ዐውደ ምሕረት
3.69K subscribers
929 photos
24 videos
271 files
192 links
"ቤተ ክርስቲያን ባሕረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት"
Download Telegram
ዕብ 13፥7 "ዋኖቻችሁን አስቡ"

ይህን ኃይለቃል ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ በመንፈስቅዱስ ተቃኝቶ በረድኤተ እግዚአብሔር ተጎብኝቶ ተናግሮታል። አስቀድሞም "የጸኑትን አስቡ" በማለት መክሮናል(ዕብ 12፥3)። ስለምን ማሰብ ማንንስ ማሰብ እንዳለብን ግራ ለገባን ለእኛ ይህን መልእክት ጽፎልናል። ኃጢአት ከሚሠራባቸው መንገዶች አንዱ ሀሳብ ነው። ለዚህ ነው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ "ለቀደሙት አትግደል እንደተባለ ሰምታችኅል እኔ ግን እላችኅለሁ በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል" በማለት ወደ መግደል የሚወስደውንና በሀሳብ ሊሠራ የሚችለውን ቁጣ የተባለ ኃጢአት የከለከለው(ማቴ 5፥22)። ዋኖችን(ቅዱሳንን) ማሰብ እኩይ ሀሳብን በማሰብ ከመባከን ያድናል። ቅዱስ ጳውሎስን በድንቅ አጠራሩ የጠራ ጌታችን ራሱ በመዋዕለ ስብከቱ "ቀዝቃዛ ጽዋ ውኃ ብቻ በደቀመዝሙሬ ስም የሚያጠጣ ዋጋው አይጠፋበትም" (ማቴ10፥42) ብሎ የተናገረው ደቀመዛሙርትን (ቅዱሳንን) ማሰብ እንደሚገባን ሲያስረዳን ነው። ሀሳብ ለጽድቅም ለኃጢአትም መነሻ መሆኑን በሚገባ ማስተዋል ያስፈልጋል።" መልካም ሰው ከልቡ መልካም መዝገብ መልካም ነገርን ያወጣል ክፉም ሰው ከክፉ መዝገብ ክፉ ነገርን ያወጣል.የተባለውም ለዚሁ ነው(ማቴ12፥35)። ቅዱሳንን በማሰብ ብቻ ግን መዳን አይቻልም። አስቦ በሃይማኖት በምግባር በመምሰል እንጂ።

#ለምን ቅዱሳንን አስቡ ተባልን?

፨በምኞት ተስበን በኃጢአት እንዳንወድቅ። ቅዱሳንን በማሰብ የተጠመደ አእምሮ ያልተገባ ጉዳይን ለማሰብ ጊዜ አይኖረውምና።
፨እንድንመስላቸው። "የኑሯቸውን ፍሬ እየተመለከታችሁ በእምነት ምሰሏቸው" ዕብ 13፥7።
፨ከቃልኪዳናቸው ለመጠቀም። "ከመረጥኩዋቸው ጋር ቃልኪዳኔን አደረግሁ።" መዝ 88፥3
፨እግዚአብሔርን እንድናስብና እንድናደንቅ። "እግዚአብሔር በቅዱሳኑ ላይ ድንቅ ነው" መዝ 67፥35።
፨ቅዱሳኑ ለእግዚአብሔር ያሳዩትን ፍጹም ፍቅርና መገዛት ተመልክተን በጥቂቱ ለእግዚአብሔር መገዛት ያልቻለ እኛነታችንን ወቅሰን በንስሐ እንድንመለስ። "ወደ አባታችሁ ወደ አብርሃም ወደ ወለደቻችሁም ወደ ሳራ ተመልከቱ።" ኢሳ 51፥2
፨በባዶነታችን የምንታበይ እኛ ትሕትናን እንድንማር። አበ ብዙኃን ሥርወ ሃይማኖት የተባለ አብርሃም አመድና ትቢያ ነኝ ካለ፤ ልበ አምላክ ክቡር ዳዊት እኔ ግን ትል ነኝ ሰውም አይደለሁም ካለ፤ ቅዱስ ጳውሎስ ጭንጋፍ ነኝ ካለ (ዘፍ 18፥27፤መዝ 21፥6 ፤1ኛ ቆሮ 15፥8) እኛ ማንነን እንበል?

#ቅዱሳንን እንዴት እናስብ?

፨በሚከብሩበት ዕለት ታቦታቸውን በማንገሥ።
፨ገድላቸውን፣ተአምራታቸውን በማንበብ።
፨በስማቸው ነዳያንን በመመጽወት።
፨በስማቸው በታነጸው ቤተክርስቲያን መባ (ዕጣን፣ጣፍ፣ዘቢብ፣ዣንጥላ፣መጋረጃ) በመስጠት።
፨በመንፈሳዊ ዝማሬ ቅዱሳንን አስበን፣ መስለን ስሙን ለመቀደስ መንግሥቱን ለመውረስ ልዑል አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር በቸርነቱ ይርዳን።

አሜን።

በወንድችማን #ኢዮብ ክንፍ

👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ዕብ 13፥7 "ዋኖቻችሁን አስቡ"

ይህን ኃይለቃል ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ በመንፈስቅዱስ ተቃኝቶ በረድኤተ እግዚአብሔር ተጎብኝቶ ተናግሮታል። አስቀድሞም "የጸኑትን አስቡ" በማለት መክሮናል(ዕብ 12፥3)። ስለምን ማሰብ ማንንስ ማሰብ እንዳለብን ግራ ለገባን ለእኛ ይህን መልእክት ጽፎልናል። ኃጢአት ከሚሠራባቸው መንገዶች አንዱ ሀሳብ ነው። ለዚህ ነው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ "ለቀደሙት አትግደል እንደተባለ ሰምታችኅል እኔ ግን እላችኅለሁ በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል" በማለት ወደ መግደል የሚወስደውንና በሀሳብ ሊሠራ የሚችለውን ቁጣ የተባለ ኃጢአት የከለከለው(ማቴ 5፥22)። ዋኖችን(ቅዱሳንን) ማሰብ እኩይ ሀሳብን በማሰብ ከመባከን ያድናል። ቅዱስ ጳውሎስን በድንቅ አጠራሩ የጠራ ጌታችን ራሱ በመዋዕለ ስብከቱ "ቀዝቃዛ ጽዋ ውኃ ብቻ በደቀመዝሙሬ ስም የሚያጠጣ ዋጋው አይጠፋበትም" (ማቴ10፥42) ብሎ የተናገረው ደቀመዛሙርትን (ቅዱሳንን) ማሰብ እንደሚገባን ሲያስረዳን ነው። ሀሳብ ለጽድቅም ለኃጢአትም መነሻ መሆኑን በሚገባ ማስተዋል ያስፈልጋል።" መልካም ሰው ከልቡ መልካም መዝገብ መልካም ነገርን ያወጣል ክፉም ሰው ከክፉ መዝገብ ክፉ ነገርን ያወጣል.የተባለውም ለዚሁ ነው(ማቴ12፥35)። ቅዱሳንን በማሰብ ብቻ ግን መዳን አይቻልም። አስቦ በሃይማኖት በምግባር በመምሰል እንጂ።

#ለምን ቅዱሳንን አስቡ ተባልን?

