‹‹ቆይ ግን እስከአሁን ስልኳንም እንኳን ማግኘት አልቻልክም?››
‹‹ምን አገኛለሁ፤አንድ ቀን ሳሪስ አካባቢ ካለ የህዝብ ስልክ ትደውልልኛለች፣ በሌላ ቀን ደግሞ ከካሳንቺስ ይሆናል፣ ሲያሰኛት ደግሞ ከቦሌ ትደውልልኛለች፡፡››
‹‹ግን ለእሷ ያለህ ስሜት ከአድናቆት አልፎ ወደ ፍቅር እንደተመነደገ ነግረሀታል?››
‹‹መቶ ጊዜ ነዋ፡፡››
‹‹እና ምን አለችህ?››
‹‹ብታየኝ ልትጠላኝ ለማፍቀሩ ምን አቅነዘነዘህ ?›› ::
‹አይ ሁሴን! እውነቷን እኮ ነው፡፡ መቼስ አንድ ችግር ሳይኖርባት እራሷን ይሄን ያህል አትደብቅም፤ለዛውም እንዲህ በህዝብ ዘንድ ቅቡልነት ያላት ተስፈኛ ደራሲ ሆና...፡፡ እኔም እንደ እሷ የምመክርህ አንድ ነገር ቢኖር እርሳትና የቤት ልጅ ሲያምርህ ኤደንን ፣የቡና ቤት ሲያምርህ ደግሞ ትንግርትህን እየላስክ እንደቀድሞህ ኑሮህን በደስታ ዘና ብለህ ኑር ብዬ ነው፡፡ ሁለቱም ካስጠሉህ ደግሞ መቼም አንተን የማትመኝ የአዲስ አበባ ወጣት የለችም፤ እንኳን ዝና ታክሎበት ቀርቶ እንዲሁም ቁመናና መልክህ የሆሊውድ አክተር አይነት ነው፡፡››
‹‹ኡፍ! ለምን አይገባችሁም፤ እሷን እኮ ነፍሴ ነው ያፈቀራት፡፡በቃ ህልሜ ሆናለች፣ሀይማኖቴ አርጌያታለሁ፣ፈፅሞ ተስፋ አልቆርጥም፣ልረሳትም አልችልም፡፡››
‹‹ቆይ በየጋዜጣው የታተሙላትን ልብወለዶች ሠብስቤ እንድታሳትም አግባባታለሁ ያልከውስ?››
‹‹እባክህ እምቢ አለች፡፡››
‹‹እንዴት .. ? ተው ይህቺ ልጅ መንፈስ ሳትሆን አትቀርም!››
‹‹ይሆናል .. !ማሳተም ከፈለግኩ ግን ሙሉ ውክልና እንደምትልክልኝ ነግራኛለች፡፡››
‹‹ያንተ ያለህ!›› የሠሎሞን መገረም ጨመረ፡፡
‹‹እሺ መፅሐፍ ታተመ እንበል፤የሚገኘው ገቢስ?
‹‹በእኔ ስም ባንክ ቤት እንዳስቀምጠው አሳስባኛለች፡፡››
‹‹በል በል ይሄንን የእብደት ወሬህን አቁምልኝ... ልዝናናበት፤ለራሴ በየውብዳር ጭቅጭቅ አዕምሮዬ ተወጥሮ ነው የመጣሁት፤ሌላ አዕምሮ የሚወጥር ነገር አትጨምርብኝ፤ይልቅ ትንግርትህን ጥራትና ዘና ታርገን፡፡››
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች #የዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ለማድረግ የሚጠይቀው ውስጣዊ ቅንነትን፣ለሰዎች መልካም ማሰብን፣ደግነትን ብቻ ነው።
አሁን #ዩቲዩቡ 128 subscribers አሉት ይሄ ቻናል ከ100,000 በላይ አባላት አሉት ከነዚህ ውስጥ 10 ሰው subscribe ያደርጋል ብዬ እጠብቃለው በጣም ትንሽ ነው ማድረግ ትችላላችሁ በቅድምያ
ስለመልካምነታችሁ ከልብ አመሰግናለሁ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹ምን አገኛለሁ፤አንድ ቀን ሳሪስ አካባቢ ካለ የህዝብ ስልክ ትደውልልኛለች፣ በሌላ ቀን ደግሞ ከካሳንቺስ ይሆናል፣ ሲያሰኛት ደግሞ ከቦሌ ትደውልልኛለች፡፡››
‹‹ግን ለእሷ ያለህ ስሜት ከአድናቆት አልፎ ወደ ፍቅር እንደተመነደገ ነግረሀታል?››
‹‹መቶ ጊዜ ነዋ፡፡››
‹‹እና ምን አለችህ?››
‹‹ብታየኝ ልትጠላኝ ለማፍቀሩ ምን አቅነዘነዘህ ?›› ::
‹አይ ሁሴን! እውነቷን እኮ ነው፡፡ መቼስ አንድ ችግር ሳይኖርባት እራሷን ይሄን ያህል አትደብቅም፤ለዛውም እንዲህ በህዝብ ዘንድ ቅቡልነት ያላት ተስፈኛ ደራሲ ሆና...፡፡ እኔም እንደ እሷ የምመክርህ አንድ ነገር ቢኖር እርሳትና የቤት ልጅ ሲያምርህ ኤደንን ፣የቡና ቤት ሲያምርህ ደግሞ ትንግርትህን እየላስክ እንደቀድሞህ ኑሮህን በደስታ ዘና ብለህ ኑር ብዬ ነው፡፡ ሁለቱም ካስጠሉህ ደግሞ መቼም አንተን የማትመኝ የአዲስ አበባ ወጣት የለችም፤ እንኳን ዝና ታክሎበት ቀርቶ እንዲሁም ቁመናና መልክህ የሆሊውድ አክተር አይነት ነው፡፡››
‹‹ኡፍ! ለምን አይገባችሁም፤ እሷን እኮ ነፍሴ ነው ያፈቀራት፡፡በቃ ህልሜ ሆናለች፣ሀይማኖቴ አርጌያታለሁ፣ፈፅሞ ተስፋ አልቆርጥም፣ልረሳትም አልችልም፡፡››
‹‹ቆይ በየጋዜጣው የታተሙላትን ልብወለዶች ሠብስቤ እንድታሳትም አግባባታለሁ ያልከውስ?››
‹‹እባክህ እምቢ አለች፡፡››
‹‹እንዴት .. ? ተው ይህቺ ልጅ መንፈስ ሳትሆን አትቀርም!››
‹‹ይሆናል .. !ማሳተም ከፈለግኩ ግን ሙሉ ውክልና እንደምትልክልኝ ነግራኛለች፡፡››
‹‹ያንተ ያለህ!›› የሠሎሞን መገረም ጨመረ፡፡
‹‹እሺ መፅሐፍ ታተመ እንበል፤የሚገኘው ገቢስ?
‹‹በእኔ ስም ባንክ ቤት እንዳስቀምጠው አሳስባኛለች፡፡››
‹‹በል በል ይሄንን የእብደት ወሬህን አቁምልኝ... ልዝናናበት፤ለራሴ በየውብዳር ጭቅጭቅ አዕምሮዬ ተወጥሮ ነው የመጣሁት፤ሌላ አዕምሮ የሚወጥር ነገር አትጨምርብኝ፤ይልቅ ትንግርትህን ጥራትና ዘና ታርገን፡፡››
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች #የዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ለማድረግ የሚጠይቀው ውስጣዊ ቅንነትን፣ለሰዎች መልካም ማሰብን፣ደግነትን ብቻ ነው።
አሁን #ዩቲዩቡ 128 subscribers አሉት ይሄ ቻናል ከ100,000 በላይ አባላት አሉት ከነዚህ ውስጥ 10 ሰው subscribe ያደርጋል ብዬ እጠብቃለው በጣም ትንሽ ነው ማድረግ ትችላላችሁ በቅድምያ
ስለመልካምነታችሁ ከልብ አመሰግናለሁ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍122❤15😁8
የመጣችለት ሲጠብቃት የነበረችው ትንግርት አልነበረችም.... ኤደን እንጂ፡፡ ወደ ውስጥ ተመልሶ ሶፋው ላይ ተዘረፈጠ፡፡ኤደን ተሽቀርቅራለች፡፡ ከታች ሠማያዊ ጅንስ ሱሪ፣ከላይ በቀይና በጥቁር ቀለም የተዥጎረጎረ ሹራብ ለብሳለች፡፡ ወርቃማ ሉጫ ፀጉሯን ትከሻዋ ላይ ነስንሳዋለች፡፡ በንዴት የመነጨው ላቧ ጠይም ፊቷ ላይ ወዝ ረጭቶ
ተጨማሪ ውበት ለግሷታል፡፡ የለበሰችው ሹራብ ሰውነቷ ላይ ጥብቅ ስላለ ጡቶቿ ወደ ፊት ቀድመው አይን ውስጥ ይመሠጋሉ፡፡ የቁመቷን ማጠር ባደረገችው ባለ ተረከዝ ጫማ አካክሰዋለች፡፡
‹‹ቴሌቪዥን ላይ ለማፍጠጥ ነው አትምጪ ያልከኝ?›› በመውረግረግ ወደ ምትቀመጥበት ቦታ እያመራች የመጀመሪያ ጥያቄዋን ሠነዘረች፡፡
‹‹አይደለም፡፡›› አላት ሪሞቱን ተጠቅሞ ቴሌቪዥኑን እያጠፋ፡፡ አበሳጭታዋለች፡፡ካለ ባህሪዋ እንደ ችኮነቷ የሚያማርረው የለም፡፡ ‹‹ነገሮችን ከራሷ ፍላጎት አንፃር እንጂ ከሌሳ ሠው ፍላጎት አንፃር መዝኖ ማገናዘብ ፍፁም አልፈጠረባትም›› ሲል ሁሌ ይወቅሳታል፡፡››
<<እና?>>>
‹‹ቀጠሮ ስላለብኝ ነው፡፡››
‹‹ቀጠሮ? .... የምን ቀጠሮ? ... ከማን ጋር ?››
‹‹ከትንግርት ጋር፡፡››
‹‹ኧረ! .. ከሸርሙጣዋ ጋር ቀጠሮ!››
‹‹ሁላችንስ ሸርሙጦች አይደለን? እሷ ሸርሙጣ መሆኗን በአዋጅ ያስነገረች የአደባባይ ሸርሙጣ ስትሆን እኔ እና አንቺ ደግሞ ጓሮ ለጓሮ ከሠው ተሸሽገን በሚሥጥ የምንወሰብ ሸርሙጦች ነን፡፡ አሁንም እኮ የመጣሽው እንድንሸረሙጥ ፈልገሽ መሠለኝ >>
ሠውነቷ ተንቀጠቀጠባት፣የጨጓራዋ ቁስለት ሲለበልባት ይሰማታል፡፡ በትንግርት ጉዳይ ብዙ ጊዜ ተጨቃጭቀዋል፡፡ ለቀናቶች በተደጋጋሚ ተኮራርፈውም ያውቃሉ እስከአሁ የተለወጠ ነገር ባይኖርም፡፡ ብዙ ጊዜ እርግፍ አድርጋ ልትተወው ታስብና መሸነፍ ደግሞ ያስጠላታል.... እልህ ትገባለች፡፡‹‹እና ተመልስ እንድሄድልህ ትፈልጋለህ?››
‹‹እንደፈለግሽ፡፡››...
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ አደለም ከ 100,000 በላይ አባላት ውስጥ ቢያንስ ይሄን የምታነቡ እንኳን subscribe እያደረጋቹ ቤተሰቦች በቅድምያ
ስለመልካምነታችሁ ከልብ አመሰግናለሁ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ተጨማሪ ውበት ለግሷታል፡፡ የለበሰችው ሹራብ ሰውነቷ ላይ ጥብቅ ስላለ ጡቶቿ ወደ ፊት ቀድመው አይን ውስጥ ይመሠጋሉ፡፡ የቁመቷን ማጠር ባደረገችው ባለ ተረከዝ ጫማ አካክሰዋለች፡፡
‹‹ቴሌቪዥን ላይ ለማፍጠጥ ነው አትምጪ ያልከኝ?›› በመውረግረግ ወደ ምትቀመጥበት ቦታ እያመራች የመጀመሪያ ጥያቄዋን ሠነዘረች፡፡
‹‹አይደለም፡፡›› አላት ሪሞቱን ተጠቅሞ ቴሌቪዥኑን እያጠፋ፡፡ አበሳጭታዋለች፡፡ካለ ባህሪዋ እንደ ችኮነቷ የሚያማርረው የለም፡፡ ‹‹ነገሮችን ከራሷ ፍላጎት አንፃር እንጂ ከሌሳ ሠው ፍላጎት አንፃር መዝኖ ማገናዘብ ፍፁም አልፈጠረባትም›› ሲል ሁሌ ይወቅሳታል፡፡››
<<እና?>>>
‹‹ቀጠሮ ስላለብኝ ነው፡፡››
‹‹ቀጠሮ? .... የምን ቀጠሮ? ... ከማን ጋር ?››
‹‹ከትንግርት ጋር፡፡››
‹‹ኧረ! .. ከሸርሙጣዋ ጋር ቀጠሮ!››
‹‹ሁላችንስ ሸርሙጦች አይደለን? እሷ ሸርሙጣ መሆኗን በአዋጅ ያስነገረች የአደባባይ ሸርሙጣ ስትሆን እኔ እና አንቺ ደግሞ ጓሮ ለጓሮ ከሠው ተሸሽገን በሚሥጥ የምንወሰብ ሸርሙጦች ነን፡፡ አሁንም እኮ የመጣሽው እንድንሸረሙጥ ፈልገሽ መሠለኝ >>
ሠውነቷ ተንቀጠቀጠባት፣የጨጓራዋ ቁስለት ሲለበልባት ይሰማታል፡፡ በትንግርት ጉዳይ ብዙ ጊዜ ተጨቃጭቀዋል፡፡ ለቀናቶች በተደጋጋሚ ተኮራርፈውም ያውቃሉ እስከአሁ የተለወጠ ነገር ባይኖርም፡፡ ብዙ ጊዜ እርግፍ አድርጋ ልትተወው ታስብና መሸነፍ ደግሞ ያስጠላታል.... እልህ ትገባለች፡፡‹‹እና ተመልስ እንድሄድልህ ትፈልጋለህ?››
‹‹እንደፈለግሽ፡፡››...
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ አደለም ከ 100,000 በላይ አባላት ውስጥ ቢያንስ ይሄን የምታነቡ እንኳን subscribe እያደረጋቹ ቤተሰቦች በቅድምያ
ስለመልካምነታችሁ ከልብ አመሰግናለሁ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍111❤7🥰7🤔1
ኤደን በንዴት ከተቀመጠችበት ተስፈንጥራ ወደ ክፍሏ በረረች፡፡‹‹እውነቴን ነው... ሁለታችንም ከምናጣው ብንካፈለው ጥሩ ይመስለኛል... ለእኔ ይመቸኛል፡፡ አንቺ ግን ምን አልባት የቤት ልጅ ስለሆንሽ ...›› ንግግሯን ሳትጨርስ ፊትዋን መልሳ ወደ ክፍሏ ዘልቃ አልጋው ላይ ከነልብሷ ተዘረረች፡፡
ሁሴንም ዝግ ባለ እርምጃ ወደ መኝታ ክፍሉ ለብቻው አዘገመ፡፡ መጨረሻ የተዝረከረከውን ክፍል ወግ አስይዞ ማስተካከል እና በራፎቹን መዘጋጋት የፎዚያ ስራ ነበር፡፡...
✨ይቀጥላል✨
ድርሰቱ ቶሎ ቶሎ እንዲለቀቅ ዩቲዩብ ቻናል እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ አበረታቱን 5 10 ሰው እንኳን ቀለላል አደለም አስቡት ከ 100,000 ሰው ነው 10 5 ሰው Subscribe እንዲያደርግ የምንጠይቀው
አሁንም በቅድምያ
ስለመልካምነታችሁ ከልብ አመሰግናለሁ
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ሁሴንም ዝግ ባለ እርምጃ ወደ መኝታ ክፍሉ ለብቻው አዘገመ፡፡ መጨረሻ የተዝረከረከውን ክፍል ወግ አስይዞ ማስተካከል እና በራፎቹን መዘጋጋት የፎዚያ ስራ ነበር፡፡...
✨ይቀጥላል✨
ድርሰቱ ቶሎ ቶሎ እንዲለቀቅ ዩቲዩብ ቻናል እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ አበረታቱን 5 10 ሰው እንኳን ቀለላል አደለም አስቡት ከ 100,000 ሰው ነው 10 5 ሰው Subscribe እንዲያደርግ የምንጠይቀው
አሁንም በቅድምያ
ስለመልካምነታችሁ ከልብ አመሰግናለሁ
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍100❤7👏3😱1
‹‹እነዛ እርግብ የመሠሉ ልጆቼ ክንፋቸው ሲሰበር ይታይህ፡፡ እሷ ጋር ቢሆኑ እኔ አጣቸዋለሁ... እነሱም ያጡኛል፡፡እኔ ብወስዳቸው ደግሞ እሷን ያጧታል፡፡ መቼስ ጥሩ ሚስት ባትሆንም ጥሩ እናት መሆኗን መካድ አልችልም፡፡››
‹‹እሺ አብረሃት የምትኖረው ለልጆችህ ሞግዚት እንድትሆንላቸው ብቻ ነው ወይስ ሌላም ምክንያት አለህ?››
‹‹አንድ ተጨማሪ ምክንያት አለኝ፡፡ አሁን ብፈታት ስንት ብር ይዛ እንደምትሄድ ታውቃለህ? ቢያንስ አስራ አምስት ሚሊዮን ብር ይደርሳታል፡፡ ይታይህ አስራአምስት ሚሊዮን ብር ሙሉ ታቅፋ ሄዳ ለማን እንደምታስረክበው ታውቃለህ? ለእንዳንተ አይነቱ አማላይ አለሌ ወንድ! እኔ በየበረሃው ተንከራትቼ ስንት ጉድጓድ ቧጥጬና ድንጋይ ፈንቅዬ ያከማቸሁትን ብር እሷ እዚህ መሀል አዲስ አበባ በአሜሪካ ኮስሞቲክስ እያብረቀረቀች ፤በፈረንሳይ ሽቶ እየታጠበች ስታውደለድል ከርማ እንደቀልድ አስራ አምስት ሚሊዮን ብር!››
ሁሴን ደነቀው ‹‹በእውነት ስግብግብ ነህ፡፡››
‹‹ለምን አልስገበገብ፤ትርኪ ምሪኪ ወሬና አሉባልታ ለቃቅሜ በወረቀት አስፍሬ በመበተን አይደለም እኮ ንብረት ያፈራሁት፡፡››
‹‹አውቃለሁ አውቃለሁ .. ጥቂቱን ሰርተህ አብዛኛውን ደግሞ ከሙሰኞች ጋር በመተባበር ዘርፈህ መሆኑን በሚገባ አውቃለሁ፡፡›› ተረቡን በተረብ መለሠለትና ሌላ ጥያቄ አስከተለ፡፡ ‹‹ትቀናባታለህ አይደል? ለነገሩ የውብዳር ማንም ሊገምጣት የሚጓጓባት ኬክ ነች።
‹‹ኡፍ… ስንት ሸንቃጣዎች በሞሉበት ከተማ እሷ አገር ስታሳስትና ስታስጎመዥ ታየኝ!!!›› የውስጥ ስሜቱንና የዘወትር ድርጊቱን ለመደበቅ የሠነዘረው ቃል ነው እንጂ ሠሎሞን በየውብዳር መቅናቱን ከወዳጅ እስከ ጠላት የሚያውቀው ሀቅ ነው፡፡ አለባበሷ ያበሳጨዋል፣ የሚደወልላት የስልክ ብዛት ያበግነዋል፣የምታርከፈክፈው ሽቶ መዓዛ ያጥወለውለዋል፡፡ በዚህም የተነሳ በነገር ይጎነትላታል፤ እሷም በእጥፍ ትመልስለታለች፡፡ እንዲህ እንዲህ እያሉ ነገሮች ይባባሳሉ፡፡
ባለፉት ሁለት ዓመታት የደባል በሚመስሉ ኑሮ ውስጥ ነው የከረሙት፡፡ ሁለቱም በየፊናቸው ያቅዳሉ፣ያሻቸውን ይከውናሉ፡፡ሁለቱም የየራሳቸው የገቢ ምንጭ ስላላቸው ማንም ማንንም ገንዘብ አይጠይቅም፡፡ መሳሳም አቁመዋል፤ አልጋም ለይተዋል፡፡ ዘመድ አዝማድ በእንግድነት እቤታቸው ሲመጣ ወይም እነሱ ተጋብዘው ሠርግና ግብዣ ቦታ ሲሄዱ ግን ለይምሰል ጎን ለጎን ተጣብቀው በሞተ ፈገግታ እየተያዩ፡፡
‹‹ምትገርም ነህ፡፡››አለው ሁሴን የእውነትም ገርሞት፡፡
‹‹ ካንተ አልብስም..ይልቅ አሁን ተነስ ወደ ቤት እንሂድ፡፡››
<<ለምን>>
‹‹እየነገርኩህ እንድታማልደኝ ነዋ…መቼስ እሷም እንዳንተ ንክ ስለሆነች ትግባባላችሁ ብዬ ነው፡፡››ብሎ ከመቀመጫው ተነስቶ ቢሮውን ለቆ ወጣ..ሁሴንም ተከተለው፡፡ ሁለቱም በየራሳቸው መኪና ውስጥ ገብተው ተከታትለው 22 አካባቢ ወደሚገኘው የሰሎሞን ቤት ጉዞ ጀመሩ …እስጢፋኖስ ጋር እንደደረሱ ግን ሰሎሞን መሪውን ጠመዘዘና የፒያሳን አቅጣጫ ያዘ…ሁሴን መኪናውን ሳያቆም ስልኩን አነሳና ደወለለት ‹‹ምነው.. ሀሳብህን ቀየርክ እንዴ?››
‹‹አይ ድንገተኛ ጉዳይ አጋጥሞኝ ነው፤ መዘጋጃ አንድ ፕሮጀክት ክፍያ ነበረኝ... አሁን ደርሶል ብለው ደውለውልኝ ነው፡፡››
‹‹ታዲያ ሌላ ጊዜ አይደርስም እንዴ?››
‹‹አይ አይደርስም ..ገንዘቤ መንግስት ጋር ብዙ ሲቆይ ይጨንቀኛል.. አንተ ወደ ቤት ሂድና ጨርስልኝ .. ባይሆን ማታ የተለመደው ቦታ እንገናኝ….፡፡››
‹‹እሺ..ግን ከክፍያው ላይ በደንብ ዘገን አድርገህ ይዘህ ና፡፡››
‹‹እንዳልክ አደርጋለሁ፡፡ ››ሁለቱም ጉዞቸውን በየፊናቸው ቀጠሉ፡፡
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰብ
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹እሺ አብረሃት የምትኖረው ለልጆችህ ሞግዚት እንድትሆንላቸው ብቻ ነው ወይስ ሌላም ምክንያት አለህ?››
‹‹አንድ ተጨማሪ ምክንያት አለኝ፡፡ አሁን ብፈታት ስንት ብር ይዛ እንደምትሄድ ታውቃለህ? ቢያንስ አስራ አምስት ሚሊዮን ብር ይደርሳታል፡፡ ይታይህ አስራአምስት ሚሊዮን ብር ሙሉ ታቅፋ ሄዳ ለማን እንደምታስረክበው ታውቃለህ? ለእንዳንተ አይነቱ አማላይ አለሌ ወንድ! እኔ በየበረሃው ተንከራትቼ ስንት ጉድጓድ ቧጥጬና ድንጋይ ፈንቅዬ ያከማቸሁትን ብር እሷ እዚህ መሀል አዲስ አበባ በአሜሪካ ኮስሞቲክስ እያብረቀረቀች ፤በፈረንሳይ ሽቶ እየታጠበች ስታውደለድል ከርማ እንደቀልድ አስራ አምስት ሚሊዮን ብር!››
ሁሴን ደነቀው ‹‹በእውነት ስግብግብ ነህ፡፡››
‹‹ለምን አልስገበገብ፤ትርኪ ምሪኪ ወሬና አሉባልታ ለቃቅሜ በወረቀት አስፍሬ በመበተን አይደለም እኮ ንብረት ያፈራሁት፡፡››
‹‹አውቃለሁ አውቃለሁ .. ጥቂቱን ሰርተህ አብዛኛውን ደግሞ ከሙሰኞች ጋር በመተባበር ዘርፈህ መሆኑን በሚገባ አውቃለሁ፡፡›› ተረቡን በተረብ መለሠለትና ሌላ ጥያቄ አስከተለ፡፡ ‹‹ትቀናባታለህ አይደል? ለነገሩ የውብዳር ማንም ሊገምጣት የሚጓጓባት ኬክ ነች።
‹‹ኡፍ… ስንት ሸንቃጣዎች በሞሉበት ከተማ እሷ አገር ስታሳስትና ስታስጎመዥ ታየኝ!!!›› የውስጥ ስሜቱንና የዘወትር ድርጊቱን ለመደበቅ የሠነዘረው ቃል ነው እንጂ ሠሎሞን በየውብዳር መቅናቱን ከወዳጅ እስከ ጠላት የሚያውቀው ሀቅ ነው፡፡ አለባበሷ ያበሳጨዋል፣ የሚደወልላት የስልክ ብዛት ያበግነዋል፣የምታርከፈክፈው ሽቶ መዓዛ ያጥወለውለዋል፡፡ በዚህም የተነሳ በነገር ይጎነትላታል፤ እሷም በእጥፍ ትመልስለታለች፡፡ እንዲህ እንዲህ እያሉ ነገሮች ይባባሳሉ፡፡
ባለፉት ሁለት ዓመታት የደባል በሚመስሉ ኑሮ ውስጥ ነው የከረሙት፡፡ ሁለቱም በየፊናቸው ያቅዳሉ፣ያሻቸውን ይከውናሉ፡፡ሁለቱም የየራሳቸው የገቢ ምንጭ ስላላቸው ማንም ማንንም ገንዘብ አይጠይቅም፡፡ መሳሳም አቁመዋል፤ አልጋም ለይተዋል፡፡ ዘመድ አዝማድ በእንግድነት እቤታቸው ሲመጣ ወይም እነሱ ተጋብዘው ሠርግና ግብዣ ቦታ ሲሄዱ ግን ለይምሰል ጎን ለጎን ተጣብቀው በሞተ ፈገግታ እየተያዩ፡፡
‹‹ምትገርም ነህ፡፡››አለው ሁሴን የእውነትም ገርሞት፡፡
‹‹ ካንተ አልብስም..ይልቅ አሁን ተነስ ወደ ቤት እንሂድ፡፡››
<<ለምን>>
‹‹እየነገርኩህ እንድታማልደኝ ነዋ…መቼስ እሷም እንዳንተ ንክ ስለሆነች ትግባባላችሁ ብዬ ነው፡፡››ብሎ ከመቀመጫው ተነስቶ ቢሮውን ለቆ ወጣ..ሁሴንም ተከተለው፡፡ ሁለቱም በየራሳቸው መኪና ውስጥ ገብተው ተከታትለው 22 አካባቢ ወደሚገኘው የሰሎሞን ቤት ጉዞ ጀመሩ …እስጢፋኖስ ጋር እንደደረሱ ግን ሰሎሞን መሪውን ጠመዘዘና የፒያሳን አቅጣጫ ያዘ…ሁሴን መኪናውን ሳያቆም ስልኩን አነሳና ደወለለት ‹‹ምነው.. ሀሳብህን ቀየርክ እንዴ?››
‹‹አይ ድንገተኛ ጉዳይ አጋጥሞኝ ነው፤ መዘጋጃ አንድ ፕሮጀክት ክፍያ ነበረኝ... አሁን ደርሶል ብለው ደውለውልኝ ነው፡፡››
‹‹ታዲያ ሌላ ጊዜ አይደርስም እንዴ?››
‹‹አይ አይደርስም ..ገንዘቤ መንግስት ጋር ብዙ ሲቆይ ይጨንቀኛል.. አንተ ወደ ቤት ሂድና ጨርስልኝ .. ባይሆን ማታ የተለመደው ቦታ እንገናኝ….፡፡››
‹‹እሺ..ግን ከክፍያው ላይ በደንብ ዘገን አድርገህ ይዘህ ና፡፡››
‹‹እንዳልክ አደርጋለሁ፡፡ ››ሁለቱም ጉዞቸውን በየፊናቸው ቀጠሉ፡፡
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰብ
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍78🥰11❤4🔥1👏1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
በዓይናችን ዓይተን ከወደድነው ነገር ይልቅ በምናባችን ቀርፀን ደጋግመን የተመኘነው ነገር ወደ ጣኦትንት የመቀየር ዕድሉ ሰፊ ነው፡
የውብዳር ለብ ባለ ውሃ ሠውነቷን ተለቃልቃና ፎጣ አገልድማ ፓንቷን በእጇ ይዛ ከባኞ ቤት በመውጣት ወደ መኝታ ቤቷ ልትገባ በእርምጃ ላይ ሳለች ሁሴን የሳሎኑን በር ከፍቶ ገባ፡፡
‹‹እኔ አላምንም፡፡ ቤቱን ማን አሳየህ?›› ወደ እሱ እየተራመደች ነበር የምትናገረው፡፡
