<<ድንግል ሆይ የልጅሽን በረከት በእኔ ላይ #አዝንቢ፥ የሚጻረረኝን የሚቃወመኝን ሰው አፉን #ለጉሚው አንደበቱን #ዲዳ አድርጊ፥ ጉሮሮውን #ዝጊ፣ ጆሮውን #አደንቁሪ ኃይሉንም #አዳክሚ፣ በልጅሽ መለኮታዊ ሰይፍ አንገቱን #ቆርጠሽ #ጣይ፣ ባላየ የሚያንዣብበውን የጠላት ዲያብሎስን ክንፍ #ስበሪ አሜን።>> [እስመ ክብርት፥ የኅሊና ጸሎት፥ አርኬ 3]
▶️ ይህ <<እስመ ክብርት>> የሚባለው #መጽሀፍ በሙሉ #እርግማን የሚያወርድ የ"ጸሎት" አይነት ነው። አንዳንድ #ምእመናን ሁልጊዜ #ጠዋት #ጠዋት ሲነጋ ይደግሙታል። አንዳንዶችም #ለጠላት ዋነኛ #መፍትሄ አድርገው ቆጥረውት #ይመኩበታልም።
▶️ በዚህ በተጠቀሰው #አርኬ ላይ #ድንግል #ማርያም #የበረከት #አዝናቢ ሆናለች። መጽሀፍ ቅዱስ ግን <<በጎ ስጦታ ሁሉ ፍጹምም በረከት ሁሉ ከላይ ናቸው፥ መለወጥም በእርሱ ዘንድ ከሌለ በመዞርም የተደረገ ጥላ በእርሱ ዘንድ ከሌለ ከብርሃናት አባት ይወርዳሉ።>> ይላል {ያዕ 1፥17}። ስለሆነም #በጎ #ስጦታ ፍጹምም የሆነ #በረከት #ከእግዚአብሄር ዘንድ እንጂ #ከማርያም ዘንድ ወይም #በማርያም በኩል አይደለምና ይሄ ግልጽ #ስህተት ነው።
▶️ ሌላው <<የሚጻረረኝን የሚቃወመኝን ሰው>> ተብሎ አፉ #እንዲሎጎም፣ አንደበቱ #ዲዳ እንዲሆን፣ ጉሮሮው #እንዲዘጋ፣ ጆሮው #እንዲደነቁር፣ ኃይሉም #እንዲዳከም፣ አንገቱ #እንዲቆረጥ መጸለዩ የትኛው መንፈስ ሆኖልን ይሆን? የእግዚአብሄር ሰው ግን ቃሉ እንደሚል <<ጠላቶቻችሁን ውደዱ የሚረግማችሁን መርቁ ለሚጠሏችሁም መልካም አድርጉ>> በማለት #በብሉይ ሳይሆን #በአዲስ ኪዳን #ፍቅር ይመራል [ማቲ 5፤ 44-45]። ደግሞም <<ጠላትህን ግን ቢራብ አብላው ቢጠማ አጠጣው ይህን በማድረግህ በራሱ ላይ የእሳት ፍም ትከምራለህና ፤ ክፉውን በመልካም አሸንፍ እንጂ በክፉ አትሸነፍ>> ይላል [ሮሜ 12፤ 20-21]።
ይሄው ረጋሚው <እስመ ክብርት> #መጽሀፍ ይቀጥልና <<ድንግል ሆይ ተአምራዊ ኃይልን ማድረግ የሚቻልሽ የዓለም ንግስት አንቺ ነሽና ሊያጠፋኝ የሚያሴረውን ጠላት አጣድፈሽ #ከጥፋት #ገደል #ጣይው። ተከታትሎ አድኖ ሊያጠፋኝ የሚፈልገውን ጠላት ፈጥነሽ ደርሰሽ አይኑን #አሳውሪው እጁን #ሽባ አድርጊው እግሩንም #አሳጥሪው>> [እስመ ክብርት፥ የኅሊና ጸሎት አርኬ 5] ይላል። ደግሞም <<በዚህ አለም የሚጠላኝን የሚቃወመኝን ሰው #ከምድር ላይ #ነቅለሽ #ጣይልኝ>> [እስመ ክብርት፥ የኅሊና ጸሎት፥ አርኬ 9] ይላል።
▶️ ይህ <<እስመ ክብርት>> የሚባለው #መጽሀፍ በሙሉ #እርግማን የሚያወርድ የ"ጸሎት" አይነት ነው። አንዳንድ #ምእመናን ሁልጊዜ #ጠዋት #ጠዋት ሲነጋ ይደግሙታል። አንዳንዶችም #ለጠላት ዋነኛ #መፍትሄ አድርገው ቆጥረውት #ይመኩበታልም።