፨በምኞት ተስበን በኃጢአት እንዳንወድቅ። ቅዱሳንን በማሰብ የተጠመደ አእምሮ ያልተገባ ጉዳይን ለማሰብ ጊዜ አይኖረውምና።
፨እንድንመስላቸው። "የኑሯቸውን ፍሬ እየተመለከታችሁ በእምነት ምሰሏቸው" ዕብ 13፥7።
፨ከቃልኪዳናቸው ለመጠቀም። "ከመረጥኩዋቸው ጋር ቃልኪዳኔን አደረግሁ።" መዝ 88፥3
፨እግዚአብሔርን እንድናስብና እንድናደንቅ። "እግዚአብሔር በቅዱሳኑ ላይ ድንቅ ነው" መዝ 67፥35።
፨ቅዱሳኑ ለእግዚአብሔር ያሳዩትን ፍጹም ፍቅርና መገዛት ተመልክተን በጥቂቱ ለእግዚአብሔር መገዛት ያልቻለ እኛነታችንን ወቅሰን በንስሐ እንድንመለስ። "ወደ አባታችሁ ወደ አብርሃም ወደ ወለደቻችሁም ወደ ሳራ ተመልከቱ።" ኢሳ 51፥2
፨በባዶነታችን የምንታበይ እኛ ትሕትናን እንድንማር። አበ ብዙኃን ሥርወ ሃይማኖት የተባለ አብርሃም አመድና ትቢያ ነኝ ካለ፤ ልበ አምላክ ክቡር ዳዊት እኔ ግን ትል ነኝ ሰውም አይደለሁም ካለ፤ ቅዱስ ጳውሎስ ጭንጋፍ ነኝ ካለ (ዘፍ 18፥27፤መዝ 21፥6 ፤1ኛ ቆሮ 15፥8) እኛ ማንነን እንበል?

#ቅዱሳንን እንዴት እናስብ?

፨በሚከብሩበት ዕለት ታቦታቸውን በማንገሥ።
፨ገድላቸውን፣ተአምራታቸውን በማንበብ።
፨በስማቸው ነዳያንን በመመጽወት።
፨በስማቸው በታነጸው ቤተክርስቲያን መባ (ዕጣን፣ጣፍ፣ዘቢብ፣ዣንጥላ፣መጋረጃ) በመስጠት።
፨በመንፈሳዊ ዝማሬ ቅዱሳንን አስበን፣ መስለን ስሙን ለመቀደስ መንግሥቱን ለመውረስ ልዑል አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር በቸርነቱ ይርዳን።

አሜን።

በወንድችማን #ኢዮብ ክንፍ

👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ዕብ 13፥7 "ዋኖቻችሁን አስቡ"

ይህን ኃይለቃል ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ በመንፈስቅዱስ ተቃኝቶ በረድኤተ እግዚአብሔር ተጎብኝቶ ተናግሮታል። አስቀድሞም "የጸኑትን አስቡ" በማለት መክሮናል(ዕብ 12፥3)። ስለምን ማሰብ ማንንስ ማሰብ እንዳለብን ግራ ለገባን ለእኛ ይህን መልእክት ጽፎልናል። ኃጢአት ከሚሠራባቸው መንገዶች አንዱ ሀሳብ ነው። ለዚህ ነው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ "ለቀደሙት አትግደል እንደተባለ ሰምታችኅል እኔ ግን እላችኅለሁ በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል" በማለት ወደ መግደል የሚወስደውንና በሀሳብ ሊሠራ የሚችለውን ቁጣ የተባለ ኃጢአት የከለከለው(ማቴ 5፥22)። ዋኖችን(ቅዱሳንን) ማሰብ እኩይ ሀሳብን በማሰብ ከመባከን ያድናል። ቅዱስ ጳውሎስን በድንቅ አጠራሩ የጠራ ጌታችን ራሱ በመዋዕለ ስብከቱ "ቀዝቃዛ ጽዋ ውኃ ብቻ በደቀመዝሙሬ ስም የሚያጠጣ ዋጋው አይጠፋበትም" (ማቴ10፥42) ብሎ የተናገረው ደቀመዛሙርትን (ቅዱሳንን) ማሰብ እንደሚገባን ሲያስረዳን ነው። ሀሳብ ለጽድቅም ለኃጢአትም መነሻ መሆኑን በሚገባ ማስተዋል ያስፈልጋል።" መልካም ሰው ከልቡ መልካም መዝገብ መልካም ነገርን ያወጣል ክፉም ሰው ከክፉ መዝገብ ክፉ ነገርን ያወጣል.የተባለውም ለዚሁ ነው(ማቴ12፥35)። ቅዱሳንን በማሰብ ብቻ ግን መዳን አይቻልም። አስቦ በሃይማኖት በምግባር በመምሰል እንጂ።

#ለምን ቅዱሳንን አስቡ ተባልን?

፨በምኞት ተስበን በኃጢአት እንዳንወድቅ። ቅዱሳንን በማሰብ የተጠመደ አእምሮ ያልተገባ ጉዳይን ለማሰብ ጊዜ አይኖረውምና።
፨እንድንመስላቸው። "የኑሯቸውን ፍሬ እየተመለከታችሁ በእምነት ምሰሏቸው" ዕብ 13፥7።
፨ከቃልኪዳናቸው ለመጠቀም። "ከመረጥኩዋቸው ጋር ቃልኪዳኔን አደረግሁ።" መዝ 88፥3
፨እግዚአብሔርን እንድናስብና እንድናደንቅ። "እግዚአብሔር በቅዱሳኑ ላይ ድንቅ ነው" መዝ 67፥35።
፨ቅዱሳኑ ለእግዚአብሔር ያሳዩትን ፍጹም ፍቅርና መገዛት ተመልክተን በጥቂቱ ለእግዚአብሔር መገዛት ያልቻለ እኛነታችንን ወቅሰን በንስሐ እንድንመለስ። "ወደ አባታችሁ ወደ አብርሃም ወደ ወለደቻችሁም ወደ ሳራ ተመልከቱ።" ኢሳ 51፥2
፨በባዶነታችን የምንታበይ እኛ ትሕትናን እንድንማር። አበ ብዙኃን ሥርወ ሃይማኖት የተባለ አብርሃም አመድና ትቢያ ነኝ ካለ፤ ልበ አምላክ ክቡር ዳዊት እኔ ግን ትል ነኝ ሰውም አይደለሁም ካለ፤ ቅዱስ ጳውሎስ ጭንጋፍ ነኝ ካለ (ዘፍ 18፥27፤መዝ 21፥6 ፤1ኛ ቆሮ 15፥8) እኛ ማንነን እንበል?