ጉንጭ ለጉንጭ ከተሳሳሙ በኋላ ግማሽ እርምጃ ራቅ በማለት አስተዋላት፡፡ ድንቡሽቡሽ ያለች የምትበላ ብስል ቀይ ወይዘሮ ነች፡፡ ያገለደመችው ሮዝ ቀለም ያለው ፎጣ ከወገቧ እስከ ጉልበቷ ሸፍኗታል፡፡ ሌላው አካሏ እንደተጋለጠ ነው፡፡ ጡቶቿ አሁንም እንደልጃገረድነቷ እንዳጎጠጎጡ ናቸው፡፡ የቆዳዋ ጥራትም አስደምሟታል፡፡
‹‹ምን ያፈዝሀል? ቁጭ በል እንጂ›› አለችው፡፡ በእሷ ውበት መደመሙን ስታስብ ውስጧን የንዝረት ስሜት ተሰማት፡፡
‹‹ለምን አልፈዝ፡፡ ጓደኛዬ ለካ ይሄንን ሠውነት እንደ አሞሌ ጨው ሲልስ እያደረ ነው እንዲህ
‹‹ኡ . ኡ . ቴ <ቅጡም የምንኩስና ነው› አለች አክስቴ.... ለማንኛውም ልብሴን ለብሼ ልምጣ.... የሚጠጣ ከፈለክ ፍሪጁን ከፈት አድርግ፡፡›› በማለት እየተውረገረገች ወደ መኝታ ክፍሏ ገባች፡፡
ሁሴን ፍሪጁን ከፍቶ ቢራ አወጣና እየተጎነጨ ማሠብ ጀመረ፡፡ ስለ ሰሎሞን ነበር የሚያስበው፡፡ በመጀመሪያ የውብዳርን ያፈቀራት ጊዜ ጨርቁን መጣል ነበር የቀረው፡፡ እሷን ማግባት ካልቻለ በህይወት መኖር
እንደማይችል ደጋግሞ ሲምል ነበር፡፡ በወቅቱ ደግሞ የእሷ ቤተሠቦች ፍቃደኞች አልነበሩም፡፡ ይሁን እንጂ የእሱ ፍቅር ብርታትና መስዋዕትነት የመክፈል ፅናቱ እሷንም ሙሉ በሙሉ በፍቅሩ እንድትጠመድና ከቤተሠቦቿ ፍቃድ ውጭ አሻፈረኝ ብላ እቤቱ እንድትገባ አስገደዳት፡፡ እናም ትዳራቸው በእንደዛ አይነት ሁኔታ በጽኑ ቁርጠኝነትና በከፍተኛ ደስታ ተጀመረ፡፡ ንብረት መጣ፣ልጆች ተወለዱ፣ሁሉ ነገር የሰመረ መሰለ፡፡ዳሩ ግን ውሎ አድሮ አካል ሲቀራረብ ፍቅር ቀስ በቀስ ከመሀከል ሾልካ ተነነች፤አንዳቸው ለአንዳቸው የወዳጅ ጠላት ሆኑ፡፡
‹‹እሺ አቶ ሁሴን... ደህና ነህ?›› እስከተረከዟ የሚደርስ ረጅም አብረቅራቂ ጥቁር ቀሚስ ለብሳለች፡፡ ዊግ የተቀላቀለበት ሹሩባዋ ያምራል፡፡ የሁለት ጡቶቿ አካፋይ የስምጥ ሸለቆ ስንጥቅ መስሎ በከፊል ይታያል፡፡ የተቀባችው ሽቶ የሳሎኑን አየር በሠከንድ ነበር የቀየረው፡፡
‹‹አለሁልሽ... ከውዱ ባለቤትሽ ጋር ነበር የመጣነው ግን ከበራፍ ተመለሰ፡፡››
‹‹ምነው ውሽማው ጠራችው እንዴ?›. ግዴለሽ በሆነ አሽሞጣጭ ድምፅ ጠየቀችው፡፡
‹‹አዎ! ውሽማው ጋር ነው የሄደው፤ወይዘሪት ገንዘብ ጋር ።
‹‹እነ ዕፀ-ህይወት ትምህርት ቤት ናቸው እንዴ? ... የጫወታውን አቅጣጫ ወደ መጣበት ጉዳይ እንዲያመራላት ነበር ጥያቄውን የሠነዘረው፡፡››
<<አዋ>>
‹‹ልደታቸው ደረሠ አሉ፡፡ ለምን ዝግጅቱ በእናንተ ወጪ እኔ ቤት አይሆንም? በዛውም እኔ አገባበታለሁ፡፡ ‹ብልጥ ዝንጀሮ በሞኝ ክምር ያገባል› አይደል የሚባለው፡፡›› ፈገግ አለች... ስለመጨቃጨቃቸው እንደሰማ እርግጠኛ ሆነች‹‹ሀሳብህ ጥሩ ነው፤ ቢያንስ ከጓደኛህ ይሻላል፡፡››
‹‹የእሱ ሀሳብ እንዴት ነው?››
‹‹እንደነገረህ ነዋ ..! ሆቴል ይዘጋጅ ነው የሚለው፡፡ አሁን አሁን ምን እያሠብኩ እንደመጣሁ ታውቃለህ፤ ለእሱ ስል ይሄንን ሳሎን ወደ ሆቴልነት በመቀየር በመጠጥ ሞልቼ ለእሱ እንዲመች ማድረግ… ፡፡››
‹‹እንግዲያው ከጓሮ ያሉትን ሰርቪስ ክፍሎችም ወደቤርጎ ቀይሪልን፤ እኔም አንዳንዴ ሴቶችን ሸጎጥ አድርጌ መጣና አረፍ እልበታለሁ።
‹‹ምን አንተስ የእሱ ጓደኛ አይደለህ፡፡››
‹‹ከእሱ በፊት እኮ የአንቺ ጓደኛ ነበርኩ…ኧረ እንደውም የዕቃ ዕቃ ባልሽ አልነበርኩ እንዴ?››
ፊቷ ቀላ፡፡ የውብዳር ሁል ጊዜ ስለ እሷ እና ስለ ሁሴን የልጅነት ታሪክ ስታስብ የሠውነቷ ሙቀት ይጨምራል፡፡ በተቀራራቢ ጊዜ አንድ ሠፈር ውስጥ ከማደጋቸው አንፃር ጣፋጭ የሆነ የልጅነት፤ ከዛም ዘሎ እስከ አሁን የዘለቀ የጓደኝነት ቁርኝት በመሀከላቸው አለ፡፡ ከሠሎሞን ጋር እንዲገናኙ መሠላል የሆናቸውም እሱ ነበር፡፡
ካለፈ ትውስታቸው እንደመባነን አለችና ‹‹አዋ እሱማ ለእኔም ጓደኛዬ ነህ፡፡ካንተ ጓደኝነት ያተረፍኳቸው ሦስት ትላልቅ ነገሮች ምን እንደሆኑ ታውቃለህ? ምርጥ ተወዳጅ ልጆች፣ብዙ ብር እና የምሁር ደደብ የሆነ ባል ናቸው፡፡ እና ላማርርህም ሆነ ላመሠግንህ ግራ ይገባኛል፡፡ ባይገርምህ ወደ ኃላ ተመልሼ ሳስብ የዛን ጊዜ ከእሱ ይልቅ አንተን ለምን እንዳልጠበስኩህ ድንቅ ይለኛል፡፡ እንደ ቤተሰብ ሆነን አብረን ማደጋችን እንደወንድምና እህት እንድንተያይ ተፅዕኖ ያሳደረብኝ ይመስለኛል፡፡ ግን እንደ አሁኑ በሳል
ሆኜ ቢሆን ኖሮ መቶ ጊዜ ደጋግሜ አንተን ነበር የምጠብሰው
‹‹ድሮም ሆነ አሁን ዱርዬ እንደሆንኩ እኮ ደጋግመሽ ነገርሽኝ ነበር››፡›› ሁሴን የድንጋጤ ንግግር ነበር የተናገረው፡፡ የውብዳር ስለ እሱ እንደዚህ አይነት ስሜት እንደሚሰማት ገምቶ አያውቅም፡፡
‹‹ዱርዬማ ዱርዬ ነህ፡፡ ግን ንፁህ ዱርዬ ነህ፡፡ አፍቃሪም ነህ፡፡ ከተረጋጋ ማህበራዊ ሕይወት ይልቅ በማዕበል የሚናወጽ ግን በደስታ የተጥለቀለቀ ሕይወት ይበልጥ ዋጋ አለው፡፡ ደስታ በሕይወት ለመኖር ምን ያህል ዋጋ እንዳለው የምትረዳው ባጣኸው ጊዜ ነው፡፡ ፍቅር አልባ ሕይወት እኮ በቃ..… ንብ አልባ ባዶ ቀፎ ማለት ነው፤ንብ የሌለበት ባዶ ቀፎ ደግሞ ማር ሊመረትበት አይችልም፡፡ ብር ምን እንደሚያደርግልህ ታውቃለህ፡፡ ቁሳዊ የሆኑ ነገሮችን ሁሉ ያስገኝልሀል፡፡ ውጫዊ ችግሮችህን ሁሉ በቀላሉ ታስወግዳለህ፡፡ ሀብታም ሆነህ ሳለ የፍቅር ካዝናህ ባዶ ከሆነ ግን ..በቃ ቀንና ሌት ስለ እሱ ብቻ ታስባለህ፡፡ ሌሎች ፍላጎቶችህ ሁሉ ስለተሟሉ ሌላ የምትጨነቅበት ጉዳይ አይኖርማ፡፡ ስለዚህ ይበልጥ በፍቅር እጦትህ እንድትሠቃይ ትሆናለህ፡፡››
‹‹ቆይ ይሄንን ያህል እስክትማረሩ ድረስ ምን
ትሠራላችሁ፡፡ ለምን አትነጋገሩም?፡፡ የተከሰቱ
ችግሮችን በወቅቱ ለመፍታት ጥረት ለምን
አታደርጉም ? ፍቅር እኮ ዘላለማዊ ነገር አይደለም፡፡ ይወለዳል .. ያድጋል .. ይሞታል፡፡በልጅነቱ .. በወጣትነቱ አልያም አርጅቶ ሊሞት ይችላል፡፡ የዕድሜውን ርዝመት የሚወስነው ግን ሁለቱ ፍቅረኛሞች ስለፍቅር ባላቸው ግንዛቤና ለፍቅራቸው በሚያደርጉለት
እንክብካቤ መጠን ነው፡፡ እናንተም አያያዙን
ያወቃችሁበት አይመስለኝም፡፡ ሲጋቡ
አይታችሁ ተጣድፋችሁ ተጋባችሁ፤ ይሄው
ጀርባ ለመሠጣጣትም ብዙ አልዘገያችሁም፡፡ለማንኛውም በዚህ ጉዳይ ላይ ሌላ ጊዜ በእርጋታ ቁጭ ብለን በሠፊው እንነጋገርበታን፡፡
አሁን ወደ መጣሁበት ጉዳይ እንመለስ
መግባባት ስላቃታችሁ የልጆቹ የልደት ዝግጅት ጉዳይ….፡፡››
‹‹እንዳልክ እሺ፡፡መቼስ አንተ ጠይቀኸኝ ምንም ነገር እምቢ ማለት እንደማልችል ስለሚያውቅ ነው የላከህ፡፡ ከዛ በፊት ግን ስለራበኝ የሚበላ ነገር እንድታመጣ ሠራተኛዋን ልዘዛት›› በማለት ወደ ማብሠያ ክፍል አመራች፡፡
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
በዓይናችን ዓይተን ከወደድነው ነገር ይልቅ በምናባችን ቀርፀን ደጋግመን የተመኘነው ነገር ወደ ጣኦትንት የመቀየር ዕድሉ ሰፊ ነው፡
የውብዳር ለብ ባለ ውሃ ሠውነቷን ተለቃልቃና ፎጣ አገልድማ ፓንቷን በእጇ ይዛ ከባኞ ቤት በመውጣት ወደ መኝታ ቤቷ ልትገባ በእርምጃ ላይ ሳለች ሁሴን የሳሎኑን በር ከፍቶ ገባ፡፡
‹‹እኔ አላምንም፡፡ ቤቱን ማን አሳየህ?›› ወደ እሱ እየተራመደች ነበር የምትናገረው፡፡
ጉንጭ ለጉንጭ ከተሳሳሙ በኋላ ግማሽ እርምጃ ራቅ በማለት አስተዋላት፡፡ ድንቡሽቡሽ ያለች የምትበላ ብስል ቀይ ወይዘሮ ነች፡፡ ያገለደመችው ሮዝ ቀለም ያለው ፎጣ ከወገቧ እስከ ጉልበቷ ሸፍኗታል፡፡ ሌላው አካሏ እንደተጋለጠ ነው፡፡ ጡቶቿ አሁንም እንደልጃገረድነቷ እንዳጎጠጎጡ ናቸው፡፡ የቆዳዋ ጥራትም አስደምሟታል፡፡
‹‹ምን ያፈዝሀል? ቁጭ በል እንጂ›› አለችው፡፡ በእሷ ውበት መደመሙን ስታስብ ውስጧን የንዝረት ስሜት ተሰማት፡፡
‹‹ለምን አልፈዝ፡፡ ጓደኛዬ ለካ ይሄንን ሠውነት እንደ አሞሌ ጨው ሲልስ እያደረ ነው እንዲህ
‹‹ኡ . ኡ . ቴ <ቅጡም የምንኩስና ነው› አለች አክስቴ.... ለማንኛውም ልብሴን ለብሼ ልምጣ.... የሚጠጣ ከፈለክ ፍሪጁን ከፈት አድርግ፡፡›› በማለት እየተውረገረገች ወደ መኝታ ክፍሏ ገባች፡፡
ሁሴን ፍሪጁን ከፍቶ ቢራ አወጣና እየተጎነጨ ማሠብ ጀመረ፡፡ ስለ ሰሎሞን ነበር የሚያስበው፡፡ በመጀመሪያ የውብዳርን ያፈቀራት ጊዜ ጨርቁን መጣል ነበር የቀረው፡፡ እሷን ማግባት ካልቻለ በህይወት መኖር
እንደማይችል ደጋግሞ ሲምል ነበር፡፡ በወቅቱ ደግሞ የእሷ ቤተሠቦች ፍቃደኞች አልነበሩም፡፡ ይሁን እንጂ የእሱ ፍቅር ብርታትና መስዋዕትነት የመክፈል ፅናቱ እሷንም ሙሉ በሙሉ በፍቅሩ እንድትጠመድና ከቤተሠቦቿ ፍቃድ ውጭ አሻፈረኝ ብላ እቤቱ እንድትገባ አስገደዳት፡፡ እናም ትዳራቸው በእንደዛ አይነት ሁኔታ በጽኑ ቁርጠኝነትና በከፍተኛ ደስታ ተጀመረ፡፡ ንብረት መጣ፣ልጆች ተወለዱ፣ሁሉ ነገር የሰመረ መሰለ፡፡ዳሩ ግን ውሎ አድሮ አካል ሲቀራረብ ፍቅር ቀስ በቀስ ከመሀከል ሾልካ ተነነች፤አንዳቸው ለአንዳቸው የወዳጅ ጠላት ሆኑ፡፡
‹‹እሺ አቶ ሁሴን... ደህና ነህ?›› እስከተረከዟ የሚደርስ ረጅም አብረቅራቂ ጥቁር ቀሚስ ለብሳለች፡፡ ዊግ የተቀላቀለበት ሹሩባዋ ያምራል፡፡ የሁለት ጡቶቿ አካፋይ የስምጥ ሸለቆ ስንጥቅ መስሎ በከፊል ይታያል፡፡ የተቀባችው ሽቶ የሳሎኑን አየር በሠከንድ ነበር የቀየረው፡፡
‹‹አለሁልሽ... ከውዱ ባለቤትሽ ጋር ነበር የመጣነው ግን ከበራፍ ተመለሰ፡፡››
‹‹ምነው ውሽማው ጠራችው እንዴ?›. ግዴለሽ በሆነ አሽሞጣጭ ድምፅ ጠየቀችው፡፡
‹‹አዎ! ውሽማው ጋር ነው የሄደው፤ወይዘሪት ገንዘብ ጋር ።
‹‹እነ ዕፀ-ህይወት ትምህርት ቤት ናቸው እንዴ? ... የጫወታውን አቅጣጫ ወደ መጣበት ጉዳይ እንዲያመራላት ነበር ጥያቄውን የሠነዘረው፡፡››
<<አዋ>>
‹‹ልደታቸው ደረሠ አሉ፡፡ ለምን ዝግጅቱ በእናንተ ወጪ እኔ ቤት አይሆንም? በዛውም እኔ አገባበታለሁ፡፡ ‹ብልጥ ዝንጀሮ በሞኝ ክምር ያገባል› አይደል የሚባለው፡፡›› ፈገግ አለች... ስለመጨቃጨቃቸው እንደሰማ እርግጠኛ ሆነች‹‹ሀሳብህ ጥሩ ነው፤ ቢያንስ ከጓደኛህ ይሻላል፡፡››
‹‹የእሱ ሀሳብ እንዴት ነው?››
‹‹እንደነገረህ ነዋ ..! ሆቴል ይዘጋጅ ነው የሚለው፡፡ አሁን አሁን ምን እያሠብኩ እንደመጣሁ ታውቃለህ፤ ለእሱ ስል ይሄንን ሳሎን ወደ ሆቴልነት በመቀየር በመጠጥ ሞልቼ ለእሱ እንዲመች ማድረግ… ፡፡››
‹‹እንግዲያው ከጓሮ ያሉትን ሰርቪስ ክፍሎችም ወደቤርጎ ቀይሪልን፤ እኔም አንዳንዴ ሴቶችን ሸጎጥ አድርጌ መጣና አረፍ እልበታለሁ።
‹‹ምን አንተስ የእሱ ጓደኛ አይደለህ፡፡››
‹‹ከእሱ በፊት እኮ የአንቺ ጓደኛ ነበርኩ…ኧረ እንደውም የዕቃ ዕቃ ባልሽ አልነበርኩ እንዴ?››
ፊቷ ቀላ፡፡ የውብዳር ሁል ጊዜ ስለ እሷ እና ስለ ሁሴን የልጅነት ታሪክ ስታስብ የሠውነቷ ሙቀት ይጨምራል፡፡ በተቀራራቢ ጊዜ አንድ ሠፈር ውስጥ ከማደጋቸው አንፃር ጣፋጭ የሆነ የልጅነት፤ ከዛም ዘሎ እስከ አሁን የዘለቀ የጓደኝነት ቁርኝት በመሀከላቸው አለ፡፡ ከሠሎሞን ጋር እንዲገናኙ መሠላል የሆናቸውም እሱ ነበር፡፡
ካለፈ ትውስታቸው እንደመባነን አለችና ‹‹አዋ እሱማ ለእኔም ጓደኛዬ ነህ፡፡ካንተ ጓደኝነት ያተረፍኳቸው ሦስት ትላልቅ ነገሮች ምን እንደሆኑ ታውቃለህ? ምርጥ ተወዳጅ ልጆች፣ብዙ ብር እና የምሁር ደደብ የሆነ ባል ናቸው፡፡ እና ላማርርህም ሆነ ላመሠግንህ ግራ ይገባኛል፡፡ ባይገርምህ ወደ ኃላ ተመልሼ ሳስብ የዛን ጊዜ ከእሱ ይልቅ አንተን ለምን እንዳልጠበስኩህ ድንቅ ይለኛል፡፡ እንደ ቤተሰብ ሆነን አብረን ማደጋችን እንደወንድምና እህት እንድንተያይ ተፅዕኖ ያሳደረብኝ ይመስለኛል፡፡ ግን እንደ አሁኑ በሳል
ሆኜ ቢሆን ኖሮ መቶ ጊዜ ደጋግሜ አንተን ነበር የምጠብሰው
‹‹ድሮም ሆነ አሁን ዱርዬ እንደሆንኩ እኮ ደጋግመሽ ነገርሽኝ ነበር››፡›› ሁሴን የድንጋጤ ንግግር ነበር የተናገረው፡፡ የውብዳር ስለ እሱ እንደዚህ አይነት ስሜት እንደሚሰማት ገምቶ አያውቅም፡፡
‹‹ዱርዬማ ዱርዬ ነህ፡፡ ግን ንፁህ ዱርዬ ነህ፡፡ አፍቃሪም ነህ፡፡ ከተረጋጋ ማህበራዊ ሕይወት ይልቅ በማዕበል የሚናወጽ ግን በደስታ የተጥለቀለቀ ሕይወት ይበልጥ ዋጋ አለው፡፡ ደስታ በሕይወት ለመኖር ምን ያህል ዋጋ እንዳለው የምትረዳው ባጣኸው ጊዜ ነው፡፡ ፍቅር አልባ ሕይወት እኮ በቃ..… ንብ አልባ ባዶ ቀፎ ማለት ነው፤ንብ የሌለበት ባዶ ቀፎ ደግሞ ማር ሊመረትበት አይችልም፡፡ ብር ምን እንደሚያደርግልህ ታውቃለህ፡፡ ቁሳዊ የሆኑ ነገሮችን ሁሉ ያስገኝልሀል፡፡ ውጫዊ ችግሮችህን ሁሉ በቀላሉ ታስወግዳለህ፡፡ ሀብታም ሆነህ ሳለ የፍቅር ካዝናህ ባዶ ከሆነ ግን ..በቃ ቀንና ሌት ስለ እሱ ብቻ ታስባለህ፡፡ ሌሎች ፍላጎቶችህ ሁሉ ስለተሟሉ ሌላ የምትጨነቅበት ጉዳይ አይኖርማ፡፡ ስለዚህ ይበልጥ በፍቅር እጦትህ እንድትሠቃይ ትሆናለህ፡፡››
‹‹ቆይ ይሄንን ያህል እስክትማረሩ ድረስ ምን
ትሠራላችሁ፡፡ ለምን አትነጋገሩም?፡፡ የተከሰቱ
ችግሮችን በወቅቱ ለመፍታት ጥረት ለምን
አታደርጉም ? ፍቅር እኮ ዘላለማዊ ነገር አይደለም፡፡ ይወለዳል .. ያድጋል .. ይሞታል፡፡በልጅነቱ .. በወጣትነቱ አልያም አርጅቶ ሊሞት ይችላል፡፡ የዕድሜውን ርዝመት የሚወስነው ግን ሁለቱ ፍቅረኛሞች ስለፍቅር ባላቸው ግንዛቤና ለፍቅራቸው በሚያደርጉለት
እንክብካቤ መጠን ነው፡፡ እናንተም አያያዙን
ያወቃችሁበት አይመስለኝም፡፡ ሲጋቡ
አይታችሁ ተጣድፋችሁ ተጋባችሁ፤ ይሄው
ጀርባ ለመሠጣጣትም ብዙ አልዘገያችሁም፡፡ለማንኛውም በዚህ ጉዳይ ላይ ሌላ ጊዜ በእርጋታ ቁጭ ብለን በሠፊው እንነጋገርበታን፡፡
አሁን ወደ መጣሁበት ጉዳይ እንመለስ
መግባባት ስላቃታችሁ የልጆቹ የልደት ዝግጅት ጉዳይ….፡፡››
‹‹እንዳልክ እሺ፡፡መቼስ አንተ ጠይቀኸኝ ምንም ነገር እምቢ ማለት እንደማልችል ስለሚያውቅ ነው የላከህ፡፡ ከዛ በፊት ግን ስለራበኝ የሚበላ ነገር እንድታመጣ ሠራተኛዋን ልዘዛት›› በማለት ወደ ማብሠያ ክፍል አመራች፡፡
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍130❤13👏5🔥3🎉2🤔1😢1
ከዚህ በተለየ መልኩ ደግሞ ሱስ አስያዥ የተባሉትን ነገሮችን ሁሉ በየተራ ሞክሬያቸዋለሁ፡፡
ጫት፣ሲጋራ፣ሺሻ፣ሐሺሽ፣ መጠጥ በየዓይነቱ
ወዘተ…እየደጋገምኩ ወስጄያቸዋለሁ ፤ ጣዕማቸውንም እስኪበቃኝ
አጣጥሜያቸዋለሁ፡፡
ተፈቅሬያለሁ፣ተጠልቼያለሁ፣የተደበደብኩባቸው ቀናቶችም አሉ፣ታስሬም አውቃለሁ፣አንድ ሁለቴም በቡድን የመደፈር ሙከራ ተደርጎብኛል፡፡
በቃ በአጠቃላይ አንድ የቡና ቤት ሴት የሚያጋጥማት ችግርና ደስታ አጋጥሞኛል፡፡
የእኔን ለየት የሚያደርገው ግን እንደሌላው ተቸግሬ፣ ምርጫ አጥቼ ወይንም ስለ ሕይወቱ ያለኝ ግንዛቤ አናሳ ሆኖ አልነበረም ፡፡በሙሉ ፍላጎቴ አውቄ.. ሕይወቱ ምን እንደሚመስል ለመፈተሸ፣ስሜቱ እንዲሰማኝ፣ህመሙ እንዲያመኝ፣ቁስሉም እንዲቆጠቁጠኝ፣በአጠቃላይ ህይወቴን ለማጨማለቅ ስለፈለኩ የገባሁበት ኑሮ ነው፡፡
እናም በሦስት ዓመታት ሂደት ውስጥ ከጠበቅኩት በላይ ሸርሙጪያለሁ፡፡ ከጠቅበኩት በላይ እያንዳንዱን የቡና ቤት የሕይወት ፈርጅ ፈትሼ ቀምሼ አጣጥሜ ስለጠገብኩ.. እነሆ በዛሬዋ ቀን ይህንን ምዕራፍ ዘግቼ ወደ ሌላ የህይወት ገፅ ለመሸጋገር ወስኜ የመዝጊያውን ክብረ በዓል በማክበር ላይ እገኛለሁ፡፡ በዚህ ሂደት ውስጥ ከቃረምኳቸውና ካካበትኳቸው ታላላቅ የሕይወት ልምዶች በተጨማሪ እናንተን የመሠሉ በህይወቴ ትልቅ ቦታ የምሠጣቸው ወዳጆች ያገኘሁበት ቦታ ስለሆነ በገጠሙኝ ነገሮች ሁሉ በጣም ደስተኛ ነኝ፡፡ በነገራችን ላይ ከሽርሙጥና ስራዬ በሚተርፈኝ ጥቂት ጊዜ በመጠቀም ጫር ጫር ያደረኳቸው የተወሰኑ ስዕሎች አሉኝ፡፡ እና እናንተ የተከበራችሁ እንግዶቼ እግረመንገዳችሁን ብትጎበኙልኝ ደስተኛ እሆናለሁ፡፡›› ከእነሱ አስተያየት ሳትቀበል አፋቸውን በአድናቆት ከፍተው እያዳመጧት ሳለ ከተቀመጠችበት ተነስታ እንዲከተሏት ከጠየቀች በኋላ ከተዘጉት ሁለት ክፍሎች አንዱን ከፍታ ወደ ውስጥ ዘለቀች፡፡ ሌሎችም በየተራ ተከተሏት፡፡
ማንም ከአንደበቱ ድምጽ ማውጣት የቻለ የለም፡፡ መጠነኛ ስፋት ያለው ክፍል ግድግዳው ሙሉ በሙሉ ማለት በሚያስችል ሁኔታ በተለያዩ የሸራና የቆዳ ላይ ስዕሎች ተሞልቷል፡፡
ከሁሉም በተለየ ሁኔታ... ሁሴን ጋዜጠኛ እንደመሆኑ መጠን በሕይወቱ ብዙ አስገራሚና አስደማሚ ክስተቶች አጋጥሞት ያውቃል፡፡ የዛሬው ግን የተለየ ነው የሆነበት፡፡ እንዴት ብሎ ስጋዋን ስትቸረችር የሚያውቃት አንዲት ሴት እንዲህ ድንቅ ሠዓሊ ትሆናለች ብሎ ሊገምት ይችላል?በፍፅም እንግዳ ነገር ነው የሆነበት፡፡ሁሉም በተመስጦ ድባብ ውስጥ ሠምጠው እያንዳንዱን ስዕል እየተዟዟሩ የሚገባቸውንም የማይገባቸውንም እየተመለከቱ ነው፡፡ትንግርትም የእያንዳንዱን የስሜት ለውጥ... የእጅ እንቅስቃሴያቸውን፤ የፊታቸውን መቋጠርና መፍታታት በፀጥታ እያስተዋለች ምን እየተሰማቸው እንደሆነ የራሷን ግምት ትገምታለች፡
ሁሴን ካስደመሙት ስዕሎች ውስጥ ግንባር ቀደሙ ‹‹ማነው ሸርሙጣ?›› የሚል ርዕስ የሰጠችው ነው፡፡ስዕሉ እንዲህ ይነበባል አንዲት እራፊ ጨርቅ በሠውነቷ አጋማሽ አካባቢ ጣል ያደረገች ለግላጋ ወጣት ሽበት የወረረው ሽማግሌ ጭን ላይ ተቀምጣለች፡፡ የቀኝ እጇን በትከሻው አዙራ ሽማግሌው ደረት ኪስ ውስጥ በመግባት ብር ስትመዝ በግራ እጇ ደግሞ በረሀብ የተጣበቀ የሚመስለው ሆዷን ጨምድዳ ጨብጣለች፡፡ ሽማግሌው ደግሞ በአንድ እጁ ቢራ ጨብጦ በሌላው
እጁ የጉብሊቷን ጭን ያሻሻል፡፡ ከሽማግሌው ፊት ያደፈ ልብስ ለብሳ እራፊ ነጠላ እላይዋ ላይ የጣለች ሴት በንዴት ፀጉሯን አንጨፍርራ ወደ ሰውዬው እየተንደረደረች ስትመጣበት ይታያል.... ከሴትዬዋ ኋላ አራት የደረሱ ሴቶችና ሦስት ወንድ ልጆች አጅበዋታል፡፡ ከሴቶቹ መሀከል ሁለቱ ህፃን ልጆች ታቅፈዋል፡፡ በአትኩሮትና በፅሞና ተመለከተው፡፡ ትርጉሙ ከአንድ ሙሉ መፅሐፍ በላይ ገዘፈበት፡፡ ሌሎች ስዕሎቿንም በየተራ ቃኛቸው፡፡ ‹አፍቃሪዋ ሸርሙጣ› ‹የፈረሰው መንደር› ‹መብረቅ› ‹ትኩሳት› ከስዕሎቹ መሀል የተወሰኑ ናቸው፡፡
ሁለቱ ሴቶች ለስዕል ያላቸው ግንዛቤ የተወሰነ ቢሆንም መደመማቸው ግን አልቀረም ነበር፡፡ በውስጣቸውም የተወሰነ መረበሽ ተፈጥሮባቸዋል፡፡የገዛ ሕይወታቸውን መለስ ብለው እንዲገመግሙ ተገደዋል፡፡‹‹እኛስ የተለየ ምን ነገር አለን…? ተናገሩ ቢሉን የምንናገረው .. አሳዩን ብንባል የምናስጎበኘው፡፡›› ብለው እንዲጠይቁ የትንግርት ስራ አስገድዷቸዋል፡፡
ከሠዓታት ተመስጦ በኋላ ሠሎሞን መናገር ጀመረ፡፡ ‹‹በፊትም ተዓምረኛ መሆንሽን ቀልቤ ይነግረኝ ነበር፡፡አሁን አረጋገጥኩ..በይ አሁን አስተያየቴን ልስጥሽ ተቀበይ….፡፡››
‹‹አይቻልም...በቃል መስማት አልፈልግም፡፡ ማስታወሻ ደብተሬ ላይ የተሰማችሁን በየተራ በፅሁፍ ታሰፍሩልኛላችሁ... ብቻዬን ሆኜ በተመስጦ ደጋግሜ እያነበብኩ ማጣጣም ፈልጋለሁ፡፡››
እንግዶቿን ከሸኘች በኋላ የተዝረከረከ ሳሎኗን አስተካክላ ማስታወሻ ደብተሯን ይዛ ተዘግቶ ወደዋለው መኝታ ክፍሏ ገባች፡፡ ባለ ሜትር ከሃያ ሞዝቦልድ አልጋ ከወደ አንዱ ጥግ መስኮቱን ታኮ ተዘርግቷል፡፡ ሌላውን ግድግዳ ተደግፎ ትልቅ የመፅሀፍ መደርደሪያ ይታያል፡፡ መደርደሪያው አምስት ዘርፎች አሉት፡፡
የመጀመሪያው እና ሁለተኛው ረድፍ አናት ላይ
ልብ-ወለድ የሚል ሀመግለጫ ተለጥፎበታል፡፡ ሦስተኛው ረድፍ ላይ ሥነ ግጥም ይላል፡፡ አራተኛው ረድፍ ሳይኮሎጂ እና ፍልስፍና ሲሆን የመጨረሻው ረድፍ ደግሞ ልዩ ልዩ የሚል ፅሁፍ ተለጥፎበታል፡፡ ከአልጋው ፊት ለፊት ባለ ባዶ ቦታ ላይ በሚገኝ አንድ ጠረጴዛ ላይ ላፕቶፕ ይታያል፡፡ የመኝታ ቤቷን በራፍ ዘግታ ተንደርድራ አልጋዋ ላይ ተፈናጠጠች፡፡ ድክምክም ቢላትም ውስጧ በልዩ ደስታ ተጥለቅልቋል፡፡ የተሰጧትን አስተያየቶች ለማንበብ ያላት ጉጉት ትንፋሽ ሊያሳጣት ትንሽ ነው የቀራት፡፡ ለማንበብ ተዘጋጀች.. ለመጀመር የፈለገችው ከሴቶቹ ነው፡፡
አንደኛዋ ሴት ...
