጋታለው…አንቺን ያደረኩትን ነዋ፡፡››
አፏ ውስጥ ያለውን ምግብ ማላመጧን ሳታቋርጥ ‹‹ወይ …ጀግና እኮ ነህ››አለችው፡፡
‹‹አመሰግናው››
‹‹እሺ አሁን ፕሮግራማችን ምንድነው?››ስትል በአይኗቾ በመለማመጥ ጠየቀችው፡፡
‹‹ማለት….በቃ እንለያያለና…..እናንተም ወደ ጉዳያችሁ ትሄዳላችሁ..እኔም ወደስራዬ….››
‹‹በቃ…?››አለችው በቅሬታ፡፡
‹‹ምነው? የቀረ ነገር አለ እንዴ?››
‹‹ትንሽ ..››አለችና
ከተቀመጠችበት ተነስታ ወደእሱ በመቅረብ እጇቾን በአንገቱ ዙሪያ ጠምዝዛ ጉልበቱ ላይ ተቀመጠችና ከንፈሩን ትስመው ጀመር…. አልተቃወማትም….፡፡
እንደውም ሁለት እጆቹን ሁለት ጡቷቾ ላይ አሳረፈና ያፈተለትላት ጀመር፡…ከዛ ይዟት ቆመ….እሷ አንገቱ ላይ እንደተጠመጠመች መሳሟን ቀጥላለች፡፡
ቀስ ብሎ መሬት አስቀመጣትና የለበሰውን ጋወን አውልቆ እዛው ወለሉ ላይ ተወው…አሁን እርቃኑን ቀረ…..ከዛ የእሷንም መቀመጫዋ ላይ ያገለደመችውን ሻርፕ ቋጠሮ ሲፈታው ልክ እንደእሱ ሁሉ እርቃኗን ቀረች….ከዛ ወደግድግዳው ወሰዳትና ፊቷን አዙሮ ግድግዳውን እንድትደገፍ በማድረግ ከኃላዋ አቀፋት…..‹›የእኔ ፍቅር በጣም ነው የምትችለው እሺ…በጣም›››መቃተት ጀመረች፡፡
በዚህ ጊዜ ከወደ በራፉ የእግር ኮቴ ተሰማ….ሌለናዋ ጓደኛዋ ነበረች….ተጣብቀው ሲዋሰቡ ስታያቸው እንደመደንገጥ ብላ ባለችበት እንደመቆም አለችና
‹‹እንዴ አሁንም ትዋሰባላችሁ?አያንገሸግሻችሁም እንዴ?››አለቻቸው፡፡
እነሱ ግን ዞር ብለው ሳያዬት የጀመሩትን ቀጠሉ….እሷም ግራ ተጋባች….‹‹ሄጄ እነሱን ልቀላቀል ወይስ የሚበላ ነገር ልፈልግ?››….ስትል ከራሷ ጋር ሙግት ገጠመች‹‹ይሄ ሰውዬማ የሆነ ማግኔት ነገር አለው››ስትል አሰበች፤መጨረሻ ስሜቷን እንደምንም ገታ የሆዷን ነገር አስቀደመችና ምግብ ወደመፈለጉ ሄደች፡፡
ለዘሚካኤል ይሄ የተለመደ ህይወቱ ነው፡፡አሁን እነዚህን ልጇች ከሶስት ቀን በኃላ የሆነ ቦታ ቢያገኛቸው….‹.የት ነበር ማውቃቸው ?›እያለ ከራሱ ጋር ውዝግብ ውስጥ መግባቱ አይቀርም..ስማቸውንማ አሁንም ቢጠይቁት ወይ ሙሉ በሙሉ አያውቅም ወይም የአንዷ ስም ለሌለኛዋ ቀይሮ መስጠቱ አይቀርም፡፡ሴቷቹም በዛ ድርጊቱ ብዙም ሲከፈቸው አያይም…ምን አልባት እሱ የሚያገኛቸው ሴቷች ከተመሳሳይ ቦታ የሚመጡ ተመሳሳይ አይነት አመለካከት ያላቸው ሆነው ሊሆን ይችላል….በድምፃዊነቱና በፊልም ተዋናይነቱ ባገኘው ጣሪያ የነካ ዝና እና የተትረፈረፈ ሀብት ወደእሱ ገና ሲመጡ ለአንድ ቀንም ቢሆን ከእሱ ጋር ማሳለፍ ልክ ሎተሪ እንደወጣላቸው ስለሚቆጥሩ በማግስቱ ፊቱን ሲያዞርባቸው ብዙም አይከፋቸውም፡፡ወይም መከፋታቸውን በአርቴፊሻል ፈገግታቸው ደብቀው እሱ እንዳያውቅ ያደርጋሉ…ያችን ከእሱ ጋር ያሳለፉትን አንድ ቀን ለአመታት ለሌሎች አቻዎቻቸው የሚናገሩትን የሚጎርሩበት ታሪክ ስለሆነ በፀጋ እንዲቀበሉት ምክንያት ሆኗ ቸው ይሆናል፡፡እና ይሄ ጉዳይ የእሱን ባህሪ ከመስመር እንዲወጣ ገፊ ምክንያት ሆኖል፡፡
//
ከጥርብ ድንጋይ የተሰራ መስኮት አልባ ጥንታዊ ቤት ነው፡፡ግድግዳው ከሶስት ሜትር በላይ ሲረዝም ጣሪያው ከኮንክሪት የተሰራ ነው፡፡እላይ ጥግ በግድግዳው ማብቂያና በጣሪያው መጀመሪያ መካከል ለአይጥ ማሾለኪያ ተብሎ የታሰራ የሚመስል ሶስት ትናንሽ ቀዳዶች አሉ፡፡ከዛ ውጭ ቤቱ ድፍን ነው፡፡
በዛ ላይ ከዚህ ቤት እንዴት አድርጎ ያመልጣል ብላው እንዳሰቡ አይታወቅም….ከምድር በተቀበረ ብረት ላይ የታሰረ ሰንሰለት እግሩን እና እጁን ተጠፍሯል፡፡ክፍሉ 3 በአራት ስፋት ያለው ቢሆንም እሱ መጠቀም የሚችለው ሁለት በሁለት በሆነች ቦታ ላይ ነው፡፡ በቀን ሁለቴ የብረት በሩ ላይ እንደመስኮት ያለች ትንሽ ማሾለኪያ ትከፈትና በትንሽ ሰሀን ምግብና በኩባያ ውሀ አሾልከው ወለሉ ላይ አድርገውለት መልሰው ይዘጉታል፡፡
ከዛ ውጭ በወር አንድ ቀን እየመጡ የሚያናግሩት መነኩሴ አሉ፡፡ለቅጣው የእሳቸው መምጣት ልክ ገበያ የሄደች እናቱን እንደሚጠብቅ ህጻን ነው በናፍቆት የሚጠብቀው፡፡እሳቸውን ስለሚወዳቸው…ወይንም የሚሰጡትን መንፈሳዊ ትምህርትና ተግሳፅ ስለሚማርከው አይደለም….እሳቸው ሲመጡ ጠባብ መስኮት መሰል ሽንቁር ሳትሆን ዋናው በራፍ ይከፈታል፡፡አንድ ጣባቂ ክላሹን አነጣጥሮ በራፉ ላይ ይቆማል..ሌላው ባለደረባው ፈራ ተባ እያለ ወደውስጥ ይገባና ከብዙ ቁልፎች መካከል አንድን መርጦ ሰንሰለቱን ከብረቱ ጋር ያያዘውን ቁልፍ ይፈታል….ከዛ ‹‹ተነስ ጠያቂህ መጥተዋል››ይለዋል፡፡
እንደምንም ከተቀመጠበት ለመነሳት ይሞክራል….ግን የእግሮቹ ድምስሮች የተሳሰሩ ስለሆነ ቀላል አይሆንለትም…እንደምንም ግድግዳውን ተደግፎ ይቆማል..እለት በእለት ወገቡ ወደውስጥ እተቀለመመ እንደሚሄድ ይሰማዋል…እና ለመንቀሳቀስ እግሮቹን ሲያንቀሳቅስ እላዩ ላይ ተጠምጥመው የተቆለፉበት ሰንሰለት ከብደት ይፈትነዋል..ግን ደግሞ እንደምንም እየተጎተተ ወደበረንዳው ይወጣል…..በረንዳው እንደታሰረበት ክፍል የተፈጥሮ ብርሀን የማያገኝ ቢሆንም ሰው ሰራሽ ብርሀን የሚበራበት ስለሆነ አይኑን ይጨፍናል…አይኑ ብርሀንን ይፈራል…አስር እርምጃ ከተራመደ በኋላ ተከፍቶ ወደሚጠብቀው ከፍል ይገባል…ወደክፍል ከገባ በኋላ አጅበውት ከመጡት ሁለት ወታደሮች አንደኛው ክፍሉን ከውጭ ሆኖ ይቀረቅረዋል፡፡
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
=====================
ከእንቅልፉ ባኖ አይኖቹን ሲገልጥ በመስኮቱ ሾልኮ የሚገባው ብርሀና መኝታ ክፍሉን አድምቆታል…ቀኝ እጅን ሊያነቃንቅ ቢሞክር አልቻለም….ጭንቅላቱን ዞር ብሎ ሲመለከት አንድ ጠይም ወጣት ክንዱ ላይ ተንተርሳ ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ተኝታለች….ትነቃለች ብሎ ሳይጨነቅ ከላዩ ላይ ገፍትሮ ወደጥግ ገፋተራትና ከአልጋው ለመውረድ ወደግራው ሲዞር ሌላ ሴት እርቃኗን ብልቅጥቅት ባላ ሁኔታ ተኝታ አያት፡፡አቅጣጫውን ቀየረና በግርጌ በኩል ወረደ ፡፡
ሞባይሉን አንስቶ ሰዓት ሲያይ ሰባት ሰዓት ሆኗል፡፡ብዙም አልገረመውም ፡፡…እስከዚህን ሰዓት መተኛት የአብዛኛው ቀን የተለመደ ተግባሩ ነው፡፡በተለይ ለሊት የናይት ክለብ ስራ በሚኖረውና እዛ አንግቶ በሚመጣ ቀን ሰባትና ስምንት ሰዓት ድረስ ካልተኛ አእምሮ ንፅህ አይሆነም……ቀጥታ ወደሻወር ቤት ሄደና ፈጣን ሻወር ወሰደ፡፡ከዛ ሲወጣ ነጭ ጋዎኑን ለብሶ ወደኪችን ነው የሄደው፡፡በጣም እርቦታል፡፡ፍሪጁን ከፈተና የሚበላ ነገር መፈለግ ጀመረ፡፡ዳቦና ጁስ ያዘና እዛው ወንበር ስቦ በመቀመጥ መመገብ ጀመረ…ወዲያው አንደኛዋ ሴት እንደእሱ እርቧት ሳይሆን አይቀርም መቀመጫዋ ላይ ስስ ሻርፕ ነገር አገልድማ በከፊል በመሸፈን እርቃኗን ግዙፍ ጡቷቾን እያማታች መጣችና የኪችኑ በራፍ ላይ ቆመች፡፡
‹‹እ …..የሚበላ ነገር ትፈልጊያለሽ?››
‹‹በጣም እንጂ የእኔ ፍቅር….››
‹‹ተቀመጪ….››አላትና ከተቀመጠበት ተነስቶ ወደፍሪጁ በመሄድ እንደእሱ ጁስና ዳቦ አዘጋጅቶ ይዞላት መጣና ፊት ለፊቷ አስቀመጠላት፡፡
እየተስገበገበች መብላት ጀመረች፡፡
‹‹እሱም ከፊት ለፊቷ በመቀመጥ የጀመረውን መመገቡን ቀጠለ‹‹ጓደኛሽስ?››
‹‹ምን አድርገሀት ነው..እራሷን እኮ አታውቅም፡፡››
‹‹ምን አደርጋታለው…አንቺን ያደረኩትን ነዋ፡፡››
አፏ ውስጥ ያለውን ምግብ ማላመጧን ሳታቋርጥ ‹‹ወይ …ጀግና እኮ ነህ››አለችው፡፡
‹‹አመሰግናው››
‹‹እሺ አሁን ፕሮግራማችን ምንድነው?››ስትል በአይኗቾ በመለማመጥ ጠየቀችው፡፡
‹‹ማለት….በቃ እንለያያለና…..እናንተም ወደ ጉዳያችሁ ትሄዳላችሁ..እኔም ወደስራዬ….››
‹‹በቃ…?››አለችው በቅሬታ፡፡
‹‹ምነው? የቀረ ነገር አለ እንዴ?››
‹‹ትንሽ ..››አለችና
ከተቀመጠችበት ተነስታ ወደእሱ በመቅረብ እጇቾን በአንገቱ ዙሪያ ጠምዝዛ ጉልበቱ ላይ ተቀመጠችና ከንፈሩን ትስመው ጀመር…. አልተቃወማትም….፡፡
እንደውም ሁለት እጆቹን ሁለት ጡቷቾ ላይ አሳረፈና ያፈተለትላት ጀመር፡…ከዛ ይዟት ቆመ….እሷ አንገቱ ላይ እንደተጠመጠመች መሳሟን ቀጥላለች፡፡
ቀስ ብሎ መሬት አስቀመጣትና የለበሰውን ጋወን አውልቆ እዛው ወለሉ ላይ ተወው…አሁን እርቃኑን ቀረ…..ከዛ የእሷንም መቀመጫዋ ላይ ያገለደመችውን ሻርፕ ቋጠሮ ሲፈታው ልክ እንደእሱ ሁሉ እርቃኗን ቀረች….ከዛ ወደግድግዳው ወሰዳትና ፊቷን አዙሮ ግድግዳውን እንድትደገፍ በማድረግ ከኃላዋ አቀፋት…..‹›የእኔ ፍቅር በጣም ነው የምትችለው እሺ…በጣም›››መቃተት ጀመረች፡፡
በዚህ ጊዜ ከወደ በራፉ የእግር ኮቴ ተሰማ….ሌለናዋ ጓደኛዋ ነበረች….ተጣብቀው ሲዋሰቡ ስታያቸው እንደመደንገጥ ብላ ባለችበት እንደመቆም አለችና
‹‹እንዴ አሁንም ትዋሰባላችሁ?አያንገሸግሻችሁም እንዴ?››አለቻቸው፡፡
እነሱ ግን ዞር ብለው ሳያዬት የጀመሩትን ቀጠሉ….እሷም ግራ ተጋባች….‹‹ሄጄ እነሱን ልቀላቀል ወይስ የሚበላ ነገር ልፈልግ?››….ስትል ከራሷ ጋር ሙግት ገጠመች‹‹ይሄ ሰውዬማ የሆነ ማግኔት ነገር አለው››ስትል አሰበች፤መጨረሻ ስሜቷን እንደምንም ገታ የሆዷን ነገር አስቀደመችና ምግብ ወደመፈለጉ ሄደች፡፡
ለዘሚካኤል ይሄ የተለመደ ህይወቱ ነው፡፡አሁን እነዚህን ልጇች ከሶስት ቀን በኃላ የሆነ ቦታ ቢያገኛቸው….‹.የት ነበር ማውቃቸው ?›እያለ ከራሱ ጋር ውዝግብ ውስጥ መግባቱ አይቀርም..ስማቸውንማ አሁንም ቢጠይቁት ወይ ሙሉ በሙሉ አያውቅም ወይም የአንዷ ስም ለሌለኛዋ ቀይሮ መስጠቱ አይቀርም፡፡ሴቷቹም በዛ ድርጊቱ ብዙም ሲከፈቸው አያይም…ምን አልባት እሱ የሚያገኛቸው ሴቷች ከተመሳሳይ ቦታ የሚመጡ ተመሳሳይ አይነት አመለካከት ያላቸው ሆነው ሊሆን ይችላል….በድምፃዊነቱና በፊልም ተዋናይነቱ ባገኘው ጣሪያ የነካ ዝና እና የተትረፈረፈ ሀብት ወደእሱ ገና ሲመጡ ለአንድ ቀንም ቢሆን ከእሱ ጋር ማሳለፍ ልክ ሎተሪ እንደወጣላቸው ስለሚቆጥሩ በማግስቱ ፊቱን ሲያዞርባቸው ብዙም አይከፋቸውም፡፡ወይም መከፋታቸውን በአርቴፊሻል ፈገግታቸው ደብቀው እሱ እንዳያውቅ ያደርጋሉ…ያችን ከእሱ ጋር ያሳለፉትን አንድ ቀን ለአመታት ለሌሎች አቻዎቻቸው የሚናገሩትን የሚጎርሩበት ታሪክ ስለሆነ በፀጋ እንዲቀበሉት ምክንያት ሆኗ ቸው ይሆናል፡፡እና ይሄ ጉዳይ የእሱን ባህሪ ከመስመር እንዲወጣ ገፊ ምክንያት ሆኖል፡፡
//
ከጥርብ ድንጋይ የተሰራ መስኮት አልባ ጥንታዊ ቤት ነው፡፡ግድግዳው ከሶስት ሜትር በላይ ሲረዝም ጣሪያው ከኮንክሪት የተሰራ ነው፡፡እላይ ጥግ በግድግዳው ማብቂያና በጣሪያው መጀመሪያ መካከል ለአይጥ ማሾለኪያ ተብሎ የታሰራ የሚመስል ሶስት ትናንሽ ቀዳዶች አሉ፡፡ከዛ ውጭ ቤቱ ድፍን ነው፡፡
በዛ ላይ ከዚህ ቤት እንዴት አድርጎ ያመልጣል ብላው እንዳሰቡ አይታወቅም….ከምድር በተቀበረ ብረት ላይ የታሰረ ሰንሰለት እግሩን እና እጁን ተጠፍሯል፡፡ክፍሉ 3 በአራት ስፋት ያለው ቢሆንም እሱ መጠቀም የሚችለው ሁለት በሁለት በሆነች ቦታ ላይ ነው፡፡ በቀን ሁለቴ የብረት በሩ ላይ እንደመስኮት ያለች ትንሽ ማሾለኪያ ትከፈትና በትንሽ ሰሀን ምግብና በኩባያ ውሀ አሾልከው ወለሉ ላይ አድርገውለት መልሰው ይዘጉታል፡፡
ከዛ ውጭ በወር አንድ ቀን እየመጡ የሚያናግሩት መነኩሴ አሉ፡፡ለቅጣው የእሳቸው መምጣት ልክ ገበያ የሄደች እናቱን እንደሚጠብቅ ህጻን ነው በናፍቆት የሚጠብቀው፡፡እሳቸውን ስለሚወዳቸው…ወይንም የሚሰጡትን መንፈሳዊ ትምህርትና ተግሳፅ ስለሚማርከው አይደለም….እሳቸው ሲመጡ ጠባብ መስኮት መሰል ሽንቁር ሳትሆን ዋናው በራፍ ይከፈታል፡፡አንድ ጣባቂ ክላሹን አነጣጥሮ በራፉ ላይ ይቆማል..ሌላው ባለደረባው ፈራ ተባ እያለ ወደውስጥ ይገባና ከብዙ ቁልፎች መካከል አንድን መርጦ ሰንሰለቱን ከብረቱ ጋር ያያዘውን ቁልፍ ይፈታል….ከዛ ‹‹ተነስ ጠያቂህ መጥተዋል››ይለዋል፡፡
እንደምንም ከተቀመጠበት ለመነሳት ይሞክራል….ግን የእግሮቹ ድምስሮች የተሳሰሩ ስለሆነ ቀላል አይሆንለትም…እንደምንም ግድግዳውን ተደግፎ ይቆማል..እለት በእለት ወገቡ ወደውስጥ እተቀለመመ እንደሚሄድ ይሰማዋል…እና ለመንቀሳቀስ እግሮቹን ሲያንቀሳቅስ እላዩ ላይ ተጠምጥመው የተቆለፉበት ሰንሰለት ከብደት ይፈትነዋል..ግን ደግሞ እንደምንም እየተጎተተ ወደበረንዳው ይወጣል…..በረንዳው እንደታሰረበት ክፍል የተፈጥሮ ብርሀን የማያገኝ ቢሆንም ሰው ሰራሽ ብርሀን የሚበራበት ስለሆነ አይኑን ይጨፍናል…አይኑ ብርሀንን ይፈራል…አስር እርምጃ ከተራመደ በኋላ ተከፍቶ ወደሚጠብቀው ከፍል ይገባል…ወደክፍል ከገባ በኋላ አጅበውት ከመጡት ሁለት ወታደሮች አንደኛው ክፍሉን ከውጭ ሆኖ ይቀረቅረዋል፡፡
👍77❤13👎3👏2🔥1
እንደምንም አይኑን አለማምዶ በመከራ ይከፍታል፡፡ሁለት ፕላስቲክ ወንበር እና አንድ የተንሻፈፈች ጠረጴዛ ያለበት ኦና ከፍል ነው፡፡በትንሹ ጭል ጭል ብላ የምታበራ ዜሮ ሻማ አንፑል አለበት፡፡አዛውንቱ መነኩሴ ሙሉ ቢጫ ቀሚሳቸውናና ቆባቸውን እንዳጠለቁ አንዷ ወንበር ላይ ተቀምጠዋል፡፡ጫማ ማያውቁ የተሰነጣጠቁና የጠቆቆሩ እግሮቻቸው በመጠኑም ቢሆን ከእሱ እግር ጋር ይመሳሰላሉ፡፡ ሁሌ እንደሚያደርገው እየተሳበ ሄዶ ከእሳቸው ፊት ለፊት ያለች ወንበር ላይ ተቀመጠ፡፡
እና በዝምታ ተፋጠው ለደቂቃዎች ቆዩ ..ቅጣውና መነኩሴው ሁሌ ሲገናኙ እንዲህ ነው የሚያደርጉት… ቢያንስ ከተገናኙ በኃላ ለ10 ደቂቃ ምንም ቃል ከአንደበታችው ሳያወጡ በዝምታ ነው የሚቀመጡት፡፡
ከዛ ‹‹ልጄ እንፀልይ››አሉት፡፡
‹‹ይቅርብኝ ..እርሶ ይፀልዩ››
‹‹ለምን ለአምላካህ ምንም የምታወራው ነገር የለህም››አሉት ፍፅም እርጋታ ባረበበበት ድምፅ፡፡
‹‹የረሳኝን..እንደአይጥ እንድኖር ለጠላቶች አሳልፎ የሰጠኝን አምላክ….መሞት እንኳን እንዳልችል አቅመቢስ አድርጎ የሚጫወትብኝን አምላክ ምንድነው የማወራው››ምሬቱን ያለምንም ይሉኝታ ዘረገፈባቸው፡፡
‹‹ልጄ ይሄንን ነዋ የምታወራው.የተበሳጨህበትን ነገር ምሬትህን ቁጣህን ብስጭትህን …ሁሉን ነገር ንገረው….አዎ የእግዚያብሄር መኖር ጥቅሙ እኮ ያ ነው….ስንደሰት፤ስኬት ስንጎናፀፍ፤ያሰብነው ሲሳካልን፤በደስታና በልዕልታ እንደምናመሰግነው ሁሉ… ስንበሳጭ፤ሲከፋን ፤ ተበድለናል …ተረስተናል ብለን ስናስብም…ለምን እንዲህ ሆነ …ብለን ብንጠይቀው ምንም ስህተት የለውም፡፡ኢየሱስ እራሱ በምድር በነበረበት ጊዜ ፈተና ሲበዛበት ..‹‹አምላኬ ..አምላኬ ስለምን ተውከኝ?››ብሎ ፀልዬአል፡፡
‹‹…ታዲያ እኛ ብኩን ደካማና አቅመቢስ የሆን ፍጥሮች ይብለጥ ብናማርር ይበልጥ ብንነጫነጭ ምን ይገርማል፡፡ዋነው ከእሱ አለመኮረፍ ነው፡፡ስትጠይቀው.. ስትጨቀጭቀው መልስህን እያገኘህ ትሄዳለህ…››
‹‹አይ ይቅርብኝ…››አለ በመንገሽገሽ፡፡
መልኩሴው ልክ እነደሁል ጊዜው ተስፋ ቆርጠውበት የራስህ ጉዳይ ሊሉት አልፈለጉም…የረጋ ምክራቸውን በረጋ አንደበታቸው መናገራቸውን ቀጠሉ‹‹ልጄ እኔ እና እንተ በኑሮ ምንም ልዩነት የለንም…አንተ የተዘጋ የድንጋይ ጨለማ ቤት ውስጥ ትኖራለህ…እኔ ደግሞ ጨለማ በሆነ ዋሻ ውስጥ እኖራለው….በቀን አንድ ጊዜ የሆነ ነገር ትቀምሳለህ..እኔም በሁለት ሶስት ቀን የሆነ ነገር ቀምሳለው….አንተ በወር አንድ ቀን እኔ ልጠይቅህ ስመጣ ከክፍልህ ትወጣለህ እኔም አንተንና ሌላ አንድ ሰው ለማየት ከዋሻዬ እወጣለው፡፡አንተ እጅና እግርህ በሰንሰለት ታስሯል…እኔ ደግሞ መላ ሰውነቴ በሰንሰለት የተጠመጠመ ነው፡፡››አሉትና የለበሱትን ቢጫ ቀሚስ ከላይ አወላቁና ደረታቸው ገልጠው ከሆዳቸው እስከ ደረታቸው የጠመጠሙትንየከሳና ገረጣ አጥንታቸውን ሰርስሮ የገባውን ሰንሰለት አስመለከቱት ዝግንን አለውና አይኖቹን ጨፈነ፡፡
አሁን ያንተን የደደረ ልብ ለማለስለስ ስል መናገር የሌለብኝን ነገር እየነገርኩህ ማሳት የሌለብኝን ነገር እያሳየሁህ መሆኑን እወቅ…አንድ እራሱን ለክርስቶስ አሳልፎ የሰጠ መልኩሴ ስለራሱ እንደዚህ አያወራም….ግን ምን አልባት አንተን ከለወጠ ብዬ ነው፡፡
‹‹ያው እኔ ሙት ቅጣት ተፈርዶብኝ እስር ላይ ነኝ..እርሶ ደግሞ በፍቃዶት ለፅድቅ ሲሉ የመነኑ መነኩሴ ኖት፡፡የእኔና የእርሷ ሁኔታ ምኑም አይገናኝም፡፡
‹‹የሞት ፍርድ ተፍርዶብኝ ላልከው….ያንተ ግንዛቤ ወይም የትርጉም አሰጣጥ ነው፡፡››
‹‹ማለት…ይሄ እኮ ምንም ትርጉም የሚያስፈልገው ጉዳይ አይደለም..በሀገሪቷ ፍርድ ቤት በዳኛ ፀድቆ በየመገናኛ ብዙሀኑ የተዘገበ ጥሬ ሀቅ ነው፡፡
እሱ አዎ..ግን የሰው ልጇች ስንባል ሁላችንም የሞት ፍርድ ተፈርዶብን ነው በምድር እየኖርን ያለነው፡፡በመላ ሀገሪቱ ቡና መጣጫ የሆነ ሀገር ያወቀው ፀሀይ የመቀው ሀቅ ነው፡፡፡››
‹‹ቀይ…የሞት ፍርድ ከተፈረደብህ ምን ያህል ጊዜ ሆነህ?››
‹‹ሁለት አመት…››
‹‹ጥሩ ..በፍርድ ቤት አዳራሽ ውስጥ ከነበሩት ሰዎች ቢያንስ ሶስት አራት ሰው ቀድሞህ ሞቶ ሊሆን ይችላል ፡፡ አንተ የሙት ፍርድ ሲፈረድብህ …ለአንተ ፍርድ ሲያለቅሱ ከነበሩትም ወዳጆችህ አንድ ወይም ሁለት ሰው ቀድሞህ የሞተ አይጠፋም፡፡ያ ማለት ዋናው የሞት ፍርድ በሁላችንም የሰው ልጇች ላይ የተወሰነ ጉዳይ ነው፡፡ማንኛውም የሰው ልጅ ከእናቱ መሀጸን ወጥቶ መተንፈስ ከጀመረበት ቀን አንስቶ የሞትን በጫንቃው ተሸክሞ ነው የሚዞረው… ስለዚህ አንተም ስለተፈረደብህ ሞት ፍርድ እያመዥክ እራስህን አታድክም፡፡ይልቅ የእኔ እና አንተን ልዩነት ልንገርህ ..እኔ ለእያንዳንዶ ድርጊቴና እንቅስቃሴዬ ትርጉም ሰጠዋለው….በዋሻ ውስጥ ድቅድቅ ጨለማ ውስጥ ሆኜ ብርሀን ነው ሚታየኝ ….ምክንያቱም በአይኔ ብቻ አላይም..ልቤም አይን አለው….፡፡ማስበው ስለምህረትና ይቅርታ ነው፡፡የምፀልየው ስለአለም ሰላምና ስለሰው ልጆች ፍቅር ነው፡፡ስለቂም ፤በቀል ትካዜ የማስብበት ጊዜም የለኝም…ሁላችንም የሰው ልጆች የሆነውን ነገር ሁሉ ብንሆንም በምክንያት ነው..በምንም ነገር አምላክ አይሳሳትም…ሁሉም ነገር ለሆነ አላማ ነው ››
‹‹ሊሆን ይችላል››አለ ክርክር ውስጥ ላለመግባት፡፡
‹‹እሺ አሁን አብረን እንፀልይ››አሉና መለኩሴው ከተቀመጡበት ላስቲክ ወንበር ተነስተዋ ወለል ላይ ተንበረከኩ፡፡እሱ ስራቸው እንደተገተረ ነው፡፡‹‹ልንበርከክ ወይስ ይቅርብኝ..ብንበረከክስ መፀለይ እችላለው?፡፡እንደሁል ጊዜው ግራ መጋባት ውስጥ ገብቷል፡፡
መለኩሴው ፀሎታቸውን ጀመሩ፡፡
የሚታየውማ ያማይታየውም አለም ፈጣሪ የሆንኩ ቸሩ አምላክ ሆይ..እባክህ እኛ ባሪያዎችህን ተመለከተን…ሰው ያው ሰውና ምን ጊዜም እንከን አልባ መሆን አይችልም…አውቀን በትእቢት የሰራነውን ሀጥያት በቸርነትህ ይቅር በለን ሳናውቅ በየዋህነትም የሰራነውን ሀጥያት አንተ ይቅር በለን…ወንድሜን ከጭንቀት ተላቆ ስለችግሩ ሳይሆን ስለአንተ ምረትና ጌትነት እንዲያስብ ፣አግዘው ጌታ ሆይ ወንድሜ ወደጥልቅ ገደል ሊወረወር ገደል ጫፍ ላይ ተንጠልጥሎ የቆመ አይነት የመጣልና የመገፍተር ስሜት እያጨናነቀው ነውና .አንተ እንኳን ወደገደል ለመጣል የተዘጋጀን ይቅርና ወደገደል የተወረወረንም የምህረት እጅህን ሰደህለት አንተን ተንጠልጥሎ ታድነውና ለወንድሜም ድረስለት ..ለእኔ ለሀጥያተኛው ልጅህ ስትል እባክህ አምላክ ሆይ መጽናናጽን አድለው፡፡
አባታችን ሆይ..በሰማይ የምትኖር..ስምህ ይቀደስ…..
