አትሮኖስ
286K subscribers
118 photos
3 videos
41 files
567 links
╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗
║║║║╩╣╚╣═╣║║║║║╩╣
╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩
ግጥሞች አዳዲስና ቆየት ያሉ የታዋቂ ደራሲያን መፅሐፍቶችን በ PDF እንዲሁንም
ያልተነበቡ ድርሰቶችን ግጥሞችን ታሪኮችን ያገኙበታል።


Contact. @atronosebot
please dont touch the leave button.😔😳😳
Download Telegram
በቅሬታ ፈገግ ብላ ልትሄድ ተነሳች፡፡ እስካሁን በስሜት ባወራችኝ ነገር ሃፍረት ተሰምቷት
ነበር.…ማታ ቡና ላይ ግን ስትስቅ ስትጫወት ዓለም የሞላላት ደስተኛ ወጣት ትመስል ነበር፡፡
ስቃይን አፍኖ እንደፍቅርተ መሳቅ ትልቅ ብቃት ሳይጠይቅ አይቀርም፡፡

ፋናን እንዳኮረፍኳት አስራ አምስት ቀናት አለፉ፡፡ አስራ አምስት የሚያንገሸግሹ ቀናት፡፡ ወደ
ጓዳዬ ስገባ ፋና ያለችበትን ክፍል ማለፍ በሲኦል ውስጥ እንደማለፍ ነበር ለእኔ፡፡የመገፋት ሥሜት ይሰማኝ ነበር ፣ የመናቅ ስሜት ይሰማኝ ነበር፡፡ ልክ በአስራ አምስተኛው ቀን ከትምህርት
ቤት ስመለስ ፋና ብቻዋን ቤት ውስጥ ተቀምጣ ነበር፡፡ ሰላም ሳልላት አልፌ ወደ ክፍሌ ገባሁና
ደብተሬን ፍራሼ ላይ ወርውሬ እኔም ፍራሼ ላይ በጀርባዬ ተንጋልዬ ተኛሁ፡፡ለምን እንደሆነ እንጃ ፋናና እኔ ብቻችንን ቤት ስንሆን ይጨንቀኛል፣ የማደርገው ሁሉ ግራ ይገባኛል፡፡ እንዳናግራት
የሚገፋፋኝ ነገር አለ ግን አፌ አይከፈትም፣ እግሬም ወደ ርሷ ስንዝር መራመድ አይችልም፡፡
ለራሷ ደንዝዛ እኔንም አደንዝዛኛለች፡፡

በጀርባዬ ተኝቼ እያሰብኩ እያለ የበር መጋረጃዬ በቀስታ ሲገለጥ እና የውጪው ብርሃን ያሳደደው
የሰው ጥላ ሲያርፍብኝ ታየኝ፡፡ መጀመሪያ ፍቅርተ መስላኝ ነበር፡፡ ቀጥ ብዬ ተመለከትኩ
የተሰበሰበውን መጋረጃ በእጇ እንደያዘች ፋና በሬ ላይ ቃፊር መስላ ቆማለች…መንፈስ !!
ዝም ብዬ አየኋት፡፡

“ተሻለህ ?” አለችኝ፡፡ እውነቱን ለመናገር ሳቄ ነበር መጀመሪያ የመጣው::

“አዎ ደህና ነኝ” አልኳት መጋረጃውን ለቅቃ ተመልሳ ሄደች፡: ውስጤ ሊዳፈን ዳር ዳር ሲል የነበረውን ፍቅር ቆስቁሳው ሄደች፡፡ የተዳፈነ ፍላጎቴ በአንዲት ቃል እንደገና ነበልባል ሆኖ
ፋናን በመሻት ያንገበግበኝ ጀመረ፡፡ ለሌላ ዘላለም እዚሁ ቤት እንደምኖር እያሰብኩ ነበር፡፡
ምን ጉድ ናት ይህቺ ፋና !! ሲቆይ የገባኝ አንድ ነገር ቢኖር ፋና እንኳን ሌላ ሰው ጋር ራሷም ጋር ለማውራት የምታፍር አይነት ልጅ መሆኗ ነበር፡፡

የተቋረጠ ሰላምታዬን ቀጠልኩ፡፡ ፋናም ከወትሮው ትንሽ፣ በጣም ትንሽ ቀረብ ያለችኝ መሰለኝ:
ይህን ቀረቤታ በሌላ መንገድ ለመግለፅ ካስፈለገ በዓይን የማይታይ በጣም ደቂቅ የሆነ የመቀራረብ ለውጥ ልንለው እንችላለን፡፡ ከተለመደው መቀራራብ በመቶ ሚሊየን እጅ ያነሰ ረቂቅ የነፍስ መቀራረብ፡፡ ለእኔ ግን ይታየኛል ፍቅር የሚሉት አጉሊ መነፅር ዓይኖቼ ላይ ተደንቅሮ ነበርና የማያሳየኝ ነገር አልነበረም ፡፡

የማይታዩ መቀራረቦች ተደማምረው ወደሚታይ መቀራረብ ለመቀየር ዓመት ወስደዋል፡፡ ይሄ ቀስ እያለ የተገነባ ፅኑ የመቀራረብ ግንብ የወሬ ዛዛታ፣ አስር ጊዜ የመማማል ስሚንቶ አልነበረም ፀንቶ እንዲቆም ያደረገው መሰረቱ ዝምታ ነበር፡፡ በእኔና በፋና ውስጥ ዝምታ ነበር፡፡ በዛች ውድና ዘላለማዊ በምትመስል የቡና ሰዓት በእጣን መጋረጃችን ውስጥ ሁለታችንም ዓይኖቻችን
ሲገጣጠሙ ነፍሶቻችን የሚያወሩት ነገር ነበር፡፡ ፍቅርተና እማማ አመለ በሚያወሩን ነገሮች
የጋራ ሳቅ ስቀናል፣ ፋና ስትስቅ ሳቋን አጅቤ እስቅ ነበር ምንም ይሁን ጉዳዩ፤ እኔም ሳወራ
ፋና ትስቅ ነበር ድጋፍ ነው፡፡ ሳቋ ውስጥ “ለዘላለሙ ሳቅ አይለይህ” የሚል ምርቃት ነበር፡፡

ፋናን በየቀኑ አፈቅራት ነበር፡፡ አዳዲስ አይነት ፍቅር፣ ሰርክ አዲስ ፍቅር፡፡ እንተያያለን፡፡
ዓይኖቻችን ውስጥ ከብረት የጠነከረ መሻት ነበር፡፡ ቃል ሳንተነፍስ ነገሩን ጨርሰነው ነበር……
“ፋኒ የኔ መልአክ እንዴት ነሽ”

“አብርሽዬ የኔ ጌታ ዛሬ ናፍቀኸኝ ነበር የት አምሽተህ ነው”

“ምን አንድ ሞዛዛ አስተማሪ ሲሟዘዝብን አመሸ ፋኒዬ የኔ ውብ…” በቃ እንደዚህ የምናወራ
ይመስለኛል፡፡ ራሴ በፈጠርኩት የሀሳብ ንግግር በደስታ አብዳለሁ፡፡ እኔና ፋኒ ተግባብተናል፡፡ እማማ አመለ እና ፍቅርተ እዚህ ቤት ውስጥ የታፈነ ገሞራ ሊፈነዳ እየተብላላ መሆኑ በጭራሽ አልገባቸውም፡፡ ፍቅር ወሬ አያስፈልገውም፣ አዳሜ ጉድ የሆነው የስጋም የነፍስም ዓይኖቹን ዘግቶ ስለፍቅር እየደሰኮረ ነው፡፡ እኔና ፋኒ ዓይኖቻችንን ከፍተናቸው ነበር፡፡ እናም በዓይኖቼ የፋናን
ልብ እየተመለከትኩት ነበር ወዶኛል ! የፋናም ዓይኖች ልቤ ላይ ከተደገሰላቸው የፍቅር ድግስ
ድርሻቸውን አንስተው ሲመለሱ ይታወቀኛል፡፡ የሰው ልጅ እድሜ በወራት ቢሰየም ያ ጊዜ ለእኔና
ለፋና መስከረም ነበር፡፡ የህይወታችን መስክ በአደይ አበባ የተሸቆጠቆጠበት የመኖር ጅማሬ።

ቀስ በቀስ ፋና ወደክፍሌ ጎራ ማለት ጀመረች፣ ፍራሽ ጫፍ ላይ ትቀመጥና እናወራለን፡፡ ስለምን
እንደምናወራ አላውቅም፡፡ ብቻ ፋና ካለች አውራ አውራ ይለኛል፡፡ ለፍላፊ እሆናለሁ፡፡ ብዙ ጊዜ ፍቅርተም አብራን ስለምትሆን ነፃ ሆነን አናወራም ::

አንድ ቅዳሜ ቀን ከሰዓት በኋላ ፍቅርተ የት እንደሄደች እንጃ ቤት አልነበረችም፡ እማማ አመለም ለቅሶ ቤት ሄደው ነበር፡፡ ፋና መጣችና መጋረጃዋን ገለጥ አድርጋ በር ላይ ቆመች፣ ፋና ግቢ ካላልኳት አትገባም፡፡

“ፋኒ ግቢ!” እልኳት ገባችና ፍራሹ ጫፍ ላይ ተቀመጠች፡፡ እኔም ፍራሽ ላይ ተቀምጫለሁ ጎን ለጎን ነን፡፡ ፋና አንደ እንግዳ መሬት መሬት እያየኝ ተቀምጣለች፡፡ ውስጤ በሐሴት ይጨፍራል፡፡ በዓለም ላይ ካሉ እፁብ ድንቅ ነገሮች ሁሉ ትልቁ ነገር ጎኔ ተቀምጧል ፍቅር!!
ከብዙ ዝምታ በኋላ፣ “ታምሜ ያልጠየቅሽኝ ለምንድን ነው?" አልኳት ጥያቄዬ ድንገተኛ ነበር፡፡ደግሞ የመቼውን ህመም አንስቼ እንደወቀስኳት ለራሴም ገርሞኛል፡፡

“ቤተክርስቲያን ስሄድ እንዲሻልህ ስፀልያልህ ነበር፡፡ በጣም ነበር የተጨነቅኩት ..ደግሞ እንዲሻልህ
ተስዬልህ ነበር” አለችኝ፡፡ ውስጤ አዘነ፡፡

“እና ስእለትሽን እስገባሽ?” አልኳት እንደ ቀልድ ነበር የጠየቅኳት፡፡ ፋና አቀርቅራ ዝም አለች፡፡
ፋና የተሳለችው አንድ ፓኮ ሻማ ነበር፡፡ብር ስላጣች ስእለቷን አላስገባችም፡፡ ስትነግረኝ አንጀቴ
ነው የተላወሰው፡፡ እጇን በእጄ ያዝኩት፤ ደነገጠች፡፡ ቀስ አድርጋ እጇን ወደ ኋላዋ ለመሳብ
ሞከረች፤ እኔ ግን እጇን ይዤ ወደ እኔ ሳብኳት ፤ ሰውነቷ ይንቀጠቀጥ ነበር፡፡ ቀና ብላ
አየችኝ ፤ ዓይኖቿ በእንባ ተሞልተው ነበር፡፡ ከንፈሮቻችን ሲገናኙ የፋና ጉንጮች ላይ እንባዋ ተዘረገፈ፡፡ ጥብቅ አድርጌ አቀፍኳት ፤ ደረቴ ላይ ተለጥፋ በእጆቿ የወገቤን ዙሪያ አቀፈችኝ፡፡

ይቀጥላል
👍1712
#ትኩሳት


#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ


#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር


...«ዛሬ እንዳትለየኝ አለችኝ
እቅፍ አደረግኳት። ብዙ ነገር ልነግራት ፈለግኩ። ግን የመናገር
ጊዜ አልነበረም፡፡ እንደተቃቀፍን እንቅልፍ አቀፈን .

ቀኑን በብዙ ስትስቅና «ዥማንፉ» የሚለውን ፈረንሳይኛዋን
ስትደጋግም ዋለች፡፡ እኔ አንድ የሆነ ነገር በምመለከትበት ጊዜ እሷ ያላወቅኩባት መስሏት ስትመለከተኝ ብዙ ጊዜ ተሰማኝ፡፡ እንደዚህ ስትመለከተኝ፣ አንድ ሁለት ጊዜ ድንገት ዘወር ብዬ አየኋት ያዘነና የናፈቀ ገፅታ አየሁባት፡ በአይኗ እንደምትጠጣኝ ይመስል ነበር፡፡ የማላውቀው እፍረት ተሰማኝ። ይህን ያህል የሚወደድ ምን አለኝና ነው?

ማታ ከእራት በኋላ «ለቫር ሳን ሚሼልኦ ወሰድኳትና አንድ
ሁካታ ያነሰበት ካፌ ገብተን ቢራ ካዘዝን በኋላ፣ እጄን ዘርግቼ
ጉንጫን አየዳሰስኩ
«ዛሬ ምን ሆነሻል?» አልኳት
«እኔ እንጃ፡ አዝኛለሁ። እዝን ብያለሁ» አለችና፣ እጄን በሁለት
እጇ ይዛ ሳመችው:: አሁንም እፍረት ተሰማኝ። እጄን መሳሟ
ሳይሆን አሳሳሟ
«አውራልኝ አለችኝ
«ስለምን ላውራልሽ?»
«ስላንተ። ዛሬ ውስጤ አንድ ትልቅ ቀፎ ተከፍቷል፡ ባዶውን
ነው፡፡ ባንተ ልሞላው እፈልጋለው:: ከልጅነት ጀምሮ አውራልኝ።
ምንም ሳታስቀር በሙሉ ንገረኝ፡፡»
ጧት ልነግራት ፈልጌ የነበረውን ነገርኳት። ፍርሀቴን፣ ስጋቲን፣
ጭንቀቴን ዘረዘርኩላት። ስጨርስ አንድ እጄን እያሻሽች
«ውይ የኔ ካስትሮ! ሰው ነህ ለካ!» አለችኝ፡፡ በሊላው እጄ ፀጉሯን እየደባበስኩ
«ምን መስዬሽ ኖሯል?» አልኳት
«የማትፈራ፣ የማትጨነቅ፣ የማትታመም፣ የማትሞት መስለህ
ነበር ምትታየኝ፡፡ አትሳቅብኝ! ሰው እንደመሆንህ፣ ሟች መሆንህን
አውቅ ነበር። ግን እውቀት ዋጋ የለውም፡፡ ስሜት ነው ዋናው፡፡
ስሜቴ ደሞ ስላንተ ሌላ ነገር ነበር የሚነግረኝ፡፡ ተው አትሳቅ
እየው፤ እንዲህ አስበው እስቲ።
ጊ ደ ሞፓሳን የደረሰውን
«ቤል አሚ» የተባለውን ልብወለድ ታሪክ አንብበህ የለ? ቤል አሚ
እጅግ የተዋበ፣ ሽንቅጥ የሆነ ጎረምሳ ነው። ታስታውስ የለ፣ መፅሀፉ የሚያልቀው፥ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ይሄ አይናማ ጎበዝ በብዙ ሰው እየተደነቀ፣ ሀብታሟን ልጅ ሲያገባ ቄሱ ወዳሉበት ሲራመድ ነው።
ታድያ ቤል አሚን ባስታወስከው ጊዜ፤ ሲያረጅ ወይ ሲታመም ወይ
ሲሞት አስበኸው ታውቃለህ? ሁልጊዜ ወጣት እንደሆነ አይደለም የሚታይህ? . . እንደሱ ነው አየህ፡፡ ሳስብህ፣ ዘለኣለም ወጣት፣ ዘለአለም ጤነኛ ዘለአለም ኩሩ ሆነህ ነበር የምትታየኝ»

«አሁን ግን ሰው ሆነህ ትታየኝ ጀመር፡፡ ጧት እንደነገርኩህ!
ማንም ሰው፣ ምንም ነገር ሊያሸንፍህ የማይችል ይመስለኝ ነበር፡፡ የብረት ሰው ትመስለኝ ነበር። አሁን ግን እንደ ቢራቢሮ ሆነህ ነው የምትታየኝ። በጣም ቆንጆ ነህ፣ ነጭ ፈገግታህ ጥቁር ፊትህ ላይ ሲያበራ፣ አልማዝ መሳይ አይኖችህ በሳቅ ብልጭ ብልጭ ሲሉ ወይም በምኞት ሲግሉ፣ በወጣትነት ፀሀይ ውስጥ የሚበር ውብ ቢራቢሮ ነህ። እንደ ቢራቢሮ በቀላሉ የምትጠፋ ነህ። ከዚህ ወጥተን መንገድ ስንሻገር መኪና ቢገጭህ ትሞታለህ፣ በባቡር ስንሄድ ከሌላ ባቡር ጋር ብንጋጭ ትሰባበራለህ፣ በኤሮፕላን ብትበር፣ እና
ኤሮፕላኑ አንድ ነገር ቢሆን፣ እንደ ወረቀት ትቦጫጨቃለህ፡፡
አንዲት ጥይት ብትመታሀ ትሞታለህ፡፡ ...»
«አይዞሽ አይዞሽ»

«ምን አይዞሽ ትለኛለህ? መሞትህ ነው ። አይታይህም?»
ሌላውም ይሞታል ኮ፡፡ አንቺም ጭምር»

ሌላውን የት አውቀዋለሁ? ምኔ ነው? አንተ ግን አንተ ነህ፡፡
ማንንም አትፈራም፡፡ እንደ ሲራኖ ደ ቤርዤራክ ነህ፡፡ ጀግና ነህ።
ወንድ ነህ። የኔ ነህ። እወድሀለሁ፡፡ የኔን የራሴን ማርጀትና መሞት
በሀሳቤ ልቀበለው እችላለሁ፡፡ አንተ ታረጃለሀ ትሞታለህ ቢሉኝ ግን አልቀበልም፡፡ ይሄ አንፀባራቂ ፈገግታህ ሲጨልም፣ እነዚህ ብሩህ አይኖችህ ሲፈዙ ለማየት አልፈልግም፡፡ አልቀበልም፡፡ እምቢዮ! ኤክስ ውስጥ ፀሀይ እየሞቁ በባዶ ብርጭቆ አይን ሞታቸውን ከሚመለከቱት ሽማግሌዎች አንዱ እንድትሆን እልፈቅድልህም፡፡
አልፈቅድልህም! ይገባሀል? አልፈቅድልህም! ወጣት መአዛህን
ወስደው የእርጅና ሽታ ሲለጥፉብህ እንዳትቀበል!»