‹‹እምትገርሚ ነሽ፡፡ እንደምታውቂው አንድ ዓመት ሙሉ አንድ ቤት አብረን ሠርተናል፡፡ ምርጥ ጓደኛሞችም የነበርን ይመስለኝ ነበር፡፡ ግን ምን ያህል ደደብ ኖሬያለሁ፡፡ በእውነት በራሴ አፍሬያለሁ፡፡ እኔ እኮ ስለራሴ አንድም ሚስጥር ሳልሸሽግ ነበር ዘርግፌ የምነግርሽ፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች 200 አስገቡት
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ጫት፣ሲጋራ፣ሺሻ፣ሐሺሽ፣ መጠጥ በየዓይነቱ
ወዘተ…እየደጋገምኩ ወስጄያቸዋለሁ ፤ ጣዕማቸውንም እስኪበቃኝ
አጣጥሜያቸዋለሁ፡፡
ተፈቅሬያለሁ፣ተጠልቼያለሁ፣የተደበደብኩባቸው ቀናቶችም አሉ፣ታስሬም አውቃለሁ፣አንድ ሁለቴም በቡድን የመደፈር ሙከራ ተደርጎብኛል፡፡
በቃ በአጠቃላይ አንድ የቡና ቤት ሴት የሚያጋጥማት ችግርና ደስታ አጋጥሞኛል፡፡
የእኔን ለየት የሚያደርገው ግን እንደሌላው ተቸግሬ፣ ምርጫ አጥቼ ወይንም ስለ ሕይወቱ ያለኝ ግንዛቤ አናሳ ሆኖ አልነበረም ፡፡በሙሉ ፍላጎቴ አውቄ.. ሕይወቱ ምን እንደሚመስል ለመፈተሸ፣ስሜቱ እንዲሰማኝ፣ህመሙ እንዲያመኝ፣ቁስሉም እንዲቆጠቁጠኝ፣በአጠቃላይ ህይወቴን ለማጨማለቅ ስለፈለኩ የገባሁበት ኑሮ ነው፡፡
እናም በሦስት ዓመታት ሂደት ውስጥ ከጠበቅኩት በላይ ሸርሙጪያለሁ፡፡ ከጠቅበኩት በላይ እያንዳንዱን የቡና ቤት የሕይወት ፈርጅ ፈትሼ ቀምሼ አጣጥሜ ስለጠገብኩ.. እነሆ በዛሬዋ ቀን ይህንን ምዕራፍ ዘግቼ ወደ ሌላ የህይወት ገፅ ለመሸጋገር ወስኜ የመዝጊያውን ክብረ በዓል በማክበር ላይ እገኛለሁ፡፡ በዚህ ሂደት ውስጥ ከቃረምኳቸውና ካካበትኳቸው ታላላቅ የሕይወት ልምዶች በተጨማሪ እናንተን የመሠሉ በህይወቴ ትልቅ ቦታ የምሠጣቸው ወዳጆች ያገኘሁበት ቦታ ስለሆነ በገጠሙኝ ነገሮች ሁሉ በጣም ደስተኛ ነኝ፡፡ በነገራችን ላይ ከሽርሙጥና ስራዬ በሚተርፈኝ ጥቂት ጊዜ በመጠቀም ጫር ጫር ያደረኳቸው የተወሰኑ ስዕሎች አሉኝ፡፡ እና እናንተ የተከበራችሁ እንግዶቼ እግረመንገዳችሁን ብትጎበኙልኝ ደስተኛ እሆናለሁ፡፡›› ከእነሱ አስተያየት ሳትቀበል አፋቸውን በአድናቆት ከፍተው እያዳመጧት ሳለ ከተቀመጠችበት ተነስታ እንዲከተሏት ከጠየቀች በኋላ ከተዘጉት ሁለት ክፍሎች አንዱን ከፍታ ወደ ውስጥ ዘለቀች፡፡ ሌሎችም በየተራ ተከተሏት፡፡
ማንም ከአንደበቱ ድምጽ ማውጣት የቻለ የለም፡፡ መጠነኛ ስፋት ያለው ክፍል ግድግዳው ሙሉ በሙሉ ማለት በሚያስችል ሁኔታ በተለያዩ የሸራና የቆዳ ላይ ስዕሎች ተሞልቷል፡፡
ከሁሉም በተለየ ሁኔታ... ሁሴን ጋዜጠኛ እንደመሆኑ መጠን በሕይወቱ ብዙ አስገራሚና አስደማሚ ክስተቶች አጋጥሞት ያውቃል፡፡ የዛሬው ግን የተለየ ነው የሆነበት፡፡ እንዴት ብሎ ስጋዋን ስትቸረችር የሚያውቃት አንዲት ሴት እንዲህ ድንቅ ሠዓሊ ትሆናለች ብሎ ሊገምት ይችላል?በፍፅም እንግዳ ነገር ነው የሆነበት፡፡ሁሉም በተመስጦ ድባብ ውስጥ ሠምጠው እያንዳንዱን ስዕል እየተዟዟሩ የሚገባቸውንም የማይገባቸውንም እየተመለከቱ ነው፡፡ትንግርትም የእያንዳንዱን የስሜት ለውጥ... የእጅ እንቅስቃሴያቸውን፤ የፊታቸውን መቋጠርና መፍታታት በፀጥታ እያስተዋለች ምን እየተሰማቸው እንደሆነ የራሷን ግምት ትገምታለች፡
ሁሴን ካስደመሙት ስዕሎች ውስጥ ግንባር ቀደሙ ‹‹ማነው ሸርሙጣ?›› የሚል ርዕስ የሰጠችው ነው፡፡ስዕሉ እንዲህ ይነበባል አንዲት እራፊ ጨርቅ በሠውነቷ አጋማሽ አካባቢ ጣል ያደረገች ለግላጋ ወጣት ሽበት የወረረው ሽማግሌ ጭን ላይ ተቀምጣለች፡፡ የቀኝ እጇን በትከሻው አዙራ ሽማግሌው ደረት ኪስ ውስጥ በመግባት ብር ስትመዝ በግራ እጇ ደግሞ በረሀብ የተጣበቀ የሚመስለው ሆዷን ጨምድዳ ጨብጣለች፡፡ ሽማግሌው ደግሞ በአንድ እጁ ቢራ ጨብጦ በሌላው
እጁ የጉብሊቷን ጭን ያሻሻል፡፡ ከሽማግሌው ፊት ያደፈ ልብስ ለብሳ እራፊ ነጠላ እላይዋ ላይ የጣለች ሴት በንዴት ፀጉሯን አንጨፍርራ ወደ ሰውዬው እየተንደረደረች ስትመጣበት ይታያል.... ከሴትዬዋ ኋላ አራት የደረሱ ሴቶችና ሦስት ወንድ ልጆች አጅበዋታል፡፡ ከሴቶቹ መሀከል ሁለቱ ህፃን ልጆች ታቅፈዋል፡፡ በአትኩሮትና በፅሞና ተመለከተው፡፡ ትርጉሙ ከአንድ ሙሉ መፅሐፍ በላይ ገዘፈበት፡፡ ሌሎች ስዕሎቿንም በየተራ ቃኛቸው፡፡ ‹አፍቃሪዋ ሸርሙጣ› ‹የፈረሰው መንደር› ‹መብረቅ› ‹ትኩሳት› ከስዕሎቹ መሀል የተወሰኑ ናቸው፡፡
ሁለቱ ሴቶች ለስዕል ያላቸው ግንዛቤ የተወሰነ ቢሆንም መደመማቸው ግን አልቀረም ነበር፡፡ በውስጣቸውም የተወሰነ መረበሽ ተፈጥሮባቸዋል፡፡የገዛ ሕይወታቸውን መለስ ብለው እንዲገመግሙ ተገደዋል፡፡‹‹እኛስ የተለየ ምን ነገር አለን…? ተናገሩ ቢሉን የምንናገረው .. አሳዩን ብንባል የምናስጎበኘው፡፡›› ብለው እንዲጠይቁ የትንግርት ስራ አስገድዷቸዋል፡፡
ከሠዓታት ተመስጦ በኋላ ሠሎሞን መናገር ጀመረ፡፡ ‹‹በፊትም ተዓምረኛ መሆንሽን ቀልቤ ይነግረኝ ነበር፡፡አሁን አረጋገጥኩ..በይ አሁን አስተያየቴን ልስጥሽ ተቀበይ….፡፡››
‹‹አይቻልም...በቃል መስማት አልፈልግም፡፡ ማስታወሻ ደብተሬ ላይ የተሰማችሁን በየተራ በፅሁፍ ታሰፍሩልኛላችሁ... ብቻዬን ሆኜ በተመስጦ ደጋግሜ እያነበብኩ ማጣጣም ፈልጋለሁ፡፡››
እንግዶቿን ከሸኘች በኋላ የተዝረከረከ ሳሎኗን አስተካክላ ማስታወሻ ደብተሯን ይዛ ተዘግቶ ወደዋለው መኝታ ክፍሏ ገባች፡፡ ባለ ሜትር ከሃያ ሞዝቦልድ አልጋ ከወደ አንዱ ጥግ መስኮቱን ታኮ ተዘርግቷል፡፡ ሌላውን ግድግዳ ተደግፎ ትልቅ የመፅሀፍ መደርደሪያ ይታያል፡፡ መደርደሪያው አምስት ዘርፎች አሉት፡፡
የመጀመሪያው እና ሁለተኛው ረድፍ አናት ላይ
ልብ-ወለድ የሚል ሀመግለጫ ተለጥፎበታል፡፡ ሦስተኛው ረድፍ ላይ ሥነ ግጥም ይላል፡፡ አራተኛው ረድፍ ሳይኮሎጂ እና ፍልስፍና ሲሆን የመጨረሻው ረድፍ ደግሞ ልዩ ልዩ የሚል ፅሁፍ ተለጥፎበታል፡፡ ከአልጋው ፊት ለፊት ባለ ባዶ ቦታ ላይ በሚገኝ አንድ ጠረጴዛ ላይ ላፕቶፕ ይታያል፡፡ የመኝታ ቤቷን በራፍ ዘግታ ተንደርድራ አልጋዋ ላይ ተፈናጠጠች፡፡ ድክምክም ቢላትም ውስጧ በልዩ ደስታ ተጥለቅልቋል፡፡ የተሰጧትን አስተያየቶች ለማንበብ ያላት ጉጉት ትንፋሽ ሊያሳጣት ትንሽ ነው የቀራት፡፡ ለማንበብ ተዘጋጀች.. ለመጀመር የፈለገችው ከሴቶቹ ነው፡፡
አንደኛዋ ሴት ...
‹‹እምትገርሚ ነሽ፡፡ እንደምታውቂው አንድ ዓመት ሙሉ አንድ ቤት አብረን ሠርተናል፡፡ ምርጥ ጓደኛሞችም የነበርን ይመስለኝ ነበር፡፡ ግን ምን ያህል ደደብ ኖሬያለሁ፡፡ በእውነት በራሴ አፍሬያለሁ፡፡ እኔ እኮ ስለራሴ አንድም ሚስጥር ሳልሸሽግ ነበር ዘርግፌ የምነግርሽ፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች 200 አስገቡት
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍88❤17👏6
#ከእዳ_ወደ_የምን_እዳ?
#በእውቀቱ_ስዩም
ጋሻው አዳል የተባለ የምወደው የቆየ ዘፋኝ እንዲህ የምትል ዝነኛ ዘፈን አለችው፥
“ማለዳ ማለዳ
ማለዳ መጥተሽ
አይ ! እህህ
ማለዳ መጥተሽ
እኔን ሳታገኝ ትመለሻለሽ"
ዘፈኑን በሰማሁ ቁጥር ጋሻውን እንዲህ እለዋለሁ” አባ! በማለዳ የት ሄደህ ነው የማታገኝህ? ውስጥህ የበቀለውን ችግኝ ስታጠጣ አምሽተህ በዛው መንገድ ላይ የመሰረት ድንጋይ ተንተርሰህ አድረህ ነው?”
ሳስበው፥ ጋሻው ይህንን ዘፈን የዘፈነው ለፍቅረኛው ሳይሆን ለአበዳሪው ይመስለኛል፤ ብድር ስር ምን ትዝ አለኝ !ኢትዮጵያ ብድር መመለስ ከተሳናቸው አገሮች አንዷ ሆና እንደተመደበች ሰማችሁ አይደል? እምደንቅ እኮ ነው!
ባለፈው ያሜሪካው ያውሮፓ አበዳሪዎች ከኢትዮጵያ ግምጃ ቤት ሀላፊ ጋር ተገናኝተው በጠረጴዛ ዙርያ እና በጠረጴዛ ስር ተወያይተው ነበር;
በቦታው ተገኝቼ እንደታዘብኩት ውይይቱ ይህንን ይመስላል፥
ያሜሪካው - እዳችንን መች ነው ምትከፍሉን?
የኢትዮጵያው- የምን እዳ?🤔
ያውሮፓው- በቢሊዮን ዶላር የሚገመት ገንዘብ እንዳበደርናችሁ ረሳችሁት እንዴ?
የኢትዮጵያው - ስራ ስለሚበዛ እንረሳለን!
የአሜሪካው - እስቲ መፎጋገሩን ትተን በግልጽ እናውራ፤ በኢኮኖሚ ደረጃ የት ላይ ነው የምትገኙት?
የኢትዮጵያው፤- ማለት?
የአውሮፓው ፤- እርሙን የበላ ድሀ ናችሁ ? ወይስ ቀን የሚወጣለት ድሀ ናችሁ?
የኢትዮጵያው - የሰው ሀብት አለን ! መቶ አምሳ ሚሊዮን ደርሰናል ! ጠባይ ካላችሁ አምሳ ሚሊዮኑን ህዝብ ልንለግሳችሁ እንችላለን !
የአሜሪካው - እያወራን ያለነው ስለገንዘብ ነው !
የኢትዮጵያው - እንዳታባክኑት እኛው ጋ ይቀመጥላችሁ ብለን ነው እንጂ ገንዘቡም ቢሆን አለ!
የአውሮፓው- ሌላው ቢቀር ወለዱን ክፈሉን
የኢትዮጵያው- ለጊዜው አይርወለድ እንጂ ወለድ አላዘጋጅንም!
የአሜሪካው-- ሌላ ምን መፍትሄ ይኖራል?
የኢትዮጵያው-- ጥቂት የእፎይታ ጊዜ ስጡን!
ያውሮፓው --ምን ያህል ጊዜ?
የኢትዮጵያው- ትንሽ አምሳ አመት ብትታገሱን
ያውሮፓው- በአምሳ አመት ጊዜ ውስጥ ብድሩን የምትከፍሉበት የኢኮኖሚ ደረጃ ላይ ትደርሳላችሁ?
የኢትዮጵያው--አይ እናንተ ብድሩን የማትፈልጉበት ደረጃ ትደርሳላችሁ’
የአሜሪካው -- ከዛሬ ጀምሮ ከዛምቢያ እና ከጋና ቀጥሎ መበደር ከማይችሉ አገሮች ጎን ተመድባችሁዋል!
የኢትዮጵያው- ይህንን ጨካኝ ርምጃ ዝም ብለን አናየውም 🙁🙁
የአውሮፓው- ምን ልታደርጉ ትችላላችሁ?
የኢትዮጵያው---ብድር የተነፈጉ አገሮች ማህበር መስርተን እንታገላለን !
የአሜሪካው- እናያለን !
እዚህ ላይ፥ የኢትዮጵያው በንዴት ተሰናብቶ ከሄደ በሁዋላ እንደገና ተመልሶ መጣና ፥
“አንድ የመጨረሻ ጥያቄ ነበረኝ ! “ አለ፤
ሁለቱ ሀያላን - ምንድነው?
የኢትዮጵያው፤-
“ዛምቢያን አስይዘን መበደር አንችልም?”
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ማታ #ትንግርት #ክፍል 8 ይኖራል
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
#በእውቀቱ_ስዩም
ጋሻው አዳል የተባለ የምወደው የቆየ ዘፋኝ እንዲህ የምትል ዝነኛ ዘፈን አለችው፥
“ማለዳ ማለዳ
ማለዳ መጥተሽ
አይ ! እህህ
ማለዳ መጥተሽ
እኔን ሳታገኝ ትመለሻለሽ"
ዘፈኑን በሰማሁ ቁጥር ጋሻውን እንዲህ እለዋለሁ” አባ! በማለዳ የት ሄደህ ነው የማታገኝህ? ውስጥህ የበቀለውን ችግኝ ስታጠጣ አምሽተህ በዛው መንገድ ላይ የመሰረት ድንጋይ ተንተርሰህ አድረህ ነው?”
ሳስበው፥ ጋሻው ይህንን ዘፈን የዘፈነው ለፍቅረኛው ሳይሆን ለአበዳሪው ይመስለኛል፤ ብድር ስር ምን ትዝ አለኝ !ኢትዮጵያ ብድር መመለስ ከተሳናቸው አገሮች አንዷ ሆና እንደተመደበች ሰማችሁ አይደል? እምደንቅ እኮ ነው!
ባለፈው ያሜሪካው ያውሮፓ አበዳሪዎች ከኢትዮጵያ ግምጃ ቤት ሀላፊ ጋር ተገናኝተው በጠረጴዛ ዙርያ እና በጠረጴዛ ስር ተወያይተው ነበር;
በቦታው ተገኝቼ እንደታዘብኩት ውይይቱ ይህንን ይመስላል፥
ያሜሪካው - እዳችንን መች ነው ምትከፍሉን?
የኢትዮጵያው- የምን እዳ?🤔
ያውሮፓው- በቢሊዮን ዶላር የሚገመት ገንዘብ እንዳበደርናችሁ ረሳችሁት እንዴ?
የኢትዮጵያው - ስራ ስለሚበዛ እንረሳለን!
የአሜሪካው - እስቲ መፎጋገሩን ትተን በግልጽ እናውራ፤ በኢኮኖሚ ደረጃ የት ላይ ነው የምትገኙት?
የኢትዮጵያው፤- ማለት?
የአውሮፓው ፤- እርሙን የበላ ድሀ ናችሁ ? ወይስ ቀን የሚወጣለት ድሀ ናችሁ?
የኢትዮጵያው - የሰው ሀብት አለን ! መቶ አምሳ ሚሊዮን ደርሰናል ! ጠባይ ካላችሁ አምሳ ሚሊዮኑን ህዝብ ልንለግሳችሁ እንችላለን !
የአሜሪካው - እያወራን ያለነው ስለገንዘብ ነው !
የኢትዮጵያው - እንዳታባክኑት እኛው ጋ ይቀመጥላችሁ ብለን ነው እንጂ ገንዘቡም ቢሆን አለ!
የአውሮፓው- ሌላው ቢቀር ወለዱን ክፈሉን
የኢትዮጵያው- ለጊዜው አይርወለድ እንጂ ወለድ አላዘጋጅንም!
የአሜሪካው-- ሌላ ምን መፍትሄ ይኖራል?
የኢትዮጵያው-- ጥቂት የእፎይታ ጊዜ ስጡን!
ያውሮፓው --ምን ያህል ጊዜ?
የኢትዮጵያው- ትንሽ አምሳ አመት ብትታገሱን
ያውሮፓው- በአምሳ አመት ጊዜ ውስጥ ብድሩን የምትከፍሉበት የኢኮኖሚ ደረጃ ላይ ትደርሳላችሁ?
የኢትዮጵያው--አይ እናንተ ብድሩን የማትፈልጉበት ደረጃ ትደርሳላችሁ’
የአሜሪካው -- ከዛሬ ጀምሮ ከዛምቢያ እና ከጋና ቀጥሎ መበደር ከማይችሉ አገሮች ጎን ተመድባችሁዋል!
የኢትዮጵያው- ይህንን ጨካኝ ርምጃ ዝም ብለን አናየውም 🙁🙁
የአውሮፓው- ምን ልታደርጉ ትችላላችሁ?
የኢትዮጵያው---ብድር የተነፈጉ አገሮች ማህበር መስርተን እንታገላለን !
የአሜሪካው- እናያለን !
እዚህ ላይ፥ የኢትዮጵያው በንዴት ተሰናብቶ ከሄደ በሁዋላ እንደገና ተመልሶ መጣና ፥
“አንድ የመጨረሻ ጥያቄ ነበረኝ ! “ አለ፤
ሁለቱ ሀያላን - ምንድነው?
የኢትዮጵያው፤-
“ዛምቢያን አስይዘን መበደር አንችልም?”
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ማታ #ትንግርት #ክፍል 8 ይኖራል
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍44😁33❤11👎2🥰1👏1
ከዚህ በላይ ሊያናግረኝ
አልፈቀደም፡፡ ለሻዩ ወደ ኩሽና መንገድ ጀመርኩና መለስ ብዬ ዐየሁት
“ኤሊ...”
“እ...?” (ከልቡ ሳይሆን)
“ልቤን ለሴት ከምሰጥ፤ ለድመት ብሰጥ ይሻለኛል ነው ያልከኝ አይደል..?”
“እ...አዎ...”
የኩሽና መንገዴን ቀጠልኩ፡፡ ሻይ ጀበናውን በውሃ ሞልቼ ምድጃው
ላይ ጣድኩ፡፡ ጦስኙን አዘጋጀሁ፡፡
ኤልዬ... የምወደው ልጅ እንዲወደኝ....
የእሱን ልብ እንዳገኝ ሰውነቱ ቀርቶብኝ፤ ምነው ለአንዲት ቀን ድመት ቢያደርገኝ?
የማፈቅረው ልጅ መልሶ እንዲያፈቅረኝ፤ ምነው ለአንድ ሌት
ሚያው ባስባለኝ?
ሚያው....
ሚያው....
💫አለቀ💫
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ማታ #ትንግርት #ክፍል 8 ይኖራል
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
አልፈቀደም፡፡ ለሻዩ ወደ ኩሽና መንገድ ጀመርኩና መለስ ብዬ ዐየሁት
“ኤሊ...”
“እ...?” (ከልቡ ሳይሆን)
“ልቤን ለሴት ከምሰጥ፤ ለድመት ብሰጥ ይሻለኛል ነው ያልከኝ አይደል..?”
“እ...አዎ...”
የኩሽና መንገዴን ቀጠልኩ፡፡ ሻይ ጀበናውን በውሃ ሞልቼ ምድጃው
ላይ ጣድኩ፡፡ ጦስኙን አዘጋጀሁ፡፡
ኤልዬ... የምወደው ልጅ እንዲወደኝ....
የእሱን ልብ እንዳገኝ ሰውነቱ ቀርቶብኝ፤ ምነው ለአንዲት ቀን ድመት ቢያደርገኝ?
የማፈቅረው ልጅ መልሶ እንዲያፈቅረኝ፤ ምነው ለአንድ ሌት
ሚያው ባስባለኝ?
ሚያው....
ሚያው....
💫አለቀ💫
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ማታ #ትንግርት #ክፍል 8 ይኖራል
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍47❤12👎8😢5😁3
እንደተገተረች አፍጥጣ አየችው፡፡ ምን መወሠን እንዳለባትም ግራ ገብቷታል፡፡ የማታውቀውን ሠው ተከትላ መሄድ ጨነቃት፡፡ እምቢ ብላም ከጨለማው ጋር መፋጠጥም ይበልጥ አስጨናቂ ሆነባት፡፡
ሁሴን ፍራቻዋ ስለገባው ስለ ራሱ ያብራራላት ጀመር፡፡ ‹‹እኔ ሁሴን ሙሀመድ እባላለሁ፡፡ የፍኖተ ጥበብ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ነኝ፡፡
ጋዜጣውን ታውቂዋለሽ ብዬ እገምታለሁ፡፡››በማለት መታወቂያውን አውጥቶ ዘረጋላት፡፡ አልተቀበለችውም.. አላየችውምም፡፡
‹‹አውቅኩህ፤ማለት በአጋጣሚ ጋዜጣው እጄ ሲገባ አንዳንዴም ከጓደኞቼ በመዋስ የማንበብ ዕድል ገጥሞኛል፡፡ በጣም የምወደው ጋዜጣ ነው፡፡ አሁን ጋዜጣው ላይ ያየሁት ፎቶም ትዝ አለኝ›› በማለት ጎንበስ ብላ ደብተሯንና መፅሀፍቿን አስተካክላ በቀኝ እጇ ይዛ በግራ እጇ ሻንጣዋን ልታነሳ ስትሞክር እሱ ቀደሟት አነሳውና ወደ መኪናው ጉዞ ጀመረ... ከኋላው ተከተለችው፡፡
ቀጥታ ወደ ቤት ከመሄዳቸው በፊት ወደ ሬስቶራንት ጎራ ብለው እራት በሉ፡፡ ስለተለያዩ ነገሮች እያወራት ትንሽ ዘና እንድትል ካደረጋት በኋላ ወደ ቤት ይዟት ገባ፡፡
ሳሎን አረፍ ብለው ትንሽ ካወሩ በኋላ …‹‹ለመሆኑ ስምሽ ማን ይባላል?›› ሲል ጠየቃት፡፡
ፎዚያ
‹‹እሺ ፎዝያ..ደክሞሻል መሠለኝ፤ እዛ ጥግ የሚታይሽ ክፍል ገብተሸ ተኚ፡፡ ምንም ነገር አትፍሪ፡፡ እንደቤትሽ ቁጠሪው፡፡ ዘና በይ፡፡ የእኔ ክፍል ይሄኛው ነው፡፡ የምትፈልጊው ነገር ካለ አንኳክተሸ ልትጠይቂኝ ትችያለሽ፡፡ ሽንት ቤት ወይም ሻወር ከፈለግሽ ከክፍልሽ ፊት ለፊት ያለው ክፍል ነው፡፡ ምን እንዳጋጠመሽ ጥዋት በዝርዝር ትነግሪኛለሽ›› አላት፡፡እሷ ግን ይሄንን የታመቀ ብሦቷን ለሊቱን ሙሉ አፍና መቆየት አልፈለገችም፡፡ መተንፈስ፤ማውራት ፈልጋለች፡፡ እንኳን እንዲህ ችግሯን ሊረዳላት የሚችል ሠው አግኝታ ይቅርና እንሠማሻለን ካሏት ለግኡዞቹ ለጨረቃና ለከዋክብቶችም ብታወራላቸው ደስታዋ ነው፡፡
‹‹እኔ እንኳን አልደከመኝም፡፡ ከፈለክ አሁን ልነግርህ እችላለሁ፡፡ >> አለችው፡፡
‹‹እንደዛ ከሆነ ቀጥይ እኔም እንዳላጨናንቅሽ ብዬ ነው እንጂ ችግርሽን አሁኑኑ ብሠማ ደስ ይለኛል፡፡››
ማውራት ጀመረች ‹‹እናትና አባቴ ከአምስት አመት በፊት ነው በሚጓዙበት መኪና ላይ
በደረሠ የመገልበጥ አደጋ በአንድ ላይ የሞቱት፡፡ በወቅቱ የእናቴ ታናሽ እህት
የሆነችው ይህቺ አክስቴ እኛ ጋር ነበር የምትኖረው፡፡ ከእሷ በስተቀር ሌላ የሥጋ
ዘመድ አላውቅም፡፡ ስለዚህ ከእሷው ጋር አብሬ መኖር ቀጠልኩ፡፡ ወላጆቼ ከተወሠነ ቁሳቁስ እና ጥቂት ብሮች በስተቀር የረባ ነገር ጥለውልኝ አላለፉም፡፡ የምንኖርበትም ቤት እንኳን ሳይቀር የኪራይ ነበር፡፡ያው ያለንበትን ችግር ለመቋቋም ይመስለኛል ብዙም ሳይቆይ አክስቴ በዕድሜ በጣም የሚበልጣትን አንድ
አስተማሪ አገባች፡፡ይሄ አስተማሪ ይጠጣል፣ ያጨሳል፣ይረብሻል፣ ይደባደባል፡፡በቃ ፀባዩ መላ ቅጥ የሌለው ነው፡፡
ከቆይታ በኋላ ግን የእሱ ብቻ ሳይሆን የእሷም ፀባይ እየተበላሸ መጣ፡፡ በተለይ ልጆች ከተወለዱ በኋላ በጣም ትጨክንብኝ ጀመር...
