‹‹እኔ ይሄኛው ትክክለኛ፤ ያኛው ደግሞ በስህተት የተሞላ ነው ልልህ አልችልም፡፡ ሀይማኖት የምርምር ሳይሆን የእምነት ጉዳይ ነው፡፡ መቼም ማስተርስህን የሠራኸው በፍልስፍና እንደመሆኑ መጠን የአብዛኞቹን ሃይማኖቶች ፍልስፍናዊ ፅንሰ ሀሳባቸውን የመመርመር ዕድሉ እንደነበረህ እገምታለሁ፤ ስለዚህ ከዛ በመነሳት አንዱን መምረጥ የሚያቅትህ አይመስለኝም፡፡››
ሁሴን ፊቱ የተቀመጠውን የውስኪ ብርጭቆ በማንሳት አንዴ ጠቀም አድርጎ ከተጎነጨለት በኃላ መልስ መስጠት ቀጠለ፡፡...
✨ይቀጥላል✨
እንደገና ጭቅጭቄን ልጀምር ነው እሱ ምንድነው #የዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ #አድርጉ #የሚል #ነው ለማድረግ የሚጠይቀው ውስጣዊ ቅንነትን፣ለሰዎች መልካም ማሰብን፣ደግነትን ብቻ ነው።
አሁን #ዩቲዩቡ 119 subscribers አሉት ይሄ ቻናል ከ100,000 በላይ አባላት አሉት ከነዚህ ውስጥ 10 ሰው subscribe ያደርጋል ብዬ እጠብቃለው በጣም ትንሽ ነው ማድረግ ትችላላችሁ በቅድምያ
ስለመልካምነታችሁ ከልብ አመሰግናለሁ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ሁሴን ፊቱ የተቀመጠውን የውስኪ ብርጭቆ በማንሳት አንዴ ጠቀም አድርጎ ከተጎነጨለት በኃላ መልስ መስጠት ቀጠለ፡፡...
✨ይቀጥላል✨
እንደገና ጭቅጭቄን ልጀምር ነው እሱ ምንድነው #የዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ #አድርጉ #የሚል #ነው ለማድረግ የሚጠይቀው ውስጣዊ ቅንነትን፣ለሰዎች መልካም ማሰብን፣ደግነትን ብቻ ነው።
አሁን #ዩቲዩቡ 119 subscribers አሉት ይሄ ቻናል ከ100,000 በላይ አባላት አሉት ከነዚህ ውስጥ 10 ሰው subscribe ያደርጋል ብዬ እጠብቃለው በጣም ትንሽ ነው ማድረግ ትችላላችሁ በቅድምያ
ስለመልካምነታችሁ ከልብ አመሰግናለሁ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍103❤15😁6👏1
‹‹ቆይ ግን እስከአሁን ስልኳንም እንኳን ማግኘት አልቻልክም?››
‹‹ምን አገኛለሁ፤አንድ ቀን ሳሪስ አካባቢ ካለ የህዝብ ስልክ ትደውልልኛለች፣ በሌላ ቀን ደግሞ ከካሳንቺስ ይሆናል፣ ሲያሰኛት ደግሞ ከቦሌ ትደውልልኛለች፡፡››
‹‹ግን ለእሷ ያለህ ስሜት ከአድናቆት አልፎ ወደ ፍቅር እንደተመነደገ ነግረሀታል?››
‹‹መቶ ጊዜ ነዋ፡፡››
‹‹እና ምን አለችህ?››
‹‹ብታየኝ ልትጠላኝ ለማፍቀሩ ምን አቅነዘነዘህ ?›› ::
‹አይ ሁሴን! እውነቷን እኮ ነው፡፡ መቼስ አንድ ችግር ሳይኖርባት እራሷን ይሄን ያህል አትደብቅም፤ለዛውም እንዲህ በህዝብ ዘንድ ቅቡልነት ያላት ተስፈኛ ደራሲ ሆና...፡፡ እኔም እንደ እሷ የምመክርህ አንድ ነገር ቢኖር እርሳትና የቤት ልጅ ሲያምርህ ኤደንን ፣የቡና ቤት ሲያምርህ ደግሞ ትንግርትህን እየላስክ እንደቀድሞህ ኑሮህን በደስታ ዘና ብለህ ኑር ብዬ ነው፡፡ ሁለቱም ካስጠሉህ ደግሞ መቼም አንተን የማትመኝ የአዲስ አበባ ወጣት የለችም፤ እንኳን ዝና ታክሎበት ቀርቶ እንዲሁም ቁመናና መልክህ የሆሊውድ አክተር አይነት ነው፡፡››
‹‹ኡፍ! ለምን አይገባችሁም፤ እሷን እኮ ነፍሴ ነው ያፈቀራት፡፡በቃ ህልሜ ሆናለች፣ሀይማኖቴ አርጌያታለሁ፣ፈፅሞ ተስፋ አልቆርጥም፣ልረሳትም አልችልም፡፡››
‹‹ቆይ በየጋዜጣው የታተሙላትን ልብወለዶች ሠብስቤ እንድታሳትም አግባባታለሁ ያልከውስ?››
‹‹እባክህ እምቢ አለች፡፡››
‹‹እንዴት .. ? ተው ይህቺ ልጅ መንፈስ ሳትሆን አትቀርም!››
‹‹ይሆናል .. !ማሳተም ከፈለግኩ ግን ሙሉ ውክልና እንደምትልክልኝ ነግራኛለች፡፡››
‹‹ያንተ ያለህ!›› የሠሎሞን መገረም ጨመረ፡፡
‹‹እሺ መፅሐፍ ታተመ እንበል፤የሚገኘው ገቢስ?