«እሺ የኔ ቆንጆ፣ እሺ ይቅር፣ ረጋ በይ አይዞሽ። አሁን
ወጣት ነኝ፣ ካንቺ ጋር ነኝ»
«አሁን ብቻ ነዋ!»
«አሁን ብቻ አይደለም፡፡ አይዞሽ አይዞሽ»
«ከዚህ ውሰድኝ»
«እሺ»
«ውሰደኝና ልብሴን አውልቀህ እቅፍ አርገኝ። ከድሮ ይበልጥ
እቀፈኝ፡፡ ፍርሀት ይዞኛል፣ ሀዘን ተጫጭኖኛል፡፡ መወደድ መታቀፍ
እፈልጋለሁ፡፡»
«እሺ የኔ ሲልቪ»
«እንሂዱ»
«እሺ»
«በል እንሂድ»
«እሺ የኔ ፍቅር፣ ይኸው መሄዳችን ነው።»
ሆቴላችን እንደደረስን፣ ቶሎ ልብሷን አውልቄ እቅፍ አረግኳት
«እወድሻለሁ የኔ ፍቅር፣ ከልቤ እወድሻለሁ» አልኳት
«በላ አሳየኝ፣ በስጋህ አሳየኝ፣ በነብስህ አሳየኝ
«ይኸው የኔ ፍቅር፣ ይኸው»
በጭለማው፣ በሹክሹክታ
«አማልክቱ ሁሉ ሞተዋል፡፡ እኛ ብቻ ነን የቀረነው:: አንተ ለኔ
አምላኬ ነህ። እኔስ አምላክህ ነኝ?»
«አዎን አምላኬ ነሽ»
«ድገምልኝ»
«አምላኬ ነሽ፡፡ አምላኬ ነሽ፡ የኔ አምላክ ነሽ»
አፌ ውስጥ እየተነፈሰች «በላ መስዋእት አቅርብልኝ»
«እሺ። ምን መስዋእት ትፈልጊያለሽ?»
«ሁልጊዜ ከላይ ሆነህ ወደታች ታየኛለህ፡፡ ዛሬ ታች ውረድና
እኔ አዘቅዝቄ ልመልከትህ ክብርህን ሰዋልኝ»
«እሺ፡፡ ክብሬን ውሰጂው:: ላንቺ ክብሬን ብሰዋ ደስ ይለኛል።
በጭለማው በሹክሹክታ
«በላ»
«እዘዢኝ»
«እንዳታመነታ ልባርግ»
«ዝግጁ ነኝ፡፡ ንገሪኝ፡፡ ምን ላርግሽ? ምን ልሁንልሽ?»
«ወደታች ውረድና ከእግሬ ጥፍር ጀምረህ እየሳምከኝ አየላስከኝ
ወደላይ ና፡፡»
«እሺ የኔ መቤት»
ከእግሯ ጥፍር ጀምሬ እስከ አፏ ሳምኳት ላስኳት። በአፉ
ተቀበለችኝና እየሳመችኝ፣ በጭለማው በሹክሹክታ
«ጥሩ ነበር፣ ግሩም ነበር፡፡ ግን አይበቃም። በጭራሽ
አይበቃኝም» አለችኝ
«የፈለግሽውን ንገሪኝ። አደርገዋለሁ፡፡ አምላኬ ነሽ»
«እንዴት ነው ጭኖቼ መሀል ስመኘኝ የማታውቀው?»
«አድርጌው አላውቅማ»
«በጭራሽ አርገኸው አታውቅም?»
«በጭራሽ»
«በጭለማው፣ በሹክሹክታ
ውረድና ጭኖቼ
ሳመኝ። ልክ አፌን
እንደምትስመኝ አርገህ ሳመኝ፤ በከንፈርህ፣ በጥርስህ፣ በምላስህ
ሳመኝ፡፡ አምላክህ ነኝ፡፡ ካንተ ምፈልገው መስዋእት እሱ ነው::»
«እሺ»
ሳረገው አልቀፈፈኝም፡፡ በጭራሽ አልቀፈፈኝም፡፡ እንዲያውም
በጣም ነው ደስ ያለኝ። ስስማት፣ በማክበርና በማምለክ ስስማት፣
እያቃሰተች ራሴን ስታሻሽ ቆይታ ቆይታ፣ በጭንቅላቴ ስባ ወደ ላይ
ወሰደችኝና
«ትወደኛለህ፡፡ በእውነት ትወደኛለህ፡፡ እንዴት ግሩም ነው!
ትወደኛለህ፡፡ አንተ እኔን ትወደኛለህ!» አያለች ስታቃስት
«አይዞሽ አይዞሽ፣ ያንቺው ነኝ» እያልኩ አባበልኳት
«እንዴት እድለኛ ነኝ! እንደ ዛሬ ደስ ብሎኝ ኣያውቅም»
«ገዝተሽኛል»
«ገዝቼሀለሁ። እወድሀለሁ፡፡ አንተም ገዝተኸኛል። እንዴት ጥሩ
«አሁን ተኚ። ደክሞሻል፡፡»
«እሺ፣ አቅፈህ አስተኛኝ።»
ከትንሽ ዝምታ በኋላ
«እንደዚህ ጥሩ ልጅ ሆነህ ሽርሙጣ መውደድህ አያሳዝንም?»
👍21😁1
አለችኝ
የምን ሽርሙጣ?»
«እኔ ራሴ»
ኦ ! እንግዲህ እረፊ!»
«እውነቴን 'ኮ ነው:: የወጣልኝ ሽርሙጣ ነኝ»
“ምን እንደዚህ ያሰኝሻል? ዛሬ ምን ሆነሻል?»
«ወድጄሀለኋ!
አንተም ወደኸኛል። ስለዚህ ሴሰኛ መሆኔ ይቆጨኛል፡፡ ስለዚህ ላንተ ልነግርህ እፈልጋለሁ፡፡ ምን አይነት ውሻ እንደሆንኩ እንድታውቅልኝ እፈልጋለሁ፡፡ ንስሀ መግባት እፈልጋለሁ።ከቻልክ ታድነኛለህ፡፡ ማዳን ካልቻልክ ይቅርታህን ታለብሰኛለህ::እሱንም ካልቻልክ ደሞ፣ እንደ ሽርሙጣ ትጠቀምብኛለህ»
እየሳቅኩ
«እሱንም ካልቻልኩስ?»
«ወደህም ባይሆን በግድህ ትችላለህ፡፡ እኔ ከፈለግኩ እምቢ
ሊለኝ የሚችል ወንድ አለ ይመስልሀል? ይሀን ንካ እስቲ
እምቢ ልትለኝ ምትችል ይመስልሀል?»

«አቤት ትእቢት እሺ ቀጥዪው»

ከልጅነቴ ልጀምር መሰለኝ፡፡ በሽታው የጀመረኝ ያን ጊዜ
ይመስለኛል፡፡ አየህ፣ እባቴን በሀይል እወደው ነበር። ሀብታም ነው፣ስራ ካላሰኘው አይሰራም፣ እኔ ከሱ ጋር ነው የምውለው፣ ስንስቅ ስንጫወት ነው የሚመሸው። ታድያ አምስት አመት ሲሆነኝ፣ በአሮፕላን አደጋ ሞተ። እንግዲህ እኔ ያን ጊዜ አልገባኝም እንጂ፣ እናቴ ኣንድ ውሽማ ነበራት

አባቴ እንደሞተ፣ ይሄ ሰውዬ እኛ ቤት ይመላለስ ጀመር።እናቴ በሌለችበት ያጫውተኛል፣ ይላፋኛል፣ ያቃቅፈኛል፡፡ አንዳንዴ
ሶፋ ላይ ተቀምጦ፣ ላዩ ላይ ያስቀምጠኝና ያሻሽኛል። አባቴ በሀይል ይናፍቀኝ ስለነበረ፣ አይኔን እጨፍንና፣ በሀሳቤ አባባ ነው አሉ
እቅፎኝ ያለው » እላለሁ። ሰውዬው ያሻሽኛል፣ እኔ አይኔን ጨፍኜ
አባባን አስባለሁ፡፡ እሱ እጁን ቂጤ ላይ፣ ጭኔ ላይ ያንሸራሽራል፣
ጉንጩንና አንገቴን ይስመኛል እኔ በሀይል ደስ ይለኛል
«አሁን ሳስበው እንደሚመስለኝ፣ እናቴ 'ሲልቪ እንድትወድህ
ካረግክ አገባሀለሁ' ብላዋለች። ምክንያቱም፣ እሷ እየፈቀደችለት
ሀሙስ ሀሙስ ለብቻው ሽርሽር ይወስደኝ ነበር። በወሰደኝ ቁጥር
ለአንድ ሰአት ያህል ቤቱ እንሄዳለን። ብቻችንን ነን። መጋረጃውን ይዘጋና ቤቱን ግማሽ ጭለማ ያረገዋል። ሶፋ ላይ ወይም ድንክ አልጋ ላይ ይጋደምና ላዩ ላይ ያስቀምጠኛል። ወይም ያጋድመኛል። ይሄ ሁሉ በፀጥታ ነው። እኔ አይኔን ጨፍኜ ከአባባ ጋር ነኝ እላለሁ፣ እሱ ያሻሽኛል። አያሻሸ እየሳመ ሙታንቲዬን ያወልቃል አስታውሳለሁ፣ እጁ ላብ በላብ ይሆን ነበር፡፡ ያሻሽኛል። ጭኔን፡ቂጤን፣ ብልቴን ቀስ እያረገ ይዳሰሰኛል። አንድ ሰአት ያህል
እንዲህ ካረግን በኋላ፣ ወጥተን ሽርሽር እንሄዳለን። የፈለግኩትን
ይገዛልኛል፡፡»

«በኋላስ?»

«አንድ ቀን እንዲህ እንደሆንን እማሚ ደረሰችብን፡፡ እማማ
ከሰውየው ነጠቀችኝና አቅፋኝ አለቀሰች። ሰውየው ከዚያ በኋላ
ቤታችን መጥቶ አያውቅም
ቀጥሎ እንግዲህ አደግኩ፡፡ አስራ አምስት አመት ሆነኝ።
ከፖል ጋር ፍቅር ያዘኝ። አንድ ኣመት ያህል ከተዋደድን በኋላ
እነካስትሮን ለማገዝ ወደ ኩባ ሄደ። ሁለት ወር ያህል አለቀስኩ።
ከዚያ አንድ ቀን አንዱ ልጅ ናይት ክለብ ወሰደኝ፣ አይኔን
ጨፈንኩና፣ “Paul, Paul mon amour! (ፖል፣ የኔ ፍቅር») እያልኩ እያሰብኩ ከልጁ ጋር ጥብቅ ብዬ ደነስኩ፡፡ እሱ በምኞት አብጦ በሀይል ይታከከኛል፡፡ እየሳመኝ «እቤት እንሂድ?» አለኝ። እሺ አልኩት። ወሰደኝ። ሲተኛኝ አይኔን ጨፍኜ ፖልን ነበር የማስበው፡፡ በጣም ተደሰትኩ፡፡ ግን ነገሩ ካለቀ በኋላ፣ አንድ አይነት ሀዘንና ፀፀት ልቤን ሞላው:: እለቀስኩ

ከዚያ ንግዲህ አንድ ነገር በግልፅ ታየኝ። ይኸውም፣ ወንድ
በጣም እወዳለሁ። ቢያንስ በሳምንት ሁለት ሌሊት ከወንድ ጋር ማደር አለብኝ፡፡ ታድያ ወንዶቹ ይሰለቹኛል

«አይ ሲሰለቹ! እንደ ፖል አይደሉም፡ ውስጣታቸው እንደ
እሳት የሚነድ፣ የህይወታቸው መሪ የሆነ ቋሚ እምነት የላቸውም፡፡ ባዶ ናቸው፣ በህይወታቸው የሚፈልጉት ምንድነው? ገንዘብና ሴት፣
ግፋ ቢል ስልጣን። በቃ። ይሰለቹኛል። መጀመርያ ሳያቸው
አቋቋማቸው፣ አስተያየታቸው ወንዳ ወንድ ነው። ያምሩኛል።
ኣይዛቸዋለሁ። የመጀመሪያ ጊዜው በጣም ጥሩ ነው። ስለፖል ማሰብ የለብኝም፣ እነሱኑ እደሰትባቸዋለሁ። ከአንድ ሶስት አራት ሳምንት በኋላ ይሰለቹኛል፣ ባዶ ናቸው። ለኔ የሚሆን ምንም የላቸው። ገላቸውን እንደሆነ ቀምሼው ጠግቤዋለሁ። ስለዚህ እያቀፍኳቸው ፖልን አስባለው ጊዜ እያለፈ እየተረሳኝ ሲሄድ ግን ፖልን ሳይሆን ሌላ ወንድ ማሰብ ጀመርኩ። ማንም ወንድ ሊሆን ይችላል። ማርለን ብራንዶ ያለበት ፊልም አይቼ ንደሆነ፣ እነሱን አያቀፍኩ እሱን አስበዋለሁ። ብቻ ምን ልበልህ፣ ተበላሸሁ። ክፉኛ ተበላሽ
«ይህን ሁሉ ያባባሰው ምንድነው ብትል፣ ትምህርት በጣም
መቅለሉ። ሳነብ በጣም ፈጣን ነኝ፣ ያነበብኩትን ደሞ አልረሳም::
ብዙውን ጊዜ በማስታወሻ ደብተርም መፃፍ ኣያስፈልገኝ። ፈተና ሲሆን በፍፁም አልደናገጥም፣ ስለዚህ ሀሳብ በቀላሉ ይመጣልኛል፡
የሌሎቹን ተማሪዎች አንድ አራተኛ ያህል ብስራ ፈተናውን ኮርቼ
አልፋለሁ በስጋዬ ለመደሰት ብዙ ጊዜ አለኝ። በዚህ ላይ እንግዲህ ስጋዊ ፍትወት ከድርሻዬ በላይ ተሰጥቶኛል፤ ወንዱ ራሱ ሰልችቶኝ ካላስጠላኝ ወይም እሱን ካልደከመው ሌሊቱን ሙሉ ላድርበት እችላለሁ፡፡
ወንድ ማግኘቱ እንዳይቸግረኝ ደሞ ቀን እደምታየው ነው:: ጠባብ ቀሚስ ወይም ሱሪ ለብሼ ወጣና፣ አይኔን ትንሽ ጣል ሳረግባቸው እየተንገበገቡ እንደ ውሻ ይከተሉኛል። መጥተው ይታከኩኛል፣ምኞት ባሳበጠው ትኩስ ገላቸው ይተሻሹኛል፡፡ ሴት መሆን እንዴት
ጥሩ ነው!

“ስንት ቆንጆ ወንድ እለ ጡንቸኛ፣ ጠንካራ፣ ወጣት፣ መልከ መልካም የሆነ ስንት ወንድ አለ! ታድያ ሁሉም የኔ ነው፣
ከፈለግኩ በአይኔ እጠራዋለሁ፡ ይመጣል፡፡ ግሩም የተገማመደበትን ውብ ገላውን ለኔ ለግል መደሰቻዬ ያበረክትልኛል፤
እደሰትበታለሁ። ሲበቃኝ አሽኘዋለሁ። ባማረኝ ጊዜ እንደገና እጠራዋለሁ .. ደስ ሲለኝ የወንዶች ጠረን! እኔ ከስራቸው ተመቻችቼ፣
በእጄ የገላቸውን ጠንካራ ጡንቻ ስዳስስ፣ እነሱ ከላዬ ሆነው እያዩኝ፣ አየወደዱኝ፣ እየሳሙኝ፣ እየላሱኝ፣ ያለ የሌለ
አሳብጠው ለኔ ደስታ ከፍ ዝቅ ሲሉ፣ ድካሙና ስሜቱ ላብ በሳብ
ሲያረጋቸው፣ ያን ጊዜ የላባቸው መአዛ አቤት ደስ ማለቱ! ሴት
መሆን ምንኛ ገነት ነው!»

ሲልቪ ይህን ሁሉ በጭለማው
ስትነግረኝ፡ ፈረንሳይኛዋና በቅንዝረኛ ድምፅዋ ስሰማው፣ ቃላቷ ምናቤ ውስጥ ግልጥ ያለ ትርኢት ይቀርፃሉ ጥብቅ ያለ ሱሪ ለብሳ፣ ወፍራም ዳሌዋን እያወዛወዘች ስትራመድ፣ በሚያባብሉ አይኖቿ ቆንጆዎቹን
ወንዶች ስትጠራቸው ትታየኛለች። ራቁቷን አልጋ ላይ ተጋድማ፡
ወተት መሳይ ጭኖቿን ክፍት አርጋ፣ ልዩ ልዩ ወንድ ስታስገባ፣
እነሱ ሲደሰቱባትና ሲስሟት ይታየኛል። ኃይለኛ ቅናት እንቅ
ግን ኣቤት ማስደሰቱ! እሷንም ሆነ ወንዶቹን ኣልጠላኋቸውም፣ ይልቅስ እኔም ከነሱ ኣንዱ መሆን አማረኝ፤ እንደነሱ ከላይዋ ሆኜ ጭኖቿ መሀል ገብቼ፣ እየሳምኳት እየላስኳት «ሲልቪ!
ሲልቪ!» ልላት ፈለግኩ። በጭለማው እላይዋ ላይ ወጣሁ

«ምን ሆነሀል የኔ ቢራቢሮ?» አለችኝ እግሯን እየከፈተችልኝ፣
እያቀፈችኝ፣ እጆቿን ገላዬ ላይ እያንሸራሽረች፡ አፌን በሰፊ አፏ
👍231
እየሳመች
«ስንት ናቸው? ስንት ይሆናሉ?» አልኳት እየተንገበገብኩ፣
በጭለማው እርጥብ አፏን እየሳምኩ
«ምኖቹ?» አለችኝ
«ወንዶቹ። የተኙሽ ወንዶች ስንት ናቸው? ብዙ ናቸው?»
ማሰብያዬ የለም፣ ተኝቷል፤ የምናገረው ቅዠት ነው፤ ግን ያለሁት ገነት ውስጥ ነው የቅናት ገነት፣ በደስታ የሚያቃጥል
የሚያንገበግብ ገነት፤ ራስ የሚያዞር፣ ክብር የሚያስረሳ ገነት፣እፍረት የማያውቅ ገነት። የጉርምስና ትኩሳታም ገነት
«ንገሪኝ እንጂ። ብዙ ናቸው?» አልኳት
«ብዙ እንዲሆኑ ትፈልጋለህ?»
«በጣም ብዙ : ንዲሆኑ ትፈልጋለህ?
«አዎን»
ነግሬህ የለ? ሴሰኛ ነኝ፡ የተነሳብኝ ጊዜ ከወገቤ በላይ ሳቅና
ደስታ፣ ከወገቤ በታች ቅንዝር ነኝ። ስለዚህ ወንድ ሁሉ ይፈልገኛል።
ቆንጆ ከሆነ ደግሞ ያገናኛል፡ ' “ብዙ ናቸው የተኙኝ ወንዶች።
በጣም ብዙ ናቸው። ቁጥራቸውን በግምት እንኳ ላውቀው
አልችልም፡፡ ... ደስ አለህ? ደስ አለህ የኔ ቢራቢሮ?»
«እስክቃጠል ደስ አለኝ. . . እንደዛሬ ጥመሽኝ አታውቂም፡፡»
«መቅናት ደስ ይልሀል?»
«አዎን! አዎን! አዎን!»
«እንግዲያው ስማኝ፡፡ በበጋ ከኢጣልያ እንደተመለስን ኣንተ ወደ ኤክስ ስትሄድ፣ እኔ ቤቶቼን ለማየት ወደዚህ አልመጣሁም?»
«አዎን»
«ቤቶቼን አንድ ቀን ብቻ ነው ያየሁዋቸው። ሌላውን ቀን
ከወንዶች ጋር ነበር ማድረውና ' ምውለው። ስድስት ቀንና ሌሊት
ሙሉ፣ ያለማቋረጥ ወንድ እያቀያየርኩ ስደሰት ሰነበትኩ፡፡ ለዚህ ነው ወደ ኤክስ ስመለስ አሞኝ የነበረውና ልትተኛኝ ያልቻልከው።አብዝቼ ነው:: አስበው እስቲ፣ ማታ አንድ ሶስት ኣራት ወንድ ሳቀያይር አመሽና፣ ሌሊት ካንዱ ጋር ስንታገል እናድራለን። ከሰአት
በኋላ አንድ ወይም ሁለት ማግኘት አለብኝ፡፡ ማታ እንደገና ሶስት
አራት. . . ይታይሀል?»
«አዎን ይታየኛል»
«ምን ይታይሀል?»
«በተራ ሲተኙሽ ሲልሱሽ ይታየኛል . . ብዙ ብዙ ናቸው።
ታድያ'ኮ እነሱ ሁሉ እኔ ነኝ። ቁጥሬ በዛ እንጂ እኔው ነኝ፡፡ ልዩ
ልዩ ገላ : የለበስኩ ነው እንጂ፣ እኔ ነኝ። እኔ ነኝ፣ እኔ ነኝ .. እኔ
.
«አውቃለሁ የኔ ቆንጆ፡፡ አንተ ነህ። ሁሉም አንተ ነህ። . .
የብቻህ ነኝ. . . አይዞህ እዚሁ ነኝ፣ ካንተ ጋር ነኝ፣ አቅፌሀለሁ.
አይዞህ ተኛ .. እኔ 'ጠብቅሀለሁ. .. ተኛ የኔ ቆንጆ ቢራቢሮ
ከእራት በኋላ «ቡለቫር ሳን ሚሼል» ሄደን እዚያው ፀጥታ
የሰፈነበት ካፌ ገብተን፣ እዚያችው ጠረጴዛ ጋ ተቀመጥን፣ ቢራ
እየጠጣን ማውራት ጀመርን። ዛሬ ግን ሲልቪ አላዘነችም፡
የተለመደው ሳቋ አይኖቿን እየደጋገመ ያበራቸዋል፣ ከንፈሮቿን
ያለማቋረጥ ይከፋፍታቸዋል። እራት ላይ ሁለት ጠርሙስ ወይን
ጠጥተን ነበር፣ አሁን ሁለት ጠርሙስ ቢራ ስንቀላቅልበት ጊዜ ወሬአችን ሞቀ....