#ቅዱሳንን እንዴት እናስብ?

፨በሚከብሩበት ዕለት ታቦታቸውን በማንገሥ።
፨ገድላቸውን፣ተአምራታቸውን በማንበብ።
፨በስማቸው ነዳያንን በመመጽወት።
፨በስማቸው በታነጸው ቤተክርስቲያን መባ (ዕጣን፣ጣፍ፣ዘቢብ፣ዣንጥላ፣መጋረጃ) በመስጠት።
፨በመንፈሳዊ ዝማሬ ቅዱሳንን አስበን፣ መስለን ስሙን ለመቀደስ መንግሥቱን ለመውረስ ልዑል አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር በቸርነቱ ይርዳን።

አሜን።

በወንድችማን #ኢዮብ ክንፍ

👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#መዋዕለ_ጾም

ጾመ ለተወሰነ ጊዜ ከመብልና መጠጥ ተከልክሎ መቆየት ነው፡፡ ለተወሰነ ጊዜ ከምግብ ተቆጥቦ መቆየት ለጤንነት ለሥጋም ለነፍስም ጠቀሜታ አለው፡፡

#ለምን_እንጾማለን?

በደካማ የሥጋ ፈቃድ ምክንያት ሕይወትን በሚዋጋ ሰይጣንና ከሱም ጋር በሚመጡ ፈተናዎች ላይ መንፈሳዊ ኃይልን ለማጠናከር የኃጢኣት ይቅርታና በረከት ለማግኘት ነው፡፡ ሐዋርያት ‹‹ጌታ ሆይ! ይህን ክፉ መንፈስ ልናወጣው ያልቻልነው ስለምንድነው?›› ብለው ጠየቁት ጌታም ‹‹ስለእምነታችሁ ደካማነት ነው……….. ይህ ዓይነት ግን ከጾምና ጸሎት በቀር አይወጣም›› ብሎ መለሰላቸው፡፡ ማቴ17÷21
በመልሱ ‹‹የዚህ ዓይነት›› የሚለው ኃይለ ቃል የጨለማ ኃይሎች የሚለውን ያመለክታል፡፡
‹‹ጦርነታችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለም፤ ከጨለማ ገዢዎች አለቆችና ሥልጣኖች ጋር›› ነው ብሎ ሐዋርያው እንደገለጠው፡፡ /ኤፌ6÷12/

#የጾም_ጥቅም?

የሥጋ ፈቃድ ለነፍስ ፈቃድ ለማስገዛት ይረዳል፤
ሰውነትን በእግዚአብሔር ዘንድ ታዛዥና ትሁት ያደርጋል፤
ታዛዥነትን ያሳያል፤
ለአካላዊ ብቃትና ጤንነትም አስተዋጽኦ አለው፤
ለሰውነት የምግብ መፍጫና ማዋሐጃ ክፍሎች የዕረፍት ጊዜ ያስገኛል፤

#በጾም_ወቅት_የሚወሰዱ_ጥንቃቄዎች

መጾም ከመብልና መጠጥ ብቻ አይደለም፡፡ ሰውን /ራስንም ጭምር/ ከሚጎዱ መጥፎ ነገሮች መታቀብ፣ የሰውነትን ክፍሎች ከጥፋት ሥራ መቆጣጠር ያስፈልጋል፡፡ ከምግብ እንደምንጾም ሁሉ ወደ ክፉ ተግባር ከሚገፋፉ ስሜቶች ሁሉ መከልከል ትልቅ ጾም ነው፡፡

ሌላው የበደሉትን ይቅርታ መጠየቅ የተበደሉትን ይቅር ማለት /መተው ይቅር መባባል ነው፡፡ ይቅር የማይሉ ይቅርታ የላቸውም፡፡ ይቅር አለመባባል ከእግዚአብሐየር ይቅርታ ራስን በፈቃድ ማግለል ነው፡፡

እምነታችን የፍጹምነት ሥራ የሚሰራው በሕይወታችን የምንወደውን ሁሉ አግኝተን ደስ ተሰኝተን ለመኖር ከፍ ብለን የጠቀስናቸው ሁሉ ተስተካክለውና ተሟልተው መጠበቅ ይኖርባቸዋል፡፡
የተሻለ ኑሮ ለመኖር አካሄዳችን ከእግዚአብሔር ጋር እናደርጋለን፡፡

ምንጭ መዝገበ ታሪክ
ክፍል ፩

👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
"ከምድር ወደ ሰማይ ለማረግ መሰላል ሆንሽ"
#ውዳሴ_ማርያም ዘ አርብ

የውዳሴ ማርያም ጸአፊ ቅዱስ ኤፍሬም ሶሪያዊ ቢሆንም ቅሉ ደራሲው ግን መንፈስ ቅዱስ ነው። ስለሆነም መንፈስ ቅዱስ በገለጠለት መሠረት ሊቁ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን "ከምድር ወደ ሰማይ ለማረግ መሰላል ሆንሽ " ሲል አራቆ ጽፏል ።

አዎን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም መሰላል ነች ። በመሠላል እታች ያለው ወደላይ ይወጣል እላይ ያለውም ወደታች ይወርድበታል። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም የምድራዊ ሰዎችን ጸሎትና ልመና ወደ ሰማይ አባታቸው ወደ እግዚአብሔር ዘንድ ታደርሳለች ታሳርጋለች የእግዚአብሔር ይቅርታና ምሕረትን ደግሞ ወደ ሰው ልጆች ታወርዳለት ፣ታመጣለችና አማናዊት መሰላል ነች። ሊቁ አባ ጽጌ ድንግል በማህሌተ ጽጌው "አልቦ ጸሎት  ወአልቦ ትንባሌ እንበሌከ ማርያም የዓአርግ ሉዓሌ" ድንግል ማርያም ሆይ ያላንቺ አማላጅነት ወደ ሰማይ የሚያርግ ጸሎትና ልመና የለም"  እንዳለ

ቅዱስ ሉቃስ በወንጌሉ ስለ ጌታችን ዕርገት ሲናገር እንዲ ይላል "እስከ ቢታንያም አወጣቸው እጆቹንም አንሥቶ ባረካቸው።ሲባርካቸውም ከእነርሱ ተለየ ወደ ሰማይም ዐረገ። " #ሉቃ 24÷50

ዕርገቱም እንደ ኤልያስ በሠረገላ እንደ ሄኖክም በመሰወር እንደ ሕዝራም ሱቱኤል በመላእክት እገዛ የሆነ አይደለም ። ደመና ከዐይናቸው ሰውራ እስክትቀበለው ድረስ ከፍ ከፍ አለ እንጂ አልጠፋባቸውም ሰማይን አተኩረው እስኪመለከቱ ድረስ የሰማይ መላእክትም እንኪገስጾቸው ድረስ በተመስጦ ሆነው ሲያርግ አዮት እንጂ አረቀቀባቸውም በሰው አምሮ በሚረዳና በሚገባ መልኩ በርዕቀት ከነርሱ ተለይቶ ከፍ ከፍ አለ ዐረገ ። " እናንት የገሊላ ሰዎች እንዲህ አተኩራችሁ ወደ ሰማይ የምትመለከቱት ስለምንድነው እንዲሁ ሲያርግ እንዳያችሁት እንዲሁ ደግሞ ይመጣልና " #ሐዋ 1÷11