‹‹በእኔ ስም ባንክ ቤት እንዳስቀምጠው አሳስባኛለች፡፡››
‹‹በል በል ይሄንን የእብደት ወሬህን አቁምልኝ... ልዝናናበት፤ለራሴ በየውብዳር ጭቅጭቅ አዕምሮዬ ተወጥሮ ነው የመጣሁት፤ሌላ አዕምሮ የሚወጥር ነገር አትጨምርብኝ፤ይልቅ ትንግርትህን ጥራትና ዘና ታርገን፡፡››
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች #የዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ለማድረግ የሚጠይቀው ውስጣዊ ቅንነትን፣ለሰዎች መልካም ማሰብን፣ደግነትን ብቻ ነው።
አሁን #ዩቲዩቡ 128 subscribers አሉት ይሄ ቻናል ከ100,000 በላይ አባላት አሉት ከነዚህ ውስጥ 10 ሰው subscribe ያደርጋል ብዬ እጠብቃለው በጣም ትንሽ ነው ማድረግ ትችላላችሁ በቅድምያ
ስለመልካምነታችሁ ከልብ አመሰግናለሁ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹ምን አገኛለሁ፤አንድ ቀን ሳሪስ አካባቢ ካለ የህዝብ ስልክ ትደውልልኛለች፣ በሌላ ቀን ደግሞ ከካሳንቺስ ይሆናል፣ ሲያሰኛት ደግሞ ከቦሌ ትደውልልኛለች፡፡››
‹‹ግን ለእሷ ያለህ ስሜት ከአድናቆት አልፎ ወደ ፍቅር እንደተመነደገ ነግረሀታል?››
‹‹መቶ ጊዜ ነዋ፡፡››
‹‹እና ምን አለችህ?››
‹‹ብታየኝ ልትጠላኝ ለማፍቀሩ ምን አቅነዘነዘህ ?›› ::
‹አይ ሁሴን! እውነቷን እኮ ነው፡፡ መቼስ አንድ ችግር ሳይኖርባት እራሷን ይሄን ያህል አትደብቅም፤ለዛውም እንዲህ በህዝብ ዘንድ ቅቡልነት ያላት ተስፈኛ ደራሲ ሆና...፡፡ እኔም እንደ እሷ የምመክርህ አንድ ነገር ቢኖር እርሳትና የቤት ልጅ ሲያምርህ ኤደንን ፣የቡና ቤት ሲያምርህ ደግሞ ትንግርትህን እየላስክ እንደቀድሞህ ኑሮህን በደስታ ዘና ብለህ ኑር ብዬ ነው፡፡ ሁለቱም ካስጠሉህ ደግሞ መቼም አንተን የማትመኝ የአዲስ አበባ ወጣት የለችም፤ እንኳን ዝና ታክሎበት ቀርቶ እንዲሁም ቁመናና መልክህ የሆሊውድ አክተር አይነት ነው፡፡››
‹‹ኡፍ! ለምን አይገባችሁም፤ እሷን እኮ ነፍሴ ነው ያፈቀራት፡፡በቃ ህልሜ ሆናለች፣ሀይማኖቴ አርጌያታለሁ፣ፈፅሞ ተስፋ አልቆርጥም፣ልረሳትም አልችልም፡፡››
‹‹ቆይ በየጋዜጣው የታተሙላትን ልብወለዶች ሠብስቤ እንድታሳትም አግባባታለሁ ያልከውስ?››
‹‹እባክህ እምቢ አለች፡፡››
‹‹እንዴት .. ? ተው ይህቺ ልጅ መንፈስ ሳትሆን አትቀርም!››
‹‹ይሆናል .. !ማሳተም ከፈለግኩ ግን ሙሉ ውክልና እንደምትልክልኝ ነግራኛለች፡፡››
‹‹ያንተ ያለህ!›› የሠሎሞን መገረም ጨመረ፡፡
‹‹እሺ መፅሐፍ ታተመ እንበል፤የሚገኘው ገቢስ?