▶️ በዚህ በተጠቀሰው #አርኬ ላይ #ድንግል #ማርያም #የበረከት #አዝናቢ ሆናለች። መጽሀፍ ቅዱስ ግን <<በጎ ስጦታ ሁሉ ፍጹምም በረከት ሁሉ ከላይ ናቸው፥ መለወጥም በእርሱ ዘንድ ከሌለ በመዞርም የተደረገ ጥላ በእርሱ ዘንድ ከሌለ ከብርሃናት አባት ይወርዳሉ።>> ይላል {ያዕ 1፥17}። ስለሆነም #በጎ #ስጦታ ፍጹምም የሆነ #በረከት #ከእግዚአብሄር ዘንድ እንጂ #ከማርያም ዘንድ ወይም #በማርያም በኩል አይደለምና ይሄ ግልጽ #ስህተት ነው።
▶️ ሌላው <<የሚጻረረኝን የሚቃወመኝን ሰው>> ተብሎ አፉ #እንዲሎጎም፣ አንደበቱ #ዲዳ እንዲሆን፣ ጉሮሮው #እንዲዘጋ፣ ጆሮው #እንዲደነቁር፣ ኃይሉም #እንዲዳከም፣ አንገቱ #እንዲቆረጥ መጸለዩ የትኛው መንፈስ ሆኖልን ይሆን? የእግዚአብሄር ሰው ግን ቃሉ እንደሚል <<ጠላቶቻችሁን ውደዱ የሚረግማችሁን መርቁ ለሚጠሏችሁም መልካም አድርጉ>> በማለት #በብሉይ ሳይሆን #በአዲስ ኪዳን #ፍቅር ይመራል [ማቲ 5፤ 44-45]። ደግሞም <<ጠላትህን ግን ቢራብ አብላው ቢጠማ አጠጣው ይህን በማድረግህ በራሱ ላይ የእሳት ፍም ትከምራለህና ፤ ክፉውን በመልካም አሸንፍ እንጂ በክፉ አትሸነፍ>> ይላል [ሮሜ 12፤ 20-21]።
ይሄው ረጋሚው <እስመ ክብርት> #መጽሀፍ ይቀጥልና <<ድንግል ሆይ ተአምራዊ ኃይልን ማድረግ የሚቻልሽ የዓለም ንግስት አንቺ ነሽና ሊያጠፋኝ የሚያሴረውን ጠላት አጣድፈሽ #ከጥፋት #ገደል #ጣይው። ተከታትሎ አድኖ ሊያጠፋኝ የሚፈልገውን ጠላት ፈጥነሽ ደርሰሽ አይኑን #አሳውሪው እጁን #ሽባ አድርጊው እግሩንም #አሳጥሪው>> [እስመ ክብርት፥ የኅሊና ጸሎት አርኬ 5] ይላል። ደግሞም <<በዚህ አለም የሚጠላኝን የሚቃወመኝን ሰው #ከምድር ላይ #ነቅለሽ #ጣይልኝ>> [እስመ ክብርት፥ የኅሊና ጸሎት፥ አርኬ 9] ይላል።
▶️ ዛሬ በተለይ #በከተሞች ባሉ #አድባራት ሕዝቡ #ለትምህርትና #ለጋራ ፀሎት #በአውድ ምህረት {በአደባባዩ} ሲሰባሰብ #በሰባኪው ወይም #በመጽሐፍት አንባቢ ፊት ትላልቅ ሆነው የተሰሩ <<የማርያም ስዕል [ስእለ አድህኖ]>> #በሐምራዊ #መጋረጃዎች አንዳንዴም በልዩ ልዩ #ቀለማት በሆኑ #መብራቶች የተሽቆጠቆጡ ይቀመጣሉ። ህዝቡ እንደምናየው ወደስእሉ #እየሰገደ #አምልኮቱን ይገልጻል። ይህ ሁኔታ በተለይ በሰንበት ቀን #እሁድ #ጠዋት እና ዘውትር #በሰርክ ጉባኤ {በ11 ሰዓት ማታ ላይ} እንዲሁም #የወሩና #የዓመቱ ሲሆን በግልጽ የተለመደ ክንውን ሆኖ ይታያል።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
______________
[1] 〽️ https://en.m.wikipedia.org/wiki/Leo_III_the_Isaurian
[2] 〽️ https://en.m.wikipedia.org/wiki/Constantine_V
[3] አንደኛው የኒቂያ ጉባኤ የሚባለው በ325 ዓ.ም 318 የሐይማኖት አባቶች በንጉስ ቆስጠንጢኖስ ዘመን አርዮስ ወልድ ፍጡር ነው በማለቱ የተወገዘበት ጉባዔ ነው።