መሰላል ሁለት ትይይዮ የሆኑ ቋሚ ዘንጎች ያሉት ሲሆን በመካከላቸውም በየተወሰነ ርቀቱ በተደረደሩ አግዳሚ ዘንጎች ሁለቱ ትይዮ ዘንጎች የተጋጠሙ ናቸው ::

ሁለቱ ትይዮ የሆኑ ረጃችም ዘንጎች በሁለት ወገን ድንግል መሆኗን (ድንግል በክሌ) ያመሰጥራሉ። አንድም ብሉይና ሐዲስን ሲወክሉ በመካከላቸው ያሉ ርብራብ ዘንጎች ደግሞ የብሉይና የሐዲስ መገናኛው ድልድይ እመቤታችን መሆኟን ያስረዳሉ በቡሉይ መጨረሻ በሐዲስ መጀመሪያ ተገኝታለችን አንድም በሰውና በእግዚአብሔር መካከል ያለ ፈራጅ የሆነ ንጉሥ ሰው ሲሆን አምላክ አምላክ ሲሆን ደግሞ ሰው የሆነውን መካከለኛ ትወልደዋለችና። አንድም የጠቡ ግድግዳ የፈረሰባት ሰማይና ምድር ሰውና መላእክት ነፍስና ሥጋ የታረቁባት የተቀራረቡባት የዕርቅ ሰነድ እመቤታችን ነችና መሰላል የእመቤታችን ምሳሌ ነው።
በመጻሕፍ ቅዱስ ላይም ይህ ነገር የጎላ የተረዳ ነው::..." ያዕቆብም ከቤርሳቤህ ወጥቶ ወደ ካራን ሄደ። ወደ አንድ ስፍራም ደረሰ፥ ፀሐይም ጠልቃ ነበርና ከዚያ አደረ፤ በዚያም ስፍራ ድንጋይ አነሣ፥ ከራሱም በታች ተንተርሶ በዚያ ስፍራ ተኛ። ሕልምም አለመ፤ #እነሆም_መሰላል በምድር ላይ ተተክሎ፥ ራሱም ወደ ሰማይ ደርሶ፥ እነሆም_የእግዚአብሔር_መላእክት ይወጡበት ይወርዱበት ነበር። እነሆም፥# እግዚአብሔር በላይ ቆሞበት ነበር፥ #ዘፍ 28÷10-13


ታድያ ሊቁ ቅዱስ ኤፍሬም ሶሪያዊ አንቺ ከምድር ወደ ሰማይ ለማረግ መሰላል ሆንሽ ሲል ግን እንደ መሰላል ተረግጧት ወጣ ማለት አይደለም የወጣው ወደ ሰማይ ነው የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ቁመትም እንደ ሰው ሁሉ ሦስት ክንድ ከስንዝር ብቻ ነው ።

በምሥጢር ሊናገር የፈለገው ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋን ከነፍሷም ነፍስን ባይነሳ ኖሮ ለመለኮት ወደ ሰማይ ዐረገ የሚልል ነገር ባልተነገረለት ነበር የሥጋን ገንዘብ ገንዘቡ ስላደረገ ውጣ ፣ከፍ ፣ከፍ አለ ዐረገ የሚሉት ነገሮች ተነገረለት ። ቅዱስ ኤፍሬም ከምድር ወደ ሰማይ ለማረግ መሰላል ሆንሽ ብቻ ይበል እንጂ ቅሉ እመቤታችንስ ለቃል ከሰማይ ወደ ምድር ለመውረድም መሰላል ሆናዋለች። ድንግል ማርያም ባትኖር ኖሮ ከማን ሰው ይሆን ነበር? መንክር ኦ ዝ ምሥጢር!

እንዲያውም ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ዕርገቱንና ሰው የመሆኑን ምሥጢር ሲያወዳጁ እንዲ ይላሉ"የቃል ርደት በማኅጸን የሥጋ ዕርገት በአርባ ቀን"

ምን ማለታቸው ነው ቢሉ ለቃል ርደትም ለሥጋ ዕርገትም እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እንደ መሰላል ሆና ለች ያለ እመቤታችን የቃል ርደት (መውረድ) ሆነ የሥጋ ዕርገት አይታሰብምና ነው።

ክቡር ዳዊትም ይህን የሊቁን ሀሳብ የቅዱስ ኤፍሬምን ሀሳብ ሲደግፍ እንዲ ይላል። “ #በምሥራቅ በኩል ወደ ሰማየ ሰማያት ለወጣ #ለእግዚአብሔር ዘምሩ፤ የኃይል ቃል የሆነ ቃሉን፥ እነሆ፥ ይሰጣል።” #መዝ (68) 68፥33 በምሥራቅ በኩል ማለቱ አቅጣጫን ብቻ የሚጠቁም ሳይሆን ከምሥራቅ ፀሐይ እንደሚወጣ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያምም ፀሐየ ጽድቅ ኢየሱስ ክርስቶስ ይወጣልና እመቤታችን #ምሥራቀ_ምሥራቃት_ሞጻ_ፀሐይ ትባላለችና ፀሐይ ክርስቶስ የወጣባት ምሥራቃዊ መሠላል እርሷ ነች ። መለኮት በሁሉ የመላ ፣ በሁሉ ያለ ነው የሌለበት ቦታ የለም በዚህ አለ በዚያ የለም አይባልለትም # መዝ 138 (139)÷7-10 ነገር ግን የምሥራቅ የእመቤታችንን ሥጋና ነፍስ በመዋሕዱ ግን ከምድር ወደ ሰማይ ሄደ ከፍ ከፍ አለ ዐረገ ተባለለት ። መለኮት ዐረገ እንዲባል ምክንያትቱ ምሥራቁ ሆነችው ።