‹‹በእኔ ስም ባንክ ቤት እንዳስቀምጠው አሳስባኛለች፡፡››
‹‹በል በል ይሄንን የእብደት ወሬህን አቁምልኝ... ልዝናናበት፤ለራሴ በየውብዳር ጭቅጭቅ አዕምሮዬ ተወጥሮ ነው የመጣሁት፤ሌላ አዕምሮ የሚወጥር ነገር አትጨምርብኝ፤ይልቅ ትንግርትህን ጥራትና ዘና ታርገን፡፡››
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች #የዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ለማድረግ የሚጠይቀው ውስጣዊ ቅንነትን፣ለሰዎች መልካም ማሰብን፣ደግነትን ብቻ ነው።
አሁን #ዩቲዩቡ 128 subscribers አሉት ይሄ ቻናል ከ100,000 በላይ አባላት አሉት ከነዚህ ውስጥ 10 ሰው subscribe ያደርጋል ብዬ እጠብቃለው በጣም ትንሽ ነው ማድረግ ትችላላችሁ በቅድምያ
ስለመልካምነታችሁ ከልብ አመሰግናለሁ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍122❤15😁8
<<የሠው ፍላጎት እንዴት ነው የተዘበራረቀው? ይህቺን የመሠለች ውብና አፍቃሪ ሴት ገፍቶ እንዴት የማያውቃትን ሴት አፍቅሬያለሁ ብሎ ይሄን ያህል ይሠቃያል?እዚህ አጠገቤ ያለችው ኤደን ምን ይጎላታል? መልክ አላት፣ ፀባይ አላት፣ ብር አላት ... ከዚህ በላይ ምን ማሟላት ይጠበቅባታል?››ከወራት በፊት ስለዚህ ጉዳይ ሁሴንን ጠይቆት የመለሠለት መልስ ትዝ አለውና ፈገግ አለ፡፡
‹‹ወረት ነው አይደል እንዲህ የሚያንቀዠቅዠህ? አጠገብህ በጣም የሚያፈቅሩህ ሴቶች እያሉልህ አንተ ሌላ የማታውቃትን አየር የሆነች ልጅ ፍለጋ ምትሠቃየው?›› የሚል ጥያቄ ነበር ያቀረበለት፡፡
‹‹ትክክለኛ ሄዋኔን ፍለጋ ላይ ነኝ፡፡›› ብሎ መለሠለት፡፡
‹‹ታዲያ እነሱስ ሄዋንህ መሆን አይችሉም?››
‹‹አይመስለኝም፡፡ አየህ የሠው ልጅ አፈጣጠርን መለስ ብለን ስንመለከት
እግዚአብሔር መልኩን ወይም መሠሉን ማየት
ፈለገና ጭቃ አድቦልቡሎ እስትንፋሱን እፍ አለበትና አዳምን ፈጠረው፡፡ ልብ በልልኝ ለአዳም መፈጠር ዋናው ምክንያት እግዚአብሔር በአዳም ውስጥ የራሱን መልክ
ለማየት ስለፈለገ ነበር፡፡በሌላ አነጋገር አዳም
የእግዚያብሄር መስታወት ነው ማለት ትችላለህ፡፡ ቆየት አለና አዳም ደበረው፤ በብቸኝነቱ አጉረመረመ፤
እግዚአብሔርም ሠማው፤ እንቅልፍ ጣለበትና ከግራ ጎኑ አንድ አጥንት መዘዘና ሄዋንን አበረከተለት፡፡ የሄዋን የመፈጠር ምክንያት ደግሞ ምንድነው ?ብትለኝ የአዳም ድብርት ውስጥ መግባት ነው፡፡ አዳም ባይደብረው
እግዚአብሔር ሄዋንን ለመፍጠር ሀሳብ አይመጣለትም ነበር፡፡ወደ ነጥቤ ልመልስህና