ስቃዬ በዛ፡፡ ትምህርት ቤት ከምሄድበት ቀን ይልቅ የማልሄድበት ይበልጥ ጀመር፡፡ የልጆቹን ልብስ አጥባለሁ፣ለቤተሰብ ምግብ አበስላለሁ፣ቤት አፀዳለሁ፤ የማልሠራው ስራ የለም፡፡ እንዲያም ሆኖ ሠላም የለኝም፡፡
ከስድስት ወር ወዲህ ደግሞ ነገሮች በጣም እየከፉብኝ መጡ፡፡ የአክስቴ ባል አዲስ ፀባይ አመጣ፤ የአክስቴን ወጣ ማለት እየጠበቀ መቀመጫዬን ይመታኛል፣ጡቴን ሳላስበው ጨምቆ ያስለቅሰኛል ፤ ፀያፍ ቃላቶች ይናገረኝ ጀመር፣በቃ ጣሬን አበዛው፡፡ ምን ልሁን ለአክስቴ እንዳልነግራት ምን ብዬ፡፡
በኋላ እያደፈጠ ሊደፍረኝ መሞከር ጀመረ፡፡ ሁለት ሦስት ቀን በመከራ አመለጥኩት፡፡ የዛሬውም ችግር መነሻው ይሄው ነበር፡፡ አስራ አንድ ሠዓት ከትምህርት ቤት ሲመጣ ቤት ያለሁት እኔ ብቻ ነበርኩ፡፡ አክስቴ ትንሿን ልጅ አዝላ ጎረቤት ለቅሶ ሄዳለች፡፡ ትልቁ ልጅ ደግሞ ጎረቤት ለመጫወት ሄዶ ነበር፡፡ እንደመጣ አለመኖሯን ጠይቆ ካረጋገጠ በኋላ ‹ውሃ
ጠምቶኛል ስጪኝ› አለኝና ወደ መኝታ ቤት ገባ፡፡ ውሀውን በብርጭቆ ቀድቼ በራፍ ላይ ቆሜ ሳንገራግር ... <ጠምቶኛል እኮ ነው የምልሽ አምጪ እንጂ›በማለት ሲጮህብኝ በድንጋጤ ተርበትብቼ ወደ ውስጥ ዘለኩና ስሰጠው ብርጭቆውን ትቶ እጄን ለቀም አደረገው፡፡ ሳላስበው ብርጭቆ ከእጄ ሾለከና ወለሉ ላይ ተከሠከሠ፡፡ ባለችኝ ጉልበት እጄን አስለቅቄ ለማምለጥ መታገል ጀመርኩ፡፡ እሱ ግን ባለ በሌለ ኃይሉ ተሸክሞኝ አልጋ ላይ ወረወረኝና ተከመረብኝ፡ታገልኩት፤ ታገልኩት፤እስኪደክመኝ ታገልኩት፤ በጥፊ መታኝና በቦክስ ደገመኝ፡፡ እኔን ለማድከም የቻለውን ሁሉ አደረገ፤በመጨረሻ ኃይሌ ተሟጠጠ፤ተስፋ ቆረጥኩ፤ እያለከለከ ሱሪውን አውልቆ ቀሚሴን በመግለብ ጭኔን ሲፈለቅቅ አክስቴ ልጇን እንደታቀፈች ዘው ብላ መኝታ ቤቱ መሀል አይኗን አጉረጥርጣ ታየን ጀመር፡፡እሱ ሲያያት አልደነገጠም፡፡ ተበሳጨ እንጂ፡፡ ‹ምን አይነት ምቀኛ ነሽ› በማለት ያወለቀውን ሱሪ በእጁ እንደያዘ ገፍትሯት መኝታ ክፍሉን ለቆ ወጣ፡፡ እሷም እንደመደንዘዝ ካለችበት ነቃችና መጮኽ ማልቀስና መራገም ጀመረች፡፡እንደምንም እየተጎተትኩ ከአልጋው ላይ ተነሳሁና በተዳከሙ ቀጫጫ አግሮቼ ወለሉ ላይ ቆምኩ፡፡
‹‹አንቺ ሸርሙጣ የልጆቼን አባት...› ብላ ጮኸችብኝ፡፡ ግራ ገባኝ፤ የተበደልኩት እኔ፣የተደበደብኩት እኔ፣ልደፈር የነበረው እኔ፣ጥቃት የደረሰው እኔው ላይ፣እርግማኗንም የምታወርደው በእኔ ላይ፡፡
‹‹ስሚ አሁኑኑ ጨርቅሽን ይዘሽ ከቤቴ እንድትወጪልኝ እፈልጋለሁ፡፡ ልጆቼን ላሳድግበት፡፡ ከፈለግሽ ሽርሙጥና ቤት ግቢና እንደፈለግሽ ሁኚ፤አልፈልግሽም፡፡ >> በማለት ጨርቄንና ደብተሮቼን ሠብስባ አስታቅፋኝ እየገፈተረችኝ ከቤቷ አውጥታ አባረረችኝ፡፡
በእንደዚህ ሁኔታ ነበርሰ ታሪኳን ያስረዳችው፡፡ ከዛም እንደ እህቱ አድርጎ ተቀበላት፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች በአንድ ፖስት 10 ሰው #Subscribe ካደረገ በየቀኑ #ትንግርት ይለቀቃል
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ሁሴን ፍራቻዋ ስለገባው ስለ ራሱ ያብራራላት ጀመር፡፡ ‹‹እኔ ሁሴን ሙሀመድ እባላለሁ፡፡ የፍኖተ ጥበብ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ነኝ፡፡
ጋዜጣውን ታውቂዋለሽ ብዬ እገምታለሁ፡፡››በማለት መታወቂያውን አውጥቶ ዘረጋላት፡፡ አልተቀበለችውም.. አላየችውምም፡፡
‹‹አውቅኩህ፤ማለት በአጋጣሚ ጋዜጣው እጄ ሲገባ አንዳንዴም ከጓደኞቼ በመዋስ የማንበብ ዕድል ገጥሞኛል፡፡ በጣም የምወደው ጋዜጣ ነው፡፡ አሁን ጋዜጣው ላይ ያየሁት ፎቶም ትዝ አለኝ›› በማለት ጎንበስ ብላ ደብተሯንና መፅሀፍቿን አስተካክላ በቀኝ እጇ ይዛ በግራ እጇ ሻንጣዋን ልታነሳ ስትሞክር እሱ ቀደሟት አነሳውና ወደ መኪናው ጉዞ ጀመረ... ከኋላው ተከተለችው፡፡
ቀጥታ ወደ ቤት ከመሄዳቸው በፊት ወደ ሬስቶራንት ጎራ ብለው እራት በሉ፡፡ ስለተለያዩ ነገሮች እያወራት ትንሽ ዘና እንድትል ካደረጋት በኋላ ወደ ቤት ይዟት ገባ፡፡
ሳሎን አረፍ ብለው ትንሽ ካወሩ በኋላ …‹‹ለመሆኑ ስምሽ ማን ይባላል?›› ሲል ጠየቃት፡፡
ፎዚያ
‹‹እሺ ፎዝያ..ደክሞሻል መሠለኝ፤ እዛ ጥግ የሚታይሽ ክፍል ገብተሸ ተኚ፡፡ ምንም ነገር አትፍሪ፡፡ እንደቤትሽ ቁጠሪው፡፡ ዘና በይ፡፡ የእኔ ክፍል ይሄኛው ነው፡፡ የምትፈልጊው ነገር ካለ አንኳክተሸ ልትጠይቂኝ ትችያለሽ፡፡ ሽንት ቤት ወይም ሻወር ከፈለግሽ ከክፍልሽ ፊት ለፊት ያለው ክፍል ነው፡፡ ምን እንዳጋጠመሽ ጥዋት በዝርዝር ትነግሪኛለሽ›› አላት፡፡እሷ ግን ይሄንን የታመቀ ብሦቷን ለሊቱን ሙሉ አፍና መቆየት አልፈለገችም፡፡ መተንፈስ፤ማውራት ፈልጋለች፡፡ እንኳን እንዲህ ችግሯን ሊረዳላት የሚችል ሠው አግኝታ ይቅርና እንሠማሻለን ካሏት ለግኡዞቹ ለጨረቃና ለከዋክብቶችም ብታወራላቸው ደስታዋ ነው፡፡
‹‹እኔ እንኳን አልደከመኝም፡፡ ከፈለክ አሁን ልነግርህ እችላለሁ፡፡ >> አለችው፡፡
‹‹እንደዛ ከሆነ ቀጥይ እኔም እንዳላጨናንቅሽ ብዬ ነው እንጂ ችግርሽን አሁኑኑ ብሠማ ደስ ይለኛል፡፡››
ማውራት ጀመረች ‹‹እናትና አባቴ ከአምስት አመት በፊት ነው በሚጓዙበት መኪና ላይ
በደረሠ የመገልበጥ አደጋ በአንድ ላይ የሞቱት፡፡ በወቅቱ የእናቴ ታናሽ እህት
የሆነችው ይህቺ አክስቴ እኛ ጋር ነበር የምትኖረው፡፡ ከእሷ በስተቀር ሌላ የሥጋ
ዘመድ አላውቅም፡፡ ስለዚህ ከእሷው ጋር አብሬ መኖር ቀጠልኩ፡፡ ወላጆቼ ከተወሠነ ቁሳቁስ እና ጥቂት ብሮች በስተቀር የረባ ነገር ጥለውልኝ አላለፉም፡፡ የምንኖርበትም ቤት እንኳን ሳይቀር የኪራይ ነበር፡፡ያው ያለንበትን ችግር ለመቋቋም ይመስለኛል ብዙም ሳይቆይ አክስቴ በዕድሜ በጣም የሚበልጣትን አንድ
አስተማሪ አገባች፡፡ይሄ አስተማሪ ይጠጣል፣ ያጨሳል፣ይረብሻል፣ ይደባደባል፡፡በቃ ፀባዩ መላ ቅጥ የሌለው ነው፡፡
ከቆይታ በኋላ ግን የእሱ ብቻ ሳይሆን የእሷም ፀባይ እየተበላሸ መጣ፡፡ በተለይ ልጆች ከተወለዱ በኋላ በጣም ትጨክንብኝ ጀመር...
ስቃዬ በዛ፡፡ ትምህርት ቤት ከምሄድበት ቀን ይልቅ የማልሄድበት ይበልጥ ጀመር፡፡ የልጆቹን ልብስ አጥባለሁ፣ለቤተሰብ ምግብ አበስላለሁ፣ቤት አፀዳለሁ፤ የማልሠራው ስራ የለም፡፡ እንዲያም ሆኖ ሠላም የለኝም፡፡
ከስድስት ወር ወዲህ ደግሞ ነገሮች በጣም እየከፉብኝ መጡ፡፡ የአክስቴ ባል አዲስ ፀባይ አመጣ፤ የአክስቴን ወጣ ማለት እየጠበቀ መቀመጫዬን ይመታኛል፣ጡቴን ሳላስበው ጨምቆ ያስለቅሰኛል ፤ ፀያፍ ቃላቶች ይናገረኝ ጀመር፣በቃ ጣሬን አበዛው፡፡ ምን ልሁን ለአክስቴ እንዳልነግራት ምን ብዬ፡፡
በኋላ እያደፈጠ ሊደፍረኝ መሞከር ጀመረ፡፡ ሁለት ሦስት ቀን በመከራ አመለጥኩት፡፡ የዛሬውም ችግር መነሻው ይሄው ነበር፡፡ አስራ አንድ ሠዓት ከትምህርት ቤት ሲመጣ ቤት ያለሁት እኔ ብቻ ነበርኩ፡፡ አክስቴ ትንሿን ልጅ አዝላ ጎረቤት ለቅሶ ሄዳለች፡፡ ትልቁ ልጅ ደግሞ ጎረቤት ለመጫወት ሄዶ ነበር፡፡ እንደመጣ አለመኖሯን ጠይቆ ካረጋገጠ በኋላ ‹ውሃ
ጠምቶኛል ስጪኝ› አለኝና ወደ መኝታ ቤት ገባ፡፡ ውሀውን በብርጭቆ ቀድቼ በራፍ ላይ ቆሜ ሳንገራግር ... <ጠምቶኛል እኮ ነው የምልሽ አምጪ እንጂ›በማለት ሲጮህብኝ በድንጋጤ ተርበትብቼ ወደ ውስጥ ዘለኩና ስሰጠው ብርጭቆውን ትቶ እጄን ለቀም አደረገው፡፡ ሳላስበው ብርጭቆ ከእጄ ሾለከና ወለሉ ላይ ተከሠከሠ፡፡ ባለችኝ ጉልበት እጄን አስለቅቄ ለማምለጥ መታገል ጀመርኩ፡፡ እሱ ግን ባለ በሌለ ኃይሉ ተሸክሞኝ አልጋ ላይ ወረወረኝና ተከመረብኝ፡ታገልኩት፤ ታገልኩት፤እስኪደክመኝ ታገልኩት፤ በጥፊ መታኝና በቦክስ ደገመኝ፡፡ እኔን ለማድከም የቻለውን ሁሉ አደረገ፤በመጨረሻ ኃይሌ ተሟጠጠ፤ተስፋ ቆረጥኩ፤ እያለከለከ ሱሪውን አውልቆ ቀሚሴን በመግለብ ጭኔን ሲፈለቅቅ አክስቴ ልጇን እንደታቀፈች ዘው ብላ መኝታ ቤቱ መሀል አይኗን አጉረጥርጣ ታየን ጀመር፡፡እሱ ሲያያት አልደነገጠም፡፡ ተበሳጨ እንጂ፡፡ ‹ምን አይነት ምቀኛ ነሽ› በማለት ያወለቀውን ሱሪ በእጁ እንደያዘ ገፍትሯት መኝታ ክፍሉን ለቆ ወጣ፡፡ እሷም እንደመደንዘዝ ካለችበት ነቃችና መጮኽ ማልቀስና መራገም ጀመረች፡፡እንደምንም እየተጎተትኩ ከአልጋው ላይ ተነሳሁና በተዳከሙ ቀጫጫ አግሮቼ ወለሉ ላይ ቆምኩ፡፡
‹‹አንቺ ሸርሙጣ የልጆቼን አባት...› ብላ ጮኸችብኝ፡፡ ግራ ገባኝ፤ የተበደልኩት እኔ፣የተደበደብኩት እኔ፣ልደፈር የነበረው እኔ፣ጥቃት የደረሰው እኔው ላይ፣እርግማኗንም የምታወርደው በእኔ ላይ፡፡
‹‹ስሚ አሁኑኑ ጨርቅሽን ይዘሽ ከቤቴ እንድትወጪልኝ እፈልጋለሁ፡፡ ልጆቼን ላሳድግበት፡፡ ከፈለግሽ ሽርሙጥና ቤት ግቢና እንደፈለግሽ ሁኚ፤አልፈልግሽም፡፡ >> በማለት ጨርቄንና ደብተሮቼን ሠብስባ አስታቅፋኝ እየገፈተረችኝ ከቤቷ አውጥታ አባረረችኝ፡፡
በእንደዚህ ሁኔታ ነበርሰ ታሪኳን ያስረዳችው፡፡ ከዛም እንደ እህቱ አድርጎ ተቀበላት፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች በአንድ ፖስት 10 ሰው #Subscribe ካደረገ በየቀኑ #ትንግርት ይለቀቃል
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍123❤21🥰3
ከወገቤ በላይ ወደፊትና
ወደኋላ ሄድ መለስ እያልኩ፣ አፌን በእጆቼ እየያዝኩ፣ የተመሳቀለ ጸጉሬን እየፈተልኩ፣ አፍጥጨ እያየኋት ጠየቅኳት፡፡
“ቲጂዬ ሳሙኤል የሚነግረው ይመስልሻል?”ድምፄ እየተንቀጠቀጠ፡፡
ነገሩን አልኩሽ እንጂ የት ተገናኝተው ይነግረዋል...?”
እፎይታ ተሰማኝ፡፡
የምሆነው ጠፋኝ፡፡ ተንስቼ አንዴ ወዲህ፣ አንዴ ወዲያ በጭንቀት ስንጎራደድ ዝም ብላ ታየኛለች፡፡
“ኩኩዬ በቃ ረጋ በይ... ዋናው እኮ፣ ይሄ ወሬ ከሳሙኤል ወደ ደሬ የሚደርስበትን መንገድ ካላ ማሰብ ነው፡፡ ማለቴ የወሬውን መንገድ ማጥፋት፤ አለ አይደል፣ ዱካ ማጥፋት” አለችኝ፡፡ ትንሽ ቆየት ብላ፡፡
በግርምት ዐየኋት። ልክ ናት። በጣም ልክ ናት።
ቶሎ ብላ፡፡
ቲጂ ከመርዛማ ውስኪ ውጪ የፖሊስ ጭንቅላት ነው ያላት፡፡
የውስልትና ዱካዬን ለማጥፋት፣ አብሬው በወሰለትኩት ሳሙኤልና በእጮኛዬ መካከል ያለውን የግንኙነት መሥመር
ማሰብ የመማገጤን ወሬ ወደ እጮኛዬ ደሬ ሊያደርስ የሚችለውን መንገድ
ማሰላሰል ጀመርኩ፡፡
ኦኬ... ሳሙኤል... ሳመኤል ጋር መደወል አለብኝ፡፡
ባለሁበት እየተንቆራጠጥኩ ደወልኩለት፡፡
“ሄሎ ሳሙኤል ...የት ነህ?”
“ሄሉ...ቢሮ ነኝ... ምነው? እንደዛ ቻው እንኳን ሳትይኝ በናትሽ...?”
“በናትህ ሳሙኤል ጊዜ የለኝም... ስማ ይልቅ...”
“እ...?”
“ስለ ተፈጠረው ነገር ለማንም አላወራህም አይደል? በናትህ ለማንም
እንዳትናገር፡፡”
“ህም... ካሁን በኋላ አልናገርም እሺ” ሣቀ፡፡
“ሳሙኤል በማርያም! አታሹፍ፤ እጮኛ እንዳለኝ ታውቃለህ፡፡
በናትህ ለሰው ነገርክ እንዴ?”
“ዌል... ለዳጊ ኦሬዲ ነግሬዋለሁ
ሃሞቴ ፈስሰ፡፡ ውሃ ልኬ ተዛባ፡፡
ትንፋሽ ሰብስቤ፣
“ማነው ዳጊ... ዳጊ ማነው?”
እንዴ...! ዳግምን ረሳሸው እንዴ... የዛሬ ወር ኣካባቢ ሮሃ ምግብ ስንበላ አግኝተሽኝ ያስተዋወቅኩሽ የቢሮ ጓደኛዬ ትዝ አይልሽም...?”
“እህህ... እንዴ... አብሮህ የሚሰራው ቀዩ ልጅ ባልሆነ... አብሮህ የሚሰራው ያ ቀዩ ጸጉረ ሉጫው ልጅ ነው?” እንደ ጉድ
ተርበተበትኩ፡፡ እንደ ጉድ ተንተባተብኩ፡፡
መሆኑን አረጋገጠልኝ፡፡
ዳግም ሰማ አልስማ፣ ጉዳይ ኖሮኝ አይደለም መርበትበቴ፡፡ ብርክ
የያዘኝ ዳግምን አንድ ሁለቴ ከእጮኛዬ ደሬ እህት ጽዮን (በማላቀው
ምክንያት አምርራ ትጠላኛለች) ጋር ካፌ ቡና ሲያንቃርር ስላየሁት ነው፡፡
ተበጠበጥኩ፡፡
“ሳሙኤል... በናትህ የዳጊን ቁጥር ስጠኝ... ልደውልለት...” አልኩ፣
በድንጋጤ በሰለለ ድምፄ፡፡
“እ... ኦኬ... ቴ ክስት አደርግልሻለሁ” አለኝ፣ በፍጹም ግዴለሽነት፡፡
ስልኩን ዘግቼ ወዲህ ወዲያ እየተራመድኩ፣ ባሏ እንደሞተባት
ባልቴት ወገቤን ይዤ እያረገድኩ ቁጥሩን ስጠብቅ፤ ማን ደወለ? ጽዮን፡፡
“ኦህ... ማይ ... ጋድ!
የማደርገው ጠፍቶኝ
ስልኩን፣ አንዴ ቲጂን እያየሁ
ስርበተበት አንደኛው ጥሪ አበቃ፡፡ የሚካሄደው ነገር ያልገባት ቲጂ ፣
“ንገሪኝ እንጂ... ምንድነው እሱ...?" እያለችኝ ጽዮን እንደገና ደወለች፡፡ እነሳሁት፡፡
“ሄሎ..." አልኩ አሁንም በሰላላ ድምፄ
“አንች ሽርሙጣ! ድሮም አውቄው ነበር ..እይ ኔቨር ላይክድ ዩ
ለኔ ወንድም እንደማትመጥኚ አውቀው ነበር... ሽ...ር...ሙ..ጣ
ነገር ነሽ"
አለቀልኝ፡፡
✨ጨርሰናል✨
አንባብያን በንደዚች ያለች አጋጣሚ ፎንቃችሁን ያጣችሁ እስኪ እጅ እያወጣቹ ባይመለስም ትምህርት ነውና ንገሩን እስቲ ።
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች ለናንተ ቀላል ነው ለኛም ማበረታቻ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ወደኋላ ሄድ መለስ እያልኩ፣ አፌን በእጆቼ እየያዝኩ፣ የተመሳቀለ ጸጉሬን እየፈተልኩ፣ አፍጥጨ እያየኋት ጠየቅኳት፡፡
“ቲጂዬ ሳሙኤል የሚነግረው ይመስልሻል?”ድምፄ እየተንቀጠቀጠ፡፡
ነገሩን አልኩሽ እንጂ የት ተገናኝተው ይነግረዋል...?”
እፎይታ ተሰማኝ፡፡
የምሆነው ጠፋኝ፡፡ ተንስቼ አንዴ ወዲህ፣ አንዴ ወዲያ በጭንቀት ስንጎራደድ ዝም ብላ ታየኛለች፡፡
“ኩኩዬ በቃ ረጋ በይ... ዋናው እኮ፣ ይሄ ወሬ ከሳሙኤል ወደ ደሬ የሚደርስበትን መንገድ ካላ ማሰብ ነው፡፡ ማለቴ የወሬውን መንገድ ማጥፋት፤ አለ አይደል፣ ዱካ ማጥፋት” አለችኝ፡፡ ትንሽ ቆየት ብላ፡፡
በግርምት ዐየኋት። ልክ ናት። በጣም ልክ ናት።
ቶሎ ብላ፡፡
ቲጂ ከመርዛማ ውስኪ ውጪ የፖሊስ ጭንቅላት ነው ያላት፡፡
የውስልትና ዱካዬን ለማጥፋት፣ አብሬው በወሰለትኩት ሳሙኤልና በእጮኛዬ መካከል ያለውን የግንኙነት መሥመር
ማሰብ የመማገጤን ወሬ ወደ እጮኛዬ ደሬ ሊያደርስ የሚችለውን መንገድ
ማሰላሰል ጀመርኩ፡፡
ኦኬ... ሳሙኤል... ሳመኤል ጋር መደወል አለብኝ፡፡
ባለሁበት እየተንቆራጠጥኩ ደወልኩለት፡፡
“ሄሎ ሳሙኤል ...የት ነህ?”
“ሄሉ...ቢሮ ነኝ... ምነው? እንደዛ ቻው እንኳን ሳትይኝ በናትሽ...?”
“በናትህ ሳሙኤል ጊዜ የለኝም... ስማ ይልቅ...”
“እ...?”
“ስለ ተፈጠረው ነገር ለማንም አላወራህም አይደል? በናትህ ለማንም
እንዳትናገር፡፡”
“ህም... ካሁን በኋላ አልናገርም እሺ” ሣቀ፡፡
“ሳሙኤል በማርያም! አታሹፍ፤ እጮኛ እንዳለኝ ታውቃለህ፡፡
በናትህ ለሰው ነገርክ እንዴ?”
“ዌል... ለዳጊ ኦሬዲ ነግሬዋለሁ
ሃሞቴ ፈስሰ፡፡ ውሃ ልኬ ተዛባ፡፡
ትንፋሽ ሰብስቤ፣
“ማነው ዳጊ... ዳጊ ማነው?”
እንዴ...! ዳግምን ረሳሸው እንዴ... የዛሬ ወር ኣካባቢ ሮሃ ምግብ ስንበላ አግኝተሽኝ ያስተዋወቅኩሽ የቢሮ ጓደኛዬ ትዝ አይልሽም...?”
“እህህ... እንዴ... አብሮህ የሚሰራው ቀዩ ልጅ ባልሆነ... አብሮህ የሚሰራው ያ ቀዩ ጸጉረ ሉጫው ልጅ ነው?” እንደ ጉድ
ተርበተበትኩ፡፡ እንደ ጉድ ተንተባተብኩ፡፡
መሆኑን አረጋገጠልኝ፡፡
ዳግም ሰማ አልስማ፣ ጉዳይ ኖሮኝ አይደለም መርበትበቴ፡፡ ብርክ
የያዘኝ ዳግምን አንድ ሁለቴ ከእጮኛዬ ደሬ እህት ጽዮን (በማላቀው
ምክንያት አምርራ ትጠላኛለች) ጋር ካፌ ቡና ሲያንቃርር ስላየሁት ነው፡፡
ተበጠበጥኩ፡፡
“ሳሙኤል... በናትህ የዳጊን ቁጥር ስጠኝ... ልደውልለት...” አልኩ፣
በድንጋጤ በሰለለ ድምፄ፡፡
“እ... ኦኬ... ቴ ክስት አደርግልሻለሁ” አለኝ፣ በፍጹም ግዴለሽነት፡፡
ስልኩን ዘግቼ ወዲህ ወዲያ እየተራመድኩ፣ ባሏ እንደሞተባት
ባልቴት ወገቤን ይዤ እያረገድኩ ቁጥሩን ስጠብቅ፤ ማን ደወለ? ጽዮን፡፡
“ኦህ... ማይ ... ጋድ!
የማደርገው ጠፍቶኝ
ስልኩን፣ አንዴ ቲጂን እያየሁ
ስርበተበት አንደኛው ጥሪ አበቃ፡፡ የሚካሄደው ነገር ያልገባት ቲጂ ፣
“ንገሪኝ እንጂ... ምንድነው እሱ...?" እያለችኝ ጽዮን እንደገና ደወለች፡፡ እነሳሁት፡፡
“ሄሎ..." አልኩ አሁንም በሰላላ ድምፄ
“አንች ሽርሙጣ! ድሮም አውቄው ነበር ..እይ ኔቨር ላይክድ ዩ
ለኔ ወንድም እንደማትመጥኚ አውቀው ነበር... ሽ...ር...ሙ..ጣ
ነገር ነሽ"
አለቀልኝ፡፡
✨ጨርሰናል✨
አንባብያን በንደዚች ያለች አጋጣሚ ፎንቃችሁን ያጣችሁ እስኪ እጅ እያወጣቹ ባይመለስም ትምህርት ነውና ንገሩን እስቲ ።
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች ለናንተ ቀላል ነው ለኛም ማበረታቻ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍71❤5👎3👏3
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
...‹‹ስሚ አሁኑኑ ጨርቅሽን ይዘሽ ከቤቴ እንድትወጪልኝ እፈልጋለሁ፡፡ ልጆቼን ላሳድግበት፡፡ ከፈለግሽ ሽርሙጥና ቤት ግቢና እንደፈለግሽ ሁኚ፤አልፈልግሽም፡፡>> በማለት ጨርቄንና ደብተሮቼን ሠብስባ አስታቅፋኝ እየገፈተረችኝ ከቤቷ አውጥታ አባረረችኝ፡፡
በእንደዚህ ሁኔታ ነበርሰ ታሪኳን ያስረዳችው፡፡ ከዛም እንደ እህቱ አድርጎ ተቀበላት፡፡."