የነዚህ የዳዊትና የኤፍሬም የመንፈስ ቅዱስ ሕብረት ምን ይረቅ?
__ #ለምን_ዐረገ ? ___
#ትንቢቱን_ለመፈጸም :-"አምላክ በእልልታ፥ እግዚአብሔር በመለከት ድምፅ ዐረገ።ዘምሩ፥ ለአምላካችን ዘምሩ፤ ዘምሩ፥ ለንጉሣችን ዘምሩ። #መዝ46(47)÷5-6 ነቢዮ ዳዊት ይህን የተናገረው ከክርስቶስ ልደት በፊት ከአንድ ሺህ ዓመት ቀደም ብሎ ነው።
#ሥፍራን_ለማዘጋጀት :- መግሥተ ሠማያት ቀድማ ያልተዘጋጀች አሁን ሄዶ የሚያዘጋጃት ሆና ሳይሆን ለእናንተ ለአባቴ ብሩካኖች የተገባች ሆና በመጨረሻው ቀን ተገልጣ እንድትሰጣችሁ የማደርግ እኔ ነኝ አሁን ሄጄ በአባቴ ዕሪና (ትክክል ) በአብ ቀኝ በክብሩ ዙፋን ልቀመጥ ይገባኛል ሲል ነው “በአባቴ ቤት ብዙ መኖሪያ አለ፤ እንዲህስ ባይሆን ባልኋችሁ ነበር፤ ስፍራ አዘጋጅላችሁ ዘንድ እሄዳለሁና፤” #ዮሐንስ 14፥2
#መንፈስ_ቅዱስን_ለመላክ :- “እኔ ግን እውነት እነግራችኋለሁ፤ እኔ እንድሄድ ይሻላችኋል። እኔ ባልሄድ አጽናኙ ወደ እናንተ አይመጣምና፤ እኔ ብሄድ ግን እርሱን እልክላችኋለሁ።” #ዮሐንስ 16፥7

አ.አ ኢትዮጵያ
ሰኔ ፫ቀን / ፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
ተክለ ኤል ኃይለ ማርያም
#መዋዕለ_ጾም

ጾመ ለተወሰነ ጊዜ ከመብልና መጠጥ ተከልክሎ መቆየት ነው፡፡ ለተወሰነ ጊዜ ከምግብ ተቆጥቦ መቆየት ለጤንነት ለሥጋም ለነፍስም ጠቀሜታ አለው፡፡

#ለምን_እንጾማለን?

በደካማ የሥጋ ፈቃድ ምክንያት ሕይወትን በሚዋጋ ሰይጣንና ከሱም ጋር በሚመጡ ፈተናዎች ላይ መንፈሳዊ ኃይልን ለማጠናከር የኃጢኣት ይቅርታና በረከት ለማግኘት ነው፡፡ ሐዋርያት ‹‹ጌታ ሆይ! ይህን ክፉ መንፈስ ልናወጣው ያልቻልነው ስለምንድነው?›› ብለው ጠየቁት ጌታም ‹‹ስለእምነታችሁ ደካማነት ነው……….. ይህ ዓይነት ግን ከጾምና ጸሎት በቀር አይወጣም›› ብሎ መለሰላቸው፡፡ ማቴ17÷21
በመልሱ ‹‹የዚህ ዓይነት›› የሚለው ኃይለ ቃል የጨለማ ኃይሎች የሚለውን ያመለክታል፡፡
‹‹ጦርነታችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለም፤ ከጨለማ ገዢዎች አለቆችና ሥልጣኖች ጋር›› ነው ብሎ ሐዋርያው እንደገለጠው፡፡ /ኤፌ6÷12/

#የጾም_ጥቅም?

የሥጋ ፈቃድ ለነፍስ ፈቃድ ለማስገዛት ይረዳል፤
ሰውነትን በእግዚአብሔር ዘንድ ታዛዥና ትሁት ያደርጋል፤
ታዛዥነትን ያሳያል፤
ለአካላዊ ብቃትና ጤንነትም አስተዋጽኦ አለው፤
ለሰውነት የምግብ መፍጫና ማዋሐጃ ክፍሎች የዕረፍት ጊዜ ያስገኛል፤

#በጾም_ወቅት_የሚወሰዱ_ጥንቃቄዎች

መጾም ከመብልና መጠጥ ብቻ አይደለም፡፡ ሰውን /ራስንም ጭምር/ ከሚጎዱ መጥፎ ነገሮች መታቀብ፣ የሰውነትን ክፍሎች ከጥፋት ሥራ መቆጣጠር ያስፈልጋል፡፡ ከምግብ እንደምንጾም ሁሉ ወደ ክፉ ተግባር ከሚገፋፉ ስሜቶች ሁሉ መከልከል ትልቅ ጾም ነው፡፡

ሌላው የበደሉትን ይቅርታ መጠየቅ የተበደሉትን ይቅር ማለት /መተው ይቅር መባባል ነው፡፡ ይቅር የማይሉ ይቅርታ የላቸውም፡፡ ይቅር አለመባባል ከእግዚአብሐየር ይቅርታ ራስን በፈቃድ ማግለል ነው፡፡

እምነታችን የፍጹምነት ሥራ የሚሰራው በሕይወታችን የምንወደውን ሁሉ አግኝተን ደስ ተሰኝተን ለመኖር ከፍ ብለን የጠቀስናቸው ሁሉ ተስተካክለውና ተሟልተው መጠበቅ ይኖርባቸዋል፡፡
የተሻለ ኑሮ ለመኖር አካሄዳችን ከእግዚአብሔር ጋር እናደርጋለን፡፡

ምንጭ መዝገበ ታሪክ
ክፍል ፩

👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
| በድጋሚ የተለጠፈ
" #ከምድር_ወደ_ሰማይ_ለማረግ_መሰላል_ሆንሽ "
________
#ውዳሴ_ማርያም ዘ አርብ

የውዳሴ ማርያም ጸሐፊ ቅዱስ ኤፍሬም ሶሪያዊ ቢሆንም ቅሉ ደራሲው ግን መንፈስ ቅዱስ ነው። ስለሆነም መንፈስ ቅዱስ በገለጠለት መሠረት ሊቁ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን "ከምድር ወደ ሰማይ ለማረግ መሰላል ሆንሽ " ሲል አራቆ ጽፏል ።

አዎን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም መሰላል ነች ። በመሠላል እታች ያለው ወደላይ ይወጣል እላይ ያለውም ወደታች ይወርድበታል። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም የምድራዊ ሰዎችን ጸሎትና ልመና ወደ ሰማይ አባታቸው ወደ እግዚአብሔር ዘንድ ታደርሳለች ታሳርጋለች የእግዚአብሔር ይቅርታና ምሕረትን ደግሞ ወደ ሰው ልጆች ታወርዳለት ፣ታመጣለችና አማናዊት መሰላል ነች። #ሊቁ_አባ_ጽጌ_ድንግል በማህሌተ ጽጌው "አልቦ ጸሎት ወአልቦ ትንባሌ እንበሌከ ማርያም የዓአርግ ሉዓሌ" #ድንግል_ማርያም_ሆይ ያላንቺ አማላጅነት ወደ ሰማይ የሚያርግ ጸሎትና ልመና የለም" እንዳለ

ቅዱስ ሉቃስ በወንጌሉ ስለ ጌታችን ዕርገት ሲናገር እንዲ ይላል "እስከ ቢታንያም አወጣቸው እጆቹንም አንሥቶ ባረካቸው።ሲባርካቸውም ከእነርሱ ተለየ ወደ ሰማይም ዐረገ። " #ሉቃ 24÷50