አሜን..ብለው ፀሎታቸውን አጠናቀው ከተንበረከኩበት ሲነሱ…ቅጣውም ተንበርክኮ አይኖቹን በመጨፈን እጆቹን ዘርግቶ አሜን እያለ ነበር፡፡ምን ጊዜ ወስኖ እንደተንበረከከ አያስታውስም …ብቻ የመለኩሴው ምስጥራዊ ኃይል ሳያውቀው አንበርክኮት ይሆናል …መነኩሴው በቆሙበት ወደታች አዘቅዝቀው በሀዘኔታ ካዩት በኃላ እጃቸውን ግንባሩ ላይ ጫኑና አሻሹት …
በዚህ ጊዜ ከውጭ በራፉ ተቆረቆረና‹‹‹ሰዓት አልቆል፡፡››የሚል ድምፅ ተሰማ፡፡
እና በዝምታ ተፋጠው ለደቂቃዎች ቆዩ ..ቅጣውና መነኩሴው ሁሌ ሲገናኙ እንዲህ ነው የሚያደርጉት… ቢያንስ ከተገናኙ በኃላ ለ10 ደቂቃ ምንም ቃል ከአንደበታችው ሳያወጡ በዝምታ ነው የሚቀመጡት፡፡
ከዛ ‹‹ልጄ እንፀልይ››አሉት፡፡
‹‹ይቅርብኝ ..እርሶ ይፀልዩ››
‹‹ለምን ለአምላካህ ምንም የምታወራው ነገር የለህም››አሉት ፍፅም እርጋታ ባረበበበት ድምፅ፡፡
‹‹የረሳኝን..እንደአይጥ እንድኖር ለጠላቶች አሳልፎ የሰጠኝን አምላክ….መሞት እንኳን እንዳልችል አቅመቢስ አድርጎ የሚጫወትብኝን አምላክ ምንድነው የማወራው››ምሬቱን ያለምንም ይሉኝታ ዘረገፈባቸው፡፡
‹‹ልጄ ይሄንን ነዋ የምታወራው.የተበሳጨህበትን ነገር ምሬትህን ቁጣህን ብስጭትህን …ሁሉን ነገር ንገረው….አዎ የእግዚያብሄር መኖር ጥቅሙ እኮ ያ ነው….ስንደሰት፤ስኬት ስንጎናፀፍ፤ያሰብነው ሲሳካልን፤በደስታና በልዕልታ እንደምናመሰግነው ሁሉ… ስንበሳጭ፤ሲከፋን ፤ ተበድለናል …ተረስተናል ብለን ስናስብም…ለምን እንዲህ ሆነ …ብለን ብንጠይቀው ምንም ስህተት የለውም፡፡ኢየሱስ እራሱ በምድር በነበረበት ጊዜ ፈተና ሲበዛበት ..‹‹አምላኬ ..አምላኬ ስለምን ተውከኝ?››ብሎ ፀልዬአል፡፡
‹‹…ታዲያ እኛ ብኩን ደካማና አቅመቢስ የሆን ፍጥሮች ይብለጥ ብናማርር ይበልጥ ብንነጫነጭ ምን ይገርማል፡፡ዋነው ከእሱ አለመኮረፍ ነው፡፡ስትጠይቀው.. ስትጨቀጭቀው መልስህን እያገኘህ ትሄዳለህ…››
‹‹አይ ይቅርብኝ…››አለ በመንገሽገሽ፡፡
መልኩሴው ልክ እነደሁል ጊዜው ተስፋ ቆርጠውበት የራስህ ጉዳይ ሊሉት አልፈለጉም…የረጋ ምክራቸውን በረጋ አንደበታቸው መናገራቸውን ቀጠሉ‹‹ልጄ እኔ እና እንተ በኑሮ ምንም ልዩነት የለንም…አንተ የተዘጋ የድንጋይ ጨለማ ቤት ውስጥ ትኖራለህ…እኔ ደግሞ ጨለማ በሆነ ዋሻ ውስጥ እኖራለው….በቀን አንድ ጊዜ የሆነ ነገር ትቀምሳለህ..እኔም በሁለት ሶስት ቀን የሆነ ነገር ቀምሳለው….አንተ በወር አንድ ቀን እኔ ልጠይቅህ ስመጣ ከክፍልህ ትወጣለህ እኔም አንተንና ሌላ አንድ ሰው ለማየት ከዋሻዬ እወጣለው፡፡አንተ እጅና እግርህ በሰንሰለት ታስሯል…እኔ ደግሞ መላ ሰውነቴ በሰንሰለት የተጠመጠመ ነው፡፡››አሉትና የለበሱትን ቢጫ ቀሚስ ከላይ አወላቁና ደረታቸው ገልጠው ከሆዳቸው እስከ ደረታቸው የጠመጠሙትንየከሳና ገረጣ አጥንታቸውን ሰርስሮ የገባውን ሰንሰለት አስመለከቱት ዝግንን አለውና አይኖቹን ጨፈነ፡፡
አሁን ያንተን የደደረ ልብ ለማለስለስ ስል መናገር የሌለብኝን ነገር እየነገርኩህ ማሳት የሌለብኝን ነገር እያሳየሁህ መሆኑን እወቅ…አንድ እራሱን ለክርስቶስ አሳልፎ የሰጠ መልኩሴ ስለራሱ እንደዚህ አያወራም….ግን ምን አልባት አንተን ከለወጠ ብዬ ነው፡፡
‹‹ያው እኔ ሙት ቅጣት ተፈርዶብኝ እስር ላይ ነኝ..እርሶ ደግሞ በፍቃዶት ለፅድቅ ሲሉ የመነኑ መነኩሴ ኖት፡፡የእኔና የእርሷ ሁኔታ ምኑም አይገናኝም፡፡
‹‹የሞት ፍርድ ተፍርዶብኝ ላልከው….ያንተ ግንዛቤ ወይም የትርጉም አሰጣጥ ነው፡፡››
‹‹ማለት…ይሄ እኮ ምንም ትርጉም የሚያስፈልገው ጉዳይ አይደለም..በሀገሪቷ ፍርድ ቤት በዳኛ ፀድቆ በየመገናኛ ብዙሀኑ የተዘገበ ጥሬ ሀቅ ነው፡፡
እሱ አዎ..ግን የሰው ልጇች ስንባል ሁላችንም የሞት ፍርድ ተፈርዶብን ነው በምድር እየኖርን ያለነው፡፡በመላ ሀገሪቱ ቡና መጣጫ የሆነ ሀገር ያወቀው ፀሀይ የመቀው ሀቅ ነው፡፡፡››
‹‹ቀይ…የሞት ፍርድ ከተፈረደብህ ምን ያህል ጊዜ ሆነህ?››
‹‹ሁለት አመት…››
‹‹ጥሩ ..በፍርድ ቤት አዳራሽ ውስጥ ከነበሩት ሰዎች ቢያንስ ሶስት አራት ሰው ቀድሞህ ሞቶ ሊሆን ይችላል ፡፡ አንተ የሙት ፍርድ ሲፈረድብህ …ለአንተ ፍርድ ሲያለቅሱ ከነበሩትም ወዳጆችህ አንድ ወይም ሁለት ሰው ቀድሞህ የሞተ አይጠፋም፡፡ያ ማለት ዋናው የሞት ፍርድ በሁላችንም የሰው ልጇች ላይ የተወሰነ ጉዳይ ነው፡፡ማንኛውም የሰው ልጅ ከእናቱ መሀጸን ወጥቶ መተንፈስ ከጀመረበት ቀን አንስቶ የሞትን በጫንቃው ተሸክሞ ነው የሚዞረው… ስለዚህ አንተም ስለተፈረደብህ ሞት ፍርድ እያመዥክ እራስህን አታድክም፡፡ይልቅ የእኔ እና አንተን ልዩነት ልንገርህ ..እኔ ለእያንዳንዶ ድርጊቴና እንቅስቃሴዬ ትርጉም ሰጠዋለው….በዋሻ ውስጥ ድቅድቅ ጨለማ ውስጥ ሆኜ ብርሀን ነው ሚታየኝ ….ምክንያቱም በአይኔ ብቻ አላይም..ልቤም አይን አለው….፡፡ማስበው ስለምህረትና ይቅርታ ነው፡፡የምፀልየው ስለአለም ሰላምና ስለሰው ልጆች ፍቅር ነው፡፡ስለቂም ፤በቀል ትካዜ የማስብበት ጊዜም የለኝም…ሁላችንም የሰው ልጆች የሆነውን ነገር ሁሉ ብንሆንም በምክንያት ነው..በምንም ነገር አምላክ አይሳሳትም…ሁሉም ነገር ለሆነ አላማ ነው ››
‹‹ሊሆን ይችላል››አለ ክርክር ውስጥ ላለመግባት፡፡
‹‹እሺ አሁን አብረን እንፀልይ››አሉና መለኩሴው ከተቀመጡበት ላስቲክ ወንበር ተነስተዋ ወለል ላይ ተንበረከኩ፡፡እሱ ስራቸው እንደተገተረ ነው፡፡‹‹ልንበርከክ ወይስ ይቅርብኝ..ብንበረከክስ መፀለይ እችላለው?፡፡እንደሁል ጊዜው ግራ መጋባት ውስጥ ገብቷል፡፡
መለኩሴው ፀሎታቸውን ጀመሩ፡፡
የሚታየውማ ያማይታየውም አለም ፈጣሪ የሆንኩ ቸሩ አምላክ ሆይ..እባክህ እኛ ባሪያዎችህን ተመለከተን…ሰው ያው ሰውና ምን ጊዜም እንከን አልባ መሆን አይችልም…አውቀን በትእቢት የሰራነውን ሀጥያት በቸርነትህ ይቅር በለን ሳናውቅ በየዋህነትም የሰራነውን ሀጥያት አንተ ይቅር በለን…ወንድሜን ከጭንቀት ተላቆ ስለችግሩ ሳይሆን ስለአንተ ምረትና ጌትነት እንዲያስብ ፣አግዘው ጌታ ሆይ ወንድሜ ወደጥልቅ ገደል ሊወረወር ገደል ጫፍ ላይ ተንጠልጥሎ የቆመ አይነት የመጣልና የመገፍተር ስሜት እያጨናነቀው ነውና .አንተ እንኳን ወደገደል ለመጣል የተዘጋጀን ይቅርና ወደገደል የተወረወረንም የምህረት እጅህን ሰደህለት አንተን ተንጠልጥሎ ታድነውና ለወንድሜም ድረስለት ..ለእኔ ለሀጥያተኛው ልጅህ ስትል እባክህ አምላክ ሆይ መጽናናጽን አድለው፡፡
አባታችን ሆይ..በሰማይ የምትኖር..ስምህ ይቀደስ…..
አሜን..ብለው ፀሎታቸውን አጠናቀው ከተንበረከኩበት ሲነሱ…ቅጣውም ተንበርክኮ አይኖቹን በመጨፈን እጆቹን ዘርግቶ አሜን እያለ ነበር፡፡ምን ጊዜ ወስኖ እንደተንበረከከ አያስታውስም …ብቻ የመለኩሴው ምስጥራዊ ኃይል ሳያውቀው አንበርክኮት ይሆናል …መነኩሴው በቆሙበት ወደታች አዘቅዝቀው በሀዘኔታ ካዩት በኃላ እጃቸውን ግንባሩ ላይ ጫኑና አሻሹት …
በዚህ ጊዜ ከውጭ በራፉ ተቆረቆረና‹‹‹ሰዓት አልቆል፡፡››የሚል ድምፅ ተሰማ፡፡
👍66❤12👏1😱1
‹‹ልጄ እንግዲህ የተነጋገረነውን አስብበት….የእግዚያብሄር ፍቃድ ከሆነ የዛሬ ወር በሰላም እንደምንገናኝ አምናለው…እናም ከዚህ የተሻለ ቆይታ እንደሚኖረን እተማመናለው፡፡›› ብለው ወደበራፉ ሄዱ …ጠባቂው ቀድሞ ከፍቶ ተቀበላቸው…እሳቸውን አስወጣና ወደ ቅጣው ሄደ …ሰንሰለቱን ይዞ እየጎተተ ይዞት ወጣ …በራፍ ላይ መሳሪያ ደቅኖ የሚጠብቀው ሌላ ጠባቂ ወደክፍሉ መለሱትና መልሰው ሰንሰለቱን ከተቀበረው ብረት ጋር አያይዘው ከቆለፉት በኃላ የውጩን በራፍ መልሰው ዘግተው ጭለማው ክፍል ውስጥ ጥለውት ሄዱ፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍39❤5
🍁🍁ዲያሪው 📝
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_16
ኤልሳ ተሰናብታኝ ከፖሊሱ ጋ ተከታትለው እየወጡ ላለ ውስጤ ሆኖ ስለሚያስጨንቀኝ የአልማዝ አሟሟት ልጠይቃት ፈልጌ ስሟን ተጣራሁ፡፡ ዞር ስትል እምባ ከዓይኖችዋ ይወርድ ስለነበር አማራጭ አልነበረኝምና፤ "አይ ተዪው" አልኳት፡፡ ቀጥ ብላ ቆማ በርህራኄ ዓይን አየችኝ፡፡ እነሱ እንደወጡ ምርመራው ክፍል _ ውስጥ የቀረነው እኔና ጠበቃው ብቻ ነበርን:: ፊት ለፊቴ ተቀምጦ ዓይን ዓይኔን ሲያይ ምን ብዬ እንደማነጋግረው ሳወጣና ሳወርድ፣ እሱ ራሱ ዝምታውን ጥሶ፤ “አቶ አማረ፤ እኔ ሣሙኤል ገድሉ እባላለሁ፡፡ የኤልሳ ጓደኛ ነኝ፣ ማለትም እጮኛዋ ነኝ፡፡ እሷ ላንተ ያላት ፍቅር ልዩ ነው፡፡ በንፁህነትህና ባልፈጸምከው ወንጀል እንደታሰርክ ምንም ጥርጣሬ የሚባል ነገር የላትም:: ባልሰራኸው ሥራ እንደተከሰስክ ስለምታምንም አንተን መርዳት ትፈልጋለች:: በቀደም ዕለት ብቻህን ያለ ጠበቃ መቆምህን እንዳየች በጣም አዝና እኔ እንድቆምልህ ስለጠየቀችኝ፣ ጥብቅና ልቆምልህ ተስማምቼያለሁ:: እርግጥ ነው ከዚህ በላይ ደግሞ እኔ ላንተ ጥብቅና ለመቆም የወሰንኩት ኤልሳ ባንተ ንጽህና ላይ ያላትን እምነት በመረዳቴና በመጋራቴ ነው:: እኔ ለማልረታበት ነገር ጥብቅና መቆም አልፈልግም:: ስለዚህ ፍቃድህ ከሆነ እኔ ጠበቃህ ለመሆን ዝግጁ ነኝ' አለኝ፡፡ ጠበቃዬ ዕድሜው በግምት አርባ ዓመት አካባቢ የሚደርስ በመሆኑ ከኤልሳ ጋር ሲተያይ በጣም ይልቃታል፡፡ ኤልሳ የእኔ እኩያ በመሆኗ ዕድሜዋ ከሰላሳ ዓመት አይበልጥም፡፡ እርግጥ ቦርጫምና ወፍራም በመሆኑ ምክንያት ምናልባት ልጅ ሆኖ ነገር ግን በዚሁ የተነሳ ጠና ያለ ሊመስል ይችላል፡፡ በተረፈ መልከመልካምና ከእሷ በትንሹ ፈገግ ያለ ጥቁር ፊት አለው፡፡ ሲያወራ በየመሀሉ ፈገግ ስለሚል ሁኔታው ሁሉ የሚከብድ ዓይነት አይደለም፡፡ እኔኑ ለመርዳትና ጥብቅና ሊቆምልኝም መጥቶ ፍቃደኛ መሆኔን በትህትና ሲጠይቀኝ በማየቴ ለሰው አክብሮት ያለው በመሆኑ ጨዋ ሰው ነው ብዬ ደመደምኩ፡፡
“እንግዲህ እኔ ጥብቅና የምቆምልህ አንትን ወክዬ በመሆኑና እውነቱንም ማወቅ ስላለበኝ፣ የሆነውን ነገር ሁሉ ሳትደብቅ ንገረኝ" በማለት የተለያዩ ጥያቄዎችን ያዥጎደጉድብኝ ጀመር። እንዳንዶቹን ጉዳዮች እኔ ራሴ የማላውቃቸው ስለነበሩና እንዲያውም በተቃራኒው እኔ ኤልሳን ልጠይቃት የተዘጋጀሁበት ጥያቄ ስለነበር ራሴው ተመልሼ ተጠያቂ ስሆን ደነገጥኩ:: የጠየቀኝም የማላውቀውን ታሪክ ነበርና ብዙ አውጥቼና አውርጀ:: “እውነት ለመናገር ከሆነ፣ የምትጠይቀኝን ነገር እኔ ራሴ አላውቀውም፡፡ የአልማዝንም ሞት የሰማሁት እዚህ እስር ቤት ውስጥ ነው:: ከትምህርት ቤት ከተባረርኩ ጀምሮ አይቻት አላውቅም” አልኩት:: ግራ በተጋባ ሁኔታ ዝም ብሎ ሲያየኝ ቆየና፤ “ማለት እዚህ ስትመጣ ለምን እንደመጣህ አታውቅም ነበር ማለት ነው" አለኝ:: ሆን ብዬ ላለመናገር የማደርገው ነገር ስለመሰለው በአመላለሴ ቅር መሰኘቱ ከፊቱ ላይ ይነበብ ነበር፡፡ ያለኝ አማራጭ ሁኔታውን በዝርዝር ማስረዳት ብቻ ስለነበር እንዴት እዚህ እንደመጣሁ ከመጀመሪያው ቀን ጀምሬ ዘክዝኬ ነገርኩት:: የሚፈልገውን መረጃ ፅፎ ከጨረሰ በኋላ በቀጠሮ ቀን ፍርድ ቤት እንደሚመጣ ነግሮኝ ተሰናብቶኝ ወጣ፡፡ በሦስተኛው ቀነ ቀጠሮ ስሜ እንደተጠራ በፖሊስ ታጅቤ ዳኞች ፊት ቀረብኩ:: የእጄ ላይ ሰንስለት ተፈትቶ ሳጥኔ ውስጥ ገባሁ:: ጠበቃዬ ከፊት ለፊት ከአቃቤ ሕጉ በተቃራኒ ቆሞ ባለበት አንገቱን ጎንበስ በማድረግ ሰላምታ ስጠኝ፡፡ ኤልሳ ከፊት ለፊት ባለው ወንበር ላይ ተቀምጣ በማዘን መልክ አንገቷን ወደ ጎን ዘንበል አድርጋ ትመለከተኛለች:: ጥቂት የመስሪያ ቤት ጓደኞቼም ጥግ ላይ ተቀምጠዋል:: መሃል ዳኛው በያዙት መዶሻ ጠረጴዛውን ጠልዘው "ፀጥታ” ካስጠበቁ በኋላ፤ የክሱን ዝርዝር ልክ ስገድል እዚያ የነበሩ በሚመስል መልኩ በንባብ ማሰማት ጀመሩ፡፡ እስር ቤት ውስጥ እያለሁ ለአንድም ደቂቃ ቢሆን አለወንጀሌ መታሰሬን አስቤ እና ተበሳጭቼ አላውቅም፡፡ ነገር ግን ዛሬ እዚህ ሳጥን ውስጥ ገብቼ ስቆም የሆነውን ነገር በፀጋ መቀበል ተስኖኝ ተበሳጨሁ፡፡ ንፁህ የፍቅር ሰው እንደወንጀለኛ ስንት ነፍሰ ገዳይ ገብቶ በተፈረደበት ሳጥን ውስጥ ገብቼ ካለጥፋቴ ስወነጀልና ያልፈፀምኩት የወንጀል ታሪክ ሲተረክ ብሎም ባልፈፀምኩት ወንጅል ሊፈረድብኝ እዚህ መምጣቴን ሳስብ እምባ ተናነቀኝ። ነገር ግን ማልቀሱ ከፍርሐት የመነጨ እንጂ ባልፈፀምኩት ወንጀል በመታሰሬ ምክንያት የተፈጠረ ነው ብሎ የሚያስብ ሰው ስለማይኖር እንደምንም ታግዬ መለስኩት፡፡ ይህንንም ሁኔታ ሳስብ በዚች ዓለም ላይ ምን ያህሉ ሰው እንደእኔ ያለኃጢአቱ ተወንጅሎ እዚህ ሳጥን ውስጥ ቆሞ በግፍ ተፈርዶበት ይሆን በማለት ማሰላሰል ጀመርኩ።
ዳኛው ምን እንደሚሉ ባይገባኝም ያ አቃቤ ሕግ የጠቀሰውን የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ቁጥር ተጠቅሶ ጭካኔ በተሞላው መንገድ የፈፀምኩት ግድያ ድራማዊ በሆነ አቀራረብ ይተረክ ጀመር፡፡ እኔ በጉጉት ስጠባበቅ የነበረው አልማዝ እንዴት እንደሞተች ለማወቅ ነበር። ግን ምን ያደርጋል የዚያችን ከራሴ በላይ የምወዳትንና የምሳሳላትን የውድ ፍቅረኛዬን አሟሟት በንባብ ስሰማ ምነው ይህንንስ ባልሰማሁት ኖሮ ማለቴ አልቀረም። እንካን ሰው የሚጎዳ ድርጊትን ማድረግ ቀርቶ አንድም ቀን ከአፋ ክፉ ቃል ወጥቶ የሚያውቅ ፍቅረኛዬ የተገደለችበትን ጭካኔ የተሞላበት አገዳደል እንደስማሁ ራሴን መቆጣጠር ተስኖኝ ድምፅ እያሰማሁ ማልቀስ ጀመርኩ፡፡ የተሰበሰበው ሕዝብ በሁኔታው ቢደናገጥም፣ እኔ እንዲያ የምሆነው ግን የሚያጋጥመኝን የቅጣት ውሳኔ መጠን ፈርቼ እንጂ ለእሷ ሲል ነው የሚያለቅሰው ብ እንደማያስብ እርግጠኛ ስለነበርኩ ብዙም ደንታ ሳይሰጠኝ ለቅሶዬን ቀጠልኩ፡፡ ዳኛው ልቅሶዬን እንዳቆም አዘው ትረካቸውን ቀጠሉ፡፡ ዩንቨርስቲ ውስጥ ተዋደን በፍቅር ስንኖር እኔ በትምህርቴ በመድከሜ የተነሳ መባረሬን፣ ከዛ በኋላ እሷ እዛ በቆየችበት ወቅት ዶ/ር አድማሱ ከተባለ የዩንቨርስቲ መምህር ጋር ተዋዳ ፍቅር መጀመሯን፣ በዚህም የተነሳ ከእኔ ጋር ቅራኔ ውስጥ በመግባቷ መለያየታችንን፡፡ ከዛም እኔ በቂም በቀል ተነሳስቼ አመቺ ጊዜና ቦታ ጠብቄ ሕይወቷን በማጥፋቴ በመግደል ወንጀል ተከስሼ መቅረቤን በመግለፅ ድራማውን አጠናቀው መጋረጃውን ዘጉ፡፡ ለእኔ ታሪኩ የተፈፀመ ድርጊት ሳይሆን የሆነ አንድ ልብ ወለድ ታሪክ በድራማ መልክ ተሰርቶ የማይ እስከሚመስለኝ ድረስ ፈዝዤ አዳመጥኩ:: ፍቃደኛነቴ ሳይጠየቅ በቲያትሩ ውስጥ የምሳተፍና መሪ ተዋናይ ሆኜ ከአልማዝ ጋር እንደምንተውን ያህልም ሆኖ ተሰማኝ:: በመጨረሻም ጥፋተኛ መሆንና አለመሆኔን የእምነትና ክህደት ቃሌን እንድሰጥ መድረኩ ተለቀቀልኝ:: በምሰጠው መልስ ላይ ከራሴ ጋር ግብግብ ገጠምኩ:: ሁለት አማራጮች አሉ፣ እየተተወነ ያለው ድራማ፣ ድራማ ሳይሆን በእውነት የተፈፀመ ድርጊት በመሆኑ ድርጊቱን አምኖ ማረጋገጥ፣ አሊያም ትያትሩ ትያትር እንጂ ከዚህ ያለፈ እውነተኛ ድርጊት አለመሆኑን ማረጋገጥ፡፡ የቀረበው ትያትር እንጂ በውን የተፈፀመ ድርጊት አለመሆኑን ለማሳመን ደግሞ ድርጊቱን አለመፈፀሜን በተጨባጭ ማስረዳት አለብኝ፡፡ ነገር ግን አልገደልኩም ብዬ ለመናገር ድፍረቱን አጣሁ፡፡ ምክንያቱም ይህንን ቃል እየደጋገምኩ ተናግሬዋለሁ፤ ግን አንድ ሰው እንኳ ላሳምን አልቻልኩም፡፡ በዚህ ላይ ደግሞ ዳኛው በማራኪ አነጋገር እንዲህ አጣፍጠው ወንጀለኛ መሆኔን ለዚያ ሁሉ ባለጉዳይና ታዛቢ ካቀረቡ በኋላ በዚያ አጭር ጊዜ ውስጥ ይህ የተባለው ፍጹም ውሸት ነው ብሎ ለማሳመን
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_16
ኤልሳ ተሰናብታኝ ከፖሊሱ ጋ ተከታትለው እየወጡ ላለ ውስጤ ሆኖ ስለሚያስጨንቀኝ የአልማዝ አሟሟት ልጠይቃት ፈልጌ ስሟን ተጣራሁ፡፡ ዞር ስትል እምባ ከዓይኖችዋ ይወርድ ስለነበር አማራጭ አልነበረኝምና፤ "አይ ተዪው" አልኳት፡፡ ቀጥ ብላ ቆማ በርህራኄ ዓይን አየችኝ፡፡ እነሱ እንደወጡ ምርመራው ክፍል _ ውስጥ የቀረነው እኔና ጠበቃው ብቻ ነበርን:: ፊት ለፊቴ ተቀምጦ ዓይን ዓይኔን ሲያይ ምን ብዬ እንደማነጋግረው ሳወጣና ሳወርድ፣ እሱ ራሱ ዝምታውን ጥሶ፤ “አቶ አማረ፤ እኔ ሣሙኤል ገድሉ እባላለሁ፡፡ የኤልሳ ጓደኛ ነኝ፣ ማለትም እጮኛዋ ነኝ፡፡ እሷ ላንተ ያላት ፍቅር ልዩ ነው፡፡ በንፁህነትህና ባልፈጸምከው ወንጀል እንደታሰርክ ምንም ጥርጣሬ የሚባል ነገር የላትም:: ባልሰራኸው ሥራ እንደተከሰስክ ስለምታምንም አንተን መርዳት ትፈልጋለች:: በቀደም ዕለት ብቻህን ያለ ጠበቃ መቆምህን እንዳየች በጣም አዝና እኔ እንድቆምልህ ስለጠየቀችኝ፣ ጥብቅና ልቆምልህ ተስማምቼያለሁ:: እርግጥ ነው ከዚህ በላይ ደግሞ እኔ ላንተ ጥብቅና ለመቆም የወሰንኩት ኤልሳ ባንተ ንጽህና ላይ ያላትን እምነት በመረዳቴና በመጋራቴ ነው:: እኔ ለማልረታበት ነገር ጥብቅና መቆም አልፈልግም:: ስለዚህ ፍቃድህ ከሆነ እኔ ጠበቃህ ለመሆን ዝግጁ ነኝ' አለኝ፡፡ ጠበቃዬ ዕድሜው በግምት አርባ ዓመት አካባቢ የሚደርስ በመሆኑ ከኤልሳ ጋር ሲተያይ በጣም ይልቃታል፡፡ ኤልሳ የእኔ እኩያ በመሆኗ ዕድሜዋ ከሰላሳ ዓመት አይበልጥም፡፡ እርግጥ ቦርጫምና ወፍራም በመሆኑ ምክንያት ምናልባት ልጅ ሆኖ ነገር ግን በዚሁ የተነሳ ጠና ያለ ሊመስል ይችላል፡፡ በተረፈ መልከመልካምና ከእሷ በትንሹ ፈገግ ያለ ጥቁር ፊት አለው፡፡ ሲያወራ በየመሀሉ ፈገግ ስለሚል ሁኔታው ሁሉ የሚከብድ ዓይነት አይደለም፡፡ እኔኑ ለመርዳትና ጥብቅና ሊቆምልኝም መጥቶ ፍቃደኛ መሆኔን በትህትና ሲጠይቀኝ በማየቴ ለሰው አክብሮት ያለው በመሆኑ ጨዋ ሰው ነው ብዬ ደመደምኩ፡፡
“እንግዲህ እኔ ጥብቅና የምቆምልህ አንትን ወክዬ በመሆኑና እውነቱንም ማወቅ ስላለበኝ፣ የሆነውን ነገር ሁሉ ሳትደብቅ ንገረኝ" በማለት የተለያዩ ጥያቄዎችን ያዥጎደጉድብኝ ጀመር። እንዳንዶቹን ጉዳዮች እኔ ራሴ የማላውቃቸው ስለነበሩና እንዲያውም በተቃራኒው እኔ ኤልሳን ልጠይቃት የተዘጋጀሁበት ጥያቄ ስለነበር ራሴው ተመልሼ ተጠያቂ ስሆን ደነገጥኩ:: የጠየቀኝም የማላውቀውን ታሪክ ነበርና ብዙ አውጥቼና አውርጀ:: “እውነት ለመናገር ከሆነ፣ የምትጠይቀኝን ነገር እኔ ራሴ አላውቀውም፡፡ የአልማዝንም ሞት የሰማሁት እዚህ እስር ቤት ውስጥ ነው:: ከትምህርት ቤት ከተባረርኩ ጀምሮ አይቻት አላውቅም” አልኩት:: ግራ በተጋባ ሁኔታ ዝም ብሎ ሲያየኝ ቆየና፤ “ማለት እዚህ ስትመጣ ለምን እንደመጣህ አታውቅም ነበር ማለት ነው" አለኝ:: ሆን ብዬ ላለመናገር የማደርገው ነገር ስለመሰለው በአመላለሴ ቅር መሰኘቱ ከፊቱ ላይ ይነበብ ነበር፡፡ ያለኝ አማራጭ ሁኔታውን በዝርዝር ማስረዳት ብቻ ስለነበር እንዴት እዚህ እንደመጣሁ ከመጀመሪያው ቀን ጀምሬ ዘክዝኬ ነገርኩት:: የሚፈልገውን መረጃ ፅፎ ከጨረሰ በኋላ በቀጠሮ ቀን ፍርድ ቤት እንደሚመጣ ነግሮኝ ተሰናብቶኝ ወጣ፡፡ በሦስተኛው ቀነ ቀጠሮ ስሜ እንደተጠራ በፖሊስ ታጅቤ ዳኞች ፊት ቀረብኩ:: የእጄ ላይ ሰንስለት ተፈትቶ ሳጥኔ ውስጥ ገባሁ:: ጠበቃዬ ከፊት ለፊት ከአቃቤ ሕጉ በተቃራኒ ቆሞ ባለበት አንገቱን ጎንበስ በማድረግ ሰላምታ ስጠኝ፡፡ ኤልሳ ከፊት ለፊት ባለው ወንበር ላይ ተቀምጣ በማዘን መልክ አንገቷን ወደ ጎን ዘንበል አድርጋ ትመለከተኛለች:: ጥቂት የመስሪያ ቤት ጓደኞቼም ጥግ ላይ ተቀምጠዋል:: መሃል ዳኛው በያዙት መዶሻ ጠረጴዛውን ጠልዘው "ፀጥታ” ካስጠበቁ በኋላ፤ የክሱን ዝርዝር ልክ ስገድል እዚያ የነበሩ በሚመስል መልኩ በንባብ ማሰማት ጀመሩ፡፡ እስር ቤት ውስጥ እያለሁ ለአንድም ደቂቃ ቢሆን አለወንጀሌ መታሰሬን አስቤ እና ተበሳጭቼ አላውቅም፡፡ ነገር ግን ዛሬ እዚህ ሳጥን ውስጥ ገብቼ ስቆም የሆነውን ነገር በፀጋ መቀበል ተስኖኝ ተበሳጨሁ፡፡ ንፁህ የፍቅር ሰው እንደወንጀለኛ ስንት ነፍሰ ገዳይ ገብቶ በተፈረደበት ሳጥን ውስጥ ገብቼ ካለጥፋቴ ስወነጀልና ያልፈፀምኩት የወንጀል ታሪክ ሲተረክ ብሎም ባልፈፀምኩት ወንጅል ሊፈረድብኝ እዚህ መምጣቴን ሳስብ እምባ ተናነቀኝ። ነገር ግን ማልቀሱ ከፍርሐት የመነጨ እንጂ ባልፈፀምኩት ወንጀል በመታሰሬ ምክንያት የተፈጠረ ነው ብሎ የሚያስብ ሰው ስለማይኖር እንደምንም ታግዬ መለስኩት፡፡ ይህንንም ሁኔታ ሳስብ በዚች ዓለም ላይ ምን ያህሉ ሰው እንደእኔ ያለኃጢአቱ ተወንጅሎ እዚህ ሳጥን ውስጥ ቆሞ በግፍ ተፈርዶበት ይሆን በማለት ማሰላሰል ጀመርኩ።
ዳኛው ምን እንደሚሉ ባይገባኝም ያ አቃቤ ሕግ የጠቀሰውን የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ቁጥር ተጠቅሶ ጭካኔ በተሞላው መንገድ የፈፀምኩት ግድያ ድራማዊ በሆነ አቀራረብ ይተረክ ጀመር፡፡ እኔ በጉጉት ስጠባበቅ የነበረው አልማዝ እንዴት እንደሞተች ለማወቅ ነበር። ግን ምን ያደርጋል የዚያችን ከራሴ በላይ የምወዳትንና የምሳሳላትን የውድ ፍቅረኛዬን አሟሟት በንባብ ስሰማ ምነው ይህንንስ ባልሰማሁት ኖሮ ማለቴ አልቀረም። እንካን ሰው የሚጎዳ ድርጊትን ማድረግ ቀርቶ አንድም ቀን ከአፋ ክፉ ቃል ወጥቶ የሚያውቅ ፍቅረኛዬ የተገደለችበትን ጭካኔ የተሞላበት አገዳደል እንደስማሁ ራሴን መቆጣጠር ተስኖኝ ድምፅ እያሰማሁ ማልቀስ ጀመርኩ፡፡ የተሰበሰበው ሕዝብ በሁኔታው ቢደናገጥም፣ እኔ እንዲያ የምሆነው ግን የሚያጋጥመኝን የቅጣት ውሳኔ መጠን ፈርቼ እንጂ ለእሷ ሲል ነው የሚያለቅሰው ብ እንደማያስብ እርግጠኛ ስለነበርኩ ብዙም ደንታ ሳይሰጠኝ ለቅሶዬን ቀጠልኩ፡፡ ዳኛው ልቅሶዬን እንዳቆም አዘው ትረካቸውን ቀጠሉ፡፡ ዩንቨርስቲ ውስጥ ተዋደን በፍቅር ስንኖር እኔ በትምህርቴ በመድከሜ የተነሳ መባረሬን፣ ከዛ በኋላ እሷ እዛ በቆየችበት ወቅት ዶ/ር አድማሱ ከተባለ የዩንቨርስቲ መምህር ጋር ተዋዳ ፍቅር መጀመሯን፣ በዚህም የተነሳ ከእኔ ጋር ቅራኔ ውስጥ በመግባቷ መለያየታችንን፡፡ ከዛም እኔ በቂም በቀል ተነሳስቼ አመቺ ጊዜና ቦታ ጠብቄ ሕይወቷን በማጥፋቴ በመግደል ወንጀል ተከስሼ መቅረቤን በመግለፅ ድራማውን አጠናቀው መጋረጃውን ዘጉ፡፡ ለእኔ ታሪኩ የተፈፀመ ድርጊት ሳይሆን የሆነ አንድ ልብ ወለድ ታሪክ በድራማ መልክ ተሰርቶ የማይ እስከሚመስለኝ ድረስ ፈዝዤ አዳመጥኩ:: ፍቃደኛነቴ ሳይጠየቅ በቲያትሩ ውስጥ የምሳተፍና መሪ ተዋናይ ሆኜ ከአልማዝ ጋር እንደምንተውን ያህልም ሆኖ ተሰማኝ:: በመጨረሻም ጥፋተኛ መሆንና አለመሆኔን የእምነትና ክህደት ቃሌን እንድሰጥ መድረኩ ተለቀቀልኝ:: በምሰጠው መልስ ላይ ከራሴ ጋር ግብግብ ገጠምኩ:: ሁለት አማራጮች አሉ፣ እየተተወነ ያለው ድራማ፣ ድራማ ሳይሆን በእውነት የተፈፀመ ድርጊት በመሆኑ ድርጊቱን አምኖ ማረጋገጥ፣ አሊያም ትያትሩ ትያትር እንጂ ከዚህ ያለፈ እውነተኛ ድርጊት አለመሆኑን ማረጋገጥ፡፡ የቀረበው ትያትር እንጂ በውን የተፈፀመ ድርጊት አለመሆኑን ለማሳመን ደግሞ ድርጊቱን አለመፈፀሜን በተጨባጭ ማስረዳት አለብኝ፡፡ ነገር ግን አልገደልኩም ብዬ ለመናገር ድፍረቱን አጣሁ፡፡ ምክንያቱም ይህንን ቃል እየደጋገምኩ ተናግሬዋለሁ፤ ግን አንድ ሰው እንኳ ላሳምን አልቻልኩም፡፡ በዚህ ላይ ደግሞ ዳኛው በማራኪ አነጋገር እንዲህ አጣፍጠው ወንጀለኛ መሆኔን ለዚያ ሁሉ ባለጉዳይና ታዛቢ ካቀረቡ በኋላ በዚያ አጭር ጊዜ ውስጥ ይህ የተባለው ፍጹም ውሸት ነው ብሎ ለማሳመን
👍38❤1
መሞከር ጉንጭ ማልፋት ካልሆነ በስተቀር ምንም ፋይዳ የሚኖረው አልነበረም፡፡