ትምህርቷንም እንድትቀጥል አደረጋት፡፡ በወቅቱ እሱ ጋር ስትመጣ የአስረኛ ክፍል ተማሪ ነበረች፡፡ አሁን በዲፕሎማ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የሦስተኛ አመት ተማሪ ነች፡፡
....ሁሴን የሀሳብ ውቅያኖስ ተንፈራግጦ ሲወጣ እቤቱ ሞቆና ተጫጭሷ ነበር፡፡ ፎዚያ ቅድም የለበሠችውን ልብስ አውልቃ ድርያ ለብሳለች፡፡ ብዙውን ጊዜ የምትሸፍነውን ፀጉሯን በነፃነት ለቃዋለች፡፡ አጭር ቢሆንም ሉጫ ስለሆነ ለውበቷ ልዩ ድምቀት ለግሷታል፡፡
‹‹እሺ ፎዚያ ትምህርት እንዴት ነው?›› አላት፡፡
‹‹አሪፍ ነው፡፡አሁንማ ልጨርስ አራት ወር ብቻ ቀረኝ እኮ!››
‹‹በጊዜ ስራ ፈልጉ ማለትሽ ነው?››
‹‹ለስራው እንኳን ብዙም ጉጉት የለኝም፡፡ ዋናው ተምሬ እዚህ ደረጃ መድረሴ ነው፡፡ ከዚህ በኋላ ዕቅዴ አንተን በተሻለ መንገድ መንከባከብ ነው፡፡››
‹‹እንዴት ባክሽ? እኔን ለመንከባከብ እኮ ሦስት ዓመት ሙሉ ኮሌጅ ገብቶ መማር አያስፈልግሽም ነበር
‹‹...እንዲህ ብለህ አታሳምነኝም...አንተ ለእኔ ምርጥ ወንድሜ ብቻ ሳትሆን አባቴም ጭምር ነህ ፡፡ብዙ ነገር አድርገህልኛል፡፡አላህ አንተን ባይጥልልኝ ኖሮ ዛሬ ዕጣ ክፍሌ የሰው ቤት ግርድና ካልሆነም ሽርሙጥና ነበር፡፡ስለዚህ የእኔ አንተን ለመንከባከብ መወሰን ያንስብሀል እንጂ አይበዛብህም፡፡››
‹‹...ፎዚ ለእኔም እኮ ምርጥ እህት ሆነሽኛል፡፡ ይሁን እንጂ እህትም አንድ ቀን የታለቅ ወንድሟን ቤት ጥላ የራሷን ቤት ትገነባለች፡፡ የወንድም ኃላፊነት ደግሞ እህቱ እዚህ ደረጃ እንድትደርስለት ማበረታታትና መደገፍ ነው፡፡ እርግጥ ነገሮች ቀላል አይደሉም፡፡ እኔም እኮ አንድ ቀን ስራ ይዘሽ ፣የፍቅር ጓደኛ አበጅተሸና ትዳር መስርተሸ ጥለሺኝ እንደምትሄጂ ሳስብ በጣም ይጨንቀኛል፤ ቢሆንም ግን የግድ መቀበል እንዳለብኝ አምናለሁ፡፡
የፈላውን ቡና በመቅዳት ስኳር ጨምራ በማማሰል አቀበለችውና ለራሷም ቀድታ ንግግሯን ቀጠለች፡፡
‹‹እንግዲህ ውሳኔዬ የማይቀየር ነው፡፡ ምን አልባት አግብተህ ባለቤትህ ቤቱን ከተረከበችኝና ከልብ እንደምትንከባከብህ እርግጠኛ ከሆንኩ.. ያኔ ያልከውን አደርግ ይሆናል፡፡›
‹‹ዝም ብለን በባዶ ሜዳ እኮ ነው የምንጨቃጨቀው፡፡>>
‹‹እንዴት ማለት?›› ሁሴን ሊላት የፈለገው ምን እንደሆነ ስላልገባት ጠየቀችው፡፡
‹‹እኔ አሁን በቅርብ የማገባ ይመስልሻል? >>
‹‹ለምንድነው የማታገባው?››
‹‹ማን ነች ፍቃደኛ ሆና እኔን ልታገባኝ የምትችለው?››
‹‹በጣም ዕድለኛዋ ሴት ነቻ፡፡›› ፎዚያ ከምሯ ነው እውነተኛ ስሜቷን የምታወራው፡፡
‹‹አይምሰልሽ .. በዙሪያዬ ያሉ ሴቶች ሁሉ በፍቅር እንጂ ትዳርን ለሚያህል ቁም ነገር ብቁ እንዳልሆንኩ ጠንቅቀው ያውቃሉ፡፡››
‹‹ይሄ አንተን በተመለከተ ትክክለኛ ምልከታ ነው ብዬ አላስብም፡፡›› አለች ቅሬታን በዛለ ድምፅ፡፡
‹‹እንዴት ... ? ሌላው ይቅር በአንቺ አመለካከት እኔ ለትዳር የምሆን ግለሠብ እመስልሻለሁ?›› ሲል ጠየቃት ፡፡
‹‹እውነቱን ልንገርህ?›› በታፈነ ድምፅ ጠየቀችው፡፡
‹‹አዋ!.. ንገሪኝ ... ትክክለኛ ስሜትሽን ንገሪኝ፡፡››
‹‹እንግዲያው እኔ ሙሉ በሙሉ ያንተ አይነት ወንድ እስከማገኝ ትዳር ሚሉት ነገር አልሞክርም፡፡››
ደነገጠ፡፡ እንደምትወደው ያውቃል፡፡ ይሄን ያህል ተፅዕኖ ውስጥ እንደከተታት ግን ልብ ብሎ አስተውሎት አያውቅም፤ ውይይታቸው ከወትሮው በመጠኑም ቢሆን ጠንከር እያለ ስለመጣበት ርዕስ ለመቀየር ተገደደ፡፡
‹‹ኦ! ይሄ ቡናሽ ልዩ ነው፤ ከደባሪው እራስ ምታቴ ገላገለኝ›› አላት፡፡
‹‹ስለተሻለህ ደስ ብሎኛል፤በነገራችን ላይ ቀን ትንግርት መጥታ ነበር፡፡››
‹‹እንዴት ሳትደውልልኝ መጣች ..…?››
‹‹እኔ እንጃ፡፡ ሁኔታዋ ግን ከወትሮው የተለየ ሆነብኝ፡፡ ሁሉ ነገሯ ወደ ኖርማል ተመልሷል... አገባች እንዴ?›› የገረማትን ነገር ጠየቀችው፡፡
‹‹አይመስለኝም.. ስራ ግን ቀይራለች›› መለሠላት፡፡
<<ለማንኛውም የሆነ ዕቃ አምጥታልሃለች፡፡ >>
‹‹ምን አይነት ዕቃ? >> ለማወቅ በተጣደፈ ስሜት ጠየቃት፡፡
‹‹እኔ እንጃ ሥዕል መሠለኝ፤ታሽጓል፡፡ መኝታ ቤት አስቀምጬልሀለሁ፡፡››
ተስፈንጥሮ ወደ መኝታ ክፍሉ ገባ፡፡ በግምት ሠማንያ በስልሳ የሚሆን በፍሬም የተወጠረ፤ በስጦታ ወረቀት የተጠቀለለ ሸራ አገኘ፡፡ በጥድፊያ ልባሱን አነሳው፡፡የሚያፈዝ ስዕል ነው፡፡ የጥንት ንግስቶች የሚለብሱትን አይነት አብረቅራቂ ወርቀዘቦ ልብስ የለበሠች እንስት ትታያለች፡፡ እግሮቿ መሬት አይረገጡም፡፡ በአየር ላይ የምትራመድ ትመስላለች፡፡ ፀጉሯን ንፋሱ እያንሳፈፈው በአየር ላይ ተበታትኖ ሲታይ ሰማይ ጠቀስ ማማ ላይ የተሰቀለ የታላቅ ሀገር የተከበረ ባንዲራ ይመስላል የእጆቿ ጣቶች ውበታቸው የገነት ደናግሎችን አይነት ነው፡፡ በቀኝ እጇ ዓይነ ሥውሮች የሚጠቀሙበትን አቅጣጫ መጠቆሚያ ነጭ ዘንግ ይዛለች፡፡ ፊቷ የተለየ ነው፡፡ እንደ ሠው ዓይን፣ አፍንጫ፤ ከንፈር ሳይሆን በቦታው የሙሉ ጨረቃ ቅርፅ ይታያል፡፡ በጨረቃዋ ዙሪያም በህብረ ቀለም የደመቀ የብርሃን አምድ ያንፀባርቃል፡፡የሥዕሉ ጥልቀትና ምጥቀት... ውስጡ የተዳፈነውን የፍቅር እቶን ቀሠቀሠበት፡፡ የናፍቆት እሳት መላ ሰውነቱን ሲለበልበው ተሠማው፡፡
ትንግርት መጽናኛ የሚሆነውን ውድ ስጦታ ስላበረከተችለት ከልብ አመሠገናት፡፡ ፊት አልባ ሥዕል የተሳለላት ድብቋ ደራሲ ግን በምን ተአምር በአካል ሊያገኛት እንደሚችል ከመቼውም ጊዜ በላይ ግራ ገባው፡፡ ስዕሉን እንደታቀፈ ወደ አልጋው ሄደና በጥንቃቄ ተኛ፡፡ የቀለሙ ሽታ ከደራሲዋ ሰውነት የሚመነጭ መግደላዊት ማሪያም የክርስቶስን እግር ያጠበችበትን የአልባስጥሮስ ሽቶ አይነት እንደሆነ ሁሉ በረጅሙ ስቦ ወደ ውስጡ ማገው.. የስሜቱ ጥጋ.. ጥግ ድረስ ገብቶ ለውስጡ ሀሴት እንዲሰጠው በመመኘት ፡፡ በስዕሏ ፋንታ ዋናዋንም አንድ ቀን በአካል አግኝቷት እዚሁ አልጋው ላይ እንዲህ አቅፎት በእጆቹ እየዳበሳት..በከንፈሮቹ እየመጠጣት. በትንፋሹ እያጋላት... በሙቀቱ እያቀለጣት... በፍቅሩ እያሰከራት አብሯት እንደሚተኛ ተስፋ በማድረግ…፡፡...
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች በባለፈው #ፖስት 10 ሰው ብዬ 2 ሰው ብቻ ነው #ሰብስክራይብ ያደረገው 10 ሰው #ሰብስክራይብ አድርጉና ቀን በቀን እንልቀቅ
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
...‹‹ስሚ አሁኑኑ ጨርቅሽን ይዘሽ ከቤቴ እንድትወጪልኝ እፈልጋለሁ፡፡ ልጆቼን ላሳድግበት፡፡ ከፈለግሽ ሽርሙጥና ቤት ግቢና እንደፈለግሽ ሁኚ፤አልፈልግሽም፡፡>> በማለት ጨርቄንና ደብተሮቼን ሠብስባ አስታቅፋኝ እየገፈተረችኝ ከቤቷ አውጥታ አባረረችኝ፡፡
በእንደዚህ ሁኔታ ነበርሰ ታሪኳን ያስረዳችው፡፡ ከዛም እንደ እህቱ አድርጎ ተቀበላት፡፡."
ትምህርቷንም እንድትቀጥል አደረጋት፡፡ በወቅቱ እሱ ጋር ስትመጣ የአስረኛ ክፍል ተማሪ ነበረች፡፡ አሁን በዲፕሎማ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የሦስተኛ አመት ተማሪ ነች፡፡
....ሁሴን የሀሳብ ውቅያኖስ ተንፈራግጦ ሲወጣ እቤቱ ሞቆና ተጫጭሷ ነበር፡፡ ፎዚያ ቅድም የለበሠችውን ልብስ አውልቃ ድርያ ለብሳለች፡፡ ብዙውን ጊዜ የምትሸፍነውን ፀጉሯን በነፃነት ለቃዋለች፡፡ አጭር ቢሆንም ሉጫ ስለሆነ ለውበቷ ልዩ ድምቀት ለግሷታል፡፡
‹‹እሺ ፎዚያ ትምህርት እንዴት ነው?›› አላት፡፡
‹‹አሪፍ ነው፡፡አሁንማ ልጨርስ አራት ወር ብቻ ቀረኝ እኮ!››
‹‹በጊዜ ስራ ፈልጉ ማለትሽ ነው?››
‹‹ለስራው እንኳን ብዙም ጉጉት የለኝም፡፡ ዋናው ተምሬ እዚህ ደረጃ መድረሴ ነው፡፡ ከዚህ በኋላ ዕቅዴ አንተን በተሻለ መንገድ መንከባከብ ነው፡፡››
‹‹እንዴት ባክሽ? እኔን ለመንከባከብ እኮ ሦስት ዓመት ሙሉ ኮሌጅ ገብቶ መማር አያስፈልግሽም ነበር
‹‹...እንዲህ ብለህ አታሳምነኝም...አንተ ለእኔ ምርጥ ወንድሜ ብቻ ሳትሆን አባቴም ጭምር ነህ ፡፡ብዙ ነገር አድርገህልኛል፡፡አላህ አንተን ባይጥልልኝ ኖሮ ዛሬ ዕጣ ክፍሌ የሰው ቤት ግርድና ካልሆነም ሽርሙጥና ነበር፡፡ስለዚህ የእኔ አንተን ለመንከባከብ መወሰን ያንስብሀል እንጂ አይበዛብህም፡፡››
‹‹...ፎዚ ለእኔም እኮ ምርጥ እህት ሆነሽኛል፡፡ ይሁን እንጂ እህትም አንድ ቀን የታለቅ ወንድሟን ቤት ጥላ የራሷን ቤት ትገነባለች፡፡ የወንድም ኃላፊነት ደግሞ እህቱ እዚህ ደረጃ እንድትደርስለት ማበረታታትና መደገፍ ነው፡፡ እርግጥ ነገሮች ቀላል አይደሉም፡፡ እኔም እኮ አንድ ቀን ስራ ይዘሽ ፣የፍቅር ጓደኛ አበጅተሸና ትዳር መስርተሸ ጥለሺኝ እንደምትሄጂ ሳስብ በጣም ይጨንቀኛል፤ ቢሆንም ግን የግድ መቀበል እንዳለብኝ አምናለሁ፡፡
የፈላውን ቡና በመቅዳት ስኳር ጨምራ በማማሰል አቀበለችውና ለራሷም ቀድታ ንግግሯን ቀጠለች፡፡
‹‹እንግዲህ ውሳኔዬ የማይቀየር ነው፡፡ ምን አልባት አግብተህ ባለቤትህ ቤቱን ከተረከበችኝና ከልብ እንደምትንከባከብህ እርግጠኛ ከሆንኩ.. ያኔ ያልከውን አደርግ ይሆናል፡፡›
‹‹ዝም ብለን በባዶ ሜዳ እኮ ነው የምንጨቃጨቀው፡፡>>
‹‹እንዴት ማለት?›› ሁሴን ሊላት የፈለገው ምን እንደሆነ ስላልገባት ጠየቀችው፡፡
‹‹እኔ አሁን በቅርብ የማገባ ይመስልሻል? >>
‹‹ለምንድነው የማታገባው?››
‹‹ማን ነች ፍቃደኛ ሆና እኔን ልታገባኝ የምትችለው?››
‹‹በጣም ዕድለኛዋ ሴት ነቻ፡፡›› ፎዚያ ከምሯ ነው እውነተኛ ስሜቷን የምታወራው፡፡
‹‹አይምሰልሽ .. በዙሪያዬ ያሉ ሴቶች ሁሉ በፍቅር እንጂ ትዳርን ለሚያህል ቁም ነገር ብቁ እንዳልሆንኩ ጠንቅቀው ያውቃሉ፡፡››
‹‹ይሄ አንተን በተመለከተ ትክክለኛ ምልከታ ነው ብዬ አላስብም፡፡›› አለች ቅሬታን በዛለ ድምፅ፡፡
‹‹እንዴት ... ? ሌላው ይቅር በአንቺ አመለካከት እኔ ለትዳር የምሆን ግለሠብ እመስልሻለሁ?›› ሲል ጠየቃት ፡፡
‹‹እውነቱን ልንገርህ?›› በታፈነ ድምፅ ጠየቀችው፡፡
‹‹አዋ!.. ንገሪኝ ... ትክክለኛ ስሜትሽን ንገሪኝ፡፡››
‹‹እንግዲያው እኔ ሙሉ በሙሉ ያንተ አይነት ወንድ እስከማገኝ ትዳር ሚሉት ነገር አልሞክርም፡፡››
ደነገጠ፡፡ እንደምትወደው ያውቃል፡፡ ይሄን ያህል ተፅዕኖ ውስጥ እንደከተታት ግን ልብ ብሎ አስተውሎት አያውቅም፤ ውይይታቸው ከወትሮው በመጠኑም ቢሆን ጠንከር እያለ ስለመጣበት ርዕስ ለመቀየር ተገደደ፡፡
‹‹ኦ! ይሄ ቡናሽ ልዩ ነው፤ ከደባሪው እራስ ምታቴ ገላገለኝ›› አላት፡፡
‹‹ስለተሻለህ ደስ ብሎኛል፤በነገራችን ላይ ቀን ትንግርት መጥታ ነበር፡፡››
‹‹እንዴት ሳትደውልልኝ መጣች ..…?››
‹‹እኔ እንጃ፡፡ ሁኔታዋ ግን ከወትሮው የተለየ ሆነብኝ፡፡ ሁሉ ነገሯ ወደ ኖርማል ተመልሷል... አገባች እንዴ?›› የገረማትን ነገር ጠየቀችው፡፡
‹‹አይመስለኝም.. ስራ ግን ቀይራለች›› መለሠላት፡፡
<<ለማንኛውም የሆነ ዕቃ አምጥታልሃለች፡፡ >>
‹‹ምን አይነት ዕቃ? >> ለማወቅ በተጣደፈ ስሜት ጠየቃት፡፡
‹‹እኔ እንጃ ሥዕል መሠለኝ፤ታሽጓል፡፡ መኝታ ቤት አስቀምጬልሀለሁ፡፡››
ተስፈንጥሮ ወደ መኝታ ክፍሉ ገባ፡፡ በግምት ሠማንያ በስልሳ የሚሆን በፍሬም የተወጠረ፤ በስጦታ ወረቀት የተጠቀለለ ሸራ አገኘ፡፡ በጥድፊያ ልባሱን አነሳው፡፡የሚያፈዝ ስዕል ነው፡፡ የጥንት ንግስቶች የሚለብሱትን አይነት አብረቅራቂ ወርቀዘቦ ልብስ የለበሠች እንስት ትታያለች፡፡ እግሮቿ መሬት አይረገጡም፡፡ በአየር ላይ የምትራመድ ትመስላለች፡፡ ፀጉሯን ንፋሱ እያንሳፈፈው በአየር ላይ ተበታትኖ ሲታይ ሰማይ ጠቀስ ማማ ላይ የተሰቀለ የታላቅ ሀገር የተከበረ ባንዲራ ይመስላል የእጆቿ ጣቶች ውበታቸው የገነት ደናግሎችን አይነት ነው፡፡ በቀኝ እጇ ዓይነ ሥውሮች የሚጠቀሙበትን አቅጣጫ መጠቆሚያ ነጭ ዘንግ ይዛለች፡፡ ፊቷ የተለየ ነው፡፡ እንደ ሠው ዓይን፣ አፍንጫ፤ ከንፈር ሳይሆን በቦታው የሙሉ ጨረቃ ቅርፅ ይታያል፡፡ በጨረቃዋ ዙሪያም በህብረ ቀለም የደመቀ የብርሃን አምድ ያንፀባርቃል፡፡የሥዕሉ ጥልቀትና ምጥቀት... ውስጡ የተዳፈነውን የፍቅር እቶን ቀሠቀሠበት፡፡ የናፍቆት እሳት መላ ሰውነቱን ሲለበልበው ተሠማው፡፡
ትንግርት መጽናኛ የሚሆነውን ውድ ስጦታ ስላበረከተችለት ከልብ አመሠገናት፡፡ ፊት አልባ ሥዕል የተሳለላት ድብቋ ደራሲ ግን በምን ተአምር በአካል ሊያገኛት እንደሚችል ከመቼውም ጊዜ በላይ ግራ ገባው፡፡ ስዕሉን እንደታቀፈ ወደ አልጋው ሄደና በጥንቃቄ ተኛ፡፡ የቀለሙ ሽታ ከደራሲዋ ሰውነት የሚመነጭ መግደላዊት ማሪያም የክርስቶስን እግር ያጠበችበትን የአልባስጥሮስ ሽቶ አይነት እንደሆነ ሁሉ በረጅሙ ስቦ ወደ ውስጡ ማገው.. የስሜቱ ጥጋ.. ጥግ ድረስ ገብቶ ለውስጡ ሀሴት እንዲሰጠው በመመኘት ፡፡ በስዕሏ ፋንታ ዋናዋንም አንድ ቀን በአካል አግኝቷት እዚሁ አልጋው ላይ እንዲህ አቅፎት በእጆቹ እየዳበሳት..በከንፈሮቹ እየመጠጣት. በትንፋሹ እያጋላት... በሙቀቱ እያቀለጣት... በፍቅሩ እያሰከራት አብሯት እንደሚተኛ ተስፋ በማድረግ…፡፡...
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች በባለፈው #ፖስት 10 ሰው ብዬ 2 ሰው ብቻ ነው #ሰብስክራይብ ያደረገው 10 ሰው #ሰብስክራይብ አድርጉና ቀን በቀን እንልቀቅ
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍115👏15❤12👎2😁1
#ፍንጣሪው!
#አሌክስ_አብርሃም
የሆቴሉ በረንዳ ላይ አራት ሰዎች እየጮሁ ፖለቲካ ያወራሉ፣ እዚህ ጋ ብቻየን ቡና እየጠጣሁ ለተቀመጥኩ እኔ ሳልፈልግ ወሪያቸው ይደርሰኛል። በወሪያቸው መሀል አንዱ ጮክ ብሎ ...
"ያኔ ቦንብ ተወርውሮበት የሳቱት ጊዜ ..." አለ
ሌላኛው አቋርጦት "አልሳቱትምኮ" አለ። ዞር ብየ አየሁት፤ ምን እኔ ብቻ የሆቴሉ ሰው በሙሉ ወደተናጋሪው ዞረ። ደልደል ያለ ወዛም ጎልማሳ ነው። እኔም እንደሳቱት ነበር የማውቀው! የዚህ አገር ዜና ምኑ ይታመናል ብየ ጆሮየን አቆምኩ! አንዱ ከጥግ በማያገባው ገብቶ " ካልሳቱት እንዴት የምስራቹን (ማለቴ መርዶውን) እስካሁን ደበቁን? " አለ።
"ስተውታል እንጅ! ወዲያው መግለጫ ሰጥቶ የለም እንዴ?!" ሌላኛው በክርክር ድምፅ መለሰ።
" ምናለ እኔን ብትሰሙኝ ዓመት አላወራ ፤ ደብቀውን ነው እንጅ አልሳቱትም፣ 'የቦንቡ ፍንጣሪ እሱን ጭንቅላቱ ላይ ምክትሉንና አማካሪዎቹን ደግሞ ልባቸውን አግኝቷቸዋል ብሎ አንድ የታሪክ ምሁር ነግሮኛል" አለ፤ ጋባዢ ነው መሰል ማንም አልተከራከረውም!
"ለዛ ነዋ በሶስት ቀን ሰላሳ ሺህ የአዲስ አበባ ነዋሪ ያስጨፈጨፈው" አለ ከመካከላቸው በዝምታ የቆየው ሰውየ!
"ማን?" አለ ያ በማያገባው የሚገባው ሰውየ ግራ ገብቶት።
"ግራዚያኒ ነዋ !" አለው ደልዳላው እና ወዛሙ ሰውየ! ሁሉም ጉጉቱ ረገብ ብሎ ወደየራሱ ጨዋታ ዞረ። እኔ ደግሞ ፖለቲካ መስሎኝ ለካስ ታሪክ ነው የሚያወሩት! በነሞገስ አስገዶም ቦንብ ስለተወረወረበት ግራዚያኒ ምናምን። ድሮም ጮክ ብለው ሲያወሩ መጠርጠር ነበረብኝ።
ቡናየን ፉት አልኩና ቀና ብየ ወደሰማይ አየሁ ፤ ሰው አልባ የመንገደኞች አውሮፕላን በዝግታ የሚንሳፈፉበት ደመናማ ቀን ነበር። እስቲ ቡና ድገሚኝ!
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
#አሌክስ_አብርሃም
የሆቴሉ በረንዳ ላይ አራት ሰዎች እየጮሁ ፖለቲካ ያወራሉ፣ እዚህ ጋ ብቻየን ቡና እየጠጣሁ ለተቀመጥኩ እኔ ሳልፈልግ ወሪያቸው ይደርሰኛል። በወሪያቸው መሀል አንዱ ጮክ ብሎ ...
"ያኔ ቦንብ ተወርውሮበት የሳቱት ጊዜ ..." አለ
ሌላኛው አቋርጦት "አልሳቱትምኮ" አለ። ዞር ብየ አየሁት፤ ምን እኔ ብቻ የሆቴሉ ሰው በሙሉ ወደተናጋሪው ዞረ። ደልደል ያለ ወዛም ጎልማሳ ነው። እኔም እንደሳቱት ነበር የማውቀው! የዚህ አገር ዜና ምኑ ይታመናል ብየ ጆሮየን አቆምኩ! አንዱ ከጥግ በማያገባው ገብቶ " ካልሳቱት እንዴት የምስራቹን (ማለቴ መርዶውን) እስካሁን ደበቁን? " አለ።
"ስተውታል እንጅ! ወዲያው መግለጫ ሰጥቶ የለም እንዴ?!" ሌላኛው በክርክር ድምፅ መለሰ።
" ምናለ እኔን ብትሰሙኝ ዓመት አላወራ ፤ ደብቀውን ነው እንጅ አልሳቱትም፣ 'የቦንቡ ፍንጣሪ እሱን ጭንቅላቱ ላይ ምክትሉንና አማካሪዎቹን ደግሞ ልባቸውን አግኝቷቸዋል ብሎ አንድ የታሪክ ምሁር ነግሮኛል" አለ፤ ጋባዢ ነው መሰል ማንም አልተከራከረውም!
"ለዛ ነዋ በሶስት ቀን ሰላሳ ሺህ የአዲስ አበባ ነዋሪ ያስጨፈጨፈው" አለ ከመካከላቸው በዝምታ የቆየው ሰውየ!
"ማን?" አለ ያ በማያገባው የሚገባው ሰውየ ግራ ገብቶት።
"ግራዚያኒ ነዋ !" አለው ደልዳላው እና ወዛሙ ሰውየ! ሁሉም ጉጉቱ ረገብ ብሎ ወደየራሱ ጨዋታ ዞረ። እኔ ደግሞ ፖለቲካ መስሎኝ ለካስ ታሪክ ነው የሚያወሩት! በነሞገስ አስገዶም ቦንብ ስለተወረወረበት ግራዚያኒ ምናምን። ድሮም ጮክ ብለው ሲያወሩ መጠርጠር ነበረብኝ።
ቡናየን ፉት አልኩና ቀና ብየ ወደሰማይ አየሁ ፤ ሰው አልባ የመንገደኞች አውሮፕላን በዝግታ የሚንሳፈፉበት ደመናማ ቀን ነበር። እስቲ ቡና ድገሚኝ!
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍36😁27🔥4❤3
የውብዳር ግራ ገባት…የባለቤቷ ነገረ ስራው አላማራትም፡፡ ከእሷ ጋር አብሮ ለማየት የሚጓጓለት ፊልም ምን አይነት ነው? ስትል በውስጧ አሰላሰለች፡፡ በቅርብ ዓመታት ውስጥ ይሄንን የመሰለ ግብዣ ከእሱ ቀርቦላት አያውቅም፡፡
‹‹እየቀለድክ ነው?›› አለችው፡፡
በፍፁም በህይወቴ እንደዛሬ አምርሬም አላውቅም፡፡ አንቺ መሪ ተዋናይ ሆነሽ የተወንሽበትን ፊልም አብረን ብናይ ምን አለበት? ምንም ቢሆን እኮ ታማኟና ተወዳጇ ባለቤቴ ነሽ፡፡ >> በማለት ላፕቶፑን ከፈተውና ወደ እሷ አስጠጋላት፡፡በፍራቻና ግራ በመጋባት መመልከት ጀመረች፡፡ከጉሮሮዋ መድረቅ የተነሳ አፏን የምታረጥብበት ምራቅ አጣች፡፡ ሠውነቷ ሲንቀጠቀጥና እየዛለ ሲሄድ ለራሷም ይታወቃታል፡፡ መንቀሳቀስም ሆነ መናገር አልቻለችም፡፡ ከምትመለከተው ፊልም ላይም ፊቷን ዞር ማድረግ አልሆነላትም፡፡ እስኪጠናቀቅ አየች፡፡
ሠሎሞን ማለቁን ሲያይ ዘጋውና ከጐኗ ተነስቶ ፊት ለፊቷ ተቀመጠ፡፡
‹‹እሺ አሁን መነጋገር የምንችል ይመስለኛል፡፡ >>
ለመናገር ከንፈሯን ማላቀቅ አልቻለችም፡፡ በፍራቻ የቀዘቀዙ ዓይኖቿን አንከባለለችበት፡፡
‹‹መልስ ስጪኝ እንጂ?››
<ምን ልበልህ?»