ዕርገቱም እንደ ኤልያስ በሠረገላ እንደ ሄኖክም በመሰወር እንደ ሕዝራም ሱቱኤል በመላእክት እገዛ የሆነ አይደለም ። ደመና ከዐይናቸው ሰውራ እስክትቀበለው ድረስ ከፍ ከፍ አለ እንጂ አልጠፋባቸውም። ሰማይን አተኩረው እስኪመለከቱ ድረስ የሰማይ መላእክትም እንኪገስጾቸው ድረስ በተመስጦ ሆነው ሲያርግ አዮት እንጂ አረቀቀባቸውም በሰው አምሮ በሚረዳና በሚገባ መልኩ በርዕቀት ከነርሱ ተለይቶ ከፍ ከፍ እያለ ዐረገ ። "እናትት የገሊላ ሰዎች እንዲህ አትኩራችሁ ወደ ሰማይ የምትመለከቱ ስለምንድነው እንዲሁ ሲሄድ እንዳያችሁ እንዲሁ ደግሞ ይመጣልና" #ሐዋ1÷11

መሰላል ሁለት ትይይዮ የሆኑ ቋሚ ዘንጎች ያሉት ሲሆን በመካከላቸውም በየተወሰነ ርቀቱ በተደረደሩ አግዳሚ ዘንጎች ሁለቱ ትይዮ ዘንጎች የተጋጠሙ ናቸው ::

ሁለቱ ትይዮ የሆኑ ረጃችም ዘንጎች በሁለት ወገን ድንግል መሆኗን (ድንግል በክሌ) ያመሰጥራሉ። አንድም ብሉይና ሐዲስን ሲወክሉ በመካከላቸው ያሉ ርብራብ ዘንጎች ደግሞ የብሉይና የሐዲስ መገናኛው ድልድይ እመቤታችን መሆኟን ያስረዳሉ በቡሉይ መጨረሻ በሐዲስ መጀመሪያ ተገኝታለችን አንድም በሰውና በእግዚአብሔር መካከል ያለ ፈራጅ የሆነ ንጉሥ ሰው ሲሆን አምላክ አምላክ ሲሆን ደግሞ ሰው የሆነውን መካከለኛ ትወልደዋለችና። አንድም የጠቡ ግድግዳ የፈረሰባት ሰማይና ምድር ሰውና መላእክት ነፍስና ሥጋ የታረቁባት የተቀራረቡባት የዕርቅ ሰነድ እመቤታችን ነችና መሰላል የእመቤታችን ምሳሌ ነው።
በመጻሕፍ ቅዱስ ላይም ይህ ነገር የጎላ የተረዳ ነው::..." ያዕቆብም ከቤርሳቤህ ወጥቶ ወደ ካራን ሄደ። ወደ አንድ ስፍራም ደረሰ፥ ፀሐይም ጠልቃ ነበርና ከዚያ አደረ፤ በዚያም ስፍራ ድንጋይ አነሣ፥ ከራሱም በታች ተንተርሶ በዚያ ስፍራ ተኛ። ሕልምም አለመ፤ #እነሆም_መሰላል በምድር ላይ ተተክሎ፥ ራሱም ወደ ሰማይ ደርሶ፥ እነሆም_የእግዚአብሔር_መላእክት ይወጡበት ይወርዱበት ነበር። እነሆም፥# እግዚአብሔር በላይ ቆሞበት ነበር፥ #ዘፍ 28÷10-13

ታድያ ሊቁ ቅዱስ ኤፍሬም ሶሪያዊ አንቺ ከምድር ወደ ሰማይ ለማረግ መሰላል ሆንሽ ሲል ግን እንደ መሰላል ተረግጧት ወጣ ማለት አይደለም የወጣው ወደ ሰማይ ነው የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ቁመትም እንደ ሰው ሁሉ ሦስት ክንድ ከስንዝር ብቻ ነው ።

በምሥጢር ሊናገር የፈለገው ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋን ከነፍሷም ነፍስን ባይነሳ ኖሮ ለመለኮት ወደ ሰማይ ዐረገ የሚልል ነገር ባልተነገረለት ነበር የሥጋን ገንዘብ ገንዘቡ ስላደረገ ውጣ ፣ከፍ ፣ከፍ አለ ዐረገ የሚሉት ነገሮች ተነገረለት ። ቅዱስ ኤፍሬም ከምድር ወደ ሰማይ ለማረግ መሰላል ሆንሽ ብቻ ይበል እንጂ ቅሉ እመቤታችንስ ለቃል ከሰማይ ወደ ምድር ለመውረድም መሰላል ሆናዋለች። ድንግል ማርያም ባትኖር ኖሮ ከማን ሰው ይሆን ነበር? መንክር ኦ ዝ ምሥጢር!

እንዲያውም ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ዕርገቱንና ሰው የመሆኑን ምሥጢር ሲያወዳጁ እንዲ ይላሉ"የቃል ርደት በማኅጸን የሥጋ ዕርገት በአርባ ቀን"

ምን ማለታቸው ነው ቢሉ ለቃል ርደትም ለሥጋ ዕርገትም እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እንደ መሰላል ሆና ለች ያለ እመቤታችን የቃል ርደት (መውረድ) ሆነ የሥጋ ዕርገት አይታሰብምና ነው።

ክቡር ዳዊትም ይህን የሊቁን ሀሳብ የቅዱስ ኤፍሬምን ሀሳብ ሲደግፍ እንዲ ይላል። “ #በምሥራቅ በኩል ወደ ሰማየ ሰማያት ለወጣ #ለእግዚአብሔር ዘምሩ፤ የኃይል ቃል የሆነ ቃሉን፥ እነሆ፥ ይሰጣል።” #መዝ (68) 68፥33 በምሥራቅ በኩል ማለቱ አቅጣጫን ብቻ የሚጠቁም ሳይሆን ከምሥራቅ ፀሐይ እንደሚወጣ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያምም ፀሐየ ጽድቅ ኢየሱስ ክርስቶስ ይወጣልና እመቤታችን ምሥራቀ ምሥራቃት ሞጻ ፀሐይ ትባላለችና ፀሐይ ክርስቶስ የወጣባት ምሥራቃዊ መሠላል እርሷ ነች ። መለኮት በሁሉ የመላ ፣ በሁሉ ያለ ነው የሌለበት ቦታ የለም በዚህ አለ በዚያ የለም አይባልለትም #መዝ 138(139)÷7-10 ነገር ግን የምሥራቅ የእመቤታችንን ሥጋና ነፍስ በመዋሕዱ ግን ከምድር ወደ ሰማይ ሄደ ከፍ ከፍ አለ ዐረገ ተባለለት ። መለኮት ዐረገ እንዲባል ምክንያትቱ ምሥራቁ ሆነችው ።