[4] 📚፤ አባ ሊዩጂ አናታሎኒ፤ "አወያይ ነጥቦች በትምህርተ ካቶሊክ ውስጥ"፥ ገጽ 44-47፤ አ.አ፤ 1995 ዓ.ም።
📚፤ ቀሲስ ከፍ ያለው መራሒ፤ "የቤተክርስቲያን አስተዎጽኦ ለኢትዮጵያ ስልጣኔ"፤ ገጽ 47-48፥ የት.መ.ማ.ማ ድርጅት፤ አ.አ፥ የካቲት 16፥ 1986 ዓ.ም።
📚፤ ሚሊዮን በለጠ አሰፋ፤ "ቅዱሳን ሥዕላት አመጣጥና ታሪክ ከትምህርተ ሃይማኖት ጋር"፥ ገጽ 88-90፤ ዓለም ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፥ መጋቢት፡ 1994 ዓ.ም።
📚፤ መምህር አንዱዓለም ዳግማዊ፤ "ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅንነት"፥ ገጽ 25፤ ብራና ማተሚያ ድርጅት፥ ሚያዚያ 1998 ዓ.ም።
📚፤ ብርሃኑ ጉበና፤ "ዓምደ ሃይማኖት"፡ ገጽ 141-142፤ ንግድ ማተሚያ ቤት፡ አ.አ፤ የካቲት 1985 ዓ.ም።
📚፤ ዲያቆን አሐዱ አስረስ፣ "የመናፍቃን ማንነትና መልሶቻቸው" 4ተኛ ዕትም፤ ገጽ 76-78፤ ባናዊ ማተሚያ ቤት፣ አ.አ፥ ጥቅምት 1996 ዓ.ም።
[5] 📚፤ አባ ጎርጎሪዎስ፥ የሸዋ ሊቀ ጳጳስ፤ "የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ታሪክ"፤ 4ኛ ዕትም፤ ገጽ 96፥ ጥር 1994 ዓ.ም።
[6] 📚፤ ማህበረ ቅዱሳን፤ "ስምዐ ጽድቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጋዜጣ፤ 9ኛ ዓመት ቁ.4፤ ቅጽ 10፤ ቁ. 65፣ ጥር 1994 ዓ.ም።
[7] 📚፤ ማህበረ ቅዱሳን፤ "ስምዐ ጽድቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጋዜጣ፤ 9ኛ ዓመት ቁ.4፤ ቅጽ 10፤ ቁ. 65፣ ጥር 1994 ዓ.ም።
[8] 📚፤ ተአምረ ማርያም፤ 9ኛ ተዓምር፤ ገጽ 34፤ ቁ.23፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፥ 1998 ዓ.ም።
[9] 📚፤ ጌታቸው ኃይሌ፤ "ደቂቀ እስጢፋኖስ በህገ አምላክ"፥ ገጽ 25፡ 1996 ዓ.ም።
[10] 📚፤ አንዱዓለም ዳግማዊ {መምህር}፤ "ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅንነት" ገጽ 24፥ 1998 ዓ.ም።
📚፤ ብርሃኑ አድማሱ {ዲያቆን}፣ "በዓላት ምን፣ ለምን? እንዴት?" ገጽ 161፤ 1999 ዓ.ም።
[11] 〽️ https://en.m.wikipedia.org/wiki/Society_of_Jesus
[12] 📚፤ ክርስቲያን ሻዮ፤ ትርጓሜ መልአከ ሰላም ዳኛቸው ካሳሁን፤ "የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ ትውፊትና መንፈሳዊ ህይወት"፥ ገጽ 24፤ 1999 ዓ.ም።
(9.2▶️) ይቀጥላል..