በእያንዳንዱ አዳም የግራ ጎን ከእኔ እና ከአንተም ጭምር እግዚአብሔር አንድ አንድ አጥንት ወስዶ አንድ አንድ ሴት ፈጥሮልናል፡፡
ፍቅር የሚባለው ነገር ምን እንደሆነ ታውቃለህ
?ያለ ፍቃድህ ከግራ ጎንህ በእግዚአብሔር የተወሠደብህን የራስህን አጥንት ለማስመለስ
የምታደርገው ውጣ ውረድ ነው፡፡ ታዲያ ብዙውን ጊዜ ፍቅር እንከን የተሞላ የሚሆነው ለምን እንደሆነ ታውቃለህ?ክህደት፣ ውስልትና፣ፍቺ የመሳሰሉት ለምን እንደሚከሰቱስ
ይገባሀል? አንዷን በአጋጣሚ ትቀርባታለህ፤ ይህቺ ከእራሴው አጥንት
የተሠራች ነች ብለህ ትወስናለህ ፡፡አፈቀርኩሽ
ትላታለህ…ታገባታለህ፡፡ አሁን ሙሉ ሠው ነኝ፤
ሙሉ አካልም አለኝ የተወሠደብኝን የግራ ጎኔን
መልሻለሁ ብለህ ትኩራራለህ፡፡ ጥቂት ቆይቶ
ግን ያ አጥንት ካንተ ጎን የተወሠደ ሳይሆን ከሌላ አዳም ጎን የተወሠደ ሆኖ ይገኛል፡፡ ያ ማለት አጥንቱ አንተ ላይ በትክክል ገብቶ
አይገጥምም ማለት ነው፡፡ ወይ ይሠፋል አሊያም ይጠባል፤ወይ ያጥራል ወይ ደግሞ ይረዝምብሀል፡፡ ያ ደግሞ ምቾትህን ይነሳሀል፡፡ በሽተኛ ያደርግሀል፣ ይቆረቁርሀል፣ይጎረብጥሀል፤ በመጨረሻ ስቃዩ ሲበዛብህ ያ ቦታ እንደድሮ ባዶ ቢሆን ይሻለኛል ብለህ ትወስናለህ፡፡ አውጥተህ አሽቀንጥረህ ትጥለዋለህ ሌላ ያንተኑ ትክክለኛ ግጣምህን ፍለጋ ዳግመኛ አንድ ብለህ መኳተን ትጀምራለህ፡፡….እና
ማጠቃለያዬ ምን መሠለህ ፤የራሴውን አጥንት እንዳገኘሁ እርግጠኛ እስክሆን ድረስ ተረጋግቼ መቀመጥ አልፈልግም፡፡ ካለበለዚያ ያ ያንተ ዕጣ ነው የሚደርሠኝ፡፡›› በማለት ነበር ያስረዳው፡፡ በትውስታው ፈገግ ብሎ ወደ ሌላ ትካዜ ሊሸጋገር ሲል የኤደን ጥያቄ መለሠው፡፡
‹‹ልጆችህ ደህና ናቸው?››
‹‹ደህና ናቸው፤ እግዜር ይመስገን፡፡››
‹‹የውብዳርስ?››
‹‹እኔ እንጃላት፡፡››
‹‹እንዴት እኔ እንጃላት ... ?ወንዶች ስትባሉ በቃ ሁላችሁም አንድ አይነት ናችሁ? ሴትን ልጅ ቀምሳችሁ... ልሳችሁ ጣዕሟን ከጨረሳችሁ በኋላ ተፍታችሁ ከአፈር ስትደባልቁ ጥቂት እንኳን ፀፀት አይሠማችሁም? ግርም የሚለኝ እግኢአብሔር ለምን እናንተን እንደፈጠራችሁ ነው>>
‹‹የፈጠረንማ አንደኛ አቶ ሁሴን እንደሚለው መልኩን በእኛ በኩል ለማየት ነው፤ምክንያቱም እኛ እሱን እንመስላለን፡፡ ሁለተኛው ምድርን እንድናስተዳድርለት ነው፤ሦስተኛው እንድናመሰግነው ይመስለኛል፡፡ እንደ እኔ ሦስተኛው ብዙም የተሳካ አይመስለኝም፡፡ እናንተን ከፈጠረ በኋላ አይናችንን ወደ ፈጣሪ እንዳናነሳ እንቅፋት እንደሆናችሁን ነው የምረዳው፡፡›› ሁለቱም ምግቡን ስላቆሙ አስተናጋጅ መጥቶ መአዱን አነሳና ጠረጴዛውን አፀዳዳው፡፡...