💫ይቀጥላል 💫
👍18
አትሮኖስ pinned «#ከሰሀራ_በታች ፡ ፡ #ሶስት ፡ ፡ #በአሌክስ_አብርሃም ....ፋና ጋር መቀራረብ በጣም ከባድ ነበረ፡፡ አንዳንዴ ባህሪዋ ያበሳጨኛል፡፡ “ምናይነት የደነዘዘች ልጅ ናት” እልና ለራሴ ቁጣ ቁጣ ይለኛል፡፡ ለምን እንደ ፍቅርተ አታናግረኝም ? ሌላው ቢቀር አንድ ዓመት ሙሉ እዚህ ቤት ስኖር ቤቴን እንኳን ተሳስታ ረግጣው አታውቅም፡፡ ፍቅርተ እኮ እናት ማለት ናት፡፡ ረፍዶብኝ ፍራሼን ሳላነጣጥፍ ከወጣሁ…»
#ከሰሀራ_በታች


#አራት(መጨረሻ)


#በአሌክስ_አብርሃም



...ከፋና ጋር ከተሳሳምንባት ቅዳሜ በኋላ ዋና ስራችን የእማማ አመለ እና የፍቅርተ እግር
ሲወጣ መጠበቅ ሆነ..በቃ ወጣ ሲሉ ፋና ወደ ክፍሌ ሮጣ ትመጣና እቅፌ ላይ ናት፣ከንፈሮቻችን እንዳይገናኙ ማድረግ ከሁለታችንም አቅም በላይ ነበር፡፡ በፍቅር ሰከርን፤አንዳንዴ እማማ አመለ ቤት ውስጥ ሆነውም ፋና ተነስታ ወደ ክፍሌ ትገባለች፣“አብርሽ ስራ ይዘሃል እንዴ?” ትላለች፡፡እማማ አመለ ከትምህርት ጋር የተያያዘ ነገር አድርገው ስለሚያስቡት በጭራሽ አይጠራጠሩም፡፡ፋኒ ወደ ክፍሌ ትገባና እንደ እብድ ትስመኛለች!
ከሚፈታተነኝ ስሜት ጋር እየታገልኩ እማማ አመለ እንዳይሰሙ የተቻለኝን ሁሉ አደርጋለሁ፤ ፋኒ ግን መሳሳም ከጀመርን ነፍሷን አታውቅም፤ ማንም ቢመጣ ግድ አይሰጣትም፡፡

ማታ ማታ ቡናችን ላይ ስንቀመጥ ፋኒ ዓይኖቿን ከእኔ ላይ መንቀል አትችልም፤ በቃ ዓይኗ ቡዝዝ ብሎ ታየኛለች፡፡ አስተያየቷ ይጨንቀኛል፡፡ ፍቅርተ ድንገት ብትጠራጠር ብዬ እፈራለሁ፡፡
ደግነቱ ፍቅርተ ሳታቋርጥ ስለምታወራ ሁለታችንንም አትመለከተንም፡: ፋና ትምህርት ማጥናቷ ሁሉ እርግፍ አድርጋ ተወችው፡፡ በየምክንያቱ እኔ ክፍል መመላለስ ሆነ ስራዋ፡፡ መቸም እኔና ፋና ከዚህ በፊት እማማ አመለ አዕምሮ ውስጥ የፈጠርነው እምነት ረዳን እንጂ የፋና ባህሪ መቀየር፣ የሁለታችንን የፍቅር ግንኙነታችንን አፍ አውጥቶ የሚናገር ነበር፡፡ አንዳንድ ሰው አለ
መሃል ላይ መቆም የማይችል፣ ወይ ጥቅልል አድርጎ ራሱን ይሰጣል፣ አልያም ገና ከሩቁ ከሰው ይሸሻል ፋና እንደዛ ነበረች፡፡ ሙሉ እሷነቷን ለእኔ ስለሰጠችኝ ለምትሰራው ነገር ሁሉ ሌላ ሰው አልታይ አላት፡፡

የነፋና ኑሮ ሊገልፁት በማይችሉት ድህነት ውስጥ የተዘፈቀ ነበር፡፡ ባጭሩ ቤት ያላቸው የጎዳና
ተዳዳሪዎች ይመስሉኛል፡፡ አንዳንዴ እማማ አመለ የከሰል መግዣ ብር ያጡ ስለነበረ ከቤቷ
ጋር ተያይዛ የተሰራች በላስቲክ የተጋረደች ኩሽና ውስጥ ምናምኑን ጓድፈው ይማግዱና ቡና ያፈላሉ፡፡ ቡናው ታዲያ ጣዕሙ ጭስ ጭስ ይላል፡፡ እኔ ያን ያህል ብር ባይተርፈኝም አንዳንዴ ከቤተሰብ ሲላክልኝ ለፋና አልያም ለፍቅርተ ትንሽ ብር ልሰጣቸው እሞክራለሁ፡፡ ሁለቱም ቢሞቱ ብር ከእኔ አይቀበሉም፡፡ ብዙ ጊዜ ሞክሬ ሲቸከኝ መጠየቁንም ትቼዋለሁ፡፡ አንድ ቀን ታዲያ ፋና ወደ ክፍሌ ገባችና እየፈራች “አብርሽ ሰላሳ ብር አለህ ?” አለችኝ ፊቷ ላይ የነበረው ሀፍረት ያሳዝን ነበር፡፡ ደስ ብሎኝ ለፋና ድፍን ሃምሳ ብር ሰጠኋት፣ ደስ ብሏት እየተጣደፈች ወጣች፡፡
ፋና ወደ ማታ አንድ የተጠቀለለ ነገር ይዛ ወደ ክፍሌ ገባች፡፡ ፊቷ በደስታ ፈገግታ ተጥለቅልቋል፡
፡ ጥቅልሉን ፈታታችና አንድ ጥቁር የሴት ጅንስ ሱሪ አወጣች፣ “ለፍቅርዬ ገዛሁላት” አለችኝ፡፡
ሱሪውን ሳይሆን ፋና ፊት ላይ የነበረውን ፈገግታና ደስታ አይቼ መጥገብ አልቻልኩም፡፡ ፋና
እንደዚህ በደስታ ስትሰክር አይቻት አላውቅም፡፡

ትምህርት ቤታቸው ውስጥ በነበረ የስነተዋልዶ ስልጠና ላይ ተሳትፋ በተሰጣት አበል ከእኔ ሰላሳ
ብር ጨምራ ለፍቅርተ ይህን ሱሪ ገዛች፡፡ ፋና እንዲህ አይነት ልጅ ነበረች፡፡ ቁንጅናዋ የልብሷን
ተራነት ይሸፍነዋል እንጂ ለራሷ አንድም የረባ ልብስ የላትም፡፡ አዲሱን ሱሪ ይዛ ፍራሽ ጫፍ
ላይ ተቀመጠችና በጀርባዋ ተደገፈችኝ፡፡ የሆነ ርካታ ይነበብባት ነበር፡፡
“ፍቅርዬን እወዳታለሁ ከህፃንነታችን ጀምሮ ሁሉም ሰው እንደገፋት ነው የኖረችው፡፡ ሁልጊዜም ስለሷ እያሰብኩ እሰቃያለሁ፡፡“ አብርሽ ፍቅር እኮ እንደ መልኳ አይደለችም ደግ ነች፣ ጥሩ እህት፣ ጥሩ ጓደኛ ናት፡፡ ሁሉም ሰው ግን ይርቃታል” አለችና ማልቀስ ጀመረች፡፡ እንባዎቿን ጠረግኩላት፡፡ እንባዋ በንፁህ ጉንጮቿ ላይ ሲንኳለል መስተዋት ላይ የፈሰሰ ውሃ ይመስል ነበር፤ ጉንጯን ሳምኳት ፤ ወዲያው ግን በየት በኩል እንደተንሸራተትኩ እንጃ ከንፈራችን ተገናኘ፡፡ቅልጥ ያለ መሳሳም ውስጥ ገብተን ይሄን የዘቀጠ ኑሮ የጠቆረ ድህነት ለደቂቃዎች ተሰናበትነው።

ሱሪው ፍቅርተን ቀየራት፡፡ ስትለብሰው ዳሌዋን ሰፋ ኣድርጎ ወገቧን ሸንቀጥ ስላደረገው የፍቅርተ ቁንጅና መቃብሩን ፈንቅሎ ወጣ፡፡ ሱሪውን ስትለብስ አንድ የጥንካሬ መንፈስ የለበሰች ይመስል አስገራሚ በራስ መተማመን ይታይባታል፡፡ ጓደኞቿ ጋር መወጣት፣ አመሻሹ ላይ ከጎረቤት እኩዮቿ ጋር ተያይዛ መዞር ጀመረች፡፡ በዕርግጥም ሱሪው የሰውነቷን ቅርፅ ጎላ አድርጎ አሳምሯት ነበር፡፡ ይህንን አድናቆት ከአንዳንድ ወንዶች ጭምር እንደተቸራትም ፍቅርተ ራሷ በደስታ ለእኔና ለፉና እየነገረችን ስታስቀን ነበር፡፡ ልብስ መንፈስ ነው፡፡ ስጋን ሸፍኖ የስጋን ውበት የሚያጎላ መንፈስ፡፡ ይሄ መንፈስ ሱሪ ተመስሎ ፍቅርተ ላይ አርፎ ነበር ፡፡

የእነፉና ህይወት ከቀን ወደቀን ወደባሰ ድህነት እየተዘፈቀ ነበር የሚሄደው፡፡ እማማ አመለ አልፎ
አልፎ ልብስ ያጥቡላቸው የነበሩ የመንገድ ስራ ሙያተኞች ነበሩ፡፡ ከዛች የሚያገኟት ገቢ እኔ
በየወሩ ከምሰጣቸው የኪራይ ብር ጋር ተዳምራ ኑሯቸውን ስትደጉም ኖራለች፡፡ ታዲያ የመንገድ
ስራ ባለሙያዎቹ መንገዱን ሰርተው ስለጨረሱ የእማማ አመለም ገቢ ተቋረጠና ቤተሰቡ የባሰ ችግር ላይ ወደቀ፡፡ አንዳንድ ቀን የወትሮውን ቡና ማፍሊያ ብር ስለሚያጡ ሁላችንም በጊዜ
እንተኛለን፡፡ ቤቱ እንደ መቃብር ቤት ፀጥ ይላል፡፡ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እንዲሉ በሰፈሩ
ለሚያልፈው መንገድ ግንባታ ቤታቸው በቅርቡ እንደሚፈርስ ለእማማ አመለ ተነገራቸው፡፡
እማማ አመለ ይህን መርዶ እንደሰሙ ሙሉ ቀን ታምመው ከአልጋቸው ሳይነሱ ዋሉ፡፡

አንድ ቀን ታዲያ ፍቅርተ ትምህርቷን አቋርጣ ካፍቴሪያ በእቃ አጣቢነት ለመቀጠር መወሰኗን ለቤተሰቡ አሳወቀች፤ መርዶ ነበረ፡፡ እማማ አመለ እያለቀሱ እግሯ ላይ ወድቀው ለመኗት፡፡ ፋና ፊቷ ገርጥቶ እና አይኖቿ በእንባ ተሞልተው ዝም ብላ ፍቅርተን እና እናቷን ትመለከታለች፡፡በብዙ ልመና ፍቅርተ የዛን ቀን ትምህርት ቤት ሄደች፡፡ ፋና ፊቷ በሐዘን ድባብ ተውጦ ከወትሮ ዝምታዋ ሺ ጊዜ የገዘፈ ዝማታ ውስጥ ሰጥማ ዋለች፡፡ የዛን ጊዜ ፋና የአስራ ሁለተኛ ክፍል ፈተና ወስዳ ውጤት እየተጠባበቀች ነበር፡፡

በቀጣዩ ቀን ወደ ማታ ላይ ፋና ወደ ክፍሌ መጣች፡፡ አልሳመችኝም፣ ትክዝ ብላ ፍራሽ ጫፍ ላይ ተቀመጠችና “አብርሽ አረብ አገር ልላክሽ የሚለኝ የሆነ ጎረቤታችን አለ፣ ብዙ ልጆች ልኳል
እዚሁ እኛ ሰፈር ነው ተፈሪ የሚባለው ታውቀው የለ ?” አለችኝ፡፡

“እና…” አልኳት አሁኑኑ ብርር ብላ ትሄድብኝ ይመስል ስጋት ሁለመናዬን ወርሮት እጆቿን
በእጆቼ እየያዝኩ፡፡ ደንግጬ ነበር፣ መተንፈስ ሁሉ አቅቶኝ ነበር፡፡
“አይ ቢያንስ ፍቅር ትምህርቷን እስክትጨርስ ለሁለት ዓመት ሰርቼ ብመለስ ብዬ አሰብኩ፤
በዛ ላይ ይሄ ቤት ከፈረሰ የት እንወድቃለን ዘመድ የለን መጠጊያ” አለችኝ፡፡ ድንጋጤዬ
አስደንግጧት ሳይሆን አይቀርም ስትናገር ፈርታ ነበር፡፡

“አብደሻል ፋኒ…ምን ሰይጣን ነው ይሄን ያሳሰበሺ..እንዴት እንደዚህ አይነት መጥፎ ነገር ታስቢያለሽ” ጮህኩባት ::

“ኧረ እብርሽ ቀስ እማማ እንዳትሰማ አለችኝ በጭንቀት በአገጯ ወደዛንኛው ክፍል እየጠቆመች።
👍26
ስሚኝ ፋኒ ! ትምህርቴን ልጨርስ፡ አንድ ዓመት የማትሞላ ጊዜ ናት የቀረችኝ፡፡ እንደጨረስኩ
እንጋባለን፡ ስራ እይዛለሁ፡፡ ከዛ በኋላ አንቸገርም እባክሽ ለዚህች
አጭር ጊዚ ብለሽ መጥፎ
ነገር አታስቢ ፋናን ጨምድጄ ይዤ የምናገረው ከልቤ ነበር እንደ እብድ ለፈለፍኩ፡፡ የምናገረው ከልቤ ነበር፡፡ ፋናን ማግባት በምድር ላይ ካሉ ጉዳዮች ሁሉ ቅድሚያ የምሰጠው ጉዳይ ነበር፡፡ ፊቷ ላይ የነበረው ባዶነት ፣ ዓይኖቿ ውስጥ የነበረው ተስፋ መቁረጥ የነገረኝ ነገር ነበር፡፡ ፋና ስጋዋን አስቀምጣ ቀድማ ወደማታውቀው ዓለም ሄዳለች፡፡ በቃ የለችም ፡፡ ሳምኳት ምንም አልተሰማትም ! ፋና የኔ ውብ የእኔ መለአክ እንኳን ስሚያት ዓይኖቻችን ሲተያዩ ፊቷ በፍቅር ስሜት የሚቀላው ፋና አይኔ እያየ ከስማለች፡፡ እንደ ግዑዝ ተራራ ከስሩ ውሃ እንደሚያመነጭ ግዑዝ ስጋዋ ብቻ እንባ እያፈለቀ አጠገቤ ተቀምጧል፡፡

“ምናባቴ ላድርግ አብርሽ ጨነቀኝኮ..ለስሙ የመጀመሪያ ልጅ ነኝ…ትልቅ እህት ነኝ፡፡ ቤተሰቦቼ በችግር ሲያልቁ እጄን አነባብሬ ማየት ብቻ ሆነ ስራዬ፡፡ እህቴ በብስጭት አንድ ነገር ብትሆንብኝ ዘላለም ሲፀፅተኝ ይኖራል፡፡ ማነው የዚህ ቤተሰብ ታዳጊ፡፡ ዘመድ የለንም፣ ማን መጥቶ ከዚህ መከራ ያውጣን ? ..መሃል አዲስ አበባ ላይ ቤተሰቦቼ በረሃብ ሲሞቱ ዝም ልበል ?…መሃል አዲስ አበባ ቤተሰቦቼ በድርቅ ይለቁ ? …ጎረቤት የሚሰራ ወጥ እየሸተታቸው አንጀታቸው ታጥፎ
ሲተኙ ዝም ልበል ? ንገረኛ አብርሽ ! እሺ ምን ልሁን፣ ሴተኛ አዳሪ ልሁን? እናቴ የቡና ሱስ
እያሰቃያት አይኗ እንባ እያጎረፈ ጎረቤት የሚወቀጥ ቡና ድምፅ እያዳመጠች “ቡና በጠሩኝ”
እያለች ስትመኝ እያየሁ ስንት ዓመት በዝምታ ልኑር?…አንዲት ልጆቿን ለማሳደግ እድሜ ልኳን
የተራበች የተንከራተተች ባልቴት ልጆቿም ደርሰው በርሃብ ስትሰቃይ እያየች ዝም የምትል ልጅ
ልጅ ትባላለች ? እሄዳለሁ ! የትም ቢሆን እሄዳለሁ” ብላኝ እንባዋን ጠራርጋ ከከፍሌ ወጣች፡፡
አፈር ለብሶ በዝምታ የኖረ ፈንጅ የድህነት ጨካኝ እግር ረግጦት ፈነዳ ፤ ውስጤ በፍንዳታው
ሲናጥ ይሰማኛል፤ የአብሮነት ከተማ ሲፈራርስ፣ የፍቅር ቅርስ ሲወድም ይታየኛል፡፡

ማታ ላይ ፍቅርተ ፊቷ ሳቅ ለብሶ ሳቅ ጎርሶ መጋረጃዬን እስኪገነጠል በርግዳው ገባች፡፡ ተጠምጥማ ጉንጬን ሳመችኝ ፡፡ እውነቱን ለመናገር በዛ ከንፈር አፈሰችኝ ማለት ይሻላል ! ከዛም ድምጿን ቀንሳ፣ “ቀጠረኝ” አለችኝ፡፡ ለሶስት ዓመት ያፈቀረችው ልጅ ቅዳሜ ሊያገኛት ቀጥሯት ነበር፡፡
“ለምን?….እንዴት?” አላልኳትም የፋና ጉዳይ እያብሰለሰለኝ ነበር፡፡ ብቻ ለማስመሰልና አብሬያት
ለመደሰት ሞከርኩ፡፡ ፍቅር ግን እንዴት ኃያል ነው በእግዚአብሔር ችግር አያግደው ድህነት
በቃ በመከራ የተከበበን ሰው ከመሬት አስነስቶ ያስፈነድቀዋል ወይንስ ያፈቀረ ሰው ለሌላው
የማይታይ ላፍቃሪው ብቻ የሚገለጥ ከችግር፣ ከድህነት፣ ከመከራ የሚታደግ የመላእክት፣ የእሳት ሰረገላ አገሩን ከብቦ ይታየዋል ?

ለፍቅርተ ቀጠሮ በነገረችኝ ሰዓት ቸልተኛ ልሁን እንጂ እርሷ ደስታ የፋና የስደት ሐሳብ
ይጨነግፋል ብዬ ስላሰብኩ በሚያስፈልጋት ሁሉ ከጎኗ ሆኜ ድጋፍ ለመስጠት ወሰንኩ፡፡ ቅዳሜ ጠዋት ሀምሳ ብር ሰጠኋት ላለመቀበል አንገራግራ ነበር ፀጉርሽን ተሰሪ ጀግሞ ቀጠሮ ቦታ
ባዶ እጅ አይኬድም” ብዬ አሳመንኳት፡፡ ብሩን ተቀበለችኝ፡፡

ጥቁር ሱሪዋን ከአሮጌው ሻንጣ አወጣችና ማጠብ ጀመረች፣ “ይሄ ሱሪ እዳውን አየ እስቲ አሁን መች
ለበሽውና የምታጥቢው” አሉ እማማ አመለ፡፡ ፍቅርተ እያንጎራጎረች አጠባዋን ቀጠለች፡፡ በዚህ ሰዓት እግዜር ወርዶ ቢናገራትም መስማቷን እንጃ ! ሱሪውን አጥባ ስትጨርስ አስተካክላ ገመድ ላይ አሰጣችና ወደ ፀጉር ቤት በደስታ እየተንሳፈፈች ሄደች፡፡ እኔም “ክላስ” ስለነበረኝ ወደ ግቢ ሄድኩ፡፡

ከሰዓት በኋላ ወደ ስምንት ሰዓት አካባቢ ከምማርበት ኮሌጅ ስመለስ እማማ አመለወርቅ
በራቸው ስር ሁልጊዜ የሚቀመጡባት ጠፍጣፋ ድንጋይ ላይ ተቀምጠው አገኘኋቸው፡፡አይናቸው ቡዝዝ ብሎ በሀሳብ በመመሰጣቸው እስካናግራቸው ድረስ አጠገባቸው መድረሴንም አላዩም ነበር፡፡ ለወትሮው እዚህች ድንጋይ መቀመጫ ላይ የሚቀመጡት እጃቸው አጠር ሲል ለእለት ቡና ብር ቢጤ ሲቸግራቸው ነበር፡፡ የድንጋይ ወንበሯ የመተከዣ መድረካቸው ናት፡፡

“ማዘር ምነው ሰላም አይደሉም እንዴ ?” አልኳቸው፡፡

ቀጥ ብለው እንባ በቋጠሩ ዓይኖቻቸው ተመለከቱኝና ሳግ ተናነቀው አሳዛኝ ድምፅ ! “የፍቅርዬን ሱሪ ወሰዱባት አብርሽ” አሉኝ ሌባ ቁሳቁስ ብቻ ሳይሆን ተስፋ ጭምር እንደሚሰርቅ የገባኝ ያኔ ነው፡፡ ፍቅርተ ለዓመታት ስትመኘው ከኖረችው ፍቅር፣ በተዓምር ከተሳካ ቀጠሮ በአንድ
ሱሪ ምክንያት መቅረት አልፈለገችም፡፡ የሆዷን በሆዷ አድርጋ ሰፈር ውስጥ ወዳሉ እኩዮቿ ሁሉ እየሄደች ልብስ እንዲያውሷት ጠየቀች አልተሳካላትም፡፡ ሁሉም ልብስ አላቸው፣ ሁሉም ልብሳቸውን የማያውሱበት ምክንያትም አላቸው፡፡ ሁሉም ግን አንድ ተራ ልብስ በዚያች ቀን ለፍቅርተ ከንጉስ ካባ የበለጠ ዋጋ እንደነበረው አያውቁም ነበር፡፡

ፍቅርተ አንገቷን ደፍታ ወደ ቤት ገባችና ሁልጊዜ ፋና ትቀመጥበት የነበረው ኩርሲ ላይ ተቀመጠች ፡፡ የፋናን ወንበር ብቻ ሳይሆን የፋናን ዝምታ ወረሰች፡፡ ከዛን ቀን ጀምሮ ፋናም ዝም፣ ፍቅርተም ዝም ! እማማ አመለ ብቻ እንዲሁ የልጆቻቸውን ዝምታ ለመስበር የባጥ የቆጡን ያወራሉ፡፡ የማታ ማታ ቡናችን እንደወትሮው አይደምቅም ነበር፡፡ የፍቅርተን ሱሪ የወሰደው ሌባ የፍቅርተን ምላስ የወሰደው እስኪመስለኝ ፍቅርተ ከዛ በኋላ እንደበፊቱ ስታወራ ሰምቻት አላውቅም፡፡