የነዚህ የዳዊትና የኤፍሬም የመንፈስ ቅዱስ ሕብረት ምን ይረቅ?
__#ለምን_ዐረገ ? ___
#ትንቢቱን_ለመፈጸም :-"አምላክ በእልልታ፥ እግዚአብሔር በመለከት ድምፅ ዐረገ።ዘምሩ፥ ለአምላካችን ዘምሩ፤ ዘምሩ፥ ለንጉሣችን ዘምሩ። #መዝ46(47)÷5-6 ነቢዮ ዳዊት ይህን የተናገረው ከክርስቶስ ልደት በፊት ከአንድ ሺህ ዓመት ቀደም ብሎ ነው።
#ሥፍራን_ለማዘጋጀት :- መግሥተ ሠማያት ቀድማ ያልተዘጋጀች አሁን ሄዶ የሚያዘጋጃት ሆና ሳይሆን ለእናንተ ለአባቴ ብሩካኖች የተገባች ሆና በመጨረሻው ቀን ተገልጣ እንድትሰጣችሁ የማደርግ እኔ ነኝ አሁን ሄጄ በአባቴ ዕሪና (ትክክል ) በአብ ቀኝ በክብሩ ዙፋን ልቀመጥ ይገባኛል ሲል ነው “በአባቴ ቤት ብዙ መኖሪያ አለ፤ እንዲህስ ባይሆን ባልኋችሁ ነበር፤ ስፍራ አዘጋጅላችሁ ዘንድ እሄዳለሁና፤” #ዮሐንስ 14፥2
#መንፈስ_ቅዱስን_ለመላክ :- “እኔ ግን እውነት እነግራችኋለሁ፤ እኔ እንድሄድ ይሻላችኋል። እኔ ባልሄድ አጽናኙ ወደ እናንተ አይመጣምና፤ እኔ ብሄድ ግን እርሱን እልክላችኋለሁ።” #ዮሐንስ 16፥7

አ.አ ኢትዮጵያ
ተክለ ኤል ኃ/ ማርያም
ሰኔ ፫/፳ ፻ ፲ ፫ ዓ.ም
#የገነት ወግ

ከምጽሐት በኃላ ገነት ውስጥ ነው። ቸርነቱ የበዛ መዐቱ የራቀ እግዚአብሔር አምላክ ከሦስት ወጣቶች ሦስት ነገሮች አግኝቶባቸው ገነት አስገባቸው። መቼም እግዚአብሔር አምላክ መንግሥተ ሰማያትን የምታክል ቦታ በጥርኝ ውኃ የሚሸጥ ሞኝ ነጋዴን ይመስላል። #ማቴ10÷41

#ከወጣቶቹ የተገኘባቸው መልካም ነገርም እነኸህ ነበሩ። በአንዱ እምነት በአንዱ ማስተዋል በአንዱ የዋሕነት ነው። ከዚህ የተረፈ የጠለቀ መንፈሳዊ ትጋት የላቸውም በሳምንት አንድ ቀን እሁድ ግጥሚያና ትሬሊንግ ከሌለባቸው ያስቀድሳሉ ከአጽዋማት ሦስቱን መርጠው እንነገሩ ይጦማሉ በቃ ለገነት ዜግነት ያሳጫቸው ይህው ጥቂቱ ጥረታቸው እእና ብዙሁ የእግዚአብሔር ቸርነት ነው።

#ከገነት በአንዱ ዕለት ታድያ አንደኛው ወጣት እንዲ ይላል " እንተ ገነት ገነት እያልን ስንናፍቃት የነበረችሁ ይችሁ ናትን? እንዴ ጠዋት ቅዳሴ ማታ ውዳሴ እረፍቱ ቆይ መቼ ነው ?
ሌላኛው ወጣት ቀበል አድርጎ ታገስ እስቲ በዚህኮ እረፍቱ ምስጋና ምስጋናው እረፍት ሆኖ ነው የሚኖረው ቢሆንም ግን ጥቂት ማረፋችን አይቀርም ሲል ለማጽናናት ሞከረ
ሦስተኛው ወጣት ግን የሱ ጭንቀት ሌላ እንደሆነ ነገራቸው እንዲህ ሲል እረፍት ብቻውን ምን ያደርጋል? በእረፍት ጊዜያችን ሻምፒዮን ስሊግና ላሊጋን የመሳሰሉት የእግር ኳስ ውድድሮችን መከታተል ካልቻልን

የመጀመሪያው ወጣት ጣልቃ ገብቶ አንተ ደሞ እሱንም ለማየትኮ ቅድሚያ የዕረፍት ጊዜ ሊኖረን ይገባል ማታ ውዳሴ ቀን ቅዳሴ ይህው ከገባን ጀምሮ ስንት ሰንበታት አለፉ በሰንበት እንኳ አናርፍም እኮ አለ ምርር ብሎ

#ለምን ካልሆነ እዚሁ ገነት ውስጥ wi fi እንዲገባ ና ለእያንዳንዳችን እስማርት ስልኮች እንዲታደሉን አናደርግም ከዛ በቃ ላሊጋ በል ሻምፒዮን ስሊግ በል በቃ ሁሉ በእጃችን ሆነ ማለት ነው በተጨማሪም ማኅበራዊ ድኅረ ገጾችን ከፍተን ምድር ካሉ ዘመዶቻችን ጋር ያለ ገደብ እንገናኝ ከናፍቆታቸውም እንገላገላለን አይመስላችሁም? ሲል ሀሳብ አቀረበ

ሁለተኛው ወጣት ድንገት ሳይታሰብ ገብቶ አይመስለንም ሲል አንቧረቀበት ጭራሽ ገነት ውስጥ ዋይ ፋይ ? ጭራሽ ገነት ውስጥ እስማርት ስልክ ? ገነትን ገነት ያሰኙት እኮ የነዚህ ነገር አለመኖር ነው አለዚያማ ከምድር በምን ተሻለ ሆሆሆሆ

#ሦስተኛው ወጣት ፈጠን ብሎ ምን ችግር አለው በምድር ሳለን ትዝ አይላችሁም ካህኑ በስማርት ስልክ ተደግፎ ተንስዑ ሲል ዲያቆኑት ቢሆን እያንዳንዱን የመቅደስ እንቅስቃሴ እየቀረጸ እዛው ማኅበራዊ ድኅረ ገጾች ላይ ሲለቅ አላያችሁም? ስለዚህ ብዙ ችግር ያለው አይመስለኝም አለ

እናንተ ሰዎች ያ በምድር ነው ሆኖም ትክክል ነው ማለት አይደለም።ምክንያቱም የምድሪቱ ቤተ ክርስቲያን የሰማያዊቱ ለዚህች ቤተ ክርስቲያን ምሳሌ ናትና። (camera man) ቀራጭነትና ድቁና ፈሪሳዊነትና ክህነት አብረው አይሄዱም። ግማሽ መላጣ ግማሽ ጎፈሬ ብርሃንና ጽልመት እንዴት አንድ ይሆናሉ? ብንችል ለምድር ሰዎች እንጸልይላቸው እንዴት የነርሱን ስዕተት እዚህ እንደግማለን።