በተቃራኒው ደግሞ የቀረበው ድራማ ሳይሆን እውነተኛ ታሪክ ነው ብዬ ለመቀበልም ፍጹም አዳጋች ሆነብኝ። ምክንያቱም እውነት ነው ብዬ ብቀበልና ገደልኩ ብዬ ባምን እንኳ ወደ ፊት ለሚጠብቀኝ መስቀለኛ ጥያቄ መልስ የማገኝ መሆኔ ላይ እርግጠኛ አልነበርኩም:: ከዚህ ውጪ ደግሞ የኤሌሳንና የጠበቃዬን ጭንቀት ሳይ እኔው ራሴ ተመልሼ ጭንቀት ውስጥ ገባሁ:: ሁለቱም የመማፀን ያህል አንገታቸውን ግራና ቀኝ በማወዛወዝ ጥፋተኛ ነኝ ብዬ እንዳላምን በከፍተኛ ጭንቀት አሻግረው ይለምኑኝ ነበር:: ዳኛው ቶሎ አምኜላቸው መገላገልን ፈልገው ይሁን ወይም ዝምታዬን ሲያዩ ሳይገድላት አይቀርም ብለው ጠርጥረው እንደሆነ ባይገባኝም፣ ብቻ በተቻኮለ መልኩ በድጋሚ የእምነት ክህደት ቃሌን እንድሰጥ ሲጠይቁኝ ፈጥኜ መልስ ለመስጠት አፌ አልላቀቅ አለ፡፡ በመጨረሻም በውስጤ የነበረው የእውነት ኃይል አሸንፎ “ጥፋተኛ አይደለሁም" የሚለውን ቃል እየቀፈፈኝ ከአፌ አወጣሁት:: ፀጥ ብሎ የነበረው ታዛቢ ብዙ አስቤ ያወጣሁትን ቃላት ሲሰማ የጠበቀውን ይሁን ወይም ያልጠበቀውን ነገር በመስማቱ ባይገባኝም፣ በአንድ ግዜ ማንሾካሾኩን ተያያዘው:: በእርግጠኝነት ለመናገር ግን፣ የዳኛውን ትረካ የሰማና የእኔንም ያን ያህል ተጨንቀ ያወጣሁትን እውነት ያዳመጠ፣ ምናልባትም ከኤልሳና ከጠበቃዬ ውጪ ያለ ማንኛውም ሰው የማይታሰብ ነው፡፡ የእውነቱን እውነትነት ይቀበላል ብሎ ማሰብ ፍጹም ዳኛው ሕዝቡ ፀጥ እንዲል ካዘዙ በኋላ ቀጠል አድርገውም ጠበቃዬ መናገር የሚፈልገው ነገር ካለ በማለት እድል ሰጡት፡፡ “ክቡር ፍርድ ቤት፤ ተከሳሹ ባልፈፀመው ወንጀል መጉላላት ስለሌለበት ውጪ ሆኖ እንዲከራከር የዋስ መብት እንዲፈቀድለት" በማለት ጠበቃዬ በትህትና ጠየቀ፡፡ አቃቤ ሕግ ይህችማ ቀላል ጥያቄ ነች! በሚል ሁኔታ ይመስላል በስሜት ተነሳና፤ “ክቡር ፍ/ቤት፣ ተጠርጣሪው የተከሰሰበት ወንጀል የዋስ መብት የሚያስጥ ባለመሆኑ ሊፈቀድለት አይገባም'' አለ፡፡ ለነገሩ ነው እንጂ እንኳን እሱ የሕጉ ሰው ቀርቶ እኔም ብሆን የዋስ መብት ጥያቄው የማይመስል ጥያቄ መሆኑን እውቃለሁ፡፡ ዳሩ ዋስስ ቢባል ከየት ላመጣ ነው፡፡ እንዲያውም ለእኔ ነፃነቴን ሳላረጋግጥ ወጥቼ ማንም ሲጠቋቆምብኝ ከማይ እዚያው እስር ቤት ውስጥ ከምወዳቸውና ከሚቀሉኝ ሰዎች ጋር ግዜዬን ማሳለፉ የተሻለ ነበር:: እዚያ ለአብዛኛው እስረኛ ወንጀል
ምንም አዲስ ነገር ስላልሆነ "ፍቅረኛውን የገደለ ነው እያለ የሚንሾካሽክብኝ የለም:: ያም ሆነ ይህ ዳኛው አቃቢ ሕግ አለኝ የሚለውን ምስክር እና ተጨማሪ ማስረጃ ካለ ይዞ ጥር 20 ቀን 1981 እንዲቀርብና እስከዛው እኔ ወህኒ ቤት ሆኜ ክሴን እንድክታተል በመወሰን አሰናበቱን:: ከፍርድ ቤቱ ልወጣ ስል ኤልሳ በር ላይ ጠብቃ፤ “አመስግናለሁ አማረ፤ አይዞህ በእግዚአብሄር ረዳትነት ተከራክረን ነፃ እናወጣሀለን" አለችኝ:: ራሴን ለመከላከል አልገደልኩም ብዬ በመናገሬ ማመስገኗ ቢገርመኝና ለእኔ መጨነቋ ቢያስደስተኝም፣ ሐሳቧ ተሳከቶላት ከእሥር ብታሰፈታኝም ነፃ ግን ልታወጣኝ እንደማትችል ስለማውቅ አዘንኩላት:: ምናልባት ያልተጠበቀው ነገር በተአምር ተፈጥሮ በድን አካሌን ከእሥር ልታስፈታውና ነፃ ልታደርገው ብትችልም፣ መንፈሴ ግን ለዘላለሙ የአልማዝ ፍቅር አይቻላትም:: እስረኛ በመሆኑ ከእንግዲህ ወዲህ ነፃ ልታወጣው ከአንድ ቀን አዳር በኋላ ወደ ወህኒ መውረድ ስለነበረብኝ የእስር ቤት ጓደኞቼን ተሰናብቼ በፖሊስ ታጅቤ ወደ ተዘጋጀልኝ የእስረኛ መኪና ገባሁ። ስገባ ሌላ ክፍል ውስጥ ከነበሩና ወደ ወህኒ ቤት አብረውኝ ከሚሄዱ እስረኞች ጋር ተገናኘሁ፡፡ ለአየር ማስገቢያ ብቻ ቀዳዳ በተተወለት መኪና ውስጥ ተዘግቶብን እየተጓዝን ስለነበርና ከውጪ ስንገባ ዓይናችን ጨለማውን እስከሚላመደው ድረስ ምን ያህል ሰው እንዳለ ለማየት ያዳግታል፡፡ መኪናው ውስጥ ያለነው ብዙ እስረኞች ብንሆንም አንድም የሚያወራ እስረኛ አልነበረም፡፡ ለማውራትም የሚመች ቦታ አልነበረም፡፡ አማራጭ አልነበረምና ለአየር ማስገቢያ በተተወች ቀዳዳ በኩል አለፍ አለፍ እያልኩ ውጪውን መመልከት ጀመርኩ፡፡ በናፍቆት መንፈስ ከተማውንና መንገደኛውን አየሁት፡፡ ከርቸሌ ውስጥ ምንም የተለየ ነገር አላጋጠመኝም፡፡ በእርግጥ እዚህ ጠያቂ የሚገባው እሁድ ብቻ ስለሆነና ከጠያቂ የሚመጣው ምግብ፣ መጠጥና ገንዘብ አነስተኛ በመሆኑ ለየት ያደርገዋል፡፡ ቦታው ለእኔ የተለየ ቢሆንም የተለየ ሕይወት ግን አልነበረም። እዚህ ያሉትም ተመሳሳይ ሰዎችና ተመሳሳይ ሕይወት ነበር። እዚህም ከዛሬ ውጪ ላለ ሕይወት የማይጨነቅ ሰው፣ ለመግባባት ብዙ ግዜ የማይፈጅበት፣ በጠባብ ክፍል ውስጥ ታፍኖ ሕይወቱን እየገፋ ቢሆንም፣ በነፃው ዓለም እንደልቡ እየተዘዋወረ ከሚኖረው ህዝብ በተሻለ ሁኔታ እውነታውን ተቀብሎና ተለማምዶ በደስታ እየኖረ ያለ ስው የሚገኝበት ቦታ ነበር። እዚህ አንተ ለምትኖረው ሕይወት የሚጨነቅልህ አንተ ሳትሆን ሌላው ነው:: ነገ ምን እለብሳለሁ፣ምን እበላለሁ፣ የቤት ኪራይ ከየት አምጥቼ እከፍላለሁ ወዘተ የሚሉ የነፃውን ዓለም ሰው የሚያስጨንቁ ሐሳቦች ወደዚህ በብረት አጥር ወደ ታጠረውና በመትረየስ ወደሚጠበቀው
የተሞላች ነች:: የሚያጣላ፣ የሚያነጫንጭና የሚያስጨንቅ ብዙ ነገር የለም:: ግቢ አልፈው መግባት አይቻላቸውም:: እዚህ ሕይወት በሳቅና በደስታ እግዜር ይህንን ወስዶ ደስታና ፍቅርን በምትኩ ሰጥቶናል:: እየቆየሁ ስሄድ እስር ቤቱን ከመለማመዴ የተነሳ እኔ ራሴ አሁን አሁን አዲስ እስረኛ ሲመጣ አለማማጅ ሆኜአለሁ:: በተለይ በጣም የሚያረካኝ ነገር እያንዳንዱ እስረኛ የታሰረበትን ጉዳይ ጠጋ እያሉ ማዳመጥ ነበር:: ይህም ከብዙ አስረኛ ጋር በአጭር ግዜ ውስጥ እንድተዋወቅ ረድቶኛል:። ደግሞስ በእሥር ቤት ውስጥ ከዚህ የተሻለ ምን መዝኛኛ ሊኖር? በተለይም የክፍላችን ካቦ በጣም ርህሩህ ከመሆኑ የተነሳ እወደው ስለነበር፣ ይህ ምስኪን ሰው ወንጀል ስርቶ ሳይሆን እንደእኔ በማያውቀው ነገር ተወንጅሎ ሊሆን ይችላል ብዬ ስለማስብ የታሰረበትን ምክንያት ለማወቅ በጣም እጓጓ ነበር:: አዲስ የገባ እሥረኛን ማረጋጋት እንጂ ማስደንገጥ አይፈልግም:: የሻማ ሲጠይቅም ሥርዓት በተሞላ ሁኔታ ስለነበር አብዛኛው ሰው እስጣለሁ ብሉ ያላሰበውን ይሰጠዋል፡፡ ገንዘብ የሌለውን እስረኛ እንኳን ቢሆን ጠያቂ ዘመድ ካለው ጠይቆ ገንዘብ እንዲያመጣ ሲናገር ትህትና በተሞላበት ሁኔታ ነበር:: ቤተሰብ የለንም የሚሉ እሥረኞች ሲያጋጥሙት ገንዘብ ካላመጣችሁ እያለ የሚያስጨንቅ ሰው አልነበረም:: ይሁን እንጂ ማንኛውም እስረኛ ቤተሰብ የለኝም ብሎ የሻማ ሲያስቀር አይቼ አላውቅም፡፡ ከየትም ከየትም ብሎ ማንም ሳያስገድደው አምጥቶ ይከፍላል:: በዚህ ላይ ደግሞ ዞሮ ዞሮ ብሩን አብዛኛው እስረኛ ይጠቀምበታል እንጂ እሱ እምብዛም የብር ችግርም ሆነ ፍላጎቱ ያለው አልነበረም። ይህ ርህሩህ ሰው በምን እንደታሰረ ማወቅ በመፈለጌ ቀስ በቀስ ተግባባሁትና ለመጠየቅ ወሰንኩ:: በመሀከላቸው ተማሩ ከሚባሉት ጥቂት እስረኞች መሀል አንዱ በመሆኔ፣ ስለሚያከብሩኝና ከእኔም ጋር መቀራረብ ስለሚፈልጉ፣ እሱንም ቢሆን መቅረብ ብዙም አላስቸገረኝም፡፡ ታሪኩን ስሰማ ግን ከጠበቁት ውጪ ስለነበር በጣም ተገረምኩ፡፡ የካቦአችን መደበኛ ሥራ ሌብነት ነው፡፡ ታዲያ ሌብነት ሲባል አዲስ አበባ ፖሊስ እንዳገኘሁት እንደመርሀቤቴው እስረኛ የተሰጣ ፓንት ማውረድ ሳይሆን ረቀቅ ያለ ሌብነት ነው:: የሚሰርቀው ደሀውን ኢትዮጵያዊ ሳይሆን የውጪ ዜጎችን
በተቃራኒው ደግሞ የቀረበው ድራማ ሳይሆን እውነተኛ ታሪክ ነው ብዬ ለመቀበልም ፍጹም አዳጋች ሆነብኝ። ምክንያቱም እውነት ነው ብዬ ብቀበልና ገደልኩ ብዬ ባምን እንኳ ወደ ፊት ለሚጠብቀኝ መስቀለኛ ጥያቄ መልስ የማገኝ መሆኔ ላይ እርግጠኛ አልነበርኩም:: ከዚህ ውጪ ደግሞ የኤሌሳንና የጠበቃዬን ጭንቀት ሳይ እኔው ራሴ ተመልሼ ጭንቀት ውስጥ ገባሁ:: ሁለቱም የመማፀን ያህል አንገታቸውን ግራና ቀኝ በማወዛወዝ ጥፋተኛ ነኝ ብዬ እንዳላምን በከፍተኛ ጭንቀት አሻግረው ይለምኑኝ ነበር:: ዳኛው ቶሎ አምኜላቸው መገላገልን ፈልገው ይሁን ወይም ዝምታዬን ሲያዩ ሳይገድላት አይቀርም ብለው ጠርጥረው እንደሆነ ባይገባኝም፣ ብቻ በተቻኮለ መልኩ በድጋሚ የእምነት ክህደት ቃሌን እንድሰጥ ሲጠይቁኝ ፈጥኜ መልስ ለመስጠት አፌ አልላቀቅ አለ፡፡ በመጨረሻም በውስጤ የነበረው የእውነት ኃይል አሸንፎ “ጥፋተኛ አይደለሁም" የሚለውን ቃል እየቀፈፈኝ ከአፌ አወጣሁት:: ፀጥ ብሎ የነበረው ታዛቢ ብዙ አስቤ ያወጣሁትን ቃላት ሲሰማ የጠበቀውን ይሁን ወይም ያልጠበቀውን ነገር በመስማቱ ባይገባኝም፣ በአንድ ግዜ ማንሾካሾኩን ተያያዘው:: በእርግጠኝነት ለመናገር ግን፣ የዳኛውን ትረካ የሰማና የእኔንም ያን ያህል ተጨንቀ ያወጣሁትን እውነት ያዳመጠ፣ ምናልባትም ከኤልሳና ከጠበቃዬ ውጪ ያለ ማንኛውም ሰው የማይታሰብ ነው፡፡ የእውነቱን እውነትነት ይቀበላል ብሎ ማሰብ ፍጹም ዳኛው ሕዝቡ ፀጥ እንዲል ካዘዙ በኋላ ቀጠል አድርገውም ጠበቃዬ መናገር የሚፈልገው ነገር ካለ በማለት እድል ሰጡት፡፡ “ክቡር ፍርድ ቤት፤ ተከሳሹ ባልፈፀመው ወንጀል መጉላላት ስለሌለበት ውጪ ሆኖ እንዲከራከር የዋስ መብት እንዲፈቀድለት" በማለት ጠበቃዬ በትህትና ጠየቀ፡፡ አቃቤ ሕግ ይህችማ ቀላል ጥያቄ ነች! በሚል ሁኔታ ይመስላል በስሜት ተነሳና፤ “ክቡር ፍ/ቤት፣ ተጠርጣሪው የተከሰሰበት ወንጀል የዋስ መብት የሚያስጥ ባለመሆኑ ሊፈቀድለት አይገባም'' አለ፡፡ ለነገሩ ነው እንጂ እንኳን እሱ የሕጉ ሰው ቀርቶ እኔም ብሆን የዋስ መብት ጥያቄው የማይመስል ጥያቄ መሆኑን እውቃለሁ፡፡ ዳሩ ዋስስ ቢባል ከየት ላመጣ ነው፡፡ እንዲያውም ለእኔ ነፃነቴን ሳላረጋግጥ ወጥቼ ማንም ሲጠቋቆምብኝ ከማይ እዚያው እስር ቤት ውስጥ ከምወዳቸውና ከሚቀሉኝ ሰዎች ጋር ግዜዬን ማሳለፉ የተሻለ ነበር:: እዚያ ለአብዛኛው እስረኛ ወንጀል
ምንም አዲስ ነገር ስላልሆነ "ፍቅረኛውን የገደለ ነው እያለ የሚንሾካሽክብኝ የለም:: ያም ሆነ ይህ ዳኛው አቃቢ ሕግ አለኝ የሚለውን ምስክር እና ተጨማሪ ማስረጃ ካለ ይዞ ጥር 20 ቀን 1981 እንዲቀርብና እስከዛው እኔ ወህኒ ቤት ሆኜ ክሴን እንድክታተል በመወሰን አሰናበቱን:: ከፍርድ ቤቱ ልወጣ ስል ኤልሳ በር ላይ ጠብቃ፤ “አመስግናለሁ አማረ፤ አይዞህ በእግዚአብሄር ረዳትነት ተከራክረን ነፃ እናወጣሀለን" አለችኝ:: ራሴን ለመከላከል አልገደልኩም ብዬ በመናገሬ ማመስገኗ ቢገርመኝና ለእኔ መጨነቋ ቢያስደስተኝም፣ ሐሳቧ ተሳከቶላት ከእሥር ብታሰፈታኝም ነፃ ግን ልታወጣኝ እንደማትችል ስለማውቅ አዘንኩላት:: ምናልባት ያልተጠበቀው ነገር በተአምር ተፈጥሮ በድን አካሌን ከእሥር ልታስፈታውና ነፃ ልታደርገው ብትችልም፣ መንፈሴ ግን ለዘላለሙ የአልማዝ ፍቅር አይቻላትም:: እስረኛ በመሆኑ ከእንግዲህ ወዲህ ነፃ ልታወጣው ከአንድ ቀን አዳር በኋላ ወደ ወህኒ መውረድ ስለነበረብኝ የእስር ቤት ጓደኞቼን ተሰናብቼ በፖሊስ ታጅቤ ወደ ተዘጋጀልኝ የእስረኛ መኪና ገባሁ። ስገባ ሌላ ክፍል ውስጥ ከነበሩና ወደ ወህኒ ቤት አብረውኝ ከሚሄዱ እስረኞች ጋር ተገናኘሁ፡፡ ለአየር ማስገቢያ ብቻ ቀዳዳ በተተወለት መኪና ውስጥ ተዘግቶብን እየተጓዝን ስለነበርና ከውጪ ስንገባ ዓይናችን ጨለማውን እስከሚላመደው ድረስ ምን ያህል ሰው እንዳለ ለማየት ያዳግታል፡፡ መኪናው ውስጥ ያለነው ብዙ እስረኞች ብንሆንም አንድም የሚያወራ እስረኛ አልነበረም፡፡ ለማውራትም የሚመች ቦታ አልነበረም፡፡ አማራጭ አልነበረምና ለአየር ማስገቢያ በተተወች ቀዳዳ በኩል አለፍ አለፍ እያልኩ ውጪውን መመልከት ጀመርኩ፡፡ በናፍቆት መንፈስ ከተማውንና መንገደኛውን አየሁት፡፡ ከርቸሌ ውስጥ ምንም የተለየ ነገር አላጋጠመኝም፡፡ በእርግጥ እዚህ ጠያቂ የሚገባው እሁድ ብቻ ስለሆነና ከጠያቂ የሚመጣው ምግብ፣ መጠጥና ገንዘብ አነስተኛ በመሆኑ ለየት ያደርገዋል፡፡ ቦታው ለእኔ የተለየ ቢሆንም የተለየ ሕይወት ግን አልነበረም። እዚህ ያሉትም ተመሳሳይ ሰዎችና ተመሳሳይ ሕይወት ነበር። እዚህም ከዛሬ ውጪ ላለ ሕይወት የማይጨነቅ ሰው፣ ለመግባባት ብዙ ግዜ የማይፈጅበት፣ በጠባብ ክፍል ውስጥ ታፍኖ ሕይወቱን እየገፋ ቢሆንም፣ በነፃው ዓለም እንደልቡ እየተዘዋወረ ከሚኖረው ህዝብ በተሻለ ሁኔታ እውነታውን ተቀብሎና ተለማምዶ በደስታ እየኖረ ያለ ስው የሚገኝበት ቦታ ነበር። እዚህ አንተ ለምትኖረው ሕይወት የሚጨነቅልህ አንተ ሳትሆን ሌላው ነው:: ነገ ምን እለብሳለሁ፣ምን እበላለሁ፣ የቤት ኪራይ ከየት አምጥቼ እከፍላለሁ ወዘተ የሚሉ የነፃውን ዓለም ሰው የሚያስጨንቁ ሐሳቦች ወደዚህ በብረት አጥር ወደ ታጠረውና በመትረየስ ወደሚጠበቀው
የተሞላች ነች:: የሚያጣላ፣ የሚያነጫንጭና የሚያስጨንቅ ብዙ ነገር የለም:: ግቢ አልፈው መግባት አይቻላቸውም:: እዚህ ሕይወት በሳቅና በደስታ እግዜር ይህንን ወስዶ ደስታና ፍቅርን በምትኩ ሰጥቶናል:: እየቆየሁ ስሄድ እስር ቤቱን ከመለማመዴ የተነሳ እኔ ራሴ አሁን አሁን አዲስ እስረኛ ሲመጣ አለማማጅ ሆኜአለሁ:: በተለይ በጣም የሚያረካኝ ነገር እያንዳንዱ እስረኛ የታሰረበትን ጉዳይ ጠጋ እያሉ ማዳመጥ ነበር:: ይህም ከብዙ አስረኛ ጋር በአጭር ግዜ ውስጥ እንድተዋወቅ ረድቶኛል:። ደግሞስ በእሥር ቤት ውስጥ ከዚህ የተሻለ ምን መዝኛኛ ሊኖር? በተለይም የክፍላችን ካቦ በጣም ርህሩህ ከመሆኑ የተነሳ እወደው ስለነበር፣ ይህ ምስኪን ሰው ወንጀል ስርቶ ሳይሆን እንደእኔ በማያውቀው ነገር ተወንጅሎ ሊሆን ይችላል ብዬ ስለማስብ የታሰረበትን ምክንያት ለማወቅ በጣም እጓጓ ነበር:: አዲስ የገባ እሥረኛን ማረጋጋት እንጂ ማስደንገጥ አይፈልግም:: የሻማ ሲጠይቅም ሥርዓት በተሞላ ሁኔታ ስለነበር አብዛኛው ሰው እስጣለሁ ብሉ ያላሰበውን ይሰጠዋል፡፡ ገንዘብ የሌለውን እስረኛ እንኳን ቢሆን ጠያቂ ዘመድ ካለው ጠይቆ ገንዘብ እንዲያመጣ ሲናገር ትህትና በተሞላበት ሁኔታ ነበር:: ቤተሰብ የለንም የሚሉ እሥረኞች ሲያጋጥሙት ገንዘብ ካላመጣችሁ እያለ የሚያስጨንቅ ሰው አልነበረም:: ይሁን እንጂ ማንኛውም እስረኛ ቤተሰብ የለኝም ብሎ የሻማ ሲያስቀር አይቼ አላውቅም፡፡ ከየትም ከየትም ብሎ ማንም ሳያስገድደው አምጥቶ ይከፍላል:: በዚህ ላይ ደግሞ ዞሮ ዞሮ ብሩን አብዛኛው እስረኛ ይጠቀምበታል እንጂ እሱ እምብዛም የብር ችግርም ሆነ ፍላጎቱ ያለው አልነበረም። ይህ ርህሩህ ሰው በምን እንደታሰረ ማወቅ በመፈለጌ ቀስ በቀስ ተግባባሁትና ለመጠየቅ ወሰንኩ:: በመሀከላቸው ተማሩ ከሚባሉት ጥቂት እስረኞች መሀል አንዱ በመሆኔ፣ ስለሚያከብሩኝና ከእኔም ጋር መቀራረብ ስለሚፈልጉ፣ እሱንም ቢሆን መቅረብ ብዙም አላስቸገረኝም፡፡ ታሪኩን ስሰማ ግን ከጠበቁት ውጪ ስለነበር በጣም ተገረምኩ፡፡ የካቦአችን መደበኛ ሥራ ሌብነት ነው፡፡ ታዲያ ሌብነት ሲባል አዲስ አበባ ፖሊስ እንዳገኘሁት እንደመርሀቤቴው እስረኛ የተሰጣ ፓንት ማውረድ ሳይሆን ረቀቅ ያለ ሌብነት ነው:: የሚሰርቀው ደሀውን ኢትዮጵያዊ ሳይሆን የውጪ ዜጎችን
👍29❤1
ነው:: ብዙ ጊዜ ትላልቅ ሆቴሎች አካባቢ ይጠባበቅና እንግዶች በተለይ ተላላፊ መንገደኞች (Transit Passengers) ሲገቡ አብሮ ተደባልቆ ገብቶ አልጋ ይይዛል:: ማታ ሲዝናኑ አብሮ ሲዝናና ያመሽና አመቺ ሁኔታ ጠብቆ፣ አሊያም እንግዶቹ ወጣ ሲሉ አልቤርጎውን በተመሳሳይ ቁልፍ ከፍቶ ይሰርቃል:: ሁል ጊዜ አልጋ እየያዘ ስለሚያድር የአብዛኛውን አልቤርጎ ክፍሎች ቁልፍ በወረቀት ላይ ስሎ ያሰቀርፃል:: አጋጣሚ ሆኖ ቢያዝ
እንኳን እንግዳው ግፋ ቢል በነጋታው አሊያም በሁለተኛው ቀን ወደ ሀገሩ ስለሚሄድና የተያዘው የመረጃ ገንዘብም ይሁን ጌጣ ጌጥ ለእግዚቢትነት ጥሎ ስለማይሄድ ለመፈታት አይቸገርም:: በዚህ ላይ ደግሞ መያዝ የሚባል ነገር የሚያጋጥመው አልፎ አልፎ ሲሆን አንዳንድ ተልከስካሽ ፖሊሶችንም ባገኘ ቁጥር እጁን ስለሚዘረጋላቸው ያውቁታልም፣ ይወዱታልም:: በቂ መረጃ በማይኖርበትና ቀደም ሲል ያዘጋጁት የመርማሪ ዘመድና ወዳጅ በማይታጠበት አገር ለሱ አስር ግፋ ቢል ከጥቂት ቀናት የማይበልጥ አሊያም ከሳምንት የሚዘል አልነበረም:: በአሁኑ ጊዜ የታሰረባት የተፈጠረችው ግን እንዲህ ነበር፡፡ መጥፎ አጋጣሚ አንድ ቀን እንደተለመደው መንገደኞች በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውቶቢስ መጥተው ወደ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል ሲገቡ ተቀላቅሎ ገብቶ አልጋ ይይዛል፡፡ ማታ የመዝናኛ ሰዓት ደርቶ እንግዶች ለመዝናናት፤ እሱ ለመስረቅ በቦታው ላይ ይገኛሉ፡፡ ሙዚቃው ሲደራና ሰዉ ሞቅ እንዳለው አጅሬ ከሚያውቃቸው የመንገድ ላይ ኮረዶች አንዷን ደንበኛውን አስነስቶ መደነስ ይጀምራል፡፡ ለመስረቅ አመቺውን እንግዳ እያማተረ ሳለ ቀልቡ እንደድንገት አንዱ ፈረንጅ ላይ ያርፋል:: የኋላ ኪሱ በገንዘብ በተሞላ ቦርሳ ተወጥሮል፡፡ ፈረንጁ እሱ ከሚያውቃት ከአንዲት ውብ ኢትዮጵያዊት ጋር ይደንሳል፡፡ እሷም እሱ ወደ እነሱ ጋ ጠጋ ሲል ለምን እንደመጣ ስለምታውቅና ከቀናውም ስለሚያንበሸብሻት ሰውየውን ወደራሷ እስጠግታ ቀልቡን ለመስረቅ ታዋራዋለች፣ ትተሻሸዋለች፡፡ አጅሬ ከሰውዬው ጋር እየተጋፋ መደነስ ይጀምራል፡፡ አመቺ ሁኔታ አገኘና እጁን ሰደድ አድርጎ የሰውዬውን ቦርሳ ይመዛታል፡፡ ግን ቀኑ ገዳፋ ነበርና ከቦርሳው ጋር አብረው የተያያዙ ቁልፎች ይወጡና ወለሉ ላይ ይወድቃሉ፡፡ ፈረንጁ ድምፅ ሰምቶ ዞር ከማለቱ አጅሬ ቦርሳውን ይጥልና የሚረዳው በማስመሰል ቦርሳውንና ቁልፉን አንስቶ ይሰጠዋል:: ፈረንጁ አመስግኖ _ ቦርሳውን ኪሱ ቢከትም በአካባቢው የነበሩ የደህንነት ሰዎች ሁኔታውን ይከታተሉ ስለነበር ወዲያው ይይዙትና ፖሊስ ጣቢያ ይወረውሩታል፡፡ አጅሬ ግን በነጋታው እፈታለሁ ብሎ ስላሰበ ብዙም አልተጨነቀም ነበር። ይሁን እንጂ እንዳሰበው ቶሎ መውጣት አልቻለም፡፡ ሰውዬው ተላላፊ መንገደኛ ሳይሆን አሜሪካ ኤምባሲ ውስጥ የሚሰራ ዲፕሎማት ኖሮ ገንዘቡን በኤግዚቪትነት አስይዞ ክሱን መከታተል በመጀመሩ ለአጅሬ እንደተለመደው በቀላሉ መውጣት የማይታሰብ ሆነ:: ይኸው አንድ ዓመት ተፈርዶበት ግማሹን አገባዷል፡፡
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
እንኳን እንግዳው ግፋ ቢል በነጋታው አሊያም በሁለተኛው ቀን ወደ ሀገሩ ስለሚሄድና የተያዘው የመረጃ ገንዘብም ይሁን ጌጣ ጌጥ ለእግዚቢትነት ጥሎ ስለማይሄድ ለመፈታት አይቸገርም:: በዚህ ላይ ደግሞ መያዝ የሚባል ነገር የሚያጋጥመው አልፎ አልፎ ሲሆን አንዳንድ ተልከስካሽ ፖሊሶችንም ባገኘ ቁጥር እጁን ስለሚዘረጋላቸው ያውቁታልም፣ ይወዱታልም:: በቂ መረጃ በማይኖርበትና ቀደም ሲል ያዘጋጁት የመርማሪ ዘመድና ወዳጅ በማይታጠበት አገር ለሱ አስር ግፋ ቢል ከጥቂት ቀናት የማይበልጥ አሊያም ከሳምንት የሚዘል አልነበረም:: በአሁኑ ጊዜ የታሰረባት የተፈጠረችው ግን እንዲህ ነበር፡፡ መጥፎ አጋጣሚ አንድ ቀን እንደተለመደው መንገደኞች በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውቶቢስ መጥተው ወደ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል ሲገቡ ተቀላቅሎ ገብቶ አልጋ ይይዛል፡፡ ማታ የመዝናኛ ሰዓት ደርቶ እንግዶች ለመዝናናት፤ እሱ ለመስረቅ በቦታው ላይ ይገኛሉ፡፡ ሙዚቃው ሲደራና ሰዉ ሞቅ እንዳለው አጅሬ ከሚያውቃቸው የመንገድ ላይ ኮረዶች አንዷን ደንበኛውን አስነስቶ መደነስ ይጀምራል፡፡ ለመስረቅ አመቺውን እንግዳ እያማተረ ሳለ ቀልቡ እንደድንገት አንዱ ፈረንጅ ላይ ያርፋል:: የኋላ ኪሱ በገንዘብ በተሞላ ቦርሳ ተወጥሮል፡፡ ፈረንጁ እሱ ከሚያውቃት ከአንዲት ውብ ኢትዮጵያዊት ጋር ይደንሳል፡፡ እሷም እሱ ወደ እነሱ ጋ ጠጋ ሲል ለምን እንደመጣ ስለምታውቅና ከቀናውም ስለሚያንበሸብሻት ሰውየውን ወደራሷ እስጠግታ ቀልቡን ለመስረቅ ታዋራዋለች፣ ትተሻሸዋለች፡፡ አጅሬ ከሰውዬው ጋር እየተጋፋ መደነስ ይጀምራል፡፡ አመቺ ሁኔታ አገኘና እጁን ሰደድ አድርጎ የሰውዬውን ቦርሳ ይመዛታል፡፡ ግን ቀኑ ገዳፋ ነበርና ከቦርሳው ጋር አብረው የተያያዙ ቁልፎች ይወጡና ወለሉ ላይ ይወድቃሉ፡፡ ፈረንጁ ድምፅ ሰምቶ ዞር ከማለቱ አጅሬ ቦርሳውን ይጥልና የሚረዳው በማስመሰል ቦርሳውንና ቁልፉን አንስቶ ይሰጠዋል:: ፈረንጁ አመስግኖ _ ቦርሳውን ኪሱ ቢከትም በአካባቢው የነበሩ የደህንነት ሰዎች ሁኔታውን ይከታተሉ ስለነበር ወዲያው ይይዙትና ፖሊስ ጣቢያ ይወረውሩታል፡፡ አጅሬ ግን በነጋታው እፈታለሁ ብሎ ስላሰበ ብዙም አልተጨነቀም ነበር። ይሁን እንጂ እንዳሰበው ቶሎ መውጣት አልቻለም፡፡ ሰውዬው ተላላፊ መንገደኛ ሳይሆን አሜሪካ ኤምባሲ ውስጥ የሚሰራ ዲፕሎማት ኖሮ ገንዘቡን በኤግዚቪትነት አስይዞ ክሱን መከታተል በመጀመሩ ለአጅሬ እንደተለመደው በቀላሉ መውጣት የማይታሰብ ሆነ:: ይኸው አንድ ዓመት ተፈርዶበት ግማሹን አገባዷል፡፡
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍41❤1
#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
////
ፀአዳ የ21 ዓመት አዋቂ ሴት ነች፡፡አገላለጹ ይጋጫል አይደል?የ22 አመት ወጣት ሆኖ አወቂ ሴት ነች ሲባል ፡፡አዎ እሷ የ15 አመት እና የ9 ኛ ክፍል ተማሪ እያለች ድብን ያለ ፍቅር ያዟት ነበር፡፡በ16 ዓመት የልደት በአሏ በሚከበርት ቀን በወቅቱ የ19 ዓመት ጎረምሳና የ11 ክፍል ተማሪ ለነበረው የልቧ ሰው በፍደኝነት ድንግልናዋን አስረከበች፡፡ከሁለት ወር በኃላ ማርገዟን አወቀች… ነገረችው፡፡ከሳምንት በኃላ እሷን ሳይሰነበታት.. ደግሞ ሳይስማት…ደግሞ ቀሚስሽን ላውልቅ ፤ ጡትሽን ልጥባ ሳይላት እሷንም ሆነ ከተማዋን ጥሎ ውትድርና ተቀጥሮ ሄደ…ያንን የመሰለ አስቀያሚ ዜና የሰሚ ሰሚ ከሰው ነው የሰማችው፡፡ያንን የሰማች ቀን ሰማይ ምድሩ ነበር የዞረባት፡ያልጠና ጮርቃ ልቧ ስንጥቅጥቅ አለ….ደነዘዘች…… ፡፡በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ማርገዞን አወቀች…ሰማይ ምድሩ ዞረባት…እና በወቅቱ ሁለት ምርጫ ነበር የታያት ..አንድም በሆነ ዘዴ መርዝ በመጠጠት ወይም በገመድ ተንጠልጥሎ ብቻ በሆነ ዘዴ እራሷን ማጥፋት ሲሆን ፤ ሁለተኛው ደግሞ ብን ብላ ሀገሯን ጥላ ወደማታውቀው ሀገር ሄዳ ህይወት እንዳደረጋቻት መሆን፡፡
….በምን አሳማኝ ምክንያት እንደሆነ ባታውቅም ሁለተኛውን መረጠችና ከተወለደችበትና ቤተሰብ ዘመድ አዝማድ ከሚኖርበት ዶዶላ ከተማ በአንድ አነስተኛ ሻንጣ ልብሷና እና ይጠቅሙኛል ያለችውን ዶክመንት ይዛ ወደአዳማ የሚሄድ መኪና ውስጥ ተሳፈረች፡፡እንግዲህ የህይወት ዘመን ባለውለታዋን የሆነውን ሚካኤልን የተዋወቀችው እዛ መኪና ላይ ነበር፡፡በወቅቱ አጋጣሚ ሆኖ ጎን ለጎን ነበር የተቀመጡት፡፡የተወሰኑ ቃላቶች እየተለዋወጡ ከተግባቡ በኃላ ድንገት ወዳልታሰበ ቁምነገር ያለው ውይይት ውስጥ ገቡ፡፡
‹‹አዳማ ነው የምትሄጂው ወይስ ወደአዲስ አበባ ታልፊያለሽ?