✨ይቀጥላል✨
#ድርሰቱ ለምንድን ነው ቶሎ ቶሎ የማይለቀቀው የሚሉ ጥያቄዎች ይመጣሉ ጥሩ ጥያቄ ነው ቶሎ ቶሎ መለቀቅም አለበት ነገር ግን ይሄን ጥያቄ ከምጠይቁት መሀል ምን ያህሎቻቹ #የዩቲዩብ ቻናሉን #ሰብስክራይብ አድርጋችኋል ሁሉም ሰው #ሰብስክራይብ ያድርግ አደለም ነገር ግን ድርሰቱን ከሚያነበው መሀል Post ሲደረግ ቢያንስ አምስት ሰው እንዴት ይጠፋል ከ 100000 ምናምን ሺ ሰው መሀል ማለት ነው እስቲ አሁንም በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #አድርጉ እኛም ሞራል አግኝተን ቶሎ ቶሎ እንልቀቅ
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹ወረት ነው አይደል እንዲህ የሚያንቀዠቅዠህ? አጠገብህ በጣም የሚያፈቅሩህ ሴቶች እያሉልህ አንተ ሌላ የማታውቃትን አየር የሆነች ልጅ ፍለጋ ምትሠቃየው?›› የሚል ጥያቄ ነበር ያቀረበለት፡፡
‹‹ትክክለኛ ሄዋኔን ፍለጋ ላይ ነኝ፡፡›› ብሎ መለሠለት፡፡
‹‹ታዲያ እነሱስ ሄዋንህ መሆን አይችሉም?››
‹‹አይመስለኝም፡፡ አየህ የሠው ልጅ አፈጣጠርን መለስ ብለን ስንመለከት
እግዚአብሔር መልኩን ወይም መሠሉን ማየት
ፈለገና ጭቃ አድቦልቡሎ እስትንፋሱን እፍ አለበትና አዳምን ፈጠረው፡፡ ልብ በልልኝ ለአዳም መፈጠር ዋናው ምክንያት እግዚአብሔር በአዳም ውስጥ የራሱን መልክ
ለማየት ስለፈለገ ነበር፡፡በሌላ አነጋገር አዳም
የእግዚያብሄር መስታወት ነው ማለት ትችላለህ፡፡ ቆየት አለና አዳም ደበረው፤ በብቸኝነቱ አጉረመረመ፤
እግዚአብሔርም ሠማው፤ እንቅልፍ ጣለበትና ከግራ ጎኑ አንድ አጥንት መዘዘና ሄዋንን አበረከተለት፡፡ የሄዋን የመፈጠር ምክንያት ደግሞ ምንድነው ?ብትለኝ የአዳም ድብርት ውስጥ መግባት ነው፡፡ አዳም ባይደብረው
እግዚአብሔር ሄዋንን ለመፍጠር ሀሳብ አይመጣለትም ነበር፡፡ወደ ነጥቤ ልመልስህና
በእያንዳንዱ አዳም የግራ ጎን ከእኔ እና ከአንተም ጭምር እግዚአብሔር አንድ አንድ አጥንት ወስዶ አንድ አንድ ሴት ፈጥሮልናል፡፡
ፍቅር የሚባለው ነገር ምን እንደሆነ ታውቃለህ
?ያለ ፍቃድህ ከግራ ጎንህ በእግዚአብሔር የተወሠደብህን የራስህን አጥንት ለማስመለስ
የምታደርገው ውጣ ውረድ ነው፡፡ ታዲያ ብዙውን ጊዜ ፍቅር እንከን የተሞላ የሚሆነው ለምን እንደሆነ ታውቃለህ?ክህደት፣ ውስልትና፣ፍቺ የመሳሰሉት ለምን እንደሚከሰቱስ
ይገባሀል? አንዷን በአጋጣሚ ትቀርባታለህ፤ ይህቺ ከእራሴው አጥንት
የተሠራች ነች ብለህ ትወስናለህ ፡፡አፈቀርኩሽ
ትላታለህ…ታገባታለህ፡፡ አሁን ሙሉ ሠው ነኝ፤
ሙሉ አካልም አለኝ የተወሠደብኝን የግራ ጎኔን