‹‹መነጋገር አለብን እኮ ነው የምልሽ፡፡ >>
<<መቼ?>>
<<ዛሬ አሁን እዚሁ::>>
‹‹አልችልም ነገ፡፡›› እየተጐተተች
ከተቀመጠችበት ለመነሳት ስትሞክር ተንጠራርቶ ክንዷን ጨመቀና መልሶ አስቀመጣት፡፡
መነጋገርማ አለብን‹‹እንዴት ነው ይሄ ጎረምሳሽ….በደንብ አድርጎ ነው አይደል የሚያርስሽ..አዎ! ሁለት ስራ ፈት አውደልዳየች በእኔ በሞኙ ብር በየቤርጎው እየተሸከረከራችው ስትምነሸነሹና አለማችሀ ስትቀጩ ...ወይ ነዶ!›› ተንዘረዘረ.. በጥፊ ሊያላጋትም ፈለገ፡፡መልሶ ተወው፡፡
‹‹እሺ ምን ይሻላል?››
<<ምኑ?>>
‹‹ምኑ ትለኛለች እንዴ?…..ትሰሚያለሽ! እንደውም ካንቺ ጋር መነጋገር አልፈልግም፡ ውሳኔዬን ግን በጥሞና እንድታደምጪኝ እፈልጋለሁ፡፡ ከአሁን ሠዓት ጀምሮ የግል ዕቃዎቼን ብቻ ይዤ ቤቱን ለቅቄልሽ እወጣለሁ፡፡ የምትጠቀሚበትን መኪና አንድ ገዝቼልሻለሁ አሁንም ያንቺው ነው፡፡ ቤቱንም ከጎረምሳሽ ጋር ቅበጪበት... ጨፍሪበት... እንዳሻሽ ሸርሙጪበት፤ ስሙ ባንቺ ስላልሆ ግን የመሸጥ የመለወጥ መብት የለሽም፡፡ ከዛ በተረፈ ከዛሬ ጀምሮ ለልጆቼ ከሚያስፈልገዉ ውጪ በስተቀር ሠባራ ሳንቲም ከእኔ አታገኝም፡፡ ወደ ክስ እሄዳለሁ ብትይ ግን ይሄንን ጉድሽን በአስር ሺ ኮፒ አባዝቼ ፣ለእነዛ ተመፃዳቂና ጉረኛ ዘመዶችሽ በነፍስ ወከፍ አድልልሻለሁ፡፡ በዛም ብቻ አላበቃም በጠበቃዬ በኩል ለፍርድ ቤቱም በማስረጃነት አቀርበዋለሁ፡፡ ከዛ በኋላ ምን አልባት ከእኔ ንብረት መካፈል ብትችይ እንኳን ከዘመዶችሽና ከጎረቤቶችሽ የሚደርስብሽን ውርደት ተቋቁመሽ እዚህ ከተማ ውስጥ መኖር የምትችይ አይመስለኝም፡፡ ለማንኛውም የሚሻልሽን ከውሽማሽ ጋር ተማክረሽ መወሰን ትችያለሽ፡፡›› በማለት ተነስቶ እርምጃ ከጀመረ በኃላ ቆሞ ንግግሩን ቀጠለ፡፡
‹‹...ሌላ አንድ ነገር ይቀረኛል፡፡ በማንኛውም ሠዓት ልጆቼን ማየት ስፈልግ መኪና እልካለሁ ፣ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ትልኪልኛለሽ፡፡ ሳስብሽ ትክክለኛ ሚስት ብቻ ሳይሆን ትክክለኛ እናትም የመሆን ብቃቱ ያለሽ አይመስለኝም ፡።>>
እንባዋን እያረገፈች ፣አንደበት ተሳስሮ ፣ሠውነቷ በድንጋጤና በፀፀት ተኮማትሮ እያያት ያለ ምንም ሀዘኔታ ጥሏት ወደ መኝታ ቤቱ ገባ፡፡ እቃዎቹን ሠብስቦ ቤቱን ጥሎላት ሲወጣ እሱ ከእሷ ውጭ የወሰለተባቸው ከበርካታ አጋጣሚዎች ውስጥ አንዱ እንኳን ትዝ አላለውም፡፡ልክ ዕድሜ ዘመኑን ሙሉ ሌላ ሴት በዓይኑ ቀና ብሎ ሳያይ በታማኝነት የኖረና ድንገት መከዳቱን አውቆ ልቡ የተሰበረ ሰው አይነት ነበር የውሳኔው ቅፅበታዊነት..፡፡
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹እየቀለድክ ነው?›› አለችው፡፡
በፍፁም በህይወቴ እንደዛሬ አምርሬም አላውቅም፡፡ አንቺ መሪ ተዋናይ ሆነሽ የተወንሽበትን ፊልም አብረን ብናይ ምን አለበት? ምንም ቢሆን እኮ ታማኟና ተወዳጇ ባለቤቴ ነሽ፡፡ >> በማለት ላፕቶፑን ከፈተውና ወደ እሷ አስጠጋላት፡፡በፍራቻና ግራ በመጋባት መመልከት ጀመረች፡፡ከጉሮሮዋ መድረቅ የተነሳ አፏን የምታረጥብበት ምራቅ አጣች፡፡ ሠውነቷ ሲንቀጠቀጥና እየዛለ ሲሄድ ለራሷም ይታወቃታል፡፡ መንቀሳቀስም ሆነ መናገር አልቻለችም፡፡ ከምትመለከተው ፊልም ላይም ፊቷን ዞር ማድረግ አልሆነላትም፡፡ እስኪጠናቀቅ አየች፡፡
ሠሎሞን ማለቁን ሲያይ ዘጋውና ከጐኗ ተነስቶ ፊት ለፊቷ ተቀመጠ፡፡
‹‹እሺ አሁን መነጋገር የምንችል ይመስለኛል፡፡ >>
ለመናገር ከንፈሯን ማላቀቅ አልቻለችም፡፡ በፍራቻ የቀዘቀዙ ዓይኖቿን አንከባለለችበት፡፡
‹‹መልስ ስጪኝ እንጂ?››
<ምን ልበልህ?»
‹‹መነጋገር አለብን እኮ ነው የምልሽ፡፡ >>
<<መቼ?>>
<<ዛሬ አሁን እዚሁ::>>
‹‹አልችልም ነገ፡፡›› እየተጐተተች
ከተቀመጠችበት ለመነሳት ስትሞክር ተንጠራርቶ ክንዷን ጨመቀና መልሶ አስቀመጣት፡፡
መነጋገርማ አለብን‹‹እንዴት ነው ይሄ ጎረምሳሽ….በደንብ አድርጎ ነው አይደል የሚያርስሽ..አዎ! ሁለት ስራ ፈት አውደልዳየች በእኔ በሞኙ ብር በየቤርጎው እየተሸከረከራችው ስትምነሸነሹና አለማችሀ ስትቀጩ ...ወይ ነዶ!›› ተንዘረዘረ.. በጥፊ ሊያላጋትም ፈለገ፡፡መልሶ ተወው፡፡
‹‹እሺ ምን ይሻላል?››
<<ምኑ?>>
‹‹ምኑ ትለኛለች እንዴ?…..ትሰሚያለሽ! እንደውም ካንቺ ጋር መነጋገር አልፈልግም፡ ውሳኔዬን ግን በጥሞና እንድታደምጪኝ እፈልጋለሁ፡፡ ከአሁን ሠዓት ጀምሮ የግል ዕቃዎቼን ብቻ ይዤ ቤቱን ለቅቄልሽ እወጣለሁ፡፡ የምትጠቀሚበትን መኪና አንድ ገዝቼልሻለሁ አሁንም ያንቺው ነው፡፡ ቤቱንም ከጎረምሳሽ ጋር ቅበጪበት... ጨፍሪበት... እንዳሻሽ ሸርሙጪበት፤ ስሙ ባንቺ ስላልሆ ግን የመሸጥ የመለወጥ መብት የለሽም፡፡ ከዛ በተረፈ ከዛሬ ጀምሮ ለልጆቼ ከሚያስፈልገዉ ውጪ በስተቀር ሠባራ ሳንቲም ከእኔ አታገኝም፡፡ ወደ ክስ እሄዳለሁ ብትይ ግን ይሄንን ጉድሽን በአስር ሺ ኮፒ አባዝቼ ፣ለእነዛ ተመፃዳቂና ጉረኛ ዘመዶችሽ በነፍስ ወከፍ አድልልሻለሁ፡፡ በዛም ብቻ አላበቃም በጠበቃዬ በኩል ለፍርድ ቤቱም በማስረጃነት አቀርበዋለሁ፡፡ ከዛ በኋላ ምን አልባት ከእኔ ንብረት መካፈል ብትችይ እንኳን ከዘመዶችሽና ከጎረቤቶችሽ የሚደርስብሽን ውርደት ተቋቁመሽ እዚህ ከተማ ውስጥ መኖር የምትችይ አይመስለኝም፡፡ ለማንኛውም የሚሻልሽን ከውሽማሽ ጋር ተማክረሽ መወሰን ትችያለሽ፡፡›› በማለት ተነስቶ እርምጃ ከጀመረ በኃላ ቆሞ ንግግሩን ቀጠለ፡፡
‹‹...ሌላ አንድ ነገር ይቀረኛል፡፡ በማንኛውም ሠዓት ልጆቼን ማየት ስፈልግ መኪና እልካለሁ ፣ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ትልኪልኛለሽ፡፡ ሳስብሽ ትክክለኛ ሚስት ብቻ ሳይሆን ትክክለኛ እናትም የመሆን ብቃቱ ያለሽ አይመስለኝም ፡።>>
እንባዋን እያረገፈች ፣አንደበት ተሳስሮ ፣ሠውነቷ በድንጋጤና በፀፀት ተኮማትሮ እያያት ያለ ምንም ሀዘኔታ ጥሏት ወደ መኝታ ቤቱ ገባ፡፡ እቃዎቹን ሠብስቦ ቤቱን ጥሎላት ሲወጣ እሱ ከእሷ ውጭ የወሰለተባቸው ከበርካታ አጋጣሚዎች ውስጥ አንዱ እንኳን ትዝ አላለውም፡፡ልክ ዕድሜ ዘመኑን ሙሉ ሌላ ሴት በዓይኑ ቀና ብሎ ሳያይ በታማኝነት የኖረና ድንገት መከዳቱን አውቆ ልቡ የተሰበረ ሰው አይነት ነበር የውሳኔው ቅፅበታዊነት..፡፡
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍86❤14
በዚህም መሠረት መጽሐፍ በእኔ አማካይነት እና በጓደኞቼም እገዛ ታትሞ እንሆ ዛሬ ለምረቃ በቃ ፡፡ እኔም ጋዜጠኛ እንደመሆኔ
መጠን እዚህ ያላችሁ ጋዜጠኞች መዓት ጥያቄ
በአዕምሮአችሁ እየተጉላላ መሆኑ ቢገባኝም አሁን ወደ ዝግጅቱ በቀጥታ እንድንገባ እየጠየቅኩ በስተመጨረሻ ላይ ግን በተቻለ መጠን ለጥያቄያችሁ መልስ ልሠጣችሁ እንደምሞክር ቃል እገባለው፡፡ በመቀጠል የእለቱን የክብር እንግዳ የሆኑት የደራሲያን ማህበር ፕሬዘዳንት በንግግር እንዲከፍቱልን በክብር እጠይቃለሁ›› በማለት መድረኩን ለፕሬዘዳንቱ አስረከበ፡፡
ፕሬዘዳንቱም ንግራቸውን በመገረም ጀምረው በመደነቅ ጨረሱና መድረኩን መልሠው ለሁሴን አስረከቡ፡፡
ሁሴን ንግግሩን ቀጠለ ‹‹በመቀጠል የደራሲዋ አድናቂዎች ከመጽሐፉ የተወሠነ ጽሁፍ በመቀነጫጨብ ለዕድምተኞቻችን ያቀርቡልናል፡፡ የመጀመሪያዋ አቅራቢ ትንግርት ትሆናለች፡፡ ትንግርት ወደ መድረኩ ብትመጪልን፡፡ በነገራችን ላይ ትንግርት በሞያዋ ሠዓሊ ነች፡፡ በሚቀጥለው ሳምንት በአልያንስፍራንስ የመጀመሪያ የሥዕል
ኤግዚብሽኗን ታቀርባለች፡፡
ጋዜጠኞች ይህቺን ልጅ ብትከታተሏት ድንቅ ታሪክ ከጀርባዋ እንደምታገኙ በምስጢር ሹክ ልላችሁ እወዳለሁ፡፡›› በማለት ነጭ የአበሻ ቀሚሷን ለብሳ በቄንጠኛ እርምጃ ወደ መድረኩ ለተቃረበችው ትዕንግርት መድረኩን ለቀቀላት፡፡
እሷም ያለምንም የመግቢያ ንግግር ቀጥታ መጽሐፉን ገልጣ ወደ ማንበብ ነበር የገባችው፡፡ ‹እናቴ› በሚል ርዕስ የተፃፈውን አጭር ልቦለድ ነበር የምታነበው፡፡ አዳራሹ በፀጥታ ተሸበበ፤ ጋዜጠኞች ሳይቀሩ መቁነጥነጣቸውን አቁመው በተመስጦ በማዳመጥ ላይ ናቸው፡፡ የታሪኩ ፍሠትና የቃላቶቹ ውበት ብቻ አልነበረም እንዲመሠጡ ያስገደዳቸው፡፡ የተራኪዋም ድንቅ ችሎታ አፍ ያስከፍታል፡፡ የምታነበው ድርሠት በሦስት ገፀ ባሕርያት የተዋቀረ ነው፡፡ አንድ ወጣት ሴት፣ አንድ አዛውንት እናት እና ጎረምሳ ወንድ፡፡ የሦስቱንም ንግግር
በተለያየ የድምፅ ቅላፄ ሳታምታታ እየቀያየረች ስታቀርብ ቀድሞውንም ሕይወት ላለው ድርሠት ድርብ ሕይወት ዘራችበት፡፡ በዚህም ችሎታዋ እድምተኛውም ሆነ ጋዜጠኞች በሙሉ በእጅጉን ተደነቁባት፡፡ ሠሎሞንና ሁሴንም በመገረም ፈዘው ነበር፡፡
የሙዚቃ እረፍት ከተደረገ በኋላ ሌሎች ሦስት
አንባቢዎች ፎዚያንም ጨምሮ የመረጡትን
በንባብ አሠሙ፡፡በአጠቃላይ የመጽሀፍ ምረቃ በዓሉ ከተለመደው የተለየ ብዙ አስገራሚ
ነገሮች የታመቁበት ነበር፡፡ እያንዳንዱ ጋዜጠኛ
ያገኟቸውን መረጃዎች በቅደም ተከተል አጠናቅሮ በየሚሠሩበት ሚዲያ ላይ
ለማቅረብ ከፍተኛ ጉጉትና መቻኮል ይታይባቸው ነበር፡፡ሁሴንም እንዲህ ያሠፈሠፈውን እያንዳንዱን ጋዜጠኛ ነገሮችን በምንም መልኩ እንደተረዱት እና በምን መልኩም ለሕዝብ ለማስተጋባት እንደወሠኑ
ለማወቅ ጓጓ፡፡ መጽሀፉም በሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት ያገኛል? ወይስ አንባቢ አጥቶ በየመጽሃፍ መሸጫ መደብሩ የብል ሲሳይ ሆኖ
ይቀራል? የሚለውን ጥያቄ ሌላ ያስጨነቀው ጉዳይ ነበር የሆነበት፡፡ መልሶቹን ለማግኘት ግን የተወሠኑ የጊዜ ሽክርክሮችን በትዕግስት መጠበቅ እንዳለበት አልጠፋውም፡:
ግን የተወሰኑ የጊዜ ሽክርክሮችን በትግስት መጠበቅ እንዳለበት አልጠፋውም።
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
መጠን እዚህ ያላችሁ ጋዜጠኞች መዓት ጥያቄ
በአዕምሮአችሁ እየተጉላላ መሆኑ ቢገባኝም አሁን ወደ ዝግጅቱ በቀጥታ እንድንገባ እየጠየቅኩ በስተመጨረሻ ላይ ግን በተቻለ መጠን ለጥያቄያችሁ መልስ ልሠጣችሁ እንደምሞክር ቃል እገባለው፡፡ በመቀጠል የእለቱን የክብር እንግዳ የሆኑት የደራሲያን ማህበር ፕሬዘዳንት በንግግር እንዲከፍቱልን በክብር እጠይቃለሁ›› በማለት መድረኩን ለፕሬዘዳንቱ አስረከበ፡፡
ፕሬዘዳንቱም ንግራቸውን በመገረም ጀምረው በመደነቅ ጨረሱና መድረኩን መልሠው ለሁሴን አስረከቡ፡፡
ሁሴን ንግግሩን ቀጠለ ‹‹በመቀጠል የደራሲዋ አድናቂዎች ከመጽሐፉ የተወሠነ ጽሁፍ በመቀነጫጨብ ለዕድምተኞቻችን ያቀርቡልናል፡፡ የመጀመሪያዋ አቅራቢ ትንግርት ትሆናለች፡፡ ትንግርት ወደ መድረኩ ብትመጪልን፡፡ በነገራችን ላይ ትንግርት በሞያዋ ሠዓሊ ነች፡፡ በሚቀጥለው ሳምንት በአልያንስፍራንስ የመጀመሪያ የሥዕል
ኤግዚብሽኗን ታቀርባለች፡፡
ጋዜጠኞች ይህቺን ልጅ ብትከታተሏት ድንቅ ታሪክ ከጀርባዋ እንደምታገኙ በምስጢር ሹክ ልላችሁ እወዳለሁ፡፡›› በማለት ነጭ የአበሻ ቀሚሷን ለብሳ በቄንጠኛ እርምጃ ወደ መድረኩ ለተቃረበችው ትዕንግርት መድረኩን ለቀቀላት፡፡
እሷም ያለምንም የመግቢያ ንግግር ቀጥታ መጽሐፉን ገልጣ ወደ ማንበብ ነበር የገባችው፡፡ ‹እናቴ› በሚል ርዕስ የተፃፈውን አጭር ልቦለድ ነበር የምታነበው፡፡ አዳራሹ በፀጥታ ተሸበበ፤ ጋዜጠኞች ሳይቀሩ መቁነጥነጣቸውን አቁመው በተመስጦ በማዳመጥ ላይ ናቸው፡፡ የታሪኩ ፍሠትና የቃላቶቹ ውበት ብቻ አልነበረም እንዲመሠጡ ያስገደዳቸው፡፡ የተራኪዋም ድንቅ ችሎታ አፍ ያስከፍታል፡፡ የምታነበው ድርሠት በሦስት ገፀ ባሕርያት የተዋቀረ ነው፡፡ አንድ ወጣት ሴት፣ አንድ አዛውንት እናት እና ጎረምሳ ወንድ፡፡ የሦስቱንም ንግግር
በተለያየ የድምፅ ቅላፄ ሳታምታታ እየቀያየረች ስታቀርብ ቀድሞውንም ሕይወት ላለው ድርሠት ድርብ ሕይወት ዘራችበት፡፡ በዚህም ችሎታዋ እድምተኛውም ሆነ ጋዜጠኞች በሙሉ በእጅጉን ተደነቁባት፡፡ ሠሎሞንና ሁሴንም በመገረም ፈዘው ነበር፡፡
የሙዚቃ እረፍት ከተደረገ በኋላ ሌሎች ሦስት
አንባቢዎች ፎዚያንም ጨምሮ የመረጡትን
በንባብ አሠሙ፡፡በአጠቃላይ የመጽሀፍ ምረቃ በዓሉ ከተለመደው የተለየ ብዙ አስገራሚ
ነገሮች የታመቁበት ነበር፡፡ እያንዳንዱ ጋዜጠኛ
ያገኟቸውን መረጃዎች በቅደም ተከተል አጠናቅሮ በየሚሠሩበት ሚዲያ ላይ
ለማቅረብ ከፍተኛ ጉጉትና መቻኮል ይታይባቸው ነበር፡፡ሁሴንም እንዲህ ያሠፈሠፈውን እያንዳንዱን ጋዜጠኛ ነገሮችን በምንም መልኩ እንደተረዱት እና በምን መልኩም ለሕዝብ ለማስተጋባት እንደወሠኑ
ለማወቅ ጓጓ፡፡ መጽሀፉም በሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት ያገኛል? ወይስ አንባቢ አጥቶ በየመጽሃፍ መሸጫ መደብሩ የብል ሲሳይ ሆኖ
ይቀራል? የሚለውን ጥያቄ ሌላ ያስጨነቀው ጉዳይ ነበር የሆነበት፡፡ መልሶቹን ለማግኘት ግን የተወሠኑ የጊዜ ሽክርክሮችን በትዕግስት መጠበቅ እንዳለበት አልጠፋውም፡:
ግን የተወሰኑ የጊዜ ሽክርክሮችን በትግስት መጠበቅ እንዳለበት አልጠፋውም።
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍76❤26
እንዲህ እንዲህ እየተጫወቱ የሚበቃቸውን ያህል ከጠጡና የሚበቃቸውን ያህል ካመሹ በኋላ ሁለት ሆነው የገቡበትን ቤት ሦስት ሆነው ለቀቁ፡፡ሠሎሞን ወጣቷን ሸጉጦ በራሱ መኪና ገብቶ ሁሴንን ተሠናበተና ተፈተለከ፡፡
ሁሴንም የራሱን መኪና አስነስቶ ጉዞ ጀመረ፡፡ ብቸኝነት ተሠማው፡፡ ተንቀሳቃሽ ስልኩን አንስቶ ደወለ፡፡ ትንግርት ጋር ነው እየደወለ ያለው፡፡በጣም ናፍቃዋለች፤እንዲህ ሆድ ሲብሰው ሁሌ እሷ ነች የምታሰኘው፤ከአራት ጥሪ በኋላ ተነሳ፡፡
« ምነው ጋሼ?>>
‹‹እንዴት ምነው?››
‹‹እኩለ ለሊት እኮ ተቃርቧል፡፡››
‹‹ተኝተሸ ነበር እንዴ?››
‹‹ነገሩ እንኳን አልተኛሁም ... ለመሆኑ የት ነህ? መኪና እየነዳህ መሠለኝ፡፡››
‹‹አዎ ከዛ ቦርጫም ጋር ዘና ብዬ ወደ ቤት እየገባሁ ነው፡፡››
‹‹ጥሩ ነዋ …፡፡››
‹‹አሁን የደወልኩት ላገኝሽ ስለፈለኩ ነው፡፡››
<<ምን??>>
‹‹ምነው ደነገጥሽ ..?››
‹‹አሁን እኮ እንደበፊቱ ሸርሙጣ አይደለሁም፡፡ በፈለክ ሠዓት ገንዘብህን ከፍለህ ልታገኘኝ አትችልም፡፡›› በማለት ጆሮው ላይ ጠረቀመችበት…ግር አለው፡፡ሲደውልላት እሷ ባሰበችው መልኩ ፈፅሞ አስቦት አልነበረም፡፡ ስለናፈቀችው ነበር ላግኝሽ ያላት፡፡ በዚህ በዚ መልክ ሆደ ባሻና ቁጡ ስትሆን አይቷት አያውቅም፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ሁሴንም የራሱን መኪና አስነስቶ ጉዞ ጀመረ፡፡ ብቸኝነት ተሠማው፡፡ ተንቀሳቃሽ ስልኩን አንስቶ ደወለ፡፡ ትንግርት ጋር ነው እየደወለ ያለው፡፡በጣም ናፍቃዋለች፤እንዲህ ሆድ ሲብሰው ሁሌ እሷ ነች የምታሰኘው፤ከአራት ጥሪ በኋላ ተነሳ፡፡
« ምነው ጋሼ?>>
‹‹እንዴት ምነው?››
‹‹እኩለ ለሊት እኮ ተቃርቧል፡፡››
‹‹ተኝተሸ ነበር እንዴ?››
‹‹ነገሩ እንኳን አልተኛሁም ... ለመሆኑ የት ነህ? መኪና እየነዳህ መሠለኝ፡፡››
‹‹አዎ ከዛ ቦርጫም ጋር ዘና ብዬ ወደ ቤት እየገባሁ ነው፡፡››
‹‹ጥሩ ነዋ …፡፡››
‹‹አሁን የደወልኩት ላገኝሽ ስለፈለኩ ነው፡፡››
<<ምን??>>
‹‹ምነው ደነገጥሽ ..?››
‹‹አሁን እኮ እንደበፊቱ ሸርሙጣ አይደለሁም፡፡ በፈለክ ሠዓት ገንዘብህን ከፍለህ ልታገኘኝ አትችልም፡፡›› በማለት ጆሮው ላይ ጠረቀመችበት…ግር አለው፡፡ሲደውልላት እሷ ባሰበችው መልኩ ፈፅሞ አስቦት አልነበረም፡፡ ስለናፈቀችው ነበር ላግኝሽ ያላት፡፡ በዚህ በዚ መልክ ሆደ ባሻና ቁጡ ስትሆን አይቷት አያውቅም፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
❤56👍29
‹‹የዚህ አገር ልጅ ነህ?›› የጥያቄውን መልስ ፈልጌ ሳይሆን እንዲያወራኝ ስለፈለኩ ነበር መጠየቄ፡፡
‹ምነው?›› መልሶ በግድየለሽነት ጠየቀኝ፡፡
‹‹እዚህ ሠፈር አይቼህ ስለማላውቅ ነው፡፡››
‹‹ከአሁን በኋላም አታይኝም፡፡›› ደረቅ መልስ መለሰልኝ፡፡
‹‹ኡ. ኡ .ቴ እሱን እንኳን እናያለን፡፡›› አልኩት... አስቤ አልነበረም እንደዛ ያልኩት፤ እንዲሁ ለመቀለድ ስለፈለኩ እንጂ፡፡ ድብርቱን ላላቅቅለት ወስኛለሁ፡፡ ቢያንስ ለዚች ለሊት እንኳን ቢሆን ችግሩን እንዲረሳ .. በደስታ ላንሳፍፈው ቆርጬ ነበር፡፡
‹‹ዝምተኛ ነህ?>>
ታጥቦ እንዳልተተኮሰ ሱፍ ጨርቅ የተጨማደደ ፊቱን እንደቋጠረ‹‹ብንተኛ ምን ይመስልሻል?››አለኝ፤አልከፋኝም፡፡ አይነጥላው
እስኪገለጥለት ነው ስል አሠብኩ፡፡
ከደቂቃዎች በኋላ የሕይወት ታሪኩን እንደሚዘከዝክልኝ እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ እንደእሱ አይነት ብዙዎች ገጥመውኛል፡፡
መጨረሻቸውንም በሀዘኔታና በትዝብት ተመልክቼያለሁ ...ቀይ ፒኪኒ ፓንቴ ሲቀር የተቀረውን ልብሴን አንድ ባንድ አወለቅኩ፡፡
አንሶላውን ገልጬ ከውስጥ ገባሁና እሱን መመልከት ጀመርኩ፡፡ ከተጋደመበት ተስፈንጥሮ ተነሳና ማወላለቅ ቀጠለ፡፡ እፍረቱን መሸፈኛ እንኳን አላስቀረም፡፡ መለመላውን ወንበር ስቦ ተቀመጠ፡፡
ከተኛሁበት ሳልንቀሳቀስ አፍጥጬ እየተመለከትኩት ነው፡፡ አወላልቆ ካስቀመጠው የሱሪ ኪስ ሲጋራ አወጣና ለኩሶ ማጬስ ጀመረ፡፡ ገረመኝ፡፡
‹‹በሽተኛ ነው እንዴ?›› ሁሴን አላስችል ብሎት ጣልቃ ገብቶ ጠየቀ፡፡