››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አላውቅም…››ስትል በደፈናው መለሰችለት፡፡
‹‹አልገባኝም››
‹‹እኔ እንጃ ..ከተመቸኝ አዳማ እቀራለው…ከለበለዚያ ወደአዲስ አበባ ሄዳለው…እድል እንዳደረገቺኝ ነው የምሆነው››
‹‹ማለት …ቤተሰብ ጋር ነው የምትሄጂው?››ጥያቄውን አሻሽሎ ጠየቃት፡፡
‹‹አይደለም…ስራ ፍለጋ ነው የምሄደው››
‹‹ስራ ፍለጋ….ምን አይነት ስራ?››
‹‹የተገኘውን ስራ፡፡››
‹‹ምነው… ቤተሰቦችሽ የት ናቸው?››
‹‹ዶዶላ ነበር የሚኖሩት …ማለት እናቴ ና እኔ ብቻ ነበር..አሁን እናቴ ስለሞተች ብቻዬን ቀረው…እናቴ የሞተችበት ሀገር ደግሞ ተረጋግቼ መኖር አልቻልኩም..ስለዚህ የእድሌን ልሞክር ብዬ ዝም ብዬ ነው እየተጓዝኩ ያለሁት….››ንግግሯን ተከትሎ ከአይኖቾ እንባዋ እየተንከባለለ ፊቷን በማጠብ ወደታች ይወርድ ጀመር፡
የሚካኤል አይኖቸ እንባ አቀረሩ‹‹በጣም አዝናለሁ….አይዞሽ እሺ››
‹‹አረ ችግር የለውም…መኖር ካቃተኝ መሞት አያቅተኝም››ስትል የበለጠ አስደንገጭ ነገር ነገረችው፡፡እሱ ደግሞ እራስን ማጥፋትን በተመለከት እህቱንና እናቱን በቅርብ ያጣ ሰው ስለነበር በቀላሉ ነው ስሜቱ የተነካው፡፡እና በተቻለው መጠን ሊረዳት ወዲያው ነው በውስጡ ውሳኔውን የወሰነው፡፡
‹ኸረ በፍጽም እንደዛ አታስቢ…ቆይ ትምህርት ተምረሻል?››
‹‹አዎ ግን.. ገና ዘጠነኛ ክፍል ነኝ››
‹‹እንግዲያው ለአንቺ የሚሆን ስራ አለኝ››በማለት ያልጠበቀችውን የሚያስፈነጥዝ የምስራች አበሰራት፡፡ማመን አልቻለችም‹‹እየቀለድክብኝ አይደለም አይደል?››
‹‹አይ እውነቴን ነው…አዳማ ላይ ቡቲክ አለኝ…ፍቅረኛዬ ነች የምትሰራው..ግን በቅርብ ትምህርት ስለምትጀምር የሚረዳት ሰው ያስፈልጋታል…እና ሰው ለመቅጠር እያፈላለግን ነበር››
‹‹በጣም ደስ ይለኝ ነበር…ግን ምንም አይነት ተያዥ እኮ የለኝም..ያለኝ መታወቂያ እንኳን የትምህርት ቤት ብቻ ነው››ስትል ስጋቷን ያለምንም መሸፋፈን በግልፅ ነገረችው፡፡
‹‹ችግር የለውም..እኔ ዋስ እሆንሻለው››ሲል ከስጋቷ ገላገላት፡፡
እንባዋን መገደብ ስላልቻለች ለሁለተኛ ጊዜ ማለቀስ ጀመረች..ያሁኑ ለቅሶ ግን የደስታ ነበር፡፡
‹‹ኸረ አታልቅሺ..በፈጣሪ እኔ ሰው ሲያለቅስ ማየት አልፈልግም››ብሎ ከኪሱ ሶፍት አወጣና አቀበላት…..ተቀበለችና ፊቷን ጠረረገችበት፡፡
እንዳለው አዳማ እንደወረዱ ቀጥታ ይዟት ወደ ቤት ሄደ… ወስዶ ከፍቅረኛው ጋር አስተዋወቃት፡፡በመሰራት ላይ ካለው ጅምር ቤቱ አንድ ክፍል ቤት አስተካከለና ዕቃ አሟልቶ አስረከባት፡፡ሰው ሳይሆን መላአክ መስሎ ተሰማት፡፡እሱም ብቻ ሳይሆን ፍቅረኛው አዲስ አለምም በልዩ ሁኔታ እንደጓደኛ ብቻ ሳይሆን እንደታናሽ እህት ተቀብላ ወደደቻት….በዚህም ፀአዳ ለረጅም ወራቷች ስታማርረው የነበረውን ፈጣሪዋን ይቅርታ ጠይቃ ማመስገን ጀመረች፡፡
በዚህ ሁኔታ ነው ሚካኤል እና ፀአዳ የተዋወቁት..፣ከዛ ብዙም ሳትቆይ ከቤተሰብ ጠፍታ የመጣችበትን ትክክለኛ ምክንያት ለሚካኤል እና ለፍቅረኛው ለአዲስአለም ነገረቻቸው…እንደዛ ያደረገችው ሆዷ እየገፋ ሲሄድ የግድ መጋለጧ የማይቀር መሆኑን ስለተገነዘበች ነው፡፡
ከዛ ልጇን በእጇቸው ላይ ወልዳ ከእሷ እኩል እየተንከባከቡ አሳድጉላት፡፡ዛሬ ላይ እነሱም አንድ ቤት ተጠቃለው መኖር ከጀመሩ አራት አመት ያለፋቸውና የሶስት አመት ልጅ ያላቸው ሲሆን በተለያየ ምክንያት በዚህ ወር ይሁን… በሚቀጥለው አመት እያሉ ሲያዘዋወሩት የነበረው ሰርጋቸውን ለመደገስ አሁን ቀን ተቆርጦ በጀት ተመድቦለት እንቅስቃሴ ላይ ይገኛሉ፡፡
እና ፀአዳም ይሄንን የወዳጆቾን ሰርግ ልዩ እና በህይወት ዘመናቸው ሙሉ የሚያስታውሱት እንዲሆን ትፈልጋለች፡፡ለዛ ነው ምንም ነገር እንዳይጎድል ለወራት ቀንና ለሊት እንቅልፍ አጥታ ስትለፋ የሰነበተችው ፡አሁን አንድ ነገር ብቻ ይቀራታል፡፡በዚህ ሰርግ ላይ ለሚካኤል ብቸኛ ዘመድ የሆነውን አንድ ወንድሙን እንደምንም አሳምና ሰርጉ ላይ እንዲገኝ በማድረግ ሰርፕራይዝ በማድረግ ደስታውን ሙሉ ልታደርግለት እቅድ አውጥታለች፡፡ሚካኤል ለረጅም ጊዜ አውርቶትና አግኝቶት የማያውቀው ወንድሙ ዘሚካኤል በሆነ ተአምር በሠርጋቸው ላይ እንዲገኝ ለማድረግ ከልቧ ቆርጣ ተነስታለች።
ይህንን ሀሳብ በአእምሮዋ ስታሰላስልና ስትዘጋጅበት ከወር በላይ ነው የቆየችው፡፡በጣም በብዙ ጥረትና በብዙ ድካም መውጫ መግቢያውን ፕሮግራሞቹንና ልምዶቹን ስታጠና ነበር ሰነበተችው፡፡በቋሚነት በሚኖርበት አዲስአበባ እሱን ለማግኘት ፈተና ነው፡፡ በትክክል እንዴት እሱ በሀሳቧ እንዲስማማ ለማድረግ እንደምትችል እስካአሁን ድረስ በትክክል አላወቀችም።ምክንያቱም ዘሚካኤል እንደማንኛውም ሰው በቀላሉ አግኝተውት የሚያናግሩትና የሚያሳምኑት አይነት ሰው አይደለም፡፡እሱ ሚሊዬኖች የሚያብዱለት ከሀገሪቱ ዝነኛ ድምጻዊያን መካከል ከዋናዎቹ አንደኛው ነው፡፡በዛው ልክ ፕሮግራሞቹ የተጣበቡ..አጃቢዎች የበዙ ሰው ነው፡ቢሆንም ይሄንን ማድረግ አለባት፡፡ይሄ ለምትወዳቸው ና የእድሜ ዘመን ባለውለታዋ ለሆኑት ባልና ሚስቶች እንደስጦታ አድርጋ ልታቀርብላቸው ያሳበችው ትልቅ ስጦታ ነው፡፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
////
ፀአዳ የ21 ዓመት አዋቂ ሴት ነች፡፡አገላለጹ ይጋጫል አይደል?የ22 አመት ወጣት ሆኖ አወቂ ሴት ነች ሲባል ፡፡አዎ እሷ የ15 አመት እና የ9 ኛ ክፍል ተማሪ እያለች ድብን ያለ ፍቅር ያዟት ነበር፡፡በ16 ዓመት የልደት በአሏ በሚከበርት ቀን በወቅቱ የ19 ዓመት ጎረምሳና የ11 ክፍል ተማሪ ለነበረው የልቧ ሰው በፍደኝነት ድንግልናዋን አስረከበች፡፡ከሁለት ወር በኃላ ማርገዟን አወቀች… ነገረችው፡፡ከሳምንት በኃላ እሷን ሳይሰነበታት.. ደግሞ ሳይስማት…ደግሞ ቀሚስሽን ላውልቅ ፤ ጡትሽን ልጥባ ሳይላት እሷንም ሆነ ከተማዋን ጥሎ ውትድርና ተቀጥሮ ሄደ…ያንን የመሰለ አስቀያሚ ዜና የሰሚ ሰሚ ከሰው ነው የሰማችው፡፡ያንን የሰማች ቀን ሰማይ ምድሩ ነበር የዞረባት፡ያልጠና ጮርቃ ልቧ ስንጥቅጥቅ አለ….ደነዘዘች…… ፡፡በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ማርገዞን አወቀች…ሰማይ ምድሩ ዞረባት…እና በወቅቱ ሁለት ምርጫ ነበር የታያት ..አንድም በሆነ ዘዴ መርዝ በመጠጠት ወይም በገመድ ተንጠልጥሎ ብቻ በሆነ ዘዴ እራሷን ማጥፋት ሲሆን ፤ ሁለተኛው ደግሞ ብን ብላ ሀገሯን ጥላ ወደማታውቀው ሀገር ሄዳ ህይወት እንዳደረጋቻት መሆን፡፡
….በምን አሳማኝ ምክንያት እንደሆነ ባታውቅም ሁለተኛውን መረጠችና ከተወለደችበትና ቤተሰብ ዘመድ አዝማድ ከሚኖርበት ዶዶላ ከተማ በአንድ አነስተኛ ሻንጣ ልብሷና እና ይጠቅሙኛል ያለችውን ዶክመንት ይዛ ወደአዳማ የሚሄድ መኪና ውስጥ ተሳፈረች፡፡እንግዲህ የህይወት ዘመን ባለውለታዋን የሆነውን ሚካኤልን የተዋወቀችው እዛ መኪና ላይ ነበር፡፡በወቅቱ አጋጣሚ ሆኖ ጎን ለጎን ነበር የተቀመጡት፡፡የተወሰኑ ቃላቶች እየተለዋወጡ ከተግባቡ በኃላ ድንገት ወዳልታሰበ ቁምነገር ያለው ውይይት ውስጥ ገቡ፡፡
‹‹አዳማ ነው የምትሄጂው ወይስ ወደአዲስ አበባ ታልፊያለሽ?
››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አላውቅም…››ስትል በደፈናው መለሰችለት፡፡
‹‹አልገባኝም››
‹‹እኔ እንጃ ..ከተመቸኝ አዳማ እቀራለው…ከለበለዚያ ወደአዲስ አበባ ሄዳለው…እድል እንዳደረገቺኝ ነው የምሆነው››
‹‹ማለት …ቤተሰብ ጋር ነው የምትሄጂው?››ጥያቄውን አሻሽሎ ጠየቃት፡፡
‹‹አይደለም…ስራ ፍለጋ ነው የምሄደው››
‹‹ስራ ፍለጋ….ምን አይነት ስራ?››
‹‹የተገኘውን ስራ፡፡››
‹‹ምነው… ቤተሰቦችሽ የት ናቸው?››
‹‹ዶዶላ ነበር የሚኖሩት …ማለት እናቴ ና እኔ ብቻ ነበር..አሁን እናቴ ስለሞተች ብቻዬን ቀረው…እናቴ የሞተችበት ሀገር ደግሞ ተረጋግቼ መኖር አልቻልኩም..ስለዚህ የእድሌን ልሞክር ብዬ ዝም ብዬ ነው እየተጓዝኩ ያለሁት….››ንግግሯን ተከትሎ ከአይኖቾ እንባዋ እየተንከባለለ ፊቷን በማጠብ ወደታች ይወርድ ጀመር፡
የሚካኤል አይኖቸ እንባ አቀረሩ‹‹በጣም አዝናለሁ….አይዞሽ እሺ››
‹‹አረ ችግር የለውም…መኖር ካቃተኝ መሞት አያቅተኝም››ስትል የበለጠ አስደንገጭ ነገር ነገረችው፡፡እሱ ደግሞ እራስን ማጥፋትን በተመለከት እህቱንና እናቱን በቅርብ ያጣ ሰው ስለነበር በቀላሉ ነው ስሜቱ የተነካው፡፡እና በተቻለው መጠን ሊረዳት ወዲያው ነው በውስጡ ውሳኔውን የወሰነው፡፡
‹ኸረ በፍጽም እንደዛ አታስቢ…ቆይ ትምህርት ተምረሻል?››
‹‹አዎ ግን.. ገና ዘጠነኛ ክፍል ነኝ››
‹‹እንግዲያው ለአንቺ የሚሆን ስራ አለኝ››በማለት ያልጠበቀችውን የሚያስፈነጥዝ የምስራች አበሰራት፡፡ማመን አልቻለችም‹‹እየቀለድክብኝ አይደለም አይደል?››
‹‹አይ እውነቴን ነው…አዳማ ላይ ቡቲክ አለኝ…ፍቅረኛዬ ነች የምትሰራው..ግን በቅርብ ትምህርት ስለምትጀምር የሚረዳት ሰው ያስፈልጋታል…እና ሰው ለመቅጠር እያፈላለግን ነበር››
‹‹በጣም ደስ ይለኝ ነበር…ግን ምንም አይነት ተያዥ እኮ የለኝም..ያለኝ መታወቂያ እንኳን የትምህርት ቤት ብቻ ነው››ስትል ስጋቷን ያለምንም መሸፋፈን በግልፅ ነገረችው፡፡
‹‹ችግር የለውም..እኔ ዋስ እሆንሻለው››ሲል ከስጋቷ ገላገላት፡፡
እንባዋን መገደብ ስላልቻለች ለሁለተኛ ጊዜ ማለቀስ ጀመረች..ያሁኑ ለቅሶ ግን የደስታ ነበር፡፡
‹‹ኸረ አታልቅሺ..በፈጣሪ እኔ ሰው ሲያለቅስ ማየት አልፈልግም››ብሎ ከኪሱ ሶፍት አወጣና አቀበላት…..ተቀበለችና ፊቷን ጠረረገችበት፡፡
እንዳለው አዳማ እንደወረዱ ቀጥታ ይዟት ወደ ቤት ሄደ… ወስዶ ከፍቅረኛው ጋር አስተዋወቃት፡፡በመሰራት ላይ ካለው ጅምር ቤቱ አንድ ክፍል ቤት አስተካከለና ዕቃ አሟልቶ አስረከባት፡፡ሰው ሳይሆን መላአክ መስሎ ተሰማት፡፡እሱም ብቻ ሳይሆን ፍቅረኛው አዲስ አለምም በልዩ ሁኔታ እንደጓደኛ ብቻ ሳይሆን እንደታናሽ እህት ተቀብላ ወደደቻት….በዚህም ፀአዳ ለረጅም ወራቷች ስታማርረው የነበረውን ፈጣሪዋን ይቅርታ ጠይቃ ማመስገን ጀመረች፡፡
በዚህ ሁኔታ ነው ሚካኤል እና ፀአዳ የተዋወቁት..፣ከዛ ብዙም ሳትቆይ ከቤተሰብ ጠፍታ የመጣችበትን ትክክለኛ ምክንያት ለሚካኤል እና ለፍቅረኛው ለአዲስአለም ነገረቻቸው…እንደዛ ያደረገችው ሆዷ እየገፋ ሲሄድ የግድ መጋለጧ የማይቀር መሆኑን ስለተገነዘበች ነው፡፡
ከዛ ልጇን በእጇቸው ላይ ወልዳ ከእሷ እኩል እየተንከባከቡ አሳድጉላት፡፡ዛሬ ላይ እነሱም አንድ ቤት ተጠቃለው መኖር ከጀመሩ አራት አመት ያለፋቸውና የሶስት አመት ልጅ ያላቸው ሲሆን በተለያየ ምክንያት በዚህ ወር ይሁን… በሚቀጥለው አመት እያሉ ሲያዘዋወሩት የነበረው ሰርጋቸውን ለመደገስ አሁን ቀን ተቆርጦ በጀት ተመድቦለት እንቅስቃሴ ላይ ይገኛሉ፡፡
እና ፀአዳም ይሄንን የወዳጆቾን ሰርግ ልዩ እና በህይወት ዘመናቸው ሙሉ የሚያስታውሱት እንዲሆን ትፈልጋለች፡፡ለዛ ነው ምንም ነገር እንዳይጎድል ለወራት ቀንና ለሊት እንቅልፍ አጥታ ስትለፋ የሰነበተችው ፡አሁን አንድ ነገር ብቻ ይቀራታል፡፡በዚህ ሰርግ ላይ ለሚካኤል ብቸኛ ዘመድ የሆነውን አንድ ወንድሙን እንደምንም አሳምና ሰርጉ ላይ እንዲገኝ በማድረግ ሰርፕራይዝ በማድረግ ደስታውን ሙሉ ልታደርግለት እቅድ አውጥታለች፡፡ሚካኤል ለረጅም ጊዜ አውርቶትና አግኝቶት የማያውቀው ወንድሙ ዘሚካኤል በሆነ ተአምር በሠርጋቸው ላይ እንዲገኝ ለማድረግ ከልቧ ቆርጣ ተነስታለች።
ይህንን ሀሳብ በአእምሮዋ ስታሰላስልና ስትዘጋጅበት ከወር በላይ ነው የቆየችው፡፡በጣም በብዙ ጥረትና በብዙ ድካም መውጫ መግቢያውን ፕሮግራሞቹንና ልምዶቹን ስታጠና ነበር ሰነበተችው፡፡በቋሚነት በሚኖርበት አዲስአበባ እሱን ለማግኘት ፈተና ነው፡፡ በትክክል እንዴት እሱ በሀሳቧ እንዲስማማ ለማድረግ እንደምትችል እስካአሁን ድረስ በትክክል አላወቀችም።ምክንያቱም ዘሚካኤል እንደማንኛውም ሰው በቀላሉ አግኝተውት የሚያናግሩትና የሚያሳምኑት አይነት ሰው አይደለም፡፡እሱ ሚሊዬኖች የሚያብዱለት ከሀገሪቱ ዝነኛ ድምጻዊያን መካከል ከዋናዎቹ አንደኛው ነው፡፡በዛው ልክ ፕሮግራሞቹ የተጣበቡ..አጃቢዎች የበዙ ሰው ነው፡ቢሆንም ይሄንን ማድረግ አለባት፡፡ይሄ ለምትወዳቸው ና የእድሜ ዘመን ባለውለታዋ ለሆኑት ባልና ሚስቶች እንደስጦታ አድርጋ ልታቀርብላቸው ያሳበችው ትልቅ ስጦታ ነው፡፡፡
👍76❤10👏3🔥2👎1
እሱን አግኝታ አንድ ነገር እንዲያደርግ ለማሳመን ይቅርና ወደ አንድ እንግዳ ሰው ለመጨረሻ ጊዜ የሄደችው መቼ ነበር? የማሳመን አቅሟ ከወንዶች ያነሰ ነበር።መለመን ….ማባበል.. ..በምንድነው ቀልቡን ስባ የምትናገረውና ማዳመጥ እንዲችል የምታደርገው በመልኳ፣ በንግግር ብቃቷ ወይም ሌላ በምን…?ሌላው ይቅር እሱ ጋር በልበ ሙሉነት ለመቅረብ የሚያስችል ጥራት ያለው ልብስ እንኳን አልነበራትም። ወደእሱ ከመቅረቧ በፊት ስለእሱ ባህሪ ስለሚወዳቸውና ስለሚጠላቸው ነገሮች ማወቅ እንዳለባት ወሰነች፡፡መጀመሪያ ያደረገችው ስለዘሚካኤል አዲስአለምን መጠየቅ ነው፡፡
‹‹አማችሽ ምን አይነት ሰው ነው?››
‹‹እኔ እንጃ …ያ ሰቅጣጭ አደጋ ተከስቶ በሚስቱና በአንድ ሴት ልጅ ግድያ ተጠርጥሮ እስርቤት እስኪገባ ድረስ በጣም መልካም ሰው ነበር….ጎበዝ ሰራተኛ..ለብዙዎች ህይወት መቃናት ምክንያት የሆነ ሰው እንደነበረ ነው የማውቀው…እኔ ብቻ ሳልሆን ለሳምንት እንኳን ሚያውቁት ሰዎች በምን አንጀቱ ያንን ወንጀል እንደፈፀመ ይገረማሉ….››
‹‹አይ እኔ እንኳን ያልኩሽ ሰለሚካኤል አባት አልነበረም ስለወንድሙ እንድትነግሪኝ ነው፡፡››
‹‹ወይ!! ስለዘሚካኤል ነው…››አይኖቾ በሩ፡፡
‹‹አዎ ስለዘሚካኤል››
በቴሌቪዝን ሆነ በየፖስተሩ ላይ እንደምታይው ውብና ጠንበልል ወንዳወንድ ነው፡፡ ሲመለከት አይኖቹ ሲስቅ ጥርሶቹ …ሲኮሳተር ወንድነቱ…ሲያወራ ቀልዱ ሁሉም ነገር የተሞላለት ኣማላይ ወንድ ነው…ግን ስለእሱ ለማወቅ ለምን ፈለግሽው?››ስትል በጥርጣሬ ጠቀቻት፡፡
‹‹እሱን ቀስ ብዬ ነግርሻለው…ግን ያንቺ ገለፃሽ ስለአማችሽ ምታወሪ ሳይሆነ በስውር ስላፈቀርሽው የድብቅ ፍቅረኛሽ ምታወሪ ነው የሚመስለው››
‹‹ምነው ስለእሱ ያጋነንኩ መስሎሽ ነው?››
‹‹አይ አጋነንሽ አላልኩም..ገለፃሽ ግን መጎምዠት የተቀላቀለበት ወሲባዊ አይነት ሆነብኝ››
‹‹ጉረኛ አንቺ ደግሞ ስለመጎምዠትና ስለወሲብ ምን ምታውቂው ነገር አለ…?የከተማ ባህታዊት እኮ ነሽ…ለማንኛውም በእኔን በአንቺ መሀከል ይቅርና እኔ መጀመሪያ የአይን ፍቅር የያዘኝ ከዘሚካኤል ነበር፡፡ሚካኤልን የቀረብኩት ወደዘሚካኤል የሚያቀርበኝ አቋራጭ መንገድ ነው ብዬ ነበር….ግን እኔ ከሚካኤል በደንብ ተዋውቄና ጥሩ ጓደኛው ሆኜ ወደዘሚካኤል ለመዝለል እግሮቼን እያፍታታው ሳለ…በቤታቸው እንደዛ አይነት ትራጄዲ ተፈጠረ፡፡አባትዬው ከርቸሌ ሲወረወሩ ዘሚካኤል ደግሞ እምጥ ይግባ ስምጥ ሳይታወቅ ጠፋ….፡፡በዚህ ጊዜ የሚካኤል አጽናኝና አማካሪ ሆኜ ቀረው፡፡በወቅቱ ሚካኤል እንኳን ቀርቦ ጓደኛ ለሆነው ሰው ይቅርና በሩቅ ታሪኩን ለሚሰማ ሰው እራሱ በጣም የሚያሳዝንና አንጀት የሚበላ ሰው ነበር፡፡እናቱንና እህቱን ቀብሮ..አባቱ እስር ቤት ተወርውረው…ወንድሙ ጠፍቶበት…የሚሰማው ሀዘንና ስቃይ ገምቺው.. በዛ ላይ ቤተሰቡን ሀብትና ንብረት ከብክነት መጠበቅና በዛ እድሜው ከሶስት በላይ ድርጅቶችና የማስተዳደር ኃላፊነት ነበረበት…የጠፋውን ወንድሙን ከሀገር ሀገር እየተንካራተተ መፈለግም ይጠበቅበት ነበር…አብዛኛውን ነገር አንቺም ታውቂዋለሽ፣ በወቅቱ ነገሮች በጣም ከባድ ነበሩ….እና በዛ ሁኔታ ውስጥ ዘሚካኤል ላይ የነበረኝን እቅድ ሳላስበው ሙሉ በሙሉ ረሳሁትና በሚካኤል አሳዛኝ ልብ ውስጥ ቀልጬ ቀረው ››
‹‹እግዜር ይወድሻል?››
‹‹ማለት ?››
‹‹እንዴ!! ይሄንን አተራማሽ አፍቅረሽ ቢሆን ኖሮ ከሺ ሴቶች ጋር ነበር ሻሞ የምትቦጨቂው….እግዚያብሄር አተረፈሽ….ሚካኤል እኮ ባል ብቻ ሳይሆን አባት ነው…ከሚሊዬን ወንድ መካከል ሚገኝ አንድ ምርጥ ባል ነው››
‹‹እሱስ እውነትሽን ነው…ግን ዘሚካኤልም እኮ ድሮ እኔ ሳቀው እንዲህ አይነት ሰው አልነበረም››
‹‹ቆይ ዘሚካኤል የት ነበር የጠፋው?፡፡››
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹አማችሽ ምን አይነት ሰው ነው?››