“አብርሽ ሰላም ነው” በቃ የምታናግረኝ እችን ብቻ ነበር፡፡ እንደ በፊቱም እቤቴ አትመጣም፡፡
ከትምህርት ቤት ስትመለስ የእማማ አመለን ነጠላ በደንብ ልብሷ ላይ ጣል ታደርግና ቤተከርስቲያን ትሄዳለች፡፡ አንዳንዴ በጣም አምሽታ ስለምትመለስ እና ጧት ስለምትወጣ ለሁለት ለሶስት
ቀን አንነጋገርም፡፡ በስሱ መጋረጃ ዓይኖቼን ልኬ በደበዘዘው ብርሃን የሰለቸውና ከወትሮው
የባሰ አስፈሪ የሆነ ፊቷን አያለሁ፡፡

ፋና ጋር የነበረን ግንኙነት ግን ቀስ በቀስ እንደነበረው ተመለሰ ፤እንደውም ከበፊቱ የበለጠ
አብረን መዋል ጀመርን፡፡ ፋናም የበፊቷ አፍቃሪ ፋና ሆነች፡፡ ዓለምን ረስተን በዛች ደሳሳ ጓዳ
ውስጥ የራሳችን ፀሐይ፣ የራሳችን ጨረቃ፣ የራሳችን ከዋክብት ያሉባት ዓለም ፈጠርን ፣ ፋናን
ያፈቀርኳት ሳይሆን እኔን ራሴን የሆነች እስኪመስለኝ ሁሉ ነገሬ ሆነች፡፡

የሶስተኛ ዓመት ትምህርት እንዳለቀ ለእረፍት ወደ ቤተሰቦቼ ለመሄድ ምን ያህል እንደተጨነቅኩ መግለፅ አልችልም፡፡ ፋናን ትቼ መሄድ ራሴን ትቼ ከመሄድ በምንም አይተናነስም፡፡ ግን የግድ
መሄድ ነበረብኝና ወደ ቤተሰቦቼ ጋር ክፍለ ሐገር ለሁለት ወር እረፍት ሄድኩ፡፡ ለተከታታይ
ሁለት ሳምንታት ፋና በህዝብ ስልክ እየደወለችልኝ እናወራ ነበረ፣ ከዛ በኋላ ግን ድምፅዋ ጠፋ፤
ለእስራ አምስት ቀናት ጠበቅኩ ፤ ፋና አልደወለችም፡፡ የማውቀው ስልክ አልነበረኝም፣ ፋናም
👍17
ስልክ አልነበራትም ናፍቆቷን መቋቋም ለእኔ ስቃይ ነበር ፡፡
በመጨረሻ ወሰንኩ፡፡ ቤተሰቦቼን የምማርበት ኮሌጅ እንደጠራኝ በመንገር ማቄን ጨርቄን
ሳልል በአንድ ወሬ ወደ አዲስ አበባ ተመለስኩ፡፡ አዲስ አበባ ስደርስ ልቤ ፈርቶ ነበር፡፡ እቤት
ስደርስ እማማ አመለ አንገቴ ላይ ተጠምጥመው ሳሙኝ፡፡ እንባቸው አንገቴ ስር ሲረጥበኝ ነበር
እያለቀሱ መሆኑን ያወቅኩት፡፡
ወደ ቤት ስገባ ቤቱ ካለወትሮው ጭር ብሏል፡፡ እማማ አመለ ጉድ ጉድ ብለው ቡና አፈሉ፣
“ድንገት መጣህብኝ” ብለው ቁራሽ እንጀራ በበርበሬ አቀረቡልኝ እና የመጀመሪያውን ቡና
ቀድተው ሲያቀብሉኝ እጃቸው ሲንቀጠቀጥና ሲኒው ከማስቀመጫው ጋር በእጃቸው እንቅጥቃጤ ምክንያት ሲንቀጫቀጭ ተመለከትኩ፡፡ ልቤ የባሰ ፈራ፡፡

“እቡዬ ይሄውልህ ፋኒዬ ድንገት ሳላስበው ብድግ ብላ አረብ አገር ሄደችብኝ” አሉና እንባቸውን
ዘረገፉት ! የያዝኩት ቡና ሳላስበው ከእጄ ላይ ወድቆ ተከነበለ፡፡

እንዴት ማዘር?…ማን ወሰዳት?…እርስዎ እንዴት ዝም ይላሉ?…” የጥያቄ መዓት ዘረገፍኩባቸው፤
ራሴን መቆጣጠር አልቻልኩም ፤ እማማ አመለ ግን አንገታቸውን ደፍተው አንዲት የቄጤማ ዘለላ
እያፍተለተሉ ስቅስቅ ብለው ከማልቀስ ውጭ ቃል አልተነፈሱም፡፡ ሽበት የወረረው ፀጉራቸው፡ቆዳቸው፣ በእርጅና ብዛት የተጨማደዱ እጆቻቸውና አስር ቦታ ላይ በከር የተሰፋ ኮንጎ ጫማ ያጠለቀ እግራቸውን ስመለከት ከፋና ናፍቆት ጋር ተደማምሮ እንባዬ ከውስጤ ገነፈለ ፡፡እማማ አመለ ማልቀሴ አስደንግጧቸው ከፍራሻቸው ተነስተው መጥተው ጎኔ ተቀመጡና እንደ ልጅ አጥንታም ደረታቸው ላይ ራሴን አስጠግተው አቀፉኝ፡፡ ሁለታችንም በዛች ልትፈርስ አንድ ሃሙስ በቀራት ደሳሳ ጎጆ ስቅስቅ ብለን ተላቀስን፡፡
ወደ ማታ ላይ ፍቅርተ መጣች፡፡ ገና ስታየኝ አቅፋኝ መነፋረቅ ጀመረች፡፡ በቀጣዩ ቀን የማደርገው ነገር ግራ ገብቶኝ ፍራሽ ላይ ተቀምጬ ስቆዝም ፍቅርተ ወደ ከፍሌ ገብታ የተጣጠፈ ወረቀት
ሰጠችኝ እና ወደ ክፍሏ ተመለሰች፡፡ ፋና የፃፈችልኝ ደብዳቤ ነበር ፤ የፋኒ ትንንሽና ቁልጭ ያሉ ፅሁፎች፡-…

አብርሽዬ መቼም እንደምታዝንብኝ አውቃለሁ፡፡ ጨካኝ ትለኛለህ አውቃለሁ፡፡ ግን….የሌለህበት
እዚህች ብዙ ነገር ያሳለፍንባት ጓዳ እየገባሁ ስንት ቀን አለቀስኩ መሰለህ…ችግራችን ገፋኝ….
በየቀኑ የማየው ነገር እንገሸገሸኝ፡፡ ከአንተ በላይ የቤታችንን ችግር የሚያውቅ ማን አለ አብርሽ? በእርግጥ የዛን ጊዜ ለመሄድ ማሰቤን ስነግርህ የሆንከውን ነገር አይቼ ሐሳቤን ቀይሬ ነበር፤ ግን የፍቅርዬ ሱሪ የጠፋ ቀን በቃ ወሰንኩ፡፡ እንዳትቆጣኝ ሃሳቤንም እንዳታስቀይረኝ ፈርቼ ተደብቄ ደላላው ሰውዬ ጋር አስፈላጊውን ሁሉ ጨረስኩ፣ አንተ ለእረፍት እስከምትሄድ ነበር የምጠብቀው፡፡ ፍቅርዬ በውስጧ የሞተውን ፍቅር፣ የከሰመውን ተስፋ ማዳን የምችልበት ሌላ ነገር የለኝም፡፡
አፈቅርሃለሁ አብርሽ አከብርሃለሁ እና እመለሳለሁ፡፡እግዚአብሄር እንዲረዳኝ ፀልይልኝ፡፡
ስለምታፈቅረኝ ከልብህ እግዚአብሄርን እንደምትለምንልኝ አውቃለሁ፡፡ አብርሽ እዛ ትልቁ
ዲክሽነሪ ውስጥ የነበረውን ጉርድ ፎቶግራፍህን ሳላስፈቅድህ ወስጄዋለሁ፡፡ ሁልጊዜም ላይህ
እፈልጋለሁ ሁልጊዜም አብርሽዬ…ግን እንዳትረሳኝ ሁልጊዜም አፍቅረኝ፡፡

አብርሽ ትወደኝ የለ ? እማማን ትወዳት የለ ? ፍቅርን ትወዳት የለ ? እኔ እና አንተ በፍቅር
ልናሳልፋቸው ከምንችላቸው ውድ የፍቅር ጊዜያት ሁለት ዓመት ለምንወዳቸው ሰዎች ብንሰጥ
ሁሉንም ነገር ታውቀዋለህና ይቅር ትለኛለህ ብዬ አስቤ ነው፡፡ እንኳን እንዲህ ርቄህ መሄድ ከዚህች መጋረጃ አልፌ ከክፍልህ ስወጣ አልቅሽ አልቅሽ እኮ ነው የሚለኝ፡፡ አብርሽ እፈራለሁ፤ ከፊቴ ምን እንደሚጠብቀኝ አላውቅም ግን ምናባቴ ላድርግ…እመብረሃን ትርዳኝ ”

ደብዳቤውን አንብቤ ስጨርስ አቅመቢስነት ተሰማኝ፡፡ በቃ ! ከአሁን በኋላ እድሜ ልኬን
ለማንም ለምንም የማልጠቅም ከንቱ መሆኔ ገዘፈብኝ፡፡ ፍራሽ ላይ በደረቴ ተኝቼ ወደ ዛኛው
ክፍል በትካዜ መመልከት ጀመርኩ፡፡

ከመጋረጃዬ ባሻገር ድህነት የነገሰበት ዓለም ይታየኛል የተራቡ ባልቴቶች ቅንጦት ባሰከራት
ከተማ ስር ተቀብረው ይታዩኛል፡፡ ሊሰደዱ የሚያኮበኩቡ ወጣቶች ታዳጊ አጥተው ይታዩኛል
ትምህርታቸውን ትተው ለጉልበት ስራ የተሰለፉ ወጣቶች ይታዩኛል፡፡ ለእለት ጉርስ ለዓመት ጉርስ
የተቸገረ ቤተሰብ ይታየኛል፡፡ ከመጋረጃው ወዲህ ክፍሌ ውስጥ ሬዲዮው ያወራል ስለ ሙዚቃ ያወራል፣ ስለ ልብስ ያወራል፣ ስለ ፅዳት ያወራል፣ ስለ እድገት ያወራል፣ ስለ ፖለቲከኞች ምርጫ ያወራል፣ የአገር መሪዎችን ያሞካሻል፡፡ ሬዲዮው አጠገብ በልቼ የተረፈኝ ዳቦ በወረቀት ተጠቅልሎ
ተቀምጧል፡፡ ከጎኑ እንቁላል የተጠበሰበት መጥበሻ ከነተረፈ የእንቁላል ጥብሱ ይታየኛል፡፡
እኔ ያለሁበት ሆነው የእማማ አመለን ቤተሰብ ሲመለከቱት ይህ ቤት “ከሰሃራ በታች” ነው፡፡
ችግሩ ፣ተስፋ ማጣቱ ፣ስደቱ የተጧጧፈበት፣ ሰው በአይነውሃው የሚጠላበት፣ በተፈጥሮ መልኩ ደረጃው ከፍና ዝቅ የሚልበት፣ ይሄ ቤት “ከሰሃራ በታች” ነው ! እኔ ቤታቸውን ተከራይቼ የምኖረው ስደተኛ ባለቤቶቹ ተወልደው ባደጉበት ጓዳ በችግር ሲሰቃዩ እየታዘብኩ ነውና ይሄ ቤት “ከሰሃራ በታች” ነው፡፡ አዲሳባ እንዲህ ናት ! አገሬ ከነጭ ልብሷ፣ አገሬ ከጠጅና ጮማ ግርጌ እቻትና፡፡ በስስ መጋረጃ ድንበር የተከለሉ ጎረቤቶች አንዱ ብሩን መጣያ አጥቶ በጥጋብ ሽቅብ ሲሸና ከመጋረጃው ጀርባ በረሀብ ከንብል የሚሉ እልፎች የሚኖሩባት አገሬ እቻትና |

ከተመረቅኩ በኋላ አዲስ አበባን ለቅቄ ወደ ቤተሰቦቼ ሄድኩ፡፡ እዛው ስራ ስላገኘሁ አዲስ አበባን
ለአራት ዓመታት ተመልሼ አላየኋትም፡፡ ፋናም በውስጤ ደበዘዘች፡፡ቀስ በቀስ ያች የፍቅር
ጀምበር በመለያየት አድማስ ጠለቀች፡፡ ሌላ ህይወት፣ ሌላ ታሪክ ውስጥ ገባሁ ፡፡ ከአራት
ዓመት በኋላ የማስተርስ ትምህርቴን ለመቀጠል ወደ አዲስ አበባ መጣሁ ፡፡
ሂድ! ሂድ!” እያለኝ ከስድስት ወራት በላይ እነ እማማ አመለ ሰፈር ሳልደርስ ቆየሁ፡፡ ምን
እንዳስፈራኝ ባላውቅም ውስጤ በፍርሃት ይታመስ ነበር፡፡ አንድ ቀን ግን ወሰንኩ፡፡ ታክሲ ይዤ ወደ ወሎ ሰፈር ሄድኩ፡፡ ከታክሲ ስወርድ የገጠመኝ ነገር አስደንጋጭ ነበር፡፡ የእነፋና
ቤት ይቅርና ሰፈሩ ራሱ ምልክቱ ጠፍቷል፡፡ ሰፈሩ የለም መንገድ ሆኗል ቀለበት መንገድ
ሆኗል በረሀ ሆኗል፡፡ ወገቤን ይዤ ቆምኩ፤ ግራ ገባኝ፤ እንደ አዲስ ፋና ናፈቀችኝ፡፡ እማማ አመለን ማየት ፈለግኩ ! ሁሉም የሉም፡፡ ተስፋ ቆርጬ ተመለስኩ፡፡
ከብዙ ጊዜ በኋላ የማስተርስ ትምህርቴን አጠናቅቄ በምርቃቴ ማግስት ለምርቃት የተነሳሁትን
ፎቶዬን ለመውሰድ ካዛንችስ ወዳለ አንድ ፎቶ ቤት ሄድኩ፡፡ ሮዳስ የምትባል ልጅ አብራኝ
ነበረች፡፡ ሮዳስ ፍቅረኛዬ ናት፡፡ ፍቅር ከጀመርን ዓመት አልፎናል፡፡ እርሷም እንደኔው አዲስ
አበባ ዩኒቨርሲቲ ማስተርሷን ስትሰራ ነው የተገናኘነው፡፡ ፎቶ ቤቱ እንደደረስን ፎቶ ያነሳንን
ልጅ አገኘነው፡፡ የምርቃት ኮሚቴ ሆኜ ስሰራ ፎቶ የሚያነሳው ልጅ ጋር በደንብ ተግባብተናል፡፡
👍21
ፎቷችንን እስኪሰጠን ለእኔና ለሮዳስ ሻይ አስመጥቶልን ስለምርቃት ፎቷችን የባጥ የቆጡን
እያወራልን ስንጠብቅ፣ ድንገት ፎቶ ቤቱ መስተዋት ላይ የተለጠፈ አንድ ሰላሳ በአርባ ሴንቲሜትር
ስፋት ያለው ፎቶ ተመለከትኩ፡፡ ምን አስፈንጥሮ እንዳስነሳኝ አላውቅም፡፡ ወደ መስተዋቱ
ተንደርድሬ ሄድኩና ቆምኩ ፋና ! ራሷ ናት…የራሷ የፋና ፎቶ ነው፡፡
የለበሰችው አጭር ቀሚስ ፍም የመሰለ ቀይ ታፋዋን አጋልጧታል ቢሆንም ፋና ናት ! ዓይኖቿን ጨፍና ወደ ሰማይ አንጋጥጣለች፡፡ ቀይ የከንፈር ቀለም የተቀቡ ከንፈሮቿ በመጠኑ ከፈት ብለዋል፡፡ ፀጉሯ ባጭር ተቆርጦ ወርቃማ ቀለም ተቀብቷል፡፡ ቢሆንም ፋና ራሷ ናት! አፍንጫዋ ተበስቶ ቀለበት ተንጠልጥሎበታል፡፡ ጡቶቿ ደረቷ ላይ በሰፊው እስከ ሆዷ ድረስ ቅድ ባለው ቀሚሷ ምከንያት ግራና ቀኝ በግማሽ ብቅ ብለው ይታያሉ፡፡ ራቁቷን ናት ማለት
ይቀላል፡፡ ተረበሽኩ፡፡ ጩህ..ጩህ አለኝ፡፡

ጓደኛዬን ሮዳስን ረስቻት ጉርድ ፎቶ በመቀስ እየቆራረጠ ከመደርደሪያው ኋላ ወደ ቆመው ፎቶ አንሺ ተመለስኩና ወደ ፋና ፎቶ በእጄ እየጠቆምኩ፣

“ይህችን ልጅ ታውቃታለህ?” ብዬ ጠየቅኩት፡፡

ለአመል ያህል ወዳመለከትኩት ፎቶ ዓይኑን ላከና በፍጥነት መለሰልኝ፣ “ከዚህ ቀጥሎ፣ ቀጥሎ ያለው ሶስተኛው ቤት ውስጥ ትሰራለች፡፡ ከአረብ አገር ነው የመጣችው፣ አዕምሮዋ ትንሽ ትንሽ ችግር አለበት፡፡ ተጠፍራ ነው የመጣችው፡፡ ደግሞ አረቦች ደፍረዋት የወለደቻት አንዲት ልጅ
አለቻት” አለኝ፡፡

“ምንድን ነው ቤቱ ?ማለቴ የምትሰራበት…"

“ቡና ቤት ብሎኝ ወደ ስራው ተመለሰ !

«እና ቡና ቤቱ ውስጥ ምንድን ነው የምትሰራው” አልኩት ባለማመን፡፡
ቀና ብሎ በመገረም ተመለከተኝና፣ “ሴት ልጅ ቡና ቤት ውስጥ ምን ልትሰራ ትችላለች አብርሽ?” ብሎኝ ጥያቄዬን በጥያቄ መለሰልኝ፡፡ ቀስ ብዬ ስዞር ሮዳስ ጎኔ ቆማ ልጁ የተናገረውን ሁሉ ስታዳምጥ አገኘኋት፡፡ ፎቷችንን ተቀብለን ስንወጣ ሮዳስ እንደ ቀልድ እንዲህ አለችኝ፣

“ደግሞ ብለህ ብለህ የሴተኛ አዳሪ አድራሻ መጠየቅ ጀመርክልኝ ?” አልመለስኩላትም፡፡ ሮዳስ ዛሬ ካለችበት የትምህርት እና የኑሮ ደረጃ ላይ ቆመው ቁልቁል ወደፋና ከተመለከቱ፣ ፋና…ከሰሃራ በታች ናት፡፡

አለቀ
11👍4😢2🎉1
አትሮኖስ pinned «#ከሰሀራ_በታች ፡ ፡ #አራት(መጨረሻ) ፡ ፡ #በአሌክስ_አብርሃም ...ከፋና ጋር ከተሳሳምንባት ቅዳሜ በኋላ ዋና ስራችን የእማማ አመለ እና የፍቅርተ እግር ሲወጣ መጠበቅ ሆነ..በቃ ወጣ ሲሉ ፋና ወደ ክፍሌ ሮጣ ትመጣና እቅፌ ላይ ናት፣ከንፈሮቻችን እንዳይገናኙ ማድረግ ከሁለታችንም አቅም በላይ ነበር፡፡ በፍቅር ሰከርን፤አንዳንዴ እማማ አመለ ቤት ውስጥ ሆነውም ፋና ተነስታ ወደ ክፍሌ ትገባለች፣“አብርሽ…»
#ትኩሳት