መልሻለሁ ብለህ ትኩራራለህ፡፡ ጥቂት ቆይቶ
ግን ያ አጥንት ካንተ ጎን የተወሠደ ሳይሆን ከሌላ አዳም ጎን የተወሠደ ሆኖ ይገኛል፡፡ ያ ማለት አጥንቱ አንተ ላይ በትክክል ገብቶ
አይገጥምም ማለት ነው፡፡ ወይ ይሠፋል አሊያም ይጠባል፤ወይ ያጥራል ወይ ደግሞ ይረዝምብሀል፡፡ ያ ደግሞ ምቾትህን ይነሳሀል፡፡ በሽተኛ ያደርግሀል፣ ይቆረቁርሀል፣ይጎረብጥሀል፤ በመጨረሻ ስቃዩ ሲበዛብህ ያ ቦታ እንደድሮ ባዶ ቢሆን ይሻለኛል ብለህ ትወስናለህ፡፡ አውጥተህ አሽቀንጥረህ ትጥለዋለህ ሌላ ያንተኑ ትክክለኛ ግጣምህን ፍለጋ ዳግመኛ አንድ ብለህ መኳተን ትጀምራለህ፡፡….እና
ማጠቃለያዬ ምን መሠለህ ፤የራሴውን አጥንት እንዳገኘሁ እርግጠኛ እስክሆን ድረስ ተረጋግቼ መቀመጥ አልፈልግም፡፡ ካለበለዚያ ያ ያንተ ዕጣ ነው የሚደርሠኝ፡፡›› በማለት ነበር ያስረዳው፡፡ በትውስታው ፈገግ ብሎ ወደ ሌላ ትካዜ ሊሸጋገር ሲል የኤደን ጥያቄ መለሠው፡፡
‹‹ልጆችህ ደህና ናቸው?››
‹‹ደህና ናቸው፤ እግዜር ይመስገን፡፡››
‹‹የውብዳርስ?››
‹‹እኔ እንጃላት፡፡››
‹‹እንዴት እኔ እንጃላት ... ?ወንዶች ስትባሉ በቃ ሁላችሁም አንድ አይነት ናችሁ? ሴትን ልጅ ቀምሳችሁ... ልሳችሁ ጣዕሟን ከጨረሳችሁ በኋላ ተፍታችሁ ከአፈር ስትደባልቁ ጥቂት እንኳን ፀፀት አይሠማችሁም? ግርም የሚለኝ እግኢአብሔር ለምን እናንተን እንደፈጠራችሁ ነው>>
‹‹የፈጠረንማ አንደኛ አቶ ሁሴን እንደሚለው መልኩን በእኛ በኩል ለማየት ነው፤ምክንያቱም እኛ እሱን እንመስላለን፡፡ ሁለተኛው ምድርን እንድናስተዳድርለት ነው፤ሦስተኛው እንድናመሰግነው ይመስለኛል፡፡ እንደ እኔ ሦስተኛው ብዙም የተሳካ አይመስለኝም፡፡ እናንተን ከፈጠረ በኋላ አይናችንን ወደ ፈጣሪ እንዳናነሳ እንቅፋት እንደሆናችሁን ነው የምረዳው፡፡›› ሁለቱም ምግቡን ስላቆሙ አስተናጋጅ መጥቶ መአዱን አነሳና ጠረጴዛውን አፀዳዳው፡፡...
✨ይቀጥላል✨
#ድርሰቱ ለምንድን ነው ቶሎ ቶሎ የማይለቀቀው የሚሉ ጥያቄዎች ይመጣሉ ጥሩ ጥያቄ ነው ቶሎ ቶሎ መለቀቅም አለበት ነገር ግን ይሄን ጥያቄ ከምጠይቁት መሀል ምን ያህሎቻቹ #የዩቲዩብ ቻናሉን #ሰብስክራይብ አድርጋችኋል ሁሉም ሰው #ሰብስክራይብ ያድርግ አደለም ነገር ግን ድርሰቱን ከሚያነበው መሀል Post ሲደረግ ቢያንስ አምስት ሰው እንዴት ይጠፋል ከ 100000 ምናምን ሺ ሰው መሀል ማለት ነው እስቲ አሁንም በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #አድርጉ እኛም ሞራል አግኝተን ቶሎ ቶሎ እንልቀቅ
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍113❤13👎5👏1