‹‹እኔ እንጃ …ያ ሰቅጣጭ አደጋ ተከስቶ በሚስቱና በአንድ ሴት ልጅ ግድያ ተጠርጥሮ እስርቤት እስኪገባ ድረስ በጣም መልካም ሰው ነበር….ጎበዝ ሰራተኛ..ለብዙዎች ህይወት መቃናት ምክንያት የሆነ ሰው እንደነበረ ነው የማውቀው…እኔ ብቻ ሳልሆን ለሳምንት እንኳን ሚያውቁት ሰዎች በምን አንጀቱ ያንን ወንጀል እንደፈፀመ ይገረማሉ….››
‹‹አይ እኔ እንኳን ያልኩሽ ሰለሚካኤል አባት አልነበረም ስለወንድሙ እንድትነግሪኝ ነው፡፡››
‹‹ወይ!! ስለዘሚካኤል ነው…››አይኖቾ በሩ፡፡
‹‹አዎ ስለዘሚካኤል››
በቴሌቪዝን ሆነ በየፖስተሩ ላይ እንደምታይው ውብና ጠንበልል ወንዳወንድ ነው፡፡ ሲመለከት አይኖቹ ሲስቅ ጥርሶቹ …ሲኮሳተር ወንድነቱ…ሲያወራ ቀልዱ ሁሉም ነገር የተሞላለት ኣማላይ ወንድ ነው…ግን ስለእሱ ለማወቅ ለምን ፈለግሽው?››ስትል በጥርጣሬ ጠቀቻት፡፡
‹‹እሱን ቀስ ብዬ ነግርሻለው…ግን ያንቺ ገለፃሽ ስለአማችሽ ምታወሪ ሳይሆነ በስውር ስላፈቀርሽው የድብቅ ፍቅረኛሽ ምታወሪ ነው የሚመስለው››
‹‹ምነው ስለእሱ ያጋነንኩ መስሎሽ ነው?››
‹‹አይ አጋነንሽ አላልኩም..ገለፃሽ ግን መጎምዠት የተቀላቀለበት ወሲባዊ አይነት ሆነብኝ››
‹‹ጉረኛ አንቺ ደግሞ ስለመጎምዠትና ስለወሲብ ምን ምታውቂው ነገር አለ…?የከተማ ባህታዊት እኮ ነሽ…ለማንኛውም በእኔን በአንቺ መሀከል ይቅርና እኔ መጀመሪያ የአይን ፍቅር የያዘኝ ከዘሚካኤል ነበር፡፡ሚካኤልን የቀረብኩት ወደዘሚካኤል የሚያቀርበኝ አቋራጭ መንገድ ነው ብዬ ነበር….ግን እኔ ከሚካኤል በደንብ ተዋውቄና ጥሩ ጓደኛው ሆኜ ወደዘሚካኤል ለመዝለል እግሮቼን እያፍታታው ሳለ…በቤታቸው እንደዛ አይነት ትራጄዲ ተፈጠረ፡፡አባትዬው ከርቸሌ ሲወረወሩ ዘሚካኤል ደግሞ እምጥ ይግባ ስምጥ ሳይታወቅ ጠፋ….፡፡በዚህ ጊዜ የሚካኤል አጽናኝና አማካሪ ሆኜ ቀረው፡፡በወቅቱ ሚካኤል እንኳን ቀርቦ ጓደኛ ለሆነው ሰው ይቅርና በሩቅ ታሪኩን ለሚሰማ ሰው እራሱ በጣም የሚያሳዝንና አንጀት የሚበላ ሰው ነበር፡፡እናቱንና እህቱን ቀብሮ..አባቱ እስር ቤት ተወርውረው…ወንድሙ ጠፍቶበት…የሚሰማው ሀዘንና ስቃይ ገምቺው.. በዛ ላይ ቤተሰቡን ሀብትና ንብረት ከብክነት መጠበቅና በዛ እድሜው ከሶስት በላይ ድርጅቶችና የማስተዳደር ኃላፊነት ነበረበት…የጠፋውን ወንድሙን ከሀገር ሀገር እየተንካራተተ መፈለግም ይጠበቅበት ነበር…አብዛኛውን ነገር አንቺም ታውቂዋለሽ፣ በወቅቱ ነገሮች በጣም ከባድ ነበሩ….እና በዛ ሁኔታ ውስጥ ዘሚካኤል ላይ የነበረኝን እቅድ ሳላስበው ሙሉ በሙሉ ረሳሁትና በሚካኤል አሳዛኝ ልብ ውስጥ ቀልጬ ቀረው ››
‹‹እግዜር ይወድሻል?››
‹‹ማለት ?››
‹‹እንዴ!! ይሄንን አተራማሽ አፍቅረሽ ቢሆን ኖሮ ከሺ ሴቶች ጋር ነበር ሻሞ የምትቦጨቂው….እግዚያብሄር አተረፈሽ….ሚካኤል እኮ ባል ብቻ ሳይሆን አባት ነው…ከሚሊዬን ወንድ መካከል ሚገኝ አንድ ምርጥ ባል ነው››
‹‹እሱስ እውነትሽን ነው…ግን ዘሚካኤልም እኮ ድሮ እኔ ሳቀው እንዲህ አይነት ሰው አልነበረም››
‹‹ቆይ ዘሚካኤል የት ነበር የጠፋው?፡፡››
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍61👏13❤5
🍁🍁ዲያሪው 📝
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_17
ይኸው አንድ ዓመት ተፈርዶበት ግማሹን አገባዷል፡፡ እንግዲህ በዚሁ ክቡር ነው በሚለው የሌብነት ስራው ለእናትና አባቱ ቤት መሥራት ዓላማው እንደነበርና ያንን ቀደም ሲል እንዳሳካ፣ ወደፊት ለራሱ የሚሆን መኖሪያ ቤትና መቋቋሚያ ገንዘብ እንዳገኘ ይህን የሚወደውን ሥራ እንደሚለውጥ ነገረኝ:: የሚገርመው መው ሚስቱን ያገባው ሳትወድ በግድ
አባቷን በሽጉጥ አስፈራርቶ ነበር፡፡ ይህም ሆኖ ታዲያ ባለቤቱ በየጊዜው ጥሩ ጥሩ ምግብ እየያዘች ትመጣና አልቅሳ ትሄዳለች፡፡ ምንም እንኳን እንደካቦአችን ዘወትር እየመጣች የምታለቅስልኝ ቆንጆ ሚስት እንድትኖረኝ የታደልኩ ባይሆንም፤ አለሚቱ ግን አልፎ አልፎ ምግብ ይዛ ትጠይቀኝና አለቃቅላ ትመለስ ነበር፡፡ ለመጠባበቂያ ብዬ ያስቀመጥኩትን ገንዘብ ከሳጥን እያወጣች እንድትጠቀም ነግሬያት ስለነበርና አልፎ አልፎም የመሥሪያ ቤት ጓደኞቼ እየመጡ ገንዘብ ስለሚሰጡኝ ችግሩ ብዙም አልጠናብኝም ነበር:: ነገር ግን በመጡ ቁጥር "ምን ሆነህ ታሰርክ? እንዴት ነው በቅርቡ የመፈታት ተስፋ አለህ?" ወዘተ.. ለሚለው ተደጋጋሚና አስቸጋሪ ጥያቄያቸው ለጊዜው መልስ ስለማላገኝለት አእምሮዬን ክፉኛ ያስጨንቀው ነበር፡፡ በዚህም የተነሳ በተለይ አንዳንዶቹ ባይመጡ ይሻለኝ ነበር። ጠበቃዬ በየመሀሉ እየመጣ ጠቃሚ ነው ያለውን መረጃ ለማሰባሰብ በተለመደው መልኩ በጥያቄ ያጣድፈኛል፡፡ ይሁን እንጂ ከእኔ የሚያገኘው መረጃ እንዳሰበው ስለማይሆንና ብዙም ልረዳው ዝግጁ ስላልነበርኩ አልፎ አልፎ መበሳጨቱ አልቀረም፡፡ “ስማ አቶ አማረ! እኔም እንደ ኤልሳ በአንተ ንጽህና ላይ ጥርጣሬ የለኝም፡፡ ግን የእኛ ማወቅ ብቻውን በቂ አይደለም:: ለዳኞች እውነቱን ፈልቅቀን ማሳየትና ማሳመን መቻል አለብን:: ለዚህ ደግሞ አንተ አእምሮ ውስጥ ያለውን እውነት ምንም ሳትቀያይርና ሳታድበሰብስ ልትነግረኝ ይገባል፡፡ ይህ በሚሆንበት ጊዜ ደግሞ እኔ አንተን ወክዬ በመቆም ተከራክሬ ማሸነፍ እችላለሁ:: አለበለዚያ ግን ንፁህ ሆነህም ቢሆን የአንተ ንጽህና እያነሰና እየመነመነ ከሄደና ባንጻሩ ደግሞ አንተን ወንጀለኛ የሚደርጉ ነገሮች ጎልተው ከወጡ ባንተ ላይ ሊፈረድ ይችላል፡፡'' አለኝ:: እንደነገረኝ ከሆነ አልማዝ እኔን ትታ ሌላ በመውደዷ የተነሳ ገድሏት ሊሆን ይችላል ተብሎ በፖሊሶች በኩል እንደሚጠረጥሩኝና እስካሁን ድረስም አልማዝን ገድሎ ይሆናል ሊባል የሚችል ከእኔ የተሻለ ሌላ ተጠርጣሪ አለ ተብሎ እንደማይታሰብ ገለጸልኝ፡፡ ስለዚህም ይህንን ግምትና አስተሳሰብ ለመለወጥ ከእኔ ብዙ እንደሚጠበቅብኝም ሊያስረዳኝ ሞከረ፡፡ እኔ ግን ሌሎች ይህንን በማሰባቸው አልፈረድኩባቸውም፡፡ ምክንያቱም እነሱ እኔ ለእሷ ያለኝን ፍቅር እንዴት ሊረዱ ይቻላቸዋል? በእኔ ሕሊና ውስጥ ለአልማዝ ፍቅር እንጂ ለጥላቻ የሚሆን ቦታ የለም፡፡ ጊዜያዊ ስሜቴ በአንዳንድ ሁኔታዎች የተነሳ ላይ ላዩን ቢጠላትም ውስጤ ግን ይወዳታል፡፡ እንኳን ሳትበድለኝ ቀርቶ ምንም ያህል በደል ብትፈጽምብኝ ያንን አጋጠማት የተባለውን ሁኔታ ለእሷ በፍፁም አልመኘውም:: የጥንት ጥላቻዬም ቢሆን የመጥላት ሳይሆን
የፍራቻዬ መገለጫ ነው፡፡ ያም የሌላ ሳይሆን እያስታወስካት ከመሰቃየት ይልቅ ጥላቻን እየራገብኩ ከፍቅር ለመራቅ የማደርገው ግብግብ ነበር። ያም ሆነ ይህ ታሪካችን ይኸው መሆኑንና የመከላከያ ምስክር ይሆኑኛል ያልኳቸውን ሰዎች ስም ዝርዝር፤ የጮኛውን የኤልሳን ስም ጨምሬ ስጠሁትና ተለያየን፡፡ የአቃቤ ሕግ ምስክሮች የሚሰሙበት ቀን ደርሶ ወደ ፍርድ ቤት አመራሁ፡፡ምስክሮቹ በየተራ እየወጡ የእኔን ገዳይነት ቆመው ያዩ ወይም መግደያ ያቀበሉ እስኪመስል ድረስ በመጽሐፍ ቅዱስ እየማሉ መሰከሩ። ሲገድላት አይተናል ማለት ቢቀራቸውም ከአነጋገራቸው እንደተረዳሁት ስለመግደሌ ቅንጣት ታህል ጥርጣሬ አልነበራቸውም። አቃቤ ሕግ የሚፈልገውን ጠቦት አግኝቶ ለማረድ ቢላ ያቀበሉት ያህል ተሰምቶት በድል አድራጊነት በቁሙ ተፍነከነከ፡፡ ቢላው እጁ ገብቶለታል፤ ነገር ግን በእኔ ደም መጨማለቅ ያልፈለገ ይመስል ዳኛው ይህንን የሕሊናና የፍርድ ሃላፊነት እንዲወስዱለት ለማድረግ፣ በደሌንና ጭካኔዬን ከምስክሮች አፍ በሚፈልገው መልኩ በጥያቄ እያውጣጣና እያጣጣመ እሱ ግን እንደጲላጦስ ከደሙ ንፁህ ለመሆን እያመቻቸ ያቀርብላቸዋል:: ፍርድ ቤቱ ውስጥ የተቀመጡት ሰዎች ዓይኖች እሳት ሆነው የሚያቃጥሉ ቢሆን ኖሮ ጨርቄን አልፎ አጥንቴን አመድ ያደረገው ነበር፡፡ ሁሉም በሆዱ ያቺን የተማረች ምስኪን ጭካኔ በተሞላው መንገድ ስገድላት ይታየዋል፡፡ ይህንን ሁሉ ጭካኔ ፈፅሞ እንዴት ራሱን አያጠፋም? አሁን ይህንን ሁሉ በደል ፈፅሞ ነፃ መውጣት ያምረው ይሆናል እኮ? አይገርምም! እያለ በውስጡ ሳያሰላስል አልቀረም:: አንዳንዱ ሩህሩህ ደግሞ “ ፊቱን እንኳን ሲያዩት ገዳይ አይመስልም፣ ግን ምን እንዲህ አስጨከነው? ምናልባት ማን ያውቃል የከፋ በደል አድርሳበት ሊሆን ይችላል" ብሎ አስቦም ሊሆን ይችላል:: ያም ሆነ ይህ እውነቱን ግን የምናውቀው እሱ አንድየ አምላክና እኔ ብቻ ነን። የእኔን እውነት ደግሞ የሚሰማ ወይም ለመስማት የሚጓጓ ጆሮ ተፈልጎ የሚገኝ አይደለም:: አምላክ ደግሞ በእውነት ውስጥ ሰርጾ እንጂ መቼም ቢሆን እንዲህ በገሀድ መሬት ወርዶ ስለማይመሰክር እውነት በአደባባይ እስከምትታይ ድረስ ዞሮ ዞሮ እውነት የሚባል ነገር ያው ሌሎች እንደሚያስቡትና እንደሚገምቱት በመሆኑ ወደድኩም _ ጠላሁም የእኔን ወንጀለኝነት መቀበል የግድ ነው፡፡ ብዙ የውሸቶች ዓይነቶች በሰፈኑባት በዚህች ዓለም ውስጥ ውሸቶች ተደጋግመው ሲሰሙ "እውነት" ይሆናሉ እንዲሉ፣ ጥቂቱ እውነት ካለም ወይ ይደበቃል ወይ ጠፍቶ ይቀራል፣ አሊያም ራሱ ውሸት ይሆናል።
ከአቃቢ ሕግ ምስክሮች መሃል የዶ/ር አድማሱ ስም ሲጠራ ክው ብዬ ደነገጥኩ፡፡ አዎ እዚህ ወንጀለኛ መቆሚያ ሳጥን ውስጥ መቆሜ የማይቀር መሆኑን ባውቅ ኖሮ መግባት የነበረብኝ ይህንን ሰው ገድዬ መሆን ነበረበት:: በፍቅራችን መሀል ገብቶ ለእኔና ለአልማዝ መለያየት ብሎም ለእሷ ሞትና ለእኔም እንዲህ መስቃየትና መንከራተት ከዚህ ሰው ውጪ ሌላ ቀዳሚ ተጠያቂና ምክንያት ሊኖር አይችልም:: ባለፉት ዓመታት ብዙ ግዜ ይህንን ከይሲ መበቀል እፈልግና ፈርቼ እተወው ነበር። ፍርሀቴና ስጋቴ ላለመታሰር ቢሆንም እነሆ ያሰብኩትን ሳልፈፅም ግን መታሰሬ አልቀረም:: እኔ ወኔ ኖሮኝ ልገድለው ባልችልም እሱ ግን ሁለት ጊዜ ገድሎኛል፡፡ በመጀመሪያ ፍቅሬን ነጠቀኝ፣ ቀጥሎም በዚሁ የተነሳ ወንጀለኛ ሳልሆን ወንጀል እንደሰራሁ ተቆጥሬ በማላውቀው ነገር ለእስር ዳረገኝ:: ይህ አልበቃ ብሎት ይኸው ደግሞ ዛሬ ቀሪውን የድህነትና የመከራ ሕይወቴን እንኳ በሰላም እንዳልኖር በሐሰት ሊመሰክርብኝ መጣ። ዶ/ር አድማሱ የሚመስክረው እውነትና እውነት ብቻ መሆኑንና ከእኔ ጋር ዝምድናም ሆነ ጠብ የሌለው መሆኑን መጽሐፍ ቅዱስ ቀርቦለት ከማለ በኋላ ውሸትና ውሸት ብቻ መናገሩን ተያያዘው፡፡ አቃቤ ሕጉ እንደተለመደው በልበ-ሙሉነት ቆሞ ጥያቄውን ይጠይቅ ጀመር። እኔ ወንጀለኛ መሆኔን ለማረጋገጥ የሚያስችል ነገር ባገኘ ቁጥር ወደ ዳኛው እየዞረና ጥያቄውን ደጋግሞ እየጠየቀ ዳኛው ሳይስሙት እንዳያልፉ ለማድረግ ይሞክራል፡፡ “እሺ ዶ/ር አድማሱ እርሶ እሷን ወደ ቤት እየወሰዱ ሲያስጠኑ፣ እሱ እንደሚቀናና እርሶ ጋ እንዳትመጣ እንደሚጨቀጭቃት ከነገረችዎ ለመሆኑ ከእሱ ከተለየች በኋላ እንዳይበቀላት አትፈራም ነበር?"፡፡ ዶክተሩ የሚፈልገውን ጥያቄ ያገኘ ይመስል በጥድፊያ ከአፉ ላይ ቀበል
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_17
ይኸው አንድ ዓመት ተፈርዶበት ግማሹን አገባዷል፡፡ እንግዲህ በዚሁ ክቡር ነው በሚለው የሌብነት ስራው ለእናትና አባቱ ቤት መሥራት ዓላማው እንደነበርና ያንን ቀደም ሲል እንዳሳካ፣ ወደፊት ለራሱ የሚሆን መኖሪያ ቤትና መቋቋሚያ ገንዘብ እንዳገኘ ይህን የሚወደውን ሥራ እንደሚለውጥ ነገረኝ:: የሚገርመው መው ሚስቱን ያገባው ሳትወድ በግድ
አባቷን በሽጉጥ አስፈራርቶ ነበር፡፡ ይህም ሆኖ ታዲያ ባለቤቱ በየጊዜው ጥሩ ጥሩ ምግብ እየያዘች ትመጣና አልቅሳ ትሄዳለች፡፡ ምንም እንኳን እንደካቦአችን ዘወትር እየመጣች የምታለቅስልኝ ቆንጆ ሚስት እንድትኖረኝ የታደልኩ ባይሆንም፤ አለሚቱ ግን አልፎ አልፎ ምግብ ይዛ ትጠይቀኝና አለቃቅላ ትመለስ ነበር፡፡ ለመጠባበቂያ ብዬ ያስቀመጥኩትን ገንዘብ ከሳጥን እያወጣች እንድትጠቀም ነግሬያት ስለነበርና አልፎ አልፎም የመሥሪያ ቤት ጓደኞቼ እየመጡ ገንዘብ ስለሚሰጡኝ ችግሩ ብዙም አልጠናብኝም ነበር:: ነገር ግን በመጡ ቁጥር "ምን ሆነህ ታሰርክ? እንዴት ነው በቅርቡ የመፈታት ተስፋ አለህ?" ወዘተ.. ለሚለው ተደጋጋሚና አስቸጋሪ ጥያቄያቸው ለጊዜው መልስ ስለማላገኝለት አእምሮዬን ክፉኛ ያስጨንቀው ነበር፡፡ በዚህም የተነሳ በተለይ አንዳንዶቹ ባይመጡ ይሻለኝ ነበር። ጠበቃዬ በየመሀሉ እየመጣ ጠቃሚ ነው ያለውን መረጃ ለማሰባሰብ በተለመደው መልኩ በጥያቄ ያጣድፈኛል፡፡ ይሁን እንጂ ከእኔ የሚያገኘው መረጃ እንዳሰበው ስለማይሆንና ብዙም ልረዳው ዝግጁ ስላልነበርኩ አልፎ አልፎ መበሳጨቱ አልቀረም፡፡ “ስማ አቶ አማረ! እኔም እንደ ኤልሳ በአንተ ንጽህና ላይ ጥርጣሬ የለኝም፡፡ ግን የእኛ ማወቅ ብቻውን በቂ አይደለም:: ለዳኞች እውነቱን ፈልቅቀን ማሳየትና ማሳመን መቻል አለብን:: ለዚህ ደግሞ አንተ አእምሮ ውስጥ ያለውን እውነት ምንም ሳትቀያይርና ሳታድበሰብስ ልትነግረኝ ይገባል፡፡ ይህ በሚሆንበት ጊዜ ደግሞ እኔ አንተን ወክዬ በመቆም ተከራክሬ ማሸነፍ እችላለሁ:: አለበለዚያ ግን ንፁህ ሆነህም ቢሆን የአንተ ንጽህና እያነሰና እየመነመነ ከሄደና ባንጻሩ ደግሞ አንተን ወንጀለኛ የሚደርጉ ነገሮች ጎልተው ከወጡ ባንተ ላይ ሊፈረድ ይችላል፡፡'' አለኝ:: እንደነገረኝ ከሆነ አልማዝ እኔን ትታ ሌላ በመውደዷ የተነሳ ገድሏት ሊሆን ይችላል ተብሎ በፖሊሶች በኩል እንደሚጠረጥሩኝና እስካሁን ድረስም አልማዝን ገድሎ ይሆናል ሊባል የሚችል ከእኔ የተሻለ ሌላ ተጠርጣሪ አለ ተብሎ እንደማይታሰብ ገለጸልኝ፡፡ ስለዚህም ይህንን ግምትና አስተሳሰብ ለመለወጥ ከእኔ ብዙ እንደሚጠበቅብኝም ሊያስረዳኝ ሞከረ፡፡ እኔ ግን ሌሎች ይህንን በማሰባቸው አልፈረድኩባቸውም፡፡ ምክንያቱም እነሱ እኔ ለእሷ ያለኝን ፍቅር እንዴት ሊረዱ ይቻላቸዋል? በእኔ ሕሊና ውስጥ ለአልማዝ ፍቅር እንጂ ለጥላቻ የሚሆን ቦታ የለም፡፡ ጊዜያዊ ስሜቴ በአንዳንድ ሁኔታዎች የተነሳ ላይ ላዩን ቢጠላትም ውስጤ ግን ይወዳታል፡፡ እንኳን ሳትበድለኝ ቀርቶ ምንም ያህል በደል ብትፈጽምብኝ ያንን አጋጠማት የተባለውን ሁኔታ ለእሷ በፍፁም አልመኘውም:: የጥንት ጥላቻዬም ቢሆን የመጥላት ሳይሆን
የፍራቻዬ መገለጫ ነው፡፡ ያም የሌላ ሳይሆን እያስታወስካት ከመሰቃየት ይልቅ ጥላቻን እየራገብኩ ከፍቅር ለመራቅ የማደርገው ግብግብ ነበር። ያም ሆነ ይህ ታሪካችን ይኸው መሆኑንና የመከላከያ ምስክር ይሆኑኛል ያልኳቸውን ሰዎች ስም ዝርዝር፤ የጮኛውን የኤልሳን ስም ጨምሬ ስጠሁትና ተለያየን፡፡ የአቃቤ ሕግ ምስክሮች የሚሰሙበት ቀን ደርሶ ወደ ፍርድ ቤት አመራሁ፡፡ምስክሮቹ በየተራ እየወጡ የእኔን ገዳይነት ቆመው ያዩ ወይም መግደያ ያቀበሉ እስኪመስል ድረስ በመጽሐፍ ቅዱስ እየማሉ መሰከሩ። ሲገድላት አይተናል ማለት ቢቀራቸውም ከአነጋገራቸው እንደተረዳሁት ስለመግደሌ ቅንጣት ታህል ጥርጣሬ አልነበራቸውም። አቃቤ ሕግ የሚፈልገውን ጠቦት አግኝቶ ለማረድ ቢላ ያቀበሉት ያህል ተሰምቶት በድል አድራጊነት በቁሙ ተፍነከነከ፡፡ ቢላው እጁ ገብቶለታል፤ ነገር ግን በእኔ ደም መጨማለቅ ያልፈለገ ይመስል ዳኛው ይህንን የሕሊናና የፍርድ ሃላፊነት እንዲወስዱለት ለማድረግ፣ በደሌንና ጭካኔዬን ከምስክሮች አፍ በሚፈልገው መልኩ በጥያቄ እያውጣጣና እያጣጣመ እሱ ግን እንደጲላጦስ ከደሙ ንፁህ ለመሆን እያመቻቸ ያቀርብላቸዋል:: ፍርድ ቤቱ ውስጥ የተቀመጡት ሰዎች ዓይኖች እሳት ሆነው የሚያቃጥሉ ቢሆን ኖሮ ጨርቄን አልፎ አጥንቴን አመድ ያደረገው ነበር፡፡ ሁሉም በሆዱ ያቺን የተማረች ምስኪን ጭካኔ በተሞላው መንገድ ስገድላት ይታየዋል፡፡ ይህንን ሁሉ ጭካኔ ፈፅሞ እንዴት ራሱን አያጠፋም? አሁን ይህንን ሁሉ በደል ፈፅሞ ነፃ መውጣት ያምረው ይሆናል እኮ? አይገርምም! እያለ በውስጡ ሳያሰላስል አልቀረም:: አንዳንዱ ሩህሩህ ደግሞ “ ፊቱን እንኳን ሲያዩት ገዳይ አይመስልም፣ ግን ምን እንዲህ አስጨከነው? ምናልባት ማን ያውቃል የከፋ በደል አድርሳበት ሊሆን ይችላል" ብሎ አስቦም ሊሆን ይችላል:: ያም ሆነ ይህ እውነቱን ግን የምናውቀው እሱ አንድየ አምላክና እኔ ብቻ ነን። የእኔን እውነት ደግሞ የሚሰማ ወይም ለመስማት የሚጓጓ ጆሮ ተፈልጎ የሚገኝ አይደለም:: አምላክ ደግሞ በእውነት ውስጥ ሰርጾ እንጂ መቼም ቢሆን እንዲህ በገሀድ መሬት ወርዶ ስለማይመሰክር እውነት በአደባባይ እስከምትታይ ድረስ ዞሮ ዞሮ እውነት የሚባል ነገር ያው ሌሎች እንደሚያስቡትና እንደሚገምቱት በመሆኑ ወደድኩም _ ጠላሁም የእኔን ወንጀለኝነት መቀበል የግድ ነው፡፡ ብዙ የውሸቶች ዓይነቶች በሰፈኑባት በዚህች ዓለም ውስጥ ውሸቶች ተደጋግመው ሲሰሙ "እውነት" ይሆናሉ እንዲሉ፣ ጥቂቱ እውነት ካለም ወይ ይደበቃል ወይ ጠፍቶ ይቀራል፣ አሊያም ራሱ ውሸት ይሆናል።