#ክፍል_ሀያ


#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር


...ዛሬ ግን ሲልቪ አላዘነችም፡
የተለመደው ሳቋ አይኖቿን እየደጋገመ ያበራቸዋል፣ ከንፈሮቿን
ያለማቋረጥ ይከፋፍታቸዋል። እራት ላይ ሁለት ጠርሙስ ወይን
ጠጥተን ነበር፣ አሁን ሁለት ጠርሙስ ቢራ ስንቀላቅልበት ጊዜ ወሬአችን ሞቀ.
«አቤት እንዴት ነው ያማርሽኝ!» አልኳት
«ሱሪ ስለለበስኩ ነው?»
«ግማሽ»
«ግማሽስ?»
«ከስሩ ሙታንቲ ስላላረግሽ ነው። ለምን ሙታንቲ
አልለበስሽም?»
«ለምን ይመስልሀል?» አይኖቿኸ ውስጥ ያ የሚያሰክረኝ ቅንዝር
ይታያል
«እኔ እንጃ፡፡ ለምንድነው?»
«ግማሹ አንተ እንዳሁን እንድትመኘኝ ነው»
«ግማሹስ?»
«አይ! አይነገርም፡፡ በብርሀን አይነገርም፡፡» የአፏ አከፋፈት!
«ንገሪኝ። ንገሪኝ፡፡ ለምንድነው ሙታንቲ ሳትለብሺ
የመጣሽው?»
«ልንገርህ?»
«ንገሪኝ!»
«ተው ይቆጭሀል!»
«ንገሪኝ!»
«ሱሪው ጠባብ ነው:: ያለሙታንቲ ስለብሰው ቂጤ የበለጠ
አያምርም? የበለጠ አያስጐመጅም?»
«ያንገበግባል»
«እና ስራመድ ወንዶቹ እንዴት እንደሚያዩኝ አላየህም?»
ቅናቱ ጀመረኝ
«አላየሁም» አልኳት
«ያዩኝ ነበር። ይታወቀኛል'ኮ፡፡ ስራመድ ከኋላዬ ሆነው
ሲያዩኝ፣ አይናቸው ከዳሌዬ ጋር ሲንከራተት ይታወቀኛል፡፡»
«እና ምን ይሰማሻል?»
«ደስ ይለኛል፣ ዛሬ በሀይል አላምርም?»
«ታምሪያለሽ፡፡ ግን ከሌላ ጊዜ ይበልጥ እንደምታምሪ እንዴት
አወቅሽ?»
«ይታወቀኛላ»
«እንዴት ይታወቅሻል?»
«ውስጤ ይሰማኛል፡፡ አየህ፣ ዛሬ ወንድ አምሮኛል። በሀይል
አምሮኛል። ስለዚህ፣ ፊቴ፣ ገላዬ፣ አረማመዴ ሁሉ ወንድ ሊስብ
ይፈልጋል። ስለዚህ በሀይል አምራለሁ።»
የትላንቱ ሌሊት አይነት ቅናት ውስጤ መንቀሳቀስ ጀመረ
«እንዴት ነው የምታየኝ አንተ!?»
«እንዴት ነው?»
«አማርኩህ መሰለኝ»
«በጣም አምረሽኛል»
«እኔም አምረኸኛል። ግን ዛሬስ ልታጠግበኝ የምትችል
ኣይመስ ለኝም፡፡ ዛሬ የያዘኝ ምኞት እንደ እሳት ነው:: ለማጥፋት
ብዙ ብዙ ውሀ ይፈልጋል፡፡ አንተ ብቻህን ልታጠፋልኝ መቻልህን
እንጃ የትላንቱ ሌሊት ቅናት እንቅ አደረገኝ፣ ሌላ
ወንድ እንዲያምራት ተመኘሁ
«እና ምን ትፈልጊያለሽ? ንገሪኝ እስቲ»
«ትቆጣለሁ!»
«ይልቅ ንገሪኝ»
«ንገሪኝ፡፡ ምን ያምርሻል?»
«ወንድ ያምረኛል። ሶስት አራት ቆንጆ ቆንጆ ወንድ ባጎኝ
እፈቅዳለሁ፡፡
«እንድ አይበቃሽም?»
«አይበቃኝም። አልጠግብም፡፡ ዛሬስ አንተ እንኳ ብትሆን
እታጠግበኝም፡፡»
እና ምን ይሻላል?»
«አንተ ባትኖር መፍትሄ ነበረው»
«እኔ ባልኖር እንዲህ አይነት ስሜት ሲመጣብሽ ምን ታረጊያለሽ?»
ጠረጴዛ ላይ ያለውን ጥቁር ቦርሳዋን መታ እያደረገች
«ማስታወሻ ደብተሬ ውስጥ የቴሌፎን ቁጥሮች አሉኝ»

«የወንዶችሽ?»

ጭንቅላቷን በኣዎንታ ነቀነቀች
«አሁንም ልትደውይሳቸው ትችያለሽ' ኮ»– ደነገጠኩ፡፡ እንዲህ ማለት መቼ ፈለግኩና? በጭራሽ አልፈለግኩም፡፡ ምን ነካኝ? እስቲ
አሁን እንዲህ ይባላል? ምን አይነት ጉድ ውስጥ ነው የገባሁት!?
እጇን ቶሎ ሰዳ እጄን በሀይል ጨበጠች። አይኖቿ ውብ ብርሀን
ለበሱ፣ ቀያይ ከንፈሮቿን በምላሷ አረጠበች፣ ከውስጥ ወተት መሳይ
ጥርሶቿ ይብለጨለጫሉ፡፡ ማማሯ ማስጐምጀቷ ስሜት ባፈነው
ወፍራም ድምፅዋ
«ትፈቅድልኛለህ? ልደውልላቸው? አትጠላኝም? በኋላ
አታባርረኝም? ልደውልላቸው? አንተን ነው የምወደው:: ግን በሽተኛ ነኝ። መሄድ አለብኝ። ግን የምትጠላኝ ከሆነ አልሄድም፡፡ ልደውል?
ልሂድ? ትፈቅዳለህ?»
አቅበጠበጣት፡፡ አሳዘነችኝ፡፡ ደሞ በሀይል አማረችኝ፡፡ እንደዛሬ
አምራኝ አታውቅም፡፡ ግን አሁን ላገኛት ኣልፈለግኩም፡፡
ከሆነልኝና ወደ ሌሎቹ ከሄደችልኝ፣ ከሌላ ጋር መሆኗን እያሰብኩ
መሰቃየት አማረኝ፡፡ እሷ ወንዶች ያማሯትን ያህል እኔ መሰቃየት
አማረኝ፣ መቅናት፣ መቃጠል አሰኘኝ፡፡ ራሲንም ለማወቅ ተጠማሁ፡፡ማን ነኝ? ፍቅር ይዞኛል? እና ፍቅር ምንድነው? ቅናትስ? የሁለቱስ ዝምድና እንዴት ያለ ነው የሚያፈቅሩዋት ሴት ጥብቅ ያለ ሱሪ ለብሳ ሌላ ወንድ ፍለጋ ስትሄድ ማየት፣ ሄዳ ስትመለስ፣ ቢያንስ ቢያንስ ሶስት ወንድ በየተራ ሲደሰትባት፣ ሲስማት፣ ሲልሳት፣ ሲያለፋት ከቆየ በኋላ፣ ከዚያ ተቀብለው ይህን ሁሉ እያወቁ ያችን የሚወዷትን ሴት ማቀፍ፣
መሳም፣ መላስ፣ በቅናት እየነደዱ ሴትዮዋን መተኛት
ይሄ ደሞ ከሁሉ የጠለቀ፣ ከሁሉ የላቀ፣ ከሁሉ የደመቀ ከሁሉ የጨለመ፣ የሚያቃጥል፣ የሚበርድ፣ የሚያስደስት፣ የሚያበሳጭ፣ የሚገድል፣
የሚያድን፤ ከስሜት በላይ የሆነ ስሜት ይሰጥ ይሆን?

«ልሂድ ትፈቅዳለህ?» አለችኝ
«ብኋላ የት አገኝሻለሁ?» አልኳት፡፡ ድምፁ የኔው አይመስልም
ሆቴላችን»
«ከስንት ሰአት በኋላ?»
ሰአቷን አየች
«ከአምስት ሰአት በኋላ፡፡ ልክ በሰባት» አለችኝ
በጠረጴዛው ተንጠራርታ ግምባሬን ሳመችኝ
«አግባኝ፡፡ እባክህን አግባኝ! ይቅር እሺ። ይቅር፡፡ “nous nous
reverons bientôt'' (“አሁን አሁን እንገናኛለን») ብላ እጄን ስማኝ ተነስታ ከካፌው ወጣች። ስትሄድ ረዥም አንገቷን እያወዛወዘችው፣
ወደኋላዋ የተለቀቀው ፀጉሯ ዥዋዥዌ ይጫወታል። ከቀጭን ወገቧ ስር ወፍራም ዳሌዋ ይወዛወዛል፣ ስትራመድ ጠባቡ ሱሪዋ የቂጧን ውብ ቅርፅ ያሳያል ከውስጥ ሙታንቲ አልለበሰችም!!
ከጥቂት ደቂቃ በኋላ፣ ከካፌው ወጥቼ ሲኒማ ገባሁ
እንደ አጋጣሚ ኢንግግር በርግማን የተባለው ገናና የስዊድን ፊልም አዘጋጅ የፈጠረው «ሰባተኛው ማህተም» የተባለው እጅግ የተመሰገነ ፊልም ነበር አንድ የጥንት ስዊድናዊ አርበኛ፣ ከኢየሩሳሌም የመስቀል ዘመቻ ሲመለስ፣ ልክ የክርስትያን ኢውርፓን መሬት እንደረገጠ፣ ሞት የተራ ሰው መልክ ለብሶ ይመጣና
«ልወስድህ መጥቻለሁ» ይለዋል
አርበኛው
«አሁን ካንተ ጋር መምጣት አይሆንልኝም፡፡
ላደርጋቸው የሚገባኝ፣ ግን ገና ያልፈጸምኳቸው፣ አንድ ሁለት ጉዳዮች አሉ» ይለዋል
ሞት «ልወስዳቸው ስመጣ ሰዎች ሁሉ ይህንኑ ነው የሚሉኝ ይለዋል

አርበኛው «እኔ ግን እውነቴን ነው:: ላደርጋቸው የሚገባኝ
ነገሮች አሉ፡፡ . . . በቼስ ጨዋታ የሚችልህ የለም ይባላል» ይለዋል
«እውነት ነው»
አርበኛው «እኔ ግን የምችልህ ይመስለኛል። ይዋጣልን እስቲ።
ምን ቸገረህ? በመጨረሻ ማሸነፍህ አይቀር» ይለዋል
“እሺ እንጫወት»
“እስክሽነፍ ድረስ ልኑር ፍቀድልኝና፣ እኔን ለማሸነፍ ምን ያህል ጊዜ እንደሚወስድብህ እናያለን
«እሺ»
ጨዋታቸውን ይጀምራሉ
እንደሱ ያለ አስደናቂ ፊልም አይቼ አላውቅም።
እጭለማው ውስጥ ሲልቪን አንድ አምስት ጊዜ ብቻ በድንገት
እያስታወስኳት በሀይል ድንግጥ አልኩ:: ግን ያኔውኑ ፊልሙ ከሀሳቢ ያባርራታል። ግሩም ፊልም ነበር። ሲያልቅ ደገምኩት፡፡ በጭራሽ አልጠገብኩትም፡፡ ግን ሶስተኛ ላየው አልቻልኩም፡፡ ሲኒማ ቤቱ ተዘጋ፡፡ ወጥቼ ስለፊልሙ እያሰላሰልኩ ስራመድ ሰአቴን አየሁ። ሰባት ከሩብ ልቤ በሀይል መምታት ጀመረ፡፡ ባለሁበት ቆምኩ።ሲልቪ እንዴት እስካሁን የሷ ሀሳብ አላስጨነቀኝም? ይሄ
ኢንግማር በርግማን እንዴት ያለ ፍፁም አርቲስት ቢሆን ነው?!
እስካሁን ከሱ ጋር ነበርኩ። ከሱ ጋር ስለሞትና ስለህይወት ሳስብ፣
👍24
ስጨነቅ ቆየሁ፡፡ ከሲልቪ መንጭቆ ወስዶ ስለዋናው መሰረታዊ አጣዳፊ ጥያቄ፣ ሞት ስለሚባለው ጥያቄ አዋየኝ፡፡ ሞት ምንድነው? ህይወትስ? ግን ሲልቪን ያስረሳኝ እንደማር በርግማን ብቻውን እንዳልሆነ ገባኝ። እኔም ራሴ ልረሳት ፈልጌ ኖሯል። አልታወቀኝም እንጂ፣ ስለሷና ስለወንዶቿ “ማሰብ ስላስፈራኝ፣ ሸሽቼ ኢንግማር
በርግማንን የሙጥኝ ማለቴ ኖሯል፡፡ በርግማን ከስንት ጨካኝ ስቃይ ከለለኝ! ስንት የላቀ ሀሳብ እሳተፈኝ! አሁን ታድያ፣ በርግማን የሚባለው ግድብ ተነሳ፡ የሲልቪ ሀሳብ በሀይል ጎርፎ መጥቶ አፈነኝ፡፡ ተንገበገብኩ። ላያት ላቅፋት ተንዝገበገብኩ፡፡ አቶቡስ ለመጠበቅ ወይም የሜትሮ ባቡር በዚህ ሰአትም ይሰራ እንደሆነ ለመሞከር ትእግስት አጣሁ:: ታክሲ ተሳፈርኩ፡፡ ሆቴላችን ገባሁ። የክፍላችንን ቁልፍ ሆቴል ጠባቂው (coracierge) ሰጠኝ፡፡ ሲልቪ ገና አልመጣችም ማለት ነው። ሰአቲን አየሁ፡፡ ለስምንት ሩብ ጉዳይ። እመጣለሁ ያለችው በሰባት ነበር:: ንዴቱ ውስጤ እየገነፈለ ወደ ክፍላችን ገባሁ
ንዴቴ ለመጠራቀም ጊዜ አላገኘም። ያኔውኑ በሩ ተንኳኳ።
ሲልቪ በቀስታ እርምጃ ገባች፡፡ በሩን ቆለፈችው:: ተወርውራ እግሬ
ስር ተምበረከከች። እቅፍ አርጋኝ ፊቷን እጭኖቼ መጋጠሚያ ሰፈር
ደበቀች። ማናችንም ቃል አልተናገርንም። ትንሽ ጭንቅላቷን
ከዳበስኩ በኋላ ቀስ አድርጌ አነሳኋትና አቀፍኳት። ትንሽ ቆይቼ
ለቀቅኳትና ልብሴን ማውለቅ ጀመርኩ። እሷም ልብሷን ማውለቅ
ጀመረች። ሁሉን ነገር ስትስራ በዝግታ ነው፡፡ እንደመጠውለግ
ብሳለች፣ አይኖቿ ውስጥ የነበረው የፍትወት እሳት ተዳፍኗል
ሸሚዟን ስታወልቅ ነጭ እንገቷ ላይ አንድ ቀይ ነገር ታየኝ፣
ጠጋ አርጌ አየሁት፣ ተነክሳ ነው። ሳላስበው! በድንገት ሳብ አድርጌ
አፏ ላይ ሳምኳት። ማልቀስ ጀመረች፡፡ እየደባበስኩ
አይዞሽ አይዞሽ አልኳት
«አፈርኩ፣ በሀይል አፈርኩ። እንዴት ቆሻሻ ነኝ! እባክህን
መብራቱን አጥፋው» አጠፋሁት። ሱሪዋን በጭለማው አወለቅኩላት።
አቀፍኳት። ጠረኗ ሌላ ነው፣ ጎረምሳ ጎረምሳ ትሽታለች። ራሲ
ዞረብኝ ላብድ ይታወቀኝ ነበር፤ ግን እብደቱን ለመከላከል
አልቻልኩም፣ አልሞከርኩምም
የት ነበርሽ? የት ነበርሽ? ንገሪኝ! ሳልሞት ንገሪኝ! ሳልፈነዳ
ንገሪኝ!» አልኳት
«እሺ' እሺ የኔ ቢራቢሮ፣ እሺ' እሺ»
«ንገሪኛ!» አልኳት፡ አፏን እየላስኩ፣ ወደ ገላዋ እየተጠጋሁ።
እያቀፈች እየተቀበለችኝ
«ከነሱ ጋር ነበርኩ። በሰባት ልመጣ ነበር፣ የመጨረሻው አልጠግብ ብሉ አልለቅ አለኝ
የመጨረሻው?»
«አዎን»
«ስንተኛው?»
«አራተኛው»
«እውነት? ከተለየሁሽ ጀምሮ አራት ወንድ ተኝቶሻል?»
«አዎን»
«አላምንሽም»
በውብ ፈረንሳይኛዋ፣ በደከመ የጭለማ ድምፅዋ፣ በሹክሹክታ
«ለምን አታምነኝም? አይታወቅህም? አያስታውቅም?» አለችኝ
«ኡ . ዉ! ንገሪኝ፣ ንገሪኝ!»

ነገረችኝ፡፡ የሳሙዋትን፣ የላሱዋትን፣ የነከሱዋትን፣ ሁሉን አንድ በአንድ ነገረችኝ። የስሜቱ እዲስነት፣ ብዛት፣ ጥልቀትና ሀይል
ካሰብኩት በላይ ሆነ፡፡ መጨረሻ ላይ ከስሜት ብዛት ስጮህ በእጂ
አፌን አፈነችኝ። በብዙ ለስላሳ ቃላት «አይዞህ ያንተ ነኝ» እያለች
አባበለችኝ፡፡ ገና ከላይዋ ላይ ሳልወርድ እንቅልፍ ወሰደኝ
እንደ መሞት ነበር እንደዚህ አድርጋ ሲልቪ የግል ገንዘቧ አደረገችኝ፡፡ እንደ ልቧ
ትገዛኝ ጀመር። ሲያሰኛት ትሄዳለች፣ ደሞ በቀን በቀን ያሰኛታል።
በቅርቡ የፈነዳች አበባ መስላ ትሄዳለች፡ ጠውልጋ ደክማ
ትመለሳለች፡ በዝግታ ልብሷን ታወልቅና፣ በተሳመ አፏ
ትስመኛለች፣ በታሽ በለፋ ገላዋ ታቅፈኛለች፣ የረጠበ ነበልባል
ውስጥ ታስገባኛለች ስላቀፏት ወንዶች ትነግረኛለች፣ በዚያ
በልስልስ ፈረንሳይኛዋ «መኖር እንዴት ጥሩ ነው! ውብ ኮረዳ
መሆንና ቆንጆ ጎረምሳ እያቀያየሩ መደሰት እንዴት ጥሩ ነው!
ከዚያ ሁሉ መጥቶ ደሞ አንተ እቅፍ ውስጥ መግባት እንዴት ያለ
ገነት ነው!» ትለኛለች፡፡ መጨረሻ ላይ ልጮህ ስል አፌን
ታፍናለች። «አይዞህ የኔ ቆንጆ፣ አይዞህ ያንተው ነኝ፣ የኔ ቢራቢሮ
አይዞህ፤ አይዞህ፡፡ ሌሎቹን ከምንም አልቆጥራቸው፤ መጫወቻዬ ናቸው፤ አንተን ብቻ ነው የምወደው! በፈለግክ ጊዜ አትሄጂ በለኝ፣
እርግፍ አርጌ እተዋቸዋለሁ፡ እሺ? አይዞህ የኔ ፍቅር የኔ ጣኦት፣
አይዞህ ተኛልኝ፣ እኔ እጠብቅሀለሁ፤ አይዞህ፤ እዚሁ ነኝ ተኛ፡

ኑሮዋችን እንደዚህ ቀጠለ፡፡ አውቀን ይሁን ሳናውቅ እንጃ፣
አንድ ፕሮግራም ብጤ መከተል ጀመርን። ከአልጋ ለምሳ እንነሳለን።ከዚያው ፓሪስን በእግርና በኦቶቡስ እንዞራለን፡፡ አንዳንዴ ሉቭርን ወይም ሚዩዚየም እንጐበኛለን። እራት ከበላን በኋላ እንለያያለን፡፡ እኔ ሲኒማ እገባለሁ፡፡ ስንት ግሩም ፊልም አየሁ! እሷ ወደ ወንዶቿ ትሄዳለች

ሰባት ወይ ስምንት ሰእት ሲሆን ሆቴላችን እንገናኛለን፡፡
ድክም ጥውልግ ባለው ውብ ገላዋ ታቅፈኛለች፣ ወባ እንደያዘው
እስክንቀጠቀጥ ታስቀናኛለች፣ እስክጮህ ታስደስተኛለች፤ ማእበሉ ሲያልፍልኝ ታባብለኝና ታስተኛኛለች። ለምሳ ከአልጋ እንነሳለን እንዲህ ስንል ብዙ ቀናት አለፉ

አንድ ማታ ከእራት በኋላ ካፌ ቁጭ ብለን ስናወራ
«ከበሽታዬ አዳንከኝ'ኮ» አለችኝ
«በአንዱ ወንድ ገላ ሌላውን ወንድ ማቀፍ ተውኩ፡፡»
«እንዴት አርገሽ ተውሽ?»
«እኔ እንጃ፡፡ አንተ እየፈቀድክልኝ እስኪወጣልኝ ጠገብኩ
መሰለኝ። ብቻ ድኛለሁ። አድነኸኛል»
«እኔ ያዳንኩሽ አይመስለኝም፡፡ ራስሽ ነሽ የዳንሽው»
«አንተ ባትኖር አልድንም ነበር»
«ጥሩ። አንቺ ዳንሽ። እኔ ደሞ ታመምኩ»
«ምነው?» አለችኝ በስጋት ድምፅ
«እያወቅሽው:: ሌሊት ሌሊት እንዴት ነው የምሆነው?»
«ታድያ ሰው ሆንክ ማለት ነው እንጂ፣ እሱ ምን በሽታ ነው?»
«ከሉ የባሰ ምን በሽታ ትፈልጊያለሽ? ካንቺ ጋር ፍቅር
ይዞኛል። ለብቻዬ ሳረግሽ መሞከር ይገባኛል፤ ግን ሌሎች ወንዶች
ሲተኙሽና ከነሱ ተቀብዬ ስተኛሽ በሀይል ደስ ይለኛል፡፡ ይሄ በሽታ
አይደለም?
«እሺ። ይሄ በሽታ ያልከው እንዴት ነው የሚያረግህ?»
«እርግጠኛ አይደለሁም?»
ቢሆንም ንገረኝ። ምን ቸገረህ?»
«እሺ፡፡ እንዲህ ይመስለኛል፡፡ አየሽ፣ እወድሻለሁ፡፡ ከልቤ
እወድሻለሁ፡፡ ያላንቺ አንድ ቀንም መኖር የምችል አይመስለኝም።
አንቺን ሌላ ሰው ቢወስድብኝ፣ ላንድ ሰአት ብቻ እንኳ ቢሆን
አልችልም፣ አንቺን ቢቀሙኝ እንደ ሞት ክፉና አስፈሪ ሆኖ ይታየኛል።
አና እንደማይቀሙኝ እርግጠኛ ለመሆን አልችልም ይወስዱብኝ
ይሆን?' እያሉ ማሰብ ብቻ አንድ ራሱን የቻለ ገሀነብ ነው»

«ግን ሲወስዱኝ ደስ ይልሀል?»