@gedlatnadersanat
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
______________
[1] 〽️ https://en.m.wikipedia.org/wiki/Leo_III_the_Isaurian
[2] 〽️ https://en.m.wikipedia.org/wiki/Constantine_V
[3] አንደኛው የኒቂያ ጉባኤ የሚባለው በ325 ዓ.ም 318 የሐይማኖት አባቶች በንጉስ ቆስጠንጢኖስ ዘመን አርዮስ ወልድ ፍጡር ነው በማለቱ የተወገዘበት ጉባዔ ነው።
[4] 📚፤ አባ ሊዩጂ አናታሎኒ፤ "አወያይ ነጥቦች በትምህርተ ካቶሊክ ውስጥ"፥ ገጽ 44-47፤ አ.አ፤ 1995 ዓ.ም።
📚፤ ቀሲስ ከፍ ያለው መራሒ፤ "የቤተክርስቲያን አስተዎጽኦ ለኢትዮጵያ ስልጣኔ"፤ ገጽ 47-48፥ የት.መ.ማ.ማ ድርጅት፤ አ.አ፥ የካቲት 16፥ 1986 ዓ.ም።
📚፤ ሚሊዮን በለጠ አሰፋ፤ "ቅዱሳን ሥዕላት አመጣጥና ታሪክ ከትምህርተ ሃይማኖት ጋር"፥ ገጽ 88-90፤ ዓለም ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፥ መጋቢት፡ 1994 ዓ.ም።
📚፤ መምህር አንዱዓለም ዳግማዊ፤ "ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅንነት"፥ ገጽ 25፤ ብራና ማተሚያ ድርጅት፥ ሚያዚያ 1998 ዓ.ም።
📚፤ ብርሃኑ ጉበና፤ "ዓምደ ሃይማኖት"፡ ገጽ 141-142፤ ንግድ ማተሚያ ቤት፡ አ.አ፤ የካቲት 1985 ዓ.ም።
📚፤ ዲያቆን አሐዱ አስረስ፣ "የመናፍቃን ማንነትና መልሶቻቸው" 4ተኛ ዕትም፤ ገጽ 76-78፤ ባናዊ ማተሚያ ቤት፣ አ.አ፥ ጥቅምት 1996 ዓ.ም።
[5] 📚፤ አባ ጎርጎሪዎስ፥ የሸዋ ሊቀ ጳጳስ፤ "የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ታሪክ"፤ 4ኛ ዕትም፤ ገጽ 96፥ ጥር 1994 ዓ.ም።
[6] 📚፤ ማህበረ ቅዱሳን፤ "ስምዐ ጽድቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጋዜጣ፤ 9ኛ ዓመት ቁ.4፤ ቅጽ 10፤ ቁ. 65፣ ጥር 1994 ዓ.ም።
[7] 📚፤ ማህበረ ቅዱሳን፤ "ስምዐ ጽድቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጋዜጣ፤ 9ኛ ዓመት ቁ.4፤ ቅጽ 10፤ ቁ. 65፣ ጥር 1994 ዓ.ም።
[8] 📚፤ ተአምረ ማርያም፤ 9ኛ ተዓምር፤ ገጽ 34፤ ቁ.23፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፤ አ.አ፥ 1998 ዓ.ም።
[9] 📚፤ ጌታቸው ኃይሌ፤ "ደቂቀ እስጢፋኖስ በህገ አምላክ"፥ ገጽ 25፡ 1996 ዓ.ም።
[10] 📚፤ አንዱዓለም ዳግማዊ {መምህር}፤ "ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅንነት" ገጽ 24፥ 1998 ዓ.ም።
📚፤ ብርሃኑ አድማሱ {ዲያቆን}፣ "በዓላት ምን፣ ለምን? እንዴት?" ገጽ 161፤ 1999 ዓ.ም።
[11] 〽️ https://en.m.wikipedia.org/wiki/Society_of_Jesus
[12] 📚፤ ክርስቲያን ሻዮ፤ ትርጓሜ መልአከ ሰላም ዳኛቸው ካሳሁን፤ "የኢ.ኦ.ተ.ቤ/ክ ትውፊትና መንፈሳዊ ህይወት"፥ ገጽ 24፤ 1999 ዓ.ም።
(9.2▶️) ይቀጥላል..
@gedlatnadersanat