ከአቃቢ ሕግ ምስክሮች መሃል የዶ/ር አድማሱ ስም ሲጠራ ክው ብዬ ደነገጥኩ፡፡ አዎ እዚህ ወንጀለኛ መቆሚያ ሳጥን ውስጥ መቆሜ የማይቀር መሆኑን ባውቅ ኖሮ መግባት የነበረብኝ ይህንን ሰው ገድዬ መሆን ነበረበት:: በፍቅራችን መሀል ገብቶ ለእኔና ለአልማዝ መለያየት ብሎም ለእሷ ሞትና ለእኔም እንዲህ መስቃየትና መንከራተት ከዚህ ሰው ውጪ ሌላ ቀዳሚ ተጠያቂና ምክንያት ሊኖር አይችልም:: ባለፉት ዓመታት ብዙ ግዜ ይህንን ከይሲ መበቀል እፈልግና ፈርቼ እተወው ነበር። ፍርሀቴና ስጋቴ ላለመታሰር ቢሆንም እነሆ ያሰብኩትን ሳልፈፅም ግን መታሰሬ አልቀረም:: እኔ ወኔ ኖሮኝ ልገድለው ባልችልም እሱ ግን ሁለት ጊዜ ገድሎኛል፡፡ በመጀመሪያ ፍቅሬን ነጠቀኝ፣ ቀጥሎም በዚሁ የተነሳ ወንጀለኛ ሳልሆን ወንጀል እንደሰራሁ ተቆጥሬ በማላውቀው ነገር ለእስር ዳረገኝ:: ይህ አልበቃ ብሎት ይኸው ደግሞ ዛሬ ቀሪውን የድህነትና የመከራ ሕይወቴን እንኳ በሰላም እንዳልኖር በሐሰት ሊመሰክርብኝ መጣ። ዶ/ር አድማሱ የሚመስክረው እውነትና እውነት ብቻ መሆኑንና ከእኔ ጋር ዝምድናም ሆነ ጠብ የሌለው መሆኑን መጽሐፍ ቅዱስ ቀርቦለት ከማለ በኋላ ውሸትና ውሸት ብቻ መናገሩን ተያያዘው፡፡ አቃቤ ሕጉ እንደተለመደው በልበ-ሙሉነት ቆሞ ጥያቄውን ይጠይቅ ጀመር። እኔ ወንጀለኛ መሆኔን ለማረጋገጥ የሚያስችል ነገር ባገኘ ቁጥር ወደ ዳኛው እየዞረና ጥያቄውን ደጋግሞ እየጠየቀ ዳኛው ሳይስሙት እንዳያልፉ ለማድረግ ይሞክራል፡፡ “እሺ ዶ/ር አድማሱ እርሶ እሷን ወደ ቤት እየወሰዱ ሲያስጠኑ፣ እሱ እንደሚቀናና እርሶ ጋ እንዳትመጣ እንደሚጨቀጭቃት ከነገረችዎ ለመሆኑ ከእሱ ከተለየች በኋላ እንዳይበቀላት አትፈራም ነበር?"፡፡ ዶክተሩ የሚፈልገውን ጥያቄ ያገኘ ይመስል በጥድፊያ ከአፉ ላይ ቀበል
👍28❤2
አድርጎ፣ “አዎ ትፈራ ነበር! እንዲያውም አንድ ጊዜ ደብዳቤ ዕፎ እንደሚገድላት እንደዛተባት፣ እየደወለም እንደሚያስፈራራት ነግራኛለች:: ደብዳቤውን እኔ ዘንድ ትታው ስለነበር ይዤው ለመምጣት ፈልጌ ለጊዜው ግን ላገኘው አልቻልኩም::'' “ሁኔታውን ለፖሊስ አላሳወቃችሁም?'' ብሎ አቃቤ ሕግ ሲጠይቀው፣ ዶ/ሩ በቀጣፊ ምላሱ፤ “አይ _ አላሳወቅንም፣ በጣም ይወዳት ስለነበር እንደዚህ ጨክኖ ይገድላታል ብለን ስላላሰብን ችላ አልነው፡፡ አሁን ነው ምን ያህል ስህተት እንደሰራን የተረዳሁት" ብሎ የአዞ እንባውን ማፍሰስና ዓይኑን በመሀረብ
መጥረግ ጀመረ። አቃቢ ሕጉ ለቅሶውን እስከሚጨርስ ጠብቆ ያለፈ ነገር አስታውሶ ላደረሰበት ሐዘን ይቅርታ ከጠየቀው በኋላ "ማለት ይህንን ሲሉ እሱ ነው የገደላት ብለው ያምናሉ ማለት ነው? በማለት ሲጠይቅ፤ ጠበቃዬ እጅግ በነቃ ስሜት ክቡር ፍ/ቤት ጥያቄው ላይ ተቃውሞ አለኛ አለ፡፡ ዳኛው ዕድሉን እሰጥሃለሁ በሚል ሁኔታ ራሳቸውን በመነቅነቅ ገለጹለትና የመቃወሚያ ምክንያቱን ሳይጠይቁ አቃቤ ሕግ ሌላ ጥያቄ ካለው እንዲጠይቅ አዘዙ:: አቃቤ ሕጉ ግን፤ “ጨርሻለሁ" ብሎ ተቀመጠ፡፡ ጠበቃዬ በቦታው ተተክቶ መጠየቅ ጀመረ። "ዶ/ር አድማሱ፤ ሟች ከተከሳሽ ጋር የተለያየችበትን ምክንያት ነግራዎት ታውቃለች?" “አዎን፤ ተከሳሽ እጅግ ከፍተኛ የሆነ የቅናት መንፈስ ስለነበረበትና በሆነው ባልሆነው ሁሉ ስለሚጠረጥራትና ስለሚጨቀጭቃት፣ ይህ ልትታገሰው ከምትችለው በላይ ስለሆነባት ከእሱ መለያየቱን እንደመረጠች ነግራኛለች::" “ይህ እርሶ ከሟች ጋር በነበረዎት ቀረቤታ የተነሳ የተፈጠረ ይሆን?" “አንዱ ምክንያት ሊሆን ይችላል፡፡ ግን በዚህ ብቻ ሳይሆን ከተማሪዎች ጋርም ለምን አየኋት ብሎ ይጣላ ነበር፡፡ እኔ በፊት አስተማሪዋ ስለነበርኩና ጎበዝ ተማሪ ስለነበረች አንዳንድ ነገሮች ሲቸግሯት እረዳት ነበር፡፡ ልጅቷ የተለያዩ ችግሮች የነበሩባት በመሆኑና ድጋፍ ካልተደረገላት ያላት ከፍተኛ አቅም አላግባብ ሊባክን ይችላል ብዬ በመገመቴ እቤቴ ድረስ እየመጣች አስጠናት ነበር፡፡ በወቅቱ በእኔና በእሷ መካከል የነበረው ግንኙነት ከዚህ የዘለለ አልነበረም፡፡ ነገር ግን ያው እሷ እንደነገረችኝ ከሆነ ተከሳሹ ከእሱ በስተቀር ከሌላ ወንድም ሆነ ሴት ጓደኛ ጋር እንድትሄድ ስለማይፈልግና ሁሌም ይቀና ስለነበር ለመለያየታቸው ብቸኛው ምክንያት ይህ ብቻ ባይሆንም አንዱ ምክንያት ግን ሊሆን ይችላል ብዬ እገምታለሁ' አለ፡፡ ጠበቃዬም ይህንኑ መነሻ በማድረግ፤ “ከሟች ጋር ከዚህ ውጪ የፍቅር ግንኙነት አልነበረዎትም?'' ብሎ ሲጠይቅ አቃቤ ሕግ ጥያቄው አግባብ አይደለም በማለት ዳኛው እንዲያስቆሙ ጠየቀ:: ይሁን እንጂ ጠበቃዬ የጥያቄው መመለስ ያለውን ፋይዳ በማስረዳቱ፣ ዶ/ር አድማሱ ለጥያቄው መልስ እንዲሰጥ ዳኛው አዘዙ፣
“አዎ፣ እርግጥ ቀደም ብዬ እንደተናገርኩት በመጀመሪያ የነበረን ግንኙነት በተማሪና አስተማሪነት እንጂ ከዚህ ውጪ አልነበረም። ወያ. መጨረሻ ላይ ግን አቶ አማረ ሌላ ሚስት ማግባቱን ከነገራት በኋላ ተረTEG ስለነበርና ራሷን ለማጥፋት በመፈለጓ እኔም የግድ ማዕናናትና መከታተል ስለነበረብኝ በተከታታይ እኔ ጋ እየመጣች አፅናናት ነበር:: ቀስ በቀስ በሁለታችን መካከል የፍቅር መንፈስ እያየለ በመምጣቱ ለመጋባት ወስንን ይሁን እንጂ ጋብቻችንን መፈፀም የፈለግነው ትምህርቷን ስትጨርስ ስለነበር ሳንጋባ ቆየን፡፡ ምን ያደርጋል ይኸው ህልማችን እውን ሳይሆን በመሃሉ ይህ አሳዛኝ ሁኔታ ተፈጠረ::" በማለት መለስ:: ራሴን መቆጣጠር እስከሚሳነኝ ድረስ መላ አካሌ በንዴት ተቀጣጠለ፡፡ ጠበቃዬ ጥያቄ መጨረሱን ለፍ/ቤቱ ገልጾ ተቀመጠ፡፡ ከዚች ደቂቃ በኋላ መኖር እንዳለብኝ ወሰንኩ። ቢያንስ አንዲት የነጻነት ቀን እፈልጋለሁ አንዲት ቀን ለብቀላ ታስፈልገኛለች፡፡ ቀጣዩ ምስክር ተሾመ ነበር። አፍ አውጥቼ አልናገር እንጂ MO አልማዝን ሊገድል ይችላል ብዬ ከምጠረጥራቸው ሰዎች አንዱ ተሸመ ነው፡፡ በእሷ ምክንያት ከትምህርት ቤት ስለተባረረና ድሮም ቢሆን ሌላ የምታገባ ከሆነ እገድልሻለሁ እያለ ይዝትባት ስለነበር እሱ የሚለውን ለመስማት ቸኮልኩ፡፡ ተሾመ ዓይኑን እኔ ላይ እንደተከለ ወደ ውስጥ ገባና እውነት ለመናገር ቃለ መሀላ ፈፀመ:: "እሺ አቶ ተሾመ፣ ከተከሳሽ ከአቶ አማረና አሟች ከወ/ት አልማዝ ጋር ትውውቅ ነበራችሁ?'' በማለት አቃቤ ሕጉ ጠየቀ፡፡ "አዎን ነበረን"። "ምን ዓይነት ትውውቅ ነበራችሁ?" "ከተከሳሽ ጋር ዩንቨርስቲ _ እያለን _ እንተዋወቅ ነበር፣ ሟችም ኤልሳቤጥ የምትባል የአክስቴ ልጅ ጓደኛ ስለነበረች እንቀራረብ ነበር'፡፡ የሰማሁትን ማመን አቃተኝ፡፡ ኤልሳ የጎረቤት ልጅ ነው እያለች ለአልማዝ የምትነገራት ለካስ የአክስቷን ልጅ ነበር ማለት ነው፡፡ ይህ ደግሞ የሚያመለክተው ነገር ቢኖር ተሾመ አልማዝን እንዲያፈቅር ሆን ብላ እየሰራች ነበር ማለት ነው፡፡ "ጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባም* ነው የሚባለው፡፡ ለማንኛውም ገና ብዙ የምሰማው ነገር ስለሚኖር ጆሮዬን አሹዩ ማዳመጥ ጀመርኩ፡፡
"እርሶ ከሟች ጋር የነበረዎት ግንኙነት የአክስትዎ ልጅ ጓደኛ カカパンチロチロ?" "አይደለም፤ ከዛ በላይ እሷ ባትወደኝም እኔ በጣም እወዳት ነበር። "እሷ ለምንድነው ልታፈቅርዎት ያልቻለችው?" "ይህንን መመለስ ቢያዳግተኝም፤ እንደሚመስለኝ ከተከሻስ ጋር ከፍተኛ ፍቅር ስለነበራት ለእኔ የሚሆን ትርፍ ቦታ አልነበራትም በማለት መልስ ሲሰጥ፣ ፍ/ቤቱ ውስጥ ያለው ሰው በሙሉ መሳቅ ሲጀምር እኔም ላልወድ በግድ ፈገግ አልኩኝ:: "ዩንቨርስቲ እያላችሁ ከተከሳሽ ጋር በዚሁ የተነሳ ተጣልታችሁ ነበር ይባላል እውነት ነው?'' አለ አቃቤ ሕጉ፡፡ "አዎ፣ በዚሁ የተነሳ አንድ ቀን ወደ ከተማ በምወጣበት ግዜ ተአሣሽ ሳላስበው መትቶ ከጣለኝ በኋላ እየረጋገጠ ሊገድለኝ ሲል ሰዎች መጥተው አስጥለውኛል፡፡™ "ሟች በተገደለችበት ዕለት እርሶ ከእሷ ጋር አምሽተው ነበር፤ ለመሆኑ እንዴት ልትገናኙ ቻላችሁ? " "እኔ ወደ እዛ አካባቢ እየሄድኩ ስለነበር፣ ወደ ተከራየችው ሆቴል ስትገባ በአጋጣሚ አየኋት፡፡ ዝም ብያት ለመሄድ ስላላስቻለኝ ተከትያት ገብቼ ስንገባበዝና ስንጫወት አመሽተን በሰላም ተሰናብቼያት ሄድኩ፡፡ ከዛ በኋላ በነጋታው ፖሊስ ለጥያቄ ሲጠራኝ ነው በሰው መገደሏን የሰማሁት" ብሎ ሲመልስ፤ አቃቤ ሕግ የሚፈልገውን በማግኘቱ "ጨርሻለሁ" በማለት መድረክ ለቀቀ፡፡ ጠበቃዬ በተራው ተነስቶ፣ "እሺ አቶ ተሾመ፣ ያው ቀደም ብለው እንደነገሩን ለሟች ፍቅር ቢኖሮትም እሷ ግን ለእርስዎ ፍቅር አልነበራትም፡፡ በዚህም የተነሳ ሌላ ብታገባ እንደሚገድሏት ይዝቱ ነበር ይባላል፡፡ ይህ እውነት ነው?" "አዎ፣ በጣም እወዳት ስለነበር እገድልሻለሁ ባልልም ከእኔ ውጪ ሌላ ብታገባ እንደምበቀላት አዝትባት ነበር፡፡ ይህ በጉርምስና ስሜት ምክንያት፣ ከእብደት ባልተናነሰ መልኩ ፍቅር ይዞኝ በነበረበት ወቅት አስፈራርቼ ወደ እኔ እንድትመጣ የማደርገው ጥረት እንጂ ሆን ብዬ በክፋት ከልቤ አስቤበት የምናገረው አልነበረም፡፡ እውነት የማደርገው ቢሆን ኖሮ ያኔ በእሷ ምክንያት ከግቢው ስባረር ባደረኩት ነበር"፡፡
"ታዲያ እንዲህ የሚዝቱ ከነበረና ከሚች ጋር አብረው ያመሹ ከሆነ ያንን ዛቻዎትን ላለመፈጸምዎ ምን ማስረጃ አለዎት?"
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
መጥረግ ጀመረ። አቃቢ ሕጉ ለቅሶውን እስከሚጨርስ ጠብቆ ያለፈ ነገር አስታውሶ ላደረሰበት ሐዘን ይቅርታ ከጠየቀው በኋላ "ማለት ይህንን ሲሉ እሱ ነው የገደላት ብለው ያምናሉ ማለት ነው? በማለት ሲጠይቅ፤ ጠበቃዬ እጅግ በነቃ ስሜት ክቡር ፍ/ቤት ጥያቄው ላይ ተቃውሞ አለኛ አለ፡፡ ዳኛው ዕድሉን እሰጥሃለሁ በሚል ሁኔታ ራሳቸውን በመነቅነቅ ገለጹለትና የመቃወሚያ ምክንያቱን ሳይጠይቁ አቃቤ ሕግ ሌላ ጥያቄ ካለው እንዲጠይቅ አዘዙ:: አቃቤ ሕጉ ግን፤ “ጨርሻለሁ" ብሎ ተቀመጠ፡፡ ጠበቃዬ በቦታው ተተክቶ መጠየቅ ጀመረ። "ዶ/ር አድማሱ፤ ሟች ከተከሳሽ ጋር የተለያየችበትን ምክንያት ነግራዎት ታውቃለች?" “አዎን፤ ተከሳሽ እጅግ ከፍተኛ የሆነ የቅናት መንፈስ ስለነበረበትና በሆነው ባልሆነው ሁሉ ስለሚጠረጥራትና ስለሚጨቀጭቃት፣ ይህ ልትታገሰው ከምትችለው በላይ ስለሆነባት ከእሱ መለያየቱን እንደመረጠች ነግራኛለች::" “ይህ እርሶ ከሟች ጋር በነበረዎት ቀረቤታ የተነሳ የተፈጠረ ይሆን?" “አንዱ ምክንያት ሊሆን ይችላል፡፡ ግን በዚህ ብቻ ሳይሆን ከተማሪዎች ጋርም ለምን አየኋት ብሎ ይጣላ ነበር፡፡ እኔ በፊት አስተማሪዋ ስለነበርኩና ጎበዝ ተማሪ ስለነበረች አንዳንድ ነገሮች ሲቸግሯት እረዳት ነበር፡፡ ልጅቷ የተለያዩ ችግሮች የነበሩባት በመሆኑና ድጋፍ ካልተደረገላት ያላት ከፍተኛ አቅም አላግባብ ሊባክን ይችላል ብዬ በመገመቴ እቤቴ ድረስ እየመጣች አስጠናት ነበር፡፡ በወቅቱ በእኔና በእሷ መካከል የነበረው ግንኙነት ከዚህ የዘለለ አልነበረም፡፡ ነገር ግን ያው እሷ እንደነገረችኝ ከሆነ ተከሳሹ ከእሱ በስተቀር ከሌላ ወንድም ሆነ ሴት ጓደኛ ጋር እንድትሄድ ስለማይፈልግና ሁሌም ይቀና ስለነበር ለመለያየታቸው ብቸኛው ምክንያት ይህ ብቻ ባይሆንም አንዱ ምክንያት ግን ሊሆን ይችላል ብዬ እገምታለሁ' አለ፡፡ ጠበቃዬም ይህንኑ መነሻ በማድረግ፤ “ከሟች ጋር ከዚህ ውጪ የፍቅር ግንኙነት አልነበረዎትም?'' ብሎ ሲጠይቅ አቃቤ ሕግ ጥያቄው አግባብ አይደለም በማለት ዳኛው እንዲያስቆሙ ጠየቀ:: ይሁን እንጂ ጠበቃዬ የጥያቄው መመለስ ያለውን ፋይዳ በማስረዳቱ፣ ዶ/ር አድማሱ ለጥያቄው መልስ እንዲሰጥ ዳኛው አዘዙ፣
“አዎ፣ እርግጥ ቀደም ብዬ እንደተናገርኩት በመጀመሪያ የነበረን ግንኙነት በተማሪና አስተማሪነት እንጂ ከዚህ ውጪ አልነበረም። ወያ. መጨረሻ ላይ ግን አቶ አማረ ሌላ ሚስት ማግባቱን ከነገራት በኋላ ተረTEG ስለነበርና ራሷን ለማጥፋት በመፈለጓ እኔም የግድ ማዕናናትና መከታተል ስለነበረብኝ በተከታታይ እኔ ጋ እየመጣች አፅናናት ነበር:: ቀስ በቀስ በሁለታችን መካከል የፍቅር መንፈስ እያየለ በመምጣቱ ለመጋባት ወስንን ይሁን እንጂ ጋብቻችንን መፈፀም የፈለግነው ትምህርቷን ስትጨርስ ስለነበር ሳንጋባ ቆየን፡፡ ምን ያደርጋል ይኸው ህልማችን እውን ሳይሆን በመሃሉ ይህ አሳዛኝ ሁኔታ ተፈጠረ::" በማለት መለስ:: ራሴን መቆጣጠር እስከሚሳነኝ ድረስ መላ አካሌ በንዴት ተቀጣጠለ፡፡ ጠበቃዬ ጥያቄ መጨረሱን ለፍ/ቤቱ ገልጾ ተቀመጠ፡፡ ከዚች ደቂቃ በኋላ መኖር እንዳለብኝ ወሰንኩ። ቢያንስ አንዲት የነጻነት ቀን እፈልጋለሁ አንዲት ቀን ለብቀላ ታስፈልገኛለች፡፡ ቀጣዩ ምስክር ተሾመ ነበር። አፍ አውጥቼ አልናገር እንጂ MO አልማዝን ሊገድል ይችላል ብዬ ከምጠረጥራቸው ሰዎች አንዱ ተሸመ ነው፡፡ በእሷ ምክንያት ከትምህርት ቤት ስለተባረረና ድሮም ቢሆን ሌላ የምታገባ ከሆነ እገድልሻለሁ እያለ ይዝትባት ስለነበር እሱ የሚለውን ለመስማት ቸኮልኩ፡፡ ተሾመ ዓይኑን እኔ ላይ እንደተከለ ወደ ውስጥ ገባና እውነት ለመናገር ቃለ መሀላ ፈፀመ:: "እሺ አቶ ተሾመ፣ ከተከሳሽ ከአቶ አማረና አሟች ከወ/ት አልማዝ ጋር ትውውቅ ነበራችሁ?'' በማለት አቃቤ ሕጉ ጠየቀ፡፡ "አዎን ነበረን"። "ምን ዓይነት ትውውቅ ነበራችሁ?" "ከተከሳሽ ጋር ዩንቨርስቲ _ እያለን _ እንተዋወቅ ነበር፣ ሟችም ኤልሳቤጥ የምትባል የአክስቴ ልጅ ጓደኛ ስለነበረች እንቀራረብ ነበር'፡፡ የሰማሁትን ማመን አቃተኝ፡፡ ኤልሳ የጎረቤት ልጅ ነው እያለች ለአልማዝ የምትነገራት ለካስ የአክስቷን ልጅ ነበር ማለት ነው፡፡ ይህ ደግሞ የሚያመለክተው ነገር ቢኖር ተሾመ አልማዝን እንዲያፈቅር ሆን ብላ እየሰራች ነበር ማለት ነው፡፡ "ጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባም* ነው የሚባለው፡፡ ለማንኛውም ገና ብዙ የምሰማው ነገር ስለሚኖር ጆሮዬን አሹዩ ማዳመጥ ጀመርኩ፡፡
"እርሶ ከሟች ጋር የነበረዎት ግንኙነት የአክስትዎ ልጅ ጓደኛ カカパンチロチロ?" "አይደለም፤ ከዛ በላይ እሷ ባትወደኝም እኔ በጣም እወዳት ነበር። "እሷ ለምንድነው ልታፈቅርዎት ያልቻለችው?" "ይህንን መመለስ ቢያዳግተኝም፤ እንደሚመስለኝ ከተከሻስ ጋር ከፍተኛ ፍቅር ስለነበራት ለእኔ የሚሆን ትርፍ ቦታ አልነበራትም በማለት መልስ ሲሰጥ፣ ፍ/ቤቱ ውስጥ ያለው ሰው በሙሉ መሳቅ ሲጀምር እኔም ላልወድ በግድ ፈገግ አልኩኝ:: "ዩንቨርስቲ እያላችሁ ከተከሳሽ ጋር በዚሁ የተነሳ ተጣልታችሁ ነበር ይባላል እውነት ነው?'' አለ አቃቤ ሕጉ፡፡ "አዎ፣ በዚሁ የተነሳ አንድ ቀን ወደ ከተማ በምወጣበት ግዜ ተአሣሽ ሳላስበው መትቶ ከጣለኝ በኋላ እየረጋገጠ ሊገድለኝ ሲል ሰዎች መጥተው አስጥለውኛል፡፡™ "ሟች በተገደለችበት ዕለት እርሶ ከእሷ ጋር አምሽተው ነበር፤ ለመሆኑ እንዴት ልትገናኙ ቻላችሁ? " "እኔ ወደ እዛ አካባቢ እየሄድኩ ስለነበር፣ ወደ ተከራየችው ሆቴል ስትገባ በአጋጣሚ አየኋት፡፡ ዝም ብያት ለመሄድ ስላላስቻለኝ ተከትያት ገብቼ ስንገባበዝና ስንጫወት አመሽተን በሰላም ተሰናብቼያት ሄድኩ፡፡ ከዛ በኋላ በነጋታው ፖሊስ ለጥያቄ ሲጠራኝ ነው በሰው መገደሏን የሰማሁት" ብሎ ሲመልስ፤ አቃቤ ሕግ የሚፈልገውን በማግኘቱ "ጨርሻለሁ" በማለት መድረክ ለቀቀ፡፡ ጠበቃዬ በተራው ተነስቶ፣ "እሺ አቶ ተሾመ፣ ያው ቀደም ብለው እንደነገሩን ለሟች ፍቅር ቢኖሮትም እሷ ግን ለእርስዎ ፍቅር አልነበራትም፡፡ በዚህም የተነሳ ሌላ ብታገባ እንደሚገድሏት ይዝቱ ነበር ይባላል፡፡ ይህ እውነት ነው?" "አዎ፣ በጣም እወዳት ስለነበር እገድልሻለሁ ባልልም ከእኔ ውጪ ሌላ ብታገባ እንደምበቀላት አዝትባት ነበር፡፡ ይህ በጉርምስና ስሜት ምክንያት፣ ከእብደት ባልተናነሰ መልኩ ፍቅር ይዞኝ በነበረበት ወቅት አስፈራርቼ ወደ እኔ እንድትመጣ የማደርገው ጥረት እንጂ ሆን ብዬ በክፋት ከልቤ አስቤበት የምናገረው አልነበረም፡፡ እውነት የማደርገው ቢሆን ኖሮ ያኔ በእሷ ምክንያት ከግቢው ስባረር ባደረኩት ነበር"፡፡
"ታዲያ እንዲህ የሚዝቱ ከነበረና ከሚች ጋር አብረው ያመሹ ከሆነ ያንን ዛቻዎትን ላለመፈጸምዎ ምን ማስረጃ አለዎት?"