«ቆይ' ኮ። እምነት ቢኖረኝ ጥሩ ነበር። ግን ላምንሽ አልችልም፡፡
ማንንም ማመን አልችልም፡፡ ፍጥረቴ ነው። ቆንጆ ነሽ፣ አፍሽ
ይስቃል፣ አይኖችሽ ይጣራሉ፣ ዳሌሽ ምኞት ይቀሰቅሳል ማንም
ወንድ ቢያገኝሽ አይምርሽም፣ አንቺ በበኩልሽ ግብረ ስጋ
ትወጂያለሽ። ቆንጆ ወንዶች ትወጂያለሽ፡ እነሱ ደሞ ክፋታቸው
በየቦታው ይበቅላሉ፡፡ ስለዚህ፣ በሆነ ሰአት እኔን ትተሽ ከሌላ ወንድ ጋር ልትተኚ ትችያለሽ። ይሄ ደሞ ለኔ ሆዴን በቀዝቃዛ ጩቤ
እንደ መውጋት ነው! በሀይል ያስፈራኛል፡ አይታይሽም?»

«ቀጥል»
👍251
«አንቺንም ማመን አልችልም ወንዶቹም ይምሩልኛል ብዬ
ማሰብ አልችል። ልከለክልሽ ደሞ አልችልም፡ ነፃ ሰው ነሽ።
ልከለክልሽ ብችልም፣ ወንዶቹ እንዳይተኙሽ ለመጠበቅ እችል
"ንደሆነ ነው : ንጂ፣ አንቺ እንዳትመኚያቸው ለመከልከል በጭራሽ አልችልም። ውስጡን ከተመኘሻቸው ደሞ፣ እነሱ አይወቁት እንጂ ቀምተውኛል ማለት ነው፡፡ ስለዚህ አንቺን የመነጠቅ ፍርሀቱ አንቺን
ከማግኘት ጋር የተሳሰረ ነው፣ ሊለይ አይችልም፡፡ እኔ ካገኘሽ
ሌላም ሊያገኝሽ ይችላል። ስለዚህ ሁልጊዜ እንደፈራሁ፣ ውስጡን እንደተንቀጠቀጥኩ ነው:: ሁልጊዜ!»

«እህ»

«ምንም መውጫ የለኝ፡፡ እዚህ ፍርሀት ውስጥ መኖር ለብዙ
ጊዜ ኣይቻልም ... ትንሽ ቆይቶ ያሳብዳል። እኔም አበድኩ፡፡»
«አበድክ? እንዴት?»
«ማበድ ማለት እንዴት ነው? የሆነውን ነገር እንዳልሆነ አድርጎ
ማየት ወይም መቁጠር፡ ይኸው ነው ማበድ ማለት አይደለም?
አሁን ኣንዱ ተነስቶ ናፖሊዮን ነኝ ቢል አበደ እንላለን፡፡
ምክንያቱም፣ የሆነውን (እሱን ራሱን) እንደ ሌላ ሰው (እንደ
ናፖሊዮን) አርጎ ስለሚያይ ብቻ ነው»
«እሺ እንተ እንዴት አበድክ?
«ቆይ። ሰው የሚያብደው ለምንድነው? ምን እየነካው ነው?
በዙሪያው የሚታየው እውነት (relite) በጣም ከመጨከኑ ማስፈራቱ ወይም ከማስቀየሙ የተነሳ፣ ይሄ ሰው ይህን እውነት ሊቀበለው አይችልም፡ ይክደዋል “ይሄ እውነት አይደለም፣ እውነት ሊሆን አይችልም ይላል። ይሄ እውነት ካልሆነ፣ እንግዲያው እውነተኛው እውነት ሌላ ነው:: እዚህ ላይ ለሱ የሚስማማውን 'እውነት' ይመርጣል፡፡ ገብቶሻል።»
ገብቶኛል። አሁን ወዳንት ንምጣ»
«ይኸው መጣን፡፡ ለአንድ ደቂቃም ቢሆን ስላንቺ ነገር
እርግጠኛ ልሆን አልቻልኩም፡፡ ይሄ መጠራጠር ከመጠን በላይ
ስለሚያሰቃየኝ፣ ልቀበለው አልቻልኩም፡፡ ስለዚህ ካድኩት፡፡»
«እንዴት?»
«እኔ እዚህ አንቺን ይዤ ሌሉቹ ሊነጥቁኝ አልነበረም?
መከላከያ በፍፁም አላጣሁም? ስለዚህ በውስጤ በድብቅ (ህሊናዬ ደብቄ) እንዲህ አልኩ 'እነሱም ሰዎች እኔም ሰው:: ስለዚህ ወስደው ሲደሰቱባት ምናለበት? ያው እንደኔው ናቸው። እኔና እነሱ ያው ነን። እኔ እነሱ ነኝ፣ እነሱ አኔ ናቸው : አልኩ። አየሽ፡ እንዲህ ከሆነ መስጋትም የለብኝ፡ መፍራትም አያስፈልገኝ፡፡ በዚህ አኳኋን እውነተኛውን እውነት ክጄ፡ በሱ ቦታ የሚመቸኝን እውነት ተካሁ፡፡

«ስለነሱ ስትነግሪኝ ለምን ልቤ እንደሚጠፋ ልንገርሽ»....

💫ይቀጥላል💫
👍15
#ሚስቴን_አከሸፏት


#አንድ


#በአሌክስ_አብርሃም


"አብርሃም!”

“አቤት!”

"እ..ለዚች ተልካሻ ምክንያት ብለህ ነው ሚስቴን ልፍታ የምትለው ?” ስትል ዳኛዋ ጠየቀችኝ። እዩት
እንግዲህ ክብርት ዳኛ ቋጥኝ ሴትነቷ ተንዶ ሕዝብና መንግሥት በአደራ የሰጣትን የዳኝነት ኃላፊነቷን ሲጫንባት! እስቲ አሁን ችሎት ላይ የቀረበን የአመልካችን ብሶት ተልካሻ? ብሎ ማጣጣል ተገቢ ነው? አይ መብቴማ ሊከበር ይገባል! ያ..ሌባ ትዝ አለኝ። አንዱ ልማደኛ ሌባ ነው አሉ። ለሠባተኛ ጊዜ ስልክ ነጥቆ ሊያመልጥ ሲሞክር ተይዞ ፍርድ ቤት ይቀርባል…፤ ታዲያ ዳኛው በብስጭት፣

“አንተ ልክስክስ ዛሬም እንደገና ሰርቀህ መጣህ ?” ሲሉት ሌባው ኮስተር ብሎ፣

“ክቡር ዳኛ… እንዲህማ አይዝለፉኝ…ደንበኛ ክቡር ነው!” አለ አሉ።

እውነቱን ነው ደንበኛ መከበር አለበት። የግድ ጉዳዬ እንዲካበድ ሚስቴን ከሌላ ወንድ ጋር አልጋ ላይ ማግኘት አልያም በገጀራ ጨፍጭፌያት ፍርድ ቤት መቆም ነበረብኝ እንዴ ? ለምን ምክንያታችንን ያናንቃሉ…?ምክንያቴን ያቀል ዘንድ የማንን ምክንያት ማን በትከሻው ተሸክሞ መዝኖታል? ደግሞ ስንት ጊዜ ነው ለዚህች ዳኛ ስለጉዳዩ የምነግራት? ከዚህ በፊትም ደጋግማ ጠይቃኝ ደጋግሜ መልሻለሁ…።

“አይ ምክንያቱ ለእኔ ከበቂ በላይ ነው ክብርት ዳኛ ስል በትህትና 'ተልካሻ ብላ ያናናቀችውን
ምክንያት ሚስቴን ለመፍታት በቂ መሆኑን ለማረጋገጥ ሞከርኩ። (ክብርት የሚለው ቃል ከብረት
የተሠራ ይመስል አፌ ላይ ከበደኝ።)

እኮ ሚስቴ ካለፍቃዴ ፀጉሯን ተቆረጠች ብለህ የፍች ጥያቄ ይዘህ ፍርድ ቤት ድረስ መጣህ?” አለች ዳኛዋ አሁንም ተገርማ። ምን አስገረማት?

እዎ ስል ኮስተር ብዬ መለስኩ። ዳኛዋም ዝም ! ችሎቱም ዝም ! ሁሉም ሰው እንደ እብድ
እየተመለከተኝ ነበረ። ዳኛዋ እንደዳኛ ብቻ ሳይሆን እንደሴት መናገር ጀመረች (ፆታዋን ወግና)፤
ስልችት ያለኝን ዝባዝንኬ የሞራል ወግ…

“ስማ አብርሃም ! ባለቤትህ እኮ ሕፃን ልጅ አይደለችም። የሚጠቅምና የሚጎዳትን ነገር በሚገባ ራሷ ታውቃለች። ስትቆም ስትቀመጥ አንተን ማስፈቀድ የለባትም። ምንም እንኳን ባሏ ብትሆንም ያገባሀት በባርነት ልትገዛት እና የአንተን ብቻ ፍላጎት ልትጭንባት አይደለም። ይህ ዘመናዊ አስተሳሰብም
አይደለም። አንተ ወጣት ነህ፣ የተማርክ የከተማ ልጅ ነህ። በመቻቻልና በመተሳሰብ እንዲሁም አንድኛችሁ የአንድኛችሁን ፍላጎት በመረዳት ትዳራችሁን አክብራችሁ…” በለው! ሰውነቷ በእልህ እየተንቀጠቀጠ ምክር ይሁን ግሳፄ ያልለየለት ንግግሯን አንተረተረችው።

አሁን ክብርት ዳኛ የተናገሩት ነገር እንዲሁ ከላይ ሲታይ ትክክል ይመስላል። ግን ይሄ ሁሉ ዝባዝንኬ በፍትሐብሔርም፣ በወንጀለኛም፣ በቤተሰብ ሕግም ላይ በቀጥታ የሰፈረ አይመስለኝም ችሎት ውስጥ
ሳይሆን የእኛ ሰፈር የሴቶች እድር ውስጥ የቆምኩ መሰለኝ። ለነገሩ ዳኛዋ ሴት በመሆኗ ሲጀመርም
ፈርቼ ነበር። በኋላ ሳስበው ሙያ መቼስ ፆታ የለውም፣ ሴት ዳኛ እንጂ ሴት ዳኝነት የለም፣ ሴት ሐኪም እንጂ ሴት ሕክምና የለም። ቢሆንም ፆታው ሙያው ላይ የሚያሳርፈው የራሱ ተፅዕኖ ይኖራል፤ ልክ እንደዚች ዳኛ! ደግሞ ሚስትህ ሕፃን አይደለችም” ትላለች እንዴ፤ ምነው ችሎቱን የሕፃን ችሎት
አደረገችው !

“ሴት በዛ ጎመን ጠነዛ ብዬ ተረትኩ። የተረቱ አንድምታ እኮ ስለሴት አይደለም። ብዙ አዋቂ ሲበዛ ሁሉም ጉዳዩን በራሱ እውቀት ልክ እየጎተተ በቀላሉ ሊሠራ የሚችለውን ነገር ማክረም ይከተላል ለማለት ነው። እንኳንም ተረትኩ። ችሎቱን የሞሉት ሴቶች ናቸው፤ ሚስቴን ጨምሮ (ሚስቴ ስል እንዴት እንደሚቀፈኝ…።)

እስቲ አሁን ባለቤትህ እኮ ሕፃን ልጅ አይደለችም፣ የሚጠቅምና የሚጎዳትን ነገር በሚገባ ራሷ
ታውቃለች… ማለት ይሄ ምን የሚሉት ከንቱ ንግግር ነው። አንዲት ሴት ለራሷ ይጠቅመኛል ያለችውን ማወቅ በቃ ሙሉነት ይመስላቸዋል። ይሄ እኮ ነው የዘመኑ ችግር። ለራሴ አውቃለሁ! የሚሉት የማይረባ መኮፈስ። 'ለራሴ የሚጠቅመኝን እኔ አውቃለሁ' ማለት የትዳር አጋርን ፍላጎት ካላገናዘበ ምኑን ትዳር ሆነው ?!

'ሕፃን ልጅ አይደለሁም፤ የሚጠቅመኝን እኔ አውቃለሁ' ብዬ የፈለግኩበት ባድር ሚስቴ ደስ ይላታል?የሚጠቅመኝን እኔ አውቃለሁ' ብዬ ፀጉሬን ሳላበጥር፣ ጥርሴን ሳልቦርሽ ብወጣ ሚስቴ ዝም ትላለች? የሚጠቅመኝን እኔ አውቃለሁ' ብዬ የጨርቅ ሱሪዬን እንደጌሾ ካልሲዬ ውስጥ ጠቅጥቄው ብወጣ ሚስቴ ዝም ትላለች ? በተራ እሽኮለሌና የሞራል ጩኸት ፍቅር ፀንቶ የሚቆም ሊያስመስሉ ሲቀባጥሩ
ይገርሙኛል።

ይሄ እኮ ሁሉም ሴቶች ከሰውነት መንበር የተገፈተሩ ሲመስላቸው ጨምድደው እንዳይወድቁ
የሚንጠለጠሉበት የተረት ገመድ ነው ! ትዳር ማለት ራስን ማወቅ ብቻ አይደለም፤ የትዳር አጋርንም
ጠንቅቆ ለማወቅ መሞከር ነው። የራስን ፍላጎት ብቻ አንጠልጥሎ ትዳር የለም። እንደዛማ ከሆነ
ሁሉም በየራሱ የእውቀትና የፍላጎት አጥር ውስጥ ከመሸገ ምን አብሮነት አስፈለገ።
ይሄው ነው እውነቱ !!
“ክብርት ዳኛ ያሉት ነገር ከእኔ ጉዳይ ጋር አይገናኝም። እኔ ሚስቴ ፀጉሯን በአጭሩ ስለተቆረጠች ሕፃን ናት አልወጣኝም! እኔ ፀጉሯን በመቆረጧ መፋታት እፈልጋለሁ፣ ከእርሷ ጋር መኖር አልፈልግም ነው እያልኩ ያለሁት። ቀድሜ ፀጉሯን እንዳትቆረጥ ነግሬያት ነበር። የራሷን ምርጫ ተከትላለች። እኔም የራሴን ምርጫ እከተላለሁ !! ደግሞስ የቤተሰብ ሕጉ ሚስትን ለመፍታት የግድ ምክንያት መቅረብ አለበት ይላል ? አይልም !! አንድ ሰው መፋታት ከፈለገ በቃ ይፋታል። ስለዚህ ክቡር ፍርድ ቤቱ
ጥያቄዬን በመቀበል ፍቺውን እንዲያፀድቅልኝ በማክበር እጠይቃለሁ!!” አልኩ።

“ለመሆኑ ስትፋቱ ያላችሁን ንብረት እኩል እንደምትካፈሉ ገብቶሃል ?”

“ኧረ በሙሉ ትውሰድ ... ብቻ እንፋታ” አልኩ በምሬት እየተንገሸገሽኩ። ሚስቴ ፌቨን ከኋላ ስታለቅስ (ስትነፋረቅ ነው እንጂ..) ይሰማኛል። ጩኸቴን ቀማችኝ፤ ማልቀስ የሚያምርብኝስ እኔ ! ነጋቸውን
የፍቅር እና መከባበር ባሕር ከፊታቸው ተዘርግቶ መለቃለቅን ይንቁና እንዲህ ነገር ከእጃቸው
ሲያፈተልክ በራሳቸው እንባ የጨው ባሕር ሠርተው ነፍሳቸውን ይዘፈዝፋሉ። እንባቸውን ገድበው
ቁጭት ያመንጩበት እዛው። እንዴት እንደጠላኋት! የአባቴንም ገዳይ እንዲህ አልጠላ።

ዳኛዋ በትኩረት ተመለከተችኝ፤ እኔም በትኩረት ተመለከትኳት። ፀጉሯ ባጭሩ ተቆርጦ ደማቅ
ወርቃማ ቀለም ተቀብቷል፤ ልክ እንደሚስቴ። ወርቃማ ቀለም ውስጥ ነክረው ያወጡት ቡርሽ ነው የሚመስለው፤ ችፍርግ! ፊቷ ላይ ልክ የሌለው ጥላቻ ይንቀለቀላል። ጠላች አልጠላች በሕግ እንጂ በፍቅር አትፈርድ ድሮስ !ሕግ አይጥላኝ። ጠረጴዛው ላይ በተቀመጠው መዶሻ አናቴን ብትፈጠርቀው
ደስታዋ…። ኧረ ጎበዝ እኔ ስለሚስቴ ፀጉር ማጠር ሳወራ ለካስ ዳኛዋ ስለራሷም ፀጉር ነው
የምትሟገተኝ። ግን ሕግ ነውና እንደምንም ብስጭቷን ዋጥ አድርጋ ጉዳዩን በሌላ ጊዜ ለማየት ቀጠሮ ሰጠችን። ሦስተኛ ቀጠሮ መሆኑ ነው። ቆይ ይቺ ሴትዮ በቀጠሮ ብዛት የሚስቴ ፀጉር የሚያድግና ሐሳቤን የምቀይር መስሏት ይሆን እንዴ ? መክሸፍ አይገባትም ... በቃ ሚስቴ ለእኔ ከሽፋለች !!
👍40😁51👏1
ከችሎት ስንወጣ ሚስቴ ከእናቷ (እኔም ማሚ ነበር የምላቸው) እና ታናሽ ወንድሟ ጋር በር ላይ
ቆመው ነበር። እናቷን ሄጄ ሰላም አልኳቸው፤ ለእኔ እናት ማለት ናቸው።ወንድሟ በጉርምስና ደም
ፍላት ፊጥ ፊጥ ይላል። ከጥንቱም ነገረ ሥራው አያምረኝም፤ ዘመናዊ ወልጋዳ። እኔን ሰላም ላለማለት
ሸፈፍ ሸፈፍ እያለ ራቅ ብሎ ሄደ። ለምን እህቱን አስከትሎ እስከምድር ዋልታ አይሄድም። መንደር ለመንደር ከመዋል ይሻለዋል። ሚስቴ ፌቨን ዓይኗ እንባ ተሞልቶ ፍዝዝ ብላ ታየኛለች። እኔ ደግሞ በተቻለኝ አቅም ሁሉ እሷን ላለማየት እሞክራለሁ። ፀጉሯን ከተቆረጠች ጀምሮ ሚስቴ ሳትሆን የሆነ
የተወለድኩበት፣ ያደግኩበት፣ ብዙ ጣፋጭ ትዝታ ያሳለፍኩበትን ሰፈሬን በግሬደር ካፈራረሱት በኋላ የማየው የፍርስራሽ ቁልል መስላ ነው የምትሰማኝ !

ፌቨን በሥልጣኔ ግሬደር፣ በፋሽን ትራክተር ዳግም ላትሠራ ፈራርሳለች !! መፍረስ ቃሉ ያማል !
እቃቃው ፈረሰ ! ዳቦው ተቆረሰ” ሲባል የልጅ ነገር አይደለም ለካ። ድፍን ዳቦ ላይ ያለው ግርማ ሞገስ፣ ምራቅ የሚያስውጥ ጉምዠቱ ሲቆረስ ከሚኖረው ጋር እኩል አይደለም። ያም ዳቦ ይሄም ዳቦ ማለት የዋህነት ነው። ያ ዳቦ፣ ይሄንኛው ሙሉነቱን የሚሸነሽን ስለት ያረፈበት የዳቦ ቁራሽ፣ የዳቦ ፍርፋሪ።ፌሽን የፈራረሰ ሰፈር፣ የተቆራረሰ ዳቦ ሆናለች ለእኔ። የጎኔ ሽራፊ ሳትሆን ከሙሉነት ጎን የተሸረፈች የዳቦ ሽራፊ። እጠላታለሁ? አዎ ! ቆንጆና በአበባ የተዋበ ግቢውን በግዴለሽነት ያፈራረሰበትን ሰው ማን ይወዳል ?! ፌቨንን በማፈቅራት ልክ ጠላኋት በቃ!

“ማናባቱ ያዘኛል ምን የጎበረበት፣

በገዛ ትዳሬ ውኃ ብደፋበት” ብላለች ዘፋኝዋ!....