#አንዱ ወጣት የሆነ መላ ብልጭ ያለለት በሚመስል ሆናቴ ፍክት ብሎ ቆይ ከዚህ ሁሉ ጭንቅ ለምን ከገነት አንወጣም ?
ሌላኛው ወጣት ከዛስ ? ሲዖል ጥገኝነት እንጠይቅ?
አንተ ባክህ አቀልድ
በቃ ማለቴ ወደ ቀደመ ኑሯችን ወደ ምድር መልሱን ለምን አንላቸውም ???
ይቻላል እንዴ ? ገነትኮ ካገኙ ማጣት ከገቡ መውጣት የለም ማነው የሚያሶጣን?
ቀላልኮነው ለምን ገነት ውስጥ ያልተፈቀደ ነገር ለምን አናደርግም ከዛ በቃ በራሳቸው ጊዜ ያስወጡናል
አረ ባካችሁ ጓደኞቼ ምን ሆናችዋል? አዳምና ሔዋን በገነት ያልተፈቀደውን አድርገው ከገነት ሲባረሩ የምትገለባበጥ የኪሩቤል ሰይፍም ተመዞባቸው ነበር በኛ ደግሞ ይወድቅብን ይሆናል ማን ያውቃል ።
ማለት ገነት ሰይፍ አለ ? ታድያ ሰይፍ ካለ wifi ቢኖር ምን ችግር አለ? ቢያን አመስግነን ቀድሰን አወድሰን ስንጨርስ ትንሽ እንደበርበት ነበር እኮ ።

#ይህን ሲነጋገሩ ከቀደሙት ደጋግ አባቶች አንዱ በለወሳስ የምስጋና ውዳሴ እያቀረበ ወደ ወደ መንበረ መንግሥት ሲጓዝ አያቸው ከንግግራቸውም ያሉበት ቦታ እንዳልተመቻቸውና መውጣት እንደሚሹ ተረዳ መንገዱንም ገታ አድርጎ ወደ ወጣቶቹ ተጠግቶ ሰላምታ ሰጣቸው።
ከግርማ ሞገሱና ከንግግሩ ለዛ ተደመሙ የተነጋገሩትን አንዲቱንም ቃል ባልሰማን ብለውም ተመኙ። ያ ሰው ግን ያለ ዕውቀት እንደተናገሩ ያውቃልና እያለዛዘበ ጠየቃቸው ልጆች ምን ሆናችኋል የምረዳችሁ ነገር አለ አላቸው እነርሱ ግን ለማስቀየስ ተጠቃቀሱና አይ የለም አሉት በጋራ። መልካም ብሎ ጥሏቸው ጉዞዎን ሊቀጥል ሲል ግን አንደኛው ወጣት ግን አንተ ማነህ? ሲል የገነት ጠባቂ ጥጦስን የጠየቀውን ጥያቄ አቀረበለት አብርሃም ነህን አለው ያም ሰው ዝም አለ እሽ ሙሴ ነህን አለው ያ ሰው አለመለሰለትም በቃ ቅዱስ ጳውሎስ ነህን መሆን አለብህ አለው በጥያቄው ሳይሰለች ነኝም አይደለውምም ሳይለው እርሱ ይቆየኝ

ወጣትነት አስቸጋሪ ነው እኔም ወጣት ሳለው ብዙ ጠባያት እየተፈራረቁ አስቸግረውኝ ነበር ግን በእግዚአብሔር ቸርነት በእናቱ አማላጅነት ሁሉም አልፌያቸው እዚህ ደርሻለው ከፈለጋችሁ ከልምዴ በማካፈል ልረዳችሁ እችላለሁ አላቸው። ካልሆነ ግን በሉ በደህና ዋሉ ብሎ ፊቱን አዙሮ መንገዱን ቀጠለ በእውኑ ግን ጥሏቸው ሊሄድ ልቡ አልወደደም ነበር

#ቢያንስ ከልምዱና ከዕውቀቱ ሊያካፍለን ይችላል በገነት ብዙ ስለቆየ መግቢያ መውጫውንም ሊነግረን ይችላል ለምን ሀሳባችንን አንነግረውም ተባባሉ በለወሳስ ቀስ ብለው። ከዛም አንደኛው ፈጠን ብሎ አባት አባቴ አንዴ ቆይ ብሎ ከኋላ ከተል እያለ ተጣራ አንድ ጊዜ አባቴ ሁለት ደቂቃ ይኖሮታል እባካችሁ ለምስጋና ወደ መንበረ መንግሥት እየሄድኩ ነው ከፈለጋችሁ ግን አብራችሁኝ እየሄዳችሁ የፈለጋችሁትን ልትጠይቁኝ ትችላላችሁ አላቸው። እሺ ይሁን አብረኖት እንሄዳለን ብቻ እርሶ መፍትኤ ብቻ ይስጡን መፍትኤስ ከእግዚአብሔር ነው ግን ምን ገጠማችሁ ?

አንደኛው እጆቹን እያፍተለተለ በእግሮቹም ወደፊት አብሯቸው እየተራመደ ይህውሎት አባ እኛ የገነት ኑሮ ሰልችቶናል ወደ ቀደመ ቦታችን ወደ መሬት መመለስ እስፈልጋለን አለ ሁለቱ ሀሳቡን በመደገፍ በአውንታ ጭንቅላታቸውን አነቃነቁ ያ ባለ ግርማ ሞገስ ሰው ግን ፈገግ አለና ለአህያ ማር አይጥማት አሉ ሲል ተረተባቸው ቀጥሎም እርሷስ ሳያቀምሷት ነው አይጥማትም እያሉ የሚያሟት እናተ ቀምሳችሁ ሳለ እንዴት ሳይጥማችሁ ቀረ ለመሆኑ ገነት ምን ጎደለ?

#አንዱ ቀበል አድርጎ ሻምፒዮ ሲሊግ የለ ፤ ላሊጋ የለ ፤ facebook የለ ፤ instageram የለ ፤ ጠዋት ቅዳሴ ማታ ውዳሴ ይሰለቻልኮ አባ

አይ ልጆቼ ይህ ነው ጭንቀታችሁ ይህን እናንተ ያያችሁትን እኮ ብዙዎች ሊያዮት ወደው ሊያዮት አልቻሉም እስራኤል የሰማይ መና ሰለችን ሥጋ አማረን ቢሉ መና ("ና"ይላላ) ሆነው ቀሩ። የተመኙት ሥጋ ተሰጣቸው ከአፋቸው ከተው እንደቀመሱትም ሁሉም እረግፈው ሞቱ ቦታዋም እስከዛሬ ድረስ የምኞት መቃብር ተብላ እየተጠራች ነው። ምነው ከሕይወት ይልቅ የምኞት መቃብርን ሻታችሁ ከመና ይልቅ መና መሆንን ወደደዳችሁ?