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍52❤6👏1
🍁🍁ዲያሪው 📝
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_18
“ታዲያ እንዲህ የሚዝቱ ከነበረና ከሟች ጋር አብረው ያመሹ ከሆነ ያንን ዛቻዎትን ላለመፈጸምዎ ምን ማስረጃ አለዎት?” "በመጀመሪያ ደረጃ ያኔና ዛሬ የተለያዩ ጊዜያቶች ናቸው። ያኔ በየዋህነት ያበላሸሁትን ህይወቴንና በዛ ምክንያት የደረሰብኝን ስቃይ እንኳንስ ልደግመው ላስበውም አልፈልግም፡፡ እኔ ዛሬ በጣም የምወዳት እጮኛ የአለችኝና የራሴን ቤተሰብ መስርቼ የተደላደለ ኑሮ ለመኖር የሚስችለኝ ገቢ ያለኝ ሰው ሁኜ ሳለ፤ ያ በወጣትነት ዘመን የነበረው የአፍላነት የፍቅር ስሜት ገፋፍቶኝ በቂም በቀል ህይወቴን የማበላሽበት ምክንያት በፍፁም የማይታሰብ ነው፡፡ ወደ ተጠየቅሁት ጥያቄ ለመመለስ፤ የዛን ዕለት ከእሷ ጋር በሰላም ስንጫወት አምሽተን በሰላም ተለይቼ እንደሄድኩና ከዛ በኋላ ችግሩ እንደተፈጠረ አስተናጋጁ በግልጽ አይቷል፡፡ ፖሊስም ባደረገው የማጣራት ሥራ እኔ ነፃ መሆኔን በማረጋገጡ ለቆኛል" በማለት መለሰ፡፡ ከዚህ በኋላ ጠበቃዬ እጅግም የማይረቡ ጥያቄዎችን ብቻ ጠይቆ አመሰግናለሁ ብሎ ተቀመጠ፡፡ ሌላው ቀርቶ አልማዝ ወደነበረችበት አልቤርጎ ድረስ ሄዶ መልዕክት እንዲነግር ኤልሳ እንደላከችው ዲያሪው ላይ አንብቦ ላለ ይህንን እንኳን ለመጠየቅ አልፈለገም፡፡ ዳሩ እሱ እጮኛውን የሚያስወነጅል ጥያቄ እንዲጠይቅ መጠበቅ የዋህነት ነው፡፡ ይሁን እንጂ ውሸት በውሸት ላይ ሲደራረብ በመስማቴ ወንጀሉ እዚህ አካባቢ ተፈፅሟል የሚል ጥርጣሬዬ እየጠነከረ መጣ። ቀጥሎ ለምስክርነት የተጠራው የሆቴል ቤቱ አስተናጋጅ ነው፡፡ የአስተናጋጁን የምስክርነት ቃል ስሰማ በጣም ደነቀኝ፡፡ ተሾመ እሷን ተሰናብቶ ከሄደ በኋላ አንድ ቢራ እንዲያመጣላት ሟች አዝዛው ስለነበር ይህንኑ ይዞ ሲሄድ እኔ ተካሳሹ አብሬ ተከትዬ እንደመጣሁና ለእሱ በሩን ስትከፍት እኔ ገብቼ ከውስጥ በሩን መቆለፌን፡፡ እሱም በሁኔታው ተጠራጥሮ በር አንኳክቶ ሟችን ችግር ይኖር እንደሆን እንደጠየቃትና ከገባውም ሰውዬ ጋር እንደሚተዋወቁና ችግር እንደሌለ ስለነገረችው ጥሎ መሄዱን አስተናጋጁ መሰከረ፡፡ በጣም _ የሚገርመው ግን አንድ ጊዜ ብቻ ካየኝ እንዴት በእርግጠኝነት እኔ መሆኔን ሊያውቅ እንደቻለ ሲጠየቅ፣ ቀኑን በሙሉ እየተመላለስኩ መምጣትና አለመምጣቷን እጠይቅ ስለነበር እንደማይረሳኝና፤ ሟች ከተሾመ ጋር እየተጫወተች ሳለ አንድ ጥግ ቦታ ላይ ተቀምጬ ስከታተላቸው እንደነበር መሰከረ፡፡ ከዛም በኋላ ትምህርት ቤት ውስጥ የነበሩ የእኔና የእሷ ሦስት ጓደኞች በየተራ እየተጠሩ ሲመሰክሩ የአንዳንዶቹ ለስለስ ይበል እንጂ ምስክርነታቸው የእኔን ነፃነት ከማረጋገጥ ይልቅ ወንጀለኝነቴን የሚያጠናክር ነበር። ሁሉም በጣም እንዋደድ እንደነበርና በኋላ ግን ሟች ከዶ/ር አድማሱ
ጋር በፈጠረችው ቅርርብ የተነሳ እኔ በከፍተኛ ሁኔታ እተና እንደነበር መሰከሩ። ስለዚህም ቅናቴ ለመግድል የሚያነሳሳ ስለመሆኑ ምንም ጥርጣሬ አልነበራቸውም:: በእነሱም ግምት ሟች ጥሩ ጠባይ የነበራትና ከማንም ሰው ጋር ተጣልታ የማታውቅ በመሆኑ ይህንን ይፈፅማል ብለው የሚጠረጥሩት ሌላ ሰው እንደሌለ መሰከሩ:: ይህ ሁሉ ታዲያ የእኔን ወንጀለኝነት የሚያጠናክር እንጂ የሚያቀል አልነበረም:: ዳኛው ጠበቃዬ የመከላከያ ምስክሮቹን እንዲያቀርብ ለሚያዚያ 5 ቀን 1981 ዓ.ም ቀጠሮ ሰጥተው አሰናበቱን:: በዚያችው በተለመደች እሥር ቤት ውስጥ በተለመደው መልኩ ኑሮዬን ለመቀጠል ከፍርድ ቤቱ ወጣሁ:: እስር ቤት እንደገባሁ እራሴ እስኪፈነዳ ድረስ ሰው ሳላናግር ጥግ ቦታ ላይ ቁጭ ብዬ የተሰጡትን የምስክርነት ቃሎች አንዱን ከአንዱ ጋር በማዛመድና በመተንተን የሴራውን ምንነት ለማወቅ መጣር ጀመርኩ፡፡ በእርግጥም እኔን ለመወንጀል ዲያሪው ላይ ከሰፈረው ጽሑፍ ጋር ተመሳሳይ ቅንብር እንደተሰራና ይህንንም እውነት ለማስመሰል አስተናጋጁ ተገዝቶ ሊመሰክር እንደመጣ እርግጠኛ ሆንኩ፡፡ ይህ ደግሞ ሆን ተብሎ በተሾመና በኤልሳ ተቀነባብሮ በጠበቃዬ አማካሪነት የመጨረሻ ቅርፁን የያዘ ሴራ ነው፡፡ እንደሚመስለኝ ኤልሳ _ ሆን ብላ ከተሾመ ጋር በመመካከር፣ እኔን እንዳገኘች በማስመሰል ደብዳቤ ፅፋ አልማዝ ወደ አዲስ አበባ እንድትመጣ ካደረገች በኋላ ተሾመ እንዲያገኛት ወደ ሆቴሉ የላከችው እሷ ራሷ መሆን አለባት፡፡ ምናልባት ለክፋት ሳይሆን ከእኔ መለያየቷን ስለምታውቅ እና ዶ/ሩን ከምታገባ ከአክስቷ ልጅ ጋር እንድትጋባ ለማድረግ ብላ ያደረገችው ሊሆን ይችላል፡፡ ይህንንም ትምህርት ቤት ውስጥም ስታደርገው ስለነበር አሁን አታደርገውም ማለት አይቻልም፡፡ እንግዲህ አጅሬ እዚያ ሄዶ ዕድሉን ይሞክራል፡፡ ነገር ግን አሁንም ያው የለመደው መጥፎ አቀባበል ሲገጥመው፣ ጥንትም እንደዛተው በንዴት መኝታ ቤቷ ውስጥ ገብቶ ገድሏት ሊሆን ይችላል፡፡ ይህ ማለት ደግሞ ኤልሳም በተባባሪነት ልትወነጀል ነው ማለት ነው፡፡ ስለዚህ ሁለቱም መዋሸት አለባቸው፡፡ እነሱ ነፃ እንዲወጡ ደግሞ የግድ አንድ ሰው መወንጀል አለበት፡፡ ያም ሰው ሌላ ሰው ሳይሆን እኔው ነኝ ማለት ነው፡፡ እኔ ደግሞ ተከራክሬ ነፃ እንዳልወጣ እነሱ ለእኔ ተከራካሪ ሆነው ቀርበው እውነትን ማዳፈን ነበረባቸውና ይህንኑ ለማሳካት በመፍጨርጨር ላይ ናቸው፡፡ ይህ ማለት ደግሞ አሁን የማየው የይስሙላ "ተጠየቅ ልጠየቅ" እኔንና ሌላውን ለማሳመን የሚደረግ ትርዒት እንጂ ሌላ ሊሆን አይችልም፡፡
ቀደም ሲልም ህሊናዬን አንዳች ነገር አሳውሮት ነው እንጂ፣ ኤልሳ እኔ መታሰሬን እንዴት አውቃ ጥብቅና ልትቆምልኝ መጣች? ብዬ መጠራጠርም ነበረብኝ፡፡ እንዲያውም ሊሆን የሚችለው እኔን ጠቁመው ካስያዙ በኋላ ጥብቅና በመቆም ሀቅን አዳፍኖ ለማስቀረት የነደፉት የረቀቀ ሴራ ነው፡፡ እንግዲህ ሴራው ይኼ ከሆነ ደግሞ አራጆቹን ተከትሉ እንደሚሂድ በሬ ሆኛለሁ ማለት ነው፡፡ ከዚህ ወጥመድ ለመውጣት ደግሞ አንድ ነገር ማድረግ እንዳለብኝ ብገነዘብም ምን ላደርግ እንደምችል ግን አንዳችም መፍትኄ ሊመጣልኝ አልቻለም፡፡ ጊዜው እየጨመረ በሄደ ቁጥር _ አለሚቱ አለፍ አለፍ እያለች መምጣቷ ቀርቶ እጅግ እየዘገየች ብቅ ማለት ጀመረች፡፡ የቤቱን ዕቃ በየተራ እየሸጠች ለራሷም ሆነ ለእኔ የሚያስፈልገንን ነገር እንድታደርግበት ነግሬያታለሁ፡፡ ይሁን እንጂ የሚሸጠው ነገር ቀስ በቀስ እየሳሳ በመምጣቱና እኔም እንዲህ በቀላሉ እንደማልፈታ ስለተገነዘበች በቁጠባ መጠቀሟ ነበር:: አልፎ አልፎ የመስሪያ ቤት ባልደረቦቼ እየመጡ ገንዘብ ሲሰጡኝ ያቺኑ ሰብስቤ የምሰጣት ቢሆንም፤ ይህም ለእኔና ለእሷ ቀለብ ሆኖና የቤት ኪራይ ለመክፈል የሚበቃ ስላልነበር አጠቃቀሟን መቆጠቧ አግባብነት ነበረው:: ጓደኞቼ እየመጡ ቢጠይቁኝም ነፍሰ ገዳይ አድርገው ስለሚመለከቱኝ ሳይሆን አይቀርም በአንዳቸውም ፊት ላይ የሀዘን ስሜት አላይም፡፡ ሁሉም ሰው ፍቅረኛውን እንደገደለ ቀናተኛ አፍቃሪ እንደሚገምተኝ እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ ያም ሆነ ይህ፣ እያንዳንዱ ስለእኔ ያለው ግምት እንዲህ ይሆናል፣ እንደዚያ ይሆናል ብዬ ከመገመት ውጪ ከሌሎች የምሰማው ነገር አልነበረም፡፡ በአንጻሩ የእሥር ቤት ጓደኞቼ እስከዚህም ስለዚህ ጉዳይ ለማወቅ የሚጨነቁ አልነበሩም፡፡ መግደል ምን እንደሆነና ምን ያህል ሊያጋጥም የሚችል ቀላል ነገር መሆኑን አብዛኛዎቹ አይተውታል፤ ያላዩትም ደጋግመው ሰምተውታልና አይደንቃቸውም:: ያልገደለ ቢኖር እንኳን ያው በሥርቆት የተያዘው ነው:: ከእነርሱም ውስጥ ከፊሉ ጥሩ አጋጣሚ ካጋጠመውና ብዙ ገንዘብ የሚያገኝበት ዕድል ካገኘ ለመግደል ወደ ኋላ የሚል አልነበረም፡፡ እዚህ በተወሰኑ ሰዎች ዘንድ ሰው ገደለ የሚለው ቃል
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_18
“ታዲያ እንዲህ የሚዝቱ ከነበረና ከሟች ጋር አብረው ያመሹ ከሆነ ያንን ዛቻዎትን ላለመፈጸምዎ ምን ማስረጃ አለዎት?” "በመጀመሪያ ደረጃ ያኔና ዛሬ የተለያዩ ጊዜያቶች ናቸው። ያኔ በየዋህነት ያበላሸሁትን ህይወቴንና በዛ ምክንያት የደረሰብኝን ስቃይ እንኳንስ ልደግመው ላስበውም አልፈልግም፡፡ እኔ ዛሬ በጣም የምወዳት እጮኛ የአለችኝና የራሴን ቤተሰብ መስርቼ የተደላደለ ኑሮ ለመኖር የሚስችለኝ ገቢ ያለኝ ሰው ሁኜ ሳለ፤ ያ በወጣትነት ዘመን የነበረው የአፍላነት የፍቅር ስሜት ገፋፍቶኝ በቂም በቀል ህይወቴን የማበላሽበት ምክንያት በፍፁም የማይታሰብ ነው፡፡ ወደ ተጠየቅሁት ጥያቄ ለመመለስ፤ የዛን ዕለት ከእሷ ጋር በሰላም ስንጫወት አምሽተን በሰላም ተለይቼ እንደሄድኩና ከዛ በኋላ ችግሩ እንደተፈጠረ አስተናጋጁ በግልጽ አይቷል፡፡ ፖሊስም ባደረገው የማጣራት ሥራ እኔ ነፃ መሆኔን በማረጋገጡ ለቆኛል" በማለት መለሰ፡፡ ከዚህ በኋላ ጠበቃዬ እጅግም የማይረቡ ጥያቄዎችን ብቻ ጠይቆ አመሰግናለሁ ብሎ ተቀመጠ፡፡ ሌላው ቀርቶ አልማዝ ወደነበረችበት አልቤርጎ ድረስ ሄዶ መልዕክት እንዲነግር ኤልሳ እንደላከችው ዲያሪው ላይ አንብቦ ላለ ይህንን እንኳን ለመጠየቅ አልፈለገም፡፡ ዳሩ እሱ እጮኛውን የሚያስወነጅል ጥያቄ እንዲጠይቅ መጠበቅ የዋህነት ነው፡፡ ይሁን እንጂ ውሸት በውሸት ላይ ሲደራረብ በመስማቴ ወንጀሉ እዚህ አካባቢ ተፈፅሟል የሚል ጥርጣሬዬ እየጠነከረ መጣ። ቀጥሎ ለምስክርነት የተጠራው የሆቴል ቤቱ አስተናጋጅ ነው፡፡ የአስተናጋጁን የምስክርነት ቃል ስሰማ በጣም ደነቀኝ፡፡ ተሾመ እሷን ተሰናብቶ ከሄደ በኋላ አንድ ቢራ እንዲያመጣላት ሟች አዝዛው ስለነበር ይህንኑ ይዞ ሲሄድ እኔ ተካሳሹ አብሬ ተከትዬ እንደመጣሁና ለእሱ በሩን ስትከፍት እኔ ገብቼ ከውስጥ በሩን መቆለፌን፡፡ እሱም በሁኔታው ተጠራጥሮ በር አንኳክቶ ሟችን ችግር ይኖር እንደሆን እንደጠየቃትና ከገባውም ሰውዬ ጋር እንደሚተዋወቁና ችግር እንደሌለ ስለነገረችው ጥሎ መሄዱን አስተናጋጁ መሰከረ፡፡ በጣም _ የሚገርመው ግን አንድ ጊዜ ብቻ ካየኝ እንዴት በእርግጠኝነት እኔ መሆኔን ሊያውቅ እንደቻለ ሲጠየቅ፣ ቀኑን በሙሉ እየተመላለስኩ መምጣትና አለመምጣቷን እጠይቅ ስለነበር እንደማይረሳኝና፤ ሟች ከተሾመ ጋር እየተጫወተች ሳለ አንድ ጥግ ቦታ ላይ ተቀምጬ ስከታተላቸው እንደነበር መሰከረ፡፡ ከዛም በኋላ ትምህርት ቤት ውስጥ የነበሩ የእኔና የእሷ ሦስት ጓደኞች በየተራ እየተጠሩ ሲመሰክሩ የአንዳንዶቹ ለስለስ ይበል እንጂ ምስክርነታቸው የእኔን ነፃነት ከማረጋገጥ ይልቅ ወንጀለኝነቴን የሚያጠናክር ነበር። ሁሉም በጣም እንዋደድ እንደነበርና በኋላ ግን ሟች ከዶ/ር አድማሱ
ጋር በፈጠረችው ቅርርብ የተነሳ እኔ በከፍተኛ ሁኔታ እተና እንደነበር መሰከሩ። ስለዚህም ቅናቴ ለመግድል የሚያነሳሳ ስለመሆኑ ምንም ጥርጣሬ አልነበራቸውም:: በእነሱም ግምት ሟች ጥሩ ጠባይ የነበራትና ከማንም ሰው ጋር ተጣልታ የማታውቅ በመሆኑ ይህንን ይፈፅማል ብለው የሚጠረጥሩት ሌላ ሰው እንደሌለ መሰከሩ:: ይህ ሁሉ ታዲያ የእኔን ወንጀለኝነት የሚያጠናክር እንጂ የሚያቀል አልነበረም:: ዳኛው ጠበቃዬ የመከላከያ ምስክሮቹን እንዲያቀርብ ለሚያዚያ 5 ቀን 1981 ዓ.ም ቀጠሮ ሰጥተው አሰናበቱን:: በዚያችው በተለመደች እሥር ቤት ውስጥ በተለመደው መልኩ ኑሮዬን ለመቀጠል ከፍርድ ቤቱ ወጣሁ:: እስር ቤት እንደገባሁ እራሴ እስኪፈነዳ ድረስ ሰው ሳላናግር ጥግ ቦታ ላይ ቁጭ ብዬ የተሰጡትን የምስክርነት ቃሎች አንዱን ከአንዱ ጋር በማዛመድና በመተንተን የሴራውን ምንነት ለማወቅ መጣር ጀመርኩ፡፡ በእርግጥም እኔን ለመወንጀል ዲያሪው ላይ ከሰፈረው ጽሑፍ ጋር ተመሳሳይ ቅንብር እንደተሰራና ይህንንም እውነት ለማስመሰል አስተናጋጁ ተገዝቶ ሊመሰክር እንደመጣ እርግጠኛ ሆንኩ፡፡ ይህ ደግሞ ሆን ተብሎ በተሾመና በኤልሳ ተቀነባብሮ በጠበቃዬ አማካሪነት የመጨረሻ ቅርፁን የያዘ ሴራ ነው፡፡ እንደሚመስለኝ ኤልሳ _ ሆን ብላ ከተሾመ ጋር በመመካከር፣ እኔን እንዳገኘች በማስመሰል ደብዳቤ ፅፋ አልማዝ ወደ አዲስ አበባ እንድትመጣ ካደረገች በኋላ ተሾመ እንዲያገኛት ወደ ሆቴሉ የላከችው እሷ ራሷ መሆን አለባት፡፡ ምናልባት ለክፋት ሳይሆን ከእኔ መለያየቷን ስለምታውቅ እና ዶ/ሩን ከምታገባ ከአክስቷ ልጅ ጋር እንድትጋባ ለማድረግ ብላ ያደረገችው ሊሆን ይችላል፡፡ ይህንንም ትምህርት ቤት ውስጥም ስታደርገው ስለነበር አሁን አታደርገውም ማለት አይቻልም፡፡ እንግዲህ አጅሬ እዚያ ሄዶ ዕድሉን ይሞክራል፡፡ ነገር ግን አሁንም ያው የለመደው መጥፎ አቀባበል ሲገጥመው፣ ጥንትም እንደዛተው በንዴት መኝታ ቤቷ ውስጥ ገብቶ ገድሏት ሊሆን ይችላል፡፡ ይህ ማለት ደግሞ ኤልሳም በተባባሪነት ልትወነጀል ነው ማለት ነው፡፡ ስለዚህ ሁለቱም መዋሸት አለባቸው፡፡ እነሱ ነፃ እንዲወጡ ደግሞ የግድ አንድ ሰው መወንጀል አለበት፡፡ ያም ሰው ሌላ ሰው ሳይሆን እኔው ነኝ ማለት ነው፡፡ እኔ ደግሞ ተከራክሬ ነፃ እንዳልወጣ እነሱ ለእኔ ተከራካሪ ሆነው ቀርበው እውነትን ማዳፈን ነበረባቸውና ይህንኑ ለማሳካት በመፍጨርጨር ላይ ናቸው፡፡ ይህ ማለት ደግሞ አሁን የማየው የይስሙላ "ተጠየቅ ልጠየቅ" እኔንና ሌላውን ለማሳመን የሚደረግ ትርዒት እንጂ ሌላ ሊሆን አይችልም፡፡
ቀደም ሲልም ህሊናዬን አንዳች ነገር አሳውሮት ነው እንጂ፣ ኤልሳ እኔ መታሰሬን እንዴት አውቃ ጥብቅና ልትቆምልኝ መጣች? ብዬ መጠራጠርም ነበረብኝ፡፡ እንዲያውም ሊሆን የሚችለው እኔን ጠቁመው ካስያዙ በኋላ ጥብቅና በመቆም ሀቅን አዳፍኖ ለማስቀረት የነደፉት የረቀቀ ሴራ ነው፡፡ እንግዲህ ሴራው ይኼ ከሆነ ደግሞ አራጆቹን ተከትሉ እንደሚሂድ በሬ ሆኛለሁ ማለት ነው፡፡ ከዚህ ወጥመድ ለመውጣት ደግሞ አንድ ነገር ማድረግ እንዳለብኝ ብገነዘብም ምን ላደርግ እንደምችል ግን አንዳችም መፍትኄ ሊመጣልኝ አልቻለም፡፡ ጊዜው እየጨመረ በሄደ ቁጥር _ አለሚቱ አለፍ አለፍ እያለች መምጣቷ ቀርቶ እጅግ እየዘገየች ብቅ ማለት ጀመረች፡፡ የቤቱን ዕቃ በየተራ እየሸጠች ለራሷም ሆነ ለእኔ የሚያስፈልገንን ነገር እንድታደርግበት ነግሬያታለሁ፡፡ ይሁን እንጂ የሚሸጠው ነገር ቀስ በቀስ እየሳሳ በመምጣቱና እኔም እንዲህ በቀላሉ እንደማልፈታ ስለተገነዘበች በቁጠባ መጠቀሟ ነበር:: አልፎ አልፎ የመስሪያ ቤት ባልደረቦቼ እየመጡ ገንዘብ ሲሰጡኝ ያቺኑ ሰብስቤ የምሰጣት ቢሆንም፤ ይህም ለእኔና ለእሷ ቀለብ ሆኖና የቤት ኪራይ ለመክፈል የሚበቃ ስላልነበር አጠቃቀሟን መቆጠቧ አግባብነት ነበረው:: ጓደኞቼ እየመጡ ቢጠይቁኝም ነፍሰ ገዳይ አድርገው ስለሚመለከቱኝ ሳይሆን አይቀርም በአንዳቸውም ፊት ላይ የሀዘን ስሜት አላይም፡፡ ሁሉም ሰው ፍቅረኛውን እንደገደለ ቀናተኛ አፍቃሪ እንደሚገምተኝ እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ ያም ሆነ ይህ፣ እያንዳንዱ ስለእኔ ያለው ግምት እንዲህ ይሆናል፣ እንደዚያ ይሆናል ብዬ ከመገመት ውጪ ከሌሎች የምሰማው ነገር አልነበረም፡፡ በአንጻሩ የእሥር ቤት ጓደኞቼ እስከዚህም ስለዚህ ጉዳይ ለማወቅ የሚጨነቁ አልነበሩም፡፡ መግደል ምን እንደሆነና ምን ያህል ሊያጋጥም የሚችል ቀላል ነገር መሆኑን አብዛኛዎቹ አይተውታል፤ ያላዩትም ደጋግመው ሰምተውታልና አይደንቃቸውም:: ያልገደለ ቢኖር እንኳን ያው በሥርቆት የተያዘው ነው:: ከእነርሱም ውስጥ ከፊሉ ጥሩ አጋጣሚ ካጋጠመውና ብዙ ገንዘብ የሚያገኝበት ዕድል ካገኘ ለመግደል ወደ ኋላ የሚል አልነበረም፡፡ እዚህ በተወሰኑ ሰዎች ዘንድ ሰው ገደለ የሚለው ቃል
👍42❤2
በላ ወይም ጠጣ እንደሚለው ተራ ነገር ነው የሚታየው:: ስለዚህ ስለእኔ መግደል የሚጠራጠር ባይኖርም ስለሁኔታው ለማወቅ ግን የሚጨነቅ አልነበረም:: አብዛኛው ይህንን እንደ ተራ ነገር ስለሚመለከተውና ስለእኔ እስር መነሻ ለማወቅ የሚያስጨንቀኝ ባለመሆኑ ደስተኛ ነኝ:: ከዚህ ውጪ ለእኔም ቢሆን ንጽሕናዬን ለሌላው ለማሳየት ከመጨነቅ ይልቅ እንደገደልኩ አምኜ ማሳመኑ ይቀለኝ ነበር። -148-
ጠበቃዬ እየጣረ ያለው እኔን ነፃ ለማውጣት ይሁን ወይም እስሬን ለማጠናከር ባይገባኝም፣ በየቀኑ አዳዲስ የቤት ሥራ ይዞ ይመጣል:: ለግማሹ ከእኔ መልስ የሚያገኝ ሲሆን ለቀሪው ደግሞ ዲያሪውንና ደብዳቤውን እያነጻጸረ ማስረጃ ሲሰበስብና ሲያጠናቅር ይውላል:: ይህን የሚያደርገውን ጥረት ላይ ደግሞ ጥርጣሬዬ የተሳሳተ ይሆን እንዴ ማለቴ አልቀረም። በእርግጥ ጠበቃዬ ለዚህ ድካሙ ከእኔ የሚያገኘው ምንም ነገር አልነበረም:: በእርግጥም ለእኔ ነፃነት ሲል እየደከመልኝ ከሆነ ግፋ ቢል ሊሆን የሚችለው ሂደቱን በሽንፈት ሳይሆን በማሸነፍ ከደመደመው ለእጮኛው ያለውን ፍቅር ሊገልፅላት የሚችልበት ጥሩ አጋጣሚ መሆኑ ሲሆን፤ በሌላ በኩል ደግሞ ወንጀላቸውን ለማዳፈን እየጣረ ከሆነ ግን እጮኛውን ከአደጋ ማዳን በመቻሉና ከፊቱ የተጋረጠውን አደጋ በማስወገዱ የሚያገኘው እርካታ ብቻ ነው:: ያም ሆነ ይህ፤ እኔ አሁን ላደርገው የምችለው ነገር ስለሌለ፣ ለክፉም ይሁን ለደግ የፈለገው ጉዳይ እስኪሳካለት ድረስ ላግዘው ወሰንኩ፡፡ ሌላው ቢቀር ከእኔ የሚፈልገው እውነቱን ማወቅ ነውና እውነቱን በመንገር ልተባበረው አሰብኩ፡፡ ከራሴ አንፃር ግን በክርክሩ ቢያሸንፍም ቢሸነፍም ለእኔ ደንታዬ አልነበረም፡፡ ለእኔ ውጪውም ሆነ እሥር ቤቱ ከአሁን በኋላ ለውጥ የለውምና! ለሱ ግን ማሸነፍም _ ሆነ _ መሸነፍ ትልቅ ትርጉም እንዳለው በእርግጠኝነት መናገር እችላለሁ:: አንድ ቀን ጠበቃዬ መረጃ ካገኘሁ በማለት በጥያቄ ሲያዋክበኝ ከቆየ በኋላ ተሰናብቶኝ እንደወጣ፣ በውስጤ ተቀብሮ የሚከነክነኝ ነገር ውጤት ቢኖረውም ባይኖረውም ተንፍሼው መገላገል አለብኝ ብዬ በመወሰኔ ፖሊሱ እንደገና እንዲጠራልኝ ነገርኩት፡፡ ጠበቃዬ ተመልሶ ፊት ለፊት ተቀምጦ ምን ሊነግረኝ ይሆን እያለ ዓይን ዓይኔን ሲያይ፣ "ይቅርታ ደግሜ አስጠራሁህ፡፡ በውስጤ ተቀብሮ የሚከነክነኝ ነገር አለ፡፡ ነገር ግን እርግጠኛ ባልሆንኩበት ነገር ሰውን መጠርጠር ኃጢያት ነው ብዬ ስላሰብኩ መናገር አልፈለኩም ነበር፡፡ በቀደም ተሾመ ሲመሰክር ልብ ብለህ ሰምተኸው ከሆነ ዩንቨርስቲ እያለሁ በአልማዝ ምክንያት ተጣልቼው ነበር፡፡ እሱ እያለ አልማዝን ከእሱ በስተቀር ማንንም ማግባት እንደማትችልና ይህ ሆኖ ቢያይ ግን እንደሚገድላት ይዝት ነበር፡፡ አልማዝ ከእሱ ጋር ከተደባደብኩ በኋላ ዳግም እንዳንጣላ በማለት ለእኔ ባትነግረኝም፤ እኔ እያለሁም ሆነ ከዩንቨርስቲ ከተባረርኩ በኋላ ማለትም፣ ከዶ/ር አድማሱም ጋር ሆናም፣ ከእሱ ከተሾመ ውጪ ሌላ ብታገባ እንደሚገድላት ይዝት እንደነበር ተናግሯል፡፡ ስለዚህ ምናልባት ገድሏት ሊሆን ይችላል የሚል ጥርጣሬ አለኝ፡፡
ከዚህ በተጨማሪ በአልማዝ ዲያሪ ላይ እንደተፃፈው አልማዝ ወደ ክፍለ ሀገር መሄዷን ያረፈችበት ሆቴል ድረስ ሄዶ እንዲያገኛትና ሲያጫውታት እንዲያመሽ ተሾመን የላከቺው ኤልሳ ነች፡፡ እሱም እዛ ከደረሰ በኋላ በመጀመሪያ አለሳልሶ ከቀረባት በኋላ ቀስ በቀስ የድሮውን እወድሻለሁ የሚል ንዝንዙን በመጀመሩ ጥላው ወደ አልቤርጎው መኝታ ክፍሏ ገብታለች፡፡ እሱ ግን የዛን ቀን አልማዝን በአጋጣሚ እንዳገኛት እንጂ ኤልሳ እንደላከችው አልተናገረም፡፡ በዚህ ላይ አስተናጋጁ በገንዘብ ተገዝቶ እንጂ እኔን በምንም ተአምር እዛ ሊያየኝ አይችልም፡፡ ስለዚህ ከዚህ ውሸት ጀርባ አንድ የተደበቀ ወንጀል አለ ብዬ እጠረጥራለሁ፡፡ ምናልባት የሚጠቅምህ ከሆነ ብዬ ነው?" አልኩት፡፡ ጠበቃዬ እንደመሳቅ እያለ፤ "አቶ አማረ፣ ሰውን መጠርጠር ኃጢያት ነው የተባለው የትኛው መጽሐፍ ውስጥ ነው፡፡ እንዲህ ከሆነማ እኛና ፖሊስ የማንጠረጥረው ሰው ስለሌለ ተጠራርገን ሲዖል መግባታችን ነው ማለት ነው፡፡ መጠርጠር ማለት መወንጀል ማለት አይደለም፡፡ ስለዚህ ጠቃሚ መስሎ ከታየህ እስከአሁን ሳትነግረኝ መቆየትህ ትክክል አይደለም፡፡ ይሁን እንጂ አሁን የሰጠኸኝ መረጃ የሚጠቅም አይደለም፡፡ ምክንያቱም ፖሊስ ከዲያሪው ላይ ካገኘው መረጃ በመነሳት አንተ ከመታሰርህ በፊት መጀመሪያ በጥርጣሬ የያዘው እሱን ነበር፡፡ ነገር ግን ወንጀሉን መፈጸሙን የሚያሳይ ምንም መረጃ ሳላላገኘ ይልቁንም ንጹህነቱን የሚያረጋግጥ መረጃ ሰጥቶ ለቆታል፡፡ ከዚያ በኋላ ግን ፖሊስ ጉዳዩን ሲከታተል የጥርጣሬው ሚዛን ወደ አንተ በማጋደሉ አንተን ወደ መያዙ ተኬዷል፡፡ ነገር ግን እኔም ብሆን የተሾመን ንፁህነት አረጋግጧል የተባለው መረጃ ምን እንደሆነ ስለማላውቅና ማረጋገጥ ስላለብኝ ለማጣራት እሞክራለሁ" ብሎ ትከሻዬን መታ መታ አድርጎ ተሰናብቶኝ ወጣ፡ እኔ በእርግጠኝነት ከዚህ ወንጀል ጀርባ ተሾመ ይኖርበታል ብዬ እገምታለሁ፡፡ ግን እንዴት? የት? መቼ? ተብዬ ብጠየቅ የምመልሰው አይኖረኝም፡፡ ይህንንም እምነቴን አፍኜ ቆይቼ ለጠበቃዬ ስነግረው ይደሰታል ብዬ ብገምትም እሱ ግን ይህንን ከቁብ አልቆጠረውም፡፡ ያ ማለት ደግሞ ክርክሩ ለይስሙላ ካልሆነ በስተቀር የሚፈይደው ነገር የለም ማለት ነው፡፡ ላደርገው የምችለው ነገር ስለሌለ ተስፋ ቆርጬ የእስር ቤት ህይወቴን ማጣጣሙን ተያዝኩት፡፡ እስር ቤት ውስጥ ሁሌ አዳዲስ የፈጠራ ሥራዎች የሆኑ አዳዲስ ቀልዶች ስለሚቀርቡ በተለይ ምሽቱ ይናፍቀኛል:: በየዕለቱ የሚገባው አዳዲስ እስረኛ የየራሱን ተውኔት ይዞ ስለሚቀርብ ራሱን የቻለ የማይከፈልበት መዝናኛ ነው:: አንዳንዱ ዘፈን ሲዘፍን የሚያወጣውን ድምፅ ሲሰሙት ይህንን ድምፅ ይዞ ከሚሰርቅ ምነው ዘፍኖ ቢበላ ያሰኛል::