ይቀጥላል
👍173
አትሮኖስ pinned «#ሚስቴን_አከሸፏት ፡ ፡ #አንድ ፡ ፡ #በአሌክስ_አብርሃም "አብርሃም!” “አቤት!” "እ..ለዚች ተልካሻ ምክንያት ብለህ ነው ሚስቴን ልፍታ የምትለው ?” ስትል ዳኛዋ ጠየቀችኝ። እዩት እንግዲህ ክብርት ዳኛ ቋጥኝ ሴትነቷ ተንዶ ሕዝብና መንግሥት በአደራ የሰጣትን የዳኝነት ኃላፊነቷን ሲጫንባት! እስቲ አሁን ችሎት ላይ የቀረበን የአመልካችን ብሶት ተልካሻ? ብሎ ማጣጣል ተገቢ ነው? አይ መብቴማ ሊከበር…»
#ትኩሳት


#ክፍል_ሀያ_አንድ


#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር

...ስለነሱ ስትነግሪኝ ለምን ልቤ እንደሚጠፋ ልንገርሽ»

«ለምንድነው?»
«ከነገርሽኝ ነገሩን አወቅኩት ማለት ነው። ካወቅኩት ደሞ
አያስፈራኝም፡፡ ጭለማ ሲሆን፣ ምን ይመጣብኝ ይሆን? በማለት
እፈራለሁ እንጂ፡ በብርሀን ካየሁት ማንም ሰው ቢሆን አያስፈራኝም፡፡ ማለቴ ሳላውቀው አንድ ሰው ይተኛሽ ይሆን? ብዬ እፈራለሁ እንጂ፣ እያወቅኩ ከሆነ፣ አስር ሰው ቢተኛሽም አልፈራም፡፡
እያወቅኩት ከተደረገ ድርጊቱ የኔ ሆነ ማለት ነው፡፡ የኔ ከሆነ
ሊጎዳኝ አይችልም .. እንዴት እንደተኙሽ ስትነግሪኝ፣ እኔ እነሱን
ሆኜ ተኛሁሽ፣ ተወስዶብኝ የነበረውን ገላሽን፣ ቃላትን መለሱልኝ ማለት ነው። ... ስለዚህ ነው የተኙሽ ወንዶች ቁጥር እንደመብዛቱ መጠን የኔ ደስታ የሚበዛው፡፡»

«አልገባኝም»
«አየሽ፣ ማንም አልተኛሽም ማለት ያስፈራኛል፡፡ ጭለማ ውስጥ
ነኝ ማለት ነው። .. አንድ ሰው ተኝቶኛል ብትይ፡ ትንሽ ይሻለኛል። ግን አሁንም አንድ ሰው ደብቀሽኝ ሊሆን ይችላል። አራት ወንድ ተኛኝ ብትይ የበለጠ ይሻላል። ምክንያቱም የደበቅሽኝ ነገር
የለም ማለት ነው። ስለዚህ መፍራት አያስፈልገኝም፤ ምክንያቱም የተወሰደብኝ ሁሉ ተመልሶልኝ አቅፌዋለሁ ማለት ነው፡፡»

«ገባኝ። አንድ ጥያቄ፡፡»
«ምን?»
«እኔም እነሱም ያው ነን ካልክ፣ ምን እንዳረጉኝ ባታውቅስ ምን
ልዩነት ያመጣል?»
«ይህን አትጠይቂኝ። ላስረዳሽ አልችልም፡፡ እኔም ራሴ
አይገባኝም፡፡ ምናልባት እኔም እነሱም ያው ለመሆን የምንችለው፣ እነሱ ያረጉትን ካወቅኩ ብቻ ይሆናል፡፡»
ዝም ዝም ሆነ፡፡ ታችኛ ከንፈሯን እየነከለች ስታስብ ቆየች
«ልንገርህ?» አለች
«ምን?»
«እኔ በበኩሌ ሌላ ሆኖ ነው የሚታየኝ»
እንዴት ሆኖ ነው ሚታይሽ?»
“በጭራሽ በሽታ አልያዘህም፡፡ እንደሌላ ወንድ ነህ»
ሌሎች ወንዶች ከሌላ ጋር ተኝተሽ ነይልኝ ይሉሻል?»
« አይሉኝም
እኔም የሚሉሽ አልመሰለኝም
«ስማኝ እንግዲህ:: ክርክሩን ተውና አድምጠኝ። በግብረ ስጋ
በኩል ስለሴቶች ታውቃለህ እንጂ፣ በጥቅሉ ስለ ሴቶች ምን
ታውቃለህ? እነሱ ካልነገሩሀ ስለነሱ ለማወቅ አትችልም፡፡ እነሱ ደሞ የውስጡን አይነግሩህም። ለምሳሌ፣ አንተ እኔን ከሌሎች እየተቀበልክ እንደምትደሰትብኝ ለሰው ትነግራለህ ይመስልሀል? ለማንም አትናገርም። ሌሎችም ወንዶች ውስጣዊውን ምስጢር አይነግሩህም፡፡
ስለዚህ ሴት ካልሆንክ ወንዶችን በዚህ በኩል ልታውቃቸው
አትችልም። እኔ ልንገርህ

“ብዙ ጋብቻዎች መቀዝቀዝ ሲጀምሩ፣ ሴትዮዋ ተስፋ
ትቆርጥና ውሽማ ትይዛለች። ባልየው ሲያውቅ ምን እንደሚያደርግ ታውቃለህ? ለጊዜው ይናደዳል፣ ይደበድባታል፣ እንፋታ ይላል።
በኋላ ግን ታርቀው ይቅርታ ያደርግላትና፣ በጣም ሊወዳት
ይጀምራል። ቀዝቅዞ የነበረው ጋብቻ ይሞቃል፣ ይታደሳል። ለምን? ሴትዮዋ ሌላ ወንድ ጋ ስለሄደች ነው

መንገድ ዳር ውጣና ጎረምሶቹን ሴት ሲያድኑ እያቸው።
ሴትዮዋ በጣም ጨዋ ከመሰለቻቸው፣ ምንም ቆንጆ ብትሆን አይከተሏትም፡፡ ትንሽ በመጠኑ ስድ ብጤ ከሆነች ግን
አስተያየቷ፣ አረማመዷ፣ ወይም አለባበሷ በቂ ልቅነት ካሳየ
ጎረምሶቹ ይሻሟታል። በቀላሉ ሊያገኙዋት ስለሚችሉ ብቻ
እንዳይመስልህ፡፡ ዋናው ምክንያት ሌላ ነው። ባለጌ ከመሰለች፣
እንግዲያው ብዙ ወንድ ኣውቃለች ማለት ነው:: ለዚህ ነው
የሚሻሟት
«እየው፣ የሰው ልጅ ፍጥረቱ እንደዚህ ነው:: አንድ የለመድከው ሰው ሊለይህ የሆነ እንደሆነ ልትወደው ትጀምራለህ።
ለህይወትህ የሚያስፈራ በሽታ የያዘህ የመሰለህ እንደሆነ፣ በፊት
ከምንም የማትቆጥራትን ህይወትህን በሀይል ልትወዳት ትጀምራለህ

ሀኪም ጨው እንዳትበላ ያዘዘህ : እንደሆነ፣ ጨው ምንኛ ግሩም
ቅመም እንደሆነ ትገነዘባለህ ሴትህ ወደሌላ የሄደችብህ
እንደሆነ፣ እንዴት ቆንጆ እንደሆነች እንደ አዲስ ሊታይህ ይጀምራል
በራሲ የሚያጋጥመኝን ለምን አልነግርህም? በዚህ ሰሞን
ከማያቸው ወንዶች ሁለቱ እንዴት እንደሚሆኑ ላጫውትህ፡፡ ሁለቱም
ያው ናቸው። ስለዚህ ስለአንዱ ልንገርህ፡፡ ማርሴል ይባላል። በጣም ቆንጆ ነው። ብዙ ሴት ያወቀ ወጣት ነው። ማታ ከእራት በኋላ ካንተ እንደተለየሁ፣ በቀጥታ ወደሱ የሄድኩ እንደሆነ፣ ንፁህ ነኝ፣ የማንም ላብ አልነካኝም፣ ጠረኔ የራሴ ነው፡፡ ልብሴን አስወልቆ ያቅፈኛል! በደምብ ያስደስተኛል፡፡ አንዳንዴ ታድያ፣ ካንተ እንደትለየሁ በቀጥታ ወደሱ እልሄድም፡፡ በፊት ሌላጋ እደርሳለሁ። እና እሱጋ ስሄድ የሌላ ወንድ ላብ ነክቶኛል፣ ጠረኔ የብቻዬ ሳይሆን ከጎረምሳ ጠረን ጋር ተቀላቅሏል። አሁንም ልብሴን ያስወልቀኝና ያቅፈኛል፤ ግን እንደነብር ይሆናል፣ ይጨፈልቀኛል፣ ይነክሰኛል።
ስለሌላ ወንድ አንነጋገርም ግን ሌላጋ እንደነበርኩ በማወቁ የበለጠ እንደሚጣፍጠው ግልፅ ነው፡፡ ይታይሀል?"

«በሚገባ! እና እኔ እንዲህ የምሆንበት ምክንያቱ ምን
ይመስልሻል?» ቀላል ነው። አንደኛ፣ ሌላ ወንድ ከተኛኝ ቆንጆ ነኝ ማለት ነው። ብዙዎች ከተኙኝ እጅግ በጣም ቆንጆ ነኝ፡፡ ስለዚህ የቀለጠ ትፈልገኛለህ፡፡ ሁለተኛ፣ ሌላው ተኝቶኝ አንተ ቀጥለህ ከተኛኸኝ፣ ከሱ ቀምተህ ወሰድከኝ ማለት ነው:: እኔ በሀይል ቆንጆ ሆኜ ከሌሎቹ ሁሉ ቀምተህ ከወሰድከኝ፣ ከሌሎቹ ሁሉ የበለጠ ወንድ ነህ።በወንድነት ከሁሉ በላይ ሆንክ፣ ስለዚህ ደስ ይልሀል፡፡ በጣም ደስ ይልሀል። ወንዶች ሁላችሁም እንደሱ ናችሁ። ግን አየችኝ..

«ግን ምን?» አልኳት
አብዛኛዎቹ ወንዶች ውጪውን ጎበዝ ቢመስሉም ውስጡን ፈሪ
ናቸው፡፡ የውስጥ ስሜታቸውን አይተው መቀበል ይፈራሉ። ስለዚህ ከራሳቸው ይደብቁታል። ሁሉም ወንድ አብዛኛው ወንድ ልበል የራሱን ሴት ሌሎች ሲቀምሱበትና እሱ ነጥቋቸው መልሶ የራሱ ሲያረጋት፣ የበለጠ ወንድነት ይሰማዋል። በሀይል ደስ ይለዋል። ግን ይህን እንደ ጉድ አርጎ ስለሚቆጥረውና ስለሚያፍርበት፣ እያየውም
አውቆ አይኑን ይጨፍናል። ስለዚህ ያስመስላል፤ ያስመስላል፡
ያስመስላል። አቤት ስንት ማስመሰል አለ!

«እዚህ ላይ ነው አንተን ከልቤ የማደንቅህ፡፡ እቺን
ያህል አትፈራም። ወደነብስህ ውስጥ አትኩረህ ትመለከታለህ፡፡ እዚያ ውስጥ ምንም ቀፋፊ ነገር ብታይ አይንህን አትጨፍንም፡፡ ስለዚህ ያለማስመሰል ትኖራለህ ውስጣዊውን ኑሮ ማለቴ ነው። እንግዲህ ወደ ውስጥህ ተመለከትክ፣ ውስጥህ እኔን ሌሎች ቢተኙኝ ከነሱ
ቀምተህ ስትተኛኝ ደስ እንደሚለው ነገረህ። ስለዚህ እኔን 'ሂጂ ወንዶችሽ ጋ አልከኝ። ሄድኩ፡፡ ተመለስኩ። ተደሰትክብኝ፡፡ ወንድ
ነህ። አንተ እውነተኛ ወንድ የሆንከውን ያህል እኔ እውነተኛ ሴት ሆኜ እንደሆነ እጅግ ኩራት ይሰማኛል።»

«አንቺ እንደምትይኝ ከሆንኩ፣ አንቺም እንደኔ አይነት ነሽ።
ልክ እንደኔ አይነት! አብዛኛዎቹ ሴቶች፣ ፍቅር ከያዘኝ ወንድ ጋር
ብቻ ነው ግብረ ስጋ ደስ የሚለኝ ይላሉ። ይህም ማስመሰል፣
ማስመሰል፣ ማስመሰል ነው። አንቺ ግን ለራስሽ አትዋሺም። ቆንጆ ወጣት ሆኖ ቆንጆ ወንድ እያቀያየሩ መደሰት እንዴት ያለ ገነት ነው!' ትያለሽ። እኔኮ አልችልም፣ ቆንጆ ወንድ ሳይ አያስችለኝም፣ቁንጅናውን መንካት መዳሰስ አለብኝ፣ በወጣትነቱ መደሰት አለብኝ ትያለሽ

“አንድ ቀን አንድ ነገር አልሽኝ። አስከመቼም አልረሳውም፡፡»

«ምን አልኩህ?»
👍23👎1
«ሰክረን ሳይሆን ሞቅ ብሎን ነበር፡፡ እና ስለስነ ጽሑፍ ስናወራ
ቆይተን ወደ ግብረ ስጋ ወሬ ተሸጋገርንና፣ እንዲህ አልሽ ሴት
መሆንን የመሰለ ነገር የለም፡፡ አምላክ ከመሆን ይበልጣል። ያንን
ሽንቅጥ ጎልማሳ ታየዋለህ? መልከ ቀና ነው፡፡ ጤነኛ ነው። ኩሩ
ነው። የትኛው አምላክ ነው ይህን ጎልማሳ ለራሱ ለማድረግ
የሚችል? እኔ ግን በአይኔ ልጠራው እችላለሁ፡፡ በደስታ
ይታዘዘኛል። የግል የውስጥ ፍሬውን ለኔ ይሰጠኛል
ምክንያቱም ሴት ነኛ! ቆንጆ ሴት ነኝ፡ ቆንጆ ወጣት ሴት
እስከሆንኩ ድረስ ከአማልክት በላይ ነኝ፡ የግማሹ አለም ጣኦት ነኝ።
« 'ወንዶቹን እያቸው። አለባበሳቸው፣አረማመዳቸው"
አስተያየታቸው ግሩም አይደለም? ይሄ ሁሉ የተደረገው ለኔ ነው:: ለኔ ለራሴ! ለሚቀጥሉት አስር አስራ አምስት አመታት፣የአለም ንግስት ነኝ፡፡ ሁሉ የኔ ነው:: ሁሉ ስልህ፣ የአለም ባንክና የኒው ዮርክ ፎቆች፣ የፓሪስ ሻንዜሊዜ ጎዳና ማለቴ አይደለም፡፡ እሱ
የሱ ምን ዋጋ አለው? ምን ሊያረግልኝ ይችላል? ሁሉ የኔ ነው
ስልህ፣ ዋጋ ያለው ሁሉ የኔ ነው ማለቴ ነው። የጎረምሶቹ ኩሩ
አረማመድ፣ የጋለ አስተያየት የኔ ነው። የተገማመደ፣ የተወጣጠረ
ጡንቻቸውና ከሻኔል ሽቶ ይበልጥ የሚሰርፀው መአዛዊ ጠረናቸው
የኔ ነው:: ወጣትነት የገተረው ወንድነታቸው ለኔ ነው:: ይገባሀል
የምልህ? የኔ ናቸው። እያንዳንዱ ጎረምሳ አንድ ራሱን የቻለ የተለየ
አለም ነው። አዲስ ወንድ ልብሱን አውልቆ በጡንቸኛ ፀጉራም እጁ
ባቀፈኝ ቁጥር፣ አንድ አዲስ አለም ውስጥ ነኝ። ታውቃለህ፣
እስካሁን ስንትና ስንት ወንድ አቅፎኛል፡፡ ታድያ ላይ ላዩን እንደሆነ ነው እንጂ፣ አንዱም አንደሌላው አያቅፈኝም። እያንዳንዱ ከሌሎቹ ልዩ የሆነ ግለኛ ወንድ ነው:: እኔም በበኩሌ እንዱንም እንኳ እንደሌላው አድርጊ እቅፌ አላውቅም፡፡ ከልዩ ልዩ ወንድ ጋር ልዩ ልዩ ሴት ነኝ። ካንዱ ጋር አይናፋር ነኝ፤ ከሌላው ጋር አይናውጣ ነኝ፡ ካንዱ ጋር የተቀጣሁ ጨዋ ነኝ ከሌላው ጋር ስድ ባለጌ ነኝ፣ ከሌላው ጋር ሳቂታ ነኝ ከሌላው ጋር ትራጂክ ነኝ። ብቻ ምን ልበልህ፣ ብዙ ሴቶች ነኝ። ብዙ ቆንጆ ሴቶች ነኝ። ታድያ ይሄ ሁሉ እኔ ራሴ ነኝ፡፡ እና ግሩም ድንቅ ነው። መኖር የማይደገም ትልቅ ተአምር ነው። ወጣት ሴት ሆኖ ልዩ ልዩ ወጣት ወንድን ማቀፍ
ደሞ የተእምር ተአምር ነው፡፡»

« ለምን ዘለአለም ወጣት ሆነን አንኖርም ግን!?” አልሽና
ድንገት ቦርሳሽን እያነሳሽ 'እንሂድ' አልሽኝ። የት? አልኩሽ።
ሆቴላችን እንሂድ። አምሮኛል አልሽኝ። ሄድንና እጅግ በጣም
ተደሰትን።»

«ይህን ሁሉ ታስታውሳለህ?»

«ኧረ ስንት ሌላ ነገር አስታውሳለሁ፡፡ ስላንቺ ምንም ነገር ልረሳ የምችል አይመስለኝም ልጅ ሳለሁ አባቴ ከቤታችን ጓሮ አትክልት ይተከሉ ነበር። ለኔ ትንሽዬ 'ርስት' ሰጡኝና በቆሉ ዘሪሁባት። በቀን አስር ጊዜ እየተመላለስኩ በቆሎዎቼ በቅለው " እንደሆነ አይ ነበር። ከሶስት ቀን በኋላ አንዷ ብቅ አለች። አቤት እንዴት ነው ደስ ያለኝ አረንጓዴ ነበረች፤ ህይወት ነበረች። እየሮጥኩ ሄጄ እናቴን ጎትቼ አመጣኋትና በቆሎን አሳየኋት። አባቴ ከእርሻ ሲመጡ ጉትቼ ወስጀ በቆሉዩን አሳየኋቸው። 'ርስቴ' ላይ አብረው
የተዘሩት ሌሎች በቆሎዎችም በቀሉ። ግን እኔ ያችን የመጀመሪያዋን ነበር " ምወደው። በየቀኑ 'የሄድኩ አያታለሁ፡፡ እያደገች ስትሄድ በየቀኑ ትንሽ ልዩነት አገኝባታለሁ፣ ማለት ሁልጊዜ አዲስ ነበረች፣ ግን ሁልጊዜ ያችው በቆሎዬ ነበረች፡፡ እስካሁን አልረሳኋትም። እስክሞትም አልረሳትም «ያኔ ሲልቪ፣ አንቺም ለኔ እንደዚያች በቆሎዬ ነሽ፣ የጎልማሳነቴ ልዩ ፍቅር ነሽ። በየቀኑ የበለጠ እያወቅኩሽ ስሄድ፣ በየቀኑ የበለጠ እየወደድኩሽ እሄዳለሁ።»
እጇን የያዘ እጄን እያሻሻች
«እኔም እወድሀለሁ። እንዳንት ያለ ወንድ አጋጥሞኝ አያውቅም፡፡
«አሁን ሰአትሽ አልደረሰም? አልኳት ሰአቷን እያየች
ደርሷል አለች። «ይድረስ፡፡ Je m'en fouts! ዛሬ ካንተ ጋር
ነው የማመሸው:: ደሞ ከንግዲህ ሌሎቹን አልፈልጋቸውም፡፡ ይህን
ሰሞን ካንተ መለየት አልፈልግም፡፡
«አዳዲስ አለሞችን ማየት ይቀርብሻላ»
«ያንተ አለም ከሀያ አዳዲስ አለም ይበልጥ ያስደስተኛል' ኮ።
አታውቅም?
«አውቃለሁ እንጂ» አልኳት እየሳቅኩ
«አቤት ትእቢት! ትንሽ መግደርደርም የለ?» አለችኝ በጉልህ ሰማያዊ አይኖቿ እያየችኝ፣ በሰፊ ውብ አፏ እየሳቀችብኝ፡ እየወደደችኝ
ድንገት ሳቁን እየተወች አንድ ነገር ልነግርህ እፈልግ ነበር»
አለችኝ ንገሪኝ
እንዳትቆጣ፡፡ ወንድ ሆነህ አትስማኝ፡ ደራሲ ሆነህ አዳምጠኝ..

💫ይቀጥላል💫
👍19👎2
#ሚስቴን_አከሸፏት


#ሁለት


#በአሌክስ_አብርሃም

...ፌቨን የፈራረሰ ሰፈር፣ የተቆራረሰ ዳቦ ሆናለች ለእኔ። የጎኔ ሽራፊ ሳትሆን ከሙሉነት ጎን የተሸረፈች የዳቦ ሽራፊ። እጠላታለሁ? አዎ ! ቆንጆና በአበባ የተዋበ ግቢውን በግዴለሽነት ያፈራረሰበትን ሰው ማን ይወዳል ?! ፌቨንን በማፈቅራት ልክ ጠላኋት በቃ!