ከንባቧ ስላደናቀፋት ተበሳጭታ‹‹እያነበብኩልህ እኮ ነው...ሠለቸህ እንዴ?›› አለችው፡፡
‹‹ኧረ በፍፁም…. መጨረሻው አጓጉቶኝ ነው።
ታገስ ካሁን በኋላ ካቋረጥከኝ አላነብልህም›› አለችና ከቢራው አንዴ ተጎንጭታ ከንፈሮቿን በማርጠብ ካቆመችበት ንባቧን ቀጠለች፡፡
‹‹ከሴቶች ጋር ተኝቶ አያውቅም ወይስ ስልብ ነው?›› ስል አሰብኩ፡፡ አጢሶ ሲጨርስ ከኪሱ ሌላ ነገር አወጣና ወደ እኔ አመራ፡፡ ሠፋ ያለ ፕላስተርና የተጠቀለለ ገመድ ነበር የያዘው፡፡ ግምቴን ሳልጨርስ ህገወጥ ሸቀጥ እንደተገኘበት የነጋዴ መጋዘን በሚገርም ፍጥነት አፌን አሸገኝ፡፡ ፋታ ሳይሰጠኝ የለበስኩትን ብርድ ልብስ ከላዬ ላይ ገፎ ወደ ወለሉ ወረወረውና ከተኛሁበት ጎትቶ አስነሳኝ፡፡ እጆቼን ወደ ኃላ ጠመዘዘና በመንግስት እጅ እንደወደቀ አሸባሪ ወይም ለመንግስት ስልጣን አስጊ እንደሆነ ፖለቲከኛ አንድ ላይ አጣምሮ ጠፈራቸው....መታገል አልቻልኩም፡፡
በፍራቻ ቀስ በቀስ መደንዘዝ ጀምሬለሁ፡፡
ሊገለኝ እንዳሰበ ገመትኩ፡፡ አይኖቹን ተመለከትኳቸው ...የሲኦል እሳት ውስጣቸው
መንቦግቦግ ጀምሯል፡፡ ለበርካታ ደቂቃዎች ፊት ለፊቴ ቆሞ አስተዋለኝ፡፡ እነዛ ደቂቃዎች ለእኔ ከእድሜ ልክ በላይ ነው የረዘሙብኝ፡፡
አንዴ ጡቶቼን ከዛም ጭኔን ጠቅላላ ሠውነቴን በማፈራረቅ እስኪጠግብ ተመለከታቸው፡፡
መመልከቱ ሲበቃው የለበስኩትን ቀይ ፓንት
በእርጋታ አውልቆ ወደ አፍንጫው አስጠጋ፡፡
የፈረንሳይ ሽቶ እንደተነሰነሰበት ውድ መሃረብ በተመስጦ ሽታውን ወደ ውስጥ እየማገ
አጣጣመው፡፡በኋላም በጥንቃቄ አጣጠፈውና
ኮመዲኖው ላይ አስቀመጠው፡፡ ወዲያው
ሃሳቡን ቀየረና ካስቀመጠበት አንስቶ የጃኬት ኪስ ውስጥ ከተተው …ፓንቴን፡፡በዚህ ጊዜ የስነልቦና በሽተኛ መሆኑ በደንብ ገባኝ፡፡ ፍራቻዬ በእጥፍ ጨመረ፡፡ ብዙ የወሲብ በሽተኞች አጋጥመውኝ ያውቃሉ፡፡የዛሬው ግን የተለየ ነው የሆነብኝ፡፡ ነገሩን የከፋ ያደረገው ደግሞ የሆነ ነገር ተናግሬ እንዳላረጋጋው፤ ካልሆነም ያቅሜን ያህል ጮኬ ከውጭ እርዳታ እንዳይመጣልኝ የአፌ መታሸግና የእጄ መታሰር ነው፡፡
ሁለት እግሮቼን ይዞ ወደ አልጋው ጫፍ ሳበኝ፡፡ ወንበሩን አስጠጋና እግሮቼ መሀከል ተቀመጠ፡፡ ልክ ከማህፀን የሚወጣ ህፃን ልጅ እንደምትጠብቅ አዋላጅ ብልቴን አትኩሮ ይመለከት ጀመር፡፡ እንደመባነን አለና ሌላ ሲጋራ መዞ አቀጣጠለ፡፡ በዚህ ጊዜ ይበልጥ
ሠውነቴ መንቀጥቀጥ ጀምሮ ነበር፡፡ ‹ሊያበላሸኝ ነው› ስል ደመደምኩ፡፡ ብልቴን በሲጋራ እሳት ሊተረኩሰው እንደሆነ ገመትኩ፡፡
በዓይኖቼ ተማፀንኩት.... ፍራቻዬ አየለ…. ፊኛዬ ተነፋፋና የሽንት መቆጣጠሪያዬ ተተረተረ፡፡
እሱም በተራው በመገረም አስተዋለኝ፡፡ አዲስ
እንደፈለቀ ምንጭ ከሚንጎለጎለው ሽንቴን
በጣቱ አጥቅሶ ወደ ምላሱ ሠደደው... እናም አጣጣመው፡፡ ልክ የሠራችውን ወጥ እንደምትቀምስ ባለሞያ፡፡ ደግነቱ ምንም የቃጠሎ አደጋ ሳያደርስብኝ ሲጋራውን አጪሶ ጨረሠና ወረወረው፡፡ አወራወሩ የንዴት ይመስላል፡፡
‹‹ከሌላ ፕላኔት የመጣ ፍጡር ይሆን እንዴ?›› ስል አሰብኩ፡፡ መጨረሻዬም አጓጓኝ፡፡ በዚህ ቅፅበት እጁን ወደ ጃኬት ኪሱ ሲሠድ በጨረፍታ ተመለከትኩ፡፡ ብሞት ግድ የሌለኝ መስሎ ይሠማኝ ነበር፡፡ ይህቺን አለም ገና እንዳልጠገብኳት የተረዳሁት ግን በዚህ ክስተት ነው፡፡የሚያብረቀርቅ ጩቤ አወጣ ፤የራሱን እጅ በጭካኔ ሸረከተው፡፡ ደሙ መስመር ሰርቶ መንጠባጠብ ጀመረ፡፡ የተለያዩ ህብረ - ቀለማት አይኖቼ ላይ ተመላለሱብኝ፤ቀስ በቀስ ከማንነቴ እየተነጠልኩ..እየተፋው ሲሄድ ይታወቀኛል፡፡
ወደ ጥልቅ ገደል እየተንሸራተትኩ ምጓዝ
መስሎ ተሠማኝ፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹ምነው?›› መልሶ በግድየለሽነት ጠየቀኝ፡፡
‹‹እዚህ ሠፈር አይቼህ ስለማላውቅ ነው፡፡››
‹‹ከአሁን በኋላም አታይኝም፡፡›› ደረቅ መልስ መለሰልኝ፡፡
‹‹ኡ. ኡ .ቴ እሱን እንኳን እናያለን፡፡›› አልኩት... አስቤ አልነበረም እንደዛ ያልኩት፤ እንዲሁ ለመቀለድ ስለፈለኩ እንጂ፡፡ ድብርቱን ላላቅቅለት ወስኛለሁ፡፡ ቢያንስ ለዚች ለሊት እንኳን ቢሆን ችግሩን እንዲረሳ .. በደስታ ላንሳፍፈው ቆርጬ ነበር፡፡
‹‹ዝምተኛ ነህ?>>
ታጥቦ እንዳልተተኮሰ ሱፍ ጨርቅ የተጨማደደ ፊቱን እንደቋጠረ‹‹ብንተኛ ምን ይመስልሻል?››አለኝ፤አልከፋኝም፡፡ አይነጥላው
እስኪገለጥለት ነው ስል አሠብኩ፡፡
ከደቂቃዎች በኋላ የሕይወት ታሪኩን እንደሚዘከዝክልኝ እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ እንደእሱ አይነት ብዙዎች ገጥመውኛል፡፡
መጨረሻቸውንም በሀዘኔታና በትዝብት ተመልክቼያለሁ ...ቀይ ፒኪኒ ፓንቴ ሲቀር የተቀረውን ልብሴን አንድ ባንድ አወለቅኩ፡፡
አንሶላውን ገልጬ ከውስጥ ገባሁና እሱን መመልከት ጀመርኩ፡፡ ከተጋደመበት ተስፈንጥሮ ተነሳና ማወላለቅ ቀጠለ፡፡ እፍረቱን መሸፈኛ እንኳን አላስቀረም፡፡ መለመላውን ወንበር ስቦ ተቀመጠ፡፡
ከተኛሁበት ሳልንቀሳቀስ አፍጥጬ እየተመለከትኩት ነው፡፡ አወላልቆ ካስቀመጠው የሱሪ ኪስ ሲጋራ አወጣና ለኩሶ ማጬስ ጀመረ፡፡ ገረመኝ፡፡
‹‹በሽተኛ ነው እንዴ?›› ሁሴን አላስችል ብሎት ጣልቃ ገብቶ ጠየቀ፡፡
ከንባቧ ስላደናቀፋት ተበሳጭታ‹‹እያነበብኩልህ እኮ ነው...ሠለቸህ እንዴ?›› አለችው፡፡
‹‹ኧረ በፍፁም…. መጨረሻው አጓጉቶኝ ነው።
ታገስ ካሁን በኋላ ካቋረጥከኝ አላነብልህም›› አለችና ከቢራው አንዴ ተጎንጭታ ከንፈሮቿን በማርጠብ ካቆመችበት ንባቧን ቀጠለች፡፡
‹‹ከሴቶች ጋር ተኝቶ አያውቅም ወይስ ስልብ ነው?›› ስል አሰብኩ፡፡ አጢሶ ሲጨርስ ከኪሱ ሌላ ነገር አወጣና ወደ እኔ አመራ፡፡ ሠፋ ያለ ፕላስተርና የተጠቀለለ ገመድ ነበር የያዘው፡፡ ግምቴን ሳልጨርስ ህገወጥ ሸቀጥ እንደተገኘበት የነጋዴ መጋዘን በሚገርም ፍጥነት አፌን አሸገኝ፡፡ ፋታ ሳይሰጠኝ የለበስኩትን ብርድ ልብስ ከላዬ ላይ ገፎ ወደ ወለሉ ወረወረውና ከተኛሁበት ጎትቶ አስነሳኝ፡፡ እጆቼን ወደ ኃላ ጠመዘዘና በመንግስት እጅ እንደወደቀ አሸባሪ ወይም ለመንግስት ስልጣን አስጊ እንደሆነ ፖለቲከኛ አንድ ላይ አጣምሮ ጠፈራቸው....መታገል አልቻልኩም፡፡
በፍራቻ ቀስ በቀስ መደንዘዝ ጀምሬለሁ፡፡
ሊገለኝ እንዳሰበ ገመትኩ፡፡ አይኖቹን ተመለከትኳቸው ...የሲኦል እሳት ውስጣቸው
መንቦግቦግ ጀምሯል፡፡ ለበርካታ ደቂቃዎች ፊት ለፊቴ ቆሞ አስተዋለኝ፡፡ እነዛ ደቂቃዎች ለእኔ ከእድሜ ልክ በላይ ነው የረዘሙብኝ፡፡
አንዴ ጡቶቼን ከዛም ጭኔን ጠቅላላ ሠውነቴን በማፈራረቅ እስኪጠግብ ተመለከታቸው፡፡
መመልከቱ ሲበቃው የለበስኩትን ቀይ ፓንት
በእርጋታ አውልቆ ወደ አፍንጫው አስጠጋ፡፡
የፈረንሳይ ሽቶ እንደተነሰነሰበት ውድ መሃረብ በተመስጦ ሽታውን ወደ ውስጥ እየማገ
አጣጣመው፡፡በኋላም በጥንቃቄ አጣጠፈውና
ኮመዲኖው ላይ አስቀመጠው፡፡ ወዲያው
ሃሳቡን ቀየረና ካስቀመጠበት አንስቶ የጃኬት ኪስ ውስጥ ከተተው …ፓንቴን፡፡በዚህ ጊዜ የስነልቦና በሽተኛ መሆኑ በደንብ ገባኝ፡፡ ፍራቻዬ በእጥፍ ጨመረ፡፡ ብዙ የወሲብ በሽተኞች አጋጥመውኝ ያውቃሉ፡፡የዛሬው ግን የተለየ ነው የሆነብኝ፡፡ ነገሩን የከፋ ያደረገው ደግሞ የሆነ ነገር ተናግሬ እንዳላረጋጋው፤ ካልሆነም ያቅሜን ያህል ጮኬ ከውጭ እርዳታ እንዳይመጣልኝ የአፌ መታሸግና የእጄ መታሰር ነው፡፡
ሁለት እግሮቼን ይዞ ወደ አልጋው ጫፍ ሳበኝ፡፡ ወንበሩን አስጠጋና እግሮቼ መሀከል ተቀመጠ፡፡ ልክ ከማህፀን የሚወጣ ህፃን ልጅ እንደምትጠብቅ አዋላጅ ብልቴን አትኩሮ ይመለከት ጀመር፡፡ እንደመባነን አለና ሌላ ሲጋራ መዞ አቀጣጠለ፡፡ በዚህ ጊዜ ይበልጥ
ሠውነቴ መንቀጥቀጥ ጀምሮ ነበር፡፡ ‹ሊያበላሸኝ ነው› ስል ደመደምኩ፡፡ ብልቴን በሲጋራ እሳት ሊተረኩሰው እንደሆነ ገመትኩ፡፡
በዓይኖቼ ተማፀንኩት.... ፍራቻዬ አየለ…. ፊኛዬ ተነፋፋና የሽንት መቆጣጠሪያዬ ተተረተረ፡፡
እሱም በተራው በመገረም አስተዋለኝ፡፡ አዲስ
እንደፈለቀ ምንጭ ከሚንጎለጎለው ሽንቴን
በጣቱ አጥቅሶ ወደ ምላሱ ሠደደው... እናም አጣጣመው፡፡ ልክ የሠራችውን ወጥ እንደምትቀምስ ባለሞያ፡፡ ደግነቱ ምንም የቃጠሎ አደጋ ሳያደርስብኝ ሲጋራውን አጪሶ ጨረሠና ወረወረው፡፡ አወራወሩ የንዴት ይመስላል፡፡
‹‹ከሌላ ፕላኔት የመጣ ፍጡር ይሆን እንዴ?›› ስል አሰብኩ፡፡ መጨረሻዬም አጓጓኝ፡፡ በዚህ ቅፅበት እጁን ወደ ጃኬት ኪሱ ሲሠድ በጨረፍታ ተመለከትኩ፡፡ ብሞት ግድ የሌለኝ መስሎ ይሠማኝ ነበር፡፡ ይህቺን አለም ገና እንዳልጠገብኳት የተረዳሁት ግን በዚህ ክስተት ነው፡፡የሚያብረቀርቅ ጩቤ አወጣ ፤የራሱን እጅ በጭካኔ ሸረከተው፡፡ ደሙ መስመር ሰርቶ መንጠባጠብ ጀመረ፡፡ የተለያዩ ህብረ - ቀለማት አይኖቼ ላይ ተመላለሱብኝ፤ቀስ በቀስ ከማንነቴ እየተነጠልኩ..እየተፋው ሲሄድ ይታወቀኛል፡፡
ወደ ጥልቅ ገደል እየተንሸራተትኩ ምጓዝ
መስሎ ተሠማኝ፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍96❤11🥰6😱6👏1😁1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹዋቤ
የውብዳርስ?››
‹‹እኔ እንጃላት፡፡››
‹‹እንዴት እኔ እንጃላት ... ?ወንዶች ስትባሉ በቃ ሁላችሁም አንድ አይነት ናችሁ? ሴትን ልጅ ቀምሳችሁ... ልሳችሁ ጣዕሟን ከጨረሳችሁ በኋላ ተፍታችሁ ከአፈር ስትደባልቁ ጥቂት እንኳን ፀፀት አይሠማችሁም? ግርም የሚለኝ እግኢአብሔር ለምን እናንተን እንደፈጠራችሁ ነው>>
‹‹የፈጠረንማ አንደኛ አቶ ሁሴን እንደሚለው መልኩን በእኛ በኩል ለማየት ነው፤ምክንያቱም እኛ እሱን እንመስላለን፡፡ ሁለተኛው ምድርን እንድናስተዳድርለት ነው፤ሦስተኛው እንድናመሰግነው ይመስለኛል፡፡ እንደ እኔ ሦስተኛው ብዙም የተሳካ አይመስለኝም፡፡ እናንተን ከፈጠረ በኋላ አይናችንን ወደ ፈጣሪ እንዳናነሳ እንቅፋት እንደሆናችሁን ነው የምረዳው፡፡›› ሁለቱም ምግቡን ስላቆሙ አስተናጋጅ መጥቶ መአዱን አነሳና ጠረጴዛውን አፀዳዳው፡፡...
‹‹ግን እውነት ደህና ነች?›› ጠየቀችው
‹‹እኔም እውነቴን እኮ ነው ..አላውቅም፡፡››
‹‹ምን ማለት ነው?››
‹‹ተፋተናል፡፡››
‹‹ምን?›› በድንጋጤ አፏን በእጇ ሸፍና ከመቀመጫዋ ተነሳችና መልሳ ቁጭ አለች፡፡
‹‹አዋ አራት ወር አለፈን፡፡››
‹‹እንዴት ሳልሰማ? ምን አለበት ደውለህ እንኳ ብትነግረኝ?››
‹‹ምን የሚነገር ነገር አለው? ለሰርጉም ጠርቼሽ ለፍቺውም ጠርቼሽ እችላለሁ... ? ድግስና ጥሪ ለጋብቻ ብቻ ነው ብዬ ነው፡፡››
‹‹ለምን የለውም? የዛሬን አያድርገውና ስንት ጥሩና መጥፎውን ነገር አብረን አሳልፈናል እኮ …ቆይ እናንተን ሀይ የሚላችሁ ሠውም የለ እንዴ? ዳሩ ከእብድ ጋር የሚውል ምን ጤና ይኖረዋል?ከአህያ ጋር የዋለች ጊደር...> እንደሚባለው ቢጤ እኮ ነው፡፡››
‹‹እንደምታስቢው እኔ ጠልቻት ወይም ሌላ አፍቅሬ እንዳይመስልሽ፡፡››
‹‹እና እንዴት ሆኖ ነው?››
‹‹ሠለቸኋት ... ድብብቆሽ ጨዋታ ውስጥ ገባች...እጅ ከፍንጅ ያዝኳት .. በቃ ይሄው ነው፡፡››
‹‹እኔ አላምንም ... የውብዳር ከሌላ ወንድ ጋር... ምቀኛ በመሀከላችሁ ገብቶ እንዳይሆን?››
‹‹አመንሽም አላመንሽም በወሬ ወይ በጥርጣሬ እንዳይመስልሽ፤እራሷም ባመነችበት አሳማኝ ማስረጃ ነው፡፡››
‹‹ወይ ጉድ!›› አለች ኤደን ግራ ገብቷት፡፡
ሠሎሞን ብርጭቆውን አነሳና ውስጥ ያለውን ጅው አድርጎ በመጨለጥ ጠርሙሱ ውስጥ የነበረውን ለሁለቱም ቀድቶ ሌላ እንዲጨምርላቸው ለአስተናጋጁ በምልክት ትዕዛዝ በማስተላለፍ ንግግሩን ቀጠለ፡፡ ‹‹አየሽ ኤደን ምን አልባት አንቺ ነገሮችን ከራስሽ አንፃር ስትገመግሚያቸው በወንድ በደል ደርሶብኛል ወይም ተገፍቼያለሁ ብለሽ ስለምታስቢ ጠቅላላ ወንዶች ላይ ያለሽ ግንዛቤ አሉታዊ ጎኑ ስለሚያመዝን ወንዶች ሁሉ በዳይ ሴቶች ደግሞ ተበዳይ ሆነው ሊታዩሽ ይችላሉ፡፡ ሀቁ ግን እንደዛ አይደለም ስንት መሠሪና አለሌ ሴቶችም አሉ ፡፡ እና ምን መሠለሽ ...››ንግግሩን የስልኩ መጮህ አቋረጠው፡፡ ከኪሱ አወጣና ደዋዩ ማን እንደሆነ አየው፡፡ ሁሴን ነበር፡፡ አነሳው፡፡
‹‹እሺ ጌታው፡፡››
<አለሁ ባክህ ... ሰርጉ እንዴት ነበር?>>ሁሴን
‹‹አሪፍ ነው፡፡ አሁን ወጥቼያለሁ፡፡ ፍንድቅድቅ ያልክ ትመስላለህ ደግሞ ምን አገኘህ?››
<ደወለች እባክህ::››
<<ማን?>>
ሁሴን ተበሳጨ ‹‹ማን ትላለህ እንዴ? ማን እንድልህ ትፈልጋለህ?››
‹‹ይቅርታ እሺ ደራሲዋ?››
ኤደን ሁሴን እንደደወለ አወቀች፡፡ ሌላ ነገር የምታስብ መስላ ከወይኑ እየተጎነጨች በጽሞና ቃለ ምልልሳቸውን እያዳመጠች ነው፡፡
‹‹ትክክል ነህ፤እሷን ለማግኘት ማድረግ የሚገባኝን ነገረችኝ፡፡››
‹‹አትለኝም ምን አለችህ?››
<<አግባኝ>>
‹‹በተሠቀለው ንጉስ አግባኝ? የምሯን ነው!››
‹‹አዎ ከምሯ ነው፡፡››
‹‹ታዲያ ምን ችግር አለው እሺ በላታ፤ከዛም አግኛትና ካልተመቸችህ ቃልህን ታጥፋለህ፤ቃል ማጠፍ እንደሆነ ላንተ የሚከብድ አይመስለኝም››
የኤደን ስሜት ይበልጥ እየተነቃቃ ውስጧ በቁጣና በቅናት እየነደደ መጣ፡፡ ትቼዋለሁ ወጥቶልኛል ብላ ከሁሴን አጠገብ ከራቀችና እሱን ማግኘት ከተወች ስድስት ወር ቢያልፋትም ውስጧ ግን ዛሬም ይራበዋል፡፡ መሸነፍ ልቧን ያቆስለዋል፡፡
ንግግራቸው ቀጥሏል፡-‹‹ባክህ የዋዛ እንዳትመስልህ የእውነት ከወደድከኝ ቆማጣም ሆንኩ ሸፋፋ የማትተወኝ ከሆነ እና ልታገባኝ ከወሠንክ በመጀመሪያ ሠርግ ደግስ ለምታውቃቸው ሠዎች ሁሉ የሠርግ ጥሪ በትን ከዛ በሠርጉ ቀን ሽማግሌዎችህን ሚዜዎችህንና አጃቢዎችህን አዘጋጅ ልክ
በሠዓቱ እደውልልሀለሁ ያለሁበት ትመጣና ይዘኸኝ ትሄዳለህ፡፡››አለችኝ፡፡
‹‹እንዲህ ነችና ... ልጅቷ ልብ አንጠልጣይ የፍቅር ፊልም እየሠራች ነው እንዴ ...? እኔ ይሄንን ጉዳይ ከዚህ በላይ በስልክ ማውራት አልፈልግም ነገ ጥዋት እቢሮ እመጣለሁ፤ ታወራኛለህ፡፡››
እጠብቅካለው....ለማኝማውም ሚዜ ለመሆን ተዘጋጅ፡፡››
‹‹እሱን እናያለን .. ለማንኛውም አሁን ከኤደን ጋር ነኝ፡፡ሰርግ ቤት ተገናኘን፡፡ ሠላም እያለችህ ነው፡፡››
ኤደን በተቃውሞ ፊቷን አኮሳተረች፡፡
‹‹ተመችቶኃላ .. ላናግራት›› አለ ሁሴን ሠሎሞን ሞባይሉን ዘረጋላት .. ፍቃደኛ አልሆነችም፡፡ ‹‹በል ቻው፡፡ በአየር ላይ ሠላም ብላሀለች፡፡›› በማለት ስልኩን ዘጋው፡፡
‹‹በቃ አሁንም ስለዛች ደራሲ የቀን ህልም እያለመ ነው?››
‹‹ባክሽ እኔም ግራ ገብቶኛል፡፡››
‹‹እኔ እኮ የሚገርመኝ ቆይ ማን ትሆን እንዲህ የምትጫወትበት?››
‹‹እሱ አይደል እንቆቅልሹ፡፡ አሁን እኮ የሚለኝ ልታየኝ ከፈለክ ድግስ ደግስና አግባኝ አለችኝ ነው >>
‹‹በቃ በቃ እኔ እንዲህ አይነት ቅራቅንቦ መስማት አልፈልግም፡፡ እንደውም መጠጣት ሁሉን መርሳት እፈልጋለሁ፤ ሞቅ ያለ ቤት ውሠደኝ፡፡›› አለችው፡፡
‹‹ኧረ እስማማለሁ፡፡›› በማለት ሂሳቡን ከፍሎ ቀጫጭን የእጆቿን ጣቶች በፈርጣማው ጣቶቹ አቆላልፎ በመያዝ ወደ ጭፈራ ቤት ይዟት ለመሄድ መኪናው ውስጥ ይዟት ገባ፡፡ መኪናውን ከማንቀሳቀሱ በፊት ግን የሞባይል ስልኩን ካስቀመጠበት ኪሱ አውጥቶ የጹሁፍ መልክት ለሁሴን ላከ ‹‹ኤደን ጭፈራ ቤት ውሠደኝ እያለችኝ ነው፡፡ ባንተ የተበሳጨች ይመስለኛል፡፡ ስሰክር ማስተዋሌ እንደሚቀንስ ታውቃለህ፡፡ ምን አልባት አንተን የማያስደስት ነገር በእኔና በእሷ መሀከል ይፈጠር ይሆን? ብዬ ፈራሁ፡፡ ምን ትመክረኛለህ?››መልዕክቱን ላከና የመኪናውን ሞተር አስነስቶ መንዳት ጀመረ፡፡ ወዴት እንደሚሄዱ አያውቅም፡፡ ከሁሴን መልስ እስኪመጣለት ጊዜ ለማግኘት እየጣረ ነው ፡፡ ሠዓቱ 3፡45 ሆኗል፡፡ ከዚህ ሠዓት በኋላ ለብታን ወደ ስካር ለማሸጋገር፤ ለዛውም ከሴት ጋር ጭፈራ ቤት መግባት መጨረሻውን መገመት አዳጋች ነው፡፡ ሞባይሉ ምልክት አሳየው፡፡ መኪናውን ጥግ ይዞ አቆመና የመጣለትን መልስ ከፍቶ ማንበብ ጀመረ፡፡
‹‹ቀሽም አትሁን…ምንም ቅር የሚያሰኝ ነገር የለም፡፡ ግን አደራ በቦርጭህ ሙሉ ተከምረህባት እንዳታፈነዳት፡፡ በል ይመቻችሁ፡፡ በጥዋት ቢሮ ና፡፡ ባይሆን የአልጋ መውረጃ ደህና ቁርስ ጋብዝሀለሁ፡፡››ይላል፡፡አንብቦ ሲጨርስ ፈገግ አለና መኪናውን አስነስቶ ተፈተለከ .....ወደ ጭፈራ ቤት፡፡ እሷ ግን በዝምታዋ ውስጥ እንደሰመጠች ነው፡፡
✨ይቀጥላል✨
የዛሬው ዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ የማድረግ እንቅስቃሴ ጥሩ ነው ይልመድባችሁ👍 አሁንም እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹዋቤ
የውብዳርስ?››
‹‹እኔ እንጃላት፡፡››
‹‹እንዴት እኔ እንጃላት ... ?ወንዶች ስትባሉ በቃ ሁላችሁም አንድ አይነት ናችሁ? ሴትን ልጅ ቀምሳችሁ... ልሳችሁ ጣዕሟን ከጨረሳችሁ በኋላ ተፍታችሁ ከአፈር ስትደባልቁ ጥቂት እንኳን ፀፀት አይሠማችሁም? ግርም የሚለኝ እግኢአብሔር ለምን እናንተን እንደፈጠራችሁ ነው>>
‹‹የፈጠረንማ አንደኛ አቶ ሁሴን እንደሚለው መልኩን በእኛ በኩል ለማየት ነው፤ምክንያቱም እኛ እሱን እንመስላለን፡፡ ሁለተኛው ምድርን እንድናስተዳድርለት ነው፤ሦስተኛው እንድናመሰግነው ይመስለኛል፡፡ እንደ እኔ ሦስተኛው ብዙም የተሳካ አይመስለኝም፡፡ እናንተን ከፈጠረ በኋላ አይናችንን ወደ ፈጣሪ እንዳናነሳ እንቅፋት እንደሆናችሁን ነው የምረዳው፡፡›› ሁለቱም ምግቡን ስላቆሙ አስተናጋጅ መጥቶ መአዱን አነሳና ጠረጴዛውን አፀዳዳው፡፡...