አንዳንዱም ድራማ ሲሰራና የተዋጣለት አርቲስት ሆኖ ሲቀርብ አፍH ያስቀራል:: ባጠቃላይ እዚህ የሌለ ነገር ማግኘት ሳያስቸግር አይቀርም:: በተለይ አንድ ሀሚድ የሚባል እስረኛ "ሰበርታ" የሚለውን የሱዳን ዘፈን ሲጫወት መስማትን የማይናፍቅ እስረኛ አለ ማለት ይቸግራል፡፡ ሁሌ ይዘፍንልናል ግን ሁሌም ደጋግመን ስንሰማው አዲስ ይሆንብናል፡፡ ምናልባት ሬዲዮ ስለማንሰማና ቴሌቪዥን ስለማናይ ዘፋኝ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ጠፍቶብን ሳይሆን አይቀርም፡፡ አንድ ሰኞ ለት ካቦአችን አየለ እና አፀላያቺን አለሙ የሚፈቱበት ቀን ስለነበር በቤቱ ውስጥ ድብርት ሰፈነ:: በየተራ የሚፈቱ ቢሆን ኖሮ እንዲህ ባልተጨነቅን ነበር፡፡ ካቦአችን የስንቱን እስረኛ የተለያየ አመል ችሎ እንደ መልካም አስተዳዳሪ እስር ቤቱን ሲያስተዳድር የነበረ፣ ተጫዋች፤ ተግባቢና አዝናኛችን በመሆኑ እሱን ማጣት ለሁላችንም ትልቅ ጉዳት ሲሆን፣ የሁላችንም የመንፈስ አባት የሆነው አፀላያችን አብሮ መፈታት ደግሞ ለእስረኛው ትልቅ ድንጋጤና ሐዘንን መፍጠሩ አልቀረም፡፡ በመፈታታቸው ደስ ቢለኝም እነሱ ከሄዱ በኋላ ግን እስር ቤቱ እንደ ድሮው ሊሆንልኝ አልቻለም፡፡ በተለይ አለሙ እንደሚፈታ በእርግጠኝነት ተናግሮ ሄዶ እንደተናገረውም ተፈታ፡፡ እንደሚፈታ እንኳን እሱ ልምድ ያለው እስረኛ ቀርቶ እኔም አውቄ ነበር። ምክንያቱም ወንጀለኛ ቢሆንም ማስረጃውን በልቶታልና፡፡ ይህ አስደናቂ ጓደኛዬ የተከሰሰው በፎርጂድ ብር ነበር። ከትክክለኛ ብር መሀል ፎርጅድ ብሮችን እየቀላቀለ እቃ ሲገዛና ሲዘረዝር ተይዞ ነበር የታሰረው:: የሚገርመው በተያዘበት ዕለት ከእስር ቤት ወደ ምርመራ ክፍል ይጠራል:: ፖሊሱ
ጠበቃዬ እየጣረ ያለው እኔን ነፃ ለማውጣት ይሁን ወይም እስሬን ለማጠናከር ባይገባኝም፣ በየቀኑ አዳዲስ የቤት ሥራ ይዞ ይመጣል:: ለግማሹ ከእኔ መልስ የሚያገኝ ሲሆን ለቀሪው ደግሞ ዲያሪውንና ደብዳቤውን እያነጻጸረ ማስረጃ ሲሰበስብና ሲያጠናቅር ይውላል:: ይህን የሚያደርገውን ጥረት ላይ ደግሞ ጥርጣሬዬ የተሳሳተ ይሆን እንዴ ማለቴ አልቀረም። በእርግጥ ጠበቃዬ ለዚህ ድካሙ ከእኔ የሚያገኘው ምንም ነገር አልነበረም:: በእርግጥም ለእኔ ነፃነት ሲል እየደከመልኝ ከሆነ ግፋ ቢል ሊሆን የሚችለው ሂደቱን በሽንፈት ሳይሆን በማሸነፍ ከደመደመው ለእጮኛው ያለውን ፍቅር ሊገልፅላት የሚችልበት ጥሩ አጋጣሚ መሆኑ ሲሆን፤ በሌላ በኩል ደግሞ ወንጀላቸውን ለማዳፈን እየጣረ ከሆነ ግን እጮኛውን ከአደጋ ማዳን በመቻሉና ከፊቱ የተጋረጠውን አደጋ በማስወገዱ የሚያገኘው እርካታ ብቻ ነው:: ያም ሆነ ይህ፤ እኔ አሁን ላደርገው የምችለው ነገር ስለሌለ፣ ለክፉም ይሁን ለደግ የፈለገው ጉዳይ እስኪሳካለት ድረስ ላግዘው ወሰንኩ፡፡ ሌላው ቢቀር ከእኔ የሚፈልገው እውነቱን ማወቅ ነውና እውነቱን በመንገር ልተባበረው አሰብኩ፡፡ ከራሴ አንፃር ግን በክርክሩ ቢያሸንፍም ቢሸነፍም ለእኔ ደንታዬ አልነበረም፡፡ ለእኔ ውጪውም ሆነ እሥር ቤቱ ከአሁን በኋላ ለውጥ የለውምና! ለሱ ግን ማሸነፍም _ ሆነ _ መሸነፍ ትልቅ ትርጉም እንዳለው በእርግጠኝነት መናገር እችላለሁ:: አንድ ቀን ጠበቃዬ መረጃ ካገኘሁ በማለት በጥያቄ ሲያዋክበኝ ከቆየ በኋላ ተሰናብቶኝ እንደወጣ፣ በውስጤ ተቀብሮ የሚከነክነኝ ነገር ውጤት ቢኖረውም ባይኖረውም ተንፍሼው መገላገል አለብኝ ብዬ በመወሰኔ ፖሊሱ እንደገና እንዲጠራልኝ ነገርኩት፡፡ ጠበቃዬ ተመልሶ ፊት ለፊት ተቀምጦ ምን ሊነግረኝ ይሆን እያለ ዓይን ዓይኔን ሲያይ፣ "ይቅርታ ደግሜ አስጠራሁህ፡፡ በውስጤ ተቀብሮ የሚከነክነኝ ነገር አለ፡፡ ነገር ግን እርግጠኛ ባልሆንኩበት ነገር ሰውን መጠርጠር ኃጢያት ነው ብዬ ስላሰብኩ መናገር አልፈለኩም ነበር፡፡ በቀደም ተሾመ ሲመሰክር ልብ ብለህ ሰምተኸው ከሆነ ዩንቨርስቲ እያለሁ በአልማዝ ምክንያት ተጣልቼው ነበር፡፡ እሱ እያለ አልማዝን ከእሱ በስተቀር ማንንም ማግባት እንደማትችልና ይህ ሆኖ ቢያይ ግን እንደሚገድላት ይዝት ነበር፡፡ አልማዝ ከእሱ ጋር ከተደባደብኩ በኋላ ዳግም እንዳንጣላ በማለት ለእኔ ባትነግረኝም፤ እኔ እያለሁም ሆነ ከዩንቨርስቲ ከተባረርኩ በኋላ ማለትም፣ ከዶ/ር አድማሱም ጋር ሆናም፣ ከእሱ ከተሾመ ውጪ ሌላ ብታገባ እንደሚገድላት ይዝት እንደነበር ተናግሯል፡፡ ስለዚህ ምናልባት ገድሏት ሊሆን ይችላል የሚል ጥርጣሬ አለኝ፡፡
ከዚህ በተጨማሪ በአልማዝ ዲያሪ ላይ እንደተፃፈው አልማዝ ወደ ክፍለ ሀገር መሄዷን ያረፈችበት ሆቴል ድረስ ሄዶ እንዲያገኛትና ሲያጫውታት እንዲያመሽ ተሾመን የላከቺው ኤልሳ ነች፡፡ እሱም እዛ ከደረሰ በኋላ በመጀመሪያ አለሳልሶ ከቀረባት በኋላ ቀስ በቀስ የድሮውን እወድሻለሁ የሚል ንዝንዙን በመጀመሩ ጥላው ወደ አልቤርጎው መኝታ ክፍሏ ገብታለች፡፡ እሱ ግን የዛን ቀን አልማዝን በአጋጣሚ እንዳገኛት እንጂ ኤልሳ እንደላከችው አልተናገረም፡፡ በዚህ ላይ አስተናጋጁ በገንዘብ ተገዝቶ እንጂ እኔን በምንም ተአምር እዛ ሊያየኝ አይችልም፡፡ ስለዚህ ከዚህ ውሸት ጀርባ አንድ የተደበቀ ወንጀል አለ ብዬ እጠረጥራለሁ፡፡ ምናልባት የሚጠቅምህ ከሆነ ብዬ ነው?" አልኩት፡፡ ጠበቃዬ እንደመሳቅ እያለ፤ "አቶ አማረ፣ ሰውን መጠርጠር ኃጢያት ነው የተባለው የትኛው መጽሐፍ ውስጥ ነው፡፡ እንዲህ ከሆነማ እኛና ፖሊስ የማንጠረጥረው ሰው ስለሌለ ተጠራርገን ሲዖል መግባታችን ነው ማለት ነው፡፡ መጠርጠር ማለት መወንጀል ማለት አይደለም፡፡ ስለዚህ ጠቃሚ መስሎ ከታየህ እስከአሁን ሳትነግረኝ መቆየትህ ትክክል አይደለም፡፡ ይሁን እንጂ አሁን የሰጠኸኝ መረጃ የሚጠቅም አይደለም፡፡ ምክንያቱም ፖሊስ ከዲያሪው ላይ ካገኘው መረጃ በመነሳት አንተ ከመታሰርህ በፊት መጀመሪያ በጥርጣሬ የያዘው እሱን ነበር፡፡ ነገር ግን ወንጀሉን መፈጸሙን የሚያሳይ ምንም መረጃ ሳላላገኘ ይልቁንም ንጹህነቱን የሚያረጋግጥ መረጃ ሰጥቶ ለቆታል፡፡ ከዚያ በኋላ ግን ፖሊስ ጉዳዩን ሲከታተል የጥርጣሬው ሚዛን ወደ አንተ በማጋደሉ አንተን ወደ መያዙ ተኬዷል፡፡ ነገር ግን እኔም ብሆን የተሾመን ንፁህነት አረጋግጧል የተባለው መረጃ ምን እንደሆነ ስለማላውቅና ማረጋገጥ ስላለብኝ ለማጣራት እሞክራለሁ" ብሎ ትከሻዬን መታ መታ አድርጎ ተሰናብቶኝ ወጣ፡ እኔ በእርግጠኝነት ከዚህ ወንጀል ጀርባ ተሾመ ይኖርበታል ብዬ እገምታለሁ፡፡ ግን እንዴት? የት? መቼ? ተብዬ ብጠየቅ የምመልሰው አይኖረኝም፡፡ ይህንንም እምነቴን አፍኜ ቆይቼ ለጠበቃዬ ስነግረው ይደሰታል ብዬ ብገምትም እሱ ግን ይህንን ከቁብ አልቆጠረውም፡፡ ያ ማለት ደግሞ ክርክሩ ለይስሙላ ካልሆነ በስተቀር የሚፈይደው ነገር የለም ማለት ነው፡፡ ላደርገው የምችለው ነገር ስለሌለ ተስፋ ቆርጬ የእስር ቤት ህይወቴን ማጣጣሙን ተያዝኩት፡፡ እስር ቤት ውስጥ ሁሌ አዳዲስ የፈጠራ ሥራዎች የሆኑ አዳዲስ ቀልዶች ስለሚቀርቡ በተለይ ምሽቱ ይናፍቀኛል:: በየዕለቱ የሚገባው አዳዲስ እስረኛ የየራሱን ተውኔት ይዞ ስለሚቀርብ ራሱን የቻለ የማይከፈልበት መዝናኛ ነው:: አንዳንዱ ዘፈን ሲዘፍን የሚያወጣውን ድምፅ ሲሰሙት ይህንን ድምፅ ይዞ ከሚሰርቅ ምነው ዘፍኖ ቢበላ ያሰኛል::
አንዳንዱም ድራማ ሲሰራና የተዋጣለት አርቲስት ሆኖ ሲቀርብ አፍH ያስቀራል:: ባጠቃላይ እዚህ የሌለ ነገር ማግኘት ሳያስቸግር አይቀርም:: በተለይ አንድ ሀሚድ የሚባል እስረኛ "ሰበርታ" የሚለውን የሱዳን ዘፈን ሲጫወት መስማትን የማይናፍቅ እስረኛ አለ ማለት ይቸግራል፡፡ ሁሌ ይዘፍንልናል ግን ሁሌም ደጋግመን ስንሰማው አዲስ ይሆንብናል፡፡ ምናልባት ሬዲዮ ስለማንሰማና ቴሌቪዥን ስለማናይ ዘፋኝ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ጠፍቶብን ሳይሆን አይቀርም፡፡ አንድ ሰኞ ለት ካቦአችን አየለ እና አፀላያቺን አለሙ የሚፈቱበት ቀን ስለነበር በቤቱ ውስጥ ድብርት ሰፈነ:: በየተራ የሚፈቱ ቢሆን ኖሮ እንዲህ ባልተጨነቅን ነበር፡፡ ካቦአችን የስንቱን እስረኛ የተለያየ አመል ችሎ እንደ መልካም አስተዳዳሪ እስር ቤቱን ሲያስተዳድር የነበረ፣ ተጫዋች፤ ተግባቢና አዝናኛችን በመሆኑ እሱን ማጣት ለሁላችንም ትልቅ ጉዳት ሲሆን፣ የሁላችንም የመንፈስ አባት የሆነው አፀላያችን አብሮ መፈታት ደግሞ ለእስረኛው ትልቅ ድንጋጤና ሐዘንን መፍጠሩ አልቀረም፡፡ በመፈታታቸው ደስ ቢለኝም እነሱ ከሄዱ በኋላ ግን እስር ቤቱ እንደ ድሮው ሊሆንልኝ አልቻለም፡፡ በተለይ አለሙ እንደሚፈታ በእርግጠኝነት ተናግሮ ሄዶ እንደተናገረውም ተፈታ፡፡ እንደሚፈታ እንኳን እሱ ልምድ ያለው እስረኛ ቀርቶ እኔም አውቄ ነበር። ምክንያቱም ወንጀለኛ ቢሆንም ማስረጃውን በልቶታልና፡፡ ይህ አስደናቂ ጓደኛዬ የተከሰሰው በፎርጂድ ብር ነበር። ከትክክለኛ ብር መሀል ፎርጅድ ብሮችን እየቀላቀለ እቃ ሲገዛና ሲዘረዝር ተይዞ ነበር የታሰረው:: የሚገርመው በተያዘበት ዕለት ከእስር ቤት ወደ ምርመራ ክፍል ይጠራል:: ፖሊሱ
👍26❤3
በኤግዚብትነት የያዘበትን አንድ ባለ መቶ ብር ኖት ይዞ እውነተኛ ቃሉን እንዲሰጥ ይጠይቀዋል:: አጅሬ ግን ልምድ ያለው በመሆኑ እውነቱን ሊያወጣለት ስላልቻለ ሊያስፈራራው በማሰብ በኤግዚቢትነት የተያዘውን ፎርጅድ ብር ጠረጴዛ ላይ አስቀምጦ መግረፊያ ሊያመጣ ይሄዳል፡፡ ከዚያ እንደተመለሰም ኮቱን እንዲያወልቅ ይነግረዋል:: አጅሬ ኮቱን አውልቆ ጠረጴዛ ላይ በነበረው ብር ላይ ጣል ያደርገዋል:: ከዛም መርማሪው ወደ ጓዳ አስገብቶ ለማስፈራራት ያህል አንድ ሁለቴ ሾጥ ሾጥ እየደረገ እውነቱን እንዲያወጣ ለማድረግ ቢሞክርም ሊሳካለት ባለመቻሉ፤ “በል ውጣ! በኋላ ዋጋህን ታገኛለህ፡፡ ብታምን ግን ቶሎ ተፈትተህ ወደ ቤትህ እንድትሄድ አደርግ ነበር" ብሎ ያሰናብተዋል፡፡ አጅሬ ኮቱን ሲያነሳ ፎርጅድ ብሩንም በዘዴ አብሮ አንስቶ ይዞ ይወጣና ወደ እሥር ቤት እየሄደ ሳለ ደብቆ የያዛትን ፎርጅድ ብር ጨባብጦ አፉ ውስጥ ይከትታል፡፡ በምራቅ እንደራሰችም በዝግታ አላምጦ ይውጣታል:: መርማሪው ትንሽ ቆየት ብሎ
ብሩን እንዳላነሳ ትዝ ይለውና ጠረጴዛው ላይ የተወው መስሎት ይፈልጋል! ግን ሊያገኘው አልቻለም:: ፖሊስ ጣቢያውን በሙሉ በልዩ ልዩ ሁኔታ ቢፈትሽና ቢያስፈትሽም ያጣዋል:: ከዚያም ከዓለሙ ውጪ ሌላ ሰው ስላልገባና ከእሱ ውጪ ሌላ ሰው ሊወስደው የሚችል የለም በማለት በንዴት ወደ እስር ቤት ይሄዳል:: እንደገባም እርግጠኛ እንደሆነ በሚያሳይ ሁኔታ የወሰደውን ኤግዚቢት እንዲያመጣ ይጠይቀዋል:: አጅሬ ግን ዓይኔን ግንባር ያድርገው አላየሁም ይላል:: እስረኞቹና እስር ቤቱ በሙሉ ምንጥር ተደርጎ ይፈተሻል፡፡ ነገር ግን ገንዘቡ የገባበት ሊታወቅ አልቻለም:: መርማሪው እንደተናደደ እስረኛውን ወስዶ ደህና አድርጎ እየገረፈ ለማስፈራራት ቢሞክርም አጅሬ ፍንክች የሚል አልሆነም:: በመጨረሻ መግረፉ ሲደክመጡ እስር ቤት ውስጥ ይወረውረዋል:: በነጋታው ፍርድ ቤት መቅረብ ነበረበትና ይቀርባል፡፡ አጅሬ ልብሱን አውልቆ “ጌታዬ፣ በግል ቂም በቀል ከመንገድ ላይ ያለምንም ጥፋቴ አስሮ ሲቀጠቅጠኝ አደረ፡፡ ይኸው ገላዬን ይመልከቱት" ብሎ በግርፋት የቆሰለውን ሰውነቱን ማሳየት ይጀምራል:: ዳኛው ባዩትና በሰሙት ነገር እጅግ ተናደው፣ “ምነው መርማሪ፤ ፖለቲካ ውስጥ የሌለ ተራ እሥረኛ እንዴት እንዲህ አድርገህ ትደበድባለህ፡፡ ለመሆኑ ለምንድነው የመታኸው?'' ብለው ይጠይቁታል፡፡ “ጌታዬ ይህ ግለሰብ እጅግ በጣም አደገኛ ወንጀለኛና በተደጋጋሚ ተፈርዶበት ታስሮ የተፈታ ነው፡፡ በፎርጅድ ይዤው እየመረመርኩት ሳለ ስለተናነቀኝና በቀላሉ ሊለቀኝ ስላልፈለገ ነው የመታሁት" ይላል :: ዳኛውም አለኝ የሚለውን ማስረጃ ይዞ እንዲመጣ ነገር ግን በተደጋጋሚ ወንጀል እየሰራ የታሰረ ስለሆነ ሳይፈታ ወህኒ ቤት ሆኖ ጉዳዩን እንዲከታተል ይወስናሉ፡፡ መርማሪው እንደተባለው በሳምንቱ ሊያቀርበው የሚችል መረጃ ስላልነበረው እስረኛውን ለሁለት ወር ደብቆ አስቀመጠው:: ከሁለት ወር በኋላ ሀላፊዎች እየተዘዋወሩ እስር ቤቱን በጎበኙበት ወቅት ፍርድ ቤት ሳይቀርብ ይህንን ያህል ጊዜ መታሰሩን አስመልክቶ አቤቱታ በማሰማቱ፣ አዛዦቹ በሰጡት ጥብቅ ትዕዛዝና ማስጠንቀቂያ ወደ ፍርድ ቤት ቀረበ። መርማሪው ግን ፍርድ ቤት የሚያቀርበው መረጃ አልነበረውም፡፡ ዳኛው መርማሪውን መረጃ እንዲያቀርብ ሲጠይቁት “መረጃውንም ስርቆታል ብሎ ሲናገር፣ ፍርድ ቤቱ ውስጥ የነበረው ሰው ሁሉ በሳቅ ፈነዳ። ዳኛው በመገረም፤
“መረጃውንም ሰረቀ ነው የምትለው? የሚገርም ነገር ነው፡፡ ለመሆኑ እንዴት መረጃውን ሊያገኘው ቻለ? ነው ወይስ አደራ እንዲያስቀምጥልህ ሰጥተኸው ነበር?" በማለት ቤቱን በሳቅ ላይ ሳቅ ደረቡለት:: መርማሪው ደንግጦ ከመቆም ውጪ ይህ ነው የሚባል የረባ የመከራከሪያ ነጥብ ሊያቀርብ ባለመቻሉ ዳኛው እስረኛውን በነፃ አሰናበቱት:: "አይ ይህቺ የምትገርም ዓለም" አልኩ:: በአብዛኛው ለአጭበርባሪ እንጂ ለንፁሃን ስታደላ አትታይም፡፡ ግን በአንድ በኩል ደግሞ እሱ ንፁህ ሰው ነው ብዬ ራሴን አሳመንኩ:: ሲፀልይና ሲያፀልየን ከልቡ መሬት ላይ ተደፍቶ ነው፡፡ አምላኩን እንዲያስፈታው ሲለምንም ከልብ አምኖና እንደሚያስፈታው ሳይጠራጠር ነው:: እንደእኔ በከፋው ቁጥር አምላኩን አያማርርም ወይም መኖሩን አይጠራጠርም:: አንዴ ትዝ ይለኛል ፀሎት ሲፀልይ አየሁና አፀላለዩ ገርሞኝ፣ “ስማ እንጂ ዓለሙ፤ እንደዚህ እየሰረቅህና ወንጀል እየሰራህ፣ እንዲህ ተመስጠህ ከልብህ ጌታን የምትለምነው ይሰማኛል ብለህ ነው? ባይሆን እንኳን ሌብነትህን እርግፍ አድርገህ ትተህ ቢሆን ኖሮ ሊሰማህ ይችል ይሆናል'' አልኩት፡፡ እሱም በእኔ እንደመገረም እያለ፤ “አይ አማረ _ ለካ _ የዋህ ነህ፡፡ ምን መሰለህ፤ ጌታ ኃጢያተኛ መሆናችንን ያውቃል፣ ግን ከልብ አምነንና አዝነን ከለመነው ይቅርታ ያደርግልናል፡፡ እኔ ብዙ ጊዜ ወንጀል እየሰራሁና እየሰረቅሁ ተይዤያለሁ፡፡ ግን ሁል ጊዜ የምፈታበትን መንገድ እሱ ያመቻችልኛል፡፡ ጌታ መሐሪ ነው፡፡ እንኳን እኛን ቀርቶ ሰባ ነፍስ ያጠፋውን በላየሰብ "ስለመቤቴ ውሀ ስጠኝ" ላለው ሰው ጠብታ ውሀ በመስጠቱ በማርያም አማላጅነት ይቅር ብሎታል" ያለው ትዝ ይለኛል፡፡ እንዳለውም ጌታ ከእኛ ከንፁሃኑና በሱ ላይ የሳሳ እምነት ካለን ይልቅ፣ ወንጀል እየፈፀሙም ቢሆን በሱ አምነው ከልብ ይቅርታ ለለመኑት ያደላልና ይኸው ነፃ እያወጣቸው ነው:: የእነዚህ እስረኞች መፈታት ባይገርመኝም ወንጀለኛው ሲፈታና ንፁህ ሰው እስረኛ ሆኖ ሲቀር ማየቴ ግን አሳዘነኝ፡፡ የእውነት እንዲህ መሸፈንና የጌታም "ኢፍትሀዊ" መሆን አስደነቀኝ:: ይህንን ሳስብ አንድ ሁሌ የሚደንቀኝ ነገር ትዝ አለኝ:: እኛ ኢትዮጵያውያንና ሌሎች በድህነት የሚማቅቁ ሀገራት ሕዝቦች፣ በሀብት ብዛት ከሚንደላቀቁ _ ሀገራት ሕዝቦች እጅግ በተለየ መልኩ ሀይማኖታችንን እናጠብቃለን፡፡ ሁሌ በችግር ውስጥ ሆነንም ቢሆን "ተመስገን አምላኬ" ሳንል አንተኛም:: ነገር ግን በበለፀጉ ሀገራት የሚኖር ህዝቦች ሀይማኖት የላቸውም ባይባልም እንዲህ እንደኛ ጥብቅ አድርገው ለሀይማኖታቸው ሳይጨነቁ
በተቃራኒው ሀብትን በሀብት ላይ፣ ደስታን በደስታ ላይ እየጨመረላቸው ተንደላቀው ይኖራሉ፡፡ እኛ ያመለጠን ወይም የተረፈንን ቅንጣት ምግብ ከእጃችን ቢወድቅ፤ አፈሩን አራግፈን፤እፍ ብለንና ስመን "የምግብ ጡር አለው" በማለት ግፍን ፈርተን ስንጠነቀቅ፣ እነሱ ግን በተረፋቸው ምግብ ላይ ሲጋራ ተርኩሰው፣ በሚበሉት ቸኮላት ቤት ሰርተው እያስጎበኙና በቲማቲምም እየተደባደቡ የምግብ ጡር አይነካችውም፡፡ ይልቁንም ምግብ በምግብ ላይ እየተከመረላቸው በረሀብ ሳይሆን በጥጋብ ይሞታሉ፡፡ እንዲያውም ከእነርሱም አልፎ ተርፎ ለእኛም ይበጁናል:: እኛ ግን በአንፃሩ የምንከባከበው ምግብ ፊቱን ሳይሆን ጀርባውን ሰጥቶን በረሀብ እንረግፋለን፡፡ ታዲያ እንደኔው ከዚሁ ጋር ተያይዞ የእግዚአብሔር "ኢፍትሃዊነት' አልዋጥ ያላት አንድ ፈረንጅ ሀገር ተወልዳ ያደገች ኢትዮጵያዊት ታሪክን ስሰማም መገረሜ አልቀረም:: ታሪኩ እንዲህ ነው፡፡ ቤተሰቦቿ ውጪ ሀገር እያለች አማርኛ እንዳትረሳ በማለት ሁል ጊዜ በአማርኛ እንድትፀልይ ያደርጋሉ፡፡ እሷም ምክንያቱ ባይገባትም እናትና አባቷን ለማስደሰት ስትል በእነዚያ አይታቸው በማታውቃቸው ሰዎች ቋንቋ እየተንተባተበች ትፀልያለች፡፡ ነገር ግን ጠዋትና ማታ በማታውቀቸው ህዝቦች ቋንቋ የምትፀልይበትን ምክንያት ለመረዳት ወላጆችዋ አገርሽ የሚሏትን አገር ካላሳይዋት በስተቀር ሁለተኛ በዛ ቋንቋ እንደማትፀልይ ማስፈራራት ስለጀመረች ሳይወዱ በግድ ትምህርት ቤት ሲዘጋ
ብሩን እንዳላነሳ ትዝ ይለውና ጠረጴዛው ላይ የተወው መስሎት ይፈልጋል! ግን ሊያገኘው አልቻለም:: ፖሊስ ጣቢያውን በሙሉ በልዩ ልዩ ሁኔታ ቢፈትሽና ቢያስፈትሽም ያጣዋል:: ከዚያም ከዓለሙ ውጪ ሌላ ሰው ስላልገባና ከእሱ ውጪ ሌላ ሰው ሊወስደው የሚችል የለም በማለት በንዴት ወደ እስር ቤት ይሄዳል:: እንደገባም እርግጠኛ እንደሆነ በሚያሳይ ሁኔታ የወሰደውን ኤግዚቢት እንዲያመጣ ይጠይቀዋል:: አጅሬ ግን ዓይኔን ግንባር ያድርገው አላየሁም ይላል:: እስረኞቹና እስር ቤቱ በሙሉ ምንጥር ተደርጎ ይፈተሻል፡፡ ነገር ግን ገንዘቡ የገባበት ሊታወቅ አልቻለም:: መርማሪው እንደተናደደ እስረኛውን ወስዶ ደህና አድርጎ እየገረፈ ለማስፈራራት ቢሞክርም አጅሬ ፍንክች የሚል አልሆነም:: በመጨረሻ መግረፉ ሲደክመጡ እስር ቤት ውስጥ ይወረውረዋል:: በነጋታው ፍርድ ቤት መቅረብ ነበረበትና ይቀርባል፡፡ አጅሬ ልብሱን አውልቆ “ጌታዬ፣ በግል ቂም በቀል ከመንገድ ላይ ያለምንም ጥፋቴ አስሮ ሲቀጠቅጠኝ አደረ፡፡ ይኸው ገላዬን ይመልከቱት" ብሎ በግርፋት የቆሰለውን ሰውነቱን ማሳየት ይጀምራል:: ዳኛው ባዩትና በሰሙት ነገር እጅግ ተናደው፣ “ምነው መርማሪ፤ ፖለቲካ ውስጥ የሌለ ተራ እሥረኛ እንዴት እንዲህ አድርገህ ትደበድባለህ፡፡ ለመሆኑ ለምንድነው የመታኸው?'' ብለው ይጠይቁታል፡፡ “ጌታዬ ይህ ግለሰብ እጅግ በጣም አደገኛ ወንጀለኛና በተደጋጋሚ ተፈርዶበት ታስሮ የተፈታ ነው፡፡ በፎርጅድ ይዤው እየመረመርኩት ሳለ ስለተናነቀኝና በቀላሉ ሊለቀኝ ስላልፈለገ ነው የመታሁት" ይላል :: ዳኛውም አለኝ የሚለውን ማስረጃ ይዞ እንዲመጣ ነገር ግን በተደጋጋሚ ወንጀል እየሰራ የታሰረ ስለሆነ ሳይፈታ ወህኒ ቤት ሆኖ ጉዳዩን እንዲከታተል ይወስናሉ፡፡ መርማሪው እንደተባለው በሳምንቱ ሊያቀርበው የሚችል መረጃ ስላልነበረው እስረኛውን ለሁለት ወር ደብቆ አስቀመጠው:: ከሁለት ወር በኋላ ሀላፊዎች እየተዘዋወሩ እስር ቤቱን በጎበኙበት ወቅት ፍርድ ቤት ሳይቀርብ ይህንን ያህል ጊዜ መታሰሩን አስመልክቶ አቤቱታ በማሰማቱ፣ አዛዦቹ በሰጡት ጥብቅ ትዕዛዝና ማስጠንቀቂያ ወደ ፍርድ ቤት ቀረበ። መርማሪው ግን ፍርድ ቤት የሚያቀርበው መረጃ አልነበረውም፡፡ ዳኛው መርማሪውን መረጃ እንዲያቀርብ ሲጠይቁት “መረጃውንም ስርቆታል ብሎ ሲናገር፣ ፍርድ ቤቱ ውስጥ የነበረው ሰው ሁሉ በሳቅ ፈነዳ። ዳኛው በመገረም፤
“መረጃውንም ሰረቀ ነው የምትለው? የሚገርም ነገር ነው፡፡ ለመሆኑ እንዴት መረጃውን ሊያገኘው ቻለ? ነው ወይስ አደራ እንዲያስቀምጥልህ ሰጥተኸው ነበር?" በማለት ቤቱን በሳቅ ላይ ሳቅ ደረቡለት:: መርማሪው ደንግጦ ከመቆም ውጪ ይህ ነው የሚባል የረባ የመከራከሪያ ነጥብ ሊያቀርብ ባለመቻሉ ዳኛው እስረኛውን በነፃ አሰናበቱት:: "አይ ይህቺ የምትገርም ዓለም" አልኩ:: በአብዛኛው ለአጭበርባሪ እንጂ ለንፁሃን ስታደላ አትታይም፡፡ ግን በአንድ በኩል ደግሞ እሱ ንፁህ ሰው ነው ብዬ ራሴን አሳመንኩ:: ሲፀልይና ሲያፀልየን ከልቡ መሬት ላይ ተደፍቶ ነው፡፡ አምላኩን እንዲያስፈታው ሲለምንም ከልብ አምኖና እንደሚያስፈታው ሳይጠራጠር ነው:: እንደእኔ በከፋው ቁጥር አምላኩን አያማርርም ወይም መኖሩን አይጠራጠርም:: አንዴ ትዝ ይለኛል ፀሎት ሲፀልይ አየሁና አፀላለዩ ገርሞኝ፣ “ስማ እንጂ ዓለሙ፤ እንደዚህ እየሰረቅህና ወንጀል እየሰራህ፣ እንዲህ ተመስጠህ ከልብህ ጌታን የምትለምነው ይሰማኛል ብለህ ነው? ባይሆን እንኳን ሌብነትህን እርግፍ አድርገህ ትተህ ቢሆን ኖሮ ሊሰማህ ይችል ይሆናል'' አልኩት፡፡ እሱም በእኔ እንደመገረም እያለ፤ “አይ አማረ _ ለካ _ የዋህ ነህ፡፡ ምን መሰለህ፤ ጌታ ኃጢያተኛ መሆናችንን ያውቃል፣ ግን ከልብ አምነንና አዝነን ከለመነው ይቅርታ ያደርግልናል፡፡ እኔ ብዙ ጊዜ ወንጀል እየሰራሁና እየሰረቅሁ ተይዤያለሁ፡፡ ግን ሁል ጊዜ የምፈታበትን መንገድ እሱ ያመቻችልኛል፡፡ ጌታ መሐሪ ነው፡፡ እንኳን እኛን ቀርቶ ሰባ ነፍስ ያጠፋውን በላየሰብ "ስለመቤቴ ውሀ ስጠኝ" ላለው ሰው ጠብታ ውሀ በመስጠቱ በማርያም አማላጅነት ይቅር ብሎታል" ያለው ትዝ ይለኛል፡፡ እንዳለውም ጌታ ከእኛ ከንፁሃኑና በሱ ላይ የሳሳ እምነት ካለን ይልቅ፣ ወንጀል እየፈፀሙም ቢሆን በሱ አምነው ከልብ ይቅርታ ለለመኑት ያደላልና ይኸው ነፃ እያወጣቸው ነው:: የእነዚህ እስረኞች መፈታት ባይገርመኝም ወንጀለኛው ሲፈታና ንፁህ ሰው እስረኛ ሆኖ ሲቀር ማየቴ ግን አሳዘነኝ፡፡ የእውነት እንዲህ መሸፈንና የጌታም "ኢፍትሀዊ" መሆን አስደነቀኝ:: ይህንን ሳስብ አንድ ሁሌ የሚደንቀኝ ነገር ትዝ አለኝ:: እኛ ኢትዮጵያውያንና ሌሎች በድህነት የሚማቅቁ ሀገራት ሕዝቦች፣ በሀብት ብዛት ከሚንደላቀቁ _ ሀገራት ሕዝቦች እጅግ በተለየ መልኩ ሀይማኖታችንን እናጠብቃለን፡፡ ሁሌ በችግር ውስጥ ሆነንም ቢሆን "ተመስገን አምላኬ" ሳንል አንተኛም:: ነገር ግን በበለፀጉ ሀገራት የሚኖር ህዝቦች ሀይማኖት የላቸውም ባይባልም እንዲህ እንደኛ ጥብቅ አድርገው ለሀይማኖታቸው ሳይጨነቁ
በተቃራኒው ሀብትን በሀብት ላይ፣ ደስታን በደስታ ላይ እየጨመረላቸው ተንደላቀው ይኖራሉ፡፡ እኛ ያመለጠን ወይም የተረፈንን ቅንጣት ምግብ ከእጃችን ቢወድቅ፤ አፈሩን አራግፈን፤እፍ ብለንና ስመን "የምግብ ጡር አለው" በማለት ግፍን ፈርተን ስንጠነቀቅ፣ እነሱ ግን በተረፋቸው ምግብ ላይ ሲጋራ ተርኩሰው፣ በሚበሉት ቸኮላት ቤት ሰርተው እያስጎበኙና በቲማቲምም እየተደባደቡ የምግብ ጡር አይነካችውም፡፡ ይልቁንም ምግብ በምግብ ላይ እየተከመረላቸው በረሀብ ሳይሆን በጥጋብ ይሞታሉ፡፡ እንዲያውም ከእነርሱም አልፎ ተርፎ ለእኛም ይበጁናል:: እኛ ግን በአንፃሩ የምንከባከበው ምግብ ፊቱን ሳይሆን ጀርባውን ሰጥቶን በረሀብ እንረግፋለን፡፡ ታዲያ እንደኔው ከዚሁ ጋር ተያይዞ የእግዚአብሔር "ኢፍትሃዊነት' አልዋጥ ያላት አንድ ፈረንጅ ሀገር ተወልዳ ያደገች ኢትዮጵያዊት ታሪክን ስሰማም መገረሜ አልቀረም:: ታሪኩ እንዲህ ነው፡፡ ቤተሰቦቿ ውጪ ሀገር እያለች አማርኛ እንዳትረሳ በማለት ሁል ጊዜ በአማርኛ እንድትፀልይ ያደርጋሉ፡፡ እሷም ምክንያቱ ባይገባትም እናትና አባቷን ለማስደሰት ስትል በእነዚያ አይታቸው በማታውቃቸው ሰዎች ቋንቋ እየተንተባተበች ትፀልያለች፡፡ ነገር ግን ጠዋትና ማታ በማታውቀቸው ህዝቦች ቋንቋ የምትፀልይበትን ምክንያት ለመረዳት ወላጆችዋ አገርሽ የሚሏትን አገር ካላሳይዋት በስተቀር ሁለተኛ በዛ ቋንቋ እንደማትፀልይ ማስፈራራት ስለጀመረች ሳይወዱ በግድ ትምህርት ቤት ሲዘጋ
👍33❤3