“ማናባቱ ያዘኛል ምን የጎበረበት፣

በገዛ ትዳሬ ውኃ ብደፋበት” ብላለች ዘፋኝዋ!

አራት ዓመት በፍቅር ቆይተናል፤ ከፌቨን ጋር። እድለኞች ነበርን፤ ለድፍን አራት ዓመት ያልቀዘቀዘ
ፍቅር ነበረን። አስር ደቂቃ አብረን ለመቆየት የአንድ ሰዓት መንገድ አቆራርጠን እንገናኛለን። “ዓይንህን ልየው ብዬ ነው የመጣሁት፤ በጣም እቸኩላለሁ” ብላኝ ላባችን ሳይደርቅ ወደየመጣንበት። ላገባት
እፈልግ ነበር። እርሷ ደግሞ አገባኋት አላገባኋት አያሳስባትም። ቀልቧ የትም እንደማልሄድ ነግሯታል። ቀልቧ ታዲያልክ ነበር። ደግሞ ሌላው የእድለኝነታችን ገፅ ሁለታችንም የሚታይ ለውጥ በሕይወታችን እየተከሰተ በሁሉም ነገር ስናድግ ነበር። ፌቨን አካውንቲንግ ተምራ በአንድ የግል ድርጅት ውስጥ ሥራ አገኘች። እኔም ልክ ተመርቄ እንደወጣሁ ሥራ ያዝኩ። ትዳር ሲታሰብ አንዳች ኃይል ነገሮችን
ያገጣጥማቸዋል (እግዜር እንዳልል የዛሬውን ፍች ሳስብ ፈርቼ ነው)፤ እናም እንዲህ አልኳት፣

“ፌቪ!”
“ወይዬ” ሁልጊዜ ስጠራት ከዓይኗ ብርሃን ይረጫል። ስሟ ላይ የጨመርኩበት አንዳች ነገር ያለ
ይመስል፣

“ላገባሽ ነው”

“እኔ ... አላምንም… አብረን ልናድር ነው?” ብላ ተጠመጠመችብኝ። አቤት ደስታዋ።በእርግጥ ለሌላ ሰው ይህ አባባሏ ሳያስቀው አይቀርም። ለእኔ ግን የሆነ አስደሳች እና በስሜት የሚንጥ
ነገር ነበረው። አብረን ውለን
“በቃ ልሂድ” ስትል እንዴት ይቀፈኝ እንደነበረ የማውቀው እኔ ነኛ።
አብሮ ማደር የቀለለባቸው ይሄ ተራ ነገር ይመስላቸዋል። ፌቨን ከእቅፌ ውስጥ ቅር እያላት ስትወጣ የዓለም ቅዝቃዜ ሁሉ ወደኔ ይጋልብና አንጀቴ ውስጥ ገብቶ ያንዘፈዝፈኛል። ሸኝቻት ወደቤት ስመለስ ቤቱ ቤት አይመስለኝም፤ በረንዳ።

ለአራት ዓመት በፍቅር ስንቆይ እንኳን ማደር ምሽቱ ምን እንደሚመስል አብረን አይተነው አናውቅም። የፌቨን እናት ናቸው ምክንያታችን ... የሚገርሙ ሴትዮ … ልጆቻቸውን አታምሹ አይሉም፡፡ ግን የእናትነት የፍቅር መብታቸውን በትክክል ተጠቅመውበታል። ልክ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ላይ ፌቨን
ቡና ታፈላላቸዋለች (የቤቱ ደንብ ነው)፣ ሁለት ሰዓት ራት ይበላሉ…ልጆቹ ካልተሟሉ ራት አይበሉም
እንደውም ሰዓቱ ካለፈ ልጆቻቸው ቢሟሉም ራት ሳይበሉ ነው የሚያድሩት። ፌቨን ታዲያ ይሄው
ነገር ተከትሏት መጥቶ እኔ ቤት ካልገባሁ እህል በአፉ አይዞርም፤ እንግዲህ ፌቨን ርሃብ እንደማትችል አውቃለሁ። ከራባት እንስፍስፍ ነው የምትለው፤ ዓይኗን እንኳን መግለጥ ያቅታታል!(አቤት ስታሳዝነኝ እንደነበር) ታዲያ እንዴት አባቴ ብዬ ለእራት እዘገያለሁ በጊዜ ወደ ቤቴ ጥድፊያ ነው ! የፌሽን
እናት በእነዚህ የማይዛነፉ ሕጎች ልጆቹን የማይዛነፍ የቤት መግቢያ ሰዓት ድንበር አስምረውላቸዋል።
ካለአባት ስላሳደጓቸው እናታቸውን እንደ አባትም እንደ እናትም ነው የሚያይዋቸው።

ተጋባን ! ትዳራችን በሚያሰክር ፍቅር የተሞላ ነበር ! እድለኛ ነኝ ያልኩት ለዚህ ነው። ልክ እንደ ፍቅረኛ ነበር የምንኖረው። ከቤታችን መውጣት አንፈልግም። ሰውም ወደቤታችን ባይመጣ
ደስታችን.እውነቴን እኮ ነው። ክፉ ሆነን ሳይሆን ፍቅር የሚባለው ስካር አልሰከነልንም ነበር። ሰዓት
አይበቃንም። ቅድም ነግቶ ቁርስ በልተን ምን እንዳወራን ምን እንደሰራን እንኳን ሳናውቀው
እንዳንዴ እንዲያውም ምሳ ሰዓት ሁሉ በየት እንዳለፈ ሳይገባን ብቅ ስንል ማታ ሆኗል። በቃ! እንዲህ
ነበርን እኔና ፌቨን ! “ሁሉም ሲጀምረው እንዲሁ ነው” ይባል ይሆናል፤ ግን ለድፍን ሦስት ዓመት
ስንኖር ደስታችን ሳይሸረፍ፣ ሳቃችን ሳይከስም ፍፁም ደስተኞች ሆነን ነበር።

ደግሞ አማረብን እንጂ !ፌቨን ድሮም ቆንጆ ናት ጭራሽ አበባ መስላ አረፈች። እኔ እንኳን አንድ ሁለት ተብሎ አጥንቴ የሚቆጠር ፍጥረት ትንሽ የተገለበጠች ጎድጓዳ ሰሃን የምታህል ቦርጭ ተከሰተችብኝ ! እንደ አዳምና ሄዋን የቀደመ ሕይወትም ትዝታም ሳይኖረን እዚሁ ቤት በዚሁ እድሜ የተወለድን ይመስል ያለፈውን ዓለም፣ ቤተሰብ፣ ጓደኛ ምናምን ሁሉ ሁለታችንም ረሳነው። የፌቨን እናት ይደውሉና፣ “ኧረ እናንተ ልጆች ድምጣችሁ ጠፋ .በደህናችሁ ነው ?” ይሉናል።

እኔና ፌቪ ታዲያ ልክ ስልኩ ሲዘጋ፣ “በደህናችን ነው ግን ?” ተባብለን እንሳሳቃለን። ከዛ ፕሮግራም እናወጣለን። በቀጣዩ ቅዳሜ የፌቪ እናት ጋር፣ በዛንኛው ደግሞ እኔ ቤተሰቦች ጋር፣ እንዴ ከሰው ተለየንኮ እንባባልና፤ በቀጣዩ ቅዳሜና እሁድ ወፍ የለም !! እንደውም ቅዳሜና እሁድ ማለፉን የምናስታውሰው ሰኞ ነው! እኛ ሌላ ዓለም ውስጥ ነን!

ቢጨንቃቸው የፌቨን እናት ራሳቸው መጥተው ጠየቁን፤ እና መከሩን፣

“ታፍናችሁ አትዋሉ፣ ወጣ እያላችሁ ይንፈስባችሁ ፊታችሁ ፈረንጅ የመሰለው ጠሃይ እጦት እኮ ነው ምቾት እንዳይመስላችሁ።” ምን ያደርጋል ምክራቸው ራሱ ነፈሰበት። ምናባቴ ላድርግ እኔ ራሱ ከቤት
( ስወጣ ገና ትላንት ከገጠር እንደመጣ ሰው እደናበራለሁ። ቤቴ ይናፍቀኛል .ፌቪ ትናፍቀኛለች። ሩቅ አገር የሄድኩ፣ የማልመለስ ይመስለኛል። ት ና ፍ ቀ ኛ ለ ች እንዲህ ዓይነት ትዳር ከመቶው አንድ ነው አሉ። ለምን ግማሽ አይሆንም። የበረከቱ ተካፋዮች እኔና ፌቨን ነበርን።
ሳወራው ያመኛል። ሰዎች የበለጠ በተፋቀሩ ቁጥር እንደስስት መስተዋት ራሳቸውን ከቀላልም
ከከባድም ግጭት መጠበቅ ይኖርባቸዋል። አንዱ ቸልተኛ ሆኖ ሳት ካለው ፍቅር ሲንኮታኮት
ያሰቅቃል። ደግሞ ብቻውን አይንኮታኮትም፤ ጣፋጭ ትዝታንም ይዞ ነው አፈር ድሜ የሚበላው።የጨነገፈ ፍቅርን እንደማሰብ በሰው ልጅ ሕይወት ውስጥ ምን ሰቆቃ አለ…?

ፌቨንን እወዳት ነበር፣ አከብራት ነበር፣ አፈቅራት ነበር። ትንሽ ነገር፣ ይሄ ነው የማይባል ምክንያት
በውስጤ እሳተ ገሞራ የሚያህል ቅያሜ አፈነዳ። “አሁን ይሄ ምኑ ይካበዳል ? እንኳን ለፍች ተራ
ኩርፊያም አያበቃምኮ” ይባል ይሆናል። “ያልደረሰበት ግልግል ያውቃል” አሉ።ይሄ ትንሽ የተባለው
ምክንያት ለተመልካች ትንሽ ይምሰል እንጂ ፌቨንን ዓይኗን ማየት ድምፅዋን መስማት የጠላሁት በዚሁ ምክንያት ነው።
ፍቺ ፈለግኩ። ምክንያቱም ፌቨን ፀጉሯን በአጭሩ በመቆረጧ ነበር ...!! በቃ ይሄው ብቻ ነው ምክንያቱ ሚስቴ ፀጉሯን በአጭሩ መቆረጧ። የፌቨን ፀጉር ምን ቢሆን ነው እንዲህ ጉድያ ፈላው፣ ጎጇችንንስ በጭንቅላቱ ያቆመው ?

ፌቨን” አልኳት ሚስቴ ፀጉሯን ተቆርጣ የመጣች ቀን፣

“አቤት”አላለችኝም!!እንደ ወትሮዋ “ወይዬ” አላለችም። ፊቴ ላይ የነበረው ጥላቻ ቅስሟን ሰብሮታል። እንዲህ ሙሉ ስሟን ደግሞ ጠርቻት አላውቅም። ሙሉ ስሟን ከምጠራት ሙልጭ አድርጌ ብሰድባት ይሻላታል። በምርጥ ፍቅረኞች መሀል እኮ በሙሉ ስም ከመጥራት የበለጠ ስድብ የለም።በአገራችን
አቶ፣ ወይዘሮ ምናምን ከሚባሉት ተቀፅላዎች ይልቅ ስማችን ሲቀናጣ ሐሴት ማድረጋችን ሳይታለም የተፈታ ነው። አቶ ጉልማው ከመባል ጉሌ፣ “ጉልዬ” ብንባልም ደስ ነው የሚለን መቼስ። ፍቅረ ቅንጦት !
👍362👎1
ፌቨን ነገሮች ወዴት እየሄዱ እንደሆነ ገብቷታል። ገና በሰላሙ ጊዜ፣ “አብርሽ አንተ ከምትጠላቸው ሰዎች አንዷ ከምሆን ሞቴን እመርጣለሁ” ትል ነበር። ታውቃለች ስወድም ስጠላም ልክ እንደሌለኝ።
ታውቃለች ሳፈቅር ሁሉንም ነገሬን ሰጥቻት የምትረግጠውን የእግሯን ጫማ፣ ከአናቷ በላይ
የምትዘረጋውን ዣንጥላ እንደምሆንላት። ስወዳት በምድር ላይ የዕይታዬ አልፋና ኦሜጋ እሷ ብቻ እንደምትሆን ታውቅ ነበር፤ በቃ ፀባዬ ነው። ላፈቀርኩት እኔን ራሴን ጥቅልል አድርጌ እንደምሰጥ። አንዳንዱ ሰው “በአምላኬማ አትምጡብኝ ይላል። እኔ ግን ፌቨንን ሳፈቅራት ከእግዚአብሔርና ከሷ ቢሉኝ ርሷን ነበር የምመርጠው። እንደውም እግዜርን ራሱን በፌቪንዬማ አትምጣብኝ ባልለው ነው። እግዜር በዚህ ተቆጥቶ ሲያሻው ምድሩን በመብረቅ ይረሰው፣ ከፈለገ ዲን እሳት ያውርድ እንጂ
ካፈቀርኩ እውነቱ ይሄው ነው።

ቤቴን ከሩቅ ስመለከተው የሚንቀዥቀዥ መንፈሴ ደብር እንዳየ አማኝ ይረጋጋል። እዛ ደብር ውስጥ የነፍሴ ፅላት ነበረች ፌቨን !

ፌቨን ሥርዓት ያላት ትሁት ልጅ ነበረች። ደግሞ ስርዓቷ ሰው አለ የለም ብለው ግራና ቀኝ ዓይተው
በአሻንጉሊት ሞራል፣ በአስመሳይ ጨዋነት እንደሚስለመለሙ ሴቶች አልነበረም (ኤዲያ ነበር ለማለት በቃን)። አንዳንዴ እንዲህ ትለኛለች፣ “ታውቃለህ.! ካንተ ጋር ስሆን ተጨማለቂ ተጨማለቂ
ይለኛል ሂሂሂሂ። እንዲህ ነኝ ሳፈቅር። ራሴን ላፈቀርኩት የደስታ ማቅረቢያ ሰሐን አድርጌ የምሰጥ።እና ሳፈቅር ጆሮዬ ዓለምን አይሰማም፡ ድምፅ ሁሉ እሷን ነበር የሚመስለኝ። ብቻዋን ያለች ያህል እስኪሰማት ልክ የሌለው ነፃነት ነበራት ፌቨን፤ እናም ጓደኛዋ (ያች ናዚላ ጓደኛዋ) እንዲህ ትላታለች፣

እናትዬ አንቺን ጉዝጓዙ ላይ ጥሎሻል።በደስታ ለሽሽ ብለሽ የፍቅር እንቅልፍሽን ለጥጭ ሂሂሂሂሂሂሂሂሂ”። ስታወራ ዓይኗ ውስጥ መርዘኛ ቅናት አለ። ሳቋ ቡና ቤት በር ላይ ደንበኛ ለመጥራት እንደሚጮኹ
የቡና ቤት ሴቶች ዓይነት ሳቅ ነው፤ ምኗም አያምረኝም።

ስለ ጓደኛዋ….

የፌቨንን ጓደኛ አልወዳትም። በቃ ሲታይ የሚኮሰኩስ ሰው የለም ? እንደዛ ናት። አባጨጓሬ መንፈስ
የከበባት ነገር ! ድምፅዋ ራሱ ይኮሰኩሳል። ንግግሯ ከቃል ሳይሆን ከአባጨጓሬ የተሠራ ነው
የሚመስለው። በተለይ ሳቋ እንደዚህች ልጅ ሳቅ የሚቀፍ፣ እንደዚህች ልጅ ወሬ የሚያቅለሸልሽ ነገር በምድር ላይ ያለ አይመስለኝም። የሆነ ከዓይኗ የሚወጣው የውድቀት ጨረር ሰላም ይነሳል። እሷንለማየት ትልቅ የትዕግስት መነፅር ያሻል!

“ማሜ ነው ስሟ። እንደው ሳስበው የሆነ ክብ ስም ይመስለኛል፤ ተመልሶ እዛው ዓይነት።ለማያድግና ስንዝር እልፍ ለማይል ስብዕና የተሰጠ ሽክርክሪት። ሽክርክሪት የሚያስደስታቸው ሕፃናት ብቻ ናቸው። ያደገ ሰው እልፍ ማለት ያስፈልገዋል። ዞሮ ሲመለከት ከትላንትናው ትንሽ እልፍ ማለት አለበት። ትላንትም …ትላንት ላይ፣ ዛሬም ትላንት ላይ፣ ነገም ትላንት ላይ የሚቆም ሰው ሌላው ቢቀር ትንሹ ነገር ትዝታ እንኳን በውስጡ የሻገተበት ይሆናል።

ትላንት የሆነ ወንድ ጋር ሶደሬ፣ ዛሬ የሆነ ወንድ ጋር ላንጋኖ፣ ነገ የሆነ ሰውዬጋ ምንትስ ሆቴል ራት
ዛሬ እንትና ሰርግ ላይ ሚዜ .. ከነገ ወዲያ እከሊት ቀለበት ላይ አጃቢ ጠዋት ሳውና፣ ስቲም ገለመሌ … ከሰዓት ፀጉር ቤት፤ ከውስጥ የቆሸሸ ሥጋ እንደዶሮ በሙቅ ውሃ ተዘፍዝፈው ስለዋሉ
ይጠራ ይመስል። ሕይወቷ እንደዛ ነው። በዛ ሄዳ በዚህ ወጥታ ተመልሳ እዛው። እንዲሁ እንደዞረባት፤ ሳታስበው የእድሜ ሰዓቷ ዞሮ ዞሮ ሠላሳ ስምንት ሆነ ! ዕድሜ በየትኛውም ደረጃ መጥፎ አይደለም።እንደ ዕድሜ ካለመሆን በላይ በሽታ ግን ምን አለ። ሰው በዕድሜው ገንዘብ፣ ፍቅር፣ ዘመድ፣ ጓደኛ በተለያየ ምክንያት ላያፈራ ይችላል። ግን ለዕድሜው የሚገባ ጥሩ ባህሪ መኖር ማንን ገደለ? አሁንም ቦርሳዋን አንጠልጥላ መንደር ለመንደር ከመዞር ሌላ ሥራ የላትም። አንዳንዴ ሳስባት የሰላሳ
ስምንት ዓመት ሰይጣን ትመስለኛለች። ዝናብ ጠራራ ሳይል ኮሲ ለኮሲ ሲዞር የሚውል ሰይጣን !

በዚህ እድሜም የሚገርም አቋም ነው ያላት። ወንዶቹን እንደ ለማዳ ውሻ ነው የምታስከትላቸው።
ሕይወቷም ይሄው ነው፤ ወንድ ማስከተል፣ ወንድ መከተል በቃ ! ሰውነቷ ከብዙ ወንዶች ኪስ
በተዋጣ ቁርጥራጭ ሥጋ የተገነባ ነው የሚመስለኝ። የየድርሻቸውን ቢያነሱ 'ማሜ' የምትባል ሴትዮ በምድር የማትኖር ዓይነት !

እንግዲህ የዚህች ዋጋ ቢስ ፍጥረት የልብ ጓደኛ ናት፤ ሚስቴ ፌቨን ! እዚህች ሴትዮ ጋር ተይ
ይቅርብሽ አላልኳትም። ቤታችን ስትመጣ ፊት አልነሳኋትም። ቤቱ “ሽቶ” በምትለው ቅርናታም ነገር
ሲታፈን፣ ስማቸው ተጠርቶ በማያልቅ መንጋ ወንዶች ተረት ጆሮዬ ሲደነቁር ፊት አልነሳኋትም።
ለምን…የምወዳት ሚስቴ ጓደኛ ስለሆነች ! በዛ ላይ ፌቨንን እንደምትቀናባት አውቃለሁ። አስተያየቷ ይነግረኛል። የፌቨንን ፀጉር በእጇ እየነካካች፣ “እኔኮ የሚገርመኝ ከርዝመቱ ብዛቱ ትላታለች።

የፌቨንን ሰውነት ስትነካ ይቀፈኛል። አብራቸው በየሥርቻው የወደቀቻቸው ወንዶች መንፈስ ሁሉ ሚስቴ ላይ የሰፈረ ነው የሚመስለኝ።

የሚስቴን ለስላሳና ጠይም ጉንጭ እየነካች፣ “እስቲ አንድ ቀን ስቲም እንግባ፤ እኔ እጋብዝሻለሁ ፌቭዬ!
አፈር ስሆን…” ስትላት ትንፋሽ ያጥረኛል። አፈር መሆን ከፈለገች ለምን ብቻዋን አፈር አትሆንም
የኔ ሚስት ስቲም ስላልገባች….።

ከዚህ ሁሉ የሚከፋው ግን ወሬዋ ..! ወይኔ ወሬዋ ! ሰው እንዴት በቅሌቱ አንቱ ለመባል ይጥራል በእግዚአብሔር። እኔ ጥሎብኝ ዋው! እሷ እኮ ተጫዋች ምናምን.. ለመባል ብሎ የሚቀባጥር ሰው ያስመርረኛል።...

ይቀጥላል
👍24😁2