‹‹ግን እውነት ደህና ነች?›› ጠየቀችው
‹‹እኔም እውነቴን እኮ ነው ..አላውቅም፡፡››
‹‹ምን ማለት ነው?››
‹‹ተፋተናል፡፡››
‹‹ምን?›› በድንጋጤ አፏን በእጇ ሸፍና ከመቀመጫዋ ተነሳችና መልሳ ቁጭ አለች፡፡
‹‹አዋ አራት ወር አለፈን፡፡››
‹‹እንዴት ሳልሰማ? ምን አለበት ደውለህ እንኳ ብትነግረኝ?››
‹‹ምን የሚነገር ነገር አለው? ለሰርጉም ጠርቼሽ ለፍቺውም ጠርቼሽ እችላለሁ... ? ድግስና ጥሪ ለጋብቻ ብቻ ነው ብዬ ነው፡፡››
‹‹ለምን የለውም? የዛሬን አያድርገውና ስንት ጥሩና መጥፎውን ነገር አብረን አሳልፈናል እኮ …ቆይ እናንተን ሀይ የሚላችሁ ሠውም የለ እንዴ? ዳሩ ከእብድ ጋር የሚውል ምን ጤና ይኖረዋል?ከአህያ ጋር የዋለች ጊደር...> እንደሚባለው ቢጤ እኮ ነው፡፡››
‹‹እንደምታስቢው እኔ ጠልቻት ወይም ሌላ አፍቅሬ እንዳይመስልሽ፡፡››
‹‹እና እንዴት ሆኖ ነው?››
‹‹ሠለቸኋት ... ድብብቆሽ ጨዋታ ውስጥ ገባች...እጅ ከፍንጅ ያዝኳት .. በቃ ይሄው ነው፡፡››
‹‹እኔ አላምንም ... የውብዳር ከሌላ ወንድ ጋር... ምቀኛ በመሀከላችሁ ገብቶ እንዳይሆን?››
‹‹አመንሽም አላመንሽም በወሬ ወይ በጥርጣሬ እንዳይመስልሽ፤እራሷም ባመነችበት አሳማኝ ማስረጃ ነው፡፡››
‹‹ወይ ጉድ!›› አለች ኤደን ግራ ገብቷት፡፡
ሠሎሞን ብርጭቆውን አነሳና ውስጥ ያለውን ጅው አድርጎ በመጨለጥ ጠርሙሱ ውስጥ የነበረውን ለሁለቱም ቀድቶ ሌላ እንዲጨምርላቸው ለአስተናጋጁ በምልክት ትዕዛዝ በማስተላለፍ ንግግሩን ቀጠለ፡፡ ‹‹አየሽ ኤደን ምን አልባት አንቺ ነገሮችን ከራስሽ አንፃር ስትገመግሚያቸው በወንድ በደል ደርሶብኛል ወይም ተገፍቼያለሁ ብለሽ ስለምታስቢ ጠቅላላ ወንዶች ላይ ያለሽ ግንዛቤ አሉታዊ ጎኑ ስለሚያመዝን ወንዶች ሁሉ በዳይ ሴቶች ደግሞ ተበዳይ ሆነው ሊታዩሽ ይችላሉ፡፡ ሀቁ ግን እንደዛ አይደለም ስንት መሠሪና አለሌ ሴቶችም አሉ ፡፡ እና ምን መሠለሽ ...››ንግግሩን የስልኩ መጮህ አቋረጠው፡፡ ከኪሱ አወጣና ደዋዩ ማን እንደሆነ አየው፡፡ ሁሴን ነበር፡፡ አነሳው፡፡
‹‹እሺ ጌታው፡፡››
<አለሁ ባክህ ... ሰርጉ እንዴት ነበር?>>ሁሴን
‹‹አሪፍ ነው፡፡ አሁን ወጥቼያለሁ፡፡ ፍንድቅድቅ ያልክ ትመስላለህ ደግሞ ምን አገኘህ?››
<ደወለች እባክህ::››
<<ማን?>>
ሁሴን ተበሳጨ ‹‹ማን ትላለህ እንዴ? ማን እንድልህ ትፈልጋለህ?››
‹‹ይቅርታ እሺ ደራሲዋ?››
ኤደን ሁሴን እንደደወለ አወቀች፡፡ ሌላ ነገር የምታስብ መስላ ከወይኑ እየተጎነጨች በጽሞና ቃለ ምልልሳቸውን እያዳመጠች ነው፡፡
‹‹ትክክል ነህ፤እሷን ለማግኘት ማድረግ የሚገባኝን ነገረችኝ፡፡››
‹‹አትለኝም ምን አለችህ?››
<<አግባኝ>>
‹‹በተሠቀለው ንጉስ አግባኝ? የምሯን ነው!››
‹‹አዎ ከምሯ ነው፡፡››
‹‹ታዲያ ምን ችግር አለው እሺ በላታ፤ከዛም አግኛትና ካልተመቸችህ ቃልህን ታጥፋለህ፤ቃል ማጠፍ እንደሆነ ላንተ የሚከብድ አይመስለኝም››
የኤደን ስሜት ይበልጥ እየተነቃቃ ውስጧ በቁጣና በቅናት እየነደደ መጣ፡፡ ትቼዋለሁ ወጥቶልኛል ብላ ከሁሴን አጠገብ ከራቀችና እሱን ማግኘት ከተወች ስድስት ወር ቢያልፋትም ውስጧ ግን ዛሬም ይራበዋል፡፡ መሸነፍ ልቧን ያቆስለዋል፡፡
ንግግራቸው ቀጥሏል፡-‹‹ባክህ የዋዛ እንዳትመስልህ የእውነት ከወደድከኝ ቆማጣም ሆንኩ ሸፋፋ የማትተወኝ ከሆነ እና ልታገባኝ ከወሠንክ በመጀመሪያ ሠርግ ደግስ ለምታውቃቸው ሠዎች ሁሉ የሠርግ ጥሪ በትን ከዛ በሠርጉ ቀን ሽማግሌዎችህን ሚዜዎችህንና አጃቢዎችህን አዘጋጅ ልክ
በሠዓቱ እደውልልሀለሁ ያለሁበት ትመጣና ይዘኸኝ ትሄዳለህ፡፡››አለችኝ፡፡
‹‹እንዲህ ነችና ... ልጅቷ ልብ አንጠልጣይ የፍቅር ፊልም እየሠራች ነው እንዴ ...? እኔ ይሄንን ጉዳይ ከዚህ በላይ በስልክ ማውራት አልፈልግም ነገ ጥዋት እቢሮ እመጣለሁ፤ ታወራኛለህ፡፡››
እጠብቅካለው....ለማኝማውም ሚዜ ለመሆን ተዘጋጅ፡፡››
‹‹እሱን እናያለን .. ለማንኛውም አሁን ከኤደን ጋር ነኝ፡፡ሰርግ ቤት ተገናኘን፡፡ ሠላም እያለችህ ነው፡፡››
ኤደን በተቃውሞ ፊቷን አኮሳተረች፡፡
‹‹ተመችቶኃላ .. ላናግራት›› አለ ሁሴን ሠሎሞን ሞባይሉን ዘረጋላት .. ፍቃደኛ አልሆነችም፡፡ ‹‹በል ቻው፡፡ በአየር ላይ ሠላም ብላሀለች፡፡›› በማለት ስልኩን ዘጋው፡፡
‹‹በቃ አሁንም ስለዛች ደራሲ የቀን ህልም እያለመ ነው?››
‹‹ባክሽ እኔም ግራ ገብቶኛል፡፡››
‹‹እኔ እኮ የሚገርመኝ ቆይ ማን ትሆን እንዲህ የምትጫወትበት?››
‹‹እሱ አይደል እንቆቅልሹ፡፡ አሁን እኮ የሚለኝ ልታየኝ ከፈለክ ድግስ ደግስና አግባኝ አለችኝ ነው >>
‹‹በቃ በቃ እኔ እንዲህ አይነት ቅራቅንቦ መስማት አልፈልግም፡፡ እንደውም መጠጣት ሁሉን መርሳት እፈልጋለሁ፤ ሞቅ ያለ ቤት ውሠደኝ፡፡›› አለችው፡፡
‹‹ኧረ እስማማለሁ፡፡›› በማለት ሂሳቡን ከፍሎ ቀጫጭን የእጆቿን ጣቶች በፈርጣማው ጣቶቹ አቆላልፎ በመያዝ ወደ ጭፈራ ቤት ይዟት ለመሄድ መኪናው ውስጥ ይዟት ገባ፡፡ መኪናውን ከማንቀሳቀሱ በፊት ግን የሞባይል ስልኩን ካስቀመጠበት ኪሱ አውጥቶ የጹሁፍ መልክት ለሁሴን ላከ ‹‹ኤደን ጭፈራ ቤት ውሠደኝ እያለችኝ ነው፡፡ ባንተ የተበሳጨች ይመስለኛል፡፡ ስሰክር ማስተዋሌ እንደሚቀንስ ታውቃለህ፡፡ ምን አልባት አንተን የማያስደስት ነገር በእኔና በእሷ መሀከል ይፈጠር ይሆን? ብዬ ፈራሁ፡፡ ምን ትመክረኛለህ?››መልዕክቱን ላከና የመኪናውን ሞተር አስነስቶ መንዳት ጀመረ፡፡ ወዴት እንደሚሄዱ አያውቅም፡፡ ከሁሴን መልስ እስኪመጣለት ጊዜ ለማግኘት እየጣረ ነው ፡፡ ሠዓቱ 3፡45 ሆኗል፡፡ ከዚህ ሠዓት በኋላ ለብታን ወደ ስካር ለማሸጋገር፤ ለዛውም ከሴት ጋር ጭፈራ ቤት መግባት መጨረሻውን መገመት አዳጋች ነው፡፡ ሞባይሉ ምልክት አሳየው፡፡ መኪናውን ጥግ ይዞ አቆመና የመጣለትን መልስ ከፍቶ ማንበብ ጀመረ፡፡
‹‹ቀሽም አትሁን…ምንም ቅር የሚያሰኝ ነገር የለም፡፡ ግን አደራ በቦርጭህ ሙሉ ተከምረህባት እንዳታፈነዳት፡፡ በል ይመቻችሁ፡፡ በጥዋት ቢሮ ና፡፡ ባይሆን የአልጋ መውረጃ ደህና ቁርስ ጋብዝሀለሁ፡፡››ይላል፡፡አንብቦ ሲጨርስ ፈገግ አለና መኪናውን አስነስቶ ተፈተለከ .....ወደ ጭፈራ ቤት፡፡ እሷ ግን በዝምታዋ ውስጥ እንደሰመጠች ነው፡፡
✨ይቀጥላል✨
የዛሬው ዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ የማድረግ እንቅስቃሴ ጥሩ ነው ይልመድባችሁ👍 አሁንም እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍124❤12🥰2😁2
ንግግራቸውን ሳይጨርሱ አንድ ለጋ ወጣት ቁመቷ ሜትር ከሠባ የሚዘል የወገቧ ቅጥነትና የዳሌዋ ቅርፅ አፍ የሚያስከፍት ጠይም ወዟ የሚያብረቀርቅ ይህ ቀረሽ የማትባል ሠማያዊ ቀለም ያለው ከጉልበቷ ትንሽ ከፍ የሚል ጉርድ ቀሚስ ከሚማርክ ሮዝ ቀለም ካለው ከግማሸ ጡቷ እስከ እንብርቷ ከሚሸፍን አላባሽ ጋር ለብሳ በአጠገባቸው አለፈች፡፡ የሁለቱም ዓይን ተከተላት፡፡ በእጇ አንድ መፀሐፍ ይዛለች፡፡ ሁሴን ዞሮ ወደ መግቢያው ቃኘ፡፡ የተከተላት ሰው እንዳለ ለማረጋገጥ ነበር፡፡
ወደ ሁለተኛው ዝቅታ ሄዳ ፊቷን ወደ እነሱ አቅጠጫ አዙራ ተቀመጠች፡፡‹‹ዋው! ይህቺ ከሆነችማ .. እንኳን አንተ እኔም ሳላፈቅራት
አልቀርም፡፡››
‹‹እንኳን ልብ ድካም አልኖረብኝ፡፡›› ሁሴን ነበር፡፡ልጅቷ አስተናጋጅ ታዘዛት .. ወይን ቀረበላት .. እየተጎነጨች መፅሀፉን ማንበብ ጀመረች፡፡
‹‹መፅሀፉን አየኸው?›› ትንግርት ነበረች::
<<ምነው?>>
‹‹የሚሥጥር መፅሐፍ እኮ ነው!››
« አዎ አንቺ... !>>
‹‹በቃ እሷ ነች ማለት ነው>>
‹‹እስቲ አትቸኩይ ገና አስራ አንድ ሠዓት እንኳን አልሆነም...እስከ አስራሁለት ሠዓት ዕድሌን ተረጋግቼ መሞከር እችላለሁ፡፡››
‹‹ይህቺኛዋ ግን ያዘዘችውን ምግብ እንኳን መብላት አልቻለችም፤ አይኖቿ እኛው ላይ እንደተቅበዘበዙ ናቸው፡፡››
‹‹አሁን ባለው ሁኔታ ያለን ምርጫ ሁለት ናቸው ግን እስኪ እንጠብቅ ምን አልባት ሠዓቱ ከመገባደዱ በፊት ከሁለት አንዷ ተነስታ ትሄድ ያሆናል፤ያ ከሆነ ደግሞ ምርጫችን አንዷ ላይ ብቻ ያርፋል ማለት ነው፡፡››
አስራ ሁለት ከሃያ ሲል ምርጫው ከሁለት ወደ
አንድ ዝቅ ከማለት ይልቅ ወደ አራት ከፍ አለ፡፡
ሦስተኛው ዝቅታ ላይ ምግብ ፈፅሞ በአፏ
ገብቶ የማያውቅ ይመስል የአፍንጫዋ ትልቅነት ከፊቷ ስፋት ጋር የማይመጣጠን
የፀጉሯ እርዝመት ሾጣጣ መቀመጫዋን ሊነካ
ጥቂት የቀረው ቀይ ወጣት ልጅ ፊት ለፊቷ ሚሪንዳ አስቀምጣ አይኖቿን ሀይቁ ላይ ተክላ ተክዛለች፡፡
ሌላኛዋ ደንዳና ሠውነት ያላት መቀመጫዋን የለበሠችው ጥቁር ጅንስ ሱሪ ወጥሮ ሊተረትር የሚመስል ፈገግታዋ ከሩቅ
የሚጣራ ደረቷ ወደ ፊት ትንሽ ፈጠጥ ያለ ጡቶቿ ተራራ ላይ እንደታነፀ ቤተክርስቲያን ከሩቅ አይን የሚገቡ ፣ጎረድ ያለ አፍንጫ ያላት ወጣት ትታያለች፡፡ይህቺኛዋ አልተቀመጠችም ቀጥታ ወደ ሀይቁ ነው
የወረደችው፡፡ መድረኩ ላይ ያለውን የብረት ከለላ ተደግፋ ሀይቁን ትቃኛለች፣ተራራውን ታማትራለች፣ በሞባይሏ ትቀርፃለች፡፡ ዞራ ደግሞ ወደነ ሁሴን አማትራ ፈገግታዋን ትረጫለች፤መልሳ ደግሞ ፊቷን ወደ ሀይቁ ትመልሳለች፡፡
‹‹እሺ ጌታው ሠዓትህ እያለቀ ነው ወስና፡፡››
‹‹እንዴት ልወስን፤ አራት እኮ ሆነዋል!››
‹‹ነፍስህ ታውቃት የለ፤ከአራቱ እሷ የትኛዋ እንደሆነች ለያ..፡።››
‹‹ለተቀማጭ ሠማይ ቅርቡ ነው፡፡አሉ.. መች እንደዚህ ቀላል ሆነና››
‹‹አይ ምን አልባት የሥነ ልቦና ምሁር ስለሆንክ ብዬ ነዋ፡፡››
‹‹በናትሽ በአሽሙርሽ አትረብሸኝ፡፡››
‹‹ኦኬ ! ይቅርታ ትቼዋለሁ፤እራስህን አረጋጋና ስራህን ቀጥል፡፡››
‹‹ይሄውልሽ ይህቺን ወፍራሟን ቀልቤ አልወደዳትም ሠርዤያታለሁ››
‹‹ሦስት ቀረህ፡፡››
‹‹ያቺ ቆንጆዋ አንባቢ ምንም እንኳን የምታነበው የእሷን መጽሀፍ ቢሆንም ይሄ ያጋጣሚ ጉዳይ ይመስለኛል፤እሷ እንዲህ ግልፅ የሆነ መረጃ አትሠጠኝም፡፡ ስለዚህ ሠረዝኳት፡፡››
‹‹ጎበዝ ሁለቱ ቀሩ .. ያቺ ቀጫጫ ብቻ እንዳትሆን?፡፡››
‹‹እሱን አስር ደቂቃ ታገሺኝ፡፡ ወደ ታች ልወርድ ነው፡፡››
‹‹ይቅናህ .. እኔ አራተኛውን ቢራዬን አዛለሁ፡፡››
‹‹እንደፈለግሽ››በማለት ከመቀመጫው ተነሳና ወደ ታች በመሄድ ከብረት ወደተሠራው ወለል ወርዶ መደገፊያውን ተደግፎ ‹‹ሀይ›› አላት፡፡
ባለትላልቅ ጡቷ ከሱ ሦስት ሜትር ያህል እርቃ በሀይቁ ውስጥ የምትዋኘውን አንድ ፈረንጅ እያየች ትፈነድቃለች፡፡ ፊቱን ወደ ቀጭኗ ሴት አዞረ ሲጋራ እያጨሰች ነው፡፡ አካሏ እንጂ መንፈሷ እዚህ ያለ አይመስልም፡፡ አስተውሎ አያት ኧረ እንደውም እያለቀሰች ነው፡፡ይህቺ የምታፈቅረው ከድቷት ልቧ ተሠብሮ የስብራቱን ጥዝጣዜ እያንገበገባት ያለች ነች፡፡›› በማለት ጎኑ ወዳለችው ሀሳቡን ሰበሰበ፡፡ ቀስ ብሎ ወደ እሷ ቀረበ፡፡
‹‹እሷ ስትዋኝ አይተሽ ከምትፈነጥዢ ለምን እራስሽ ገብተሸ ደስታውን አታጣጥሚም?››
‹‹የእኔ ቆንጆ ለምክርህ አመሠግናለሁ፡፡ ነገር ግን ሠውነቴን እንኳን የምታጠበው እንዳልንፈራገጥ በሠንሠለት ታስሬ ነው፡፡››
‹‹እንዴ ይህን ያህል ውሃ ትፈሪያለሽ?››
‹‹ከመፍራት በላይ..፡፡››
<<ለመሆኑ የየት አገር ልጅ ነሽ?››
‹‹ምነው መልኬ... ፈገግታዬ ቆንጅዬ ኢትዮጲያዊ አልመስል አለህ?››
‹‹እንደዛ ማለቴ ሳይሆን .. ለምሳሌ የደብረ ዘይት፣ የአዲስ አበባ፣ የናዝሬት ... ወዘተ እንድትይኝ ፈልጌ ነው፡፡››
‹‹እነሱ ብጥስጣሽ የማንነት መገለጫዎች ናቸው፤ ሙሉው ማንነቴን ከፈለክ እንዳንተው ኢትዮጵያዊ ነኝ፡፡››
‹‹አንቺ አትቻይም፡፡››
‹‹መች ሞከርከኝና፡፡››
‹‹ይሄው ዳር ዳር እያልኩ አይደል?››
‹‹ዳር ዳር ባዬቹማ ብዙዎች ናቸው…ወደ መሀል ሚዘልቅ ደፋር ጠፋ እንጂ፡፡››
‹‹ይህቺማ እራሷ ነች፡፡›› ሲል ደመደመ፡፡ እንዲወስን ካገዙት አቢይ ምክንያቶች አንዱ በንግግሯ ያስተዋለው ብስለት፣ የድምፅዋ ለዛ እና ቶሎ መግባበት መቻላቸው ሲሆን ሁለተኛው አንገቷ ላይ ሀብል ማጥለቋ ነው፡፡ አበባውን ስትሰጠኝ እኔ ሀብል አጠልቅልሃለሁ ነበር ያለችው፡፡ እሱ ደግሞ ሀብልሽ አንገቴ ውስጥ እንደገባ እኔ ደግሞ ቀለበት እጣትሽ ላይ በክብር ሠካለሁ... ስምምነታቸው በምናብ ከለሰው…፡፡
‹‹ምነው ተከዝክ...ወደ መሀል መዝለቅ ፈራህ እንዴ?››
‹‹በፍፁም፤ ቆይ አንድ ጊዜ መጣሁ፡፡›› በማለት ወደ ላይ ወጣ ... ወደ ትንግርት
‹‹አበባውን ስጪኝ፡፡››
‹‹ወሠንክ፡፡›› አለችው፡፡ከቦርሳዋ እንቆቅልሽ የሚል ፁሁፍ የሚነበብበት ቁራጭ ወረቀት የተለጠፈበት ቀይ አበባ አውጥታ እየሠጠችው፡፡
‹‹አዋ እራሷ ነች፡፡›› እንዳመጣጡ እየተንደረደረ
ተመለሠ፡፡ በቀኝ እጁ አበባውን በግራ እጁ
ጃኬት ኪስ ውስጥ ያለውን ቀለበት በጉጉትና በጋለ ስሜት እያፍተለተለ፡፡ስሯ ሲደርስ በሚያምረው ፈገግታዋ ትላልቅ አይኖቿን
አፍጥጣ በአድናቆት ትመለከተው ጀመር፡፡
‹‹በመጀመሪያው ቀን ስለለየኋት በጣም ተደንቃብኛለች ማለት ነው፡፡›› ሲል በውስጡ እያሰበ ከአንገቱ ትንሽ ጎንበስ ብሎ አበባውን እንድትቀበለው ወደ እሷ በመዘርጋት ...‹‹እነሆ ወደ መሀል መግባት እፈልጋለሁ፡፡›› አላት፡፡ ተቀበለችውና ወደ አፍንጫዋ አስጠግታ በስሜት አሸተተችው፡፡
ወረቀቱን ገንጥላ አነበበችና <<እውነትም እንቆቅልሽ››
‹‹በመጨረሻም አገኘሁሽ አይደል?››
‹‹ሳታገኘኝ አትቀርም››
ቀለበቱን አወጣና መልሶ ከተተው፡፡ ቅድሚያ የእሷ ሀብል መቅደም አለበት፡፡ እጆቿን ወደ አንገቷ ወይም ወደ ቦርሳዋ እስካሁን አላከችም፡፡ በሁኔታው የተደመመች ትመስላለች፡፡ሊያስታውሳት ፈለገ፡፡ ‹‹ሀብሉ››
‹‹ምን ሆነ?››ፓፓዬ መስለው ባሞለሞሉ ሁለት ጡቶቿ ስንጥቅ መካከል ተኝቶ ወደ ተደበቀው ሀብል አፍጥጣ ተመለከተች፡፡ ቀስ ብላ እየመዘዘች አወጣችና ከላይ ደረቷ ላይ ለቀቀችው፤ክው ብሎ ደነገጠ፡፡ የልብ ቅርፅ አይደለም፤የመስቀል ቅርፅ ነው፡፡ የእሱም የመጀመሪያ ፊደል አይታይበትም፡፡
✨ይቀጥላል✨
ከተች ያለው #YouTube ቻናል ነው #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ያስብነው ስላልሞላ ብዙ ቆየን ዛሬ ሐሳባችንን ሙሉትና በቅርብ እንገናኝ።
ወደ ሁለተኛው ዝቅታ ሄዳ ፊቷን ወደ እነሱ አቅጠጫ አዙራ ተቀመጠች፡፡‹‹ዋው! ይህቺ ከሆነችማ .. እንኳን አንተ እኔም ሳላፈቅራት
አልቀርም፡፡››
‹‹እንኳን ልብ ድካም አልኖረብኝ፡፡›› ሁሴን ነበር፡፡ልጅቷ አስተናጋጅ ታዘዛት .. ወይን ቀረበላት .. እየተጎነጨች መፅሀፉን ማንበብ ጀመረች፡፡
‹‹መፅሀፉን አየኸው?›› ትንግርት ነበረች::
<<ምነው?>>
‹‹የሚሥጥር መፅሐፍ እኮ ነው!››
« አዎ አንቺ... !>>
‹‹በቃ እሷ ነች ማለት ነው>>
‹‹እስቲ አትቸኩይ ገና አስራ አንድ ሠዓት እንኳን አልሆነም...እስከ አስራሁለት ሠዓት ዕድሌን ተረጋግቼ መሞከር እችላለሁ፡፡››
‹‹ይህቺኛዋ ግን ያዘዘችውን ምግብ እንኳን መብላት አልቻለችም፤ አይኖቿ እኛው ላይ እንደተቅበዘበዙ ናቸው፡፡››
‹‹አሁን ባለው ሁኔታ ያለን ምርጫ ሁለት ናቸው ግን እስኪ እንጠብቅ ምን አልባት ሠዓቱ ከመገባደዱ በፊት ከሁለት አንዷ ተነስታ ትሄድ ያሆናል፤ያ ከሆነ ደግሞ ምርጫችን አንዷ ላይ ብቻ ያርፋል ማለት ነው፡፡››
አስራ ሁለት ከሃያ ሲል ምርጫው ከሁለት ወደ
አንድ ዝቅ ከማለት ይልቅ ወደ አራት ከፍ አለ፡፡
ሦስተኛው ዝቅታ ላይ ምግብ ፈፅሞ በአፏ
ገብቶ የማያውቅ ይመስል የአፍንጫዋ ትልቅነት ከፊቷ ስፋት ጋር የማይመጣጠን
የፀጉሯ እርዝመት ሾጣጣ መቀመጫዋን ሊነካ
ጥቂት የቀረው ቀይ ወጣት ልጅ ፊት ለፊቷ ሚሪንዳ አስቀምጣ አይኖቿን ሀይቁ ላይ ተክላ ተክዛለች፡፡
ሌላኛዋ ደንዳና ሠውነት ያላት መቀመጫዋን የለበሠችው ጥቁር ጅንስ ሱሪ ወጥሮ ሊተረትር የሚመስል ፈገግታዋ ከሩቅ
የሚጣራ ደረቷ ወደ ፊት ትንሽ ፈጠጥ ያለ ጡቶቿ ተራራ ላይ እንደታነፀ ቤተክርስቲያን ከሩቅ አይን የሚገቡ ፣ጎረድ ያለ አፍንጫ ያላት ወጣት ትታያለች፡፡ይህቺኛዋ አልተቀመጠችም ቀጥታ ወደ ሀይቁ ነው
የወረደችው፡፡ መድረኩ ላይ ያለውን የብረት ከለላ ተደግፋ ሀይቁን ትቃኛለች፣ተራራውን ታማትራለች፣ በሞባይሏ ትቀርፃለች፡፡ ዞራ ደግሞ ወደነ ሁሴን አማትራ ፈገግታዋን ትረጫለች፤መልሳ ደግሞ ፊቷን ወደ ሀይቁ ትመልሳለች፡፡
‹‹እሺ ጌታው ሠዓትህ እያለቀ ነው ወስና፡፡››
‹‹እንዴት ልወስን፤ አራት እኮ ሆነዋል!››
‹‹ነፍስህ ታውቃት የለ፤ከአራቱ እሷ የትኛዋ እንደሆነች ለያ..፡።››
‹‹ለተቀማጭ ሠማይ ቅርቡ ነው፡፡አሉ.. መች እንደዚህ ቀላል ሆነና››
‹‹አይ ምን አልባት የሥነ ልቦና ምሁር ስለሆንክ ብዬ ነዋ፡፡››
‹‹በናትሽ በአሽሙርሽ አትረብሸኝ፡፡››
‹‹ኦኬ ! ይቅርታ ትቼዋለሁ፤እራስህን አረጋጋና ስራህን ቀጥል፡፡››
‹‹ይሄውልሽ ይህቺን ወፍራሟን ቀልቤ አልወደዳትም ሠርዤያታለሁ››
‹‹ሦስት ቀረህ፡፡››
‹‹ያቺ ቆንጆዋ አንባቢ ምንም እንኳን የምታነበው የእሷን መጽሀፍ ቢሆንም ይሄ ያጋጣሚ ጉዳይ ይመስለኛል፤እሷ እንዲህ ግልፅ የሆነ መረጃ አትሠጠኝም፡፡ ስለዚህ ሠረዝኳት፡፡››
‹‹ጎበዝ ሁለቱ ቀሩ .. ያቺ ቀጫጫ ብቻ እንዳትሆን?፡፡››
‹‹እሱን አስር ደቂቃ ታገሺኝ፡፡ ወደ ታች ልወርድ ነው፡፡››
‹‹ይቅናህ .. እኔ አራተኛውን ቢራዬን አዛለሁ፡፡››
‹‹እንደፈለግሽ››በማለት ከመቀመጫው ተነሳና ወደ ታች በመሄድ ከብረት ወደተሠራው ወለል ወርዶ መደገፊያውን ተደግፎ ‹‹ሀይ›› አላት፡፡
ባለትላልቅ ጡቷ ከሱ ሦስት ሜትር ያህል እርቃ በሀይቁ ውስጥ የምትዋኘውን አንድ ፈረንጅ እያየች ትፈነድቃለች፡፡ ፊቱን ወደ ቀጭኗ ሴት አዞረ ሲጋራ እያጨሰች ነው፡፡ አካሏ እንጂ መንፈሷ እዚህ ያለ አይመስልም፡፡ አስተውሎ አያት ኧረ እንደውም እያለቀሰች ነው፡፡ይህቺ የምታፈቅረው ከድቷት ልቧ ተሠብሮ የስብራቱን ጥዝጣዜ እያንገበገባት ያለች ነች፡፡›› በማለት ጎኑ ወዳለችው ሀሳቡን ሰበሰበ፡፡ ቀስ ብሎ ወደ እሷ ቀረበ፡፡
‹‹እሷ ስትዋኝ አይተሽ ከምትፈነጥዢ ለምን እራስሽ ገብተሸ ደስታውን አታጣጥሚም?››
‹‹የእኔ ቆንጆ ለምክርህ አመሠግናለሁ፡፡ ነገር ግን ሠውነቴን እንኳን የምታጠበው እንዳልንፈራገጥ በሠንሠለት ታስሬ ነው፡፡››
‹‹እንዴ ይህን ያህል ውሃ ትፈሪያለሽ?››
‹‹ከመፍራት በላይ..፡፡››
<<ለመሆኑ የየት አገር ልጅ ነሽ?››
‹‹ምነው መልኬ... ፈገግታዬ ቆንጅዬ ኢትዮጲያዊ አልመስል አለህ?››
‹‹እንደዛ ማለቴ ሳይሆን .. ለምሳሌ የደብረ ዘይት፣ የአዲስ አበባ፣ የናዝሬት ... ወዘተ እንድትይኝ ፈልጌ ነው፡፡››
‹‹እነሱ ብጥስጣሽ የማንነት መገለጫዎች ናቸው፤ ሙሉው ማንነቴን ከፈለክ እንዳንተው ኢትዮጵያዊ ነኝ፡፡››
‹‹አንቺ አትቻይም፡፡››
‹‹መች ሞከርከኝና፡፡››
‹‹ይሄው ዳር ዳር እያልኩ አይደል?››
‹‹ዳር ዳር ባዬቹማ ብዙዎች ናቸው…ወደ መሀል ሚዘልቅ ደፋር ጠፋ እንጂ፡፡››
‹‹ይህቺማ እራሷ ነች፡፡›› ሲል ደመደመ፡፡ እንዲወስን ካገዙት አቢይ ምክንያቶች አንዱ በንግግሯ ያስተዋለው ብስለት፣ የድምፅዋ ለዛ እና ቶሎ መግባበት መቻላቸው ሲሆን ሁለተኛው አንገቷ ላይ ሀብል ማጥለቋ ነው፡፡ አበባውን ስትሰጠኝ እኔ ሀብል አጠልቅልሃለሁ ነበር ያለችው፡፡ እሱ ደግሞ ሀብልሽ አንገቴ ውስጥ እንደገባ እኔ ደግሞ ቀለበት እጣትሽ ላይ በክብር ሠካለሁ... ስምምነታቸው በምናብ ከለሰው…፡፡
‹‹ምነው ተከዝክ...ወደ መሀል መዝለቅ ፈራህ እንዴ?››
‹‹በፍፁም፤ ቆይ አንድ ጊዜ መጣሁ፡፡›› በማለት ወደ ላይ ወጣ ... ወደ ትንግርት
‹‹አበባውን ስጪኝ፡፡››
‹‹ወሠንክ፡፡›› አለችው፡፡ከቦርሳዋ እንቆቅልሽ የሚል ፁሁፍ የሚነበብበት ቁራጭ ወረቀት የተለጠፈበት ቀይ አበባ አውጥታ እየሠጠችው፡፡
‹‹አዋ እራሷ ነች፡፡›› እንዳመጣጡ እየተንደረደረ
ተመለሠ፡፡ በቀኝ እጁ አበባውን በግራ እጁ
ጃኬት ኪስ ውስጥ ያለውን ቀለበት በጉጉትና በጋለ ስሜት እያፍተለተለ፡፡ስሯ ሲደርስ በሚያምረው ፈገግታዋ ትላልቅ አይኖቿን
አፍጥጣ በአድናቆት ትመለከተው ጀመር፡፡
‹‹በመጀመሪያው ቀን ስለለየኋት በጣም ተደንቃብኛለች ማለት ነው፡፡›› ሲል በውስጡ እያሰበ ከአንገቱ ትንሽ ጎንበስ ብሎ አበባውን እንድትቀበለው ወደ እሷ በመዘርጋት ...‹‹እነሆ ወደ መሀል መግባት እፈልጋለሁ፡፡›› አላት፡፡ ተቀበለችውና ወደ አፍንጫዋ አስጠግታ በስሜት አሸተተችው፡፡
ወረቀቱን ገንጥላ አነበበችና <<እውነትም እንቆቅልሽ››
‹‹በመጨረሻም አገኘሁሽ አይደል?››
‹‹ሳታገኘኝ አትቀርም››
ቀለበቱን አወጣና መልሶ ከተተው፡፡ ቅድሚያ የእሷ ሀብል መቅደም አለበት፡፡ እጆቿን ወደ አንገቷ ወይም ወደ ቦርሳዋ እስካሁን አላከችም፡፡ በሁኔታው የተደመመች ትመስላለች፡፡ሊያስታውሳት ፈለገ፡፡ ‹‹ሀብሉ››
‹‹ምን ሆነ?››ፓፓዬ መስለው ባሞለሞሉ ሁለት ጡቶቿ ስንጥቅ መካከል ተኝቶ ወደ ተደበቀው ሀብል አፍጥጣ ተመለከተች፡፡ ቀስ ብላ እየመዘዘች አወጣችና ከላይ ደረቷ ላይ ለቀቀችው፤ክው ብሎ ደነገጠ፡፡ የልብ ቅርፅ አይደለም፤የመስቀል ቅርፅ ነው፡፡ የእሱም የመጀመሪያ ፊደል አይታይበትም፡፡
✨ይቀጥላል✨
ከተች ያለው #YouTube ቻናል ነው #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ያስብነው ስላልሞላ ብዙ ቆየን ዛሬ ሐሳባችንን ሙሉትና በቅርብ እንገናኝ።
👍126😁16🔥4❤3